1 day ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) የ'ሪያል ማድሪድ ፋውንዴሽን' በተጠናቀቀው የውድድር ዘመን በመላው አፍሪካ ካከናወናቸው ስኬታማ ተግባራት መካከል በኢትዮጵያ አዲስ የማህበራዊ ስፖርት አካዳሚ መክፈቱ በዋና ማሳያነት ተጠቅሷል። ፋውንዴሽኑ ኢትዮጵያን ጨምሮ በ23 የአፍሪካ ሀገራት ውስጥ 52 የማህበራዊ ስፖርት ፕሮጀክቶችን ያካሄደ ሲሆን፣ በዚህም 10,628 የሚሆኑ ህጻናትን፣ ታዳጊዎችን እና ወጣቶችን የዕድሉ ተጠቃሚ ማድረግ ችሏል።
በዘመኑ ከተመዘገቡት ትልልቅ ስኬቶች አንዱ በሀገራችን ኢትዮጵያ አዲስ የማህበራዊ ስፖርት አካዳሚ መከፈቱ ነው። ከኢትዮጵያ በተጨማሪም አንጎላ፣ ኬንያ፣ ዩጋንዳ፣ ታንዛኒያ፣ ሴኔጋል እና ግብጽን ጨምሮ በ23 የአፍሪካ ሀገራት ፕሮጀክቱ ተደራሽ ሆኗል።
በአካታችነት በኩል ፋውንዴሽኑ ሴት ታዳጊዎች በስፖርቱ ያላቸውን ተሳትፎ በማሳደግ እና ሴት አሰልጣኞችን በማበረታታት ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቷል። ከዚህም በተጨማሪ አካል ጉዳተኛ ህጻናት፣ ወጣት ስደተኞች እንዲሁም በከባድ ድህነት እና በግጭት የተጎዱ ማህበረሰቦችን የዕድሉ ተጠቃሚ አድርጓል። ከስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ባሻገር ትምህርታዊ ድጋፍን፣ ጤናማ የአኗኗር ዘይቤን፣ የህጻናት ጥበቃን፣ የጾታ እኩልነትን እና ማህበረሰባዊ ትስስርን ማጠናከር የትምህርት ቤቶቹ ዋነኛ የትኩረት አቅጣጫዎች ናቸው።
የአካባቢውን አሰልጣኞች አቅም በስልጠና፣ በክትትል እና በተሞክሮ ልውውጥ ማሳደግ የፕሮጀክቱ ሌላኛው ስኬት ነው። ይህ አካሄድ ከዚህ ቀደም የፕሮጀክቱ ተጠቃሚ የነበሩ ወጣቶች አሁን ላይ ለተተኪው ትውልድ አሰልጣኝ እና አርአያ የሚሆኑበትን ቀጣይነት ያለው ሞዴል ለመፍጠር አስችሏል።
ፋውንዴሽኑ ይህንን ዘላቂ እና አዎንታዊ ተጽዕኖ ለማምጣት ከተለያዩ ማህበራዊ ተቋማት፣ የኃይማኖት ተቋማት፣ ሌሎች ፋውንዴሽኖች፣ ኩባንያዎች እና የአካባቢው መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ጋር በቅንጅት ሲሰራ መቆየቱን አስታውቋል።
በዘመኑ ከተመዘገቡት ትልልቅ ስኬቶች አንዱ በሀገራችን ኢትዮጵያ አዲስ የማህበራዊ ስፖርት አካዳሚ መከፈቱ ነው። ከኢትዮጵያ በተጨማሪም አንጎላ፣ ኬንያ፣ ዩጋንዳ፣ ታንዛኒያ፣ ሴኔጋል እና ግብጽን ጨምሮ በ23 የአፍሪካ ሀገራት ፕሮጀክቱ ተደራሽ ሆኗል።
በአካታችነት በኩል ፋውንዴሽኑ ሴት ታዳጊዎች በስፖርቱ ያላቸውን ተሳትፎ በማሳደግ እና ሴት አሰልጣኞችን በማበረታታት ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቷል። ከዚህም በተጨማሪ አካል ጉዳተኛ ህጻናት፣ ወጣት ስደተኞች እንዲሁም በከባድ ድህነት እና በግጭት የተጎዱ ማህበረሰቦችን የዕድሉ ተጠቃሚ አድርጓል። ከስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ባሻገር ትምህርታዊ ድጋፍን፣ ጤናማ የአኗኗር ዘይቤን፣ የህጻናት ጥበቃን፣ የጾታ እኩልነትን እና ማህበረሰባዊ ትስስርን ማጠናከር የትምህርት ቤቶቹ ዋነኛ የትኩረት አቅጣጫዎች ናቸው።
የአካባቢውን አሰልጣኞች አቅም በስልጠና፣ በክትትል እና በተሞክሮ ልውውጥ ማሳደግ የፕሮጀክቱ ሌላኛው ስኬት ነው። ይህ አካሄድ ከዚህ ቀደም የፕሮጀክቱ ተጠቃሚ የነበሩ ወጣቶች አሁን ላይ ለተተኪው ትውልድ አሰልጣኝ እና አርአያ የሚሆኑበትን ቀጣይነት ያለው ሞዴል ለመፍጠር አስችሏል።
ፋውንዴሽኑ ይህንን ዘላቂ እና አዎንታዊ ተጽዕኖ ለማምጣት ከተለያዩ ማህበራዊ ተቋማት፣ የኃይማኖት ተቋማት፣ ሌሎች ፋውንዴሽኖች፣ ኩባንያዎች እና የአካባቢው መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ጋር በቅንጅት ሲሰራ መቆየቱን አስታውቋል።
6 days ago
ደቡብ ኮሪያ ዜጎቿ ትዳር እንዲመሠርቱእና ልጅ እንዲወልዱ ገንዘብ እየከፈለች እንደሆነ ተነገረ።
በዓለማችን ዝቅተኛው የወሊድ መጠን የሚገኝባት ደቡብ ኮሪያ፣ የህዝብ ቁጥሯ እንዳይቀንስና የህጻናት ቁጥር እንዲጨምር ትልቅ አዲስ ዘመቻ ጀምራለች!
መንግሥት ወጣቶች እንዲጋቡና ልጅ እንዲወልዱ የሚያበረታቱ የገንዘብ፣ የቤት እና የህጻናት ማደጊያ ድጋፍ ፕሮግራሞችን ይፋ አድርጓል።
ወዲያው ጋብቻ የሚፈፅሙ አዲስ ባለትዳሮች
1ኛ የመኖሪያ ቤት ድጋፍ፣
2ኛ የህጻናት ማደጊያ አበል፣
3ኛ የወሊድ ክፍያ እና የአካባቢ አስተዳደሮች የሚሰጧቸውን ልዩ ልዩ ማበረታቻዎች በአንድ ላይ ሲደመሩ አጠቃላይ የሚያገኙት ድጋፍ ከፍተኛ መጠን ሊደርስ ይችላል።
ኢትዮጵያ ውስጥ ተመሳሳይ የጋብቻና የወሊድ የገንዘብ ማበረታቻ ቢጀመር... እርስዎ ያገባሉ?
Seledadotio
Seledadotio
በዓለማችን ዝቅተኛው የወሊድ መጠን የሚገኝባት ደቡብ ኮሪያ፣ የህዝብ ቁጥሯ እንዳይቀንስና የህጻናት ቁጥር እንዲጨምር ትልቅ አዲስ ዘመቻ ጀምራለች!
መንግሥት ወጣቶች እንዲጋቡና ልጅ እንዲወልዱ የሚያበረታቱ የገንዘብ፣ የቤት እና የህጻናት ማደጊያ ድጋፍ ፕሮግራሞችን ይፋ አድርጓል።
ወዲያው ጋብቻ የሚፈፅሙ አዲስ ባለትዳሮች
1ኛ የመኖሪያ ቤት ድጋፍ፣
2ኛ የህጻናት ማደጊያ አበል፣
3ኛ የወሊድ ክፍያ እና የአካባቢ አስተዳደሮች የሚሰጧቸውን ልዩ ልዩ ማበረታቻዎች በአንድ ላይ ሲደመሩ አጠቃላይ የሚያገኙት ድጋፍ ከፍተኛ መጠን ሊደርስ ይችላል።
ኢትዮጵያ ውስጥ ተመሳሳይ የጋብቻና የወሊድ የገንዘብ ማበረታቻ ቢጀመር... እርስዎ ያገባሉ?
Seledadotio
Seledadotio
8 days ago
2019 ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ 10 ኪ.ሜ. የጎዳና ላይ ሩጫ ምዝገባ በይፋ ተጀመረ
#ethiopia | የ2019 ዓ.ም. የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ 10 ኪሎ ሜትር ዓለም አቀፍ የጎዳና ላይ ሩጫ ምዝገባ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል። ውድድሩ እሑድ ህዳር 13 ቀን 2019 ዓ.ም. የሚካሄድ ሲሆን፣ በዚህ ዓመት በታሪኩ ከፍተኛውን 60,000 ተሳታፊዎች ለመቀበል ዝግጅት መደረጉ ተገልጿል።
በዚህ ዓመት ባንክ ኦፍ አሜሪካ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ዋና አጋር (Presenting Partner) ሆኖ ስራውን የሚጀምር መሆኑም ተነግሯል።
ከ10 ኪ.ሜ. ውድድሩ በተጨማሪ፣ በአንድ ቀን ልዩነት የሚካሄደው የህጻናት ሩጫ በዚህ ዓመት 5,000 ህጻናትን ለማሳተፍ መታቀዱ ተገልጿል።
የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር ዳግማዊት አማረ በምዝገባ ማስጀመሪያ ስነ-ስርዓቱ ላይ እንደገለጹት፣ ውድድሩ በወጣቶች ዕድል ፈጠራ፣ በስፖርት ቱሪዝም እና በአካባቢያዊ ኢኮኖሚ ላይ ያለውን ተፅዕኖ ለማሳደግ እንደሚሰራ ጠቅሰው፣ በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ውስጥ የዓለም ትልቁ 10 ኪ.ሜ. የጎዳና ላይ ሩጫ ለመሆን ያለውን ራዕይ አስቀምጠዋል።
ከሰሃራ በታች ለሚገኙ አገራት የባንክ ኦፍ አሜሪካ የበላይ ኃላፊ ይቮን ኢኬ በላኩት መልዕክት፣ ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ማህበረሰቦችን የሚያቀራርብ፣ ወጣቶችን የሚያነሳሳ እና ኢትዮጵያን በዓለም የሚያስተዋውቅ ጠንካራ መድረክ መሆኑን ገልጸዋል።
ውድድሩ ከ2017 ዓ.ም. ጀምሮ የወርልድ አትሌቲክስ ሌብል ዕውቅና ያገኘ ሲሆን፣ በዚህ ዓመት 3,000 የመሮጫ ቦታዎች በነፃ ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች መመደባቸውም ተገልጿል።
በ26 ዓመታት የውድድሩ ታሪክ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ "ከአንድ ሰዓት በታች እንሮጣለን" በሚል ምድብ ለሚመዘገቡ ተሳታፊዎች የሰዓት መቆጣጠሪያ ቴክኖሎጂ የሚተገበር ሲሆን፣ ተሳታፊዎች በአዲሱ የልምምድ መተግበሪያ (Training App) ተጠቃሚ እንዲሆኑም ጥሪ ቀርቧል።
በ2019 የታላቁ ሩጫ 10 ኪ.ሜ. ውድድር መሳተፍ የሚፈልጉ ግለሰቦች ምዝገባቸውን በቴሌብር መተግበሪያ ብቻ ማከናወን እንደሚችሉ የተገለጸ ሲሆን፣ የዘንድሮው የውድድር መሪ ቃል "ሩጫዬ ቀለሜ" (My Run, My Color) መሆኑም ተነግሯል።
#ethiopia | የ2019 ዓ.ም. የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ 10 ኪሎ ሜትር ዓለም አቀፍ የጎዳና ላይ ሩጫ ምዝገባ ዛሬ በይፋ ተጀምሯል። ውድድሩ እሑድ ህዳር 13 ቀን 2019 ዓ.ም. የሚካሄድ ሲሆን፣ በዚህ ዓመት በታሪኩ ከፍተኛውን 60,000 ተሳታፊዎች ለመቀበል ዝግጅት መደረጉ ተገልጿል።
በዚህ ዓመት ባንክ ኦፍ አሜሪካ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ዋና አጋር (Presenting Partner) ሆኖ ስራውን የሚጀምር መሆኑም ተነግሯል።
ከ10 ኪ.ሜ. ውድድሩ በተጨማሪ፣ በአንድ ቀን ልዩነት የሚካሄደው የህጻናት ሩጫ በዚህ ዓመት 5,000 ህጻናትን ለማሳተፍ መታቀዱ ተገልጿል።
የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር ዳግማዊት አማረ በምዝገባ ማስጀመሪያ ስነ-ስርዓቱ ላይ እንደገለጹት፣ ውድድሩ በወጣቶች ዕድል ፈጠራ፣ በስፖርት ቱሪዝም እና በአካባቢያዊ ኢኮኖሚ ላይ ያለውን ተፅዕኖ ለማሳደግ እንደሚሰራ ጠቅሰው፣ በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ውስጥ የዓለም ትልቁ 10 ኪ.ሜ. የጎዳና ላይ ሩጫ ለመሆን ያለውን ራዕይ አስቀምጠዋል።
ከሰሃራ በታች ለሚገኙ አገራት የባንክ ኦፍ አሜሪካ የበላይ ኃላፊ ይቮን ኢኬ በላኩት መልዕክት፣ ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ማህበረሰቦችን የሚያቀራርብ፣ ወጣቶችን የሚያነሳሳ እና ኢትዮጵያን በዓለም የሚያስተዋውቅ ጠንካራ መድረክ መሆኑን ገልጸዋል።
ውድድሩ ከ2017 ዓ.ም. ጀምሮ የወርልድ አትሌቲክስ ሌብል ዕውቅና ያገኘ ሲሆን፣ በዚህ ዓመት 3,000 የመሮጫ ቦታዎች በነፃ ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች መመደባቸውም ተገልጿል።
በ26 ዓመታት የውድድሩ ታሪክ ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ "ከአንድ ሰዓት በታች እንሮጣለን" በሚል ምድብ ለሚመዘገቡ ተሳታፊዎች የሰዓት መቆጣጠሪያ ቴክኖሎጂ የሚተገበር ሲሆን፣ ተሳታፊዎች በአዲሱ የልምምድ መተግበሪያ (Training App) ተጠቃሚ እንዲሆኑም ጥሪ ቀርቧል።
በ2019 የታላቁ ሩጫ 10 ኪ.ሜ. ውድድር መሳተፍ የሚፈልጉ ግለሰቦች ምዝገባቸውን በቴሌብር መተግበሪያ ብቻ ማከናወን እንደሚችሉ የተገለጸ ሲሆን፣ የዘንድሮው የውድድር መሪ ቃል "ሩጫዬ ቀለሜ" (My Run, My Color) መሆኑም ተነግሯል።
12 days ago
ኤንድሪክ እንደ አንጀሊና ጆሊ
#ethiopia | የሪያል ማድሪዱ አጥቂ ኤንደሪክ የተባበሩት መንግስታት የህጻናት አድን ድርጅት (ዩኒሴፍ) የብራዚል አምባሳደር ሆኖ መሾሙን ተቋሙ አስታወቀ።
የ20 ዓመቱ እግር ኳስ ተጫዋች ኤንድሪክ የህጻናትን መብት ለማስከበር እና በሀገሪቱ የዩኒሴፍን እንቅስቃሴዎች ለመደገፍ በብራዚል የዩኒሴፍ አምባሳደር ሆኖ ተሹሟል።
የብራዚል ብሔራዊ ቡድን እና የሪያል ማድሪድ ተጫዋች የሆነው ኤንደሪክ ከዚህ በኋላ በሀገሪቱ የህጻናት እና ታዳጊዎች መብትን ለማስከበር ከሌሎች የዩኒሴፍ አምባሳደሮች ጋር በጋራ እንደሚሰራ ተገልጿል።
ኤንድሪክ ያለው ተጽዕኖ እና የሚያሳየው አርአያነት ለዚህ የኃላፊነት ሚና ትክክለኛ ተመራጭ እንዲሆን አድርጎታል።
ዩኒሴፍ ከ1954 ዓ.ም ጀምሮ በአለም ዙሪያ አምባሳደሮችን ሲሾም ቆይቷል።
እነዚህ አምባሳደሮች የሚመረጡት በስራቸው በሰፊው የሚታወቁ ተጽዕኖ ፈጣሪ እና የህጻናትንና የወጣቶችን ህይወት ለማሻሻል ከፍተኛ ቁርጠኝነት ያላቸው በመሆናቸው ነው።
በተለይም መልካም ምሳሌ መሆን የሚችሉ አርቲስቶች አትሌቶች እና ሌሎች ታዋቂ ግለሰቦች ለዚህ ቦታ በተለያዩ ጊዜያት ይሾማሉ።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #endricknamedunicef #ambassadorinbrazil #usaangelinajolie
#ethiopia | የሪያል ማድሪዱ አጥቂ ኤንደሪክ የተባበሩት መንግስታት የህጻናት አድን ድርጅት (ዩኒሴፍ) የብራዚል አምባሳደር ሆኖ መሾሙን ተቋሙ አስታወቀ።
የ20 ዓመቱ እግር ኳስ ተጫዋች ኤንድሪክ የህጻናትን መብት ለማስከበር እና በሀገሪቱ የዩኒሴፍን እንቅስቃሴዎች ለመደገፍ በብራዚል የዩኒሴፍ አምባሳደር ሆኖ ተሹሟል።
የብራዚል ብሔራዊ ቡድን እና የሪያል ማድሪድ ተጫዋች የሆነው ኤንደሪክ ከዚህ በኋላ በሀገሪቱ የህጻናት እና ታዳጊዎች መብትን ለማስከበር ከሌሎች የዩኒሴፍ አምባሳደሮች ጋር በጋራ እንደሚሰራ ተገልጿል።
ኤንድሪክ ያለው ተጽዕኖ እና የሚያሳየው አርአያነት ለዚህ የኃላፊነት ሚና ትክክለኛ ተመራጭ እንዲሆን አድርጎታል።
ዩኒሴፍ ከ1954 ዓ.ም ጀምሮ በአለም ዙሪያ አምባሳደሮችን ሲሾም ቆይቷል።
እነዚህ አምባሳደሮች የሚመረጡት በስራቸው በሰፊው የሚታወቁ ተጽዕኖ ፈጣሪ እና የህጻናትንና የወጣቶችን ህይወት ለማሻሻል ከፍተኛ ቁርጠኝነት ያላቸው በመሆናቸው ነው።
በተለይም መልካም ምሳሌ መሆን የሚችሉ አርቲስቶች አትሌቶች እና ሌሎች ታዋቂ ግለሰቦች ለዚህ ቦታ በተለያዩ ጊዜያት ይሾማሉ።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #endricknamedunicef #ambassadorinbrazil #usaangelinajolie
18 days ago
"ግፋ" በኤርትራ፤ አፈሳ በትግራይ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኤርትራን ወጣቶች ለዘመናት ሲያሰቃይ የኖረው የ"ሳዋ" ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካምፕ እና የ"ግፋ" (አፈሳ) መራር እውነት፣ ድንበር ተሻግሮ በኢትዮጵያ ምድር ዳግም ሲተገበር ማየት የታሪክ አሳዛኝ ክስተት ነዉ።
ትናንት የኤርትራ እናቶች በየመንገዱ እና በየቤተክርስቲያኑ ደጃፍ ልጆቻቸውን ሲነጠቁ ያነቡት ዕንባ፣ ዛሬ በትግራይ እናቶች ጉንጭ ላይ ሲፈስ ማየት ያሳምማል።
ህገ ወጡ ህወሓት እና ሻዕቢያ፣ ምንም እንኳ በፖለቲካ ቼዝ ጠረጴዛ ላይ ደም አፋሳሽ ጠላቶች ቢሆኑም፣ በሕዝብ ላይ በሚተገብሩት የጭቆና እና የግዳጅ ምልመላ ስልት ግን "የርዕዮተ ዓለም መንታዎች" መሆናቸውን በተግባር አሳይተዋል። ህገ ወጡ የህወሓት ቡድን ከእንጀራ አባቱ ሻዕብያ የወረሰዉ አንድ ጥሪት ቢኖር እሱም ጦርነትና ጭካኔ ብቻ ነዉ።
"ሳዋ" በትግራይ
በኤርትራ ከዓመታት በፊት የተተገበረው "ብሔራዊ አገልግሎት"፣ ወጣቶችን ዕድሜ ልክ ከሚያስረው የግዳጅ ወታደራዊ አገልግሎት በተጨማሪ በዓለም አቀፍ ደረጃ አሳዛኝ የስደት ታሪኮችን አስመዝግቧል። "ግፋ" በሚባለው የአፈሳ ዘመቻ፣ ወጣቶች ከትምህርት ቤት፣ መንገድ ላይ ወይም በቤታቸው እያሉ ተይዘው ወደ ሳዋ ይጋዛሉ።
ሴቶች መውልድን እስኪፈሩ፤ እናቶች ልጆቻቻውን መደበቂያ አጥተዉ እስኪሸበሩ ድረስ ሻዕብያ አዳጊ ልጆችን ከየመንደሩ እያፈሰ ለእሳት ሲማግድ ኖሯል። ከስልጣኑ በቀር ለምንም ደንታ የሌላቸዉ የአስመራው ጌታ፤ የህጻናትን ስስ ገላ ለሽያጭ ማቅረብ የደስታቸዉ ምንጭ ነዉ።
ኤርትራውያን ወጣቶች የሻእቢያን የፖለቲካ ግርድና ለመፈጸም፣ በየመን እና በሱዳን የጥይት እራት ሆነዋል። ከተከፈተው የሞት ደጃፍ ለመሸሽ ሲሞክሩ፤ በሰሃራ በረሃ አሸዋ ውስጥ የተቀበሩት እና በሜዲትራኒያን ባህር ሰጥመው የቀሩትን ቤት ይቁጠራቸው።
ይህ አሳዛኝ የታሪክ ምዕራፍ፣ ባለፉት ቅርብ ዓመታት በትግራይ ክልል የሻዕቢያ ሎሌ በሆነዉ በህገ ወጡ ህወሓት መሪነት እየተደገመ ይገኛል።
ሻዕቢያ ቤት ለቤት እየዞረ ወጣቶችን ከእናታቸው እቅፍ እየነጠለ ለጦርነት እንደማገዳቸው ሁሉ፤ ህገ ወጡ የህወሓት ቡድንም ህጻናትና አዳጊዎችን በተመሳሳይ መልኩ በግዳጅ እያፈሰ ነው። የትግራይ እናት በእንባ በራሰ ጉንጭ፤ በእንብርክክ እየተንፏቀቀች፤ አፈር በላይዋ ላይ እየነሰነሰች፤ ልጆቼን ተዉልኝ ብላ በመማጸኗ፤ የህገ ወጡ ቡድን ምላሽ የጥይት ሩምታ መክፈት ሆኗል።
ወጣቶች የህገ ወጡን ቡድን አፈሳ ሽሽት፤ ባገኙት ቀዳዳ እና አጋጣሚ ሁሉ ትግራይ ክልልን ለቀዉ እየወጡ ነዉ። በወጣቶች መስዋእትነት እድሜያቸውን ለመቀጠል የሚታገሉትን የህወሓት አዛውንቶች “በቃ” ያሉ ወጣቶችም ትግል ጀምረዋል።
ለግማሽ ምእተ ዓመት ትግራይን በደም ያጠቡት አዛውንቶች፤ በመቃብር አፋፍ ላይ ሆነዉም፤ የትግራይን ወጣት ጥይት ማብረጃ የማደረግ ህልም ከሁሉም አቅጣጫ ብርቱ ተቃውሞ ገጥሞታል። የትግራይ ወጣቶችን ለሱዳን የእርስ በርስ ጦርነት በማከራየት በሀብት ላይ ሀብት ለመጨመር የሚፈጨረጨረውን ሃይል፤ ያሰባው ባይሆንለት የግብር አባቱ ሻዕብያን ጭካኔ ለመጠቀም መርጧል።
የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች
የሻዕቢያ እና የህወሓት የረዥም ዘመናት ትስስር ከበረሃው የትጥቅ ትግል ጀምሮ የተቀረጸ ነው። ሁለቱም ኃይሎች ማኅበረሰቡን የሚመለከቱት እንደ "ወታደራዊ ግብዓት" (Militarized Asset) እንጂ፣ እንደ ነጻ ዜጋ አይደለም።
ለእነዚህ ቡድኖች፣ የፖለቲካ ሥልጣናቸውን ማረጋገጫው ሕዝብን በፍርሃት፣ በጥርጣሬ እና በማያቋርጥ የጦርነት ትርክት ውስጥ ማቆየት ነው።
በኤርትራ "የውጭ ጠላት አለብን" በሚል ትረካ ሳዋ ትውልድን ሲበላ እንደኖረው ሁሉ፣ በትግራይም በተመሳሳይ ወጣቱ ሌላ የሕይወት አማራጭ እንዳያስብ የማድረግ ስልታዊ ዘመቻ ተከፍቷል። የትግራይ ህዝብ ይበቃል እያለ ያለዉ ይህንን በወጣቶች ነብስና አካል የመጫወት ጭካኔ ነው።
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኤርትራን ወጣቶች ለዘመናት ሲያሰቃይ የኖረው የ"ሳዋ" ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካምፕ እና የ"ግፋ" (አፈሳ) መራር እውነት፣ ድንበር ተሻግሮ በኢትዮጵያ ምድር ዳግም ሲተገበር ማየት የታሪክ አሳዛኝ ክስተት ነዉ።
ትናንት የኤርትራ እናቶች በየመንገዱ እና በየቤተክርስቲያኑ ደጃፍ ልጆቻቸውን ሲነጠቁ ያነቡት ዕንባ፣ ዛሬ በትግራይ እናቶች ጉንጭ ላይ ሲፈስ ማየት ያሳምማል።
ህገ ወጡ ህወሓት እና ሻዕቢያ፣ ምንም እንኳ በፖለቲካ ቼዝ ጠረጴዛ ላይ ደም አፋሳሽ ጠላቶች ቢሆኑም፣ በሕዝብ ላይ በሚተገብሩት የጭቆና እና የግዳጅ ምልመላ ስልት ግን "የርዕዮተ ዓለም መንታዎች" መሆናቸውን በተግባር አሳይተዋል። ህገ ወጡ የህወሓት ቡድን ከእንጀራ አባቱ ሻዕብያ የወረሰዉ አንድ ጥሪት ቢኖር እሱም ጦርነትና ጭካኔ ብቻ ነዉ።
"ሳዋ" በትግራይ
በኤርትራ ከዓመታት በፊት የተተገበረው "ብሔራዊ አገልግሎት"፣ ወጣቶችን ዕድሜ ልክ ከሚያስረው የግዳጅ ወታደራዊ አገልግሎት በተጨማሪ በዓለም አቀፍ ደረጃ አሳዛኝ የስደት ታሪኮችን አስመዝግቧል። "ግፋ" በሚባለው የአፈሳ ዘመቻ፣ ወጣቶች ከትምህርት ቤት፣ መንገድ ላይ ወይም በቤታቸው እያሉ ተይዘው ወደ ሳዋ ይጋዛሉ።
ሴቶች መውልድን እስኪፈሩ፤ እናቶች ልጆቻቻውን መደበቂያ አጥተዉ እስኪሸበሩ ድረስ ሻዕብያ አዳጊ ልጆችን ከየመንደሩ እያፈሰ ለእሳት ሲማግድ ኖሯል። ከስልጣኑ በቀር ለምንም ደንታ የሌላቸዉ የአስመራው ጌታ፤ የህጻናትን ስስ ገላ ለሽያጭ ማቅረብ የደስታቸዉ ምንጭ ነዉ።
ኤርትራውያን ወጣቶች የሻእቢያን የፖለቲካ ግርድና ለመፈጸም፣ በየመን እና በሱዳን የጥይት እራት ሆነዋል። ከተከፈተው የሞት ደጃፍ ለመሸሽ ሲሞክሩ፤ በሰሃራ በረሃ አሸዋ ውስጥ የተቀበሩት እና በሜዲትራኒያን ባህር ሰጥመው የቀሩትን ቤት ይቁጠራቸው።
ይህ አሳዛኝ የታሪክ ምዕራፍ፣ ባለፉት ቅርብ ዓመታት በትግራይ ክልል የሻዕቢያ ሎሌ በሆነዉ በህገ ወጡ ህወሓት መሪነት እየተደገመ ይገኛል።
ሻዕቢያ ቤት ለቤት እየዞረ ወጣቶችን ከእናታቸው እቅፍ እየነጠለ ለጦርነት እንደማገዳቸው ሁሉ፤ ህገ ወጡ የህወሓት ቡድንም ህጻናትና አዳጊዎችን በተመሳሳይ መልኩ በግዳጅ እያፈሰ ነው። የትግራይ እናት በእንባ በራሰ ጉንጭ፤ በእንብርክክ እየተንፏቀቀች፤ አፈር በላይዋ ላይ እየነሰነሰች፤ ልጆቼን ተዉልኝ ብላ በመማጸኗ፤ የህገ ወጡ ቡድን ምላሽ የጥይት ሩምታ መክፈት ሆኗል።
ወጣቶች የህገ ወጡን ቡድን አፈሳ ሽሽት፤ ባገኙት ቀዳዳ እና አጋጣሚ ሁሉ ትግራይ ክልልን ለቀዉ እየወጡ ነዉ። በወጣቶች መስዋእትነት እድሜያቸውን ለመቀጠል የሚታገሉትን የህወሓት አዛውንቶች “በቃ” ያሉ ወጣቶችም ትግል ጀምረዋል።
ለግማሽ ምእተ ዓመት ትግራይን በደም ያጠቡት አዛውንቶች፤ በመቃብር አፋፍ ላይ ሆነዉም፤ የትግራይን ወጣት ጥይት ማብረጃ የማደረግ ህልም ከሁሉም አቅጣጫ ብርቱ ተቃውሞ ገጥሞታል። የትግራይ ወጣቶችን ለሱዳን የእርስ በርስ ጦርነት በማከራየት በሀብት ላይ ሀብት ለመጨመር የሚፈጨረጨረውን ሃይል፤ ያሰባው ባይሆንለት የግብር አባቱ ሻዕብያን ጭካኔ ለመጠቀም መርጧል።
የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች
የሻዕቢያ እና የህወሓት የረዥም ዘመናት ትስስር ከበረሃው የትጥቅ ትግል ጀምሮ የተቀረጸ ነው። ሁለቱም ኃይሎች ማኅበረሰቡን የሚመለከቱት እንደ "ወታደራዊ ግብዓት" (Militarized Asset) እንጂ፣ እንደ ነጻ ዜጋ አይደለም።
ለእነዚህ ቡድኖች፣ የፖለቲካ ሥልጣናቸውን ማረጋገጫው ሕዝብን በፍርሃት፣ በጥርጣሬ እና በማያቋርጥ የጦርነት ትርክት ውስጥ ማቆየት ነው።
በኤርትራ "የውጭ ጠላት አለብን" በሚል ትረካ ሳዋ ትውልድን ሲበላ እንደኖረው ሁሉ፣ በትግራይም በተመሳሳይ ወጣቱ ሌላ የሕይወት አማራጭ እንዳያስብ የማድረግ ስልታዊ ዘመቻ ተከፍቷል። የትግራይ ህዝብ ይበቃል እያለ ያለዉ ይህንን በወጣቶች ነብስና አካል የመጫወት ጭካኔ ነው።
Sponsored by
Surafel
19 days ago
ከሊዮኔል ሜሲ ጋር በፎቶ የተነሳው ህጻን ላሚን ያማል መሆኑ ዩኒሴፍ የእውነተኝነቱን ምስክርነት ሰጠ
#fastmereja I በማህበራዊ ሚዲያ ላይ በስፋት ሲዘዋወር የነበረውና ታዋቂው የእግር ኳስ ኮከብ ሊዮኔል ሜሲ አንድን ህጻን ሲያጥብ የሚያሳየው ፎቶግራፍ እውነተኛ መሆኑን የተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት (UNICEF) ይፋዊ መግለጫ ሰጥቷል። በፎቶው ላይ የሚታየው ህጻን የስፔኑ ወጣት ኮከብ ላሚን ያማል መሆኑ ተረጋግጧል።
ይህ ታሪካዊ ፎቶግራፍ የተነሳው ከ18 ዓመታት በፊት በዩኒሴፍ (UNICEF) የገቢ ማሰባሰቢያ የበጎ አድራጎት ፕሮግራም ላይ እንደነበር ተገልጿል። በወቅቱ ገና ህጻን የነበረው ላሚን ያማል ከእናቱ ሺላ ጋር በመሆን ከሊዮኔል ሜሲ ጋር እንዲገናኝ የተደረገ ሲሆን፣ ፎቶግራፉን ያነሳው ታዋቂው ጆአን ሞንፎርት (Joan Monfort) መሆኑ ታውቋል።
ዩኒሴፍ ባወጣው ይፋዊ መግለጫ፣ ሁለቱ የእግር ኳስ ኮከቦች በአሁኑ ወቅት በሜዳ ላይ ከሚያሳዩት ድንቅ ብቃት ባሻገር፣ ከሜዳ ውጪም የዩኒሴፍ የበጎ ፈቃድ አምባሳደሮች በመሆን በመላው ዓለም ለሚገኙ ህጻናት መብትና ደህንነት በጋራ እየሰሩ እንደሚገኝ በኩራት ገልጿል።
በአሁኑ ወቅት ሁለቱ ተጫዋቾች በዓለም ዋንጫ ፍጻሜ እሁድ ይፋለማሉ።
#fastmereja I በማህበራዊ ሚዲያ ላይ በስፋት ሲዘዋወር የነበረውና ታዋቂው የእግር ኳስ ኮከብ ሊዮኔል ሜሲ አንድን ህጻን ሲያጥብ የሚያሳየው ፎቶግራፍ እውነተኛ መሆኑን የተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት (UNICEF) ይፋዊ መግለጫ ሰጥቷል። በፎቶው ላይ የሚታየው ህጻን የስፔኑ ወጣት ኮከብ ላሚን ያማል መሆኑ ተረጋግጧል።
ይህ ታሪካዊ ፎቶግራፍ የተነሳው ከ18 ዓመታት በፊት በዩኒሴፍ (UNICEF) የገቢ ማሰባሰቢያ የበጎ አድራጎት ፕሮግራም ላይ እንደነበር ተገልጿል። በወቅቱ ገና ህጻን የነበረው ላሚን ያማል ከእናቱ ሺላ ጋር በመሆን ከሊዮኔል ሜሲ ጋር እንዲገናኝ የተደረገ ሲሆን፣ ፎቶግራፉን ያነሳው ታዋቂው ጆአን ሞንፎርት (Joan Monfort) መሆኑ ታውቋል።
ዩኒሴፍ ባወጣው ይፋዊ መግለጫ፣ ሁለቱ የእግር ኳስ ኮከቦች በአሁኑ ወቅት በሜዳ ላይ ከሚያሳዩት ድንቅ ብቃት ባሻገር፣ ከሜዳ ውጪም የዩኒሴፍ የበጎ ፈቃድ አምባሳደሮች በመሆን በመላው ዓለም ለሚገኙ ህጻናት መብትና ደህንነት በጋራ እየሰሩ እንደሚገኝ በኩራት ገልጿል።
በአሁኑ ወቅት ሁለቱ ተጫዋቾች በዓለም ዋንጫ ፍጻሜ እሁድ ይፋለማሉ።
23 days ago
እሱ የትም አለ!
#ethiopia | በፔሩ በዚህ ሰአት የህጻናት ዝነኛ መጠሪያ ስም ሃላንድ እየሆነ ነው።
በፔሩ በዚህ ወር ብቻ 468 ህጻናት ሃላንድ (Haaland) የሚል መጠርያ ስም እንደተሰጣቸው ተነግሯል።
እንዲሁም 91 ህጻናት ደግሞ ኤርሊንግ ሃላንድ (Erling Haaland) የሚል ሙሉ ስም ተሰጥቷቸዋል።
የእግር ኳስ ኮከቡ የኤርሊንግ ሃላንድ ስምና ዝና በፔሩ ህጻናት መጠሪያ ስም ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ፈጥሯል ሲል ፔሩ 24 አስነብቧል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #peruspecialname #erlinghaaland #peru24
#ethiopia | በፔሩ በዚህ ሰአት የህጻናት ዝነኛ መጠሪያ ስም ሃላንድ እየሆነ ነው።
በፔሩ በዚህ ወር ብቻ 468 ህጻናት ሃላንድ (Haaland) የሚል መጠርያ ስም እንደተሰጣቸው ተነግሯል።
እንዲሁም 91 ህጻናት ደግሞ ኤርሊንግ ሃላንድ (Erling Haaland) የሚል ሙሉ ስም ተሰጥቷቸዋል።
የእግር ኳስ ኮከቡ የኤርሊንግ ሃላንድ ስምና ዝና በፔሩ ህጻናት መጠሪያ ስም ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ ፈጥሯል ሲል ፔሩ 24 አስነብቧል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #peruspecialname #erlinghaaland #peru24
23 days ago
“የንባብ ከተማ” የተሰኘ የህጻናት ቲያትር በድምቀት ተመረቀ
#ethiopia | የህፃናትን የንባብ ባህል ለማዳበር ታሳቢ ተደርጎ የተዘጋጀው “የንባብ ከተማ” የተሰኘው አዲስ የህፃናት ቴአትር ዛሬ ረፋድ ላይ ለእይታ በቃ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቲያትር ቤቶች አስተዳደር፣ የህጻናትን እና የወጣቶችን ጥበባዊ ተሰጥኦ ለማሳደግና ታሪክን ከትውልድ ወደ ትውልድ ለማሸጋገር ዘመናዊ የቲያትር መድረኮችን በስፋት እየተጠቀመ ይገኛል።
የአዲስ አበባ ቲያትር ቤቶች አስተዳደር ዘርፍ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተስፋገኘው ለገሠ እንደገለጹት፣ ከተማዋ ዘመናዊ የንባብና የመዝናኛ ቦታዎችን በመገንባት ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት እየሰራች ነው።
በዚህም መሰረት በቅርቡ ተመርቆ አገልግሎት እየሰጠ በሚገኘው እና ፍላሚንጎ አካባቢ በሚገኘው የህጻናት እና ወጣቶች ቲያትር ቤት ለህጻናት የተዘጋጀ አዲስ ቲያትር በይፋ መመረቁን ጠቅሰው፣ ይህንን መድረክ ለታለመለት አላማ ሙሉ ለሙሉ ለመጠቀም እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።
“የንባብ ከተማ” ቴአትር ከሚቀጥለው እሁድ ጀምሮ በቋሚነት ዘወትር እሁድ ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ጀምሮ ለታዳሚዎች እንደሚቀርብ ተገልጿል።
ለህፃናትና ለወላጆች ምቹ በሆነው በዚህ አዳራሽ፣ ከቴአትር በተጨማሪ ማራኪ ሙዚቃዎችና አስተማሪ የታሪክ መርሐግብሮች እንደሚኖሩት ተጠቁሟል።
ጌትነት ተመስገን
📷ከበደ መክብብ
#addisababa #theaterlife #culturalheritage #ethiopianarts #kidstheater #citydevelopment #performingarts #communityengagement
#ethiopia | የህፃናትን የንባብ ባህል ለማዳበር ታሳቢ ተደርጎ የተዘጋጀው “የንባብ ከተማ” የተሰኘው አዲስ የህፃናት ቴአትር ዛሬ ረፋድ ላይ ለእይታ በቃ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቲያትር ቤቶች አስተዳደር፣ የህጻናትን እና የወጣቶችን ጥበባዊ ተሰጥኦ ለማሳደግና ታሪክን ከትውልድ ወደ ትውልድ ለማሸጋገር ዘመናዊ የቲያትር መድረኮችን በስፋት እየተጠቀመ ይገኛል።
የአዲስ አበባ ቲያትር ቤቶች አስተዳደር ዘርፍ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተስፋገኘው ለገሠ እንደገለጹት፣ ከተማዋ ዘመናዊ የንባብና የመዝናኛ ቦታዎችን በመገንባት ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት እየሰራች ነው።
በዚህም መሰረት በቅርቡ ተመርቆ አገልግሎት እየሰጠ በሚገኘው እና ፍላሚንጎ አካባቢ በሚገኘው የህጻናት እና ወጣቶች ቲያትር ቤት ለህጻናት የተዘጋጀ አዲስ ቲያትር በይፋ መመረቁን ጠቅሰው፣ ይህንን መድረክ ለታለመለት አላማ ሙሉ ለሙሉ ለመጠቀም እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።
“የንባብ ከተማ” ቴአትር ከሚቀጥለው እሁድ ጀምሮ በቋሚነት ዘወትር እሁድ ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ጀምሮ ለታዳሚዎች እንደሚቀርብ ተገልጿል።
ለህፃናትና ለወላጆች ምቹ በሆነው በዚህ አዳራሽ፣ ከቴአትር በተጨማሪ ማራኪ ሙዚቃዎችና አስተማሪ የታሪክ መርሐግብሮች እንደሚኖሩት ተጠቁሟል።
ጌትነት ተመስገን
📷ከበደ መክብብ
#addisababa #theaterlife #culturalheritage #ethiopianarts #kidstheater #citydevelopment #performingarts #communityengagement
24 days ago
የነዋሪዎቿን የዕለት ተዕለት ኑሮ ምቹ፣ ጤናማ እና ዘመናዊ ከማድረግ እስከ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት
አዲስ አበባ የነዋሪዎቿን የኑሮ ደረጃ ለማሻሻል እና ገጽታዋን ለመቀየር ዘርፈ ብዙ ሰው ተኮር የልማት ስራዎችን አከናውናለች።
እነዚህ ስራዎች በዋናነት የከተማ መሠረተ ልማትን ማዘመን፣ የኑሮ ውድነትን ማቃለል እና ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች መደገፍ ላይ ያተኮሩ ናቸው።
የከተማዋን መልክ ሙሉ በሙሉ የቀየረውና ነዋሪዎች ዘመናዊና ምቹ የከተማ ህይወት እንዲመሩ ያስቻለው የኮሪደር ልማት የእነዚህ አንዱ ትልቁ ማሳያ ፕሮጀክት ነው።
በዚህም ሰፋፊ የእግር ጉዞ መንገዶች እና ከ100 ኪሎ ሜትር በላይ የብስክሌት መስመሮች ተገንብተዋል።
ከ70 በላይ አረንጓዴ ፓርኮች፣ የህጻናት መጫወቻዎች እና ከ120 በላይ ዘመናዊ የህዝብ መጸዳጃ ቤቶችም ተገንብተው ለአገልግሎት በቅተዋል።
በምሽት የነዋሪዎችን ደህንነት ለመጠበቅና የከተማዋን የ24 ሰዓት የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ለማገዝ ዘመናዊ መብራቶችና የደህንነት ካሜራዎች የተገጠሙባቸው ስማርት ፖሎች ተተክለዋል።
በከተማዋ የኑሮ ውድነት በዝቅተኛው የህብረተሰብ ክፍል ላይ የሚያደርሰውን ጫና ለመቀነስ ከተማ አስተዳደሩ የተለያዩ አማራጮችን እየተገበረ ይገኛል።
አምራቹንና ሸማቹን በቀጥታ የሚያገናኙ ዘመናዊ የገበያ ማዕከላትን በከተማዋ መግቢያዎች ላይ ገንብቷል።
በተጨማሪም የቅዳሜና የእሁድ ገበያዎች እና የሸማቾች ማህበራት በስፋት ተንቀሳቅሰዋል።
ነዋሪዎች በየመኖሪያቸውና በየተቋማቱ የጓሮ አትክልት፣ የዶሮ እና የእንስሳት እርባታ ላይ እንዲሰማሩ በመደረጉ በምግብ ራስን ለመቻል የሚደረገውን ጥረት ለማሳካት አግዟል።
መንግሥት በቢሊዮን የሚቆጠር ብር በመመደብ እንደ ስንዴ፣ ዘይት እና ስኳር ያሉ መሰረታዊ ሸቀጦች በቅናሽ ዋጋ ለህብረተሰቡ እንዲቀርቡ አድርጓል።
የከተማዋ ልማት ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች ፍትሀዊ በሆነ መልኩ ተጠቃሚ እንዲያደርግ ልዩ ትኩረት ተሰጥቷል።
ለተማሪዎች የዕለት ምገባ እና የትምህርት ቁሳቁስ በነጻ ማቅረብ ተጠናክሮ ቀጥሏል። ይህ ተግባር የወላጆችን የኢኮኖሚ ጫና በከፍተኛ ደረጃ ቀርፏል።
በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ነዋሪዎች እና አቅመ ደካሞች የሚኖሩባቸውን አሮጌ ቤቶች በአጭር ጊዜ ውስጥ የማደስና የማስዋብ ሰፊ ዘመቻ ተካሂዶ ሰውን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል።
በተጨማሪም በበዓላት እና በተለያዩ ወቅቶች ለአቅመ ደካሞች እና አረጋውያን የምግብ ቁሳቁስ ድጋፍ የማድረግ ልማድ ባህል ሆኖ ቀጥሏል።
በከተማዋ የትራንስፖርት መጨናነቅን ለመቀነስ እና ንፅህናን ለመጠበቅ ሰፊ ስራዎች የተሰሩ ሲሆን፣ በርካታ አዳዲስና ዘመናዊ የአውቶቡስና የታክሲ ተርሚናሎችም ተገንብተዋል።
የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያዎች በስፋት በከተማዋ በመዘጋጀታቸው ከተማዋ ለመዘመን የያዘችውን አይቀሬ የእቅድ ትግበራ ቁርጠኝነት አሳይታለች።
ከዚህ ቀደም የተበከሉና ለጎርፍ ተጋላጭ የነበሩ የወንዝ ዳርቻዎች ተገንብተው ወደ ጽዱ፣ ውብ እና ለህዝብ ክፍት ወደሆኑ የመዝናኛ ስፍራዎች ተቀይረዋል።
በአጠቃላይ፣ በአዲስ አበባ ከተማ የተሰሩ የልማት ስራዎች የከተማዋን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ከማሳደጋቸውም በላይ፣ የነዋሪዎቿን የዕለት ተዕለት ኑሮ ምቹ፣ ጤናማ እና ዘመናዊ በማድረግ ረገድ ተጨባጭ ለውጥ ማምጣት ችለዋል።
አዲስ አበባ የነዋሪዎቿን የኑሮ ደረጃ ለማሻሻል እና ገጽታዋን ለመቀየር ዘርፈ ብዙ ሰው ተኮር የልማት ስራዎችን አከናውናለች።
እነዚህ ስራዎች በዋናነት የከተማ መሠረተ ልማትን ማዘመን፣ የኑሮ ውድነትን ማቃለል እና ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች መደገፍ ላይ ያተኮሩ ናቸው።
የከተማዋን መልክ ሙሉ በሙሉ የቀየረውና ነዋሪዎች ዘመናዊና ምቹ የከተማ ህይወት እንዲመሩ ያስቻለው የኮሪደር ልማት የእነዚህ አንዱ ትልቁ ማሳያ ፕሮጀክት ነው።
በዚህም ሰፋፊ የእግር ጉዞ መንገዶች እና ከ100 ኪሎ ሜትር በላይ የብስክሌት መስመሮች ተገንብተዋል።
ከ70 በላይ አረንጓዴ ፓርኮች፣ የህጻናት መጫወቻዎች እና ከ120 በላይ ዘመናዊ የህዝብ መጸዳጃ ቤቶችም ተገንብተው ለአገልግሎት በቅተዋል።
በምሽት የነዋሪዎችን ደህንነት ለመጠበቅና የከተማዋን የ24 ሰዓት የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ለማገዝ ዘመናዊ መብራቶችና የደህንነት ካሜራዎች የተገጠሙባቸው ስማርት ፖሎች ተተክለዋል።
በከተማዋ የኑሮ ውድነት በዝቅተኛው የህብረተሰብ ክፍል ላይ የሚያደርሰውን ጫና ለመቀነስ ከተማ አስተዳደሩ የተለያዩ አማራጮችን እየተገበረ ይገኛል።
አምራቹንና ሸማቹን በቀጥታ የሚያገናኙ ዘመናዊ የገበያ ማዕከላትን በከተማዋ መግቢያዎች ላይ ገንብቷል።
በተጨማሪም የቅዳሜና የእሁድ ገበያዎች እና የሸማቾች ማህበራት በስፋት ተንቀሳቅሰዋል።
ነዋሪዎች በየመኖሪያቸውና በየተቋማቱ የጓሮ አትክልት፣ የዶሮ እና የእንስሳት እርባታ ላይ እንዲሰማሩ በመደረጉ በምግብ ራስን ለመቻል የሚደረገውን ጥረት ለማሳካት አግዟል።
መንግሥት በቢሊዮን የሚቆጠር ብር በመመደብ እንደ ስንዴ፣ ዘይት እና ስኳር ያሉ መሰረታዊ ሸቀጦች በቅናሽ ዋጋ ለህብረተሰቡ እንዲቀርቡ አድርጓል።
የከተማዋ ልማት ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች ፍትሀዊ በሆነ መልኩ ተጠቃሚ እንዲያደርግ ልዩ ትኩረት ተሰጥቷል።
ለተማሪዎች የዕለት ምገባ እና የትምህርት ቁሳቁስ በነጻ ማቅረብ ተጠናክሮ ቀጥሏል። ይህ ተግባር የወላጆችን የኢኮኖሚ ጫና በከፍተኛ ደረጃ ቀርፏል።
በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ነዋሪዎች እና አቅመ ደካሞች የሚኖሩባቸውን አሮጌ ቤቶች በአጭር ጊዜ ውስጥ የማደስና የማስዋብ ሰፊ ዘመቻ ተካሂዶ ሰውን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል።
በተጨማሪም በበዓላት እና በተለያዩ ወቅቶች ለአቅመ ደካሞች እና አረጋውያን የምግብ ቁሳቁስ ድጋፍ የማድረግ ልማድ ባህል ሆኖ ቀጥሏል።
በከተማዋ የትራንስፖርት መጨናነቅን ለመቀነስ እና ንፅህናን ለመጠበቅ ሰፊ ስራዎች የተሰሩ ሲሆን፣ በርካታ አዳዲስና ዘመናዊ የአውቶቡስና የታክሲ ተርሚናሎችም ተገንብተዋል።
የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያዎች በስፋት በከተማዋ በመዘጋጀታቸው ከተማዋ ለመዘመን የያዘችውን አይቀሬ የእቅድ ትግበራ ቁርጠኝነት አሳይታለች።
ከዚህ ቀደም የተበከሉና ለጎርፍ ተጋላጭ የነበሩ የወንዝ ዳርቻዎች ተገንብተው ወደ ጽዱ፣ ውብ እና ለህዝብ ክፍት ወደሆኑ የመዝናኛ ስፍራዎች ተቀይረዋል።
በአጠቃላይ፣ በአዲስ አበባ ከተማ የተሰሩ የልማት ስራዎች የከተማዋን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ከማሳደጋቸውም በላይ፣ የነዋሪዎቿን የዕለት ተዕለት ኑሮ ምቹ፣ ጤናማ እና ዘመናዊ በማድረግ ረገድ ተጨባጭ ለውጥ ማምጣት ችለዋል።
Sponsored by
Surafel
30 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት ሂዩማን ራይትስ ዎች (\\፣ የትግራይ ክልል ባለስልጣናት እድሜያቸው እስከ 16 ዓመት የሆኑ ህጻናትን ጨምሮ ሰላማዊ ዜጎችን በግዴታ ወደ ውትድርና እየመለመሉ ነው ሲል በጽኑ ኮነነ። ድርጅቱ ዛሬ ባወጣው ሪፖርት እንዳስታወቀው፣ የክልሉ ኃይሎች ቢያንስ ከሚያዝያ 2026 ጀምሮ የቀድሞ ተዋጊዎችን እና ሌሎች ወጣቶችን አፍነው እየወሰዱ ይገኛሉ።
ይህ የቅጥር ዘመቻ በመላው ክልሉ "የፍርሃት ድባብ" መፍጠሩን የገለጸው ሪፖርቱ፣ ሰላማዊ ዜጎች ከመንገድ ላይ፣ ከስራ ቦታ፣ ከመኖሪያ ቤቶች እና ከባህላዊ የወርቅ ማውጫ ስፍራዎች ተሰብስበው ወደ ወታደራዊ ካምፖች እየተወሰዱ መሆኑን አጋልጧል። የሂዩማን ራይትስ ዎች የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ዳይሬክተር ሌቲሺያ ባደር፣ ባለስልጣናቱ ይህንን ዘመቻ በአስቸኳይ አቁመው በህገ-ወጥ መንገድ የተመለመሉት ሰዎች ወደ ቤተሰቦቻቸው እንዲመለሱ ጠይቀዋል።
ድርጅቱ ይህንን መደምደሚያ ላይ የደረሰው፣ በሰኔ ወር አጋማሽ ላይ ከ18 የዓይን እማኞች፣ ተመልማይ ቤተሰቦች እና ከምልመላ ካመለጡ ግለሰቦች ጋር ባደረገው ቃለ-ምልልስ ላይ ተመስርቶ ነው። መረጃዎች እንደሚያሳዩት ከሚያዝያ ወር በፊት የአካባቢው ባለስልጣናት የቀድሞ የትግራይ መከላከያ ሰራዊት (TDF) አባላትን በስብሰባ፣ በደብዳቤ እና በስልክ ጥሪ ዳግም እንዲቀላቀሉ ያበረታቱ ነበር። ሆኖም ከሚያዝያ መጨረሻ ጀምሮ ዘመቻው ተጠናክሮ፣ ታጥቀው የሚንቀሳቀሱ ኃይሎች በከተሞች፣ በገበያ ቦታዎች እና በወርቅ ማውጫ አካባቢዎች የጅምላ አፈሳ ማካሄድ መጀመራቸው ተገልጿል።
ግለሰቦችን ለመለየት የአካባቢው ባለስልጣናት በቀድሞ ተዋጊዎች ዝርዝር እና በሰፈር ጥቆማ ሰጪዎች ላይ ጥገኛ መሆናቸውን እማኞች ተናግረዋል። ግንቦት 25 ቀን በማዕከላዊ ትግራይ፣ ኮላ ተምቤን አካባቢ በሚገኝ ባህላዊ የወርቅ ማውጫ ስፍራ፣ የጸጥታ ኃይሎች ስራቸውን እንዲያቆሙ ካዘዙ በኋላ በርካታ ወጣቶችን በጅምላ በመያዝ ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ መውሰዳቸውም በሪፖርቱ ተካቷል። በዚህም ምክንያት በርካታ ወጣቶች ከምልመላ ለማምለጥ ከቤታቸው ርቀው ለማደር የተገደዱ ሲሆን፣ አንዳንዶቹ ደግሞ ወደ አዲስ አበባ እና ሌሎች የሀገሪቱ ክፍሎች እየሸሹ ይገኛሉ። ከዚህም በተጨማሪ ከምልመላ ያመለጡ ወጣቶች ቤተሰቦች ላይ እስራት እና ጫና እየተደረገባቸው መሆኑ ተዘግቧል።
በአለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ህግጋት መሰረት፣ እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ህጻናትን ለውትድርና መመልመል የህጻናትን መብት የሚጥስ ሲሆን፣ ከ15 ዓመት በታች የሆኑትን መጠቀም ደግሞ የጦር ወንጀል (War crime) ተብሎ ይፈረጃል። ሆኖም የህወሓት ቃል አቀባይ ይህንን የግዴታ ምልመላ ውንጀላ ውድቅ በማድረግ፣ ህዝቡ ትግራይን እየተከላከለ ያለው በራሱ ፈቃደኝነት መሆኑን ተናግረዋል።
የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ሪፖርት ከመውጣቱ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ፣ ጁላይ 03 በትግራይ መዲና መቀሌ (ቀበሌ 05) ውስጥ ወጣቶች በግዳጅ ወደ አውቶቡሶች ሲጫኑ እና እናቶች በከፍተኛ ሀዘን ሲያለቅሱ የሚያሳይ የቪዲዮ ምስል በማህበራዊ ሚዲያ በስፋት ተሰራጭቶ ነበር። ይህ ምስል ቀድሞውንም በጸጥታ መደፍረስ እና በፖለቲካዊ ውጥረት ስጋት ውስጥ በነበረው ህዝብ ዘንድ ከፍተኛ መደናገጥን ፈጥሯል።
ይህንን የህዝብ ቅሬታ ተከትሎ፣ የትግራይ ክልል መንግስት የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ አብርሃም ሐጎስ ለትግራይ ቴሌቪዥን በሰጡት መግለጫ፣ ክልሉ አሁንም የህልውና አደጋ ተደቅኖበት ቢሆንም، ክልልን መከላከል በህዝብ ግንዛቤ፣ በጋራ መግባባት እና በፈቃደኝነት ላይ ብቻ የተመሰረተ መሆን እንዳለበት አስምረውበታል። አክለውም ማንኛውም ከመንግስት መመሪያ ውጪ እና ያለ ህዝብ ፈቃድ የተደረገ የግዴታ ምልመላ ካለ፣ የክልሉ መንግስት ጥብቅ ምርመራ በማድረግ ህገ-ወጥ ድርጊት በፈጸሙ የጸጥታ አካላትም ሆነ የአስተዳደር ኃላፊዎች ላይ ህጋዊ እና አስተዳደራዊ እርምጃ እንደሚወስድ ቃል ገብተዋል።
ይህ ውዝግብ የተነሳው የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ተፈጻሚነት አሁንም ተጋላጭ በሆነበት እና የፖለቲካ ውጥረቶች ዳግም ግጭት ሊቀሰቅሱ ይችላሉ የሚል ስጋት ባለበት ወቅት ነው። ገና በግንቦት 2026 ወር ላይ በመቀሌ፣ ሽረ፣ አክሱም፣ አድዋ፣ አዲግራት፣ ውቅሮ እና ሌሎች አካባቢዎች ከቤት ቤት ፍተሻ እና ህገ-ወጥ እስራት ጋር የተያያዙ ወጣቶችን የመሰብሰብ ዘመቻዎች መኖራቸውን 'አዲስ ስታንዳርድ' ዘግቦ ነበር።
ይህንን ተከትሎም እንደ ትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር (ስምረት)፣ ሳልሳይ ወያኔ ትግራይ የመሳሰሉ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና 'ሂዩማን ራይትስ ፈርስት ኢትዮጵያ' የተባለው የመብት ተሟጋች ድርጅት፣ ባለስልጣናት ወጣቶችን በግዳጅ እየመለመሉ ነው በማለት ድርጊቱን በጽኑ አውግዘው የነበረ መሆኑ ይታወሳል። አሁን ላይ የክልሉ መንግስት የጀመረው ምርመራ መቼ እንደሚጠናቀቅ ወይም ምርመራውን ተከትሎ ከስራ የታገዱ ባለስልጣናት መኖር አለመኖራቸውን የኮሙዩኒኬሽን ቢሮው እስካሁን ያሳወቀው ነገር የለም።
ይህ የቅጥር ዘመቻ በመላው ክልሉ "የፍርሃት ድባብ" መፍጠሩን የገለጸው ሪፖርቱ፣ ሰላማዊ ዜጎች ከመንገድ ላይ፣ ከስራ ቦታ፣ ከመኖሪያ ቤቶች እና ከባህላዊ የወርቅ ማውጫ ስፍራዎች ተሰብስበው ወደ ወታደራዊ ካምፖች እየተወሰዱ መሆኑን አጋልጧል። የሂዩማን ራይትስ ዎች የአፍሪካ ጉዳዮች ምክትል ዳይሬክተር ሌቲሺያ ባደር፣ ባለስልጣናቱ ይህንን ዘመቻ በአስቸኳይ አቁመው በህገ-ወጥ መንገድ የተመለመሉት ሰዎች ወደ ቤተሰቦቻቸው እንዲመለሱ ጠይቀዋል።
ድርጅቱ ይህንን መደምደሚያ ላይ የደረሰው፣ በሰኔ ወር አጋማሽ ላይ ከ18 የዓይን እማኞች፣ ተመልማይ ቤተሰቦች እና ከምልመላ ካመለጡ ግለሰቦች ጋር ባደረገው ቃለ-ምልልስ ላይ ተመስርቶ ነው። መረጃዎች እንደሚያሳዩት ከሚያዝያ ወር በፊት የአካባቢው ባለስልጣናት የቀድሞ የትግራይ መከላከያ ሰራዊት (TDF) አባላትን በስብሰባ፣ በደብዳቤ እና በስልክ ጥሪ ዳግም እንዲቀላቀሉ ያበረታቱ ነበር። ሆኖም ከሚያዝያ መጨረሻ ጀምሮ ዘመቻው ተጠናክሮ፣ ታጥቀው የሚንቀሳቀሱ ኃይሎች በከተሞች፣ በገበያ ቦታዎች እና በወርቅ ማውጫ አካባቢዎች የጅምላ አፈሳ ማካሄድ መጀመራቸው ተገልጿል።
ግለሰቦችን ለመለየት የአካባቢው ባለስልጣናት በቀድሞ ተዋጊዎች ዝርዝር እና በሰፈር ጥቆማ ሰጪዎች ላይ ጥገኛ መሆናቸውን እማኞች ተናግረዋል። ግንቦት 25 ቀን በማዕከላዊ ትግራይ፣ ኮላ ተምቤን አካባቢ በሚገኝ ባህላዊ የወርቅ ማውጫ ስፍራ፣ የጸጥታ ኃይሎች ስራቸውን እንዲያቆሙ ካዘዙ በኋላ በርካታ ወጣቶችን በጅምላ በመያዝ ወደ ወታደራዊ ማሰልጠኛ መውሰዳቸውም በሪፖርቱ ተካቷል። በዚህም ምክንያት በርካታ ወጣቶች ከምልመላ ለማምለጥ ከቤታቸው ርቀው ለማደር የተገደዱ ሲሆን፣ አንዳንዶቹ ደግሞ ወደ አዲስ አበባ እና ሌሎች የሀገሪቱ ክፍሎች እየሸሹ ይገኛሉ። ከዚህም በተጨማሪ ከምልመላ ያመለጡ ወጣቶች ቤተሰቦች ላይ እስራት እና ጫና እየተደረገባቸው መሆኑ ተዘግቧል።
በአለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ህግጋት መሰረት፣ እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ህጻናትን ለውትድርና መመልመል የህጻናትን መብት የሚጥስ ሲሆን፣ ከ15 ዓመት በታች የሆኑትን መጠቀም ደግሞ የጦር ወንጀል (War crime) ተብሎ ይፈረጃል። ሆኖም የህወሓት ቃል አቀባይ ይህንን የግዴታ ምልመላ ውንጀላ ውድቅ በማድረግ፣ ህዝቡ ትግራይን እየተከላከለ ያለው በራሱ ፈቃደኝነት መሆኑን ተናግረዋል።
የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ሪፖርት ከመውጣቱ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ፣ ጁላይ 03 በትግራይ መዲና መቀሌ (ቀበሌ 05) ውስጥ ወጣቶች በግዳጅ ወደ አውቶቡሶች ሲጫኑ እና እናቶች በከፍተኛ ሀዘን ሲያለቅሱ የሚያሳይ የቪዲዮ ምስል በማህበራዊ ሚዲያ በስፋት ተሰራጭቶ ነበር። ይህ ምስል ቀድሞውንም በጸጥታ መደፍረስ እና በፖለቲካዊ ውጥረት ስጋት ውስጥ በነበረው ህዝብ ዘንድ ከፍተኛ መደናገጥን ፈጥሯል።
ይህንን የህዝብ ቅሬታ ተከትሎ፣ የትግራይ ክልል መንግስት የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ አብርሃም ሐጎስ ለትግራይ ቴሌቪዥን በሰጡት መግለጫ፣ ክልሉ አሁንም የህልውና አደጋ ተደቅኖበት ቢሆንም، ክልልን መከላከል በህዝብ ግንዛቤ፣ በጋራ መግባባት እና በፈቃደኝነት ላይ ብቻ የተመሰረተ መሆን እንዳለበት አስምረውበታል። አክለውም ማንኛውም ከመንግስት መመሪያ ውጪ እና ያለ ህዝብ ፈቃድ የተደረገ የግዴታ ምልመላ ካለ፣ የክልሉ መንግስት ጥብቅ ምርመራ በማድረግ ህገ-ወጥ ድርጊት በፈጸሙ የጸጥታ አካላትም ሆነ የአስተዳደር ኃላፊዎች ላይ ህጋዊ እና አስተዳደራዊ እርምጃ እንደሚወስድ ቃል ገብተዋል።
ይህ ውዝግብ የተነሳው የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ተፈጻሚነት አሁንም ተጋላጭ በሆነበት እና የፖለቲካ ውጥረቶች ዳግም ግጭት ሊቀሰቅሱ ይችላሉ የሚል ስጋት ባለበት ወቅት ነው። ገና በግንቦት 2026 ወር ላይ በመቀሌ፣ ሽረ፣ አክሱም፣ አድዋ፣ አዲግራት፣ ውቅሮ እና ሌሎች አካባቢዎች ከቤት ቤት ፍተሻ እና ህገ-ወጥ እስራት ጋር የተያያዙ ወጣቶችን የመሰብሰብ ዘመቻዎች መኖራቸውን 'አዲስ ስታንዳርድ' ዘግቦ ነበር።
ይህንን ተከትሎም እንደ ትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር (ስምረት)፣ ሳልሳይ ወያኔ ትግራይ የመሳሰሉ ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና 'ሂዩማን ራይትስ ፈርስት ኢትዮጵያ' የተባለው የመብት ተሟጋች ድርጅት፣ ባለስልጣናት ወጣቶችን በግዳጅ እየመለመሉ ነው በማለት ድርጊቱን በጽኑ አውግዘው የነበረ መሆኑ ይታወሳል። አሁን ላይ የክልሉ መንግስት የጀመረው ምርመራ መቼ እንደሚጠናቀቅ ወይም ምርመራውን ተከትሎ ከስራ የታገዱ ባለስልጣናት መኖር አለመኖራቸውን የኮሙዩኒኬሽን ቢሮው እስካሁን ያሳወቀው ነገር የለም።
1 month ago
የአፍሪካ ህጻናት ቀን "በስለ እናት" የበጎ አድራጎት ድርጅት
“ስለ እናት” የበጎ አድራጎት ድርጅት ለ1,500 ህጻናት የትምህርት ቁሳቁስ ማሰባሰብ ጀመረ!
#ethiopia | የዘንድሮው የአለም የአፍሪካ ህጻናት ቀን “በአፍሪካ ለሚገኙ ደህንነቱና ንፅህናው የተጠበቀ አካባቢ ለሁሉም ህፃናት" በሚል አህጉራዊ መሪ ቃል በአዲስ አበባ በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል።
“ስለ እናት” የበጎ አድራጎት ድርጅት (SECO) በዓሉን ምክንያት በማድረግ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ አቅመ-ደካማ ወላጆችን ለመደገፍና ህጻናትን ከትምህርት ማቋረጥ ለመታደግ ያለመ የ1,500 ህጻናት የክረምት የትምህርት ቁሳቁስ ማሰባሰብ ንቅናቄ በይፋ መጀመሩን አስታውቋል።
የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ያሬድ አብዱ እንደገለፁት፣ ንጹህ የመጠጥ ውሃ ማግኘት፣ ጤናማና ንጹህ አካባቢ መፍጠር እንዲሁም መሰረታዊ የንጽህና ቁሳቁሶችን ማቅረብ ችሮታ ሳይሆን የማንኛውም ህጻን መሰረታዊ ሰብአዊ መብት መሆኑን አብራርተዋል።
አሁንም በአህጉሪቱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ህጻናት በውሃ ወለድ በሽታዎች እየተጠቁና ሴት ህጻናት ደግሞ በቂ የንፅህና መጠበቂያ ባለመኖሩ ምክንያት ከትምህርት ገበታቸው እየቀሩ መሆናቸውን የጠቀሱት ዋና ስራ አስኪያጁ፣ ማህበረሰቡ፣ መንግስታዊ አካላትና አለምአቀፍ አጋሮች ለWASH (የንጹህ ውሃ እና ንፅህና) ተደራሽነት መስፋፋት በጋራ እንዲቆሙ ጥሪ አቅርበዋል።
ድርጅቱ አሁን ላይ በአገሪቱ ካለው የኑሮ ውድነት አንጻር በርካታ አቅመ-ደካማ ወላጆች ለልጆቻቸው መሰረታዊ የትምህርት ቁሳቁሶችን ማሟላት ብርቱ ፈተና እንደሆነባቸው ገልጿል።
ይህንን ክፍተት ለመሙላትም በመጪው አዲስ የትምህርት ዘመን የኢኮኖሚ አቅም ማነስ የትምህርት እክል ሊሆንባቸው የሚችሉ 1,500 እና ከዚያ በላይ የሚሆኑ ህጻናትን በደብተር፣ በቦርሳና በሌሎች የትምህርት ቁሳቁሶች ለመደገፍ ዘመቻ መጀመሩን አስታውቆ፣ በሀገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ በጎ አድራጊዎች በቁሳቁስም ሆነ በገንዘብ ድጋፍ እንዲያደርጉ ጠይቋል።
በሌላ በኩል ድርጅቱ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ላለፉት ሩብ ክፍለ ዘመን (25 ዓመታት) በህጻናት ጥበቃ፣ በቤተሰብ መልሶ ማቋቋም እንዲሁም በሴት የቤት መሪዎች ኢኮኖሚያዊ አቅም ማጎልበት ረገድ በርካታ ስኬቶችን ማስመዝገቡን ገልጿል።
በመጪው ነሐሴ ወር የሚከበረውን የ25ኛ ዓመት የብር ኢዮቤልዩ በዓልን አስመልክቶ የድርጅቱን የህጻናት መቀበል አቅም በብዙ እጥፍ የሚያሳድግ የአዲስ ህንጻ ግንባታ የማስጀመሪያ መርሃ ግብርም አብሮ እንደሚከናወን ተገልጿል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #ስለእናትየበጎአድራጎትድርጅት
“ስለ እናት” የበጎ አድራጎት ድርጅት ለ1,500 ህጻናት የትምህርት ቁሳቁስ ማሰባሰብ ጀመረ!
#ethiopia | የዘንድሮው የአለም የአፍሪካ ህጻናት ቀን “በአፍሪካ ለሚገኙ ደህንነቱና ንፅህናው የተጠበቀ አካባቢ ለሁሉም ህፃናት" በሚል አህጉራዊ መሪ ቃል በአዲስ አበባ በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል።
“ስለ እናት” የበጎ አድራጎት ድርጅት (SECO) በዓሉን ምክንያት በማድረግ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ አቅመ-ደካማ ወላጆችን ለመደገፍና ህጻናትን ከትምህርት ማቋረጥ ለመታደግ ያለመ የ1,500 ህጻናት የክረምት የትምህርት ቁሳቁስ ማሰባሰብ ንቅናቄ በይፋ መጀመሩን አስታውቋል።
የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ያሬድ አብዱ እንደገለፁት፣ ንጹህ የመጠጥ ውሃ ማግኘት፣ ጤናማና ንጹህ አካባቢ መፍጠር እንዲሁም መሰረታዊ የንጽህና ቁሳቁሶችን ማቅረብ ችሮታ ሳይሆን የማንኛውም ህጻን መሰረታዊ ሰብአዊ መብት መሆኑን አብራርተዋል።
አሁንም በአህጉሪቱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ህጻናት በውሃ ወለድ በሽታዎች እየተጠቁና ሴት ህጻናት ደግሞ በቂ የንፅህና መጠበቂያ ባለመኖሩ ምክንያት ከትምህርት ገበታቸው እየቀሩ መሆናቸውን የጠቀሱት ዋና ስራ አስኪያጁ፣ ማህበረሰቡ፣ መንግስታዊ አካላትና አለምአቀፍ አጋሮች ለWASH (የንጹህ ውሃ እና ንፅህና) ተደራሽነት መስፋፋት በጋራ እንዲቆሙ ጥሪ አቅርበዋል።
ድርጅቱ አሁን ላይ በአገሪቱ ካለው የኑሮ ውድነት አንጻር በርካታ አቅመ-ደካማ ወላጆች ለልጆቻቸው መሰረታዊ የትምህርት ቁሳቁሶችን ማሟላት ብርቱ ፈተና እንደሆነባቸው ገልጿል።
ይህንን ክፍተት ለመሙላትም በመጪው አዲስ የትምህርት ዘመን የኢኮኖሚ አቅም ማነስ የትምህርት እክል ሊሆንባቸው የሚችሉ 1,500 እና ከዚያ በላይ የሚሆኑ ህጻናትን በደብተር፣ በቦርሳና በሌሎች የትምህርት ቁሳቁሶች ለመደገፍ ዘመቻ መጀመሩን አስታውቆ፣ በሀገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ በጎ አድራጊዎች በቁሳቁስም ሆነ በገንዘብ ድጋፍ እንዲያደርጉ ጠይቋል።
በሌላ በኩል ድርጅቱ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ላለፉት ሩብ ክፍለ ዘመን (25 ዓመታት) በህጻናት ጥበቃ፣ በቤተሰብ መልሶ ማቋቋም እንዲሁም በሴት የቤት መሪዎች ኢኮኖሚያዊ አቅም ማጎልበት ረገድ በርካታ ስኬቶችን ማስመዝገቡን ገልጿል።
በመጪው ነሐሴ ወር የሚከበረውን የ25ኛ ዓመት የብር ኢዮቤልዩ በዓልን አስመልክቶ የድርጅቱን የህጻናት መቀበል አቅም በብዙ እጥፍ የሚያሳድግ የአዲስ ህንጻ ግንባታ የማስጀመሪያ መርሃ ግብርም አብሮ እንደሚከናወን ተገልጿል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #ስለእናትየበጎአድራጎትድርጅት
1 month ago
“ስለ እናት” የበጎ አድራጎት ድርጅት ለ1,500 ህጻናት የትምህርት ቁሳቁስ ማሰባሰብ ጀመረ!
#fastmereja I የዘንድሮው የአለም የአፍሪካ ህጻናት ቀን “በአፍሪካ ለሚገኙ ደህንነቱና ንፅህናው የተጠበቀ አካባቢ ለሁሉም ህፃናት" በሚል አህጉራዊ መሪ ቃል በአዲስ አበባ በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል።
“ስለ እናት” የበጎ አድራጎት ድርጅት (SECO) በዓሉን ምክንያት በማድረግ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ አቅመ-ደካማ ወላጆችን ለመደገፍና ህጻናትን ከትምህርት ማቋረጥ ለመታደግ ያለመ የ1,500 ህጻናት የክረምት የትምህርት ቁሳቁስ ማሰባሰብ ንቅናቄ በይፋ መጀመሩን አስታውቋል።
የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ያሬድ አብዱ እንደገለፁት፣ ንጹህ የመጠጥ ውሃ ማግኘት፣ ጤናማና ንጹህ አካባቢ መፍጠር እንዲሁም መሰረታዊ የንጽህና ቁሳቁሶችን ማቅረብ ችሮታ ሳይሆን የማንኛውም ህጻን መሰረታዊ ሰብአዊ መብት መሆኑን አብራርተዋል።
አሁንም በአህጉሪቱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ህጻናት በውሃ ወለድ በሽታዎች እየተጠቁና ሴት ህጻናት ደግሞ በቂ የንፅህና መጠበቂያ ባለመኖሩ ምክንያት ከትምህርት ገበታቸው እየቀሩ መሆናቸውን የጠቀሱት ዋና ስራ አስኪያጁ፣ ማህበረሰቡ፣ መንግስታዊ አካላትና አለምአቀፍ አጋሮች ለWASH (የንጹህ ውሃ እና ንፅህና) ተደራሽነት መስፋፋት በጋራ እንዲቆሙ ጥሪ አቅርበዋል።
ድርጅቱ አሁን ላይ በአገሪቱ ካለው የኑሮ ውድነት አንጻር በርካታ አቅመ-ደካማ ወላጆች ለልጆቻቸው መሰረታዊ የትምህርት ቁሳቁሶችን ማሟላት ብርቱ ፈተና እንደሆነባቸው ገልጿል።
ይህንን ክፍተት ለመሙላትም በመጪው አዲስ የትምህርት ዘመን የኢኮኖሚ አቅም ማነስ የትምህርት እክል ሊሆንባቸው የሚችሉ 1,500 እና ከዚያ በላይ የሚሆኑ ህጻናትን በደብተር፣ በቦርሳና በሌሎች የትምህርት ቁሳቁሶች ለመደገፍ ዘመቻ መጀመሩን አስታውቆ፣ በሀገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ በጎ አድራጊዎች በቁሳቁስም ሆነ በገንዘብ ድጋፍ እንዲያደርጉ ጠይቋል።
በሌላ በኩል ድርጅቱ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ላለፉት ሩብ ክፍለ ዘመን (25 ዓመታት) በህጻናት ጥበቃ፣ በቤተሰብ መልሶ ማቋቋም እንዲሁም በሴት የቤት መሪዎች ኢኮኖሚያዊ አቅም ማጎልበት ረገድ በርካታ ስኬቶችን ማስመዝገቡን ገልጿል።
በመጪው ነሐሴ ወር የሚከበረውን የ25ኛ ዓመት የብር ኢዮቤልዩ በዓልን አስመልክቶ የድርጅቱን የህጻናት መቀበል አቅም በብዙ እጥፍ የሚያሳድግ የአዲስ ህንጻ ግንባታ የማስጀመሪያ መርሃ ግብርም አብሮ እንደሚከናወን ተገልጿል።
#ማህበራዊ
#fastmereja I የዘንድሮው የአለም የአፍሪካ ህጻናት ቀን “በአፍሪካ ለሚገኙ ደህንነቱና ንፅህናው የተጠበቀ አካባቢ ለሁሉም ህፃናት" በሚል አህጉራዊ መሪ ቃል በአዲስ አበባ በደማቅ ሁኔታ ተከብሯል።
“ስለ እናት” የበጎ አድራጎት ድርጅት (SECO) በዓሉን ምክንያት በማድረግ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ አቅመ-ደካማ ወላጆችን ለመደገፍና ህጻናትን ከትምህርት ማቋረጥ ለመታደግ ያለመ የ1,500 ህጻናት የክረምት የትምህርት ቁሳቁስ ማሰባሰብ ንቅናቄ በይፋ መጀመሩን አስታውቋል።
የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ያሬድ አብዱ እንደገለፁት፣ ንጹህ የመጠጥ ውሃ ማግኘት፣ ጤናማና ንጹህ አካባቢ መፍጠር እንዲሁም መሰረታዊ የንጽህና ቁሳቁሶችን ማቅረብ ችሮታ ሳይሆን የማንኛውም ህጻን መሰረታዊ ሰብአዊ መብት መሆኑን አብራርተዋል።
አሁንም በአህጉሪቱ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ህጻናት በውሃ ወለድ በሽታዎች እየተጠቁና ሴት ህጻናት ደግሞ በቂ የንፅህና መጠበቂያ ባለመኖሩ ምክንያት ከትምህርት ገበታቸው እየቀሩ መሆናቸውን የጠቀሱት ዋና ስራ አስኪያጁ፣ ማህበረሰቡ፣ መንግስታዊ አካላትና አለምአቀፍ አጋሮች ለWASH (የንጹህ ውሃ እና ንፅህና) ተደራሽነት መስፋፋት በጋራ እንዲቆሙ ጥሪ አቅርበዋል።
ድርጅቱ አሁን ላይ በአገሪቱ ካለው የኑሮ ውድነት አንጻር በርካታ አቅመ-ደካማ ወላጆች ለልጆቻቸው መሰረታዊ የትምህርት ቁሳቁሶችን ማሟላት ብርቱ ፈተና እንደሆነባቸው ገልጿል።
ይህንን ክፍተት ለመሙላትም በመጪው አዲስ የትምህርት ዘመን የኢኮኖሚ አቅም ማነስ የትምህርት እክል ሊሆንባቸው የሚችሉ 1,500 እና ከዚያ በላይ የሚሆኑ ህጻናትን በደብተር፣ በቦርሳና በሌሎች የትምህርት ቁሳቁሶች ለመደገፍ ዘመቻ መጀመሩን አስታውቆ፣ በሀገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ በጎ አድራጊዎች በቁሳቁስም ሆነ በገንዘብ ድጋፍ እንዲያደርጉ ጠይቋል።
በሌላ በኩል ድርጅቱ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ላለፉት ሩብ ክፍለ ዘመን (25 ዓመታት) በህጻናት ጥበቃ፣ በቤተሰብ መልሶ ማቋቋም እንዲሁም በሴት የቤት መሪዎች ኢኮኖሚያዊ አቅም ማጎልበት ረገድ በርካታ ስኬቶችን ማስመዝገቡን ገልጿል።
በመጪው ነሐሴ ወር የሚከበረውን የ25ኛ ዓመት የብር ኢዮቤልዩ በዓልን አስመልክቶ የድርጅቱን የህጻናት መቀበል አቅም በብዙ እጥፍ የሚያሳድግ የአዲስ ህንጻ ግንባታ የማስጀመሪያ መርሃ ግብርም አብሮ እንደሚከናወን ተገልጿል።
#ማህበራዊ
1 month ago
እንደገና የተወለደው ቀበና…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንጦጦ-ቀበና የወንዝ እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት በቅርቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተገኙበት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል፡፡
በ87 ነጥብ 6 ሔክታር መሬት ያረፈው እና 10 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው ፕሮጀክቱ የወንዝ መከላከያ ግንቦችን፣ ዘመናዊ ድልድዮችን እና ሰፊ አረንጓዴ ሥፍራዎችን ይዟል።
ይህ ቀበናን ውብ ገጽታ ያለበሰው እና የትውልድ ዐሻራ ያረፈበት ፕሮጀክት ነዋሪዎቿን አስደስቷል።
የቀበና ነዋሪዎቹ አቶ አለማየሁ፣ አቶ አወቀ እና ወ/ሮ መሰሉ ስለ ቀበና ልማት ድሮና ዘንድሮን እያነሱ ከፋና ፖድካስት ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡
አቶ አወቀ÷ የነዋሪው ቁጥር እየጨመረ ሲመጣ ንጹህ የነበረው የቀበና ወንዝ እየተበከለ እና የመጸዳጃ ቤት ፍሳሽ እየተለቀቀበት ቀድሞ የነበረውን ውበትና ገፅታውን እንዳጣ ያስታውሳሉ፡፡ በዚህ ምክንያት ለነዋሪው የማይመች እና ጤናን የሚነሳ ሆነ ይላሉ፡፡
ቀበና አካባቢ ተወልደው ላለፉት 49 ዓመታት የኖሩት ወ/ሮ መሰሉ በበኩላቸው÷ የቀበና የቀድሞ ገፅታ በጫካ የተሸፈነ መሆኑን ይናገራሉ። በቀበና ወንዝ ቅዳሜ እና እሑድ ልጆች ጊዜያቸውን በዋና እና ሌሎች ጨዋታዎች የሚያሳልፉበት እንደነበር ያስታውሳሉ።
በሒደትም ቦታው መበከሉንና ለመዋኘት ቀርቶ ለማየት ደስ ወደማይል ገጽታ መቀየሩን ነው የሚያስረዱት፡፡
ሌላው የቀበና ነዋሪ አቶ አለማየሁ በ1959 ዓ.ም ነው በቀበና የተወለዱት፡፡ ስለአከባቢውም ብዙ ትዝታ አላቸው፡፡ መንገዱ አስቸጋሪ ስለነበር እና በአንድ ወቅት አዳልጧቸው ቀበና ወንዝ ውስጥ በመግባታቸው ከስራ እንደቀሩ ያስታውሳሉ፡፡ አሁን ያ ሁሉ ተለውጦ እንዲህ ተውቦ በማየታቸው "ራሴን እንደ እድለኛ እቆጥረዋለሁ" ይላሉ፡፡
"ቀደምት ሰዎች እኔ ያየሁትን ቢያዩ" ሲሉ ቁጭታቸውን የገለፁት ነዋሪው በተወለዱበት ቦታ ላይ በአሁኑ ወቅት ውብ የህጻናት መጫወቻ መሰራቱን በማየታቸው እንደተደሰቱ ተናግረዋል። አቶ አለማየሁ በዚህ ምክንያት "አባቴ እዛ ቦታ ላይ ሐውልት እንደተሰራለት እቆጥረዋለሁ" ሲሉም የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል፡፡
ወ/ሮ መሰሉ በተሰራው ልማት የቀበና ገጽታ ተለውጦ በማየታቸው መደሰታቸውን ገልጸው÷ ልጆች እና ወጣቶች ምቹና ጤናማ በሆነ አካባቢ እንዲያድጉ ያስችላል ብለዋል፡፡
በልማቱ ቀበና ውበት መላበሷ እንዳስደሰታቸው የሚናገሩት አቶ አወቀ÷ የአካባቢው ማሕበረሰብ ከልማቱ ተጠቃሚ በመሆኑ ሊጠብቀውና ሊንከባከበው ይገባል ሲሉ አስገንዝበዋል፡፡
ቀበና ድምጻዊ ጸሀዬ ዮሐንስ የተወለደባት፣ የቦረቀባት፣ የዋኘባትና ያዜመላት መሆኗን የገለጹት አቶ አወቀ÷ "ጸሐዬ ቀበና ላይ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅቶ ቀበናን ቀበና ማሰኘት አለበት" ነው ያሉት፡፡
በቴዎድሮስ ሳህለ
የቀበና ነዋሪዎች ከፋና ፖድካስት ጋር ያደረጉትን ቆይታ ለመከታተል ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ https://youtube.com/watch?...
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንጦጦ-ቀበና የወንዝ እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት በቅርቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተገኙበት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል፡፡
በ87 ነጥብ 6 ሔክታር መሬት ያረፈው እና 10 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው ፕሮጀክቱ የወንዝ መከላከያ ግንቦችን፣ ዘመናዊ ድልድዮችን እና ሰፊ አረንጓዴ ሥፍራዎችን ይዟል።
ይህ ቀበናን ውብ ገጽታ ያለበሰው እና የትውልድ ዐሻራ ያረፈበት ፕሮጀክት ነዋሪዎቿን አስደስቷል።
የቀበና ነዋሪዎቹ አቶ አለማየሁ፣ አቶ አወቀ እና ወ/ሮ መሰሉ ስለ ቀበና ልማት ድሮና ዘንድሮን እያነሱ ከፋና ፖድካስት ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡
አቶ አወቀ÷ የነዋሪው ቁጥር እየጨመረ ሲመጣ ንጹህ የነበረው የቀበና ወንዝ እየተበከለ እና የመጸዳጃ ቤት ፍሳሽ እየተለቀቀበት ቀድሞ የነበረውን ውበትና ገፅታውን እንዳጣ ያስታውሳሉ፡፡ በዚህ ምክንያት ለነዋሪው የማይመች እና ጤናን የሚነሳ ሆነ ይላሉ፡፡
ቀበና አካባቢ ተወልደው ላለፉት 49 ዓመታት የኖሩት ወ/ሮ መሰሉ በበኩላቸው÷ የቀበና የቀድሞ ገፅታ በጫካ የተሸፈነ መሆኑን ይናገራሉ። በቀበና ወንዝ ቅዳሜ እና እሑድ ልጆች ጊዜያቸውን በዋና እና ሌሎች ጨዋታዎች የሚያሳልፉበት እንደነበር ያስታውሳሉ።
በሒደትም ቦታው መበከሉንና ለመዋኘት ቀርቶ ለማየት ደስ ወደማይል ገጽታ መቀየሩን ነው የሚያስረዱት፡፡
ሌላው የቀበና ነዋሪ አቶ አለማየሁ በ1959 ዓ.ም ነው በቀበና የተወለዱት፡፡ ስለአከባቢውም ብዙ ትዝታ አላቸው፡፡ መንገዱ አስቸጋሪ ስለነበር እና በአንድ ወቅት አዳልጧቸው ቀበና ወንዝ ውስጥ በመግባታቸው ከስራ እንደቀሩ ያስታውሳሉ፡፡ አሁን ያ ሁሉ ተለውጦ እንዲህ ተውቦ በማየታቸው "ራሴን እንደ እድለኛ እቆጥረዋለሁ" ይላሉ፡፡
"ቀደምት ሰዎች እኔ ያየሁትን ቢያዩ" ሲሉ ቁጭታቸውን የገለፁት ነዋሪው በተወለዱበት ቦታ ላይ በአሁኑ ወቅት ውብ የህጻናት መጫወቻ መሰራቱን በማየታቸው እንደተደሰቱ ተናግረዋል። አቶ አለማየሁ በዚህ ምክንያት "አባቴ እዛ ቦታ ላይ ሐውልት እንደተሰራለት እቆጥረዋለሁ" ሲሉም የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል፡፡
ወ/ሮ መሰሉ በተሰራው ልማት የቀበና ገጽታ ተለውጦ በማየታቸው መደሰታቸውን ገልጸው÷ ልጆች እና ወጣቶች ምቹና ጤናማ በሆነ አካባቢ እንዲያድጉ ያስችላል ብለዋል፡፡
በልማቱ ቀበና ውበት መላበሷ እንዳስደሰታቸው የሚናገሩት አቶ አወቀ÷ የአካባቢው ማሕበረሰብ ከልማቱ ተጠቃሚ በመሆኑ ሊጠብቀውና ሊንከባከበው ይገባል ሲሉ አስገንዝበዋል፡፡
ቀበና ድምጻዊ ጸሀዬ ዮሐንስ የተወለደባት፣ የቦረቀባት፣ የዋኘባትና ያዜመላት መሆኗን የገለጹት አቶ አወቀ÷ "ጸሐዬ ቀበና ላይ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅቶ ቀበናን ቀበና ማሰኘት አለበት" ነው ያሉት፡፡
በቴዎድሮስ ሳህለ
የቀበና ነዋሪዎች ከፋና ፖድካስት ጋር ያደረጉትን ቆይታ ለመከታተል ማስፈንጠሪያውን ይጫኑ https://youtube.com/watch?...
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የሰብአዊ እርዳታ ጥሪ
#ethiopia | በመተሐራ ከተማ የምትኖር አንዲት እናት ከወለደችው ከ4 ወር ዕድሜ ያለው ጨቅላ ሕፃን ጋር ከባድ የጤና ችግር እየተጋፈጠች ትገኛለች።
ሕፃኑ ከተወለደበት ቀን ጀምሮ እስካሁን ድረስ በከባድ ሕመምና ስቃይ ውስጥ ይገኛል።
ስለሆነም የሕፃኑን ሕይወት ለማትረፍና አስፈላጊውን ሕክምና እንዲያገኝ የገንዘብም ሆነ የሕክምና ሙያ ድጋፍ ማድረግ የሚችሉ ሁሉ በአቅማቸው እንዲረዱ በአክብሮት እንጠይቃለን።
📞 ለበለጠ መረጃ፦
0933601797
🏦 የንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1000388605239 በለጠ ጌታቸው
እግዚአብሔር ለምታደርጉት ድጋፍ አብዝቶ ይክፈላችሁ።
#humanitarianappeal #savethechild #ethiopia #ሰብአዊ_እርዳታ #የህጻናት_ድጋፍ
#ethiopia | በመተሐራ ከተማ የምትኖር አንዲት እናት ከወለደችው ከ4 ወር ዕድሜ ያለው ጨቅላ ሕፃን ጋር ከባድ የጤና ችግር እየተጋፈጠች ትገኛለች።
ሕፃኑ ከተወለደበት ቀን ጀምሮ እስካሁን ድረስ በከባድ ሕመምና ስቃይ ውስጥ ይገኛል።
ስለሆነም የሕፃኑን ሕይወት ለማትረፍና አስፈላጊውን ሕክምና እንዲያገኝ የገንዘብም ሆነ የሕክምና ሙያ ድጋፍ ማድረግ የሚችሉ ሁሉ በአቅማቸው እንዲረዱ በአክብሮት እንጠይቃለን።
📞 ለበለጠ መረጃ፦
0933601797
🏦 የንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1000388605239 በለጠ ጌታቸው
እግዚአብሔር ለምታደርጉት ድጋፍ አብዝቶ ይክፈላችሁ።
#humanitarianappeal #savethechild #ethiopia #ሰብአዊ_እርዳታ #የህጻናት_ድጋፍ
1 month ago
የጨቅላ ህጻናት ቢጫነት መንስኤዎች፣ ምልክቶችና አፋጣኝ መፍትሄዎቻቸው
#ethiopia | “የህጻናት ቢጫነት" ህጻናት ከተወለዱ በኋላ ወደ ሆስፒታል ተመልሰው እንዲታከሙ ከሚያደርጉ ዋና ዋና ምክንያቶች መካከል አንዱ መሆኑን በአበበች ጎበና የእናቶች እና ህጻናት ሆስፒታል የህጻናት ስፔሻሊስት ሀኪም ዶክተር ኤርሚያስ ጌታቸው ገልጸዋል።
ዶክተር ኤርሚያስ ጌታቸው ከኤ ኤም ኤን ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳብራሩት፣ ይህ ችግር በጊዜያቸው የተወለዱ ህጻናትን 60 በመቶ እንዲሁም ያለጊዜያቸው የተወለዱ ህጻናትን 80 በመቶ ሊያጠቃ የሚችል በጣም የተለመደ ክስተት ነው።
ይሁን እንጂ ቢጫነቱ መጠኑ ከፍ ካለ ወደ ጭንቅላት ውስጥ በመግባት ከፍተኛ እና ዘላቂ ጉዳቶችን ሊያስከትል ይችላል።
የቢጫነት መንስኤዎች
የደም ዓይነት አለመጣጣም- የእናትየዋ የደም ዓይነት ኔጌቲቭ (-) ሆኖ የልጁ ፖዘቲቭ (+) ከሆነ፣ እናትየዋ የምታመነጨው አንቲቦዲ ወደ ልጅዋ በመግባት የቀይ ደም ሴሎችን እንዲሰባበሩ ያደርጋል።
ይህም ለከፍተኛ ቢጫነት፣ ለደም ማነስ እና ለህልፈተ ህይወት ሊዳርግ ይችላል።
በመጀመሪያዎቹ ቀናት እናቶች ህጻናትን በአግባቡ ማጥባት ካልቻሉ ህጻኑ ለድርቀት ይጋለጣል።
ቢጫነት ከሰውነት የሚወጣው በሰገራ አማካኝነት ስለሆነ፣ ህጻኑ በደንብ ካልጠባ ቢጫነቱ በሰውነት ውስጥ ተጠራቅሞ በቆዳና በአይን ላይ በጉልህ ይታያል።
የቢጫነት ምልክቶች እና የሚያስከትለው አደጋ
ቢጫነት በአብዛኛው የሚጀምረው ከራስ ሲሆን፣ ቀስ እያለ ወደ ታች እየወረደ ይመጣል፤የቢጫነቱ ቀለም እስከ እግር እና እጅ ድረስ ከደረሰ ህጻኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ መሆኑን ያሳያል።
በወቅቱ ካልታከመና ቢጫነቱ ወደ ጭንቅላት ከገባ እንደ የአተነፋፈስ ችግር፣ ማንቀጥቀጥ፣ ማቅለሽለሽ እና ማስመለስ የመሳሰሉ አስከፊ ችግሮች ያስከትላል፡፡
በረጅም ጊዜም የአእምሮ ዝግመት፣ የመስማት ችግር፣ የእይታ ችግር እና የሰውነት አካል ሽባ መሆን ጉዳቶች እንደሚያስከትል ዶክተር ኤርሚያስ ያስረዳሉ።
ህክምናው
በሆስፒታል ሁለት አይነት የህክምና አማራጮች አሉእንዳሉት የሚናገሩት ዶክተር ኤርሚያስ አንደኛው፣ፎቶ ቴራፒ (የጨረር ህክምና) ቢጫነቱ ጭንቅላት ውስጥ ካልገባ፣ ህጻኑ በጨረር ህክምና ውስጥ እንዲገባ ተደርጎ በየቀኑ መጠኑ እየተለካ ወደ መደበኛ እስኪመለስ ድረስ ክትትል ይደረግለታል።
ሌላው የደም ቅየራ ወይም በህክምና ስሙ ኤክስቼንጅ ትራንስፊውዥን ሲሆን ቢጫነቱ ጭንቅላት ውስጥ ከገባ፣ በእምብርት በኩል ደም የመቀየር ህክምና ይከናወናል።
ወላጆች ሊያርጉት የሚገባ ወሳኝ ጥንቃቄዎች
ዶክተር ኤርሚያስ እንደገለጹት፣ ህክምናው ቀላል ቢሆንም መዘግየት ግን የከፋ ጉዳት ያስከትላል። ይህም ረጅም ጊዜ የሚቆዩ ጉዳቶች እንደ አእምሮ ዝግመት፣ የመስማት ችግር፣ የእይታ ችግር እና የሰውነት አካል ሽባነት ሊያስከትል ይችላል።
ብዙ እናቶች ጨለማ ክፍል ውስጥ ይታረሳሉ፤ ይህም የልጁን የቆዳ ቀለም በደንብ እንዳያዩ ያደርጋቸዋል። ይህ ስህተት ነው።
እናቶች መታረስ ያለባቸው በብርሃን ቦታ ነው። እንዲሁም "ለልጁ መብራት አደገኛ ነው" የሚል የተሳሳተ እምነት አለ፤ የቤት ውስጥ መብራት ለልጁ ምንም አይነት ጉዳት አያመጣም ስለዚህ ለጨቅላ ሕጻናት የብርሃን አስፈላጊ ነው ።
ህጻን ከተወለደ በኋላ እናትየዋ የልጇን የቆዳ ቀለም በንቃት መከታተል አለባት። ቢጫነት ካየች ወዲያውኑ ወደ ህክምና ተቋም መሄድ የልጇን ህይወት ከመታደግም በላይ ከላይ የተጠቀሱትን የረጅም ጊዜ ጉዳቶች ይከላከላል ሲሉም አሳስበዋል።
credit : AMN
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | “የህጻናት ቢጫነት" ህጻናት ከተወለዱ በኋላ ወደ ሆስፒታል ተመልሰው እንዲታከሙ ከሚያደርጉ ዋና ዋና ምክንያቶች መካከል አንዱ መሆኑን በአበበች ጎበና የእናቶች እና ህጻናት ሆስፒታል የህጻናት ስፔሻሊስት ሀኪም ዶክተር ኤርሚያስ ጌታቸው ገልጸዋል።
ዶክተር ኤርሚያስ ጌታቸው ከኤ ኤም ኤን ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳብራሩት፣ ይህ ችግር በጊዜያቸው የተወለዱ ህጻናትን 60 በመቶ እንዲሁም ያለጊዜያቸው የተወለዱ ህጻናትን 80 በመቶ ሊያጠቃ የሚችል በጣም የተለመደ ክስተት ነው።
ይሁን እንጂ ቢጫነቱ መጠኑ ከፍ ካለ ወደ ጭንቅላት ውስጥ በመግባት ከፍተኛ እና ዘላቂ ጉዳቶችን ሊያስከትል ይችላል።
የቢጫነት መንስኤዎች
የደም ዓይነት አለመጣጣም- የእናትየዋ የደም ዓይነት ኔጌቲቭ (-) ሆኖ የልጁ ፖዘቲቭ (+) ከሆነ፣ እናትየዋ የምታመነጨው አንቲቦዲ ወደ ልጅዋ በመግባት የቀይ ደም ሴሎችን እንዲሰባበሩ ያደርጋል።
ይህም ለከፍተኛ ቢጫነት፣ ለደም ማነስ እና ለህልፈተ ህይወት ሊዳርግ ይችላል።
በመጀመሪያዎቹ ቀናት እናቶች ህጻናትን በአግባቡ ማጥባት ካልቻሉ ህጻኑ ለድርቀት ይጋለጣል።
ቢጫነት ከሰውነት የሚወጣው በሰገራ አማካኝነት ስለሆነ፣ ህጻኑ በደንብ ካልጠባ ቢጫነቱ በሰውነት ውስጥ ተጠራቅሞ በቆዳና በአይን ላይ በጉልህ ይታያል።
የቢጫነት ምልክቶች እና የሚያስከትለው አደጋ
ቢጫነት በአብዛኛው የሚጀምረው ከራስ ሲሆን፣ ቀስ እያለ ወደ ታች እየወረደ ይመጣል፤የቢጫነቱ ቀለም እስከ እግር እና እጅ ድረስ ከደረሰ ህጻኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ መሆኑን ያሳያል።
በወቅቱ ካልታከመና ቢጫነቱ ወደ ጭንቅላት ከገባ እንደ የአተነፋፈስ ችግር፣ ማንቀጥቀጥ፣ ማቅለሽለሽ እና ማስመለስ የመሳሰሉ አስከፊ ችግሮች ያስከትላል፡፡
በረጅም ጊዜም የአእምሮ ዝግመት፣ የመስማት ችግር፣ የእይታ ችግር እና የሰውነት አካል ሽባ መሆን ጉዳቶች እንደሚያስከትል ዶክተር ኤርሚያስ ያስረዳሉ።
ህክምናው
በሆስፒታል ሁለት አይነት የህክምና አማራጮች አሉእንዳሉት የሚናገሩት ዶክተር ኤርሚያስ አንደኛው፣ፎቶ ቴራፒ (የጨረር ህክምና) ቢጫነቱ ጭንቅላት ውስጥ ካልገባ፣ ህጻኑ በጨረር ህክምና ውስጥ እንዲገባ ተደርጎ በየቀኑ መጠኑ እየተለካ ወደ መደበኛ እስኪመለስ ድረስ ክትትል ይደረግለታል።
ሌላው የደም ቅየራ ወይም በህክምና ስሙ ኤክስቼንጅ ትራንስፊውዥን ሲሆን ቢጫነቱ ጭንቅላት ውስጥ ከገባ፣ በእምብርት በኩል ደም የመቀየር ህክምና ይከናወናል።
ወላጆች ሊያርጉት የሚገባ ወሳኝ ጥንቃቄዎች
ዶክተር ኤርሚያስ እንደገለጹት፣ ህክምናው ቀላል ቢሆንም መዘግየት ግን የከፋ ጉዳት ያስከትላል። ይህም ረጅም ጊዜ የሚቆዩ ጉዳቶች እንደ አእምሮ ዝግመት፣ የመስማት ችግር፣ የእይታ ችግር እና የሰውነት አካል ሽባነት ሊያስከትል ይችላል።
ብዙ እናቶች ጨለማ ክፍል ውስጥ ይታረሳሉ፤ ይህም የልጁን የቆዳ ቀለም በደንብ እንዳያዩ ያደርጋቸዋል። ይህ ስህተት ነው።
እናቶች መታረስ ያለባቸው በብርሃን ቦታ ነው። እንዲሁም "ለልጁ መብራት አደገኛ ነው" የሚል የተሳሳተ እምነት አለ፤ የቤት ውስጥ መብራት ለልጁ ምንም አይነት ጉዳት አያመጣም ስለዚህ ለጨቅላ ሕጻናት የብርሃን አስፈላጊ ነው ።
ህጻን ከተወለደ በኋላ እናትየዋ የልጇን የቆዳ ቀለም በንቃት መከታተል አለባት። ቢጫነት ካየች ወዲያውኑ ወደ ህክምና ተቋም መሄድ የልጇን ህይወት ከመታደግም በላይ ከላይ የተጠቀሱትን የረጅም ጊዜ ጉዳቶች ይከላከላል ሲሉም አሳስበዋል።
credit : AMN
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
2 months ago
በቆጂ ከተማ የ2018 ኢትዮ ቴሌኮም ታላቁ ሩጫን በስኬት አጠናቀቀች
#fastmereja I ለአምስተኛ ጊዜ የተካሄደውን 12 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነውን የ2018 ኢትዮ ቴሌኮም ታላቁ የቦቆጂ ሩጫ በስኬት ተጠናቀቀ።
በቦቆጂ ስታድየም መነሻና መድረሻውን ባደረገው የዛሬው ውድድር በወንዶች የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን አትሌት የሆነው ማሞ ሐጫሉ ቀዳሚ ሲሆን፣ አማን ቃዲ እና አልዬ ቃሲም 2ኛ እና 3ኛ ደረጃን ይዘዋል። በሴቶች ደግሞ የአሰላ አትሌቲክስ ክለብ ተወዳዳሪዋ ማህሌት ካሳሁን ስታሸንፍ፣ ኪያ ፍስሃ እና ድርቤ ኢርኮ ተከታትለው በመግባት የ2ኛ እና 3ኛ ደረጃን ተቆጣጥረዋል።
የ'ልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክስ’ ተከታታይ ውድድር አካል በሆነው በዚህ መርሃ ግብር ላይ የ15 ዓመት በታች የታዳጊዎች ሻምፕዮናም የተካሄደ ሲሆን፣ በተጨማሪም የ11 ዓመት በታች እና የህጻናት ውድድሮች ተካሂደዋል።
ከ2500 በላይ የአካባቢው ነዋሪዎች እና ከአዲስ አበባ የተጓዙ ከ70 በላይ ሯጮች የተሳተፉበት ይህ ውድድር በአርሲ አባቶች ምርቃት እና በብሔራዊ መዝሙር ተጀምሯል።
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ አቶ መኪዩ ሙሐመድ፣ የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ እንደገና አበበ (ዶ/ር) እና የኦሮሚያ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሮዛ ቢያ፣ የአርሲ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ኢብራሂም ከድር እና የቦቆጂ ከተማ ከንቲባን ብርሃነ ነገሰ ጨምሮ በርካታ የመንግስት ከፍተኛ ኃላፊዎች በቦታው ተገኝተዋል።
#fastmereja I ለአምስተኛ ጊዜ የተካሄደውን 12 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነውን የ2018 ኢትዮ ቴሌኮም ታላቁ የቦቆጂ ሩጫ በስኬት ተጠናቀቀ።
በቦቆጂ ስታድየም መነሻና መድረሻውን ባደረገው የዛሬው ውድድር በወንዶች የኦሮሚያ ኮንስትራክሽን አትሌት የሆነው ማሞ ሐጫሉ ቀዳሚ ሲሆን፣ አማን ቃዲ እና አልዬ ቃሲም 2ኛ እና 3ኛ ደረጃን ይዘዋል። በሴቶች ደግሞ የአሰላ አትሌቲክስ ክለብ ተወዳዳሪዋ ማህሌት ካሳሁን ስታሸንፍ፣ ኪያ ፍስሃ እና ድርቤ ኢርኮ ተከታትለው በመግባት የ2ኛ እና 3ኛ ደረጃን ተቆጣጥረዋል።
የ'ልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክስ’ ተከታታይ ውድድር አካል በሆነው በዚህ መርሃ ግብር ላይ የ15 ዓመት በታች የታዳጊዎች ሻምፕዮናም የተካሄደ ሲሆን፣ በተጨማሪም የ11 ዓመት በታች እና የህጻናት ውድድሮች ተካሂደዋል።
ከ2500 በላይ የአካባቢው ነዋሪዎች እና ከአዲስ አበባ የተጓዙ ከ70 በላይ ሯጮች የተሳተፉበት ይህ ውድድር በአርሲ አባቶች ምርቃት እና በብሔራዊ መዝሙር ተጀምሯል።
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ አቶ መኪዩ ሙሐመድ፣ የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ እንደገና አበበ (ዶ/ር) እና የኦሮሚያ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ሮዛ ቢያ፣ የአርሲ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ኢብራሂም ከድር እና የቦቆጂ ከተማ ከንቲባን ብርሃነ ነገሰ ጨምሮ በርካታ የመንግስት ከፍተኛ ኃላፊዎች በቦታው ተገኝተዋል።
2 months ago
የጠፋው ታዳጊ በሰላም ተገኘ
- ወላጆች ለልጆቻችሁ ጥንቃቄ አድርጉ
#ethiopia | ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም የ11 ዓመት ዕድሜ ያለው ነብዩ ኤርሚያስ (ያቡ) የተባለ ታዳጊ በመጥፋቱ ወላጆች አስቸኳይ የፍለጋ ጥሪ አቅርበው የነበረ ቢሆንም፣ ታዳጊው ምሽት ላይ በጣፎ አማኑኤል አካባቢ በሰላም መገኘቱ ተረጋግጧል።
የታዳጊው መጥፋትና መገኘት ሁኔታ እንደሚከተለው ነው፤ ልጃቸው ከትምህርት ቤት ወደ ቤቱ እየተመለሰ በነበረበት ወቅት ማንነታቸው ያልታወቁ ግለሰቦች ከመንገድ ላይ በመኪና ጭነውት ይሄዳሉ።
ጣፎ አማኑኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ሲደርሱ፣ ግለሰቦቹ ታዳጊውን መኪና ውስጥ ትተውት ቀጣይ ወዴት እንደሚወስዱት ለመመካከር ከባለማጠናከሪያው ወርደው በነበረበት ወቅት፣ ታዳጊው ምቹ አጋጣሚ አግኝቶ ከመኪናው ውስጥ በማምለጥ ሊሰወር ችሏል።
በመቀጠልም በአካባቢው የነበሩ ደግ አዋቂ ሰዎች ታዳጊውን ያገኙት ሲሆን፣ እርሱም መጥፋቱን ገልጾ የአባቱን ስልክ ቁጥር ይሰጣቸዋል።
በሰዎቹ ትብብር ለአባትየው በተደረገው የስልክ ጥሪ መሠረት ወላጆች ታዳጊው ወዳለበት ቦታ በመሄድ ልጃቸውን በሰላም ተረክበዋል።
ወላጆች ቀደም ሲል የታዳጊውን መጥፋት ለየካ አባዶ ፖሊስ ጣቢያ አስታውቀው ስለነበር፣ አሁን መገኘቱንም ለሕግ አስከባሪው አካል በድጋሚ ማሳወቃቸውን ገልጸዋል።
በዚህ አስጨናቂ ወቅት ታዳጊው እንዲገኝ መረጃ በማጋራት፣ በማፈላለግ እንዲሁም የሕግ አካላትን ጨምሮ አጋርነታቸውን ላሳዩ ወገኖች ሁሉ ወላጆች የላቀ ምስጋናቸውን አቅርበው፣ ወላጆች በሙሉ ለልጆቻቸው ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
https://www.facebook.com/s...
#የህጻናትደህንነት #ፖሊስ #የካአባዶ #ጣፎ #ጥንቃቄ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
- ወላጆች ለልጆቻችሁ ጥንቃቄ አድርጉ
#ethiopia | ሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም የ11 ዓመት ዕድሜ ያለው ነብዩ ኤርሚያስ (ያቡ) የተባለ ታዳጊ በመጥፋቱ ወላጆች አስቸኳይ የፍለጋ ጥሪ አቅርበው የነበረ ቢሆንም፣ ታዳጊው ምሽት ላይ በጣፎ አማኑኤል አካባቢ በሰላም መገኘቱ ተረጋግጧል።
የታዳጊው መጥፋትና መገኘት ሁኔታ እንደሚከተለው ነው፤ ልጃቸው ከትምህርት ቤት ወደ ቤቱ እየተመለሰ በነበረበት ወቅት ማንነታቸው ያልታወቁ ግለሰቦች ከመንገድ ላይ በመኪና ጭነውት ይሄዳሉ።
ጣፎ አማኑኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ሲደርሱ፣ ግለሰቦቹ ታዳጊውን መኪና ውስጥ ትተውት ቀጣይ ወዴት እንደሚወስዱት ለመመካከር ከባለማጠናከሪያው ወርደው በነበረበት ወቅት፣ ታዳጊው ምቹ አጋጣሚ አግኝቶ ከመኪናው ውስጥ በማምለጥ ሊሰወር ችሏል።
በመቀጠልም በአካባቢው የነበሩ ደግ አዋቂ ሰዎች ታዳጊውን ያገኙት ሲሆን፣ እርሱም መጥፋቱን ገልጾ የአባቱን ስልክ ቁጥር ይሰጣቸዋል።
በሰዎቹ ትብብር ለአባትየው በተደረገው የስልክ ጥሪ መሠረት ወላጆች ታዳጊው ወዳለበት ቦታ በመሄድ ልጃቸውን በሰላም ተረክበዋል።
ወላጆች ቀደም ሲል የታዳጊውን መጥፋት ለየካ አባዶ ፖሊስ ጣቢያ አስታውቀው ስለነበር፣ አሁን መገኘቱንም ለሕግ አስከባሪው አካል በድጋሚ ማሳወቃቸውን ገልጸዋል።
በዚህ አስጨናቂ ወቅት ታዳጊው እንዲገኝ መረጃ በማጋራት፣ በማፈላለግ እንዲሁም የሕግ አካላትን ጨምሮ አጋርነታቸውን ላሳዩ ወገኖች ሁሉ ወላጆች የላቀ ምስጋናቸውን አቅርበው፣ ወላጆች በሙሉ ለልጆቻቸው ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
https://www.facebook.com/s...
#የህጻናትደህንነት #ፖሊስ #የካአባዶ #ጣፎ #ጥንቃቄ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
2 months ago
በአካልና በአእምሮ የዳበረ ትውልድ በመገንባት አዲስ አበባን የብልጽግና ተምሳሌት እናደርጋለን - ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባን የብልጽግና ተምሳሌት እናደርጋታለን ብለን ስንነሳ በአካልና በአእምሮ የዳበረ ትውልድ መገንባትን ቅድሚያ በመስጠት ነው አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በቦሌ ክፍለከተማ የተገነቡ የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ መሰረተ ልማቶችን ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል።
በይፋ ተመርቀው አገልግሎት መስጠት የጀመሩት መሰረተ ልማቶች አምስት ስፖርት ማዘውተሪያዎችን፣ 95 የህጻናት መጫዎቻዎች፣ ስድስት የህጻናት ማቆያዎች፣ ካፍቴሪያዎች፣ አንፊ ትያትሮችን ያካተተ ነው፡፡
በተለይም ካፒቴን አበራ ለሚ ከ300 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ በ4ሺህ 900 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የለሚ ኮሚኒቲ ስታዲየምን ገንብተው ማስረከባቸውን ከንቲባዋ ገልጸዋል፡፡
ስታዲየሙ የእግር ኳስ መጫወቻ ሜዳ፣ የመሮጫ ትራክ፣ ጥላ ያለው የተመልካች መቀመጫ፣ ለወጣቶች የስራ እድል የሚውሉ ሱቆች፣ መታጠቢያና መጸዳጃ ቤቶች፣ ጂምናዚየምና የእቃ ማከማቻ መጋዘንንና ያካተተ ነው ብለዋል፡፡
ከንቲባ አዳነች ስታዲየሙን ገንብተው ያስረከቡን ካፒቴን አበራ ለሚ አመስግነው የአካባቢው ነዋሪዎች ስታዲየሙን በእንክብካቤ እንዲጠቀሙበት አሳስበዋል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባን የብልጽግና ተምሳሌት እናደርጋታለን ብለን ስንነሳ በአካልና በአእምሮ የዳበረ ትውልድ መገንባትን ቅድሚያ በመስጠት ነው አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በቦሌ ክፍለከተማ የተገነቡ የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ መሰረተ ልማቶችን ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል።
በይፋ ተመርቀው አገልግሎት መስጠት የጀመሩት መሰረተ ልማቶች አምስት ስፖርት ማዘውተሪያዎችን፣ 95 የህጻናት መጫዎቻዎች፣ ስድስት የህጻናት ማቆያዎች፣ ካፍቴሪያዎች፣ አንፊ ትያትሮችን ያካተተ ነው፡፡
በተለይም ካፒቴን አበራ ለሚ ከ300 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ በ4ሺህ 900 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የለሚ ኮሚኒቲ ስታዲየምን ገንብተው ማስረከባቸውን ከንቲባዋ ገልጸዋል፡፡
ስታዲየሙ የእግር ኳስ መጫወቻ ሜዳ፣ የመሮጫ ትራክ፣ ጥላ ያለው የተመልካች መቀመጫ፣ ለወጣቶች የስራ እድል የሚውሉ ሱቆች፣ መታጠቢያና መጸዳጃ ቤቶች፣ ጂምናዚየምና የእቃ ማከማቻ መጋዘንንና ያካተተ ነው ብለዋል፡፡
ከንቲባ አዳነች ስታዲየሙን ገንብተው ያስረከቡን ካፒቴን አበራ ለሚ አመስግነው የአካባቢው ነዋሪዎች ስታዲየሙን በእንክብካቤ እንዲጠቀሙበት አሳስበዋል።
3 months ago
ከዚህ ቀደም በተለያዩ ሀገራት አይተን የተመኘናቸውን ነገሮች ከአሰብነው በላይ ማሳካት ችለናል - ከንቲባ አዳነች አቤቤ
*******************
በአዲስ አበባ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ለበርካታ ዓመታት የቆሻሻ መጣያ የነበረና ያለ አግባብ ተይዞ የቆየ ስፍራ ወደ ዘመናዊ የጋራ መገልገያ ኢኮ ፓርክ በመቀየር ለሕዝብ አገልግሎት ክፍት ተደርጓል።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ፕሮጀክቱ በአጭር ጊዜና በጥራት ተጠናቅቆ ለውጤት በመብቃቱ የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው፤ ከዚህ ቀደም በተለያዩ ሀገራት የተለያዩ የልማት ሥራዎችን በመመልከት እኛም እንዲህ ባደረግን የሚል ምኞት እንደነበር አንስተዋል።
አሁን ላይ ግን ኢትዮጵያ የራሷን ከተሞች በላቀ ደረጃ በማልማት ላይ መሆኗን አክለዋል።
ታታሪ ሕዝብ፣ ለም መሬትና ያልተጠቀምንበት ሰፊ ሀብት አለን ያሉት ከንቲባዋ፤ በልማት ሥራዎች ሀገራችን አሁን ላይ ከሌሎች ሀገራት የተሻሉ ውጤቶችን እያስመዘገበች መሆኗን ተናግረዋል።
ኢኮ ፓርኩ በውስጡ ፋውንቴይን፣ የእግር ኳስ ሜዳ፣ የህጻናት መጫወቻ፣ አምፊ ቲያትር፣ ዘመናዊ ካፍቴሪያ፣ ሱቆች፣ የጁስ ባር፣ ፓርኪንግ፣ ዘመናዊ ሻወር እና መጸዳጃ ቤት እንዲሁም የእግር ጉዞ የሚደረግበት ሰፊ መንገድ ተሟልተውለት በጥራት መገንባቱን ገልጸዋል።
ይህ ፕሮጀክት የትውልድ ግንባታ አካል መሆኑን ጠቅሰው፤ በተለይ የመክፈል አቅም የሌላቸው የኅብረተሰብ ክፍሎችና ሕፃናት በእኩልነት ስሜት የሚዝናኑበት መሆኑ ልዩ ያደርገዋል ብለዋል።
ቀደም ሲል ቦታው የቆሻሻ መጣያና ለጎርፍ አደጋ የተጋለጠ እንደነበር አንስተው፤ አሁን ግን ለአእምሮ ምግብ የሚሆን ጤናማ አካባቢ መፈጠሩን ተናግረዋል።
ነዋሪዎች ይህን የጋራ ሀብት እንዲንከባከቡና እንዲጠብቁ አደራ ብለው፤ ለፕሮጀክቱ መሳካት ከፍተኛ ጥረት ላደረጉ የክፍለ ከተማው አመራሮችና ባለሙያዎች ምስጋና አቅርበዋል።
በቢታኒያ ሲሳይ
#ethiopia #addisababa #addisecopark #ebc
*******************
በአዲስ አበባ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ለበርካታ ዓመታት የቆሻሻ መጣያ የነበረና ያለ አግባብ ተይዞ የቆየ ስፍራ ወደ ዘመናዊ የጋራ መገልገያ ኢኮ ፓርክ በመቀየር ለሕዝብ አገልግሎት ክፍት ተደርጓል።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ፕሮጀክቱ በአጭር ጊዜና በጥራት ተጠናቅቆ ለውጤት በመብቃቱ የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው፤ ከዚህ ቀደም በተለያዩ ሀገራት የተለያዩ የልማት ሥራዎችን በመመልከት እኛም እንዲህ ባደረግን የሚል ምኞት እንደነበር አንስተዋል።
አሁን ላይ ግን ኢትዮጵያ የራሷን ከተሞች በላቀ ደረጃ በማልማት ላይ መሆኗን አክለዋል።
ታታሪ ሕዝብ፣ ለም መሬትና ያልተጠቀምንበት ሰፊ ሀብት አለን ያሉት ከንቲባዋ፤ በልማት ሥራዎች ሀገራችን አሁን ላይ ከሌሎች ሀገራት የተሻሉ ውጤቶችን እያስመዘገበች መሆኗን ተናግረዋል።
ኢኮ ፓርኩ በውስጡ ፋውንቴይን፣ የእግር ኳስ ሜዳ፣ የህጻናት መጫወቻ፣ አምፊ ቲያትር፣ ዘመናዊ ካፍቴሪያ፣ ሱቆች፣ የጁስ ባር፣ ፓርኪንግ፣ ዘመናዊ ሻወር እና መጸዳጃ ቤት እንዲሁም የእግር ጉዞ የሚደረግበት ሰፊ መንገድ ተሟልተውለት በጥራት መገንባቱን ገልጸዋል።
ይህ ፕሮጀክት የትውልድ ግንባታ አካል መሆኑን ጠቅሰው፤ በተለይ የመክፈል አቅም የሌላቸው የኅብረተሰብ ክፍሎችና ሕፃናት በእኩልነት ስሜት የሚዝናኑበት መሆኑ ልዩ ያደርገዋል ብለዋል።
ቀደም ሲል ቦታው የቆሻሻ መጣያና ለጎርፍ አደጋ የተጋለጠ እንደነበር አንስተው፤ አሁን ግን ለአእምሮ ምግብ የሚሆን ጤናማ አካባቢ መፈጠሩን ተናግረዋል።
ነዋሪዎች ይህን የጋራ ሀብት እንዲንከባከቡና እንዲጠብቁ አደራ ብለው፤ ለፕሮጀክቱ መሳካት ከፍተኛ ጥረት ላደረጉ የክፍለ ከተማው አመራሮችና ባለሙያዎች ምስጋና አቅርበዋል።
በቢታኒያ ሲሳይ
#ethiopia #addisababa #addisecopark #ebc
3 months ago
አዲሱ የአራዳ ፓርክ የታሪክ ማስታወሻ የውበት ምንጭና የዘመናዊነት መገለጫ
#ethiopia | የአራዳ ፓርክ ቀደም ሲል የነበረውን የቆሻሻ የብክለትና የድህነት ገጽታ ሙሉ በሙሉ በመቀየር በአዲስ መልክ የተገነባ ታላቅ ፕሮጀክት ነው::
ይህ ስራ የቆዩ አሉታዊ የታሪክ አሻራዎችን በማጥፋት የኢትዮጵያን አዲስ ማንነትና ውበት ለትውልድ በሚተርክ መልኩ ተከናውኗል::
ከፒያሳ አካባቢ የለቀቁ ነዋሪዎች ለሰብአዊ ክብር ከማይመጥኑ ቤቶች ወጥተው መሰረተ ልማት ወደተሟላላቸው ዘመናዊ መኖሪያዎች እንዲገቡ ተደርጓል::
ነዋሪዎቹ ማህበራዊ ትስስራቸውን ሳይበጥሱ እድርና እቁባቸውን ጠብቀው እንዲኖሩ መደረጉም የልማቱ ልዩ ገጽታ ነው:: ፒያሳ ዳግም የተገነባችው እውነተኛ ስልጣኔን በሚያንጸባርቅ መልኩ ሲሆን በአካባቢው የነበሩ ወንዞችም ከቆሻሻ ጸድተው ለስራ እድል ፈጠራና ለቱሪስት መዳረሻነት እንዲውሉ ተደርገዋል::
በ40 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው የአራዳ ፓርክ የሚከተሉትን ዋና ዋና አገልግሎቶች ይዟል
የመንገድና የትራንስፖርት መሰረተ ልማት
5 ኪሎ ሜትር የአስፓልት መንገድ 6 ኪሎ ሜትር የእግረኛ መንገድ 5 ኪሎ ሜትር የብስክሌት መስመር እና 5 ኪሎ ሜትር የመሮጫ ትራክ ተገንብቶለታል::
የንግድና የፋይናንስ ዘርፍ
ከፒያሳ ለተነሱ ነጋዴዎች ቅድሚያ የሚሰጥባቸው 131 ዘመናዊ ሱቆች 7 ካፌና ሬስቶራንቶች አንድ ትልቅ ሱፐርማርኬት እና የባንክ ቅርንጫፍ ተካተዋል::
የመዝናኛና የስፖርት አገልግሎቶች
ዘመናዊ የአካል ብቃት ማእከል 7 አዳራሾች 8 ፕላዛዎች 3 አንፊ ቴአትሮች እና ማራኪ የሆነ ተንቀሳቃሽ ፏፏቴ ይገኛሉ:: በተጨማሪም 100 ሜትር ርዝመት ያለው የሀገሪቱ ረጅሙ የሰንደቅ ዓላማ መስቀያ በዚሁ ፓርክ ተተክሏል::
የህጻናትና ቤተሰብ ስፍራዎች
አራት ዘመናዊ የህጻናት መጫወቻዎች እና ህጻናት ስለ ሀገራቸው ግንዛቤ የሚያገኙበት ትንሿ ከተማ የተሰኘ ልዩ ስፍራ ተዘጋጅቷል::
የአረንጓዴ ልማትና የንጽህና አገልግሎት
15 ሄክታር መሬት በሳርና በተክሎች የተሸፈነ ሲሆን 22 የህዝብ መጸዳጃ ቤቶች እና 131 መኪናዎችን የሚይዝ ሰፊ ማቆሚያ ተገንብቷል::
ይህ ፕሮጀክት የመሬት አጠቃቀምን በብቃት ያረጋገጠ ሲሆን ከመሬት በታች ለሱቆችና ለአዳራሾች ከላይ ደግሞ ለፕላዛ አገልግሎት እንዲውል ተደርጓል::
እንዲሁም በአካባቢው የነበሩ ከ700 በላይ ታሪካዊ ቤቶችና ህንጻዎች ይዘታቸውን ሳይለቁ እንዲታደሱ ተደርጓል::
በአጠቃላይ ፓርኩ ከንግድ እስከ ስፖርት እንዲሁም ከቤተሰብ መዝናኛ እስከ ስነ ጥበብ መድረኮችን የያዘ የከተማዋ አዲስ የቱሪስት መስህብ ነው::
#aradapark #piassa #addisababacity #urbandevelopment #greenlegacy #tourismethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የአራዳ ፓርክ ቀደም ሲል የነበረውን የቆሻሻ የብክለትና የድህነት ገጽታ ሙሉ በሙሉ በመቀየር በአዲስ መልክ የተገነባ ታላቅ ፕሮጀክት ነው::
ይህ ስራ የቆዩ አሉታዊ የታሪክ አሻራዎችን በማጥፋት የኢትዮጵያን አዲስ ማንነትና ውበት ለትውልድ በሚተርክ መልኩ ተከናውኗል::
ከፒያሳ አካባቢ የለቀቁ ነዋሪዎች ለሰብአዊ ክብር ከማይመጥኑ ቤቶች ወጥተው መሰረተ ልማት ወደተሟላላቸው ዘመናዊ መኖሪያዎች እንዲገቡ ተደርጓል::
ነዋሪዎቹ ማህበራዊ ትስስራቸውን ሳይበጥሱ እድርና እቁባቸውን ጠብቀው እንዲኖሩ መደረጉም የልማቱ ልዩ ገጽታ ነው:: ፒያሳ ዳግም የተገነባችው እውነተኛ ስልጣኔን በሚያንጸባርቅ መልኩ ሲሆን በአካባቢው የነበሩ ወንዞችም ከቆሻሻ ጸድተው ለስራ እድል ፈጠራና ለቱሪስት መዳረሻነት እንዲውሉ ተደርገዋል::
በ40 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው የአራዳ ፓርክ የሚከተሉትን ዋና ዋና አገልግሎቶች ይዟል
የመንገድና የትራንስፖርት መሰረተ ልማት
5 ኪሎ ሜትር የአስፓልት መንገድ 6 ኪሎ ሜትር የእግረኛ መንገድ 5 ኪሎ ሜትር የብስክሌት መስመር እና 5 ኪሎ ሜትር የመሮጫ ትራክ ተገንብቶለታል::
የንግድና የፋይናንስ ዘርፍ
ከፒያሳ ለተነሱ ነጋዴዎች ቅድሚያ የሚሰጥባቸው 131 ዘመናዊ ሱቆች 7 ካፌና ሬስቶራንቶች አንድ ትልቅ ሱፐርማርኬት እና የባንክ ቅርንጫፍ ተካተዋል::
የመዝናኛና የስፖርት አገልግሎቶች
ዘመናዊ የአካል ብቃት ማእከል 7 አዳራሾች 8 ፕላዛዎች 3 አንፊ ቴአትሮች እና ማራኪ የሆነ ተንቀሳቃሽ ፏፏቴ ይገኛሉ:: በተጨማሪም 100 ሜትር ርዝመት ያለው የሀገሪቱ ረጅሙ የሰንደቅ ዓላማ መስቀያ በዚሁ ፓርክ ተተክሏል::
የህጻናትና ቤተሰብ ስፍራዎች
አራት ዘመናዊ የህጻናት መጫወቻዎች እና ህጻናት ስለ ሀገራቸው ግንዛቤ የሚያገኙበት ትንሿ ከተማ የተሰኘ ልዩ ስፍራ ተዘጋጅቷል::
የአረንጓዴ ልማትና የንጽህና አገልግሎት
15 ሄክታር መሬት በሳርና በተክሎች የተሸፈነ ሲሆን 22 የህዝብ መጸዳጃ ቤቶች እና 131 መኪናዎችን የሚይዝ ሰፊ ማቆሚያ ተገንብቷል::
ይህ ፕሮጀክት የመሬት አጠቃቀምን በብቃት ያረጋገጠ ሲሆን ከመሬት በታች ለሱቆችና ለአዳራሾች ከላይ ደግሞ ለፕላዛ አገልግሎት እንዲውል ተደርጓል::
እንዲሁም በአካባቢው የነበሩ ከ700 በላይ ታሪካዊ ቤቶችና ህንጻዎች ይዘታቸውን ሳይለቁ እንዲታደሱ ተደርጓል::
በአጠቃላይ ፓርኩ ከንግድ እስከ ስፖርት እንዲሁም ከቤተሰብ መዝናኛ እስከ ስነ ጥበብ መድረኮችን የያዘ የከተማዋ አዲስ የቱሪስት መስህብ ነው::
#aradapark #piassa #addisababacity #urbandevelopment #greenlegacy #tourismethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
3ኛው የጆርካ ካቫሊያ የፈረስ ግልቢያ ውድድር በታላቅ ድምቀት ሊካሄድ ነው
#fastmereja I የፈረስ ስፖርትን በኢትዮጵያ ለማስፋፋት ያለመው 3ኛው የጆርካ ካቫሊያ የፈረስ ግልቢያ ውድድር፣ በመጪው ግንቦት 2 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚካሄድ ተገለጸ። ጆርካ ኢቨንትስ ከጣሊያን ኤምባሲ ጋር በመተባበር በሚያዘጋጁት በዚህ ውድድር ላይ ስምንት የፈረስ ክለቦች ለከፍተኛ የገንዘብና የዋንጫ ሽልማት እንደሚፎካከሩ ታውቋል።
የውድድር ቀኑን አስመልክቶ የወጣው ዝርዝር መረጃ እንደሚጠቁመው፣ መርሃ ግብሩ ከጠዋቱ 2፡30 እስከ ምሽቱ 11፡00 ሰዓት የሚቆይ ሲሆን፣ ከውድድሩ ባሻገር የጣሊያንና የሀበሻ ምግቦች፣ የሙዚቃ ዝግጅቶች እና የህጻናት መጫወቻዎች ተካተዋል።
ለዝግጅቱ መታደሚያ የሚሆኑ ትኬቶች ከዛሬ ሚያዝያ 20 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በቴሌ ብር መተግበሪያ ላይ ለሽያጭ ቀርበዋል። የትኬት ዋጋም፦
ቀድመው ለሚገዙ : ለአዋቂ 2,000 ብር፣ ለህጻናት 1,600 ብር (ምሳን ጨምሮ)።
በዕለቱ ለሚገዙ: ለአዋቂ 2,200 ብር፣ ለህጻናት 1,800 ብር (ምሳን ጨምሮ) መሆኑ ተገልጿል።
#fastmereja I የፈረስ ስፖርትን በኢትዮጵያ ለማስፋፋት ያለመው 3ኛው የጆርካ ካቫሊያ የፈረስ ግልቢያ ውድድር፣ በመጪው ግንቦት 2 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚካሄድ ተገለጸ። ጆርካ ኢቨንትስ ከጣሊያን ኤምባሲ ጋር በመተባበር በሚያዘጋጁት በዚህ ውድድር ላይ ስምንት የፈረስ ክለቦች ለከፍተኛ የገንዘብና የዋንጫ ሽልማት እንደሚፎካከሩ ታውቋል።
የውድድር ቀኑን አስመልክቶ የወጣው ዝርዝር መረጃ እንደሚጠቁመው፣ መርሃ ግብሩ ከጠዋቱ 2፡30 እስከ ምሽቱ 11፡00 ሰዓት የሚቆይ ሲሆን፣ ከውድድሩ ባሻገር የጣሊያንና የሀበሻ ምግቦች፣ የሙዚቃ ዝግጅቶች እና የህጻናት መጫወቻዎች ተካተዋል።
ለዝግጅቱ መታደሚያ የሚሆኑ ትኬቶች ከዛሬ ሚያዝያ 20 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በቴሌ ብር መተግበሪያ ላይ ለሽያጭ ቀርበዋል። የትኬት ዋጋም፦
ቀድመው ለሚገዙ : ለአዋቂ 2,000 ብር፣ ለህጻናት 1,600 ብር (ምሳን ጨምሮ)።
በዕለቱ ለሚገዙ: ለአዋቂ 2,200 ብር፣ ለህጻናት 1,800 ብር (ምሳን ጨምሮ) መሆኑ ተገልጿል።
3 months ago
''ልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክስ'' ጅማ ከተማ ደረሰ
#ethiopia | የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ እና የቱሪዝም ሚኒስቴር ጥምረት የሆነው ''ልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክስ" የሀገሪቱን የቱሪዝም መስህቦች በስፖርት ለማስተዋወቅ አልሞ ስድስት ከተሞችን የሚያዳርስ የሩጫ እና የጉብኝት መርሃ-ግብር እያከናወነ ይገኛል።
የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የኮሙኒኬሽን ስራ አስኪያጅ ሃና ገብረሥላሴ እንደገለጹት፤ የ"ልወቅሽ ኢትዮጵያ" ዋና ትኩረት ኢትዮጵያ በስፖርት ያላትን ዝና በመጠቀም የቱሪዝም ገጽታዋን ለዓለም ማስተዋወቅ ነው።
ባለፈው ጊዜ ደብረ ብርሃን እና ሀዋሳ በደማቅ ሁኔታ የተከናወነው ''ልወቅሽ ኢትዮጽያ'' የሩጫ መርሃ ግብር ''ታላቁ ሩጫ በጅማ'' ተብሎ በጅማ ከተማ ነገ ይከናወናል።
ውድድሩ በየወሩ የሚከናወን ሲሆን፣ ከየካቲት እስከ ሐምሌ ለስድስት ወራት የሚቆይ ነው። የከተሞቹ ምርጫ ኢትዮጵያን በሁሉም አቅጣጫዎች ከማወቅና ከተሞቹ ካላቸው ልዩ ስፖርታዊ እና ተፈጥሯዊ እሴት አንጻር የተደረገ ነው።
ለአብነት በቆጂ የአትሌቶች መገኛ በመሆኗ፤አርባ ምንጭ የተፈጥሮ ጥበቃን ለማስተዋወቅ፤ ጅማ የቡና መገኛ መሆኗን እና ተፈጥሮዋን ለማሳየት ተመርጠዋል።
በነገው ዕለት በጅማ ከተማ በሚካሄደው የ5 ኪሎ ሜትር የህጻናት እንዲሁም የ 15 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ከ4,000 በላይ ተሳታፊዎች የተመዘገቡ ሲሆን፣ ከ600 በላይ ታዳጊዎችም በተለያዩ የእድሜ እርከኖች ይሳተፋሉ። በተጨማሪም ከአዲስ አበባ እና አካባቢዋ የመጡ 120 የሚሆኑ ሯጮች ውድድሩ ላይ ለመካፈል ጅማ ደርሰዋል ተብሏል።
ከሩጫው ባሻገር፣ ተሳታፊዎች በሆራይዘን ፕላንቴሽን ጉብኝት በማድረግ ስለ ቡና አመራረት "ከእርሻ እስከ ሲኒ" ያለውን ሂደት እንዲገነዘቡ ተደርጓል። ይህም ስፖርቱን ከቤተሰባዊ መዝናኛ እና ከሃይኪንግ ጋር በማቀናጀት ለተሳታፊዎች የተለየ ተሞክሮ የፈጠረ ነበር።
መርሃ-ግብሩ በደብረ ብርሃን እና ሐዋሳ የተሳካ ቆይታ አድርጓል ፤ በነገው ዕለትም ጅማ ተረኛ ስትሆን በቀጣይ ወራት ወደ በቆጂ እና አርባ ምንጭ በማምራት ማጠቃለያውን በታሪካዊቷ ሐረር ከተማ ላይ እንደሚያደርግ ታውቋል።
ለ Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) ሚዲያናኮሙዩኒኬሽንስ
ያፌት ገ/ህይወት
ከጅማ ዞን ፤ ጅማ ከተማ
#ethiopia | የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ እና የቱሪዝም ሚኒስቴር ጥምረት የሆነው ''ልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክስ" የሀገሪቱን የቱሪዝም መስህቦች በስፖርት ለማስተዋወቅ አልሞ ስድስት ከተሞችን የሚያዳርስ የሩጫ እና የጉብኝት መርሃ-ግብር እያከናወነ ይገኛል።
የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የኮሙኒኬሽን ስራ አስኪያጅ ሃና ገብረሥላሴ እንደገለጹት፤ የ"ልወቅሽ ኢትዮጵያ" ዋና ትኩረት ኢትዮጵያ በስፖርት ያላትን ዝና በመጠቀም የቱሪዝም ገጽታዋን ለዓለም ማስተዋወቅ ነው።
ባለፈው ጊዜ ደብረ ብርሃን እና ሀዋሳ በደማቅ ሁኔታ የተከናወነው ''ልወቅሽ ኢትዮጽያ'' የሩጫ መርሃ ግብር ''ታላቁ ሩጫ በጅማ'' ተብሎ በጅማ ከተማ ነገ ይከናወናል።
ውድድሩ በየወሩ የሚከናወን ሲሆን፣ ከየካቲት እስከ ሐምሌ ለስድስት ወራት የሚቆይ ነው። የከተሞቹ ምርጫ ኢትዮጵያን በሁሉም አቅጣጫዎች ከማወቅና ከተሞቹ ካላቸው ልዩ ስፖርታዊ እና ተፈጥሯዊ እሴት አንጻር የተደረገ ነው።
ለአብነት በቆጂ የአትሌቶች መገኛ በመሆኗ፤አርባ ምንጭ የተፈጥሮ ጥበቃን ለማስተዋወቅ፤ ጅማ የቡና መገኛ መሆኗን እና ተፈጥሮዋን ለማሳየት ተመርጠዋል።
በነገው ዕለት በጅማ ከተማ በሚካሄደው የ5 ኪሎ ሜትር የህጻናት እንዲሁም የ 15 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ከ4,000 በላይ ተሳታፊዎች የተመዘገቡ ሲሆን፣ ከ600 በላይ ታዳጊዎችም በተለያዩ የእድሜ እርከኖች ይሳተፋሉ። በተጨማሪም ከአዲስ አበባ እና አካባቢዋ የመጡ 120 የሚሆኑ ሯጮች ውድድሩ ላይ ለመካፈል ጅማ ደርሰዋል ተብሏል።
ከሩጫው ባሻገር፣ ተሳታፊዎች በሆራይዘን ፕላንቴሽን ጉብኝት በማድረግ ስለ ቡና አመራረት "ከእርሻ እስከ ሲኒ" ያለውን ሂደት እንዲገነዘቡ ተደርጓል። ይህም ስፖርቱን ከቤተሰባዊ መዝናኛ እና ከሃይኪንግ ጋር በማቀናጀት ለተሳታፊዎች የተለየ ተሞክሮ የፈጠረ ነበር።
መርሃ-ግብሩ በደብረ ብርሃን እና ሐዋሳ የተሳካ ቆይታ አድርጓል ፤ በነገው ዕለትም ጅማ ተረኛ ስትሆን በቀጣይ ወራት ወደ በቆጂ እና አርባ ምንጭ በማምራት ማጠቃለያውን በታሪካዊቷ ሐረር ከተማ ላይ እንደሚያደርግ ታውቋል።
ለ Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) ሚዲያናኮሙዩኒኬሽንስ
ያፌት ገ/ህይወት
ከጅማ ዞን ፤ ጅማ ከተማ
3 months ago
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ዶ/ር ዮሐንስ ዘሪሁንን የአመቱ ምርጥ ሲል ሰየመ
#ethiopia | የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ በ7ኛው የምርምር ጉባዔው በተለያየ ዘርፍ የአውቅና ሽልማት ሰጥቷል፡፡ ኮሌጁ የዓመቱ ምርጥ የቀድሞ ተመራቂ (Alumni) ሆኖ የተመረጡት ዶ/ር ዮሐንስ ዘሪሁን ናቸው፡፡
ዶ/ር ዮሀንስ ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ በሕክምና (Doctor of Medicine) ዲግሪ የተመረቁ ሲሆን፣ በትምህርትና በተግባር ዘርፎች ከፍተኛ ብቃት አሳይተዋል።
በኢንተርንሺፕ የተግባር ልምምድ ግዜአቸው በተለያዩ ሙያዊ ክፍሎች ሰፊ የክሊኒካል ልምድ በማግኘት፣ በታካሚዎች እንክብካቤ እና በሕክምና ውሳኔ ሂደት ንቁ ተሳትፎ አድርጎዋል።
ከሁሉ በላይ በገጠሪቱ ኢትዮጵያ ያደረጉት አገልግሎት በኒራቅ ጤና ጣቢያ እንደ አጠቃላይ ሐኪም፣ ከመደበኛ ሕክምና ተግባራቸው በተጨማሪ ዝቅተኛ ወጪ ያለው የሚጠቅም ፈጠራ አቀረበዋል፤ ይህም ተጣጣፊ የሆነ በግድግዳ ላይ ተለጣፊ የህጻናት የድንገተኛ አልጋ እና ከርሱ ጋር የተያያዘ የአስተማሚ መቀመጫ፣ ከተቀናጀ መደገፊያ እና የሚነቀል አነስተኛ የሂደት መሳሪያ ትሬይ ጋር የተያያዘ፣ ኮሎስቶሚ አፕሊያንስና የተሻሻለ እስፓይካ ቴብል ነው።
ይህ የፈጠራ ስራ የጤና አገልግሎቱን ተደራሽና እንዲሻሻል አስተዋጻኦ አድርገዋል። ከሕክምና አገልግሎታቸው በተጨማሪ፣ በ3D ፕሪንቲንግ ቴክኖሎጂ ዘርፍ በመታገዝ በማህበረሰቡ ውስጥ ትምህርትንና ፈጠራን ለማበረታታት “መቅድም ቤተ መፃህፍት እና የፈጠራ ማዕከል” መመስረት ችለዋል።
በሙያቸውና በፈጠራ ስራቸው ከፍተኛ አስተዋጽዎ ላደረጉት ዶ/ር ዮሐንስ ዘሪሁን የዓመቱ ምርጥ አልሙናይ (የቀድሞ ተመራቂ) እንዲሆኑ ተመርጠዋል፡፡
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#ethiopia | የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ በ7ኛው የምርምር ጉባዔው በተለያየ ዘርፍ የአውቅና ሽልማት ሰጥቷል፡፡ ኮሌጁ የዓመቱ ምርጥ የቀድሞ ተመራቂ (Alumni) ሆኖ የተመረጡት ዶ/ር ዮሐንስ ዘሪሁን ናቸው፡፡
ዶ/ር ዮሀንስ ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ በሕክምና (Doctor of Medicine) ዲግሪ የተመረቁ ሲሆን፣ በትምህርትና በተግባር ዘርፎች ከፍተኛ ብቃት አሳይተዋል።
በኢንተርንሺፕ የተግባር ልምምድ ግዜአቸው በተለያዩ ሙያዊ ክፍሎች ሰፊ የክሊኒካል ልምድ በማግኘት፣ በታካሚዎች እንክብካቤ እና በሕክምና ውሳኔ ሂደት ንቁ ተሳትፎ አድርጎዋል።
ከሁሉ በላይ በገጠሪቱ ኢትዮጵያ ያደረጉት አገልግሎት በኒራቅ ጤና ጣቢያ እንደ አጠቃላይ ሐኪም፣ ከመደበኛ ሕክምና ተግባራቸው በተጨማሪ ዝቅተኛ ወጪ ያለው የሚጠቅም ፈጠራ አቀረበዋል፤ ይህም ተጣጣፊ የሆነ በግድግዳ ላይ ተለጣፊ የህጻናት የድንገተኛ አልጋ እና ከርሱ ጋር የተያያዘ የአስተማሚ መቀመጫ፣ ከተቀናጀ መደገፊያ እና የሚነቀል አነስተኛ የሂደት መሳሪያ ትሬይ ጋር የተያያዘ፣ ኮሎስቶሚ አፕሊያንስና የተሻሻለ እስፓይካ ቴብል ነው።
ይህ የፈጠራ ስራ የጤና አገልግሎቱን ተደራሽና እንዲሻሻል አስተዋጻኦ አድርገዋል። ከሕክምና አገልግሎታቸው በተጨማሪ፣ በ3D ፕሪንቲንግ ቴክኖሎጂ ዘርፍ በመታገዝ በማህበረሰቡ ውስጥ ትምህርትንና ፈጠራን ለማበረታታት “መቅድም ቤተ መፃህፍት እና የፈጠራ ማዕከል” መመስረት ችለዋል።
በሙያቸውና በፈጠራ ስራቸው ከፍተኛ አስተዋጽዎ ላደረጉት ዶ/ር ዮሐንስ ዘሪሁን የዓመቱ ምርጥ አልሙናይ (የቀድሞ ተመራቂ) እንዲሆኑ ተመርጠዋል፡፡
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
4 months ago
የእስራት ቅጣት ስለሚገደብበት የሕግ አግባብ
የጸሁፉ መንደርደሪያ #ethiopia | የዚህ ጹሁፍ ዋና መነሻው በኢፊድሪ ወንጀል ህግ መሠረት አንድ ተከሳሽ ሲፈረድበት የእስራት ቅጣቱ ከህጻናት መብቶች አንጻር በኢፊድሪ ህገመንግስት፣በአለምአቀፍ እና የአፍሪካ ስምምነቶች ኢትዮጲያ ካጸደቀቻቸው፣ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስገዳጅ የህግ ትርጉም አንጻር ህጻናት ልጆችን የሚያስተዳድሩ ህጻናት በፍርድ ጥፋተኛ ሲባሉ የእስራት ቅጣት ሲተላለፍባቸው በገደብ ህጎች ፈቅደው ሳለ ከዚህ በተለየ ገደብ በመከልከል በሚተላለፉ የቅጣት ውሳኔዎች ላይ በተመለከተ ሙያዊ እወቀትና ልምዳቸውን
ሊያካፍሉ የቀረበ ጽሁፍ ነው።
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት ፣ አለምአቀፍ ፥አፍሪካ ቻርተር፣ ህግ ስምምነት ለፍርደኞች ቅጣትን ለመገደብ ከህጻናት መብት አንጻር.....
የሕገ መንግስቱ አንቀጽ 36(2)፣ ኢትዮጵያ ያጸደቀችው (የጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ ቁጥር 44/25) የህጻናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 3፣ 7ና 9፣ እና የአፍሪካ የሕጻናት መብቶችና ደህንነት ቻርተር አንቀጽ 4 መሠረት ፍርድ ቤቶች ሕጻናትን የሚመለከቱ እርምጃዎች በሚወሰድበት ጊዜ ሁሉ የህጻናትን ደህንነት በቀደምትነት እግንዛቤ ውስጥ በማስገባት መመልከት አለባቸው፡፡ ስለዚህ ፍ/ቤቶች ሕፃናት ነክ ውሳኔዎችን ሲወሰኑ ለሕፃናት ጥቅምና ደኅንነት ቅድሚያ በመስጠት የሕግ ግዴታቸውን መወጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ላይ በሚወስኑበት ጊዜ በህጻናት ልጆች ላይ የሚያስከትለውን ቁሳዊና ስነ-ልቦናዊ ጫናና ተጽዕኖ በቀደምትነት እግንዛቤ ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ እንዲሁም በሕገ መንግሥቱን አንቀጽ 36(1)(ሐ)፣ የህጻናት መብቶች ኮንቬንሽን እና የአፍሪካ የሕጻናት መብቶችና ደህንነት ቻርተር አንቀጽ 19 መሠረት ሕፃናት የወላጅ እንክብካቤና ጥበቃ የማግኘት እንደዚሁም በተቻለ ጊዜ ሁሉ ከወላጆቻቸው ጋር የመኖር መብት አላቸው፡፡
2. የኢፊድሪ ወንጀል ህግ ምን ይላል?
ስለዚህ ፍ/ቤት ሕፃናቱ የተሻለ ጥቅም ሲል አግባብነት ባለው ሕግ መሰረት ካልወሰነ በቀር ሕፃናት ልጆች ከፍላጐታቸው ውጪ ከወላጆቻቸው ያለ መለየት መሠረታዊ መብት አላቸው፡፡ ይህም መብት በወ/ሕ/አ 194 መሠረት ቅጣት እንዳይገደብ ማድረግ የሚያስችሉ ሁኔታዎች ስለመኖራቸው ካልተረጋገጠ በቀር ሊነፈግ አይገባውም። ይህንንም የተባበሩት መንግሰታት የዕጾችና ወንጀል ቢሮ ይፋዊ አቋም የሚያጠናክረው ሲሆን ህጻናት የወላጆቻቸውን እንክብካቤ የማግኘት መብት እና ህጻናትን ከወላጆቻቸው መለየት ለሕጻናቱ ደህንነት አስፈላጊ እንደሆነ ሥልጣን ባለው ፍርድ ቤት ካልተወሰነ በቀር ህጻናት ከወላጆቻቸው ያለ መለየት መብት አላቸው፡፡
3. የህጻናት ልዩ ጥቅም/best interest of child
/በተጨማሪም፣ በህገ መንግስቱ አንቀፅ 13(2) መሠረት በሕገ መንግስቱ የተዘረዘሩት መሰረታዊ መብቶችና ነፃነቶች ድንጋጌዎች ኢትዮጵያ ከተቀበለቻቸው ዓለም አቀፍ ሰብአዊ መብቶች ስምምነቶች ጋር በተጣጣመ መንገድ መተርጎም የሚገባቸው ስለሆነ የሕጻናት የቀደምትነት መብትን በዚሁ አግባብ በመተርጎም በሀገራችን ተፈጻሚ ማድረግ ይገባል፡፡ በዚሁ አግባብ በዳኝነት አካል የሚከናወን ሕፃናትን የሚመለከት ሥራ ለሕፃናቱ ደኅንነትና ጥቅም ቅድሚያ የሚሰጥ መሆን አለበት፡፡ ከዚህ በተጨማሪም፣ በሕገ መንግስቱ አንቀፅ 13(1) መሠረት በማንኛውም ደረጃ የሚገኙ የዳኝነት አካላት “የሕጻናት ጥቅምና ደህንነት ቅድሚያ” (Best interest of the child) መሠረታዊ መብት ጋር በተገናኘ ኃላፊነቶች ተጥሎባቸዋል፡፡ ስለዚህ የዳኝነት አካላት በዕለት ተዕለት የዳኝነት ሥራቸው የሕጻናት ጥቅምና ደህንነት የቀደምትነት መብት ተገዢ የመሆን፣ የማክበርና የማስከበር ግዴታ አለባቸው፡፡
ሲጠቃለል ፍ/ቤቶች የሕጻናትን ወላጆች አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ቅጣቱ እንዳይፈጸም ገድቦ በማቆየት የሕጻናትን ደህንነትና ጥቅም ማረጋገጥ አለባቸው፡፡ ከዚህ አንጻር፣ ፍ/ቤቶች የሕጻናት ወላጆችን አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ረገድ በቅድሚያ እንቅስቃሴያቸው ሳይገደብ (ሳይታሰሩ) የሚፈጸም የቅጣት ውሳኔን ማጤንና መወሰን አለባቸው፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ላይ በሚወስኑበት ጊዜ በሕጻናት ልጆች ላይ የሚያስከትለውን ቁሳዊና ስነ-ልቦናዊ ጫናና ተጽዕኖ በቀደምትነት ግምት ውስጥ በማስገባት ቅጣቱ ተገድቦ እንዲቆይ ማድረግ አለባቸው፡፡
4. የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ስለ ተከሳሽ መብት የቅጣት ገደብ እና ስለ ህጻናት መብት...
በዚሁ አግባብ የሰበር ችሎትም በሰ/መ/ቁ. 282248 ላይ አንድ ተከሳሽ ጥፋተኛ በተባለበት ድንጋጌ ላይ ቅጣቱ እንዳይገደብ በሕግ የተጣለ ግልጽ ክልከላ ከሌለ በስተቀር፤ ተከሳሹ ሕጻናት ልጆች ያሉት ከሆነ የእስራት ቅጣት እንዲፈጸም ቢደረግ በሕጻናት ልጆቻቸው ላይ የሚደርሰዉን ቁሳዊና ስነ ልቦናዊ ጉዳት ለማስቀረት ሲባል ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣቱ የመገደብ ግዴታ እንዳለባቸው ገዥ የሆነ ውሳኔ ሰጥቷል። እንዲሁም የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ. 177216 ስር የሕገ መንግሥቱን አንቀጽ 36/2/፤ የወ/ህ/አ 192ና 194፤ የህፃናት መብቶች ስምምነት አንቀጽ 7(1)፤ እና የህፃናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 18ን መሠረት በማድረግ በሰጠው ፍርድ አንድ ሰው በፈጸመው ወንጀል ምክንያት በማረሚያ ቤት በመሆኑ በህፃናት ልጆቹ ላይ የሚደርሰውን ቁሳዊም ሆነ ኅሊናዊ ጫና ለማስቀረት ሲባል እንዲሁም ሕጻናቱ የወላጆቻቸውን እንክብካቤ እና ድጋፍ አግኝተው እንዲያድጉ ለማድረግ ሲባል፤ ፍ/ቤቶችም የሕጻናት ደኅንነት በቅድሚያ የማረጋገጥ ሕገ መንግስታዊ ግዴታ ያለባቸው በመሆኑ በወንጀለኛው ላይ የተወሰነውን ቅጣት በመገደብ ህፃናቱ ተገቢውን የወላጅ እንክብካቤ እንዲያገኙ ለማድረግ ያስችል ዘንድ በወንጀል ህጉ ቅጣት ለማገድ የተቀመጡትን ሁኔታዎች በማረጋገጥ የተወሰነውን ቅጣት እንዲይፈጸም ማገድ የሚገባ ስለመሆኑ ገዥ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል። በተጨማሪም፣ የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ 171403 ላይ ፍ/ቤቶች የህጻናትን ደህንነት በቅድሚያ የማረጋገጥ ሕገ መንግስታዊ ግዴታ ያለባቸው በመሆኑ በወንጀል ሕጉ ቅጣት ለመገደብ የተቀመጡ ሁኔታዎች መሟላታቸውን በማረጋገጥ ቅጣት እንዳይፈጸም ማገድ እንደሚገባቸው ገዥ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል።
ከላይ በተመለከቱት ሦስት ገዢ የሕግ ትርጓሜዎች መሠረት ፍ/ቤቶች የሕጻናት ደህንነትና ጥቅም የቀደምትነት መብትን በቅድሚያ የማረጋገጥ ሕገ መንግስታዊ ግዴታ የተጣለባቸው በመሆኑ ሕጻናት ልጆች ያሉት ጥፋተኛ የተባለ ተከሳሽ የእስራት ቅጣት እንዲፈጸም ቢደረግ በሕጻናት ልጆቻቸው ላይ የሚደርሰዉን ቁሳዊም ሆነ ስነ ልቦናዊ ጉዳት ለማስቀረት እና ህፃናቱ ተገቢውን የወላጅ እንክብካቤ እንዲያገኙ ለማድረግ ያስችል ዘንድ የእስራት ቅጣቱን የመገደብ ግዴታ እንዳለባቸው ተወስኗል። በመሆኑም የሕጻናት ደህንነትና ጥቅም በቀደምትነት መታሰብ ያለበት በመሆኑ ሕጻናት ልጆች ያሏቸው ወላጆች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ከሌሎች በተለየ ሁኔታ መታየትና መወሰን አለበት።
በሌላ በኩል፣ የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ 218957 ቅጽ 26 ላይ የወ/ሕ/አ 192ና ተከታዮቹ መሠረት ተከሳሹ ላይ የሚወሰን ቅጣት እንዳይገደብ ሊያደርጉ የሚችሉ በሕጉ የተቀመጡ ሁኔታዎች ውጪ በደፈናው ቅጣቱን መገደብ ጥፋተኛውን ያስተምራል ወይም ሌሎችንም ያስጠነቅቃል ብዬ አላመንኩበትም በሚል ቅጣት እንዳይገደብ ማድረግ ተቀባይነት ያለው ስለመሆኑ በሕጉ ላይ የተገለፀ ባለመሆኑ የተላለፈ ቅጣት እንዳይገደብ ሊያደርጉ የሚችሉ ተቀባይነት ያላቸው ምክንያቶች መኖራቸውን በውሳኔው ላይ ሳይገልጽ፣ በወ/ሕ/አ 194 ቅጣት እንዳይገደብ ማድረግ የሚያስችሉ ሁኔታዎች ስለመኖራቸው ባልተረጋገጠበት ሁኔታ የቅጣት ገደብ ጥያቄን ውድቅ ማድረግ አግባብ ስላለመሆኑ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል።
5. ሲጠቃለል የጸሀፊው ህጋዊ አስተያየት
ሲጠቃለል ፍ/ቤቶች የሕጻናትን ወላጆች አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ቅጣቱ እንዳይፈጸም ገድቦ በማቆየት የሕጻናትን ደህንነትና ጥቅም ማረጋገጥ አለባቸው፡፡ ከዚህ አንጻር፣ ፍ/ቤቶች የሕጻናት ወላጆችን አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ረገድ በቅድሚያ እንቅስቃሴያቸው ሳይገደብ (ሳይታሰሩ) የሚፈጸም የቅጣት ውሳኔን ማጤንና መወሰን አለባቸው ብዬ አምናለው፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ላይ በሚወስኑበት ጊዜ በሕጻናት ልጆች ላይ የሚያስከትለውን ቁሳዊና ስነ-ልቦናዊ ጫናና ተጽዕኖ በቀደምትነት ግምት ውስጥ በማስገባት ቅጣቱ ተገድቦ እንዲቆይ ማድረግ ያለባቸው መሆኑን በመግለጽ ይህንን ለግብአት ይበጃል ብዬ ያቀረብኩትን ጽሁፌን እቋጫለው።
ዘረአይ ወ/ሰንበት
Zeray Abera Senbet
በማናቸውም የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጠበቃና
የህግ አማካሪ
ማጣቀሻ/References/
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት
2. ኢትዮጵያ ያጸደቀችው (የጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ ቁጥር 44/25) የህጻናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 3፣ 7ና 9
3. የአፍሪካ የሕጻናት መብቶችና ደህንነት ቻርተር አንቀጽ 4
4 የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት. የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ. 282248
5.የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት.የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ. 177216
6. የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ችሎት በሰ/መ/ቁ 171403
7. የየፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት.ሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ 218957 ቅጽ 26
https://t.me/Fantahunlawye...
የጹሁፉ አዘጋጅ ጠበቃና የህግ አማካሪ ዘረአይ ወልደ ሰንበት
የጸሁፉ መንደርደሪያ #ethiopia | የዚህ ጹሁፍ ዋና መነሻው በኢፊድሪ ወንጀል ህግ መሠረት አንድ ተከሳሽ ሲፈረድበት የእስራት ቅጣቱ ከህጻናት መብቶች አንጻር በኢፊድሪ ህገመንግስት፣በአለምአቀፍ እና የአፍሪካ ስምምነቶች ኢትዮጲያ ካጸደቀቻቸው፣ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስገዳጅ የህግ ትርጉም አንጻር ህጻናት ልጆችን የሚያስተዳድሩ ህጻናት በፍርድ ጥፋተኛ ሲባሉ የእስራት ቅጣት ሲተላለፍባቸው በገደብ ህጎች ፈቅደው ሳለ ከዚህ በተለየ ገደብ በመከልከል በሚተላለፉ የቅጣት ውሳኔዎች ላይ በተመለከተ ሙያዊ እወቀትና ልምዳቸውን
ሊያካፍሉ የቀረበ ጽሁፍ ነው።
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት ፣ አለምአቀፍ ፥አፍሪካ ቻርተር፣ ህግ ስምምነት ለፍርደኞች ቅጣትን ለመገደብ ከህጻናት መብት አንጻር.....
የሕገ መንግስቱ አንቀጽ 36(2)፣ ኢትዮጵያ ያጸደቀችው (የጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ ቁጥር 44/25) የህጻናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 3፣ 7ና 9፣ እና የአፍሪካ የሕጻናት መብቶችና ደህንነት ቻርተር አንቀጽ 4 መሠረት ፍርድ ቤቶች ሕጻናትን የሚመለከቱ እርምጃዎች በሚወሰድበት ጊዜ ሁሉ የህጻናትን ደህንነት በቀደምትነት እግንዛቤ ውስጥ በማስገባት መመልከት አለባቸው፡፡ ስለዚህ ፍ/ቤቶች ሕፃናት ነክ ውሳኔዎችን ሲወሰኑ ለሕፃናት ጥቅምና ደኅንነት ቅድሚያ በመስጠት የሕግ ግዴታቸውን መወጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ላይ በሚወስኑበት ጊዜ በህጻናት ልጆች ላይ የሚያስከትለውን ቁሳዊና ስነ-ልቦናዊ ጫናና ተጽዕኖ በቀደምትነት እግንዛቤ ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ እንዲሁም በሕገ መንግሥቱን አንቀጽ 36(1)(ሐ)፣ የህጻናት መብቶች ኮንቬንሽን እና የአፍሪካ የሕጻናት መብቶችና ደህንነት ቻርተር አንቀጽ 19 መሠረት ሕፃናት የወላጅ እንክብካቤና ጥበቃ የማግኘት እንደዚሁም በተቻለ ጊዜ ሁሉ ከወላጆቻቸው ጋር የመኖር መብት አላቸው፡፡
2. የኢፊድሪ ወንጀል ህግ ምን ይላል?
ስለዚህ ፍ/ቤት ሕፃናቱ የተሻለ ጥቅም ሲል አግባብነት ባለው ሕግ መሰረት ካልወሰነ በቀር ሕፃናት ልጆች ከፍላጐታቸው ውጪ ከወላጆቻቸው ያለ መለየት መሠረታዊ መብት አላቸው፡፡ ይህም መብት በወ/ሕ/አ 194 መሠረት ቅጣት እንዳይገደብ ማድረግ የሚያስችሉ ሁኔታዎች ስለመኖራቸው ካልተረጋገጠ በቀር ሊነፈግ አይገባውም። ይህንንም የተባበሩት መንግሰታት የዕጾችና ወንጀል ቢሮ ይፋዊ አቋም የሚያጠናክረው ሲሆን ህጻናት የወላጆቻቸውን እንክብካቤ የማግኘት መብት እና ህጻናትን ከወላጆቻቸው መለየት ለሕጻናቱ ደህንነት አስፈላጊ እንደሆነ ሥልጣን ባለው ፍርድ ቤት ካልተወሰነ በቀር ህጻናት ከወላጆቻቸው ያለ መለየት መብት አላቸው፡፡
3. የህጻናት ልዩ ጥቅም/best interest of child
/በተጨማሪም፣ በህገ መንግስቱ አንቀፅ 13(2) መሠረት በሕገ መንግስቱ የተዘረዘሩት መሰረታዊ መብቶችና ነፃነቶች ድንጋጌዎች ኢትዮጵያ ከተቀበለቻቸው ዓለም አቀፍ ሰብአዊ መብቶች ስምምነቶች ጋር በተጣጣመ መንገድ መተርጎም የሚገባቸው ስለሆነ የሕጻናት የቀደምትነት መብትን በዚሁ አግባብ በመተርጎም በሀገራችን ተፈጻሚ ማድረግ ይገባል፡፡ በዚሁ አግባብ በዳኝነት አካል የሚከናወን ሕፃናትን የሚመለከት ሥራ ለሕፃናቱ ደኅንነትና ጥቅም ቅድሚያ የሚሰጥ መሆን አለበት፡፡ ከዚህ በተጨማሪም፣ በሕገ መንግስቱ አንቀፅ 13(1) መሠረት በማንኛውም ደረጃ የሚገኙ የዳኝነት አካላት “የሕጻናት ጥቅምና ደህንነት ቅድሚያ” (Best interest of the child) መሠረታዊ መብት ጋር በተገናኘ ኃላፊነቶች ተጥሎባቸዋል፡፡ ስለዚህ የዳኝነት አካላት በዕለት ተዕለት የዳኝነት ሥራቸው የሕጻናት ጥቅምና ደህንነት የቀደምትነት መብት ተገዢ የመሆን፣ የማክበርና የማስከበር ግዴታ አለባቸው፡፡
ሲጠቃለል ፍ/ቤቶች የሕጻናትን ወላጆች አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ቅጣቱ እንዳይፈጸም ገድቦ በማቆየት የሕጻናትን ደህንነትና ጥቅም ማረጋገጥ አለባቸው፡፡ ከዚህ አንጻር፣ ፍ/ቤቶች የሕጻናት ወላጆችን አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ረገድ በቅድሚያ እንቅስቃሴያቸው ሳይገደብ (ሳይታሰሩ) የሚፈጸም የቅጣት ውሳኔን ማጤንና መወሰን አለባቸው፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ላይ በሚወስኑበት ጊዜ በሕጻናት ልጆች ላይ የሚያስከትለውን ቁሳዊና ስነ-ልቦናዊ ጫናና ተጽዕኖ በቀደምትነት ግምት ውስጥ በማስገባት ቅጣቱ ተገድቦ እንዲቆይ ማድረግ አለባቸው፡፡
4. የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት ስለ ተከሳሽ መብት የቅጣት ገደብ እና ስለ ህጻናት መብት...
በዚሁ አግባብ የሰበር ችሎትም በሰ/መ/ቁ. 282248 ላይ አንድ ተከሳሽ ጥፋተኛ በተባለበት ድንጋጌ ላይ ቅጣቱ እንዳይገደብ በሕግ የተጣለ ግልጽ ክልከላ ከሌለ በስተቀር፤ ተከሳሹ ሕጻናት ልጆች ያሉት ከሆነ የእስራት ቅጣት እንዲፈጸም ቢደረግ በሕጻናት ልጆቻቸው ላይ የሚደርሰዉን ቁሳዊና ስነ ልቦናዊ ጉዳት ለማስቀረት ሲባል ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣቱ የመገደብ ግዴታ እንዳለባቸው ገዥ የሆነ ውሳኔ ሰጥቷል። እንዲሁም የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ. 177216 ስር የሕገ መንግሥቱን አንቀጽ 36/2/፤ የወ/ህ/አ 192ና 194፤ የህፃናት መብቶች ስምምነት አንቀጽ 7(1)፤ እና የህፃናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 18ን መሠረት በማድረግ በሰጠው ፍርድ አንድ ሰው በፈጸመው ወንጀል ምክንያት በማረሚያ ቤት በመሆኑ በህፃናት ልጆቹ ላይ የሚደርሰውን ቁሳዊም ሆነ ኅሊናዊ ጫና ለማስቀረት ሲባል እንዲሁም ሕጻናቱ የወላጆቻቸውን እንክብካቤ እና ድጋፍ አግኝተው እንዲያድጉ ለማድረግ ሲባል፤ ፍ/ቤቶችም የሕጻናት ደኅንነት በቅድሚያ የማረጋገጥ ሕገ መንግስታዊ ግዴታ ያለባቸው በመሆኑ በወንጀለኛው ላይ የተወሰነውን ቅጣት በመገደብ ህፃናቱ ተገቢውን የወላጅ እንክብካቤ እንዲያገኙ ለማድረግ ያስችል ዘንድ በወንጀል ህጉ ቅጣት ለማገድ የተቀመጡትን ሁኔታዎች በማረጋገጥ የተወሰነውን ቅጣት እንዲይፈጸም ማገድ የሚገባ ስለመሆኑ ገዥ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል። በተጨማሪም፣ የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ 171403 ላይ ፍ/ቤቶች የህጻናትን ደህንነት በቅድሚያ የማረጋገጥ ሕገ መንግስታዊ ግዴታ ያለባቸው በመሆኑ በወንጀል ሕጉ ቅጣት ለመገደብ የተቀመጡ ሁኔታዎች መሟላታቸውን በማረጋገጥ ቅጣት እንዳይፈጸም ማገድ እንደሚገባቸው ገዥ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል።
ከላይ በተመለከቱት ሦስት ገዢ የሕግ ትርጓሜዎች መሠረት ፍ/ቤቶች የሕጻናት ደህንነትና ጥቅም የቀደምትነት መብትን በቅድሚያ የማረጋገጥ ሕገ መንግስታዊ ግዴታ የተጣለባቸው በመሆኑ ሕጻናት ልጆች ያሉት ጥፋተኛ የተባለ ተከሳሽ የእስራት ቅጣት እንዲፈጸም ቢደረግ በሕጻናት ልጆቻቸው ላይ የሚደርሰዉን ቁሳዊም ሆነ ስነ ልቦናዊ ጉዳት ለማስቀረት እና ህፃናቱ ተገቢውን የወላጅ እንክብካቤ እንዲያገኙ ለማድረግ ያስችል ዘንድ የእስራት ቅጣቱን የመገደብ ግዴታ እንዳለባቸው ተወስኗል። በመሆኑም የሕጻናት ደህንነትና ጥቅም በቀደምትነት መታሰብ ያለበት በመሆኑ ሕጻናት ልጆች ያሏቸው ወላጆች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ከሌሎች በተለየ ሁኔታ መታየትና መወሰን አለበት።
በሌላ በኩል፣ የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ 218957 ቅጽ 26 ላይ የወ/ሕ/አ 192ና ተከታዮቹ መሠረት ተከሳሹ ላይ የሚወሰን ቅጣት እንዳይገደብ ሊያደርጉ የሚችሉ በሕጉ የተቀመጡ ሁኔታዎች ውጪ በደፈናው ቅጣቱን መገደብ ጥፋተኛውን ያስተምራል ወይም ሌሎችንም ያስጠነቅቃል ብዬ አላመንኩበትም በሚል ቅጣት እንዳይገደብ ማድረግ ተቀባይነት ያለው ስለመሆኑ በሕጉ ላይ የተገለፀ ባለመሆኑ የተላለፈ ቅጣት እንዳይገደብ ሊያደርጉ የሚችሉ ተቀባይነት ያላቸው ምክንያቶች መኖራቸውን በውሳኔው ላይ ሳይገልጽ፣ በወ/ሕ/አ 194 ቅጣት እንዳይገደብ ማድረግ የሚያስችሉ ሁኔታዎች ስለመኖራቸው ባልተረጋገጠበት ሁኔታ የቅጣት ገደብ ጥያቄን ውድቅ ማድረግ አግባብ ስላለመሆኑ የሕግ ትርጉም ሰጥቷል።
5. ሲጠቃለል የጸሀፊው ህጋዊ አስተያየት
ሲጠቃለል ፍ/ቤቶች የሕጻናትን ወላጆች አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ቅጣቱ እንዳይፈጸም ገድቦ በማቆየት የሕጻናትን ደህንነትና ጥቅም ማረጋገጥ አለባቸው፡፡ ከዚህ አንጻር፣ ፍ/ቤቶች የሕጻናት ወላጆችን አስመልክቶ በሚሰጥ የቅጣት ውሳኔ ረገድ በቅድሚያ እንቅስቃሴያቸው ሳይገደብ (ሳይታሰሩ) የሚፈጸም የቅጣት ውሳኔን ማጤንና መወሰን አለባቸው ብዬ አምናለው፡፡ በመሆኑም ፍ/ቤቶች የእስራት ቅጣት አፈጻጸም ላይ በሚወስኑበት ጊዜ በሕጻናት ልጆች ላይ የሚያስከትለውን ቁሳዊና ስነ-ልቦናዊ ጫናና ተጽዕኖ በቀደምትነት ግምት ውስጥ በማስገባት ቅጣቱ ተገድቦ እንዲቆይ ማድረግ ያለባቸው መሆኑን በመግለጽ ይህንን ለግብአት ይበጃል ብዬ ያቀረብኩትን ጽሁፌን እቋጫለው።
ዘረአይ ወ/ሰንበት
Zeray Abera Senbet
በማናቸውም የፌደራል ፍርድ ቤቶች ጠበቃና
የህግ አማካሪ
ማጣቀሻ/References/
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት
2. ኢትዮጵያ ያጸደቀችው (የጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ ቁጥር 44/25) የህጻናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 3፣ 7ና 9
3. የአፍሪካ የሕጻናት መብቶችና ደህንነት ቻርተር አንቀጽ 4
4 የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት. የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ. 282248
5.የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት.የሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ. 177216
6. የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ችሎት በሰ/መ/ቁ 171403
7. የየፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት.ሰበር ችሎት በሰ/መ/ቁ 218957 ቅጽ 26
https://t.me/Fantahunlawye...
የጹሁፉ አዘጋጅ ጠበቃና የህግ አማካሪ ዘረአይ ወልደ ሰንበት
4 months ago
ኦሮሚያ ባንክ ለ7 ግብረ ሰናይ ድርጅቶች የገንዘብ ድጋፍ አደረገ!
#fastmereja : ኦሮሚያ ባንክ የዘንድሮን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ7 የተለያዩ ሀገር በቀል ግብረ ሰናይ ድርጅቶች የ5 ሚሊዮን የገንዘብ ድጋፍ አደረገ።
በዚህ መርሃ ግብር ድጋፍ የተደረገላቸዉ ድርጅቶች:
1. የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን 1,000,000.00 ብር
2. አበበች ጎበና የበጎ አድራጎት ድርጅት 1,000,000.00 ብር
3. የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት ድርጅት 1,000,000.00 ብር
4. የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የምገባ ማዕከል 500,000.00 ብር
5. ኦዳ አዳሪ ትምህርት ቤት 500,000.00 ብር
6. ተስፋ አዲስ፡ የህጻናት የካንሰር ህሙማን ማዕከል 500,000.00 ብር
7. ሰበታ የአይነ ስዉራን ትምህርት ቤት 500,000.00 ብር ድጋፍ ተደርጓል።
የኦሮሚያ ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኦቦ ተፈሪ መኰንን በድጋፍ መርሐ ግብሩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክ፣ ባንኩ የረመዳን ወር ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ሀገር በቀል ድርጅቶች ተመሳሳይ ድጋፍ ማድረጉን አስታዉሰዉ፣ በዛሬዉ ዕለትም አብይ ጾምን ምክንያት በማድረግ የተለያዩ ማህበራዊ ችግር ያለባቸዉን ዜጎች የሚረዱ ግብረ ሰናይ ድርጅቶችን የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉን ገልጿል።
በመጨረሻም የግብረ ሰናይ ድርጅቶቹ የስራ ኃላፊዎች እና ተወካዮች ባንኩ ላደረገላቸዉ ድጋፍ አመስግነዉ፣ ይህ ድጋፍ አኛ ለምንሰራዉ ሰብአዊ ስራ ትልቅ ስንቅ እና ማበረታቻ የሚሆነን ነዉ ብለዋል፡፡
#fastmereja : ኦሮሚያ ባንክ የዘንድሮን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ7 የተለያዩ ሀገር በቀል ግብረ ሰናይ ድርጅቶች የ5 ሚሊዮን የገንዘብ ድጋፍ አደረገ።
በዚህ መርሃ ግብር ድጋፍ የተደረገላቸዉ ድርጅቶች:
1. የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን 1,000,000.00 ብር
2. አበበች ጎበና የበጎ አድራጎት ድርጅት 1,000,000.00 ብር
3. የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት ድርጅት 1,000,000.00 ብር
4. የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የምገባ ማዕከል 500,000.00 ብር
5. ኦዳ አዳሪ ትምህርት ቤት 500,000.00 ብር
6. ተስፋ አዲስ፡ የህጻናት የካንሰር ህሙማን ማዕከል 500,000.00 ብር
7. ሰበታ የአይነ ስዉራን ትምህርት ቤት 500,000.00 ብር ድጋፍ ተደርጓል።
የኦሮሚያ ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኦቦ ተፈሪ መኰንን በድጋፍ መርሐ ግብሩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክ፣ ባንኩ የረመዳን ወር ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ሀገር በቀል ድርጅቶች ተመሳሳይ ድጋፍ ማድረጉን አስታዉሰዉ፣ በዛሬዉ ዕለትም አብይ ጾምን ምክንያት በማድረግ የተለያዩ ማህበራዊ ችግር ያለባቸዉን ዜጎች የሚረዱ ግብረ ሰናይ ድርጅቶችን የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉን ገልጿል።
በመጨረሻም የግብረ ሰናይ ድርጅቶቹ የስራ ኃላፊዎች እና ተወካዮች ባንኩ ላደረገላቸዉ ድጋፍ አመስግነዉ፣ ይህ ድጋፍ አኛ ለምንሰራዉ ሰብአዊ ስራ ትልቅ ስንቅ እና ማበረታቻ የሚሆነን ነዉ ብለዋል፡፡
Sponsored by
Surafel
4 months ago
የኦሮሚያ ባንክ የፋሲካ በዓል ስጦታ፦ ለ7 ግብረሰናይ ድርጅቶች የ5 ሚሊዮን ብር ድጋፍ! 🇪🇹✨
ኦሮሚያ ባንክ ማህበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ረገድ ያለውን ቁርጠኝነት በድጋሚ አሳይቷል። የዘንድሮውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ማህበራዊ ችግሮች ተጋላጭ የሆኑ ወገኖችን ለሚረዱ 7 ሀገር በቀል ድርጅቶች የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል።
የድጋፉ ዝርዝር፦
የኢኦተቤ የልማትና ተራድኦ ኮሚሽን፦ 1,000,000 ብር
አበበች ጎበና በጎ አድራጎት ድርጅት፦ 1,000,000 ብር
የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት፦ 1,000,000 ብር
የአዲስ አበባ ከተማ የምገባ ማዕከል፦ 500,000 ብር
ኦዳ አዳሪ ትምህርት ቤት፦ 500,000 ብር
ተስፋ አዲስ (የህጻናት ካንሰር ህሙማን)፦ 500,000 ብር
ሰበታ የአይነ ስዉራን ትምህርት ቤት፦ 500,000 ብር
የባንኩ መልዕክት፦
የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኦቦ ተፈሪ መኰንን እንደገለጹት፣ ይህ ድጋፍ ለበዓል መዋያ ብቻ ሳይሆን ተረጂ ወገኖቻችን ቀጣይ ህይወታቸው የሚሻሻልበት እንዲሆን የታለመ ነው። ባንኩ ከዚህ ቀደም የረመዳን ወርን ምክንያት በማድረግ መሰል ድጋፎችን ማድረጉ ይታወሳል።
በጎነት ለራስ ነው!
ለኦሮሚያ ባንክ ምስጋና ይገባዋል። 🙏
#getu #oromiabank #csr #ethiopia #charity #easterdonation #socialresponsibility #abebechgobena #kidneydialysis #cancersupport #ኦሮሚያባንክ #በጎአድራጎት #ፋሲካ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ኦሮሚያ ባንክ ማህበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ረገድ ያለውን ቁርጠኝነት በድጋሚ አሳይቷል። የዘንድሮውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ማህበራዊ ችግሮች ተጋላጭ የሆኑ ወገኖችን ለሚረዱ 7 ሀገር በቀል ድርጅቶች የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል።
የድጋፉ ዝርዝር፦
የኢኦተቤ የልማትና ተራድኦ ኮሚሽን፦ 1,000,000 ብር
አበበች ጎበና በጎ አድራጎት ድርጅት፦ 1,000,000 ብር
የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት፦ 1,000,000 ብር
የአዲስ አበባ ከተማ የምገባ ማዕከል፦ 500,000 ብር
ኦዳ አዳሪ ትምህርት ቤት፦ 500,000 ብር
ተስፋ አዲስ (የህጻናት ካንሰር ህሙማን)፦ 500,000 ብር
ሰበታ የአይነ ስዉራን ትምህርት ቤት፦ 500,000 ብር
የባንኩ መልዕክት፦
የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኦቦ ተፈሪ መኰንን እንደገለጹት፣ ይህ ድጋፍ ለበዓል መዋያ ብቻ ሳይሆን ተረጂ ወገኖቻችን ቀጣይ ህይወታቸው የሚሻሻልበት እንዲሆን የታለመ ነው። ባንኩ ከዚህ ቀደም የረመዳን ወርን ምክንያት በማድረግ መሰል ድጋፎችን ማድረጉ ይታወሳል።
በጎነት ለራስ ነው!
ለኦሮሚያ ባንክ ምስጋና ይገባዋል። 🙏
#getu #oromiabank #csr #ethiopia #charity #easterdonation #socialresponsibility #abebechgobena #kidneydialysis #cancersupport #ኦሮሚያባንክ #በጎአድራጎት #ፋሲካ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
6 months ago
የህጻናት መብት እና የህግ ጥበቃ
በኢትዮጵያ እና በአለምአቀፍ ህግ ማእቀፍ
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው 0929101037,0983337690
መግቢያ #ethiopia | በሰው ልጆች የእድገት ደረጃ ህጻን ልጆች ልዩ ትኩረትና እንክብካቤ የሚሹ መሆኑን ብዙ ጥናቶች ያረጋግጣሉ። ህጻናት ከተዋለዱ ጀምሮ ራሳቸውን ማስተዳደር የማይችሉና ልዩ እንክብካቤ እና ጥበቃ የሚያስፈልጋቸው በመሆኑ ያላቸውን የህግ ጥበቃ በመመልከት አስፈላጊውን የህግ ግንዛቤ ለማህበረሰቡ ለማድረስ የአለምአቀፍ ህግ ድንጋጌ፣ህገመንግስታችንን ፣የወንጀል፣ የፍ/ር ህግ እና ቤተሰብ ህጋችንን በመዳሰስ አስፈላጊ ናቸው ያልናቸውን በዚህ ጽሁፍ አስፍረናል።
1. ህጻን እንዴት ይተረጎማል?
በዓለም አቀፍ የሕፃናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 1 የተመለከተው ዕድሜን መሠረት ያደረገ ትርጉም ሲሆን “ሕፃን ማለት ማንኛውም ዕድሜው ከአሥራ ስምንት ዓመት በታች የሆነ የተፈጥሮ ሰው” እንደሆነ ይገልፃል፡፡ የአፍሪካ የሕፃናት መብቶች እና ደኅንነት ቻርተር አንቀጽ 2 ሕፃን ለሚለው ትርጓሜ ሲሰጥ “ሕፃን ማለት ማንኛውም ዕድሜው ከአሥራ ስምንት ዓመት በታች የሆነ የተፈጥሮ ሰው ነው” በማለት ደንግጓል፡፡
በኢትዮጵያ ለሕፃን ያለውን ትርጉም ስንመለከት ሀገሪቱ ፌደራላዊ ስርዓት የምትከተል በመሆኑ እና የ1987 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራስያዊ ሪፐብሉክ ሕገ መንግሥት የፌደራል እና የክልል መንግሥታት የየራሳቸውን የቤተሰብ ሕግ እንዲያወጡ ስለሚፈቅድ የተለያየ የሕፃን ትርጓሜ ሊኖር የሚችልበት ሁኔታ ሊኖር ይችላል፡፡ በፌደራል የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ 215 መሠረት አካለ መጠን ያልደረሰ ሰው ማለት ጾታ ሳይለይ ዕድሜው አሥራ ስምንት ዓመት ያልሞላው ልጅ ነው::
2. የህጻናት መብት መርሆዎች በ1959 በተባበሩት መንግስታት በወጣው የህጻናት መብት መግለጫ....
በአለምአቀፍ ህጎች ዋናውና መሠረታዊው የህጻናት መርህ "ሕፃናት ጥቅምና ደኅንነት ቅድሚያ መስጠት (Best interest of the child) "የሚለው መርህ መሰረት በማድረግ አራት የህጻናት መርሆች የሚታወቁ ሲሆን እነዚህም
የእኩልነት መብት (The Non-discrimination clause) የኮንቬንሽኑ አንቀጽ 2
ለሕፃናት ጥቅምና ደኅንነት ቅድሚያ መስጠት (The Best Interest of the Child) የኮንቬንሽኑ አንቀጽ 3)
የመሳተፍ መብት (The Right to participation) ኮንቬንሽኑ ።
አንቀጽ 12፣
በሕይወት የመኖር እና የመልካም አስተዳደግ መብት (The Right to life, survival and development) የኮንቬንሽኑ አንቀጽ 6፣ ናቸው
2. በሀገራችን ህጻናት ያሏቸው ህጋዊ መብቶች መካከል...
2.1 ህጻናት በጽንስ እያሉ ህግ የሰጣቸው መብት
የፍ/ር ህግ ቁጥር ድንጋጌ ላይ የተጸነሰ ልጅ እንደተወለደ እንደሚቆጠር ያስቀምጣል። ይህ ማለት ከውርስ ፣ ከህጻኑ ስጦታ ፣ ኑዛዜ መብቶች ጋር አስመልክቶ ለሚደረግለት እና ህግ ለሚጠብቅለት ነገር የተጸነሰው ልጅ እንደተወለደ ይቆጠራል:: ይሁን እንጂ አንድ ህጻን ተወልዶ እንደ ሰው የሚቆጠረው 48 ሰአት ሲሞላ ሲሆን ይህ በፍ/ህግ ቁጥር 4 ላይ የተቀመጠ ነው።
2.2 የውርስ መብት
በፍ/ር ህግ ቁጥር 826 መሠረት ሟች አባት ወይም አውራሽ ሲሞት ውርስ ተከፈተ ይባላል። በዚህን ጊዜ የእድሜ ልዩነት ሳይኖር በውርስ ካልተነቀለ በቀር ከ18 አመት በታች ያሉ ህጻናትም በፍ/ር ህግ 842 መሠረት አንድ ላይ ያለ ኑዛዜ ህጋዊ ወራሽ ይሆናሉ። ኑዛዜ የተተወላቸው ከሆነም በኑዛዜው መሰረት መብታቸው የሚጠበቅላቸው ይሆናል።
2.3 ንብረት የማፍራት የመጠበቅ መብት
ህጻናት በሞግዚታቸው ወይም በተመደበላቸው ጠባቂ አስተዳዳሪ አማካኝነት ንብረታቸውን የማፍረት ፣ የመጠበቅ የማስተዳደር ህገመንግስታዊ ጥበቃ ጭምር አላቸው። የኢፊድሪ ህገመንግስት አንቀጽ 36፥40 የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አንቀጽ 269 እና ተከታዮቹ በተለይም አንቀጽ 280 መሠረት መብቶቻቸው የሚጠበቅላቸው ይሆናል።
2.4 በአሳዳጊ እና በሞግዚት የማደግ መብት
በፌደራል የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አንቀጽ መሠረት በአሳዳጊ ለጤንነታቸው እና ለእድገታቸው ተገቢውን እንክብካቤ እንዲያገኙ አሳዳጊ እንዲኖራቸው ግድ ነው። ንብረታቸውን የሚያስተዳድር ደግሞ ሞግዚት እንዲኖራቸው መብታቸው ነው። አባት እና እናት እስካላቸው ድረስ ሞግዚትም አሳዳጊም እነሱ ናቸው። እንዱ በሌለ ወይሜ በሞተ ጊዜ ከእነርሱ ያለው አባትና ወይም እናት ይሆናል። ሁለቱም ከሌሉ በፍርድ ቤት የሚመደቡ ይሆናል። የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ 222፥226፥229 መሠረት ይህ መብት የሚጠበቅ ይሆናል።
2.5 እናትና አባትን የማወቅ መብት
በኢፊድሪ ህገመንግስት አንቀጽ 36 መሠረት እናትና አባትን የማወቅ መብት አላቸው።ዜግነት የማግኘት መብት፣
እንክብካቤ የማግኘት መብት እንዲሁም ለእድገታቸው ለኑሮዋቸው የሚያስፈልጋቸውን እንክብካቤ የማገኘት መብት አላቸው።
2.6 ቀለብ የማግኘት መብት
ህጻናት ለእድገታቸው ለኑሮአቸው አጠቃላይ ወጪ ትምህርት ጤንነት ጥበቃ ሳይቀር አስፈላጊውን ወጪ ከወላጆቻቸው እንዲመደብላቸው በህግ መብት ተሰጥቶዋቸዋል። ቀለብ በፌደራል የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አንቀጽ 197 መሠረት ምግብ፣መጠለያ፣ልብስ፣አስተዳደግ፣ትምህርት ለልጁ የሚያስፈልገውን አጠቃላይ ወጪ ይሸፍናል። ይህ እስከሆነ ድረስ ወላጆች አሳዳጊዎች ይህን የማድረግ ግዴታ አለባቸው።
2.7 የጉዲፈቻ መብት
ህጽናት ለአስተዳደጋቸው አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ (best interest of the child) በጉዲፈቻ እንደ አባት ወይም እናት ተድርጎ የሚቆጠር ጉዲፈቻ አድራጊ ተብሎ የሚጠራ ሲሆን ከዚህ ጉዲፈቻ ልጅ የተፈጥሮ ወላጆች ጋር የጉዲፈቻ ስምምነት ተደርጎ በፍርድ ቤት የሚጸድቅ በመፈጸም ጉዲፈቻ አድራጊው ተስማምቶ ከወሰደበት ጊዜ ጀምሮ እንደ ልጁ ሆኖ እንደ ወላጅ የሚጠበቅበትን ሁሉ ያደርግለታል። የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አንቀጽ 180 እና 181 ላይ ተደንግጓል።
3. ህጽናት የወንጀል ጥፋት ሲፈጽሙ የሚታዩበት የህግ አግባብ
የኢፊድሪ ወንጀል ህግ ስለ ህጻናት መብት 157-168...
3.1 ህጻናት ከዘጠኝ አመት በታች ሲሆኑ ደግ ክፉዉን በአግባቡ ያለዩ በመሆኑ በወንጀል ሊጠየቁ እንደማይችሉ ህጉ ጥበቃ ያደርግላቸዋል።ነገር ግን ወላጆቻቸው በፍትሃብሔር ጉዳይ ላለው ኀላፊነት ተጠያቂ ሊሆኑ ይችላሉ።
3.2 ከዘጠኝ አመት እስከ አስራአምስት አመት የሆኑ ህጻናት...
እነዚህ ህጻናት ስነልቦናቸውን ሰብብአዊ መብታቸውን ከመጠበቅ አንጻር ልዩ የስኖልቦና፣የህግ ባለሙያ ድጋፍ ተደርጎላቸው የሚታይ ሲሆን በመደበኛው ስነስረአት የሚታይ አይደለም።
የሚተላለፍባቸው ውሳኔ እና ከጥፋታቸው ሊማሩ የሚችሉበት መንገድ እንደ እድሚያቸው ያገናዘበ ነው። ማረሚያ ቤት ከሚላኩ ይልክ በሌላ ተቋም ቦታ ወይም ፍርድ ቤቱ ባመነበት ልክ የሚፈጸም ሲሆን እንደ ጥፋቱ ክብደት በምክርና በተገሳጽ ሊታለፉ ይችላሉ። ይህ ለህጻናት የተሰጠ ልዩ መብት ነው።
ከአስራአምስት በላይ እስከ አስራ ስምንት አመት የሆኑትን በተመለከተም በመደበኛው አይነት የህግ ጉዳያቸው የሚታይ ቢሆንም በኢፊድሪ ወንጀል ህግ አንቀጽ 179 መሠረት ከቅጣት አንጻር የተለየ አስተያየት ይደረግላቸዋል። እድሜያቸውንም ባገናዘበ መልኩ ማረሚያ ቤቱ ቅጣቱን የሚያስፈጽም ይሆናል።
4. በህጻናት ላይ ለሚፈጸሙ ወንጀሎች የኢፊድሪ ወንጀል ህግ ያለው የህግ ጥበቃ
_ ሕፃን መግደል (አንቀጽ 544)
- በጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች አማካይነት በእርጉዝ ሴቶች እና ሕፃናት ህይወት ላይ ጉዳት ማድረስ( አንቀጽ 561)
- በጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች አማካይነት በእርጉዝ ሴቶች እና ሕፃናት አካል ላይ ጉዳት ማድረስ( አንቀጽ 562)
- ሰውን ለአደጋ ማጋለጥ ወይም መተው (በጤናው፣ በዕድሜው፣ በሁኔታው ወይም በማናቸውም ሌላ ምክንያት ራሱን ለመጠበቅ የማይችለውን ሌላ ሰው ማለትም በእድሜው ምክንያት በሚለው ለሕፃናት ተፈፃሚ ስለሚሆን ... (አንቀጽ 574)
- ለአካለ መጠን ያልደረሱ ልጆችን መጉዳት (ህፃናትን የሚመለከት) (አንቀጽ 576)
- ለአካለ መጠን ያልደረሰ ልጅን መጥለፍ (አንቀጽ 589)፣
- ሕጻንን ማለዋወጥ እና የራስ ያልሆነን ህጻን መውሰድ (አንቀጽ 591)፣
- ለአካለ መጠን ያልደረሰ ልጅን አለማቅረብ (በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ወይም ውሳኔ መሰረት ልጁን እንዲረከብ መብቱ ለሆነ ሰው ወይም ተቋም አላስረክብም ማለት (አንቀጽ 592 )፣
በግብረ ሥጋ ነፃነትና ንፅህና ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች በተመለከተ የሚከተሉት ተጠጠቅሰዋል
- ዕድሜያቸው አስራ ሶስት ዓመት በሆነና አስራ ስምንት ዓመት ባልሞላቸው ልጆች ላይ የሚፈጸም የግብረ ስጋ ድፍረት በደል (አንቀጽ 626) ፣
- በህፃናት ልጆች ( ዕድሜያቸው አስራ ሶስት ዓመት ያልሞላ) ላይ የሚፈፀም የግብረ ሥጋ ድፍረት በደል (አንቀጽ 627) ፣
ለአካለ መጠን ያልደረሱ ልጆች ላይ የሚፈጸም የግብረሰዶም ጥቃትና ለክብረ-ንጽህና ተቃራኒ የሆኑ ድርጊቶች (አንቀጽ 631)፣
- ለመልካም ሥነ ምግባርና ለመልካም ፀባይ ተቃራኒ የሆነ ብልግናና አሣፋሪ ሥራን በአደባባይ ለአካለመጠን ባልደረሰ ልጅ ፊት ሲፈፀም አንቀፅ 639/2
- ጸያፍ ወይም የብልግና ወይም ለመልካም ጠባይ ተቃራኒ የሆኑ ነገሮችን ለሕዝብ መግለፅና፤ እንደዚህ ያሉትን ነገሮች ለአካለ መጠን ላልደረሱ ልጆች አስቦ ያሳየ፣ የሰጠ ወይም ያስረከበ (አንቀጽ 640 /2/ (ለ)) ወይም ለዚሁ ዓላማ አካለ መጠን ያልደረሱ ልጆች የግብረስጋ ግንኙነት የፈፀሙ በማስመሰል ያሳየ ወይም ሀፍረተ ስጋቸው እንዲታይ ያደረገ (አንቀጽ 640 (ሐ)) እና
- ለአካለመጠን ያልደረሱ ልጆችን አደጋ ላይ ከሚጥሉ ስራዎች የመጠበቅ ኃላፊነት ያለመወጣት (አንቀጽ 644)፣
- በሁለቱም ፆታ ላይ ሊፈፀም የሚችል ቢሆንም አንቀጽ 648 ላይ ያለዕድሜ ጋብቻ ብዙ ጊዜ በሴቶች ላይ የሚፈጸም ጥቃት መሆኑን እናስተውላለን።
- የሕፃን መወለድን ወይም ተጥሎ መገኘትን አለማስታወቅ (አንቀጽ 656)፣
- አስመስሎ ህፃንን ማቅረብ ወይም መለወጥ (አንቀጽ 657) ፣
- የቀለብ መስጠት ግዴታን አለመፈጸም (አንቀጽ 658 )፣
- የልጅ ማሳደግ ግዴታን አለመፈጸም (አንቀጽ 659 )
እነዚህ ከላይ የዘረዘርናቸው በኢፊድሪ ወንጀል ህግ ላይ የተደነገጉ ሲሆን ይህ ወንጀል ሲፈጸምባቸው በፈጻሚው ላይ ሊወሰድ የሚችል ቅጣት ፣ ወንጀል በመሆኑ ማህበረሰቡ አውቆ ከድርጊቱ እንዲቆጠብ የሚያስገነዝብ ብሎም የህጻናትን አስተዳደግ ዋስትና የሚሰጥ ነው።
5. በሰው የመነገድ እና ሰውን በህገ- ወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣ አዋጅ ቁጥር 1178/12 አስመልክቶ የህጻናት መብት ጥበቃ...
በአዋጁ እንደተደነገገው ማንኛውም ሰው ሌላውን ሰው በባርነት ወይም በባርነት መሰል ተግባር፣ በአገልጋይነት ወይም ዕዳ መያዣነት የያዘው፣ አካሉን በማውጣት ወይም በዝሙት አዳሪነት ወይም መሰል የወሲብ ተግባር ብዝበዛ የፈፀመበት፣ በግዳጅ ስራ ወይም አገልግሎት፣ በልመና፣ በወንጀል ተግባር፣ በግዳጅ ጋብቻ ያሰማራ ወይም ሕፃናትን በጉልበት ስራ የበዘበዘ ወይም እነዚህን መሰል የብዝበዛ ተግባራት የፈፀመ እንደሆነ በሰው የመነገድ የወንጀል የፈፀመ እንደሆነ በሰዎች የመነገድ እና ሰዎችን በህገ ወጥ መንገድ ድንበር ማሻገር አዋጅ 1178/12 አንቀፅ 3 መሠረት ይህ ያደረገው ሰው ይቀጣል።
በአዋጁ አንቀጽ 7 መሰረት ማንኛው ሰው ሌሎች ሰዎች ከሚፈጽሙት የዝሙት አዳሪነት ተግባር ወይም የሥነ-ምግባር ብለሹነት ለመጠቀም ሲል ወይም የሌላውን ሰው ፍትወተ ሥጋ ፍላጎት ለማርካት በማስብ ሌላውን ሰው ለዝሙት ተግባር ያሰማራ፣ ያገናኘ፣ ያቀረበ፣ በዝሙት አዳሪነት ያስቀመጠ፣ የሥራ ወይም የመኖሪያ ቤቱን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ለዚህ ተግባር ያዋለ ወይም ያከራየ ወይም በማናቸውም ሌላ መንገድ የሌላውን ሰው የዝሙት ድርጊት ወይም የሥነ-ምግባር ብልሹነት መጠቀሚያ አድረጎ መያዝ የሚያስቀጣ ነው።
በሌላ በኩል ማንኛውም ሰው በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የገንዘብ ወይም ቁሳዊ ጥቅም ለማግኘት ወይም ለሌላ ሰው ለማስገኘት በማሰብ ሰውን በሕገ ወጥ መንገድ ወደ ኢትዮጵያ ግዛት እንዲገባ፣ ከኢትዮጵያ ግዛት እንዲወጣ፣ በኢትዮጵያ ግዛት እንዲተላለፍ ያደረገ ወይም ሰው ከኢትዮጵያ ግዛት ለማስወጣት ዝግጅት ያደረገ፣ በሂደት ላይ የተገኘ፣ ያጓጓዘ ወይም የተቀበለ እንደሆነ በዚህ አዋጅ መሠረት ይቀጣል።
6. የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የህጻናት መብት አስመልክቶ የሰጠው አስገዳጅ የህግ ትርጉም ...
6.1 በመዝገብ ቁጥር፡ 282248 አንድ ተከሳሽ ጥፋተኛ በተባለበት ድንጋጌ ላይ ቅጣቱ እንዳይገደብ በሕግ የተጣለ ግልጽ ክልከላ ከሌለ በስተቀር፤ ተከሳሹ የሚያስተዳድራቸው ሕፃናት ልጆች ካሉት ፍርድ ቤቶች ቅጣቱን ሊገድቡ እንደሚገባ ተወስኗል።
6.2 ስለ ቀለብ አስመልክቶ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት መ/ቁ 98552 የፌደራል የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አንቀጽ 197 እና 202 መሠረት በማድረግ ስለ ህጻናት ቀለብ የተሰጠ የህግ ትርጉም የህጻናትን ቀለብ የማግኘት መብት የሚደግፍ ነው።
7. የህግ እና የአፈጻጸም ክፍተቶች
7.1 ከጥቂት ወንጀሎች በቀር በህጻናትም ሆነ በአዋቂ ላይ በሚፈጸሙ ወንጀለኞች ላይ የሚወሰደው የቅጣት እርምጃዎች ተመሳሳይ መሆናቸው
7.2 የወንጀል ክትትል ድክመት
በህጻናት ላይ በቤት ውስጥ የሚፈጸሙ ወንጀሎች በቤት ውስጥ ተደብቀው መቅረታቸው ለዚህም በቤት ሊፈጸሙ የሚችሉ ወንጀሎችን ሊከታተል የሚያስችል አስተማማኝ ክትትል አለመኖሩ
7.3 የግንዛቤ ማነስ
ማህበረሰቡ ከዚህ አንጻር ባለበት ቦታ ሆኖ በቂ የሆነ የህግ ግንዛቤ እንዲደርሰው የማድረግ ችግር
ጥቂቶቹ ሲሆኑ ጥናት በማድረግ ሌሎችንም ጭምር በመለየት መፍትሄ ሊበጅላቸው ያስፈልጋል።
8. የህግ ምክር
ህጻናት ከአለምአቀፍ ህጻናት ኮንቬሽንም ሆነ በሌሎች ህግጋት አንጻር እንክብካቤና ልዩ ጥበቃ የሚያስፈልጋቸው በመሆኑ ከጥቅማቸው አንጻር ከፍ ያለ የህግ ከለላ ያሻቸዋል። ከዚህም አንጻር ያለውን መብቶቻቸውን በተመለከተ ማህበረሰቡም ሆነ ህጻናቱ እንዲያውቀው በማድረግ መብታቸው እንዲጠበቅ እንዲሁም ባለው ክፍተት ላይ ጥናት በማድረግ የተሻለ የህግ ጥበቃ እንዲኖር ማድረግ የማህበረቡ፣የህግ አውጪው በተለየም የፍትህ አካላቱ ድርሻ ነው።
ማጣቀሻዎች
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት ፥ አዋጅ ቁጥር 1/1987
2. የፍ/ር ህግ አዋጅ ቁጥር 165/1952
3. የኢፊድሪ ወንጀል ህግ 1996
4. የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ 213/1992
5. የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ የህግ ትርጉም የተሰጠባቸው መ/ቁ 282248 እና 98552
6. በሰው የመነገድ እና ሰውን በህገ- ወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣ አዋጅ ቁጥር 1178/12
7. የፍትህ ሚኒስትር የፌስቡክ ገጽ
https://t.me/Fantahunlawye...
https://www.facebook.com
በኢትዮጵያ እና በአለምአቀፍ ህግ ማእቀፍ
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው 0929101037,0983337690
መግቢያ #ethiopia | በሰው ልጆች የእድገት ደረጃ ህጻን ልጆች ልዩ ትኩረትና እንክብካቤ የሚሹ መሆኑን ብዙ ጥናቶች ያረጋግጣሉ። ህጻናት ከተዋለዱ ጀምሮ ራሳቸውን ማስተዳደር የማይችሉና ልዩ እንክብካቤ እና ጥበቃ የሚያስፈልጋቸው በመሆኑ ያላቸውን የህግ ጥበቃ በመመልከት አስፈላጊውን የህግ ግንዛቤ ለማህበረሰቡ ለማድረስ የአለምአቀፍ ህግ ድንጋጌ፣ህገመንግስታችንን ፣የወንጀል፣ የፍ/ር ህግ እና ቤተሰብ ህጋችንን በመዳሰስ አስፈላጊ ናቸው ያልናቸውን በዚህ ጽሁፍ አስፍረናል።
1. ህጻን እንዴት ይተረጎማል?
በዓለም አቀፍ የሕፃናት መብቶች ኮንቬንሽን አንቀጽ 1 የተመለከተው ዕድሜን መሠረት ያደረገ ትርጉም ሲሆን “ሕፃን ማለት ማንኛውም ዕድሜው ከአሥራ ስምንት ዓመት በታች የሆነ የተፈጥሮ ሰው” እንደሆነ ይገልፃል፡፡ የአፍሪካ የሕፃናት መብቶች እና ደኅንነት ቻርተር አንቀጽ 2 ሕፃን ለሚለው ትርጓሜ ሲሰጥ “ሕፃን ማለት ማንኛውም ዕድሜው ከአሥራ ስምንት ዓመት በታች የሆነ የተፈጥሮ ሰው ነው” በማለት ደንግጓል፡፡
በኢትዮጵያ ለሕፃን ያለውን ትርጉም ስንመለከት ሀገሪቱ ፌደራላዊ ስርዓት የምትከተል በመሆኑ እና የ1987 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራስያዊ ሪፐብሉክ ሕገ መንግሥት የፌደራል እና የክልል መንግሥታት የየራሳቸውን የቤተሰብ ሕግ እንዲያወጡ ስለሚፈቅድ የተለያየ የሕፃን ትርጓሜ ሊኖር የሚችልበት ሁኔታ ሊኖር ይችላል፡፡ በፌደራል የቤተሰብ ሕግ አንቀጽ 215 መሠረት አካለ መጠን ያልደረሰ ሰው ማለት ጾታ ሳይለይ ዕድሜው አሥራ ስምንት ዓመት ያልሞላው ልጅ ነው::
2. የህጻናት መብት መርሆዎች በ1959 በተባበሩት መንግስታት በወጣው የህጻናት መብት መግለጫ....
በአለምአቀፍ ህጎች ዋናውና መሠረታዊው የህጻናት መርህ "ሕፃናት ጥቅምና ደኅንነት ቅድሚያ መስጠት (Best interest of the child) "የሚለው መርህ መሰረት በማድረግ አራት የህጻናት መርሆች የሚታወቁ ሲሆን እነዚህም
የእኩልነት መብት (The Non-discrimination clause) የኮንቬንሽኑ አንቀጽ 2
ለሕፃናት ጥቅምና ደኅንነት ቅድሚያ መስጠት (The Best Interest of the Child) የኮንቬንሽኑ አንቀጽ 3)
የመሳተፍ መብት (The Right to participation) ኮንቬንሽኑ ።
አንቀጽ 12፣
በሕይወት የመኖር እና የመልካም አስተዳደግ መብት (The Right to life, survival and development) የኮንቬንሽኑ አንቀጽ 6፣ ናቸው
2. በሀገራችን ህጻናት ያሏቸው ህጋዊ መብቶች መካከል...
2.1 ህጻናት በጽንስ እያሉ ህግ የሰጣቸው መብት
የፍ/ር ህግ ቁጥር ድንጋጌ ላይ የተጸነሰ ልጅ እንደተወለደ እንደሚቆጠር ያስቀምጣል። ይህ ማለት ከውርስ ፣ ከህጻኑ ስጦታ ፣ ኑዛዜ መብቶች ጋር አስመልክቶ ለሚደረግለት እና ህግ ለሚጠብቅለት ነገር የተጸነሰው ልጅ እንደተወለደ ይቆጠራል:: ይሁን እንጂ አንድ ህጻን ተወልዶ እንደ ሰው የሚቆጠረው 48 ሰአት ሲሞላ ሲሆን ይህ በፍ/ህግ ቁጥር 4 ላይ የተቀመጠ ነው።
2.2 የውርስ መብት
በፍ/ር ህግ ቁጥር 826 መሠረት ሟች አባት ወይም አውራሽ ሲሞት ውርስ ተከፈተ ይባላል። በዚህን ጊዜ የእድሜ ልዩነት ሳይኖር በውርስ ካልተነቀለ በቀር ከ18 አመት በታች ያሉ ህጻናትም በፍ/ር ህግ 842 መሠረት አንድ ላይ ያለ ኑዛዜ ህጋዊ ወራሽ ይሆናሉ። ኑዛዜ የተተወላቸው ከሆነም በኑዛዜው መሰረት መብታቸው የሚጠበቅላቸው ይሆናል።
2.3 ንብረት የማፍራት የመጠበቅ መብት
ህጻናት በሞግዚታቸው ወይም በተመደበላቸው ጠባቂ አስተዳዳሪ አማካኝነት ንብረታቸውን የማፍረት ፣ የመጠበቅ የማስተዳደር ህገመንግስታዊ ጥበቃ ጭምር አላቸው። የኢፊድሪ ህገመንግስት አንቀጽ 36፥40 የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አንቀጽ 269 እና ተከታዮቹ በተለይም አንቀጽ 280 መሠረት መብቶቻቸው የሚጠበቅላቸው ይሆናል።
2.4 በአሳዳጊ እና በሞግዚት የማደግ መብት
በፌደራል የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አንቀጽ መሠረት በአሳዳጊ ለጤንነታቸው እና ለእድገታቸው ተገቢውን እንክብካቤ እንዲያገኙ አሳዳጊ እንዲኖራቸው ግድ ነው። ንብረታቸውን የሚያስተዳድር ደግሞ ሞግዚት እንዲኖራቸው መብታቸው ነው። አባት እና እናት እስካላቸው ድረስ ሞግዚትም አሳዳጊም እነሱ ናቸው። እንዱ በሌለ ወይሜ በሞተ ጊዜ ከእነርሱ ያለው አባትና ወይም እናት ይሆናል። ሁለቱም ከሌሉ በፍርድ ቤት የሚመደቡ ይሆናል። የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ 222፥226፥229 መሠረት ይህ መብት የሚጠበቅ ይሆናል።
2.5 እናትና አባትን የማወቅ መብት
በኢፊድሪ ህገመንግስት አንቀጽ 36 መሠረት እናትና አባትን የማወቅ መብት አላቸው።ዜግነት የማግኘት መብት፣
እንክብካቤ የማግኘት መብት እንዲሁም ለእድገታቸው ለኑሮዋቸው የሚያስፈልጋቸውን እንክብካቤ የማገኘት መብት አላቸው።
2.6 ቀለብ የማግኘት መብት
ህጻናት ለእድገታቸው ለኑሮአቸው አጠቃላይ ወጪ ትምህርት ጤንነት ጥበቃ ሳይቀር አስፈላጊውን ወጪ ከወላጆቻቸው እንዲመደብላቸው በህግ መብት ተሰጥቶዋቸዋል። ቀለብ በፌደራል የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አንቀጽ 197 መሠረት ምግብ፣መጠለያ፣ልብስ፣አስተዳደግ፣ትምህርት ለልጁ የሚያስፈልገውን አጠቃላይ ወጪ ይሸፍናል። ይህ እስከሆነ ድረስ ወላጆች አሳዳጊዎች ይህን የማድረግ ግዴታ አለባቸው።
2.7 የጉዲፈቻ መብት
ህጽናት ለአስተዳደጋቸው አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ (best interest of the child) በጉዲፈቻ እንደ አባት ወይም እናት ተድርጎ የሚቆጠር ጉዲፈቻ አድራጊ ተብሎ የሚጠራ ሲሆን ከዚህ ጉዲፈቻ ልጅ የተፈጥሮ ወላጆች ጋር የጉዲፈቻ ስምምነት ተደርጎ በፍርድ ቤት የሚጸድቅ በመፈጸም ጉዲፈቻ አድራጊው ተስማምቶ ከወሰደበት ጊዜ ጀምሮ እንደ ልጁ ሆኖ እንደ ወላጅ የሚጠበቅበትን ሁሉ ያደርግለታል። የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አንቀጽ 180 እና 181 ላይ ተደንግጓል።
3. ህጽናት የወንጀል ጥፋት ሲፈጽሙ የሚታዩበት የህግ አግባብ
የኢፊድሪ ወንጀል ህግ ስለ ህጻናት መብት 157-168...
3.1 ህጻናት ከዘጠኝ አመት በታች ሲሆኑ ደግ ክፉዉን በአግባቡ ያለዩ በመሆኑ በወንጀል ሊጠየቁ እንደማይችሉ ህጉ ጥበቃ ያደርግላቸዋል።ነገር ግን ወላጆቻቸው በፍትሃብሔር ጉዳይ ላለው ኀላፊነት ተጠያቂ ሊሆኑ ይችላሉ።
3.2 ከዘጠኝ አመት እስከ አስራአምስት አመት የሆኑ ህጻናት...
እነዚህ ህጻናት ስነልቦናቸውን ሰብብአዊ መብታቸውን ከመጠበቅ አንጻር ልዩ የስኖልቦና፣የህግ ባለሙያ ድጋፍ ተደርጎላቸው የሚታይ ሲሆን በመደበኛው ስነስረአት የሚታይ አይደለም።
የሚተላለፍባቸው ውሳኔ እና ከጥፋታቸው ሊማሩ የሚችሉበት መንገድ እንደ እድሚያቸው ያገናዘበ ነው። ማረሚያ ቤት ከሚላኩ ይልክ በሌላ ተቋም ቦታ ወይም ፍርድ ቤቱ ባመነበት ልክ የሚፈጸም ሲሆን እንደ ጥፋቱ ክብደት በምክርና በተገሳጽ ሊታለፉ ይችላሉ። ይህ ለህጻናት የተሰጠ ልዩ መብት ነው።
ከአስራአምስት በላይ እስከ አስራ ስምንት አመት የሆኑትን በተመለከተም በመደበኛው አይነት የህግ ጉዳያቸው የሚታይ ቢሆንም በኢፊድሪ ወንጀል ህግ አንቀጽ 179 መሠረት ከቅጣት አንጻር የተለየ አስተያየት ይደረግላቸዋል። እድሜያቸውንም ባገናዘበ መልኩ ማረሚያ ቤቱ ቅጣቱን የሚያስፈጽም ይሆናል።
4. በህጻናት ላይ ለሚፈጸሙ ወንጀሎች የኢፊድሪ ወንጀል ህግ ያለው የህግ ጥበቃ
_ ሕፃን መግደል (አንቀጽ 544)
- በጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች አማካይነት በእርጉዝ ሴቶች እና ሕፃናት ህይወት ላይ ጉዳት ማድረስ( አንቀጽ 561)
- በጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች አማካይነት በእርጉዝ ሴቶች እና ሕፃናት አካል ላይ ጉዳት ማድረስ( አንቀጽ 562)
- ሰውን ለአደጋ ማጋለጥ ወይም መተው (በጤናው፣ በዕድሜው፣ በሁኔታው ወይም በማናቸውም ሌላ ምክንያት ራሱን ለመጠበቅ የማይችለውን ሌላ ሰው ማለትም በእድሜው ምክንያት በሚለው ለሕፃናት ተፈፃሚ ስለሚሆን ... (አንቀጽ 574)
- ለአካለ መጠን ያልደረሱ ልጆችን መጉዳት (ህፃናትን የሚመለከት) (አንቀጽ 576)
- ለአካለ መጠን ያልደረሰ ልጅን መጥለፍ (አንቀጽ 589)፣
- ሕጻንን ማለዋወጥ እና የራስ ያልሆነን ህጻን መውሰድ (አንቀጽ 591)፣
- ለአካለ መጠን ያልደረሰ ልጅን አለማቅረብ (በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ወይም ውሳኔ መሰረት ልጁን እንዲረከብ መብቱ ለሆነ ሰው ወይም ተቋም አላስረክብም ማለት (አንቀጽ 592 )፣
በግብረ ሥጋ ነፃነትና ንፅህና ላይ የሚፈፀሙ ወንጀሎች በተመለከተ የሚከተሉት ተጠጠቅሰዋል
- ዕድሜያቸው አስራ ሶስት ዓመት በሆነና አስራ ስምንት ዓመት ባልሞላቸው ልጆች ላይ የሚፈጸም የግብረ ስጋ ድፍረት በደል (አንቀጽ 626) ፣
- በህፃናት ልጆች ( ዕድሜያቸው አስራ ሶስት ዓመት ያልሞላ) ላይ የሚፈፀም የግብረ ሥጋ ድፍረት በደል (አንቀጽ 627) ፣
ለአካለ መጠን ያልደረሱ ልጆች ላይ የሚፈጸም የግብረሰዶም ጥቃትና ለክብረ-ንጽህና ተቃራኒ የሆኑ ድርጊቶች (አንቀጽ 631)፣
- ለመልካም ሥነ ምግባርና ለመልካም ፀባይ ተቃራኒ የሆነ ብልግናና አሣፋሪ ሥራን በአደባባይ ለአካለመጠን ባልደረሰ ልጅ ፊት ሲፈፀም አንቀፅ 639/2
- ጸያፍ ወይም የብልግና ወይም ለመልካም ጠባይ ተቃራኒ የሆኑ ነገሮችን ለሕዝብ መግለፅና፤ እንደዚህ ያሉትን ነገሮች ለአካለ መጠን ላልደረሱ ልጆች አስቦ ያሳየ፣ የሰጠ ወይም ያስረከበ (አንቀጽ 640 /2/ (ለ)) ወይም ለዚሁ ዓላማ አካለ መጠን ያልደረሱ ልጆች የግብረስጋ ግንኙነት የፈፀሙ በማስመሰል ያሳየ ወይም ሀፍረተ ስጋቸው እንዲታይ ያደረገ (አንቀጽ 640 (ሐ)) እና
- ለአካለመጠን ያልደረሱ ልጆችን አደጋ ላይ ከሚጥሉ ስራዎች የመጠበቅ ኃላፊነት ያለመወጣት (አንቀጽ 644)፣
- በሁለቱም ፆታ ላይ ሊፈፀም የሚችል ቢሆንም አንቀጽ 648 ላይ ያለዕድሜ ጋብቻ ብዙ ጊዜ በሴቶች ላይ የሚፈጸም ጥቃት መሆኑን እናስተውላለን።
- የሕፃን መወለድን ወይም ተጥሎ መገኘትን አለማስታወቅ (አንቀጽ 656)፣
- አስመስሎ ህፃንን ማቅረብ ወይም መለወጥ (አንቀጽ 657) ፣
- የቀለብ መስጠት ግዴታን አለመፈጸም (አንቀጽ 658 )፣
- የልጅ ማሳደግ ግዴታን አለመፈጸም (አንቀጽ 659 )
እነዚህ ከላይ የዘረዘርናቸው በኢፊድሪ ወንጀል ህግ ላይ የተደነገጉ ሲሆን ይህ ወንጀል ሲፈጸምባቸው በፈጻሚው ላይ ሊወሰድ የሚችል ቅጣት ፣ ወንጀል በመሆኑ ማህበረሰቡ አውቆ ከድርጊቱ እንዲቆጠብ የሚያስገነዝብ ብሎም የህጻናትን አስተዳደግ ዋስትና የሚሰጥ ነው።
5. በሰው የመነገድ እና ሰውን በህገ- ወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣ አዋጅ ቁጥር 1178/12 አስመልክቶ የህጻናት መብት ጥበቃ...
በአዋጁ እንደተደነገገው ማንኛውም ሰው ሌላውን ሰው በባርነት ወይም በባርነት መሰል ተግባር፣ በአገልጋይነት ወይም ዕዳ መያዣነት የያዘው፣ አካሉን በማውጣት ወይም በዝሙት አዳሪነት ወይም መሰል የወሲብ ተግባር ብዝበዛ የፈፀመበት፣ በግዳጅ ስራ ወይም አገልግሎት፣ በልመና፣ በወንጀል ተግባር፣ በግዳጅ ጋብቻ ያሰማራ ወይም ሕፃናትን በጉልበት ስራ የበዘበዘ ወይም እነዚህን መሰል የብዝበዛ ተግባራት የፈፀመ እንደሆነ በሰው የመነገድ የወንጀል የፈፀመ እንደሆነ በሰዎች የመነገድ እና ሰዎችን በህገ ወጥ መንገድ ድንበር ማሻገር አዋጅ 1178/12 አንቀፅ 3 መሠረት ይህ ያደረገው ሰው ይቀጣል።
በአዋጁ አንቀጽ 7 መሰረት ማንኛው ሰው ሌሎች ሰዎች ከሚፈጽሙት የዝሙት አዳሪነት ተግባር ወይም የሥነ-ምግባር ብለሹነት ለመጠቀም ሲል ወይም የሌላውን ሰው ፍትወተ ሥጋ ፍላጎት ለማርካት በማስብ ሌላውን ሰው ለዝሙት ተግባር ያሰማራ፣ ያገናኘ፣ ያቀረበ፣ በዝሙት አዳሪነት ያስቀመጠ፣ የሥራ ወይም የመኖሪያ ቤቱን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ለዚህ ተግባር ያዋለ ወይም ያከራየ ወይም በማናቸውም ሌላ መንገድ የሌላውን ሰው የዝሙት ድርጊት ወይም የሥነ-ምግባር ብልሹነት መጠቀሚያ አድረጎ መያዝ የሚያስቀጣ ነው።
በሌላ በኩል ማንኛውም ሰው በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የገንዘብ ወይም ቁሳዊ ጥቅም ለማግኘት ወይም ለሌላ ሰው ለማስገኘት በማሰብ ሰውን በሕገ ወጥ መንገድ ወደ ኢትዮጵያ ግዛት እንዲገባ፣ ከኢትዮጵያ ግዛት እንዲወጣ፣ በኢትዮጵያ ግዛት እንዲተላለፍ ያደረገ ወይም ሰው ከኢትዮጵያ ግዛት ለማስወጣት ዝግጅት ያደረገ፣ በሂደት ላይ የተገኘ፣ ያጓጓዘ ወይም የተቀበለ እንደሆነ በዚህ አዋጅ መሠረት ይቀጣል።
6. የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የህጻናት መብት አስመልክቶ የሰጠው አስገዳጅ የህግ ትርጉም ...
6.1 በመዝገብ ቁጥር፡ 282248 አንድ ተከሳሽ ጥፋተኛ በተባለበት ድንጋጌ ላይ ቅጣቱ እንዳይገደብ በሕግ የተጣለ ግልጽ ክልከላ ከሌለ በስተቀር፤ ተከሳሹ የሚያስተዳድራቸው ሕፃናት ልጆች ካሉት ፍርድ ቤቶች ቅጣቱን ሊገድቡ እንደሚገባ ተወስኗል።
6.2 ስለ ቀለብ አስመልክቶ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት መ/ቁ 98552 የፌደራል የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ አንቀጽ 197 እና 202 መሠረት በማድረግ ስለ ህጻናት ቀለብ የተሰጠ የህግ ትርጉም የህጻናትን ቀለብ የማግኘት መብት የሚደግፍ ነው።
7. የህግ እና የአፈጻጸም ክፍተቶች
7.1 ከጥቂት ወንጀሎች በቀር በህጻናትም ሆነ በአዋቂ ላይ በሚፈጸሙ ወንጀለኞች ላይ የሚወሰደው የቅጣት እርምጃዎች ተመሳሳይ መሆናቸው
7.2 የወንጀል ክትትል ድክመት
በህጻናት ላይ በቤት ውስጥ የሚፈጸሙ ወንጀሎች በቤት ውስጥ ተደብቀው መቅረታቸው ለዚህም በቤት ሊፈጸሙ የሚችሉ ወንጀሎችን ሊከታተል የሚያስችል አስተማማኝ ክትትል አለመኖሩ
7.3 የግንዛቤ ማነስ
ማህበረሰቡ ከዚህ አንጻር ባለበት ቦታ ሆኖ በቂ የሆነ የህግ ግንዛቤ እንዲደርሰው የማድረግ ችግር
ጥቂቶቹ ሲሆኑ ጥናት በማድረግ ሌሎችንም ጭምር በመለየት መፍትሄ ሊበጅላቸው ያስፈልጋል።
8. የህግ ምክር
ህጻናት ከአለምአቀፍ ህጻናት ኮንቬሽንም ሆነ በሌሎች ህግጋት አንጻር እንክብካቤና ልዩ ጥበቃ የሚያስፈልጋቸው በመሆኑ ከጥቅማቸው አንጻር ከፍ ያለ የህግ ከለላ ያሻቸዋል። ከዚህም አንጻር ያለውን መብቶቻቸውን በተመለከተ ማህበረሰቡም ሆነ ህጻናቱ እንዲያውቀው በማድረግ መብታቸው እንዲጠበቅ እንዲሁም ባለው ክፍተት ላይ ጥናት በማድረግ የተሻለ የህግ ጥበቃ እንዲኖር ማድረግ የማህበረቡ፣የህግ አውጪው በተለየም የፍትህ አካላቱ ድርሻ ነው።
ማጣቀሻዎች
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት ፥ አዋጅ ቁጥር 1/1987
2. የፍ/ር ህግ አዋጅ ቁጥር 165/1952
3. የኢፊድሪ ወንጀል ህግ 1996
4. የተሻሻለው የቤተሰብ ህግ 213/1992
5. የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ የህግ ትርጉም የተሰጠባቸው መ/ቁ 282248 እና 98552
6. በሰው የመነገድ እና ሰውን በህገ- ወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የወጣ አዋጅ ቁጥር 1178/12
7. የፍትህ ሚኒስትር የፌስቡክ ገጽ
https://t.me/Fantahunlawye...
https://www.facebook.com
6 months ago
የህጻናትን ዓይን በማጥፋት ለልመና የሚያሰማሩ ነጋዴዎች ተጋለጡ
#ethiopia | ህገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች የህጻናትን ዓይን ኾን ብለው በማጥፋት ለልመና ተግባር በግዳጅ እንደሚያሰማሩ ፖፕልሽን ካውንስልን ጨምሮ የ4 ድርጅቶች ጥናት አጋለጠ።
ይህ ኢ-ሰብአዊ ድርጊት በህጻናት ላይ የሚፈጸም ዘመናዊ ባርነት መሆኑን ጥናቱ አመልክቷል።
🔍 የጥናቱ አስከፊ ግኝቶች፦
👁️ ሆን ተብሎ የሚደርስ አካል ጉዳት፦ ህጻናቱ የሰዎችን ርኅራኄ እንዲያገኙ ታስቦ ዓይናቸው እንዲጠፋ ይደረጋል።
💔 ዘመናዊ ባርነት፦
በቀን አንድ ጊዜ ብቻ እንዲመገቡ መገደድ፣ አጭር የመኝታ ጊዜ እና ለረጅም ሰዓት በከባድ አየር ንብረት ውስጥ እንዲለምኑ መደረግ።
⚠️ ጥቃት፦
ሴት ህጻናት ለከፋ አካላዊና ፆታዊ ጥቃቶች መጋለጣቸው ተረጋግጧል።
💡 መፍትሔው ምንድነው? (የጥናቱ ምክረ ሐሳብ)
ለገጠሩ ማህበረሰብ፦
ሰፊ ግንዛቤ መፍጠርና የኢኮኖሚ አቅም መገንባት።
ድጋፍ፦
አካል ጉዳተኛ ህጻናትን መደገፍና አሳታፊ ፕሮጀክቶችን መንደፍ።
የጥቆማ መስመር፦
በአስገድዶ ልመና ላይ ያሉ ህጻናት በነፃ የስልክ መስመር ሪፖርት የሚያደርጉበት ደህንነቱ የተጠበቀ አሰራር መዘርጋት።
የህግ የበላይነት፦
በህገ-ወጥ አዘዋዋሪዎች ላይ ጠንካራና የማያዳግም የህግ እርምጃ መውሰድ።
እባካችሁ ይህንን መረጃ Share በማድረግ ለህጻናት ድምፅ እንሁን! የህጻናት ደህንነት የሀገር ደህንነት ነው።
#childrights #endhumantrafficking #ethiopia #childprotection #stopchildexploitation #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | ህገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች የህጻናትን ዓይን ኾን ብለው በማጥፋት ለልመና ተግባር በግዳጅ እንደሚያሰማሩ ፖፕልሽን ካውንስልን ጨምሮ የ4 ድርጅቶች ጥናት አጋለጠ።
ይህ ኢ-ሰብአዊ ድርጊት በህጻናት ላይ የሚፈጸም ዘመናዊ ባርነት መሆኑን ጥናቱ አመልክቷል።
🔍 የጥናቱ አስከፊ ግኝቶች፦
👁️ ሆን ተብሎ የሚደርስ አካል ጉዳት፦ ህጻናቱ የሰዎችን ርኅራኄ እንዲያገኙ ታስቦ ዓይናቸው እንዲጠፋ ይደረጋል።
💔 ዘመናዊ ባርነት፦
በቀን አንድ ጊዜ ብቻ እንዲመገቡ መገደድ፣ አጭር የመኝታ ጊዜ እና ለረጅም ሰዓት በከባድ አየር ንብረት ውስጥ እንዲለምኑ መደረግ።
⚠️ ጥቃት፦
ሴት ህጻናት ለከፋ አካላዊና ፆታዊ ጥቃቶች መጋለጣቸው ተረጋግጧል።
💡 መፍትሔው ምንድነው? (የጥናቱ ምክረ ሐሳብ)
ለገጠሩ ማህበረሰብ፦
ሰፊ ግንዛቤ መፍጠርና የኢኮኖሚ አቅም መገንባት።
ድጋፍ፦
አካል ጉዳተኛ ህጻናትን መደገፍና አሳታፊ ፕሮጀክቶችን መንደፍ።
የጥቆማ መስመር፦
በአስገድዶ ልመና ላይ ያሉ ህጻናት በነፃ የስልክ መስመር ሪፖርት የሚያደርጉበት ደህንነቱ የተጠበቀ አሰራር መዘርጋት።
የህግ የበላይነት፦
በህገ-ወጥ አዘዋዋሪዎች ላይ ጠንካራና የማያዳግም የህግ እርምጃ መውሰድ።
እባካችሁ ይህንን መረጃ Share በማድረግ ለህጻናት ድምፅ እንሁን! የህጻናት ደህንነት የሀገር ደህንነት ነው።
#childrights #endhumantrafficking #ethiopia #childprotection #stopchildexploitation #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
6 months ago
ኤስ ኦ ኤስ የህጻናት መንደሮች በኢትዮጵያ በ2.8 ቢሊዮን ብር ፕሮጀክቶችን ይፋ አደረገ
---------------------------------------
📅 የካቲት 12 ቀን 2018 ዓ.ም
📍 አዲስ አበባ
ኤስ ኦ ኤስ የህጻናት መንደሮች በኢትዮጵያ በስዊዘርላንድ መንግስት ድጋፍ የሚተገበሩና ከ2.8 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት የተመደበላቸው ስድስት ፕሮጀክቶችን በዛሬው ዕለት በይፋ አስጀምሯል።
በሲዳማ ክልል (አለታወንዶ እና ይርጋለም) እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል (ያቤሎ) የሚተገበሩ ስድስት አዳዲስ የቤተሰብ እና የማህበረሰብ ማጠናከሪያ ፕሮጀክቶች ይፋ ሆነዋል።
ቀደም ሲል በሐረር፣ በጅጅጋ እና በጎዴ ሲተገበሩ የነበሩ ሶስት ፕሮጀክቶችም በዚሁ በጀት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተገልጿል።
ከእነዚህ በተጨማሪ በሶማሌ ክልል (ቀብሪ ደሃር) እና በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል (ሆሳዕና) ላይ ከ251 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት የተመደበላቸው ተመሳሳይ ፕሮጀክቶች እየተተገበሩ ይገኛሉ ተብሏል።
ፕሮጀክቶቹ በሚቀጥሉት ከሶስት እስከ አራት ዓመታት ውስጥ ተግባራዊ የሚሆኑ ሲሆን፣ በአጠቃላይ ከ420,000 በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ ያደርጋሉ።
ዋና ዓላማውም ለህጻናትና ወጣቶች ሁለንተናዊ እድገት ምቹ የሆነ አካባቢ መፍጠር፣ ቤተሰቦችን በኢኮኖሚ ማጠናከር እና የህጻናት ጥበቃ ስርዓቶችን ማጎልበት እንደሆነ ተነግሯል።
የኤስ ኦ ኤስ የህጻናት መንደሮች የኢትዮጵያ እና የደቡብ ሱዳን ብሄራዊ ዳይሬክተር አቶ ሳህለማርያም አበበ እንደገለጹት፤ ድርጅቱ ቤተሰብንና ማህበረሰብን ማጠናከር፣ እንዲሁም የህጻናትና ወጣቶችን ደህንነት ማረጋገጥ አማራጭ የሌለው ግዴታ መሆኑን አምኖ እንደሚሰራ አረጋግጠዋል።
በስካይላይት ሆቴል በተካሄደው የፕሮጀክቶቹ ማስጀመሪያ ስነ-ሥርዓት ላይ ከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎች፣ የክልል ተወካዮች፣ የኤምባሲ ዲፕሎማቶች እና የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ተገኝቷል።
#fastmereja | #ፋስት_መረጃ
---------------------------------------
📅 የካቲት 12 ቀን 2018 ዓ.ም
📍 አዲስ አበባ
ኤስ ኦ ኤስ የህጻናት መንደሮች በኢትዮጵያ በስዊዘርላንድ መንግስት ድጋፍ የሚተገበሩና ከ2.8 ቢሊዮን ብር በላይ በጀት የተመደበላቸው ስድስት ፕሮጀክቶችን በዛሬው ዕለት በይፋ አስጀምሯል።
በሲዳማ ክልል (አለታወንዶ እና ይርጋለም) እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል (ያቤሎ) የሚተገበሩ ስድስት አዳዲስ የቤተሰብ እና የማህበረሰብ ማጠናከሪያ ፕሮጀክቶች ይፋ ሆነዋል።
ቀደም ሲል በሐረር፣ በጅጅጋ እና በጎዴ ሲተገበሩ የነበሩ ሶስት ፕሮጀክቶችም በዚሁ በጀት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተገልጿል።
ከእነዚህ በተጨማሪ በሶማሌ ክልል (ቀብሪ ደሃር) እና በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል (ሆሳዕና) ላይ ከ251 ሚሊዮን ብር በላይ በጀት የተመደበላቸው ተመሳሳይ ፕሮጀክቶች እየተተገበሩ ይገኛሉ ተብሏል።
ፕሮጀክቶቹ በሚቀጥሉት ከሶስት እስከ አራት ዓመታት ውስጥ ተግባራዊ የሚሆኑ ሲሆን፣ በአጠቃላይ ከ420,000 በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ ያደርጋሉ።
ዋና ዓላማውም ለህጻናትና ወጣቶች ሁለንተናዊ እድገት ምቹ የሆነ አካባቢ መፍጠር፣ ቤተሰቦችን በኢኮኖሚ ማጠናከር እና የህጻናት ጥበቃ ስርዓቶችን ማጎልበት እንደሆነ ተነግሯል።
የኤስ ኦ ኤስ የህጻናት መንደሮች የኢትዮጵያ እና የደቡብ ሱዳን ብሄራዊ ዳይሬክተር አቶ ሳህለማርያም አበበ እንደገለጹት፤ ድርጅቱ ቤተሰብንና ማህበረሰብን ማጠናከር፣ እንዲሁም የህጻናትና ወጣቶችን ደህንነት ማረጋገጥ አማራጭ የሌለው ግዴታ መሆኑን አምኖ እንደሚሰራ አረጋግጠዋል።
በስካይላይት ሆቴል በተካሄደው የፕሮጀክቶቹ ማስጀመሪያ ስነ-ሥርዓት ላይ ከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎች፣ የክልል ተወካዮች፣ የኤምባሲ ዲፕሎማቶች እና የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ተገኝቷል።
#fastmereja | #ፋስት_መረጃ
Sponsored by
Surafel
Comments