2 days ago
የአረንጓዴ ኢኮኖሚን ለማሳደግና ዲጅታል ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ የሚያስችል የኤሌክትርክ ተሽከርካሪ ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን (IPDC) ጋር በመተባበር የአረንጓዴ ኢኮኖሚን ለማሳደግና ዲጅታል ኢትዮጵያን 2030 እውን ለማድረግ የሚያስችል የኤሌክትርክ ተሽከርካሪ ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያ አስመርቆ ለአገልግሎት ዝግጁ አድርጓል፡፡
በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጅነር ጌቱ ገረመው ተቋሙ ውጤታማ የአሰራር ስርዓትን በመዘርጋትና የደንበኞችን እርካታ ለማሳደግ በርካታ ዘመናዊ ስራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ ገልፀው በተለይም የሀገራችንን የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ ለማሳለጥና የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የበኩሉን ታሪካዊ ሚና እየተወጣ ነው ብለዋል፡፡
አክለውም በመጀመሪያው ምዕራፍ በአዲስ አበባ ከተማ በበጀት ዓመቱ መጋቢት ወር ስራ ከጀመሩት የኮተቤ፣ የልቡ እና የፒያሳ የኃይል መሙያ ጣቢያዎች በተጨማሪ፤ ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን (IPDC) ጋር በመተባበር በአንድ ጊዜ ለ24 መኪኖች አገልግሎት መስጠት የሚችል እጅግ ፈጣንና ዘመናዊ የኃይል መሙያ ጣቢያ ግንባታን አጠናቆ ዛሬ በይፋ መመረቁን አብስረዋል።
ይህ ስራ በአዲስ አበባ ብቻ የሚገደብ አይደለም ያሉት ዋና ሥራ አስፈፃሚው በቅርብ ወራት ውስጥ በቢሾፍቱ፣ ሞጆ፣ ባቱ፣ አዳማ፣ ሻሸመኔ እና ሐዋሳ ከተሞች ላይ የሚገነቡት የኤሌክትሪክ ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያዎች ሙሉ በሙሉ ተጠናቀው ለአገልግሎት ዝግጁ ይሆናሉ ብለዋል።
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ክቡር ዶ/ር ፍሰሀ ይታገሱ በበኩላቸው የተመረቀው የኢቪ (EV) ቻርጅ ስቴሽን በሀገሪቱ የማኑፋክቸሪንግ ጉዞ ላይ ትልቅና ወሳኝ ምዕራፍ መሆኑን ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅት በሀገራችን ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች መኖራቸውን ጠቅሰው፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ይህንን ታሳቢ በማድረግ ላከናወነው ስራ ምስጋና አቅርበዋል።
አያይዘውም የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉን ለማሳደግ የተቋሙ መለያ (ሎጎ) የሆነው «ኢኮ ኢንዱስትሪያል ፓርክ» ከዚሁ የቻርጅ ስቴሽን ስራ ጋር ትልቅ እንድምታና ቁርኝት እንዳለው በመጠቆም፣ በሁለቱ ተቋማት መካከል ያለው ግንኙነት እጅግ ወሳኝ መሆኑን አስገንዝበዋል።
የኢፌዴሪ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር አቶ በረኦ ሀሰን በበኩላቸው በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን እና በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት መካከል ያለው ትብብር የሀገሪቱን መጻኢ ዕድል ለመወሰን እጅግ ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።
ይህ የኢቪ (EV) ቻርጅ ስቴሽን ሥራ ለትራንስፖርት ዘርፉ ትልቅ መሠረት እንደሆነ የጠቆሙት ሚኒስትር ዲኤታው፣ በአሁኑ ሰዓት እንዲህ ያሉ የቻርጂንግ ስቴሽኖችን ማብዛትና በትኩረት መስራት ኢትዮጵያ ለአረንጓዴ ልማት ጉዞ የሰጠችውን ከፍተኛ ትኩረት የሚያሳይ መሆኑን አስገንዝበዋል።
አያይዘውም፣ የአየር ንብረት ለውጥን (ክላይሜት ቼንጅ) ለመከላከልና የአረንጓዴ አሻራ (ግሪን ሌጋሲ) ውጥኖችን ለማስቀጠል በዚህ ዘርፍ ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ዋነኛውና ቁልፍ ስራ መሆኑን በመግለጽ፣ በዚህ አስደሳችና ተስፋ ሰጪ ስራ ውስጥ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር ሙሉ ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል፡፡
በአሁኑ ወቅት ወደ ሃገር ውስጥ የገቡ የኤሌክትሪክ ተሸከርካሪዎች ቁጥር 140 ሺህ የደረሰ ሲሆን ተቋሙ በመጀመሪያው ምዕራፍ በአዲስ አበባ 32 እንዲሁም በሌሎች ከተሞች 8 በድምሩ 40 የቻርጂንግ ጣቢያዎች ለመገንባት እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡
ከኢቪ (EV) ቻርጅ ስቴሽን ምረቃው ጎን ለጎን በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ቅጥር ግቢ ውስጥ የችግኝ ተከላ ስራ መርሃ ግብርም ተካሂዷል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን (IPDC) ጋር በመተባበር የአረንጓዴ ኢኮኖሚን ለማሳደግና ዲጅታል ኢትዮጵያን 2030 እውን ለማድረግ የሚያስችል የኤሌክትርክ ተሽከርካሪ ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያ አስመርቆ ለአገልግሎት ዝግጁ አድርጓል፡፡
በምረቃው ሥነ-ሥርዓት ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጅነር ጌቱ ገረመው ተቋሙ ውጤታማ የአሰራር ስርዓትን በመዘርጋትና የደንበኞችን እርካታ ለማሳደግ በርካታ ዘመናዊ ስራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ ገልፀው በተለይም የሀገራችንን የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ ለማሳለጥና የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም የበኩሉን ታሪካዊ ሚና እየተወጣ ነው ብለዋል፡፡
አክለውም በመጀመሪያው ምዕራፍ በአዲስ አበባ ከተማ በበጀት ዓመቱ መጋቢት ወር ስራ ከጀመሩት የኮተቤ፣ የልቡ እና የፒያሳ የኃይል መሙያ ጣቢያዎች በተጨማሪ፤ ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን (IPDC) ጋር በመተባበር በአንድ ጊዜ ለ24 መኪኖች አገልግሎት መስጠት የሚችል እጅግ ፈጣንና ዘመናዊ የኃይል መሙያ ጣቢያ ግንባታን አጠናቆ ዛሬ በይፋ መመረቁን አብስረዋል።
ይህ ስራ በአዲስ አበባ ብቻ የሚገደብ አይደለም ያሉት ዋና ሥራ አስፈፃሚው በቅርብ ወራት ውስጥ በቢሾፍቱ፣ ሞጆ፣ ባቱ፣ አዳማ፣ ሻሸመኔ እና ሐዋሳ ከተሞች ላይ የሚገነቡት የኤሌክትሪክ ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያዎች ሙሉ በሙሉ ተጠናቀው ለአገልግሎት ዝግጁ ይሆናሉ ብለዋል።
የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ክቡር ዶ/ር ፍሰሀ ይታገሱ በበኩላቸው የተመረቀው የኢቪ (EV) ቻርጅ ስቴሽን በሀገሪቱ የማኑፋክቸሪንግ ጉዞ ላይ ትልቅና ወሳኝ ምዕራፍ መሆኑን ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅት በሀገራችን ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች መኖራቸውን ጠቅሰው፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ይህንን ታሳቢ በማድረግ ላከናወነው ስራ ምስጋና አቅርበዋል።
አያይዘውም የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉን ለማሳደግ የተቋሙ መለያ (ሎጎ) የሆነው «ኢኮ ኢንዱስትሪያል ፓርክ» ከዚሁ የቻርጅ ስቴሽን ስራ ጋር ትልቅ እንድምታና ቁርኝት እንዳለው በመጠቆም፣ በሁለቱ ተቋማት መካከል ያለው ግንኙነት እጅግ ወሳኝ መሆኑን አስገንዝበዋል።
የኢፌዴሪ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር አቶ በረኦ ሀሰን በበኩላቸው በኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን እና በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት መካከል ያለው ትብብር የሀገሪቱን መጻኢ ዕድል ለመወሰን እጅግ ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።
ይህ የኢቪ (EV) ቻርጅ ስቴሽን ሥራ ለትራንስፖርት ዘርፉ ትልቅ መሠረት እንደሆነ የጠቆሙት ሚኒስትር ዲኤታው፣ በአሁኑ ሰዓት እንዲህ ያሉ የቻርጂንግ ስቴሽኖችን ማብዛትና በትኩረት መስራት ኢትዮጵያ ለአረንጓዴ ልማት ጉዞ የሰጠችውን ከፍተኛ ትኩረት የሚያሳይ መሆኑን አስገንዝበዋል።
አያይዘውም፣ የአየር ንብረት ለውጥን (ክላይሜት ቼንጅ) ለመከላከልና የአረንጓዴ አሻራ (ግሪን ሌጋሲ) ውጥኖችን ለማስቀጠል በዚህ ዘርፍ ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ዋነኛውና ቁልፍ ስራ መሆኑን በመግለጽ፣ በዚህ አስደሳችና ተስፋ ሰጪ ስራ ውስጥ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር ሙሉ ድጋፍ እንደሚያደርግ አረጋግጠዋል፡፡
በአሁኑ ወቅት ወደ ሃገር ውስጥ የገቡ የኤሌክትሪክ ተሸከርካሪዎች ቁጥር 140 ሺህ የደረሰ ሲሆን ተቋሙ በመጀመሪያው ምዕራፍ በአዲስ አበባ 32 እንዲሁም በሌሎች ከተሞች 8 በድምሩ 40 የቻርጂንግ ጣቢያዎች ለመገንባት እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡
ከኢቪ (EV) ቻርጅ ስቴሽን ምረቃው ጎን ለጎን በኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ቅጥር ግቢ ውስጥ የችግኝ ተከላ ስራ መርሃ ግብርም ተካሂዷል፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
3 days ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2:00-9:30
👉ችሎት አደባባይ፣ ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ፣ ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ፣ ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ አካባቢ፣ አርበኞች ት/ቤት፣ ዕንቁላል ፋብሪካ አደባባይ እና አካባቢው ፣
👉ፊሊጶስ ቤ/ክ፣ እስላም መቃብር፣ ሎሚ ሜዳ ፣ ጠሮ መስጊድ፣ጠሮ ሥላሴ፣ አወልያ፣ ካኦጄጄ፣ አበነሃብተማርያም፣ አስኮ ጨረታ እና አካባቢው፣
👉ኮተቤ አንቆርጫ አካባቢ፣ ጨለቆ፣ አቡ ሱቅ፣ ውሃ ታንከር፣ ጫካ ፕሮጀክት እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3:00-8:00
👉ቦሌ ግሪክ ት/ቤት አካባቢ፣ ኦሮሚያ ፕሬዝዳንት ፓላስ አካባቢ፣ፒኮክ ፓርክ እና አካባቢው ፣
👉ሴቶች አደባባይ፣ ካሳንቺስ መብራት ኃይል፣ ሂልተን ሆል ጀርባ፣ ኢንተርኮንትኔንታል ሆቴል፣ ሐናን ዳቦ፣ ኢሊሌ ሆቴል፣ እናት ባንክ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 4:00-12:30
👉አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 4:40- ምሽቱ 11:00
👉ቡራዩ ድሬ ከአስፋልት በላይ፣ ገፈርሳ ውሀ ግድብ እና አካባቢው፣ ሲሊ፣ ከረላ፣ መናገሻ፣ ጉዳ፣ ኬላ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር በከፊል፣ቶልቻ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 5:00-10:30
👉ዓለም ገና፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ፣ ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት አካባቢ፣ ወርዶፋ ሎጅ፣ ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2 እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2:00-10:00
👉አቃቂ ዓለም ባንክ፣አርሴማ ጸበል እና አካባቢው
✅ከጠዋቱ 2:30-8:30
ጋምቤላ ፋኚዶ፣ ኡኩና ቀበሌ፣ መንደር 14 እና አካባቢው፣
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
Seledadotio
Seledadotio
ነገ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2:00-9:30
👉ችሎት አደባባይ፣ ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ፣ ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ፣ ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ አካባቢ፣ አርበኞች ት/ቤት፣ ዕንቁላል ፋብሪካ አደባባይ እና አካባቢው ፣
👉ፊሊጶስ ቤ/ክ፣ እስላም መቃብር፣ ሎሚ ሜዳ ፣ ጠሮ መስጊድ፣ጠሮ ሥላሴ፣ አወልያ፣ ካኦጄጄ፣ አበነሃብተማርያም፣ አስኮ ጨረታ እና አካባቢው፣
👉ኮተቤ አንቆርጫ አካባቢ፣ ጨለቆ፣ አቡ ሱቅ፣ ውሃ ታንከር፣ ጫካ ፕሮጀክት እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3:00-8:00
👉ቦሌ ግሪክ ት/ቤት አካባቢ፣ ኦሮሚያ ፕሬዝዳንት ፓላስ አካባቢ፣ፒኮክ ፓርክ እና አካባቢው ፣
👉ሴቶች አደባባይ፣ ካሳንቺስ መብራት ኃይል፣ ሂልተን ሆል ጀርባ፣ ኢንተርኮንትኔንታል ሆቴል፣ ሐናን ዳቦ፣ ኢሊሌ ሆቴል፣ እናት ባንክ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 4:00-12:30
👉አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 4:40- ምሽቱ 11:00
👉ቡራዩ ድሬ ከአስፋልት በላይ፣ ገፈርሳ ውሀ ግድብ እና አካባቢው፣ ሲሊ፣ ከረላ፣ መናገሻ፣ ጉዳ፣ ኬላ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር በከፊል፣ቶልቻ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 5:00-10:30
👉ዓለም ገና፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ፣ ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት አካባቢ፣ ወርዶፋ ሎጅ፣ ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2 እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2:00-10:00
👉አቃቂ ዓለም ባንክ፣አርሴማ ጸበል እና አካባቢው
✅ከጠዋቱ 2:30-8:30
ጋምቤላ ፋኚዶ፣ ኡኩና ቀበሌ፣ መንደር 14 እና አካባቢው፣
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
Seledadotio
Seledadotio
3 days ago
ነገ ሰኔ 10 ቀን የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል የሚቋረጥባቸው ቦታዎች።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የጥገና ሥራ ለማከናወን ነገ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም በተለያዩ የከተማችን አካባቢዎች የኃይል አቅርቦት መቆራረጥ እንደሚኖር አስታውቋል።
ለታቀደው የጥገና ሥራ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ እና የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ በትዕግስት እንዲጠባበቁ እንጠይቃለን።
🕒 የኃይል መቆራረጥ መርሃ-ግብር በሰዓት
✅ ጠዋት 2:00 - 9:30
አካባቢዎች፦ ችሎት አደባባይ፣ ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ፣ ኢዜአ፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ፣ ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ፣ አርበኞች ት/ቤት፣ ዕንቁላል ፋብሪካ፣ ፊሊጶስ ቤ/ክ፣ እስላም መቃብር፣ ሎሚ ሜዳ፣ ጠሮ መስጊድ፣ ጠሮ ሥላሴ፣ አወልያ፣ ካኦጄጄ፣ አበነሃብተማርያም፣ አስኮ ጨረታ፣ ኮተቤ አንቆርጫ፣ ጨለቆ፣ አቡ ሱቅ፣ ውሃ ታንከር፣ ጫካ ፕሮጀክት እና አካባቢው።
✅ ጠዋት 3:00 - 8:00
አካባቢዎች፦ ቦሌ ግሪክ ት/ቤት፣ ኦሮሚያ ፕሬዝዳንት ፓላስ፣ ፒኮክ ፓርክ፣ ሴቶች አደባባይ፣ ካሳንቺስ መብራት ኃይል፣ ሂልተን ሆል ጀርባ፣ ኢንተርኮንትኔንታል ሆቴል፣ ሐናን ዳቦ፣ ኢሊሌ ሆቴል፣ እናት ባንክ እና አካባቢው።
✅ ጠዋት 4:00 - 12:30
አካባቢዎች፦ አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆቴል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ እና አካባቢው።
✅ ጠዋት 4:40 - ምሽት 11:00
አካባቢዎች፦ ቡራዩ ድሬ (ከአስፋልት በላይ)፣ ገፈርሳ ውሀ ግድብ፣ ሲሊ፣ ከረላ፣ መናገሻ፣ ጉዳ፣ ኬላ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር (በከፊል)፣ ቶልቻ እና አካባቢው።
✅ ጠዋት 5:00 - 10:30
አካባቢዎች፦ ዓለም ገና፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ፣ ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት፣ ወርዶፋ ሎጅ፣ ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2 እና አካባቢው።
✅ ጠዋት 2:00 - 10:00
አካባቢዎች፦ አቃቂ ዓለም ባንክ፣ አርሴማ ጸበል እና አካባቢው።
✅ ጠዋት 2:30 - 8:30
አካባቢዎች፦ ጋምቤላ ፋኚዶ፣ ኡኩና ቀበሌ፣ መንደር 14 እና አካባቢው
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የጥገና ሥራ ለማከናወን ነገ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም በተለያዩ የከተማችን አካባቢዎች የኃይል አቅርቦት መቆራረጥ እንደሚኖር አስታውቋል።
ለታቀደው የጥገና ሥራ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ እና የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ በትዕግስት እንዲጠባበቁ እንጠይቃለን።
🕒 የኃይል መቆራረጥ መርሃ-ግብር በሰዓት
✅ ጠዋት 2:00 - 9:30
አካባቢዎች፦ ችሎት አደባባይ፣ ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ፣ ኢዜአ፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ፣ ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ፣ አርበኞች ት/ቤት፣ ዕንቁላል ፋብሪካ፣ ፊሊጶስ ቤ/ክ፣ እስላም መቃብር፣ ሎሚ ሜዳ፣ ጠሮ መስጊድ፣ ጠሮ ሥላሴ፣ አወልያ፣ ካኦጄጄ፣ አበነሃብተማርያም፣ አስኮ ጨረታ፣ ኮተቤ አንቆርጫ፣ ጨለቆ፣ አቡ ሱቅ፣ ውሃ ታንከር፣ ጫካ ፕሮጀክት እና አካባቢው።
✅ ጠዋት 3:00 - 8:00
አካባቢዎች፦ ቦሌ ግሪክ ት/ቤት፣ ኦሮሚያ ፕሬዝዳንት ፓላስ፣ ፒኮክ ፓርክ፣ ሴቶች አደባባይ፣ ካሳንቺስ መብራት ኃይል፣ ሂልተን ሆል ጀርባ፣ ኢንተርኮንትኔንታል ሆቴል፣ ሐናን ዳቦ፣ ኢሊሌ ሆቴል፣ እናት ባንክ እና አካባቢው።
✅ ጠዋት 4:00 - 12:30
አካባቢዎች፦ አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆቴል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ እና አካባቢው።
✅ ጠዋት 4:40 - ምሽት 11:00
አካባቢዎች፦ ቡራዩ ድሬ (ከአስፋልት በላይ)፣ ገፈርሳ ውሀ ግድብ፣ ሲሊ፣ ከረላ፣ መናገሻ፣ ጉዳ፣ ኬላ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር (በከፊል)፣ ቶልቻ እና አካባቢው።
✅ ጠዋት 5:00 - 10:30
አካባቢዎች፦ ዓለም ገና፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ፣ ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት፣ ወርዶፋ ሎጅ፣ ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2 እና አካባቢው።
✅ ጠዋት 2:00 - 10:00
አካባቢዎች፦ አቃቂ ዓለም ባንክ፣ አርሴማ ጸበል እና አካባቢው።
✅ ጠዋት 2:30 - 8:30
አካባቢዎች፦ ጋምቤላ ፋኚዶ፣ ኡኩና ቀበሌ፣ መንደር 14 እና አካባቢው
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
11 days ago
ምሕረት ደግፍ ትውልድና እድገቷ አዲስ አበባ ፤ በልዩ ስሙ ኮልፌ 18 ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው። የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቷን በሐምሌ 19 የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ፣ ሁለተኛ ደረጃን በየካቲት 23 ት/ቤት ፣ የመሰናዶ ትምህርቷን ደግሞ በአዲስ ከተማ መሰናዶ ተከታትላ ጨርሳለች። ቀጥሎም በኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በመምህርነት በመመረቅ ትምህርቷን ያጠናቀቀች ሲሆን ፤ በአሁኑ ወቅትም በዚሁ ዩኒቨርሲቲ የእንግሊዘኛ ቋንቋ እና ሥነ-ጽሑፍ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪ ናት።
የጋዜጠኝነት ሞያን ከከፍታ የትምህርት ሥልጠና እና የማማከር ተቋም ያጠናቀቀች ሲሆን ፤ በፋክት ቼኪንግ እና ሌሎችም ተያያዥ ሥልጠናዎችን ከሌሎች የሃገር ውስጥ እና የውጪ ተቋማት በሰርተፊኬት ማግኘት ችላለች።
ከመደበኛው ትምህርት ባሻገር ሙሉ የልጅነት ሕይወቷ ያለፈው በደብረ ገሊላ አማኑኤል እግዚአብሔር ምስሌነ ሰንበት ትምህርት ቤት ነው። አሁን ላለችበትም መሰረት የጣለችው ሰንበት ትምህርት ቤት በነበረችበት ወቅት ነው። በተለይም በሥነ-ጽሑፍ ረገድ ዝንባሌ ሊኖራት የቻለው ከልጅነት ጀምሮ በሰንበት ት/ቤት እና በመደበኛ ት/ቤት በነበራት ተሳትፎ ነው። እንደ ግጥም ፣ መነባንብ ፣ ድራማ እና ሌሎችም ላይ የበዛ ተሳትፎ ታደርግ ነበር። ይህ ተሳትፎ አሁንም ድረስ ተከትሏት በመምጣት ለፍሬ እንደደረሰ ታምናለች።
በት/ቤት ፣ በወረዳ እና በክፍለ ከተማ ብሎም በከተማ አቀፍ በነበሩ የሥነ-ጸሑፍ ውድድሮች ፣ መድረኮች እና መሰል ዝግጅቶች ላይ በመሳተፍ የተለያዩ ሽልማቶችን እና የምስጋና ወረቀቶችን ማግኘት ችላለች። በመንፈሳዊም በኩል በተመሳሳይ ሁኔታ በነበሯት ተሳትፎዎች በርካታ ሽልማቶችን አግኝታለች። እስከዛሬ ድረስም በተለያዩ የሥነ-ጸሑፍ መድረኮች ሥራዎቿን እያቀረበች ትገኛለች።
ከኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ እንደተመረቀች በአጼ ፋሲል የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ለሁለት ዓመት ያህል በመምህርነት አገልግላለች። በሞያው በቆየችባቸው ጥቂት ዓመታት የተለያዩ የምስጋና እና የደረጃ ሽልማቶችን ማግኘት ችላለች።
ከዚያ በመቀጠል በተዋህዶ ሚዲያ ማዕከል ለአንድ ዓመት ያህል በፕሮግራም አዘጋጅነት የሠራች ሲሆን ፤ የራሷን መንፈሳዊ ፕሮግራሞች እና ሥራዎች በመሥራት ቆይታለች። በአሁኑ ወቅት በሃገሬ ቴሌቪዥን በከፍተኛ ሪፖርተርነት መደብ እየሠራች የምትገኝ ሲሆን ፤ ላለፈው አንድ ዓመት ያህል በዚሁ ጣቢያ የዜና ክፍል ባልደረባ በመሆን ቆይታለች።
ከልጅነት ጀምሮ የተከተላት የሥነ-ጽሑፍ ፍቅር አሁንም ድረስ ተከትሏት የመጣ ሲሆን ፤ የመጀመሪያ የሆነውንና ” የውቦች ንግሥት” ስትል የሰየመችውን መጽሐፏን ለአንባቢያን ለማድረስ ዝግጅቷን አጠናቃለች።
Via: Addis Books
የጋዜጠኝነት ሞያን ከከፍታ የትምህርት ሥልጠና እና የማማከር ተቋም ያጠናቀቀች ሲሆን ፤ በፋክት ቼኪንግ እና ሌሎችም ተያያዥ ሥልጠናዎችን ከሌሎች የሃገር ውስጥ እና የውጪ ተቋማት በሰርተፊኬት ማግኘት ችላለች።
ከመደበኛው ትምህርት ባሻገር ሙሉ የልጅነት ሕይወቷ ያለፈው በደብረ ገሊላ አማኑኤል እግዚአብሔር ምስሌነ ሰንበት ትምህርት ቤት ነው። አሁን ላለችበትም መሰረት የጣለችው ሰንበት ትምህርት ቤት በነበረችበት ወቅት ነው። በተለይም በሥነ-ጽሑፍ ረገድ ዝንባሌ ሊኖራት የቻለው ከልጅነት ጀምሮ በሰንበት ት/ቤት እና በመደበኛ ት/ቤት በነበራት ተሳትፎ ነው። እንደ ግጥም ፣ መነባንብ ፣ ድራማ እና ሌሎችም ላይ የበዛ ተሳትፎ ታደርግ ነበር። ይህ ተሳትፎ አሁንም ድረስ ተከትሏት በመምጣት ለፍሬ እንደደረሰ ታምናለች።
በት/ቤት ፣ በወረዳ እና በክፍለ ከተማ ብሎም በከተማ አቀፍ በነበሩ የሥነ-ጸሑፍ ውድድሮች ፣ መድረኮች እና መሰል ዝግጅቶች ላይ በመሳተፍ የተለያዩ ሽልማቶችን እና የምስጋና ወረቀቶችን ማግኘት ችላለች። በመንፈሳዊም በኩል በተመሳሳይ ሁኔታ በነበሯት ተሳትፎዎች በርካታ ሽልማቶችን አግኝታለች። እስከዛሬ ድረስም በተለያዩ የሥነ-ጸሑፍ መድረኮች ሥራዎቿን እያቀረበች ትገኛለች።
ከኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ እንደተመረቀች በአጼ ፋሲል የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት ለሁለት ዓመት ያህል በመምህርነት አገልግላለች። በሞያው በቆየችባቸው ጥቂት ዓመታት የተለያዩ የምስጋና እና የደረጃ ሽልማቶችን ማግኘት ችላለች።
ከዚያ በመቀጠል በተዋህዶ ሚዲያ ማዕከል ለአንድ ዓመት ያህል በፕሮግራም አዘጋጅነት የሠራች ሲሆን ፤ የራሷን መንፈሳዊ ፕሮግራሞች እና ሥራዎች በመሥራት ቆይታለች። በአሁኑ ወቅት በሃገሬ ቴሌቪዥን በከፍተኛ ሪፖርተርነት መደብ እየሠራች የምትገኝ ሲሆን ፤ ላለፈው አንድ ዓመት ያህል በዚሁ ጣቢያ የዜና ክፍል ባልደረባ በመሆን ቆይታለች።
ከልጅነት ጀምሮ የተከተላት የሥነ-ጽሑፍ ፍቅር አሁንም ድረስ ተከትሏት የመጣ ሲሆን ፤ የመጀመሪያ የሆነውንና ” የውቦች ንግሥት” ስትል የሰየመችውን መጽሐፏን ለአንባቢያን ለማድረስ ዝግጅቷን አጠናቃለች።
Via: Addis Books
11 days ago
በኢትዮጵያ የጫት ተጠቃሚነት መጠን መጨመር አሳሳቢ መሆኑ ተገለጸ
በኢትዮጵያ የጫት ተጠቃሚነት በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መምጣቱ ለአዕምሮ ጤና ትልቅ ስጋት መሆኑ ተነግሯል።
በኤካ ኮተቤ ሆስፒታል የአዕምሮ ህክምና ክፍል ኃላፊ ዶ/ር እስጢፋኖስ እንዳላማዉ እንደገለጹት፤ የጫት ተጠቃሚነት ቁጥር ከፍ ማለት አሳሳቢ መሆኑን ገልፀዋል።
የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ባወጣው መረጃ መሰረት፤ በአንጻሩ የአልኮል እና የሲጋራ ተጠቃሚነት አዲስ በወጡ የቁጥጥር ህጎች ምክንያት መጠነኛ ቅናሽ ማሳየቱ ተገልጿል።
ይሁን እንጂ የሱስ ችግር ከአንጎል ባዮሎጂ ጋር በቀጥታ የተያያዘ በመሆኑ ህብረተሰቡ ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ እና የሚመለከታቸው አካላትም በጫት ቁጥጥር ላይ ትኩረት እንዲሰጡ ተጠይቋል።
ኤካ ኮተቤ ሆስፒታል የአዕምሮ ህክምናን ከሌሎች የህክምና አይነቶች ጋር አቀናጅቶ እየሰጠ መሆኑን አስታውቋል።
የኤካ ኮተቤ ሆስፒታል የአዕምሮ ህክምናን በዘመናዊ መልኩ ተደራሽ ለማድረግ 1መቶ45 የመኝታ አልጋዎችን አዘጋጅቶ አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝ ተገልጿል።
ሆስፒታሉ ከአማኑኤል ሆስፒታል ቀጥሎ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የመኝታ አልጋ ካላቸው ተቋማት መካከል አንዱ መሆኑን የገለጹት ዶ/ር እስጢፋኖስ፤ አገልግሎቱም ለህጻናት፣ ለአዋቂዎች፣ ለአረጋውያን እና ከሱስ ጋር የተያያዙ ችግሮች ላለባቸው ወገኖች በተለያዩ ክፍሎች ተለይቶ እንደሚሰጥ ገልጸዋል።
Seledadotio
Seledadotio
በኢትዮጵያ የጫት ተጠቃሚነት በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መምጣቱ ለአዕምሮ ጤና ትልቅ ስጋት መሆኑ ተነግሯል።
በኤካ ኮተቤ ሆስፒታል የአዕምሮ ህክምና ክፍል ኃላፊ ዶ/ር እስጢፋኖስ እንዳላማዉ እንደገለጹት፤ የጫት ተጠቃሚነት ቁጥር ከፍ ማለት አሳሳቢ መሆኑን ገልፀዋል።
የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ባወጣው መረጃ መሰረት፤ በአንጻሩ የአልኮል እና የሲጋራ ተጠቃሚነት አዲስ በወጡ የቁጥጥር ህጎች ምክንያት መጠነኛ ቅናሽ ማሳየቱ ተገልጿል።
ይሁን እንጂ የሱስ ችግር ከአንጎል ባዮሎጂ ጋር በቀጥታ የተያያዘ በመሆኑ ህብረተሰቡ ተገቢውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ እና የሚመለከታቸው አካላትም በጫት ቁጥጥር ላይ ትኩረት እንዲሰጡ ተጠይቋል።
ኤካ ኮተቤ ሆስፒታል የአዕምሮ ህክምናን ከሌሎች የህክምና አይነቶች ጋር አቀናጅቶ እየሰጠ መሆኑን አስታውቋል።
የኤካ ኮተቤ ሆስፒታል የአዕምሮ ህክምናን በዘመናዊ መልኩ ተደራሽ ለማድረግ 1መቶ45 የመኝታ አልጋዎችን አዘጋጅቶ አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝ ተገልጿል።
ሆስፒታሉ ከአማኑኤል ሆስፒታል ቀጥሎ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የመኝታ አልጋ ካላቸው ተቋማት መካከል አንዱ መሆኑን የገለጹት ዶ/ር እስጢፋኖስ፤ አገልግሎቱም ለህጻናት፣ ለአዋቂዎች፣ ለአረጋውያን እና ከሱስ ጋር የተያያዙ ችግሮች ላለባቸው ወገኖች በተለያዩ ክፍሎች ተለይቶ እንደሚሰጥ ገልጸዋል።
Seledadotio
Seledadotio
15 days ago
በመገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ ተከስቶ በነበረው የትራፊክ አደጋ ምክንያት ተዘግቶ የቆየው መንገድ በድጋሚ ተከፈተ
#ethiopia | በመገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ የታክሲ መቆሚያ አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ምክንያት ለሰዓታት ተቋርጦ የነበረው የመንገድ ትራፊክ እንቅስቃሴ አሁን ላይ ሙሉ በሙሉ ወደ መደበኛ አገልግሎቱ መመለሱ ታውቋል።
አደጋው የተከሰተው ከቀኑ 10 ሰዓት ከ30 ገደማ ሲሆን፣ ቅጥቅጥ ተብሎ የሚጠራው የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ወደ ኋላ በሚያሽከረክርበት ወቅት ከላይኛው ተርሚናል ወደ ታችኛው ተርሚናል ወድቆ ተንጠልጥሎ በመገኘቱ መንገዱ እንዲዘጋ ሆኖ ነበር።
በዚህ አደጋ ሳቢያ በሁለት ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት የደረሰ ሲሆን ተጎጂዎቹም በሕክምና ላይ እንደሚገኙ ተገልጿል።
የየካ ክፍለ ከተማ የትራፊክ ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ጋሻሁነኝ ሙሉጌታ ለሚዲያ እንደተናገሩት፣ የእሳትና አደጋ ስጋት አመራር ባለሙያዎች ተሽከርካሪውን ከቦታው ለማንሳትና ተጨማሪ አደጋ እንዳይከሰት ክትትል ሲያደርጉ ቆይተዋል።
በወቅቱም ከቀበና ተነስተው ወደ ኮተቤ የሚጓዙ አሽከርካሪዎች በኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያን በኩል ያለውን አማራጭ መንገድ እንዲጠቀሙ ተደርጎ የነበረ ቢሆንም፣ በአሁኑ ወቅት ግን መንገዱ ሙሉ በሙሉ ክፍት ተደርጎ የትራፊክ ፖሊሶች እንቅስቃሴውን እያሳለጡት ይገኛል።
#የአዲስአበባፖሊስ #የትራፊክአደጋ #መገናኛ #የየካክፍለከተማ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በመገናኛ ዲያስፓራ አደባባይ የታክሲ መቆሚያ አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ምክንያት ለሰዓታት ተቋርጦ የነበረው የመንገድ ትራፊክ እንቅስቃሴ አሁን ላይ ሙሉ በሙሉ ወደ መደበኛ አገልግሎቱ መመለሱ ታውቋል።
አደጋው የተከሰተው ከቀኑ 10 ሰዓት ከ30 ገደማ ሲሆን፣ ቅጥቅጥ ተብሎ የሚጠራው የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ወደ ኋላ በሚያሽከረክርበት ወቅት ከላይኛው ተርሚናል ወደ ታችኛው ተርሚናል ወድቆ ተንጠልጥሎ በመገኘቱ መንገዱ እንዲዘጋ ሆኖ ነበር።
በዚህ አደጋ ሳቢያ በሁለት ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት የደረሰ ሲሆን ተጎጂዎቹም በሕክምና ላይ እንደሚገኙ ተገልጿል።
የየካ ክፍለ ከተማ የትራፊክ ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ጋሻሁነኝ ሙሉጌታ ለሚዲያ እንደተናገሩት፣ የእሳትና አደጋ ስጋት አመራር ባለሙያዎች ተሽከርካሪውን ከቦታው ለማንሳትና ተጨማሪ አደጋ እንዳይከሰት ክትትል ሲያደርጉ ቆይተዋል።
በወቅቱም ከቀበና ተነስተው ወደ ኮተቤ የሚጓዙ አሽከርካሪዎች በኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያን በኩል ያለውን አማራጭ መንገድ እንዲጠቀሙ ተደርጎ የነበረ ቢሆንም፣ በአሁኑ ወቅት ግን መንገዱ ሙሉ በሙሉ ክፍት ተደርጎ የትራፊክ ፖሊሶች እንቅስቃሴውን እያሳለጡት ይገኛል።
#የአዲስአበባፖሊስ #የትራፊክአደጋ #መገናኛ #የየካክፍለከተማ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
15 days ago
ዲያስፓራ አዳባባይ መገናኛ አካባቢ በደረሰዉ የተሽከርካሪ አደጋ ምክንያት አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገድ እንዲጠቀሙ ፖሊስ አሳሰበ!
ዲያስፓራ አዳባባይ መገናኛ አካባቢ በደረሰዉ የተሽከርካሪ አደጋ ምክንያት አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገድ እንዲጠቀሙ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳሰበ፡፡በአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የየካ ክፍለ ከተማ የትራፊክ ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ጋሻ ሁነኝ ሙሉጌታ ለኤኤምኤን ዲጂታል እንደተናገሩት አደጋዉ 10፡30 አካባቢ በዲያስፓራ አዳባባይ በታክሲ ተርሚናሉ አካባቢ የደረሰ ሲሆን በአደጋዉ ሁለት ሰዎች የአካል ጉዳት ደርሶባቸዉ በህክምና ላይ ይገኛሉ፡፡
በታክሲ ተርሚናሉ ዉስጥ በተለምዶ ቅጥቅጥ የሚባለዉ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ወደ ኋላ ሲያሽከረክር ወድቆ ተንጠልጥሎ እንደሚገኝ ጨምረዉ ገልጸዋል፡፡ተሽከርካሪዉ በአሁኑ ወቅት ከላይኛዉ ትሚናል ወደ ታችኛዉ ተርሚናል ተንጠልጥሎ ይገኛል፡፡የእሳትና አደጋ መከላከል አሽከርካሪዎች በቦታዉ ደርሰዉ ተሽከርካሪዉን ለማንሳት ጥረት እያደረጉ መሆኑን የገለጹት ሃላፊዉ ተጨማሪ አደጋ እንዳይከሰት ክትትል እየተደረገ ይገኛል፡፡
ከቀበና መጥተዉ ወደ ኮተቤ የሚሄዱ ተሽከርካሪዎች በሚናሮል ጀርባ በኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያን ባለዉ አማራጭ መንገድ እንዲጠቀሙ አሳስበዋል፡፡የትራፊክ ፖሊሶች በአካባቢዉ የትራፊክ እንቅስቃሴዉን በማሳላጥ ላይ እንደሚገኙም የየካ ክፍለ ከተማ የትራፊክ ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ጋሻ ሁነኝ ሙሉጌታ ለኤኤምኤን ዲጂታልተናግረዋል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
ዲያስፓራ አዳባባይ መገናኛ አካባቢ በደረሰዉ የተሽከርካሪ አደጋ ምክንያት አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገድ እንዲጠቀሙ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳሰበ፡፡በአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የየካ ክፍለ ከተማ የትራፊክ ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ጋሻ ሁነኝ ሙሉጌታ ለኤኤምኤን ዲጂታል እንደተናገሩት አደጋዉ 10፡30 አካባቢ በዲያስፓራ አዳባባይ በታክሲ ተርሚናሉ አካባቢ የደረሰ ሲሆን በአደጋዉ ሁለት ሰዎች የአካል ጉዳት ደርሶባቸዉ በህክምና ላይ ይገኛሉ፡፡
በታክሲ ተርሚናሉ ዉስጥ በተለምዶ ቅጥቅጥ የሚባለዉ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ወደ ኋላ ሲያሽከረክር ወድቆ ተንጠልጥሎ እንደሚገኝ ጨምረዉ ገልጸዋል፡፡ተሽከርካሪዉ በአሁኑ ወቅት ከላይኛዉ ትሚናል ወደ ታችኛዉ ተርሚናል ተንጠልጥሎ ይገኛል፡፡የእሳትና አደጋ መከላከል አሽከርካሪዎች በቦታዉ ደርሰዉ ተሽከርካሪዉን ለማንሳት ጥረት እያደረጉ መሆኑን የገለጹት ሃላፊዉ ተጨማሪ አደጋ እንዳይከሰት ክትትል እየተደረገ ይገኛል፡፡
ከቀበና መጥተዉ ወደ ኮተቤ የሚሄዱ ተሽከርካሪዎች በሚናሮል ጀርባ በኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያን ባለዉ አማራጭ መንገድ እንዲጠቀሙ አሳስበዋል፡፡የትራፊክ ፖሊሶች በአካባቢዉ የትራፊክ እንቅስቃሴዉን በማሳላጥ ላይ እንደሚገኙም የየካ ክፍለ ከተማ የትራፊክ ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ጋሻ ሁነኝ ሙሉጌታ ለኤኤምኤን ዲጂታልተናግረዋል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
24 days ago
ከ2 ሚሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የወርቅ ጌጣጌጦች የሰረቀው ተጠርጣሪ በፈጣን ክትትል በቁጥጥር ስር ዋለ
#ethiopia | በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 ዘርፌ ቦኖ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ጎረቤቶቹ ወደ እምነት ተቋም ማምራታቸውን የተገነዘበው ተጠርጣሪው ዮሐንስ ወንድወሰን፣ ተመሳሳይ ቁልፍ በመጠቀም ወደ መኖሪያ ቤታቸው በመግባት ከፍተኛ የስርቆት ወንጀል ፈጽሟል።
ግለሰቡ በቤቱ ውስጥ የነበረን ኮሞዲኖ በመስበር 1 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ ሁለት የአንገት ሰንሰለቶችና ሁለት የእጅ አንባሮች፣ የ240 ሺህ ብር የጆሮ ጌጥ እንዲሁም 170 የአሜሪካ ዶላር በድምሩ 2,201,500 ብር ግምት ያላቸውን ንብረቶች ሰርቆ ተሰውሮ እንደነበር የኮተቤ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ገልጧል።
ተበዳዩ ወዲያውኑ ድርጊቱን ለህግ አስከባሪዎች ማመልከታቸውን ተከትሎ፣ የፖሊስ መርማሪዎች ባደረጉት አስቸኳይ ክትትልና ፍለጋ ወንጀሉ በተፈጸመ በ12 ሰዓታት ውስጥ ተጠርጣሪውን መያዝ ተችሏል።
ግለሰቡ ሰርቆት በምስጢር በኮንቴነር ውስጥ ደብቆት የነበረው የወርቅ ጌጣጌጥና ጥሬ ገንዘብም ሙሉ በሙሉ ተገኝቷል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ህብረተሰቡ መሰል የወንጀል ድርጊቶች ሲከሰቱ ፈጣን ጥቆማ በመስጠት እያደረገ ያለው ትብብር አጠናክሮ እንዲቀጥል መልዕክቱን አስተላልፏል።
#addispolice #crimenews #yeka #goldtheft #breakingnews #policechases #addisababacity #securityupdate #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 ዘርፌ ቦኖ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ጎረቤቶቹ ወደ እምነት ተቋም ማምራታቸውን የተገነዘበው ተጠርጣሪው ዮሐንስ ወንድወሰን፣ ተመሳሳይ ቁልፍ በመጠቀም ወደ መኖሪያ ቤታቸው በመግባት ከፍተኛ የስርቆት ወንጀል ፈጽሟል።
ግለሰቡ በቤቱ ውስጥ የነበረን ኮሞዲኖ በመስበር 1 ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር የሚያወጡ ሁለት የአንገት ሰንሰለቶችና ሁለት የእጅ አንባሮች፣ የ240 ሺህ ብር የጆሮ ጌጥ እንዲሁም 170 የአሜሪካ ዶላር በድምሩ 2,201,500 ብር ግምት ያላቸውን ንብረቶች ሰርቆ ተሰውሮ እንደነበር የኮተቤ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ ገልጧል።
ተበዳዩ ወዲያውኑ ድርጊቱን ለህግ አስከባሪዎች ማመልከታቸውን ተከትሎ፣ የፖሊስ መርማሪዎች ባደረጉት አስቸኳይ ክትትልና ፍለጋ ወንጀሉ በተፈጸመ በ12 ሰዓታት ውስጥ ተጠርጣሪውን መያዝ ተችሏል።
ግለሰቡ ሰርቆት በምስጢር በኮንቴነር ውስጥ ደብቆት የነበረው የወርቅ ጌጣጌጥና ጥሬ ገንዘብም ሙሉ በሙሉ ተገኝቷል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ህብረተሰቡ መሰል የወንጀል ድርጊቶች ሲከሰቱ ፈጣን ጥቆማ በመስጠት እያደረገ ያለው ትብብር አጠናክሮ እንዲቀጥል መልዕክቱን አስተላልፏል።
#addispolice #crimenews #yeka #goldtheft #breakingnews #policechases #addisababacity #securityupdate #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
1 month ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሚያዚያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባና ሸገር ከተሞች ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2:00 - 9:30
👉 አስኮ ገብርኤል ፣ ሳንሱሲ፣ እያሱ ምንጭ፣ ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም፣ ከታ አፍያ ዴቄት፣ ኢትዮ ሸክላ፣ ብርጭቆ ፋብሪካ፣ ጠሮ ስላሴ፣ ጠሮ መስጊድ ፣ ኮልፌ ጤና ጣቢያ ፣ ብርጭቆ 40/60 ኮንዶሚኒየም ፊትለፊት ፣አወልያ አካባቢ፣ ካኦጄጄ፣ አቡነሃብተማርያም፣ አስኮ ጨረታ፣ ኮተቤ 02 አካባቢ
✅ ከጠዋቱ 3፡30 – 10፡30
👉 ቡረዩ ቄራ፣ ቡራዩ ማዘጋጃ ቤት፣ ካርቶን ፋብሪካ፣ ኬኛ ዱቄት ፋብሪካ፣ ሃይስኩል
✅ ከጠዋቱ 3፡00 -12፡00
👉ጀርመን ድልድይና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
Ethiopian electric utility
ነገ ሚያዚያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባና ሸገር ከተሞች ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2:00 - 9:30
👉 አስኮ ገብርኤል ፣ ሳንሱሲ፣ እያሱ ምንጭ፣ ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም፣ ከታ አፍያ ዴቄት፣ ኢትዮ ሸክላ፣ ብርጭቆ ፋብሪካ፣ ጠሮ ስላሴ፣ ጠሮ መስጊድ ፣ ኮልፌ ጤና ጣቢያ ፣ ብርጭቆ 40/60 ኮንዶሚኒየም ፊትለፊት ፣አወልያ አካባቢ፣ ካኦጄጄ፣ አቡነሃብተማርያም፣ አስኮ ጨረታ፣ ኮተቤ 02 አካባቢ
✅ ከጠዋቱ 3፡30 – 10፡30
👉 ቡረዩ ቄራ፣ ቡራዩ ማዘጋጃ ቤት፣ ካርቶን ፋብሪካ፣ ኬኛ ዱቄት ፋብሪካ፣ ሃይስኩል
✅ ከጠዋቱ 3፡00 -12፡00
👉ጀርመን ድልድይና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
Ethiopian electric utility
1 month ago
ዓለም አቀፍ የእጅ ንፅህና ቀን በኤካ ኮተቤ ሆስፒታል በፓናል ውይይት ተከበረ!
#ethiopia | በዓለም አቀፍ ደረጃ የእጅ ንፅህና ቀን ሲታሰብ፤ በጤናችን ላይ የሚያመጣው አስገራሚ ለውጥ ተመላክቷል። በትክክለኛ መንገድ እጅን ማፅድዳት በሽታን ከመከላከል ባለፈ የሕይወት አድን ሚናው ከፍተኛ መሆኑ ተገልጿል።
በውይይቱ ላይ ዶ/ር ሄርጎ አበራ እንዳብራሩት፣ እጅን በሳይንሳዊ መንገድ መታጠብ የሚከተሉትን አስደናቂ ጥቅሞች ያስገኛል፦
የተላላፊ በሽታ ምጣኔን መቀነስ፦ ተላላፊ በሽታዎችን የመተላለፍ ዕድል ከ18% ወደ 2% ዝቅ ያደርጋል።
የበሽታ መከላከል፦ በንክኪና በፈሳሽ የሚተላለፉ በሽታዎችን በ50% ይቀንሳል።
መድኃኒት የመለማመድ ችግር፦ በባክቴሪያዎች ላይ መድኃኒት አለመስራት (Drug Resistance) የሚያመጡ በሽታዎችን እስከ 70% ይከላከላል።
ጥናቶች እንደሚያሳዩት ምንም እንኳን በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ሳይንሳዊውን መንገድ ተከትለው እጃቸውን በተገቢው የሚያፀዱ የጤና ባለሙያዎች 30% ቢሆኑም፣ ይህንን ቁጥር በማሻሻል የሕመምተኞችን ደህንነት ይበልጥ ማረጋገጥ እንደሚቻል ተመላክቷል።
በጤና ተቋማት፣ በምግብ ቤቶችና በሥራ ቦታዎች ንፁህ ውሃ፣ ሳሙናና አልኮልን በበቂ ሁኔታ በማቅረብ እጃችንን የማፅዳት ባህላችንን ካሳደግን፣ ጤናማ ማህበረሰብ መፍጠር እንደምንችል ተመልክቷል።
እጅዎን በትክክለኛ ቅደም ተከተል በማፅዳት ራስዎንና የሚወዱትን ሰው ይጠብቁ!
"የአገልግሎት ጥራት አርማችን"
#ethiopia | በዓለም አቀፍ ደረጃ የእጅ ንፅህና ቀን ሲታሰብ፤ በጤናችን ላይ የሚያመጣው አስገራሚ ለውጥ ተመላክቷል። በትክክለኛ መንገድ እጅን ማፅድዳት በሽታን ከመከላከል ባለፈ የሕይወት አድን ሚናው ከፍተኛ መሆኑ ተገልጿል።
በውይይቱ ላይ ዶ/ር ሄርጎ አበራ እንዳብራሩት፣ እጅን በሳይንሳዊ መንገድ መታጠብ የሚከተሉትን አስደናቂ ጥቅሞች ያስገኛል፦
የተላላፊ በሽታ ምጣኔን መቀነስ፦ ተላላፊ በሽታዎችን የመተላለፍ ዕድል ከ18% ወደ 2% ዝቅ ያደርጋል።
የበሽታ መከላከል፦ በንክኪና በፈሳሽ የሚተላለፉ በሽታዎችን በ50% ይቀንሳል።
መድኃኒት የመለማመድ ችግር፦ በባክቴሪያዎች ላይ መድኃኒት አለመስራት (Drug Resistance) የሚያመጡ በሽታዎችን እስከ 70% ይከላከላል።
ጥናቶች እንደሚያሳዩት ምንም እንኳን በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ሳይንሳዊውን መንገድ ተከትለው እጃቸውን በተገቢው የሚያፀዱ የጤና ባለሙያዎች 30% ቢሆኑም፣ ይህንን ቁጥር በማሻሻል የሕመምተኞችን ደህንነት ይበልጥ ማረጋገጥ እንደሚቻል ተመላክቷል።
በጤና ተቋማት፣ በምግብ ቤቶችና በሥራ ቦታዎች ንፁህ ውሃ፣ ሳሙናና አልኮልን በበቂ ሁኔታ በማቅረብ እጃችንን የማፅዳት ባህላችንን ካሳደግን፣ ጤናማ ማህበረሰብ መፍጠር እንደምንችል ተመልክቷል።
እጅዎን በትክክለኛ ቅደም ተከተል በማፅዳት ራስዎንና የሚወዱትን ሰው ይጠብቁ!
"የአገልግሎት ጥራት አርማችን"
2 months ago
ታላቁ የሥነ ጥበብ ሰው ረዳት ፕሮፌሰር በኃይሉ በዛብህ አረፉ
#ethiopia | የኢትዮጵያ የሥነ ጥበብ ቤተሰብ ሌላኛውን ታላቅ ምሰሶውን አጥቷል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የዓለ የሥነ ጥበብና ዲዛይን ትምህርት ቤት መምህርና አንጋፋው የሥነ ጥበብ ሰው ረዳት ፕሮፌሰር በኃይሉ በዛብህ ዛሬ አርብ ሚያዝያ 2 ቀን 2018 ዓ.ም. ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል።
ስለ ረዳት ፕሮፌሰር በኃይሉ በዛብህ
ተምሳሌታዊ መምህር፦
በዘመናዊቷ ኢትዮጵያ የሥነ ጥበብ እንቅስቃሴ ውስጥ ጉልህ ስፍራ የነበራቸው፣ ጥንቅቅ ያሉ ባለሙያና ለብዙዎች አርአያ የሆኑ መምህር ነበሩ።
የአመራር ሚና፦
በቀድሞው የሥነ ጥበባት ኮሌጅ የምርምርና የቴክኖሎጂ ሽግግር ተባባሪ ዲን በመሆን በቁርጠኝነት አገልግለዋል።
ተወዳጅነት፦
በትህትናቸውና ለጥበብ ባላቸው ፍቅር በተማሪዎቻቸው፣ በሥራ ባልደረቦቻቸውና በመላው የሥነ ጥበብ ማኅበረሰብ ዘንድ እጅግ የሚከበሩና የሚወደዱ ሰው ነበሩ።
የቀብር ሥነ-ሥርዓት፦
የአቶ በኃይሉ በዛብህ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ዛሬ አርብ ሚያዝያ 2 ቀን 2018 ዓ.ም. በኮተቤ ሐና ወእያቄም ቤተ ክርስቲያን ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ይፈጸማል።
ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው፣ ለሥራ ባልደረቦቻቸውና በአጠቃላይ ለሥነ ጥበብ ማኅበረሰቡ መጽናናትን እንመኛለን።
ነፍስ ይማር!🙏🎨
#getu #behailubezabih #ethiopianart #alleschooloffinearts #arthistory #ethiopia #addisababauniversity #inmemoriam #በኃይሉበዛብህ #ሥነጥበብ #ዜናእረፍት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | የኢትዮጵያ የሥነ ጥበብ ቤተሰብ ሌላኛውን ታላቅ ምሰሶውን አጥቷል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የዓለ የሥነ ጥበብና ዲዛይን ትምህርት ቤት መምህርና አንጋፋው የሥነ ጥበብ ሰው ረዳት ፕሮፌሰር በኃይሉ በዛብህ ዛሬ አርብ ሚያዝያ 2 ቀን 2018 ዓ.ም. ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል።
ስለ ረዳት ፕሮፌሰር በኃይሉ በዛብህ
ተምሳሌታዊ መምህር፦
በዘመናዊቷ ኢትዮጵያ የሥነ ጥበብ እንቅስቃሴ ውስጥ ጉልህ ስፍራ የነበራቸው፣ ጥንቅቅ ያሉ ባለሙያና ለብዙዎች አርአያ የሆኑ መምህር ነበሩ።
የአመራር ሚና፦
በቀድሞው የሥነ ጥበባት ኮሌጅ የምርምርና የቴክኖሎጂ ሽግግር ተባባሪ ዲን በመሆን በቁርጠኝነት አገልግለዋል።
ተወዳጅነት፦
በትህትናቸውና ለጥበብ ባላቸው ፍቅር በተማሪዎቻቸው፣ በሥራ ባልደረቦቻቸውና በመላው የሥነ ጥበብ ማኅበረሰብ ዘንድ እጅግ የሚከበሩና የሚወደዱ ሰው ነበሩ።
የቀብር ሥነ-ሥርዓት፦
የአቶ በኃይሉ በዛብህ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ዛሬ አርብ ሚያዝያ 2 ቀን 2018 ዓ.ም. በኮተቤ ሐና ወእያቄም ቤተ ክርስቲያን ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ይፈጸማል።
ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው፣ ለሥራ ባልደረቦቻቸውና በአጠቃላይ ለሥነ ጥበብ ማኅበረሰቡ መጽናናትን እንመኛለን።
ነፍስ ይማር!🙏🎨
#getu #behailubezabih #ethiopianart #alleschooloffinearts #arthistory #ethiopia #addisababauniversity #inmemoriam #በኃይሉበዛብህ #ሥነጥበብ #ዜናእረፍት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የ3.8 ሚሊዮን ብር የኤሌክትሪክ ኬብል የዘረፉ ግለሰቦች ተያዙ!
#ethiopia | የየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ከምስራቅ አዲስ አበባ ሪጅን ህግ ቢሮ ጋር ባደረገው የተቀናጀ ኦፕሬሽን፣ በመሠረተ ልማት ላይ ስርቆት የፈጸሙ ተጠርጣሪዎችን ከዘረፉት ንብረት ጋር በቁጥጥር ስር አውሏል።
የተያዘበት ቦታ፦
በየካ ክፍለ ከተማ፣ ኮተቤ ኪዳነ-ምህረት አካባቢ።
የንብረቱ መጠን፦
4 ሺህ 895 ሜትር የኤሌክትሪክ ኬብሎች (ABC እና UG) እንዲሁም 350 ኪ.ግ የሚመዝኑ አልሙኒየምና መዳቦች።
ግምታዊ ዋጋ፦
የተያዙት ንብረቶች በአጠቃላይ 3 ሚሊዮን 895 ሺህ 81 ብር ያወጣሉ ተብሏል።
የተወሰደው እርምጃ፦
ፖሊስ ምስክሮችን በማቅረብ ጉዳዩ በአፋጣኝ በፍርድ ቤት እንዲታይ ያደረገ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ኬብሎቹ ከየትኛው አካባቢ ተዘርፈው እንደመጡ ለማወቅ ጥልቅ ምርመራ እየተከናወነ ይገኛል።
አሳሳቢ መልዕክት፦
እንዲህ ያሉ የስርቆት ወንጀሎች ተቋሙን ለከፍተኛ ኪሳራ ከመዳረጋቸው ባለፈ፣ ደንበኞችን ለተደጋጋሚ የኃይል መቆራረጥና ለደህንነት ስጋት እየዳረጉ በመሆኑ ማህበረሰቡ መሰል አጠራጣሪ ድርጊቶችን ሲመለከት በፍጥነት ጥቆማ እንዲሰጥ ጥሪ ቀርቧል።
#getu #crimealert #addisababapolice #electricinfrastructure #cabletheft #yeka #kotebe #ethiopiaelectricutility #lawenforcement #አዲስአበባ #ፖሊስ #መሠረተልማት #ስርቆት #የካ #ኮተቤ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | የየካ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ከምስራቅ አዲስ አበባ ሪጅን ህግ ቢሮ ጋር ባደረገው የተቀናጀ ኦፕሬሽን፣ በመሠረተ ልማት ላይ ስርቆት የፈጸሙ ተጠርጣሪዎችን ከዘረፉት ንብረት ጋር በቁጥጥር ስር አውሏል።
የተያዘበት ቦታ፦
በየካ ክፍለ ከተማ፣ ኮተቤ ኪዳነ-ምህረት አካባቢ።
የንብረቱ መጠን፦
4 ሺህ 895 ሜትር የኤሌክትሪክ ኬብሎች (ABC እና UG) እንዲሁም 350 ኪ.ግ የሚመዝኑ አልሙኒየምና መዳቦች።
ግምታዊ ዋጋ፦
የተያዙት ንብረቶች በአጠቃላይ 3 ሚሊዮን 895 ሺህ 81 ብር ያወጣሉ ተብሏል።
የተወሰደው እርምጃ፦
ፖሊስ ምስክሮችን በማቅረብ ጉዳዩ በአፋጣኝ በፍርድ ቤት እንዲታይ ያደረገ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ኬብሎቹ ከየትኛው አካባቢ ተዘርፈው እንደመጡ ለማወቅ ጥልቅ ምርመራ እየተከናወነ ይገኛል።
አሳሳቢ መልዕክት፦
እንዲህ ያሉ የስርቆት ወንጀሎች ተቋሙን ለከፍተኛ ኪሳራ ከመዳረጋቸው ባለፈ፣ ደንበኞችን ለተደጋጋሚ የኃይል መቆራረጥና ለደህንነት ስጋት እየዳረጉ በመሆኑ ማህበረሰቡ መሰል አጠራጣሪ ድርጊቶችን ሲመለከት በፍጥነት ጥቆማ እንዲሰጥ ጥሪ ቀርቧል።
#getu #crimealert #addisababapolice #electricinfrastructure #cabletheft #yeka #kotebe #ethiopiaelectricutility #lawenforcement #አዲስአበባ #ፖሊስ #መሠረተልማት #ስርቆት #የካ #ኮተቤ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
በአዲስ አበባ ከተማ በደረሰ የመንገድ ትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ህይወት ማለፉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
ዛሬ መጋቢት 22 ቀን 2018 ዓ/ም ከሌሊቱ 11፡30 ሠዓት በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 9 ልዩ ቦታው ኮተቤ 02 ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው አደጋው የደረሰው፡፡
የጉዞ መነሻውን ከአንቆርጫ ወደ ላምበረት ያደረገው የሠሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3C 02697 አ/አ የሆነ የህዝብ ማመላለሻ ሚኒባስ 18 ሰዎችን ጭኖ በተጠቀሰው ቦታ ቁልቁለቱን በመጓዝ ላይ ሳለ ባጋጠመው የመገልበጥ አደጋ በሁለት ወንዶችና አንድ ሴት፤ በሦስት ሰዎች ላይ የሞት እና አሽከርካሪውን ጨምሮ በ16 ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት ደርሷል፡፡
በአደጋው ጉዳት የደረሰባቸው ተሳፋሪዎች የህክምና ርዳታ እየተደረገላቸው የሚገኝ ሲሆን የአደጋው መንስኤም እየተጣራ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ገልጿል፡፡
seledadotio
seledadotio
ዛሬ መጋቢት 22 ቀን 2018 ዓ/ም ከሌሊቱ 11፡30 ሠዓት በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 9 ልዩ ቦታው ኮተቤ 02 ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው አደጋው የደረሰው፡፡
የጉዞ መነሻውን ከአንቆርጫ ወደ ላምበረት ያደረገው የሠሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3C 02697 አ/አ የሆነ የህዝብ ማመላለሻ ሚኒባስ 18 ሰዎችን ጭኖ በተጠቀሰው ቦታ ቁልቁለቱን በመጓዝ ላይ ሳለ ባጋጠመው የመገልበጥ አደጋ በሁለት ወንዶችና አንድ ሴት፤ በሦስት ሰዎች ላይ የሞት እና አሽከርካሪውን ጨምሮ በ16 ሰዎች ላይ ደግሞ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት ደርሷል፡፡
በአደጋው ጉዳት የደረሰባቸው ተሳፋሪዎች የህክምና ርዳታ እየተደረገላቸው የሚገኝ ሲሆን የአደጋው መንስኤም እየተጣራ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ገልጿል፡፡
seledadotio
seledadotio
3 months ago
በኮተቤ መስመር 02 አካባቢ ከባድ የትራፊክ አደጋ ተከሰተ
በአዲስ አበባ ከተማ ኮተቤ 02 መስመር በተለምዶ አንቆርጫ ተብሎ በሚጠራው ቁልቀለት መንገድ ከተፈቀደለት ጭነት በላይ 19 ሰዎችን ይዞ ፣ ሲጓዝ የነበረ የህዘብ ማመላለሻ / ታክሲ// ከንጋቱ 11፡30 አካባቢ ከፍተኛ የትራፊክ አደጋ ደርሶበታል።
በአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን የየካ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ስራ አስኪያ አቶ ተክሌ ካሳዬ እንደገለጹት አደጋው የደረሰው በየረር አቅጣጫ አንቆርጫ መስመር ቁልቁለቱን ሲጓዝ የነበረ ይኸው ታክሲ የመንገድ አካፋይን ጥሶ የመጋጨትና የመገልበጥ አደጋ ደርሶበታል፡፡
የጽጽቤቱን ባለሙያዎች በመያዝ በሰዓቱ ስፍራው ተገኝተው እና ከአይን እማኞች እንደተረዱት ታክሲው ከተፈቀደለት ጭነት በላይ ተሳፋሪዎችን እንደያዘና የትራፊክ አደጋ እንደደረሰበት እና በተሳፋሪዎችም ላይ ከባድ ጉዳት እንዳጋጥሟል፡
አቶ ተክሌ አያይዘውም የአደጋው መንስኤ በትራፊክ ፖሊስ እንደሚጣራ እና አሽከርካሪዎች ግን ተሳፋሪዎችን ከተፈቀደላቸው ቁጥር በላይ ባለመጫን አደጋን ቀድመው አንዲከላከሉ መልእክት አስተላልፈዋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ ኮተቤ 02 መስመር በተለምዶ አንቆርጫ ተብሎ በሚጠራው ቁልቀለት መንገድ ከተፈቀደለት ጭነት በላይ 19 ሰዎችን ይዞ ፣ ሲጓዝ የነበረ የህዘብ ማመላለሻ / ታክሲ// ከንጋቱ 11፡30 አካባቢ ከፍተኛ የትራፊክ አደጋ ደርሶበታል።
በአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን የየካ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ስራ አስኪያ አቶ ተክሌ ካሳዬ እንደገለጹት አደጋው የደረሰው በየረር አቅጣጫ አንቆርጫ መስመር ቁልቁለቱን ሲጓዝ የነበረ ይኸው ታክሲ የመንገድ አካፋይን ጥሶ የመጋጨትና የመገልበጥ አደጋ ደርሶበታል፡፡
የጽጽቤቱን ባለሙያዎች በመያዝ በሰዓቱ ስፍራው ተገኝተው እና ከአይን እማኞች እንደተረዱት ታክሲው ከተፈቀደለት ጭነት በላይ ተሳፋሪዎችን እንደያዘና የትራፊክ አደጋ እንደደረሰበት እና በተሳፋሪዎችም ላይ ከባድ ጉዳት እንዳጋጥሟል፡
አቶ ተክሌ አያይዘውም የአደጋው መንስኤ በትራፊክ ፖሊስ እንደሚጣራ እና አሽከርካሪዎች ግን ተሳፋሪዎችን ከተፈቀደላቸው ቁጥር በላይ ባለመጫን አደጋን ቀድመው አንዲከላከሉ መልእክት አስተላልፈዋል፡፡
3 months ago
በአዲስ አበባ ኮተቤ 02 አሰቃቂ የትራፊክ አደጋ ተከሰተ
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ የካ ክፍለ ከተማ "አንቆርጫ" ተብሎ በሚጠራው ቁልቁለት መንገድ ላይ፣ ዛሬ ንጋት 11፡30 አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ በሰው አካል እና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱ ታወቀ።
አደጋው የተከሰተው ከየረር ወደ አንቆርጫ በሚወስደው ቁልቁለት ላይ ሲሆን፣ አንድ የሕዝብ ማመላለሻ ታክሲ የመንገድ አካፋይን ጥሶ በመገልበጡ ነው። የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን እንዳረጋገጠው፣ ተሽከርካሪው በወቅቱ ከተፈቀደለት የሰው ቁጥር በላይ 19 ተሳፋሪዎችን ጭኖ ይጓዝ ነበር።
የየካ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ሥራ አስኪያጅ አቶ ተክሌ ካሳዬ እንደገለጹት፣ በአደጋው ሳቢያ በተሳፋሪዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት ደርሷል። የቴክኒክ ባለሙያዎች ባደረጉት የመጀመሪያ ደረጃ ምርመራ፣ ተሽከርካሪው ከአቅሙ በላይ መጫኑ ለአደጋው መከሰትና ለጉዳቱ ስፋት ዋነኛ ምክንያት መሆኑ ተጠቁሟል።
በአሁኑ ወቅት የፖሊስ የትራፊክ ምርመራ ክፍል የአደጋውን ትክክለኛ መንስኤ እያጣራ ይገኛል። አሽከርካሪዎች የትርፍ ጭነት የሚያስከትለውን አስከፊ መዘዝ ተገንዝበው፣ የሰዎችን ሕይወት ለመታደግ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀርቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #addisababa #trafficaccident #ethiopianews #yeka #roadsafety #breakingnews #አዲስአበባ #ትራፊክአደጋ #የካ
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ የካ ክፍለ ከተማ "አንቆርጫ" ተብሎ በሚጠራው ቁልቁለት መንገድ ላይ፣ ዛሬ ንጋት 11፡30 አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ በሰው አካል እና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱ ታወቀ።
አደጋው የተከሰተው ከየረር ወደ አንቆርጫ በሚወስደው ቁልቁለት ላይ ሲሆን፣ አንድ የሕዝብ ማመላለሻ ታክሲ የመንገድ አካፋይን ጥሶ በመገልበጡ ነው። የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን እንዳረጋገጠው፣ ተሽከርካሪው በወቅቱ ከተፈቀደለት የሰው ቁጥር በላይ 19 ተሳፋሪዎችን ጭኖ ይጓዝ ነበር።
የየካ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ሥራ አስኪያጅ አቶ ተክሌ ካሳዬ እንደገለጹት፣ በአደጋው ሳቢያ በተሳፋሪዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳት ደርሷል። የቴክኒክ ባለሙያዎች ባደረጉት የመጀመሪያ ደረጃ ምርመራ፣ ተሽከርካሪው ከአቅሙ በላይ መጫኑ ለአደጋው መከሰትና ለጉዳቱ ስፋት ዋነኛ ምክንያት መሆኑ ተጠቁሟል።
በአሁኑ ወቅት የፖሊስ የትራፊክ ምርመራ ክፍል የአደጋውን ትክክለኛ መንስኤ እያጣራ ይገኛል። አሽከርካሪዎች የትርፍ ጭነት የሚያስከትለውን አስከፊ መዘዝ ተገንዝበው፣ የሰዎችን ሕይወት ለመታደግ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀርቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #addisababa #trafficaccident #ethiopianews #yeka #roadsafety #breakingnews #አዲስአበባ #ትራፊክአደጋ #የካ
3 months ago
📢 አዲስ አገልግሎት በአዲስ መንፈስ! - እንኳን ደስ አላችሁ🔋
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኤሌክትሪክ ተሸከርካሪ ተጠቃሚዎችን እርካታ ለማሳደግ 24 ሰዓት የሚሰሩ #ቻርጅ_ማድረጊያ_ጣቢያዎችን በከፍተኛ መዋለ ንዋይ በመገንባት ለአገልግሎት ዝግጁ ማደረጉን በደስታ ይገልፃል፡፡
🚗 የኤሌክትሪክ ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያዎቹ የት ይገኛሉ❓
✨ ኮተቤ – ከማዕድን ሚኒስቴር ፊት ለፊት
✨ ፒያሳ – ኤሌክሪክ ህንፃ ግቢ ውስጥ | በቀድሞው የአገልግሎቱ ዋና መሥሪያ ቤት
💵 የአገልግሎት ክፍያ
🖍️ የኤሌክትሪክ ኃይል አጠቃቀም ባህልን ለማሻሻልና ከፍተኛ የኃይል ጭነት በማይኖርበት ጊዜ ደንበኞች ኃይል እንዲጠቀሙ ለማበረታታት
🖌️ በሚጠቀሙበት ጊዜ ላይ መሰረት ያደረገ ምክንያታዊ የቻርጅ ማድረጊያ ዋጋ እንዲተገበር ተደርጓል፡፡
🚘 ለአገልግሎቱ ተጠቀሚዎች ለአንድ ኪሎ ዋት ሶስት የክፍያ ዋጋ አማራጮች ቀርቧል፡-
☑️ Off-Peak:- (10:00፡01 PM - 6:00፡00 AM - ከምሽቱ 4:00 እስከ ጠዋቱ 12:00 ድረስ) - 14.85 ብር
☑️ Shoulder: - (10:00፡01 AM-5 - :00፡00 PM - ከጠዋቱ 4:00 አስከ ቀኑ 11:00 ድረስ) - 16.57 ብር
☑️ On-Peak: - (5:00፡01 PM – 10:00፡00 PM & 6:01AM - 10:00AM - ከቀኑ 11፡00 እስከ ምሽቱ 4፡00 እንዲሁም ከጠዋቱ 12፡00 እስከ 4:00 ድረስ) - 18.28 ብር
⚠️ልብ ይበሉ - የተዘጋጀው የቻርጅ ማድረጊያ ዋጋ ደንበኞች የኃይል ጭነት በማይኖርበት ጊዜ በዝቅተኛ ዋጋ ቻርጅ በማድረግ ገንዘባቸውን #እንዲቆጥቡ የሚያስችል ነው፡፡
#cleanenergy #poweryourjourney #eeu #ultrafast #driveclean #charge_green_drive_clean” #smart_power_for_smart_mobility”
#ethiopianelectricutility 🚗⚡️
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የኤሌክትሪክ ተሸከርካሪ ተጠቃሚዎችን እርካታ ለማሳደግ 24 ሰዓት የሚሰሩ #ቻርጅ_ማድረጊያ_ጣቢያዎችን በከፍተኛ መዋለ ንዋይ በመገንባት ለአገልግሎት ዝግጁ ማደረጉን በደስታ ይገልፃል፡፡
🚗 የኤሌክትሪክ ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያዎቹ የት ይገኛሉ❓
✨ ኮተቤ – ከማዕድን ሚኒስቴር ፊት ለፊት
✨ ፒያሳ – ኤሌክሪክ ህንፃ ግቢ ውስጥ | በቀድሞው የአገልግሎቱ ዋና መሥሪያ ቤት
💵 የአገልግሎት ክፍያ
🖍️ የኤሌክትሪክ ኃይል አጠቃቀም ባህልን ለማሻሻልና ከፍተኛ የኃይል ጭነት በማይኖርበት ጊዜ ደንበኞች ኃይል እንዲጠቀሙ ለማበረታታት
🖌️ በሚጠቀሙበት ጊዜ ላይ መሰረት ያደረገ ምክንያታዊ የቻርጅ ማድረጊያ ዋጋ እንዲተገበር ተደርጓል፡፡
🚘 ለአገልግሎቱ ተጠቀሚዎች ለአንድ ኪሎ ዋት ሶስት የክፍያ ዋጋ አማራጮች ቀርቧል፡-
☑️ Off-Peak:- (10:00፡01 PM - 6:00፡00 AM - ከምሽቱ 4:00 እስከ ጠዋቱ 12:00 ድረስ) - 14.85 ብር
☑️ Shoulder: - (10:00፡01 AM-5 - :00፡00 PM - ከጠዋቱ 4:00 አስከ ቀኑ 11:00 ድረስ) - 16.57 ብር
☑️ On-Peak: - (5:00፡01 PM – 10:00፡00 PM & 6:01AM - 10:00AM - ከቀኑ 11፡00 እስከ ምሽቱ 4፡00 እንዲሁም ከጠዋቱ 12፡00 እስከ 4:00 ድረስ) - 18.28 ብር
⚠️ልብ ይበሉ - የተዘጋጀው የቻርጅ ማድረጊያ ዋጋ ደንበኞች የኃይል ጭነት በማይኖርበት ጊዜ በዝቅተኛ ዋጋ ቻርጅ በማድረግ ገንዘባቸውን #እንዲቆጥቡ የሚያስችል ነው፡፡
#cleanenergy #poweryourjourney #eeu #ultrafast #driveclean #charge_green_drive_clean” #smart_power_for_smart_mobility”
#ethiopianelectricutility 🚗⚡️
3 months ago
አዲስ አበባ በ170 ሚ. ብር ግዙፍ
"የኤሌክትሪክ ኃይል ማደያ" ባለቤት ሆነች
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በአዲስ አበባ ኮተቤ አካባቢ በአንድ ጊዜ 24 ተሽከርካሪዎችን ማስተናገድ የሚችል ዘመናዊ የኃይል መሙያ ጣቢያ ዛሬ በይፋ አስመርቋል።
በ170 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባው ይህ ጣቢያ በቀን 24 ሰዓት አገልግሎት የሚሰጥ ሲሆን፣ በተለይም የኃይል ጭነት በማይኖርበት ወቅት ደንበኞች ተሽከርካሪዎቻቸውን እንዲሞሉ ለማበረታታት "ምክንያታዊ" የዋጋ ተመን ተፈጻሚ ተደርጓል።
በተጨማሪም በፒያሳ ኤሌክትሪክ ሕንፃ ግቢ ውስጥ የተገነባ ሌላ የኃይል መሙያ ጣቢያም ዛሬውኑ ሥራ መጀመሩ ታውቋል።
በትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር በኩል እንደተገለጸው፣ በአሁኑ ወቅት ከ140 ሺህ በላይ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ወደ ኢትዮጵያ የገቡ ሲሆን፣ ሀገሪቱ ለነዳጅ ግዢ የምታወጣውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ለመቀነስ አረንጓዴ ኢኮኖሚን በቁርጠኝነት እያሳደገች ትገኛለች።
ይህ የኃይል መሙያ ጣቢያ መመረቅም በመንገድ ላይ ለሚቆሙ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ባለቤቶች ትልቅ እፎይታን የሚሰጥና በዘርፉ ለሚሰማሩ የግል ባለሀብቶችም መንግሥት ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ማሳያ ተደርጎ ተወስዷል።
ተቋሙ በመጀመሪያው ምዕራፍ በአዲስ አበባ 32፣ በሌሎች የሀገሪቱ ከተሞች ደግሞ 8 በድምሩ 40 የኃይል መሙያ ጣቢያዎችን ለመገንባት በከፍተኛ ትኩረት እየሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር ጌቱ ገረመው አስታውቀዋል።
ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት ኢትዮጵያ በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች አጠቃቀም ረገድ በአጭር ጊዜ ውስጥ ያስመዘገበችውን ውጤት ይበልጥ የሚያጠናክርና ለወደፊትም የትራንስፖርት ዘርፉን ወደ ኤሌክትሪክ ለመቀየር ለተያዘው ግብ ትልቅ መሠረት የሚጥል ነው።
"የኤሌክትሪክ ኃይል ማደያ" ባለቤት ሆነች
#ethiopia | የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በአዲስ አበባ ኮተቤ አካባቢ በአንድ ጊዜ 24 ተሽከርካሪዎችን ማስተናገድ የሚችል ዘመናዊ የኃይል መሙያ ጣቢያ ዛሬ በይፋ አስመርቋል።
በ170 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባው ይህ ጣቢያ በቀን 24 ሰዓት አገልግሎት የሚሰጥ ሲሆን፣ በተለይም የኃይል ጭነት በማይኖርበት ወቅት ደንበኞች ተሽከርካሪዎቻቸውን እንዲሞሉ ለማበረታታት "ምክንያታዊ" የዋጋ ተመን ተፈጻሚ ተደርጓል።
በተጨማሪም በፒያሳ ኤሌክትሪክ ሕንፃ ግቢ ውስጥ የተገነባ ሌላ የኃይል መሙያ ጣቢያም ዛሬውኑ ሥራ መጀመሩ ታውቋል።
በትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር በኩል እንደተገለጸው፣ በአሁኑ ወቅት ከ140 ሺህ በላይ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ወደ ኢትዮጵያ የገቡ ሲሆን፣ ሀገሪቱ ለነዳጅ ግዢ የምታወጣውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ለመቀነስ አረንጓዴ ኢኮኖሚን በቁርጠኝነት እያሳደገች ትገኛለች።
ይህ የኃይል መሙያ ጣቢያ መመረቅም በመንገድ ላይ ለሚቆሙ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ባለቤቶች ትልቅ እፎይታን የሚሰጥና በዘርፉ ለሚሰማሩ የግል ባለሀብቶችም መንግሥት ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ማሳያ ተደርጎ ተወስዷል።
ተቋሙ በመጀመሪያው ምዕራፍ በአዲስ አበባ 32፣ በሌሎች የሀገሪቱ ከተሞች ደግሞ 8 በድምሩ 40 የኃይል መሙያ ጣቢያዎችን ለመገንባት በከፍተኛ ትኩረት እየሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር ጌቱ ገረመው አስታውቀዋል።
ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት ኢትዮጵያ በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች አጠቃቀም ረገድ በአጭር ጊዜ ውስጥ ያስመዘገበችውን ውጤት ይበልጥ የሚያጠናክርና ለወደፊትም የትራንስፖርት ዘርፉን ወደ ኤሌክትሪክ ለመቀየር ለተያዘው ግብ ትልቅ መሠረት የሚጥል ነው።
3 months ago
👉የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ የሚያስመሠግን ስራ በቢሾፍቱ
♦️የኢትዮጵያ የስፖርት ጋዜጠኞች የት ነው ያሉት?
#ethiopia | የኢትዮጵያ የስፖርት ጋዜጠኞች ቢሾፍቱ መሽገዋል፤አንድ ሠው መቅረት የለበትም የተባለ ይመስል ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያልን ጨምሮ ከተለያዩ የሚዲያ ተቋማት ማለትም ከቲቪ፣ከሬዲዮ፣ከፕሬስ፣ከፎቶግራፍ፣ከቲክታክና ከአለም አቀፍ የሚዲያ ተቋማት የተውጣጡ አንጋፋና ወጣት ጋዜጠኞች የቱሪስት ከተማ በሆነችው ቢሾፍቱ በሚገኘውና በአዲስ መልክ ደረጃውን ጠብቆ በተሠራው ሌክ ቪው ሆቴል ተጠቃለው ገብተዋል።
♦️ቢሾፍቱ ሌክ ቪው ሆቴል የመግባታቸውስ ምስጢር ምንድነው?
የዚህ ምክንያታቸው ደግሞ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ለስፖርት ጋዜጠኞች ባዘጋጀው የሁለት ቀናት(መጋቢት 17-18) የስልጠናና የምክክር መርሃ ግብር ላይ ለመገኘት ነው።
♦️የኢትዮጵያ የስፖርት ጋዜጠኞች ስልጠናና የምክክር መድረክ ምን ምን ያካተተ ነው?
በቢሾፍቱ ሌክ ቪው ሆቴል በተዘጋጀው የሁለት ቀናት የስልጠናና የምክክር መድረክ በተመረጡ አራት ርዕሶች ዙሪያ ትምህርት ይሠጣል፤እነሱም የኦሎምፒክ መርሆች፣ የኦሎምፒክ እንቅስቃሴ እሴቶችና ሌሎች ተዛማጅ ጉዳዮች፣የኦሎምፒክ ቻርተርና ዋና ዋና ይዘቶች፣የስፖርት ጋዜጠኝነትና ኮሚኒኬሽን እንዲሁም መንግስትና ስፖርት በሚሉ በውስጣቸው ሠፊ ጉዳዮችን በያዙ ርዕሶች ላይ ስልጠናና ምክክሮች ይካሄዳሉ።
♦️ስልጠናውን የሚሠጡት ባለሙያዎች(ምሁራን) እነማን ናቸው?
ስልጠናው እየተሠጠ ያለው ከፍተኛ ልምድን ከዕውቀት ጋር ባጣመሩ ባለሙያዎች(ምሁራን)፣ስፖርቱ በከፍተኛ ኃላፊነት በመሩ ኢንስትራክተሮች ሲሆን እነሱም ኢንተርናሽናል ኢንስትራክተር ዘሪሁን ቢያድግልኝ፣ኢንተርናሽናል ኢንስትራክተርና የኮተቤ ዩኒቨርስቲ መምህሩ አቶ ሙሉነህ ግርማ፣ከ39 ዓመታት በላይ ስፖርቱን ባገለገለው፣የቀድሞ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የፅ/ቤት ኃላፊ፣የኢትዮጵያ የስፖርት ሳይንስ ማህበር መስራችና ፕሬዝዳንት፣የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ የቴክኒክና የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ የሆኑት አቶ ቢልልኝ መቆያ እና በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የጋዜጠኝነትና ኮሚኒኬሽን መምህር(ሌክቸረር)ጋዜጠኛ ፍቅር ይልቃል ናቸው።
♦️መድረኩን በይፋ የከፈቱት አቶ ሚኒልክ ሐብቴ "ጋዜጠኞች መልቲ ዳይሜንሽናል ናቸው"
የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ለሁለት ቀናት ያዘጋጀውን የምክክር መድረክ በይፋ መጀመሩን በንግግራቸው ያበሠሩት የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ አባልና የኢትዮጵያ ቦውሊንግ አሶሴሽን ፕሬዝዳንት አቶ ሚኒልክ ሐብቱ ሲሆኑ በመክፈቻ ንግግራቸውም
"ጋዜጠኞች መልቲ ዳይሜንሽናል ናቸው ተብጨሎ ይታሠባል፤ነገሮችን ከብዙ አቅጣጫ ነው እንደ ኦሎምፒክ ኮሚቴ፣እንደ ፌዴሬሽኖች ያላየናቸውን የሚሳዩን መስታዎቶች ናቸውና ከእናንተ ጋር ይሄንን የምክክር መድረክ በማዘጋጀታችን ከእናንተ የምንማርበት፣ከእኛም ከኢንስትራክተሮቻችን የምትማሩበት መድረክ ይናል።በድጋሚ ወደ መማማሪያና የምክክር መድረክ መጣችሁ" ብለዋል።
♦️ስልጠናውና የምክክር መድረኩ ዛሬ በልዩ የመዝጊያ ስነ-ስርዓት ይጠናቀቃል
ከቲቪ፣ከሬዲዮ፣ከፕሬስ፣ከፎቶግራፍ፣ከቲክታክና ከአለም አቀፍ የሚዲያ ተቋማት የተውጣጡ ከ60 በላይ አንጋፋና ወጣት ጋዜጠኞች ባልተለመደ መልኩ በብዛትና በንቃት የተሳተፉበት የስልጠናና የምክክር መድረክ ዛሬ በልዩ የመዝጊያ ስነ-ስርዓት የሚጠናቀቅ ይሆናል።
በባለሙያዎች ከተሠጠው ትምህርት በተጨማሪ የስልጠናው ተካፋዮች በ4 ምድብ ተከፍለው ውይይት ያደረጉ ሲሆን አጋጣሚው የልምድና የዕውቀት ሽግግር እንዲኖር ከማድረጉም በላይ የተራራቁና የማይቀራረቡ የሚዲያ ባለሙያዎች ይበልጥ ተቀራርበው የሚሠሩበት፣የሚመካከሩበት፣መልካም ግንኙነት የፈጠረ መልካም አጋጣሚም ሆኖ ተገኝቷል።የስልጠናና ምክክር መድረኩ ዛሬ ሲጠናቀቅ ለተሳታፊዎች ሠርተፊኬት የሚሠጥ ሲሆን የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ለጋዜጠኞች ክብር የእራት ግብዣም መዘጋጀቱ ነው የተሠማው።
♦️በመጨረሻም ምስጋና
የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ኃላፊነቱን ወስዶ ለጋዜጠኛውና ለሙያው አስቦ ይሄን መሠል ውጤታማ የስልጠናና የምክክር መድረክ ማዘጋጀቱ ፕሬዝዳንቱን ዶክተር አሸብር ወልደጊዮርጊስንና የስራ አመራር ቦርዱን በአጠቃላይ ያስመሠግናቸዋል።በሁለት ቀን ስልጠና ብቻ ክፍተቱን ለመሙላት ስለማይቻል ተከታታይነት ባለው መልኩ ቢቀጥል ዘርፉ የበለጠ እንዲሻሻል ብቻ ሳይሆን ይበልጥ በዕውቀት እንዲሠራ ይረዳልና በደንብ ቢታሠብበት የሚሉ ጥቂቶች አይደሉም፤ስልጠናው አስልቺ ከመሆን ይልቅ የጋዜጠኛውን ስሜትና ፍላጎት ባማከለ መልኩ ያሳለጡት ዋና አጋፋሪ አቶ ቢልልኝ መቆያ፣ስልጠናውን የሠጡት ባለሙያዎችን በመጨረሻም በቢሾፍቱ የነበረን የሁለት ቀናት ቆይታ ምቹና ያማረ እንዲሆን እንዲሁም ለጋዜጠኞች ክብር የእራት ግብዣ ያደረጉትን ደረጃውን የጠበቀው ምቹና ዘመናዊው የሌክ ቪው ሆቴል ባለቤቶችን የዜና ሠዎች በመጨረሻም አመስግነዋል።
✍️✍️በጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ(ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል)
♦️የኢትዮጵያ የስፖርት ጋዜጠኞች የት ነው ያሉት?
#ethiopia | የኢትዮጵያ የስፖርት ጋዜጠኞች ቢሾፍቱ መሽገዋል፤አንድ ሠው መቅረት የለበትም የተባለ ይመስል ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያልን ጨምሮ ከተለያዩ የሚዲያ ተቋማት ማለትም ከቲቪ፣ከሬዲዮ፣ከፕሬስ፣ከፎቶግራፍ፣ከቲክታክና ከአለም አቀፍ የሚዲያ ተቋማት የተውጣጡ አንጋፋና ወጣት ጋዜጠኞች የቱሪስት ከተማ በሆነችው ቢሾፍቱ በሚገኘውና በአዲስ መልክ ደረጃውን ጠብቆ በተሠራው ሌክ ቪው ሆቴል ተጠቃለው ገብተዋል።
♦️ቢሾፍቱ ሌክ ቪው ሆቴል የመግባታቸውስ ምስጢር ምንድነው?
የዚህ ምክንያታቸው ደግሞ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ለስፖርት ጋዜጠኞች ባዘጋጀው የሁለት ቀናት(መጋቢት 17-18) የስልጠናና የምክክር መርሃ ግብር ላይ ለመገኘት ነው።
♦️የኢትዮጵያ የስፖርት ጋዜጠኞች ስልጠናና የምክክር መድረክ ምን ምን ያካተተ ነው?
በቢሾፍቱ ሌክ ቪው ሆቴል በተዘጋጀው የሁለት ቀናት የስልጠናና የምክክር መድረክ በተመረጡ አራት ርዕሶች ዙሪያ ትምህርት ይሠጣል፤እነሱም የኦሎምፒክ መርሆች፣ የኦሎምፒክ እንቅስቃሴ እሴቶችና ሌሎች ተዛማጅ ጉዳዮች፣የኦሎምፒክ ቻርተርና ዋና ዋና ይዘቶች፣የስፖርት ጋዜጠኝነትና ኮሚኒኬሽን እንዲሁም መንግስትና ስፖርት በሚሉ በውስጣቸው ሠፊ ጉዳዮችን በያዙ ርዕሶች ላይ ስልጠናና ምክክሮች ይካሄዳሉ።
♦️ስልጠናውን የሚሠጡት ባለሙያዎች(ምሁራን) እነማን ናቸው?
ስልጠናው እየተሠጠ ያለው ከፍተኛ ልምድን ከዕውቀት ጋር ባጣመሩ ባለሙያዎች(ምሁራን)፣ስፖርቱ በከፍተኛ ኃላፊነት በመሩ ኢንስትራክተሮች ሲሆን እነሱም ኢንተርናሽናል ኢንስትራክተር ዘሪሁን ቢያድግልኝ፣ኢንተርናሽናል ኢንስትራክተርና የኮተቤ ዩኒቨርስቲ መምህሩ አቶ ሙሉነህ ግርማ፣ከ39 ዓመታት በላይ ስፖርቱን ባገለገለው፣የቀድሞ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የፅ/ቤት ኃላፊ፣የኢትዮጵያ የስፖርት ሳይንስ ማህበር መስራችና ፕሬዝዳንት፣የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ የቴክኒክና የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ የሆኑት አቶ ቢልልኝ መቆያ እና በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የጋዜጠኝነትና ኮሚኒኬሽን መምህር(ሌክቸረር)ጋዜጠኛ ፍቅር ይልቃል ናቸው።
♦️መድረኩን በይፋ የከፈቱት አቶ ሚኒልክ ሐብቴ "ጋዜጠኞች መልቲ ዳይሜንሽናል ናቸው"
የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ለሁለት ቀናት ያዘጋጀውን የምክክር መድረክ በይፋ መጀመሩን በንግግራቸው ያበሠሩት የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ አባልና የኢትዮጵያ ቦውሊንግ አሶሴሽን ፕሬዝዳንት አቶ ሚኒልክ ሐብቱ ሲሆኑ በመክፈቻ ንግግራቸውም
"ጋዜጠኞች መልቲ ዳይሜንሽናል ናቸው ተብጨሎ ይታሠባል፤ነገሮችን ከብዙ አቅጣጫ ነው እንደ ኦሎምፒክ ኮሚቴ፣እንደ ፌዴሬሽኖች ያላየናቸውን የሚሳዩን መስታዎቶች ናቸውና ከእናንተ ጋር ይሄንን የምክክር መድረክ በማዘጋጀታችን ከእናንተ የምንማርበት፣ከእኛም ከኢንስትራክተሮቻችን የምትማሩበት መድረክ ይናል።በድጋሚ ወደ መማማሪያና የምክክር መድረክ መጣችሁ" ብለዋል።
♦️ስልጠናውና የምክክር መድረኩ ዛሬ በልዩ የመዝጊያ ስነ-ስርዓት ይጠናቀቃል
ከቲቪ፣ከሬዲዮ፣ከፕሬስ፣ከፎቶግራፍ፣ከቲክታክና ከአለም አቀፍ የሚዲያ ተቋማት የተውጣጡ ከ60 በላይ አንጋፋና ወጣት ጋዜጠኞች ባልተለመደ መልኩ በብዛትና በንቃት የተሳተፉበት የስልጠናና የምክክር መድረክ ዛሬ በልዩ የመዝጊያ ስነ-ስርዓት የሚጠናቀቅ ይሆናል።
በባለሙያዎች ከተሠጠው ትምህርት በተጨማሪ የስልጠናው ተካፋዮች በ4 ምድብ ተከፍለው ውይይት ያደረጉ ሲሆን አጋጣሚው የልምድና የዕውቀት ሽግግር እንዲኖር ከማድረጉም በላይ የተራራቁና የማይቀራረቡ የሚዲያ ባለሙያዎች ይበልጥ ተቀራርበው የሚሠሩበት፣የሚመካከሩበት፣መልካም ግንኙነት የፈጠረ መልካም አጋጣሚም ሆኖ ተገኝቷል።የስልጠናና ምክክር መድረኩ ዛሬ ሲጠናቀቅ ለተሳታፊዎች ሠርተፊኬት የሚሠጥ ሲሆን የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ለጋዜጠኞች ክብር የእራት ግብዣም መዘጋጀቱ ነው የተሠማው።
♦️በመጨረሻም ምስጋና
የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ኃላፊነቱን ወስዶ ለጋዜጠኛውና ለሙያው አስቦ ይሄን መሠል ውጤታማ የስልጠናና የምክክር መድረክ ማዘጋጀቱ ፕሬዝዳንቱን ዶክተር አሸብር ወልደጊዮርጊስንና የስራ አመራር ቦርዱን በአጠቃላይ ያስመሠግናቸዋል።በሁለት ቀን ስልጠና ብቻ ክፍተቱን ለመሙላት ስለማይቻል ተከታታይነት ባለው መልኩ ቢቀጥል ዘርፉ የበለጠ እንዲሻሻል ብቻ ሳይሆን ይበልጥ በዕውቀት እንዲሠራ ይረዳልና በደንብ ቢታሠብበት የሚሉ ጥቂቶች አይደሉም፤ስልጠናው አስልቺ ከመሆን ይልቅ የጋዜጠኛውን ስሜትና ፍላጎት ባማከለ መልኩ ያሳለጡት ዋና አጋፋሪ አቶ ቢልልኝ መቆያ፣ስልጠናውን የሠጡት ባለሙያዎችን በመጨረሻም በቢሾፍቱ የነበረን የሁለት ቀናት ቆይታ ምቹና ያማረ እንዲሆን እንዲሁም ለጋዜጠኞች ክብር የእራት ግብዣ ያደረጉትን ደረጃውን የጠበቀው ምቹና ዘመናዊው የሌክ ቪው ሆቴል ባለቤቶችን የዜና ሠዎች በመጨረሻም አመስግነዋል።
✍️✍️በጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ(ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል)
3 months ago
‹‹ያለ እውቀት በሚነገር ቃል፤ በጎውን ሥራ/ምክር የሚያጨልም ይህ ማነው?!››
ስለመቄዶንያው ብንያም በለጠ፡- ያየነውን እንመስክራለን፤ የሰማነውን እንናገራለን!!
ሰሞኑን በማኅበራዊ ትስስር መድረክ የመቄዶንያው መስራች ብንያም በለጠን በተመለከተ ምክርና ወቀሳ አዘል የሆኑ ጽሑፎች ሲዘዋወሩ ነበር፡፡ የጽሑፎቹ ሐሳብ ከታላቁ ቅዱስ መጽሐፍ፤ ከመጽሐፈ ኢዮብ አንድ ኃይለ-ቃልን አስታወሰኝ፡፡ ቃሉ እንዲህ ይላል፤
‹‹ያለ እውቀት በሚነገር ቃል፤ በጎውን ሥራ የሚያጨልም ይህ ማነው?!››
ከዚሁ የሐሳብ ሰበዝ ሳልወጣ በመቄዶንያ የአረጋውያንና የአእምሮ ሕሙማን ማእከል በነበረኝ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ቆይታዬ የታዘብኩትን የግሌን ምስክርነት በጥቂቱ ላንሳ፡፡
ብንያምን የማውቀው ከዓመታት በፊት ኮተቤ በወላጆቹ ቤት 100 የሚሆኑ አረጋውያንና አእምሮ ሕሙማንን ሰብስቦ ሲረዳ ነው፡፡ በወቅቱ ማእከሉ ሙሉ በሙሉ ሥራውን ሲያካሂድ የነበረው በበጎ ፈቃደኛ አገልጋዮች ነበር፡፡ እናም አንድ ወቅት ላይ ከአንድ መነኩሴ አባት ጋር በመሆን በበጎ ፈቃደኝነት መቄዶንያን ለማገልግል አብረን ሄድን፡፡
ብንያም በትሕትና ከተቀበለን በኋላ የመጣንበትን ምክንያታችንን ገለጽንለት፡፡ ትሑት በሆነ መንፈስ ምስጋናውን ከገለጸልን በኋላ ፈቃዳችን ቢሆን ለተወሰኑ ጊዜያት እዛው ማእከሉ ውስጥ ከአረጋውያንና ከአእምሮ ሕሙማን ወገኖቻችን ጋር እየኖረን እንድናገለግል ጠየቀን፡፡ እኔም በዕድሜ አረጋዊ የሆኑትም መነኩሴ አባት በሐሳቡ ተስማማን፡፡
ብንያም ፈቃደኝነታችንን በአክብሮትና በምስጋና ከተቀበለ በኋላ በወላጆቹ ቪላ ቤት ውስጥ የአባቱና የእናቱን መኝታ ቤት ለጊዜው ማረፊያ ይሆነን ዘንድ ለእኔና ለመነኩሴው አባት እንዲሰጠን አደረገ፡፡ ልብ በሉ ብንያም ይህን ያማረውን የወላጆቹን መኝታ ቤት እኛ እንዳናርፍበት ሲሰጠን የእርሱ ማረፊያ ክፍል ግን በግቢው ውስጥ በጭቃ በተሠራ ሰርቪስ ቤት ውስጥ ነበር፡፡
ይህ ብቻ አይደለም በቆይታዬ እንደታዘብኩት፤ ብንያም አረጋውያኑ የበሉትን ይበላል፤ የለበሱትን ይለብሳል፤ አብሮአቸው ይውላል፤ አብሮአቸው ያድራል፡፡ እንደውም በማእከሉ ውስጥ ከእርሱ ይልቅ ልዩ እንክብካቤ የሚደረግላቸው አረጋውያን አባቶችና እናቶች ነበሩ፡፡
ይህን ገና ከጅምሩ የመቄዶንያ ቀኝ እጅ የሆነውና ሠርጉን ጭምር በመቄዶንያ ያደረገው ሰይፉ ፋንታሁን፤ አብረውት ይሠሩ የነበሩት ታዬ ወርቁ፣ ጋዜጠኛ ዕፀገነት/የኢቢኤሷ፣ የስፖርት ጋዜጠኛው ታደለ፤ ሀብታሙ አረጋ፤ ከተባበሩት መንግሥታት የምግብ ድ/ት ከጡረታ ከተገለሉ በኋላ የማእከሉ በጎ ፈቃደኛ የነበሩት ዶ/ር ጌታቸው ተድላ… በወቅቱ በማእከሉ አብረውን የነበሩ ሌሎች በጎ ፈቃደኞችና ማእከሉን ለመጎብኘት የሚመጡ ወገኖች ሁሉ የሚያውቁት፤ የሚመሰክሩት እውነታ ነው፡፡
በመጨረሻም፤
መቄዶንያ የሰዎች እንጂ የመላእክት ስብስብ ያለበት ቦታ አይለደም፡፡ እግር ጥሎት ለሄደም ሆነ በማእከሉ በቅርበት ለሚከታተል ሰው ሊታዘባቸው የሚችላቸው ጥቃቅንም ሆነ ጉልህ ችግሮች ሊኖሩ ይችላሉ፡፡ የማእከሉ ዋና ግብ ግን የቀኑ ጸሐይ፣ የሌሊቱ ቁር የሚፈራረቅባቸውን አረጋውያን አባቶችና እናቶች ከጎዳና ላይ በማንሳት በቀሪ ጥቂት ዘመናቸውን እፎይ ብለው የሚያርፉበት መጠለያ፣ ምግብ፣ አልባሳትና ቤተሰባዊ እንክብካቤ ማሟላት ነው፡፡ ይህን ደግሞ መቄዶንያ ደጋግ ልብ ካላቸው ኢትዮጵያውያን ወገኖች ጋር በመሆን በስፋት እየሠራ ነው፡፡
ተቺዎቹ፤ ‹‹ብንያም አለባበሱን እንዲቀይር ከመምከርም ባሻገር ምስኪን መስሎ መታየት ምንድ ነው? ነቃ ነቃ በል እንጂ…›› በሚል ላነሱት አስተያየት ይህን ብዬ ጽሑፌን ልቋጭ፡፡
ህንዳውያን ‹‹ታላቁ ነፍስ›› በማለት የሚጠሯቸው የህንድ የነጻት አባት ማሕተመ ጋንዲ በሕይወት ዘመናቸው ልብሳቸው አንድና ተመሳሳይ ነበር፡፡ እኚህ ሰው ከህንዳውያኑ ተራ ዜጎች የተለየ አለባበስና አመጋገብ አልነበራቸውም፡፡ እርሳቸውን ለማግኘት/ለመጎብኘት ለሚመጡት ለታላላቅ የዓለማችን መሪዎች ሆነ ለምድራችን ምስኪኖችንና ጎስቋሎች የነበራቸው አቀባባል፤ የሚያሳዩት ክብር፣ የሚሰጡት ፍቅርና ትሕትና ተመሳሳይ ነበር፡፡
ጋንዲ በአለባበሳቸውም ሆነ በአኗኗራቸው ይህን ተራ መንገድ የተከተሉት ወደውና ፈቅደው እንጂ ገንዘብ ስለቸገራቸው አይደለም፡፡ እኚያ ታላቅ ሰው ባላቸው ተቀባይነት፣ ክብርና ዝና የተነሳ ወርቅ መልበስ፣ በወርቅ ሰሀን መብላት የሚያስችል ዕድል የነበራቸው ታላቅ ሰው ነበሩ፡፡ ግን እርሳቸው ያን መንገድ አልፈለጉትም፡፡ ተራ መስለው ግን ደግሞ ታላቅ ሥራን ሠርተው ያለፉ የምድራችን ታላቅ ሰው ናቸው፡፡
እንደ መውጫ፤
መቄዶንያን/ብንያምን በተመለከተ ችግር አለ ብለው የሚያስቡ ሰዎች አሉ የሚሏቸውን ችግሮች ለመቅረፍ ተባብሮ መስራት እንጂ ከውጪ ሆነ መተቸት ለውጥ ያመጣል ብዬ አላስብም፡
ታላቁ ቅዱስ መጽሐፍ፤ ‹‹ነገር ግን በጎ ሥራ ለሚያደርጉ ሁሉ ምስጋናና ክብር፤ ሰላምም ይሆንላቸዋል፤›› እንዲል፤ ወንድማችን ብንያም ስላደረገኸውና እያደረግኽ ስላለው የበጎነት ሥራ ከፈጣሪ ዘንድ ምስጋናና ክብር፤ የበዛ ሰላም ይሁንልህ!!
ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው!!
በተረፈ ወርቁ (ዲ/ን)፤
ስለመቄዶንያው ብንያም በለጠ፡- ያየነውን እንመስክራለን፤ የሰማነውን እንናገራለን!!
ሰሞኑን በማኅበራዊ ትስስር መድረክ የመቄዶንያው መስራች ብንያም በለጠን በተመለከተ ምክርና ወቀሳ አዘል የሆኑ ጽሑፎች ሲዘዋወሩ ነበር፡፡ የጽሑፎቹ ሐሳብ ከታላቁ ቅዱስ መጽሐፍ፤ ከመጽሐፈ ኢዮብ አንድ ኃይለ-ቃልን አስታወሰኝ፡፡ ቃሉ እንዲህ ይላል፤
‹‹ያለ እውቀት በሚነገር ቃል፤ በጎውን ሥራ የሚያጨልም ይህ ማነው?!››
ከዚሁ የሐሳብ ሰበዝ ሳልወጣ በመቄዶንያ የአረጋውያንና የአእምሮ ሕሙማን ማእከል በነበረኝ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ቆይታዬ የታዘብኩትን የግሌን ምስክርነት በጥቂቱ ላንሳ፡፡
ብንያምን የማውቀው ከዓመታት በፊት ኮተቤ በወላጆቹ ቤት 100 የሚሆኑ አረጋውያንና አእምሮ ሕሙማንን ሰብስቦ ሲረዳ ነው፡፡ በወቅቱ ማእከሉ ሙሉ በሙሉ ሥራውን ሲያካሂድ የነበረው በበጎ ፈቃደኛ አገልጋዮች ነበር፡፡ እናም አንድ ወቅት ላይ ከአንድ መነኩሴ አባት ጋር በመሆን በበጎ ፈቃደኝነት መቄዶንያን ለማገልግል አብረን ሄድን፡፡
ብንያም በትሕትና ከተቀበለን በኋላ የመጣንበትን ምክንያታችንን ገለጽንለት፡፡ ትሑት በሆነ መንፈስ ምስጋናውን ከገለጸልን በኋላ ፈቃዳችን ቢሆን ለተወሰኑ ጊዜያት እዛው ማእከሉ ውስጥ ከአረጋውያንና ከአእምሮ ሕሙማን ወገኖቻችን ጋር እየኖረን እንድናገለግል ጠየቀን፡፡ እኔም በዕድሜ አረጋዊ የሆኑትም መነኩሴ አባት በሐሳቡ ተስማማን፡፡
ብንያም ፈቃደኝነታችንን በአክብሮትና በምስጋና ከተቀበለ በኋላ በወላጆቹ ቪላ ቤት ውስጥ የአባቱና የእናቱን መኝታ ቤት ለጊዜው ማረፊያ ይሆነን ዘንድ ለእኔና ለመነኩሴው አባት እንዲሰጠን አደረገ፡፡ ልብ በሉ ብንያም ይህን ያማረውን የወላጆቹን መኝታ ቤት እኛ እንዳናርፍበት ሲሰጠን የእርሱ ማረፊያ ክፍል ግን በግቢው ውስጥ በጭቃ በተሠራ ሰርቪስ ቤት ውስጥ ነበር፡፡
ይህ ብቻ አይደለም በቆይታዬ እንደታዘብኩት፤ ብንያም አረጋውያኑ የበሉትን ይበላል፤ የለበሱትን ይለብሳል፤ አብሮአቸው ይውላል፤ አብሮአቸው ያድራል፡፡ እንደውም በማእከሉ ውስጥ ከእርሱ ይልቅ ልዩ እንክብካቤ የሚደረግላቸው አረጋውያን አባቶችና እናቶች ነበሩ፡፡
ይህን ገና ከጅምሩ የመቄዶንያ ቀኝ እጅ የሆነውና ሠርጉን ጭምር በመቄዶንያ ያደረገው ሰይፉ ፋንታሁን፤ አብረውት ይሠሩ የነበሩት ታዬ ወርቁ፣ ጋዜጠኛ ዕፀገነት/የኢቢኤሷ፣ የስፖርት ጋዜጠኛው ታደለ፤ ሀብታሙ አረጋ፤ ከተባበሩት መንግሥታት የምግብ ድ/ት ከጡረታ ከተገለሉ በኋላ የማእከሉ በጎ ፈቃደኛ የነበሩት ዶ/ር ጌታቸው ተድላ… በወቅቱ በማእከሉ አብረውን የነበሩ ሌሎች በጎ ፈቃደኞችና ማእከሉን ለመጎብኘት የሚመጡ ወገኖች ሁሉ የሚያውቁት፤ የሚመሰክሩት እውነታ ነው፡፡
በመጨረሻም፤
መቄዶንያ የሰዎች እንጂ የመላእክት ስብስብ ያለበት ቦታ አይለደም፡፡ እግር ጥሎት ለሄደም ሆነ በማእከሉ በቅርበት ለሚከታተል ሰው ሊታዘባቸው የሚችላቸው ጥቃቅንም ሆነ ጉልህ ችግሮች ሊኖሩ ይችላሉ፡፡ የማእከሉ ዋና ግብ ግን የቀኑ ጸሐይ፣ የሌሊቱ ቁር የሚፈራረቅባቸውን አረጋውያን አባቶችና እናቶች ከጎዳና ላይ በማንሳት በቀሪ ጥቂት ዘመናቸውን እፎይ ብለው የሚያርፉበት መጠለያ፣ ምግብ፣ አልባሳትና ቤተሰባዊ እንክብካቤ ማሟላት ነው፡፡ ይህን ደግሞ መቄዶንያ ደጋግ ልብ ካላቸው ኢትዮጵያውያን ወገኖች ጋር በመሆን በስፋት እየሠራ ነው፡፡
ተቺዎቹ፤ ‹‹ብንያም አለባበሱን እንዲቀይር ከመምከርም ባሻገር ምስኪን መስሎ መታየት ምንድ ነው? ነቃ ነቃ በል እንጂ…›› በሚል ላነሱት አስተያየት ይህን ብዬ ጽሑፌን ልቋጭ፡፡
ህንዳውያን ‹‹ታላቁ ነፍስ›› በማለት የሚጠሯቸው የህንድ የነጻት አባት ማሕተመ ጋንዲ በሕይወት ዘመናቸው ልብሳቸው አንድና ተመሳሳይ ነበር፡፡ እኚህ ሰው ከህንዳውያኑ ተራ ዜጎች የተለየ አለባበስና አመጋገብ አልነበራቸውም፡፡ እርሳቸውን ለማግኘት/ለመጎብኘት ለሚመጡት ለታላላቅ የዓለማችን መሪዎች ሆነ ለምድራችን ምስኪኖችንና ጎስቋሎች የነበራቸው አቀባባል፤ የሚያሳዩት ክብር፣ የሚሰጡት ፍቅርና ትሕትና ተመሳሳይ ነበር፡፡
ጋንዲ በአለባበሳቸውም ሆነ በአኗኗራቸው ይህን ተራ መንገድ የተከተሉት ወደውና ፈቅደው እንጂ ገንዘብ ስለቸገራቸው አይደለም፡፡ እኚያ ታላቅ ሰው ባላቸው ተቀባይነት፣ ክብርና ዝና የተነሳ ወርቅ መልበስ፣ በወርቅ ሰሀን መብላት የሚያስችል ዕድል የነበራቸው ታላቅ ሰው ነበሩ፡፡ ግን እርሳቸው ያን መንገድ አልፈለጉትም፡፡ ተራ መስለው ግን ደግሞ ታላቅ ሥራን ሠርተው ያለፉ የምድራችን ታላቅ ሰው ናቸው፡፡
እንደ መውጫ፤
መቄዶንያን/ብንያምን በተመለከተ ችግር አለ ብለው የሚያስቡ ሰዎች አሉ የሚሏቸውን ችግሮች ለመቅረፍ ተባብሮ መስራት እንጂ ከውጪ ሆነ መተቸት ለውጥ ያመጣል ብዬ አላስብም፡
ታላቁ ቅዱስ መጽሐፍ፤ ‹‹ነገር ግን በጎ ሥራ ለሚያደርጉ ሁሉ ምስጋናና ክብር፤ ሰላምም ይሆንላቸዋል፤›› እንዲል፤ ወንድማችን ብንያም ስላደረገኸውና እያደረግኽ ስላለው የበጎነት ሥራ ከፈጣሪ ዘንድ ምስጋናና ክብር፤ የበዛ ሰላም ይሁንልህ!!
ሰውን ለመርዳት ሰው መሆን በቂ ነው!!
በተረፈ ወርቁ (ዲ/ን)፤
3 months ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ መጋቢት 15 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተማ የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
ከ2:30-10:30
-ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ፣ ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር፣ ዋልያ ቢራ፣ ጨፌ ኮንዶሚኒየም፣ ማሩ ብረታ ብረት አካባቢ፣ ቁስቋም አካባቢ፣ ሸገር ዳቦ፣
-አቃቂ ስታዲየም፣ መኮድ፣ ብሔራዊ ት/ቤት ጀርባ፣ ኖህ አደባባይ፣ ኤፍ 4 ኤፍ-6 ኖክ አደባባይ ፣ካፒታል ሲሚንቶ፣ ቦሌ ሁላሳ ፣ ሰበታ፣ ዓለም ገና፣ ዋን ውሃ ፣ አባሃዋ ትሬዲንግ ፣
-ኮተቤ 02፣ ኮሌጅ አካባቢ፣ ወድይራድ ት/ቤት፣ መሳለሚያ፣ ኮተቤ ገብርኤል አካባቢ፣አቅም ግንባታ ለውሃ፣ ኮተቤ ካራ አካባቢ፣ የካ አባዶ፣
ከ12:00-8:00
-በሞጆ ፣ በቆቃ እና አካባቢው ላይ የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
የኢትዮጵያ_ኤሌክትሪክ_አገልግሎት
seledadotio
seledadotio
ነገ መጋቢት 15 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተማ የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
ከ2:30-10:30
-ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ፣ ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር፣ ዋልያ ቢራ፣ ጨፌ ኮንዶሚኒየም፣ ማሩ ብረታ ብረት አካባቢ፣ ቁስቋም አካባቢ፣ ሸገር ዳቦ፣
-አቃቂ ስታዲየም፣ መኮድ፣ ብሔራዊ ት/ቤት ጀርባ፣ ኖህ አደባባይ፣ ኤፍ 4 ኤፍ-6 ኖክ አደባባይ ፣ካፒታል ሲሚንቶ፣ ቦሌ ሁላሳ ፣ ሰበታ፣ ዓለም ገና፣ ዋን ውሃ ፣ አባሃዋ ትሬዲንግ ፣
-ኮተቤ 02፣ ኮሌጅ አካባቢ፣ ወድይራድ ት/ቤት፣ መሳለሚያ፣ ኮተቤ ገብርኤል አካባቢ፣አቅም ግንባታ ለውሃ፣ ኮተቤ ካራ አካባቢ፣ የካ አባዶ፣
ከ12:00-8:00
-በሞጆ ፣ በቆቃ እና አካባቢው ላይ የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
የኢትዮጵያ_ኤሌክትሪክ_አገልግሎት
seledadotio
seledadotio
3 months ago
የጠበቆቹ ድል ይቀጥላል
EFAHSA የምድቡ መሪ በመሆን ወደ ጥሎ ማለፍ ተሸጋገረ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ፌዴራል ጠበቆች የጤና ስፖርት ማህበር (EFAHSA) ትናንት ቅዳሜ መጋቢት 12 ቀን 2018 ዓ.ም በጀነራል ዊንጌት ሜዳ ባደረገው ወሳኝ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታ፣ የየካ ኮተቤ ሆስፒታልን 3 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
ለማህበሩ የማሸነፊያ ጎሎቹን ታምራት ተሾመ፣ ዘመድኩን መካሻ እና ሳምሶን ወንድወሰን ከመረብ አሳርፈዋል። በዚህ ውጤትም ማህበሩ በምድቡ ካደረጋቸው ጨዋታዎች 15 ነጥቦችን በመሰብሰብ ምድቡን በአንደኝነት አጠናቅቋል።
EFAHSA በውድድሩ ከተሳተፉ 28 ተቋማት መካከል ወደ ቀጣዩ የጥሎ ማለፍ መርሃ-ግብር ከለፉ 8 ጠንካራ ተቋማት አንዱ መሆን ችሏል። የማህበሩ አባላትና ደጋፊዎች ቡድኑ ዋንጫውን የመውሰድ ሙሉ አቅም እንዳለው ያላቸውን እምነት ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ፌዴራል ጠበቆች ማኅበር
- Ethiopian Federal Bar Association
#getu #ethiopia #efahsa #federalbarassociation #healthsport #football #addisababa #የጠበቆችማህበር #ጤናስፖርት #ድል #ጌጡተመስገን #getutemesgen
EFAHSA የምድቡ መሪ በመሆን ወደ ጥሎ ማለፍ ተሸጋገረ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ፌዴራል ጠበቆች የጤና ስፖርት ማህበር (EFAHSA) ትናንት ቅዳሜ መጋቢት 12 ቀን 2018 ዓ.ም በጀነራል ዊንጌት ሜዳ ባደረገው ወሳኝ የምድብ የመጨረሻ ጨዋታ፣ የየካ ኮተቤ ሆስፒታልን 3 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
ለማህበሩ የማሸነፊያ ጎሎቹን ታምራት ተሾመ፣ ዘመድኩን መካሻ እና ሳምሶን ወንድወሰን ከመረብ አሳርፈዋል። በዚህ ውጤትም ማህበሩ በምድቡ ካደረጋቸው ጨዋታዎች 15 ነጥቦችን በመሰብሰብ ምድቡን በአንደኝነት አጠናቅቋል።
EFAHSA በውድድሩ ከተሳተፉ 28 ተቋማት መካከል ወደ ቀጣዩ የጥሎ ማለፍ መርሃ-ግብር ከለፉ 8 ጠንካራ ተቋማት አንዱ መሆን ችሏል። የማህበሩ አባላትና ደጋፊዎች ቡድኑ ዋንጫውን የመውሰድ ሙሉ አቅም እንዳለው ያላቸውን እምነት ገልጸዋል።
የኢትዮጵያ ፌዴራል ጠበቆች ማኅበር
- Ethiopian Federal Bar Association
#getu #ethiopia #efahsa #federalbarassociation #healthsport #football #addisababa #የጠበቆችማህበር #ጤናስፖርት #ድል #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
ለሁሉም የሚሽከን (Mishkan) ኮሌጅ ተማሪዎች በሙሉ የቀረበ አጣዳፊ የጥንቃቄ መልዕክት
ጉዳዩ፦ የተማሪዎች መረጃ ዝውውር እና የአገልግሎት አሰጣጥን ይመለከታል
በቀድሞ ስሙ ሚሽከን ኮሌጅ ተብሎ የሚጠራው ተቋም፣ በኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን በሰጠው መመሪያ መሠረት ተማሪዎቹን ወደ ሐጌ (Hage) ኮሌጅ ማስተላለፉ ይታወቃል። ስለሆነም ተማሪዎች መረጃዎቻቸው ለባለስልጣኑ እንዲላኩና ተገቢውን አገልግሎት እንዲያገኙ የሚከተሉትን ነጥቦች በአጽንኦት እንዲገነዘቡ ይሳሰባል፦
ዋና ዋና ነጥቦች
የጊዜ ገደብ፦
የተማሪዎችን መረጃ ለባለስልጣኑ ለማስገባት የተሰጠው ጊዜ እጅግ አጭር (አንድ ወር ብቻ) በመሆኑ፣ ተማሪዎች በአስቸካይ ወደ ሐጌ ኮሌጅ በመምጣት አገልግሎት ማግኘት ይኖርባቸዋል።
ከማጭበርበሪያ ድርጊቶች ተጠንቀቁ፦ በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባና በክፍለ ሀገር "በሚሽከን ኮሌጅ ስም ጉዳይ እናስፈጽማለን፣ መረጃችሁን እናስጨርሳለን" በማለት ተማሪዎችን ለእንግልትና ለአላስፈላጊ ወጪ የሚዳርጉ አጭበርባሪ አካላት መኖራቸው ተደርሶበታል።
ብቸኛው የአገልግሎት መስጫ፦ ማንኛውንም አገልግሎት ማግኘት የሚቻለው በሐጌ ኮሌጅ ብቻ መሆኑን አውቃችሁ ራሳችሁን ከአላስፈላጊ ወጪና እንግልት እንድትጠብቁ እናሳስባለን።
አድራሻ እና ስልክ
ቢሮ፦ ሐጌ ኮሌጅ ዋናው ቢሮ (የካ ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ 12፣ ኮተቤ ካራ በሬ ተራ ፊት ለፊት፣ አያና ጋሮማ ሕንፃ 2ኛ ፎቅ)።
ስልክ፦
📞 0975737741 ወይም 0934433438 ደውለው መረጃ ማግኘት ይችላሉ።
ማሳሰቢያ፦ ተማሪዎች ይህንን አጭር የጊዜ ገደብ ተረድተው መረጃዎቻቸውን በአካል በመገኘት እንዲያሳርፉ በድጋሚ እናሳስባለን።
#ሚሽከንኮሌጅ #ሐጌኮሌጅ #የትምህርትናስልጠናባለስልጣን #አጣዳፊመልዕክት #ተማሪዎች #ጥንቃቄ #ኢትዮጵያ #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
ጉዳዩ፦ የተማሪዎች መረጃ ዝውውር እና የአገልግሎት አሰጣጥን ይመለከታል
በቀድሞ ስሙ ሚሽከን ኮሌጅ ተብሎ የሚጠራው ተቋም፣ በኢፌዲሪ የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን በሰጠው መመሪያ መሠረት ተማሪዎቹን ወደ ሐጌ (Hage) ኮሌጅ ማስተላለፉ ይታወቃል። ስለሆነም ተማሪዎች መረጃዎቻቸው ለባለስልጣኑ እንዲላኩና ተገቢውን አገልግሎት እንዲያገኙ የሚከተሉትን ነጥቦች በአጽንኦት እንዲገነዘቡ ይሳሰባል፦
ዋና ዋና ነጥቦች
የጊዜ ገደብ፦
የተማሪዎችን መረጃ ለባለስልጣኑ ለማስገባት የተሰጠው ጊዜ እጅግ አጭር (አንድ ወር ብቻ) በመሆኑ፣ ተማሪዎች በአስቸካይ ወደ ሐጌ ኮሌጅ በመምጣት አገልግሎት ማግኘት ይኖርባቸዋል።
ከማጭበርበሪያ ድርጊቶች ተጠንቀቁ፦ በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባና በክፍለ ሀገር "በሚሽከን ኮሌጅ ስም ጉዳይ እናስፈጽማለን፣ መረጃችሁን እናስጨርሳለን" በማለት ተማሪዎችን ለእንግልትና ለአላስፈላጊ ወጪ የሚዳርጉ አጭበርባሪ አካላት መኖራቸው ተደርሶበታል።
ብቸኛው የአገልግሎት መስጫ፦ ማንኛውንም አገልግሎት ማግኘት የሚቻለው በሐጌ ኮሌጅ ብቻ መሆኑን አውቃችሁ ራሳችሁን ከአላስፈላጊ ወጪና እንግልት እንድትጠብቁ እናሳስባለን።
አድራሻ እና ስልክ
ቢሮ፦ ሐጌ ኮሌጅ ዋናው ቢሮ (የካ ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ 12፣ ኮተቤ ካራ በሬ ተራ ፊት ለፊት፣ አያና ጋሮማ ሕንፃ 2ኛ ፎቅ)።
ስልክ፦
📞 0975737741 ወይም 0934433438 ደውለው መረጃ ማግኘት ይችላሉ።
ማሳሰቢያ፦ ተማሪዎች ይህንን አጭር የጊዜ ገደብ ተረድተው መረጃዎቻቸውን በአካል በመገኘት እንዲያሳርፉ በድጋሚ እናሳስባለን።
#ሚሽከንኮሌጅ #ሐጌኮሌጅ #የትምህርትናስልጠናባለስልጣን #አጣዳፊመልዕክት #ተማሪዎች #ጥንቃቄ #ኢትዮጵያ #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
3 months ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ መጋቢት 03 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ እና ሸገር ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 3:00-7:00
👉 ሜክሲኮ ደብረወርቅ ሕንጻ፣ ለገሐር ጀርባ፣ ለገሐር አሸዋ ተራ፣ ኤግዝቢሽን ሴንተር፣ ፍላሚንጎ፣ ኦሎምፒያ፣ ደንበል፣ ደንበል ጀርባ፣ ፐርፕል ካፌ፣ ቦሌ ማተሚያ ቤት፣ ተወካዮች ምክር ቤት መኖሪያ፣ ፒኮክ መናፈሻ፣ አስቴር ቡና ላንቻ ፣ ሚክዌር ፕላዛ፣ በቅሎ ቤት ባንክ፣ በቅሎ ቤት ቴሌ፣ ገቢዎች ሚ/ር፣ ሪቼ፣ ሪቼ ጤና ጣቢያ፣ ቂርቆስ፣ ማንዴላ የርቀት ት/ቤት፣ ፈለገ ዮርዳኖስት/ቤት ፣ ድሬ ከአስፋልት በላይ፣ ገፈርሳ ውሀ ግድብ እና አካባቢው፣ ሲሊ፣ ከረላ፣ መናገሻ
✅ ከጠዋቱ 2:30-9:30
👉 ዊንጌት ት/ቤት፣ ድሬ ቆዳ ፣ ጊዮን በረኪና ፣ ሾሌ ሰፈር፣ አሸዋ ሜዳ ኮንዶሚኒየም ፣ ዲያስፖራ፣ ፊሊደሮ፣ አንፎ ዓለም ባንክ ጫፍ
✅ ከጠዋቱ 2:30 - 8:00) 👉 ጀርመን ድልድይ
✅ ከጠዋቱ 3:00-9:30
👉 ደራርቱ ት/ቤት፣ አየር ኃይል ካምፕ፣ ወርቁ ሰፈር ፣ መንገድ ትራንስፖርት፣ ገላን ጉራ፣ የባቡሩ ጀርባ፣ አየር ኃይል፣ ጀሞነ -2 ኮንዶሚኒየም ፣ የስ ውሃ፣ ዓለምገና ማርስ ብስኩት፣ ስላ ከብት እርባታ፣ ወለቴ ኢንዱስትሪ መንደር፣
✅ ከጠዋቱ 2:30-10:00
👉 ገላን ማዘጋጃ ቤት፣ ገላን ከተማ፣ ፒኤልሲ፣ ነጮ፣ ኖክ ማደያ፣ ካራ ከብት ተራ፣ ጥሩ መናፈሻ፣ አባዶ ኮንዶሚኒየም በከፊል፣ አቅም ግንባታ ለውሃ፣ ኮተቤ ካራ አካባቢ፣ የካ አባዶ እና አካባቢው ላይ የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ነገ መጋቢት 03 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ እና ሸገር ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 3:00-7:00
👉 ሜክሲኮ ደብረወርቅ ሕንጻ፣ ለገሐር ጀርባ፣ ለገሐር አሸዋ ተራ፣ ኤግዝቢሽን ሴንተር፣ ፍላሚንጎ፣ ኦሎምፒያ፣ ደንበል፣ ደንበል ጀርባ፣ ፐርፕል ካፌ፣ ቦሌ ማተሚያ ቤት፣ ተወካዮች ምክር ቤት መኖሪያ፣ ፒኮክ መናፈሻ፣ አስቴር ቡና ላንቻ ፣ ሚክዌር ፕላዛ፣ በቅሎ ቤት ባንክ፣ በቅሎ ቤት ቴሌ፣ ገቢዎች ሚ/ር፣ ሪቼ፣ ሪቼ ጤና ጣቢያ፣ ቂርቆስ፣ ማንዴላ የርቀት ት/ቤት፣ ፈለገ ዮርዳኖስት/ቤት ፣ ድሬ ከአስፋልት በላይ፣ ገፈርሳ ውሀ ግድብ እና አካባቢው፣ ሲሊ፣ ከረላ፣ መናገሻ
✅ ከጠዋቱ 2:30-9:30
👉 ዊንጌት ት/ቤት፣ ድሬ ቆዳ ፣ ጊዮን በረኪና ፣ ሾሌ ሰፈር፣ አሸዋ ሜዳ ኮንዶሚኒየም ፣ ዲያስፖራ፣ ፊሊደሮ፣ አንፎ ዓለም ባንክ ጫፍ
✅ ከጠዋቱ 2:30 - 8:00) 👉 ጀርመን ድልድይ
✅ ከጠዋቱ 3:00-9:30
👉 ደራርቱ ት/ቤት፣ አየር ኃይል ካምፕ፣ ወርቁ ሰፈር ፣ መንገድ ትራንስፖርት፣ ገላን ጉራ፣ የባቡሩ ጀርባ፣ አየር ኃይል፣ ጀሞነ -2 ኮንዶሚኒየም ፣ የስ ውሃ፣ ዓለምገና ማርስ ብስኩት፣ ስላ ከብት እርባታ፣ ወለቴ ኢንዱስትሪ መንደር፣
✅ ከጠዋቱ 2:30-10:00
👉 ገላን ማዘጋጃ ቤት፣ ገላን ከተማ፣ ፒኤልሲ፣ ነጮ፣ ኖክ ማደያ፣ ካራ ከብት ተራ፣ ጥሩ መናፈሻ፣ አባዶ ኮንዶሚኒየም በከፊል፣ አቅም ግንባታ ለውሃ፣ ኮተቤ ካራ አካባቢ፣ የካ አባዶ እና አካባቢው ላይ የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ዛሬ የመጨረሻው ሌሊት ነው!
ለኮተቤ ዳግማዊ ቁልቢ ገብርኤል እንቅልፍ የለንም!
ኮተቤ ዳግማዊ ቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል የተመሠረተበትን 50ኛ ዓመቱን የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል እያከበረ ይገኛል። ምእመናን በዚህ ደስ ሲላቸው ጣራው በማፍሰሱ፣ አብነት ት/ቤት ባለመኖሩ፣ 82,000 ካሬ ሜትር ቦታ ይዞ ምንም አይነት የልማት ሥራ ባለመኖሩ ከልብ ኅዘን ውስጥ ናቸው።
እነዚህን ከላይ የተጠቀሱትን ችግሮች ከሥር መሠረቱ ነቅሎ ለመጣል የካቲት 27 እና 28/2018 ዓ.ም በቀጥታ ሥርጭት ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ የገቢ ማሰባሰቢያ ይደረጋል። ይኽንንም ለማሳካት የቅዱስ ገብርኤል ወዳጆች መምህራን፣ ዘማርያን፣ ቲክታከሮች፣ ዩቱበሮች ሁለቱንም ሌሊት ያለእንቅልፍ መርሐግብሩን በመላው ዓለም ለሚገኙ ምእመናን እያስተላለፉ ያድራሉ።
እናንተም የቅዱስ ገብርኤል ወዳጆች ከታች በተቀመጡት ስልኮች እየደወላችሁ ከጎናችን መኾናችኹን እንድታረጋግጡልን እየጠየቅን፤ የባንክ አካውንቶች እና ጎፈንድሚው ደግሞ እጃችኹን የምትዘረጉባቸው የሒሳብ ቁጥሮች ናቸው። ስለምታግዙን ከወዲሁ በመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ስም እናመሰግናለን።
የባንክ አካውንቶች
1000750349227 cbe
190821 ሕብረት
00895583117001 አሐዱ
https://gofund.me/e7915c6c...
ስልኮች
0913105153
0912863999
0911233619
4 months ago
ለዳግማዊ ቁልቢ ገብርኤል እንቅልፍ የለንም!
ኮተቤ ዳግማዊ ቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል የተመሠረተበትን 50ኛ ዓመቱን የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል እያከበረ ይገኛል። ምእመናን በዚህ ደስ ሲላቸው ጣራው በማፍሰሱ፣ አብነት ት/ቤት ባለመኖሩ፣ 82,000 ካሬ ሜትር ቦታ ይዞ ምንም አይነት የልማት ሥራ ባለመኖሩ ከልብ ኅዘን ውስጥ ናቸው።
እነዚህን ከላይ የተጠቀሱትን ችግሮች ከሥር መሠረቱ ነቅሎ ለመጣል የካቲት 27 እና 28/2018 ዓ.ም በቀጥታ ሥርጭት ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ የገቢ ማሰባሰቢያ ይደረጋል። ይኽንንም ለማሳካት የቅዱስ ገብርኤል ወዳጆች መምህራን፣ ዘማርያን፣ ቲክታከሮች፣ ዩቱበሮች ሁለቱንም ሌሊት ያለእንቅልፍ መርሐግብሩን በመላው ዓለም ለሚገኙ ምእመናን እያስተላለፉ ያድራሉ።
እናንተም የቅዱስ ገብርኤል ወዳጆች ከታች በተቀመጡት ስልኮች እየደወላችሁ ከጎናችን መኾናችኹን እንድታረጋግጡልን እየጠየቅን፤ የባንክ አካውንቶች እና ጎፈንድሚው ደግሞ እጃችኹን የምትዘረጉባቸው የሒሳብ ቁጥሮች ናቸው። ስለምታግዙን ከወዲሁ በመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ስም እናመሰግናለን።
የባንክ አካውንቶች
1000750349227 cbe
190821 ሕብረት
00895583117001 አሐዱ
https://gofund.me/e7915c6c...
ስልኮች
0913105153
0912863999
0911233619
4 months ago
🙏 ለዳግማዊ ቁልቢ ገብርኤል እንቅልፍ የለንም!
በአዲስ አበባ ኮተቤ አካባቢ የሚገኘው ዳግማዊ ቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን የተመሠረተበትን 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል እያከበረ ይገኛል።
ይሁን እንጂ ታሪካዊው ቤተክርስቲያን ካለው ዕድሜና ከ82,000 ካሬ ሜትር በላይ ሰፊ ቦታ አንጻር፣ የሚከተሉት መሠረታዊ ችግሮች በምእመናኑ ዘንድ ትልቅ ኅዘን ፈጥረዋል፦
የቤተክርስቲያኑ ጣራ ማፍሰስ
የአብነት ትምህርት ቤት አለመኖር
ምንም ዓይነት የልማት ሥራዎች አለመከናወን
እነዚህን ችግሮች በዘላቂነት ለመፍታትና የቤተክርስቲያኑን ክብር ለመመለስ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ተዘጋጅቷል።
📅 የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር
ቀን፦ የካቲት 27 እና 28 ቀን 2018 ዓ.ም
ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ (ለሁለት ተከታታይ ሌሊቶች)
ተሳታፊዎች፦
መምህራን፣ ዘማርያን፣ ቲክታከሮችና ዩቱበሮች ያለ እንቅልፍ በዓለም ዙሪያ ለሚገኙ ምእመናን መርሃ-ግብሩን በቀጥታ ያስተላልፋሉ።
የእርዳታ ማድረጊያ መንገዶች
የቅዱስ ገብርኤል ወዳጆች ሁሉ አቅማችሁ በፈቀደው መጠን እጃችሁን እንድትዘረጉ ጥሪ ቀርቧል፦
የባንክ አካውንቶች፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000750349227
ሕብረት ባንክ፦ 190821
አሐዱ ባንክ፦ 00895583117001
🌐 የጎፈንድሚ (GoFundMe) ሊንክ፦
https://gofund.me/e7915c6c...
📞 ለመረጃና ለቃል ኪዳን ስልክ ቁጥሮች፦
0913105153
0912863999
0911233619
የመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ረድኤትና በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን።
#ዳግማዊቁልቢ #ቅዱስገብርኤል #ኮተቤ #ኢትዮጵያ #ኦርቶዶክስ #ተዋሕዶ #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
በአዲስ አበባ ኮተቤ አካባቢ የሚገኘው ዳግማዊ ቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን የተመሠረተበትን 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል እያከበረ ይገኛል።
ይሁን እንጂ ታሪካዊው ቤተክርስቲያን ካለው ዕድሜና ከ82,000 ካሬ ሜትር በላይ ሰፊ ቦታ አንጻር፣ የሚከተሉት መሠረታዊ ችግሮች በምእመናኑ ዘንድ ትልቅ ኅዘን ፈጥረዋል፦
የቤተክርስቲያኑ ጣራ ማፍሰስ
የአብነት ትምህርት ቤት አለመኖር
ምንም ዓይነት የልማት ሥራዎች አለመከናወን
እነዚህን ችግሮች በዘላቂነት ለመፍታትና የቤተክርስቲያኑን ክብር ለመመለስ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ተዘጋጅቷል።
📅 የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር
ቀን፦ የካቲት 27 እና 28 ቀን 2018 ዓ.ም
ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ (ለሁለት ተከታታይ ሌሊቶች)
ተሳታፊዎች፦
መምህራን፣ ዘማርያን፣ ቲክታከሮችና ዩቱበሮች ያለ እንቅልፍ በዓለም ዙሪያ ለሚገኙ ምእመናን መርሃ-ግብሩን በቀጥታ ያስተላልፋሉ።
የእርዳታ ማድረጊያ መንገዶች
የቅዱስ ገብርኤል ወዳጆች ሁሉ አቅማችሁ በፈቀደው መጠን እጃችሁን እንድትዘረጉ ጥሪ ቀርቧል፦
የባንክ አካውንቶች፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000750349227
ሕብረት ባንክ፦ 190821
አሐዱ ባንክ፦ 00895583117001
🌐 የጎፈንድሚ (GoFundMe) ሊንክ፦
https://gofund.me/e7915c6c...
📞 ለመረጃና ለቃል ኪዳን ስልክ ቁጥሮች፦
0913105153
0912863999
0911233619
የመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ረድኤትና በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን።
#ዳግማዊቁልቢ #ቅዱስገብርኤል #ኮተቤ #ኢትዮጵያ #ኦርቶዶክስ #ተዋሕዶ #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
4 months ago
ነገ የካቲት 20 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ እና ሸገር ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
👉ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 10፡00 አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል ፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ
👉ከረፋ 4፡00 እስከ 9፡00 ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ ፣ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ዋልያ ቢራ
👉 ከረፋዱ 3፡30 እስከ 7፡30 ማህበራት፣ ቱሉዲምቱ ኮንዶሚኒየም
👉 ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 9፡30 ፈረንሳይ ኤምባሲ፣ ወደ ጉራራ፣ ብሎኬት ገበያ፣ ኪዩር ሆስፒታል ፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤ/ክ፣ እንጦጦ ኪዳነምሕረት ቤ/ክ፣ታጠቅ ሙገር ሲሚንት ፋብሪካ፣ ሰንገታ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር፣ የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣
👉 ከረፋዱ 4፡30 እስከ 9፡30 አርኪ ውጀሃ፣ ሱሉልታ መሐል ከተማ ፣ ለገዲማ ፣ ጫንጮ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣
👉 ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 8፡30 ኮሌጅ አካባቢ፣ ወድይራድ ት/ቤት ፣ መሳለሚያ ፣ ኮተቤ ገብርኤል አካባቢ
👉ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 9፡30 ፈጥኖ ደራሽ፣ ኮልፌ ኮምርሄንሲቭ ት/ቤት፣ ዱ ሆቴል፣ ታይዋን ገበያ ፣ ኢትዮ ጠቢብ ሆስፒታል፣ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ ፣ ሸጎሌ መንደር-7 ፣ ፊናንስ ፣ አበበ ቢቂላ ፣ ኳስ ሜዳ ፣ መሳለሚያ እና አካባቢው ላይ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
(የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት)
👉ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 10፡00 አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል ፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ
👉ከረፋ 4፡00 እስከ 9፡00 ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ ፣ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ዋልያ ቢራ
👉 ከረፋዱ 3፡30 እስከ 7፡30 ማህበራት፣ ቱሉዲምቱ ኮንዶሚኒየም
👉 ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 9፡30 ፈረንሳይ ኤምባሲ፣ ወደ ጉራራ፣ ብሎኬት ገበያ፣ ኪዩር ሆስፒታል ፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤ/ክ፣ እንጦጦ ኪዳነምሕረት ቤ/ክ፣ታጠቅ ሙገር ሲሚንት ፋብሪካ፣ ሰንገታ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር፣ የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣
👉 ከረፋዱ 4፡30 እስከ 9፡30 አርኪ ውጀሃ፣ ሱሉልታ መሐል ከተማ ፣ ለገዲማ ፣ ጫንጮ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣
👉 ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 8፡30 ኮሌጅ አካባቢ፣ ወድይራድ ት/ቤት ፣ መሳለሚያ ፣ ኮተቤ ገብርኤል አካባቢ
👉ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 9፡30 ፈጥኖ ደራሽ፣ ኮልፌ ኮምርሄንሲቭ ት/ቤት፣ ዱ ሆቴል፣ ታይዋን ገበያ ፣ ኢትዮ ጠቢብ ሆስፒታል፣ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ ፣ ሸጎሌ መንደር-7 ፣ ፊናንስ ፣ አበበ ቢቂላ ፣ ኳስ ሜዳ ፣ መሳለሚያ እና አካባቢው ላይ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
(የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት)
4 months ago
በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተሞች ነገ የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ነገ የካቲት 20 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተሞች በሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች ላይ የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት እንደሚቋረጥ አስታወቀ። ተቋሙ ለሥራው ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ሲባል አገልግሎቱ የሚቋረጥባቸውን ቀጠናዎች እና ዝርዝር የጊዜ ሰሌዳውን ይፋ አድርጓል።
እንደ መግለጫው ከሆነ ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 10፡00 ድረስ በአትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆቴል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል እና ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ በሚወስደው መስመር ላይ የኤሌክትሪክ አገልግሎት አይኖርም። በተመሳሳይ ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 9፡30 ባለው ጊዜ ውስጥ በፈረንሳይ ኤምባሲ፣ ወደ ጉራራ፣ ብሎኬት ገበያ፣ ኪዩር ሆስፒታል፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤተክርስቲያን እና እንጦጦ ኪዳነምሕረት አካባቢዎች የጥገና ሥራው ይከናወናል። ከዚህ በተጨማሪም በታጠቅ ሙገር ሲሚንት ፋብሪካ፣ ሰንገታ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር፣ የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ እና ሰንዳፋ ጫፍ አካባቢዎችም የዚሁ የኃይል መቋረጥ ሰለባ ይሆናሉ።
በሌላ በኩል ከረፋዱ 4፡00 እስከ 9፡00 ባለው የጊዜ ገደብ በኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ፣ ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ አስቱ ዩኒቨርሲቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር እንዲሁም በዋልያ ቢራ አካባቢ አገልግሎቱ ይቋረጣል። ከረፋዱ 3፡30 እስከ 7፡30 ድረስ ደግሞ በማህበራት እና በቱሉዲምቱ ኮንዶሚኒየም የጥገና ሥራው የሚከናወን ሲሆን፤ ከረፋዱ 4፡30 እስከ 9፡30 ባለው ጊዜ በአርኪ ውጀሃ፣ ሱሉልታ መሐል ከተማ፣ ለገዲማ እና ጫንጮ አቢሲኒያ ሲሚንቶ አካባቢዎች የኃይል አቅርቦት እንደማይኖር ተገልጿል።
ተቋሙ ጨምሮ እንደገለጸው ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 8፡30 በኮሌጅ አካባቢ፣ ወድይራድ ትምህርት ቤት፣ መሳለሚያ እና ኮተቤ ገብርኤል አካባቢዎች የጥገና ሥራው ይከናወናል። እንዲሁም ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 9፡30 ባለው ጊዜ በፈጥኖ ደራሽ፣ ኮልፌ ኮምፕርሄንሲቭ ትምህርት ቤት፣ ዱ ሆቴል፣ ታይዋን ገበያ፣ ኢትዮ ጠቢብ ሆስፒታል፣ ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ፣ ሸጎሌ መንደር-7፣ ፊናንስ፣ አበበ ቢቂላ፣ ኳስ ሜዳ እና መሳለሚያ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ይቋረጣል። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ ደንበኞች በትዕግስት እንዲጠብቁ ጥሪውን አቅርቧል።
seledadotio
seledadotio
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ነገ የካቲት 20 ቀን 2018 ዓ.ም. በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተሞች በሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች ላይ የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት እንደሚቋረጥ አስታወቀ። ተቋሙ ለሥራው ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ሲባል አገልግሎቱ የሚቋረጥባቸውን ቀጠናዎች እና ዝርዝር የጊዜ ሰሌዳውን ይፋ አድርጓል።
እንደ መግለጫው ከሆነ ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 10፡00 ድረስ በአትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆቴል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል እና ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ በሚወስደው መስመር ላይ የኤሌክትሪክ አገልግሎት አይኖርም። በተመሳሳይ ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 9፡30 ባለው ጊዜ ውስጥ በፈረንሳይ ኤምባሲ፣ ወደ ጉራራ፣ ብሎኬት ገበያ፣ ኪዩር ሆስፒታል፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤተክርስቲያን እና እንጦጦ ኪዳነምሕረት አካባቢዎች የጥገና ሥራው ይከናወናል። ከዚህ በተጨማሪም በታጠቅ ሙገር ሲሚንት ፋብሪካ፣ ሰንገታ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር፣ የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ እና ሰንዳፋ ጫፍ አካባቢዎችም የዚሁ የኃይል መቋረጥ ሰለባ ይሆናሉ።
በሌላ በኩል ከረፋዱ 4፡00 እስከ 9፡00 ባለው የጊዜ ገደብ በኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ፣ ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ አስቱ ዩኒቨርሲቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር እንዲሁም በዋልያ ቢራ አካባቢ አገልግሎቱ ይቋረጣል። ከረፋዱ 3፡30 እስከ 7፡30 ድረስ ደግሞ በማህበራት እና በቱሉዲምቱ ኮንዶሚኒየም የጥገና ሥራው የሚከናወን ሲሆን፤ ከረፋዱ 4፡30 እስከ 9፡30 ባለው ጊዜ በአርኪ ውጀሃ፣ ሱሉልታ መሐል ከተማ፣ ለገዲማ እና ጫንጮ አቢሲኒያ ሲሚንቶ አካባቢዎች የኃይል አቅርቦት እንደማይኖር ተገልጿል።
ተቋሙ ጨምሮ እንደገለጸው ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 8፡30 በኮሌጅ አካባቢ፣ ወድይራድ ትምህርት ቤት፣ መሳለሚያ እና ኮተቤ ገብርኤል አካባቢዎች የጥገና ሥራው ይከናወናል። እንዲሁም ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 9፡30 ባለው ጊዜ በፈጥኖ ደራሽ፣ ኮልፌ ኮምፕርሄንሲቭ ትምህርት ቤት፣ ዱ ሆቴል፣ ታይዋን ገበያ፣ ኢትዮ ጠቢብ ሆስፒታል፣ ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ፣ ሸጎሌ መንደር-7፣ ፊናንስ፣ አበበ ቢቂላ፣ ኳስ ሜዳ እና መሳለሚያ አካባቢዎች የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ይቋረጣል። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ ደንበኞች በትዕግስት እንዲጠብቁ ጥሪውን አቅርቧል።
seledadotio
seledadotio
4 months ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
#ethiopia | ነገ የካቲት 20 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ እና ሸገር ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
👉ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 10፡00 አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል ፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ
👉ከረፋ 4፡00 እስከ 9፡00 ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ ፣ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ዋልያ ቢራ
👉 ከረፋዱ 3፡30 እስከ 7፡30 ማህበራት፣ ቱሉዲምቱ ኮንዶሚኒየም
👉 ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 9፡30 ፈረንሳይ ኤምባሲ፣ ወደ ጉራራ፣ ብሎኬት ገበያ፣ ኪዩር ሆስፒታል ፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤ/ክ፣ እንጦጦ ኪዳነምሕረት ቤ/ክ፣ታጠቅ ሙገር ሲሚንት ፋብሪካ፣ ሰንገታ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር፣ የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣
👉 ከረፋዱ 4፡30 እስከ 9፡30 አርኪ ውጀሃ፣ ሱሉልታ መሐል ከተማ ፣ ለገዲማ ፣ ጫንጮ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣
👉 ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 8፡30 ኮሌጅ አካባቢ፣ ወድይራድ ት/ቤት ፣ መሳለሚያ ፣ ኮተቤ ገብርኤል አካባቢ
👉ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 9፡30 ፈጥኖ ደራሽ፣ ኮልፌ ኮምርሄንሲቭ ት/ቤት፣ ዱ ሆቴል፣ ታይዋን ገበያ ፣ ኢትዮ ጠቢብ ሆስፒታል፣ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ ፣ ሸጎሌ መንደር-7 ፣ ፊናንስ ፣ አበበ ቢቂላ ፣ ኳስ ሜዳ ፣ መሳለሚያ እና አካባቢው ላይ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
#ethiopia | ነገ የካቲት 20 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ እና ሸገር ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
👉ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 10፡00 አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል ፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ
👉ከረፋ 4፡00 እስከ 9፡00 ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ ፣ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ዋልያ ቢራ
👉 ከረፋዱ 3፡30 እስከ 7፡30 ማህበራት፣ ቱሉዲምቱ ኮንዶሚኒየም
👉 ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 9፡30 ፈረንሳይ ኤምባሲ፣ ወደ ጉራራ፣ ብሎኬት ገበያ፣ ኪዩር ሆስፒታል ፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤ/ክ፣ እንጦጦ ኪዳነምሕረት ቤ/ክ፣ታጠቅ ሙገር ሲሚንት ፋብሪካ፣ ሰንገታ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር፣ የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣
👉 ከረፋዱ 4፡30 እስከ 9፡30 አርኪ ውጀሃ፣ ሱሉልታ መሐል ከተማ ፣ ለገዲማ ፣ ጫንጮ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣
👉 ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 8፡30 ኮሌጅ አካባቢ፣ ወድይራድ ት/ቤት ፣ መሳለሚያ ፣ ኮተቤ ገብርኤል አካባቢ
👉ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 9፡30 ፈጥኖ ደራሽ፣ ኮልፌ ኮምርሄንሲቭ ት/ቤት፣ ዱ ሆቴል፣ ታይዋን ገበያ ፣ ኢትዮ ጠቢብ ሆስፒታል፣ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ ፣ ሸጎሌ መንደር-7 ፣ ፊናንስ ፣ አበበ ቢቂላ ፣ ኳስ ሜዳ ፣ መሳለሚያ እና አካባቢው ላይ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
Sponsored by
Surafel
4 months ago
ሙሓዘ ጥበባት ዳንኤል ክብረት
የኢቢሲ የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ማንነት?
#ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን ፣ መዝገበ-አእምሮ ( የአማርኛ ኢንሳይክሎፒዲያ ) ፕሮጀክቱ ለአገር የሠሩ ሰዎችን ታሪክ እየሰነደ እንደሆነ ይታወቃል። ይህ ታሪክ በዲጂታል ሚድያዎች ፣በመፅሀፍ፣በድምፅ ትረካና በሌሎችም መንገዶች እየቀረበ እንደሆነ ይታወቃል።በተለይ ጉግል ላይ ታሪካቸው ሲፈለግ የማይገኝ ሰዎች አሁን የሙያ አበርክቷቸው በቀላሉ ኢንተርኔት ላይ በግልፅ ተቀምጦ ይገኛልደ ባለፉት 4 ዓመት ከ 5 ወር ጊዜ ውስጥ የ423 ሰዎችን የሕይወትና የሥራ ታሪክ ለመሰነድ የቻልን ሲሆን 600 ገፅ ባላቸው ሁለት የተለያዩ መፅሐፎች ላይም ታሪኮቹ ዘመን ተሻጋሪ ሆነው እንዲቀመጡ አድርገናል።
ከእነዚህ ውስጥ የሚድያ ሰዎችም፣ የቴአትር ባለሙያዎች ይገኙበታል። አጠቃላይ 74 ከፍተኛ የሚድያ አመራሮች፣ሚኒስትሮች ፣ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የግል ሚድያ መሥራቾች፣ዋና አዘጋጆች እና መካከለኛ አመራሮች ተካተዋል። 35 ያህሉ በዋና ሥራ አስፈጻሚ ደረጃ ያሉ ሲሆን የሁሉም ታሪክ በተሟላ ደረጃ ለመሰነድ ተችሏል። የእነዚህን አመራሮች እና የሚድያ ሰዎች ታሪክ ሰንዶ ለአንባቢ ተደራሽ ማድረግ ፈታኝ ቢሆንም አሳክተነዋል። በዚህ ተግባራችንም ተጠናክረን እንቀጥላለን።
በዚህ የስነዳ ሥራ ታሪካቸው መዝገበ አእምሮ ላይ የሚሰነድላቸው ሙሓዘ ጥበባት ዳንኤል ክብረት ይጠቀሳሉ።ሙሓዘ ጥበባት ዳንኤል ክብረት በታሪክና ባህል ዙሪያ በርካታ መፅሐፍትን በመድረስ ትልቅ አሻራ አኑረዋል።ከ30 በላይ መፅሀፍትን የደረሱት እኒህ ሰው የሀይማኖት ሰባኪ፣ ፀሀፊ እና ዲስኩር አቅራቢ በመሆን ለአገራቸው አገልግሎት ሰጥተዋል። የበጎ ሰው የሽልማት ድርጅትን የመሠረቱት ዲያቆን ዳንኤል በአሁኑ ሰዓት የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ ሚኒስትር ናቸው። በዛሬው ዕለት ደግሞ፣ የኢቢሲ የቦርድ ሊቀመንበር በመሆን ተሹመዋል። ዕዝራ እጅጉ እና ሂላሪያ ተስፋዬ የዲያቆን ዳንኤል ክብረትን ታሪክ ሰንደውታል።
#ቅድመ ነገር
በነገረ ሀይማኖት፣ በሥነጽሑፍ፣ በማኅበራዊ ጉዳዮች፣ በጥናትና ምርምሮች ከምልዓት በተጠጋ መሰጠት ያገለገሉ ሰው ናቸው፣ ሙሓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት።
የተወለዱት ደሴ ከተማ ነው። በወላጅ አባታቸው የንግድ ሥራና እንቅስቃሴ ምክንያት፣ ነፍስ በማያውቁበት እድሜ የመላ ቤተሰቡ ቋሚ መኖሪያ ወደ ባህርዳር ከተማ ተዛወረ። በመሆኑም አብዛኛውን ለሕይወት ስንቅ ሆኖ የቆያቸውን የእውቀት መሠረት ያገኙት በዚሁ በባህርዳር ከተማ ነው።
የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን አጼ ሰርጸ ድንግል አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ መለስተኛ ደረጃን በፋሲል መለስተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ጣና ሐይቅ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከታትለዋል። ከዚህ መደበኛ ትምህርታቸው ጎን ለጎን ወላጅ እናታቸው ለትምህርትና ንባብ የሰጡት ትኩረት የንባብ ልምዳቸውን በእጅጉ እንደቃኘው በተለያየ ጊዜ በሰጧቸው ቃለመጠይቆች ደጋግመው ያወሳሉ።
#የሥነጽሑፍ ፍቅር
በልጅነት እድሜ ከዘመናዊ ትምህርት ጎን ለጎን፣ ባደጉበት ፈለገ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስትያን ሰንበት ትምህርት ቤት መንፈሳዊ ትምህርትን በሚገባ ቀስመዋል። ይህም አገልግሎታቸው ከፍ ብሎ ቤተክርስትያንን በዲቁና እንዲያገለግሉ የክህነት መዓረግ አስገኝቷቸዋል። ከዚያም ባሻገር ወደ አካባቢው ከሚያቀኑ በእውቀትና በመንፈሳዊ ጽናት የታወቁ አባቶች መምህራን ብዙ ትምህርትን የመቅሰም እድል ነበራቸው፣ ተጠቅመዉበታልም።
ይህ ሁሉ ተዳምሮ በልጅነት እድሜ የተለያዩ ሥነጽሑፋዊ ሥራዎችን እንዲጽፉ፣ አልፎም በትምህርት ቤት በጠዋት የተማሪዎች ሰልፍ ሰዓት መድረክ ላይ ወጥተው እንዲያቀርቡ አስችሏቸዋል። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ሳሉም በሰልፍ ሰዓት ለተማሪዎች ዜና ያቀርቡ ነበር። በንባብ የተገነባ መሠረት ላይ የተጣለ ማንነታቸውም ለሥነጽሑፍ በተለየ እንዲሳቡ አድርጓቸዋል።
#ከአዲስ አበባ እስከ ኬንያ
ከባህር ዳር አዲስ አበባ ያቀኑት በ1982 ዓ.ም ነው። አዲስ አበባ እንደገቡም ኮተቤ መምህራን ኮሌጅ በኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ሥነጽሑፍ በዲፕሎማ ትምህርታቸውን መከታተል ጀመሩ። በዚያም ከመደበኛ ትምህርታቸው ጎን ለጎን በአቅራቢያ በሚገኘው በኮተቤ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስትያን መንፈሳዊ አገልግሎት ይሰጡ ነበር።
የአንደኛ ዓመት ተማሪ እያሉ ታድያ በፖለቲካ እንቅስቃሴ የተናጠችው ኢትዮጵያ፣ ወጣት ተማሪዎቿ ወደ ብላቴ እንዲሄዱ ተወሰነባት። ዲያቆን ዳንኤልም በዚህ መሠረት ወደብላቴ የውትድርና ማሠልጠኛ ከሄዱ ተማሪዎች መካከል ሆኑ። ይህ ከተለያዩ ኢትዮጵያ አካባቢዎች ወጣቶችን በአንድ እንዲሰባሰቡ እድል የፈጠረው አጋጣሚ፣ ለዳንኤል የተለያዩ ባህሎችን፣ የሀገር መልኮችን እንዲያዩ እድል የፈጠረላቸው ነበር።
የብላቴ ሥልጠና ተጠናቅቆ ምረቃ ሳይደርስ ግን ደርግ ወርዶ ኢሕአዴግ ገባ። በሥልጠናው የተሳተፉ ወጣቶችም አብዛኞቹ ወደ ኬንያ ሄዱ። ዳንኤልም በኬንያ የተወሰኑ ወራት ቆይተው፣ ኢሕአዴግ መንበረ ሥልጣኑን አደላድሎ ከያዘ በኋላ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ። ትምህርታቸውን አቋርጠው የነበሩ ወጣቶች ሁሉ ወደ ትምህርት እንዲመለሱ ተባለና ወደ ትምህርት ገበታቸው ተመለሱ። በአንድ ዓመት ውስጥም የሦስት መንፈቅ ትምህርት ተከታትለው ዲፕሎማቸውን በከፍተኛ ማዕረግ ተቀብለው አጠናቀቁ።
#መምህርነት
ከዚህ በኋላ በተመረቁ ተማሪዎች ምደባ መሠረት ሰሜን ሸዋ ክፍለ ሀገር (በቀድሞ አጠራር) ደረሳቸው። ምንም እንኳ አዲስ አበባ ላይ ሥራ ያገኙና ምደባውን መተው የሚችሉ ቢሆንም፥ “እንዲሁ በነጻ የተማርኹትን ያህልም ቢሆን ማገልገል አለብኝ” በማለት ምድባውን ተቀብለው፣ እንደውም ‘ቢቻል ሰው ሊሄድ የማይመርጥበት ራቅ ያለ ስፍራ መድቡኝ’ አሉ። በጊዜው ግን አሠራሩ በሚፈቅደው መሠረት የደረሳቸው በሰሜን ሸዋ ክፍለ ሀገር ጅሩ ነበርና በዚያ የአማርኛ መምህር ሆነው ማገልገል ጀመሩ።
በዚያም የመምህራን እጥረት ስለነበር፣ ከአማርኛ ባለፈ ታሪክ እና አካባቢ ሳይንስ (ጂኦግራፊ) ያስተምሩ ነበር። ከዚያ ጎን ለጎን መንፈሳዊ አገልግሎቶችን በመስጠትና በማስተማር የአካባቢውን ማኅበረሰብ አገልግለዋል።
የማገልገል ጽኑ ፍላጎት እና ባመኑበት ‘ለብቻም ቢሆን የመቆም’ ጽናት ውስጥ ሆነው፣ የመምህርነት አገልግሎታቸውን ጨርሰው አዲስ አበባ ተመለሱ።
ቀጥለውም ዲፕሎማ በተመረቁበት ኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ሥነጽሑፍ ትምህርት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የመጀመሪያ ዲግሪ ተቀብለዋል። ትምህርታቸውን ከማጠናቀቃቸው በፊትም ሆነ በኋላ፥ በማኅበረ ቅዱሳን በመደበኛ አገልግሎት ሠርተዋል። ሐሳብ አመንጭቶ መጽሐፍ ከመጻፍ በላይ የማሳተምና ማሰራጨት ክብደቱን በመረዳት የመጽሐፍ ህትመት ሥራ ውስጥ የገቡ ሲሆን፣ ለበርካታ ዓመታትም ‘አግዮስ’ የተባለውን የራሳቸውን የመጽሐፍ ማሳተሚያና ማሰራጫ ከፍተው በዘርፉ ሠርተዋል።
ከዚህም ባሻገር የምክር አገልግሎት ይሰጡ የነበረ ሲሆን፣ በኋላም በ2010 ዓ.ም የመጣውን ፖለቲካዊ ለውጥ ተከትሎ፥ የጠቅላይ ሚኒስትር የማኅበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሆነው ተሰይመዋል።
#የመጽሐፍ ሥራዎች
መሓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ከሠላሳ ሦስት በላይ መጻሕፍትን ለአንባብያን አድርሰዋል። እነዚህም እንደ ‘ብቻዬን እቆማለሁ’፣ ‘ጠጠሮቹ እና ሌሎችም’፣ ‘የሰርቆ አደሮች ስብሰባ’ ከሚሉና ከመሳሰሉ ከተወሰኑ የወግ ስብስብ መጽሐፎች ባለፈ፣ ዳጎስ ያሉ በጥናትና ጥልቅ ንባብ ላይ የተመሠረቱ፣ ሃይማኖታዊ ብሎም ታሪካዊ ይዘት ያላቸው ሥራዎች ናቸው።
ዳንኤል እስከ 2016 ዓ.ም ሲካሄድ የቆየው የበጎ ሰው ሽልማት ድርጅት መሥራች ናቸው። ከዚህም ባሻገር የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃና መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን መሥራቾች መካከል ይገኙበታል። በዚህ ማኅበር ውስጥ የሚታተሙ መጽሔት፣ ጋዜጣና መጻሕፍት ዝግጅት ክፍል ላይም ለበርካታ ዓመታት ሠርተዋል። ስምዓ ጽድቅ ጋዜጣ እና ሐመር መጽሔትም ላይ በርካታ የጽሑፍ ሥራዎቻቸው ይገኛሉ።
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትን ጨምሮ በቅርብ በፋና ሚድያ ኮርፖሬት የቦርድ አባል ብሎም ሊቀመንበር ሆነው አገልግለዋል። ቱሪዝምን ጨምሮ በተለያዩ ለሀገር ይጠቅማል ብለው ባመኑበት መስክ እና ተቋም የቦርድ አባልና ሊቀመንበር ሆነዋል፣ ሠርተዋል።
‘የዳንኤል ክብረት ዕይታዎች’ የሚለው መጦመሪያ ድረገጻቸው ላይ የሚያሰፍሯቸው ጽሑፎች ብሎም በተለያዩ መድረኮች በመገኘት የሚያቀርቧቸውና የሚሰጧቸው ማኅበራዊ ኂሶች ብዙ ትኩረት የሚስቡና ተጽእኖ ፈጣሪ ነበሩ፣ ናቸው። በቃል ብቻ ሳይሆን በመጽሐፎችም መንፈሳዊ አገልግሎቶችን ሲሰጡ ቆይተዋል። ለተጨማሪ ጥናትና ምርምር የሚሆኑ የሆኑ ሥራዎቻቸውም ጥቂት አይደሉም።
ብዙ የደከምኩባቸው የሚሏቸው ሁለት መጻሕፍት አሉ። አንደኛው ‘ኢትዮጵያዊው ሱራፊ’ የተሰኘው በአቡነ ተክለሃይማኖት የሕይወት ታሪክ ዙሪያ የሠሩት ሲሆን ሌላው ‘አራቱ ኃያላን’ የተሰኘ መጽሐፍ ነው። በቅርብና መጨረሻ ላይ ለንባብ ካቀረቡት ዳጎስ ያለ መጠን ያለው ‘የትርክት እዳና በረከት’ መጽሐፋቸው በፊትም፣ ‘እጨጌ እንባቆም ከየመን እስከ ደብረሊባኖስ’፣ ‘ራዕየ ዮሐንስ’፣ ‘ከእቴጌ ዕሌኒ እስከ ቅድስት ወለተ ጴጥሮስ’ የተሰኙ የመጽሐፍ ሥራዎቻቸው ከብዙ በጥቂት የሚጠቀሱ ናቸው።
#ቤተሰብ
ሙሓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፣ ከትዳር አጋራቸው ወይዘሮ ጽላት ጌታቸው ጋር ላለፉት 22 ዓመታት በትዳር ቆይተዋል። በዚያም ሦስት ወንዶች (አቤሜሌክ ዳንኤል፣ ባሮክ ዳንኤል እና ባህራን ዳንኤል) እና አንዲት ሴት ልጅ (አንኪዮን ዳንኤል) አባት ለመሆን በቅተዋል።
ሙሓዘ ጥበባት የሚለውን ማዕረግ፣ ‘ኢትዮጵያዊው ሱራፊ’ የተሰኘውን መጽሐፍ ባስመረቁበት ወቅት ‘ስም ከግብር አብሮ ይሄዳልና...’ ሲሉ፣ የጎንደር ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ ብጹዕ አቡነ ኤልሳ የሰጧቸው ስያሜ ነው። ሙሓዘ ጥበባት ማለት ‘የጥበብ መፍሰሻ’ ማለት ነው።
#ምስክርነት
ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በመገናኛ ብዙኃን አመራርና አሠራር ጥሩ እውቀትና ልምድ አለው፡፡ አዳዲስ አሠራሮች እንዲጎለብቱ ሃሳብ በማፍለቅና እንዲሳካ ጥረት የማድረግ ብቃት አለው፡፡ አሁንም የጋዜጠኞች ሙያዊ ነጻነትና የሚዲያው ኤዲቶሪያል አቅም እንዲጎለብት እንዲሁም ተቋማዊ አቅሙ እንዲያድግ አስተዋጽኦ ያደርጋል የሚል እምነት አለኝ፡፡
ነፃነት ተስፋዬ የሚድያና ኮምዩኒኬሽን ባለሙያ
##########
ሙአዘ ጥበባት ዳንኤል ክብረት በይዘት ደረጃ ካየነው በባህል ኪነጥበበ እና በታሪክ ዙሪያ የኢትዮጵያን መልክ በፅሑፎቹ እና በንግግሮቹ ለማሳየት ከፍተኛ አበርክቶ ሰጥቷል። ፅሑፎቹ ከሀገር ውስጥ እስከ ውጭ ሀገር እስከ ሦስተኛ ዲግሪ መመረቂያ ጥናቶች የተሠሩባቸው አሁንም ይበልጥ ሊጠኑ የሚገባቸው ትልቅ ዋጋ ያላቸው ናቸው። ዲያቆን ዳንኤል በፅሑፎቹ ኢትዮጵያዊ የሆኑ ፍልስፍናዎችን፣ ጥበባትን፣ ታሪክን፣ ሀይማኖትን፣ ባህልን፣ ሥነ ጽሁፍን ፍንትው አድርጎ በማሳየት የራሱን አሻራ ያኖረ ነው። አበርክቶውም ትልቅ ነው።
እርሱ በፅሑፍ ብቻ ሳይሆን የአደባባይ ሰው በመሆኑ ትውልድ በማነፅ፣ ሥነ-ምግባርን በማስጠበቅ፣ ኢትዮጵያን በመመርመርና በመግለጥ፣ ማኅበራዊ ኂስ በጥበብ በመስጠት፣ ያነበባቸውን መፅሀፎች ወይም ያካበተውን ዕውቀት ጥበባዊ ስልት በተላበሰ ምጡቅ መንገድ በማቅረብ ይታወቃል።
የራሱን አሳታሚ ድርጅትና የበጎ ሰው የሽልማት ድርጅትን በመመሥረትና በመምራት ለእውቀት እና እውቅና መስፋፋት ዋና ሚና ተጫውቷል።
በመንግሥት ኃላፊነቱም ቀድሞ ሲከውን የነበረውን ተግባር በላቀ ሀገራዊ ኃላፊነት እየተወጣ የማህበራዊ ጉዳይ አማካሪ እንደመሆኑ መጠንም ተቋማትን በመመሥረትና በማጠናከር ሚናው ትልቅ እንደሆነ እረዳለሁ።
ዲያቆን ዳንኤል ከ30 በላይ መፅሀፍትን እንደማሳተሙ ጊዜ አጠቃቀሙ እንዴት ይሆን? የሚል ጥያቄ ተደጋግሞ ይነሳል። እርሱ ግን ምናልባት በሰላሳ አመት የጽሁፍ ታሪኩ ከሰላሳ በላይ መጻሕፍትን እና እጅግ ብዙ መጣጥፎችን በሙበርከት ፕሮሊፊክ እና ዐቢይ ሥፍራ የሚደጠው ደራሲ እና የሃሳብ መሪ መሆኑን አስመስክሯል።ለሁሉም እንደሁኔታው ጊዜ በመመደብ ለሁላችን አርዓያ ነው።
ተመራማሪው ዳንኤል፣ ከመዛግብት ተነስቶ የሚፅፋቸውን ታሪኮች አይቻለሁ። በመካከለኛው ዘመን በአገራችን የተደረጉ ብዙ ክስተቶችን ለታሪክ ጥናት እጅግ ጠቃሚ ግብዓት እንዲሆን አድርጎ ከሀገር ውስጥም ከውጭም የሰነደ ነው። ይህ ቀላል አይደለም።
ዲያቆን ዳንኤል ክብረትን ሳስታውስ ብላቴን ጌታ ህሩይን ያስታውሰኛል። እርሳቸው በአንድ በኩል የመንግስት የሥራ ኃላፊነት ይዘው በአንድ በኩል ይፅፋሉ። ምርምሮችንም ያደርጉ ነበር። ዲያቆን ዳንኤል ድንቅ የፈጠራ ክህሎቱን በመጠቀም የሚያቀርባቸው ሥራዎች ከንባብ እና ነገሮች በጥልቀት ተረድቶ የሚያቀርባቸው በመሆኑ ኢትዮጵያን የማሳየት አቅም አላቸው ብዬ አምናለሁ። አበርክቶው እና ጽኑ ሰብዕናው በአጭሩ ተተርኮ የሚያበቃ አይደለም።
ረዳት ፕሮፌሰር ነቢዩ ባዬ የባህልና ኪነ ጥበብ ሚኒስትር ዴኤታ
######
ሙሓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረትን የማውቀው ከ20 ዓመት በፊት ነው ። የዐውደ ምሕረቱ ፈርጥ ፣የቤተክርስቲያን አጽራር መከታ ከወንድሞች ጋር ሙሉ ጊዜውን ሰጥቶ ሲያገለግልና ለብዙዎቻችን መንፈሳዊ መሠረት ጣይ በነበረ ጊዜ አውቀዋለሁ። በሚጽፋቸው መንፈሳዊና ትዝብት አዘል ማኅበረሰባዊ ጽሑፎች ያልተማረ ,ያልተገሰጸ በነፍሱ ሀሴት ያላደረገ በዙሪያው የነበረ ማንም አልነበረም። በተለይ በማኀበረ ቅዱሳን የሐመር መጽሔትና የስምዐ ጽድቅ ጋዜጣ በሚያዘጋጅበት ወቅት የከተባቸው ጽሑፎች ዘመን የተሻገሩ እስካሁን ለብዙዎች መንፈሳዊ ሙላት የኾኑ ጥዑም ዘለላዎች ናቸው።
የጻፋቸው መጽሐፍት እንዲሁም በብሎጉ በዕይታ ያስቀመጣቸው ትዝብቶቹ በቤተክህነቱም በቤተመንግሥቱም ቅቡልነታቸው የበዛ ነበር።
የቀረቡት ኹሉ ግለሰባዊ ማንነቱን ሊገነዘቡለት የማይከብዳቸው ዳንኤል በዐውደ ምሕረትም ሆነ በመድረክ ራሱን ሳያካብድ ለአገርና ለቤተክርስቲያን በጥልቀት በሚያውቀው የታሪክ አረዳዱ እያገለገለ የሚገኝ ምስጉን ወንድም ነው።
ኢዮብ ስዩም
የኢቢሲ የሥራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ማንነት?
#ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን ፣ መዝገበ-አእምሮ ( የአማርኛ ኢንሳይክሎፒዲያ ) ፕሮጀክቱ ለአገር የሠሩ ሰዎችን ታሪክ እየሰነደ እንደሆነ ይታወቃል። ይህ ታሪክ በዲጂታል ሚድያዎች ፣በመፅሀፍ፣በድምፅ ትረካና በሌሎችም መንገዶች እየቀረበ እንደሆነ ይታወቃል።በተለይ ጉግል ላይ ታሪካቸው ሲፈለግ የማይገኝ ሰዎች አሁን የሙያ አበርክቷቸው በቀላሉ ኢንተርኔት ላይ በግልፅ ተቀምጦ ይገኛልደ ባለፉት 4 ዓመት ከ 5 ወር ጊዜ ውስጥ የ423 ሰዎችን የሕይወትና የሥራ ታሪክ ለመሰነድ የቻልን ሲሆን 600 ገፅ ባላቸው ሁለት የተለያዩ መፅሐፎች ላይም ታሪኮቹ ዘመን ተሻጋሪ ሆነው እንዲቀመጡ አድርገናል።
ከእነዚህ ውስጥ የሚድያ ሰዎችም፣ የቴአትር ባለሙያዎች ይገኙበታል። አጠቃላይ 74 ከፍተኛ የሚድያ አመራሮች፣ሚኒስትሮች ፣ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የግል ሚድያ መሥራቾች፣ዋና አዘጋጆች እና መካከለኛ አመራሮች ተካተዋል። 35 ያህሉ በዋና ሥራ አስፈጻሚ ደረጃ ያሉ ሲሆን የሁሉም ታሪክ በተሟላ ደረጃ ለመሰነድ ተችሏል። የእነዚህን አመራሮች እና የሚድያ ሰዎች ታሪክ ሰንዶ ለአንባቢ ተደራሽ ማድረግ ፈታኝ ቢሆንም አሳክተነዋል። በዚህ ተግባራችንም ተጠናክረን እንቀጥላለን።
በዚህ የስነዳ ሥራ ታሪካቸው መዝገበ አእምሮ ላይ የሚሰነድላቸው ሙሓዘ ጥበባት ዳንኤል ክብረት ይጠቀሳሉ።ሙሓዘ ጥበባት ዳንኤል ክብረት በታሪክና ባህል ዙሪያ በርካታ መፅሐፍትን በመድረስ ትልቅ አሻራ አኑረዋል።ከ30 በላይ መፅሀፍትን የደረሱት እኒህ ሰው የሀይማኖት ሰባኪ፣ ፀሀፊ እና ዲስኩር አቅራቢ በመሆን ለአገራቸው አገልግሎት ሰጥተዋል። የበጎ ሰው የሽልማት ድርጅትን የመሠረቱት ዲያቆን ዳንኤል በአሁኑ ሰዓት የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ ሚኒስትር ናቸው። በዛሬው ዕለት ደግሞ፣ የኢቢሲ የቦርድ ሊቀመንበር በመሆን ተሹመዋል። ዕዝራ እጅጉ እና ሂላሪያ ተስፋዬ የዲያቆን ዳንኤል ክብረትን ታሪክ ሰንደውታል።
#ቅድመ ነገር
በነገረ ሀይማኖት፣ በሥነጽሑፍ፣ በማኅበራዊ ጉዳዮች፣ በጥናትና ምርምሮች ከምልዓት በተጠጋ መሰጠት ያገለገሉ ሰው ናቸው፣ ሙሓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት።
የተወለዱት ደሴ ከተማ ነው። በወላጅ አባታቸው የንግድ ሥራና እንቅስቃሴ ምክንያት፣ ነፍስ በማያውቁበት እድሜ የመላ ቤተሰቡ ቋሚ መኖሪያ ወደ ባህርዳር ከተማ ተዛወረ። በመሆኑም አብዛኛውን ለሕይወት ስንቅ ሆኖ የቆያቸውን የእውቀት መሠረት ያገኙት በዚሁ በባህርዳር ከተማ ነው።
የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውን አጼ ሰርጸ ድንግል አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ መለስተኛ ደረጃን በፋሲል መለስተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ጣና ሐይቅ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከታትለዋል። ከዚህ መደበኛ ትምህርታቸው ጎን ለጎን ወላጅ እናታቸው ለትምህርትና ንባብ የሰጡት ትኩረት የንባብ ልምዳቸውን በእጅጉ እንደቃኘው በተለያየ ጊዜ በሰጧቸው ቃለመጠይቆች ደጋግመው ያወሳሉ።
#የሥነጽሑፍ ፍቅር
በልጅነት እድሜ ከዘመናዊ ትምህርት ጎን ለጎን፣ ባደጉበት ፈለገ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስትያን ሰንበት ትምህርት ቤት መንፈሳዊ ትምህርትን በሚገባ ቀስመዋል። ይህም አገልግሎታቸው ከፍ ብሎ ቤተክርስትያንን በዲቁና እንዲያገለግሉ የክህነት መዓረግ አስገኝቷቸዋል። ከዚያም ባሻገር ወደ አካባቢው ከሚያቀኑ በእውቀትና በመንፈሳዊ ጽናት የታወቁ አባቶች መምህራን ብዙ ትምህርትን የመቅሰም እድል ነበራቸው፣ ተጠቅመዉበታልም።
ይህ ሁሉ ተዳምሮ በልጅነት እድሜ የተለያዩ ሥነጽሑፋዊ ሥራዎችን እንዲጽፉ፣ አልፎም በትምህርት ቤት በጠዋት የተማሪዎች ሰልፍ ሰዓት መድረክ ላይ ወጥተው እንዲያቀርቡ አስችሏቸዋል። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ሳሉም በሰልፍ ሰዓት ለተማሪዎች ዜና ያቀርቡ ነበር። በንባብ የተገነባ መሠረት ላይ የተጣለ ማንነታቸውም ለሥነጽሑፍ በተለየ እንዲሳቡ አድርጓቸዋል።
#ከአዲስ አበባ እስከ ኬንያ
ከባህር ዳር አዲስ አበባ ያቀኑት በ1982 ዓ.ም ነው። አዲስ አበባ እንደገቡም ኮተቤ መምህራን ኮሌጅ በኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ሥነጽሑፍ በዲፕሎማ ትምህርታቸውን መከታተል ጀመሩ። በዚያም ከመደበኛ ትምህርታቸው ጎን ለጎን በአቅራቢያ በሚገኘው በኮተቤ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስትያን መንፈሳዊ አገልግሎት ይሰጡ ነበር።
የአንደኛ ዓመት ተማሪ እያሉ ታድያ በፖለቲካ እንቅስቃሴ የተናጠችው ኢትዮጵያ፣ ወጣት ተማሪዎቿ ወደ ብላቴ እንዲሄዱ ተወሰነባት። ዲያቆን ዳንኤልም በዚህ መሠረት ወደብላቴ የውትድርና ማሠልጠኛ ከሄዱ ተማሪዎች መካከል ሆኑ። ይህ ከተለያዩ ኢትዮጵያ አካባቢዎች ወጣቶችን በአንድ እንዲሰባሰቡ እድል የፈጠረው አጋጣሚ፣ ለዳንኤል የተለያዩ ባህሎችን፣ የሀገር መልኮችን እንዲያዩ እድል የፈጠረላቸው ነበር።
የብላቴ ሥልጠና ተጠናቅቆ ምረቃ ሳይደርስ ግን ደርግ ወርዶ ኢሕአዴግ ገባ። በሥልጠናው የተሳተፉ ወጣቶችም አብዛኞቹ ወደ ኬንያ ሄዱ። ዳንኤልም በኬንያ የተወሰኑ ወራት ቆይተው፣ ኢሕአዴግ መንበረ ሥልጣኑን አደላድሎ ከያዘ በኋላ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ። ትምህርታቸውን አቋርጠው የነበሩ ወጣቶች ሁሉ ወደ ትምህርት እንዲመለሱ ተባለና ወደ ትምህርት ገበታቸው ተመለሱ። በአንድ ዓመት ውስጥም የሦስት መንፈቅ ትምህርት ተከታትለው ዲፕሎማቸውን በከፍተኛ ማዕረግ ተቀብለው አጠናቀቁ።
#መምህርነት
ከዚህ በኋላ በተመረቁ ተማሪዎች ምደባ መሠረት ሰሜን ሸዋ ክፍለ ሀገር (በቀድሞ አጠራር) ደረሳቸው። ምንም እንኳ አዲስ አበባ ላይ ሥራ ያገኙና ምደባውን መተው የሚችሉ ቢሆንም፥ “እንዲሁ በነጻ የተማርኹትን ያህልም ቢሆን ማገልገል አለብኝ” በማለት ምድባውን ተቀብለው፣ እንደውም ‘ቢቻል ሰው ሊሄድ የማይመርጥበት ራቅ ያለ ስፍራ መድቡኝ’ አሉ። በጊዜው ግን አሠራሩ በሚፈቅደው መሠረት የደረሳቸው በሰሜን ሸዋ ክፍለ ሀገር ጅሩ ነበርና በዚያ የአማርኛ መምህር ሆነው ማገልገል ጀመሩ።
በዚያም የመምህራን እጥረት ስለነበር፣ ከአማርኛ ባለፈ ታሪክ እና አካባቢ ሳይንስ (ጂኦግራፊ) ያስተምሩ ነበር። ከዚያ ጎን ለጎን መንፈሳዊ አገልግሎቶችን በመስጠትና በማስተማር የአካባቢውን ማኅበረሰብ አገልግለዋል።
የማገልገል ጽኑ ፍላጎት እና ባመኑበት ‘ለብቻም ቢሆን የመቆም’ ጽናት ውስጥ ሆነው፣ የመምህርነት አገልግሎታቸውን ጨርሰው አዲስ አበባ ተመለሱ።
ቀጥለውም ዲፕሎማ በተመረቁበት ኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ሥነጽሑፍ ትምህርት ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የመጀመሪያ ዲግሪ ተቀብለዋል። ትምህርታቸውን ከማጠናቀቃቸው በፊትም ሆነ በኋላ፥ በማኅበረ ቅዱሳን በመደበኛ አገልግሎት ሠርተዋል። ሐሳብ አመንጭቶ መጽሐፍ ከመጻፍ በላይ የማሳተምና ማሰራጨት ክብደቱን በመረዳት የመጽሐፍ ህትመት ሥራ ውስጥ የገቡ ሲሆን፣ ለበርካታ ዓመታትም ‘አግዮስ’ የተባለውን የራሳቸውን የመጽሐፍ ማሳተሚያና ማሰራጫ ከፍተው በዘርፉ ሠርተዋል።
ከዚህም ባሻገር የምክር አገልግሎት ይሰጡ የነበረ ሲሆን፣ በኋላም በ2010 ዓ.ም የመጣውን ፖለቲካዊ ለውጥ ተከትሎ፥ የጠቅላይ ሚኒስትር የማኅበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሆነው ተሰይመዋል።
#የመጽሐፍ ሥራዎች
መሓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ከሠላሳ ሦስት በላይ መጻሕፍትን ለአንባብያን አድርሰዋል። እነዚህም እንደ ‘ብቻዬን እቆማለሁ’፣ ‘ጠጠሮቹ እና ሌሎችም’፣ ‘የሰርቆ አደሮች ስብሰባ’ ከሚሉና ከመሳሰሉ ከተወሰኑ የወግ ስብስብ መጽሐፎች ባለፈ፣ ዳጎስ ያሉ በጥናትና ጥልቅ ንባብ ላይ የተመሠረቱ፣ ሃይማኖታዊ ብሎም ታሪካዊ ይዘት ያላቸው ሥራዎች ናቸው።
ዳንኤል እስከ 2016 ዓ.ም ሲካሄድ የቆየው የበጎ ሰው ሽልማት ድርጅት መሥራች ናቸው። ከዚህም ባሻገር የሰንበት ትምህርት ቤቶች ማደራጃና መምሪያ ማኅበረ ቅዱሳን መሥራቾች መካከል ይገኙበታል። በዚህ ማኅበር ውስጥ የሚታተሙ መጽሔት፣ ጋዜጣና መጻሕፍት ዝግጅት ክፍል ላይም ለበርካታ ዓመታት ሠርተዋል። ስምዓ ጽድቅ ጋዜጣ እና ሐመር መጽሔትም ላይ በርካታ የጽሑፍ ሥራዎቻቸው ይገኛሉ።
የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅትን ጨምሮ በቅርብ በፋና ሚድያ ኮርፖሬት የቦርድ አባል ብሎም ሊቀመንበር ሆነው አገልግለዋል። ቱሪዝምን ጨምሮ በተለያዩ ለሀገር ይጠቅማል ብለው ባመኑበት መስክ እና ተቋም የቦርድ አባልና ሊቀመንበር ሆነዋል፣ ሠርተዋል።
‘የዳንኤል ክብረት ዕይታዎች’ የሚለው መጦመሪያ ድረገጻቸው ላይ የሚያሰፍሯቸው ጽሑፎች ብሎም በተለያዩ መድረኮች በመገኘት የሚያቀርቧቸውና የሚሰጧቸው ማኅበራዊ ኂሶች ብዙ ትኩረት የሚስቡና ተጽእኖ ፈጣሪ ነበሩ፣ ናቸው። በቃል ብቻ ሳይሆን በመጽሐፎችም መንፈሳዊ አገልግሎቶችን ሲሰጡ ቆይተዋል። ለተጨማሪ ጥናትና ምርምር የሚሆኑ የሆኑ ሥራዎቻቸውም ጥቂት አይደሉም።
ብዙ የደከምኩባቸው የሚሏቸው ሁለት መጻሕፍት አሉ። አንደኛው ‘ኢትዮጵያዊው ሱራፊ’ የተሰኘው በአቡነ ተክለሃይማኖት የሕይወት ታሪክ ዙሪያ የሠሩት ሲሆን ሌላው ‘አራቱ ኃያላን’ የተሰኘ መጽሐፍ ነው። በቅርብና መጨረሻ ላይ ለንባብ ካቀረቡት ዳጎስ ያለ መጠን ያለው ‘የትርክት እዳና በረከት’ መጽሐፋቸው በፊትም፣ ‘እጨጌ እንባቆም ከየመን እስከ ደብረሊባኖስ’፣ ‘ራዕየ ዮሐንስ’፣ ‘ከእቴጌ ዕሌኒ እስከ ቅድስት ወለተ ጴጥሮስ’ የተሰኙ የመጽሐፍ ሥራዎቻቸው ከብዙ በጥቂት የሚጠቀሱ ናቸው።
#ቤተሰብ
ሙሓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት፣ ከትዳር አጋራቸው ወይዘሮ ጽላት ጌታቸው ጋር ላለፉት 22 ዓመታት በትዳር ቆይተዋል። በዚያም ሦስት ወንዶች (አቤሜሌክ ዳንኤል፣ ባሮክ ዳንኤል እና ባህራን ዳንኤል) እና አንዲት ሴት ልጅ (አንኪዮን ዳንኤል) አባት ለመሆን በቅተዋል።
ሙሓዘ ጥበባት የሚለውን ማዕረግ፣ ‘ኢትዮጵያዊው ሱራፊ’ የተሰኘውን መጽሐፍ ባስመረቁበት ወቅት ‘ስም ከግብር አብሮ ይሄዳልና...’ ሲሉ፣ የጎንደር ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ ብጹዕ አቡነ ኤልሳ የሰጧቸው ስያሜ ነው። ሙሓዘ ጥበባት ማለት ‘የጥበብ መፍሰሻ’ ማለት ነው።
#ምስክርነት
ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በመገናኛ ብዙኃን አመራርና አሠራር ጥሩ እውቀትና ልምድ አለው፡፡ አዳዲስ አሠራሮች እንዲጎለብቱ ሃሳብ በማፍለቅና እንዲሳካ ጥረት የማድረግ ብቃት አለው፡፡ አሁንም የጋዜጠኞች ሙያዊ ነጻነትና የሚዲያው ኤዲቶሪያል አቅም እንዲጎለብት እንዲሁም ተቋማዊ አቅሙ እንዲያድግ አስተዋጽኦ ያደርጋል የሚል እምነት አለኝ፡፡
ነፃነት ተስፋዬ የሚድያና ኮምዩኒኬሽን ባለሙያ
##########
ሙአዘ ጥበባት ዳንኤል ክብረት በይዘት ደረጃ ካየነው በባህል ኪነጥበበ እና በታሪክ ዙሪያ የኢትዮጵያን መልክ በፅሑፎቹ እና በንግግሮቹ ለማሳየት ከፍተኛ አበርክቶ ሰጥቷል። ፅሑፎቹ ከሀገር ውስጥ እስከ ውጭ ሀገር እስከ ሦስተኛ ዲግሪ መመረቂያ ጥናቶች የተሠሩባቸው አሁንም ይበልጥ ሊጠኑ የሚገባቸው ትልቅ ዋጋ ያላቸው ናቸው። ዲያቆን ዳንኤል በፅሑፎቹ ኢትዮጵያዊ የሆኑ ፍልስፍናዎችን፣ ጥበባትን፣ ታሪክን፣ ሀይማኖትን፣ ባህልን፣ ሥነ ጽሁፍን ፍንትው አድርጎ በማሳየት የራሱን አሻራ ያኖረ ነው። አበርክቶውም ትልቅ ነው።
እርሱ በፅሑፍ ብቻ ሳይሆን የአደባባይ ሰው በመሆኑ ትውልድ በማነፅ፣ ሥነ-ምግባርን በማስጠበቅ፣ ኢትዮጵያን በመመርመርና በመግለጥ፣ ማኅበራዊ ኂስ በጥበብ በመስጠት፣ ያነበባቸውን መፅሀፎች ወይም ያካበተውን ዕውቀት ጥበባዊ ስልት በተላበሰ ምጡቅ መንገድ በማቅረብ ይታወቃል።
የራሱን አሳታሚ ድርጅትና የበጎ ሰው የሽልማት ድርጅትን በመመሥረትና በመምራት ለእውቀት እና እውቅና መስፋፋት ዋና ሚና ተጫውቷል።
በመንግሥት ኃላፊነቱም ቀድሞ ሲከውን የነበረውን ተግባር በላቀ ሀገራዊ ኃላፊነት እየተወጣ የማህበራዊ ጉዳይ አማካሪ እንደመሆኑ መጠንም ተቋማትን በመመሥረትና በማጠናከር ሚናው ትልቅ እንደሆነ እረዳለሁ።
ዲያቆን ዳንኤል ከ30 በላይ መፅሀፍትን እንደማሳተሙ ጊዜ አጠቃቀሙ እንዴት ይሆን? የሚል ጥያቄ ተደጋግሞ ይነሳል። እርሱ ግን ምናልባት በሰላሳ አመት የጽሁፍ ታሪኩ ከሰላሳ በላይ መጻሕፍትን እና እጅግ ብዙ መጣጥፎችን በሙበርከት ፕሮሊፊክ እና ዐቢይ ሥፍራ የሚደጠው ደራሲ እና የሃሳብ መሪ መሆኑን አስመስክሯል።ለሁሉም እንደሁኔታው ጊዜ በመመደብ ለሁላችን አርዓያ ነው።
ተመራማሪው ዳንኤል፣ ከመዛግብት ተነስቶ የሚፅፋቸውን ታሪኮች አይቻለሁ። በመካከለኛው ዘመን በአገራችን የተደረጉ ብዙ ክስተቶችን ለታሪክ ጥናት እጅግ ጠቃሚ ግብዓት እንዲሆን አድርጎ ከሀገር ውስጥም ከውጭም የሰነደ ነው። ይህ ቀላል አይደለም።
ዲያቆን ዳንኤል ክብረትን ሳስታውስ ብላቴን ጌታ ህሩይን ያስታውሰኛል። እርሳቸው በአንድ በኩል የመንግስት የሥራ ኃላፊነት ይዘው በአንድ በኩል ይፅፋሉ። ምርምሮችንም ያደርጉ ነበር። ዲያቆን ዳንኤል ድንቅ የፈጠራ ክህሎቱን በመጠቀም የሚያቀርባቸው ሥራዎች ከንባብ እና ነገሮች በጥልቀት ተረድቶ የሚያቀርባቸው በመሆኑ ኢትዮጵያን የማሳየት አቅም አላቸው ብዬ አምናለሁ። አበርክቶው እና ጽኑ ሰብዕናው በአጭሩ ተተርኮ የሚያበቃ አይደለም።
ረዳት ፕሮፌሰር ነቢዩ ባዬ የባህልና ኪነ ጥበብ ሚኒስትር ዴኤታ
######
ሙሓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረትን የማውቀው ከ20 ዓመት በፊት ነው ። የዐውደ ምሕረቱ ፈርጥ ፣የቤተክርስቲያን አጽራር መከታ ከወንድሞች ጋር ሙሉ ጊዜውን ሰጥቶ ሲያገለግልና ለብዙዎቻችን መንፈሳዊ መሠረት ጣይ በነበረ ጊዜ አውቀዋለሁ። በሚጽፋቸው መንፈሳዊና ትዝብት አዘል ማኅበረሰባዊ ጽሑፎች ያልተማረ ,ያልተገሰጸ በነፍሱ ሀሴት ያላደረገ በዙሪያው የነበረ ማንም አልነበረም። በተለይ በማኀበረ ቅዱሳን የሐመር መጽሔትና የስምዐ ጽድቅ ጋዜጣ በሚያዘጋጅበት ወቅት የከተባቸው ጽሑፎች ዘመን የተሻገሩ እስካሁን ለብዙዎች መንፈሳዊ ሙላት የኾኑ ጥዑም ዘለላዎች ናቸው።
የጻፋቸው መጽሐፍት እንዲሁም በብሎጉ በዕይታ ያስቀመጣቸው ትዝብቶቹ በቤተክህነቱም በቤተመንግሥቱም ቅቡልነታቸው የበዛ ነበር።
የቀረቡት ኹሉ ግለሰባዊ ማንነቱን ሊገነዘቡለት የማይከብዳቸው ዳንኤል በዐውደ ምሕረትም ሆነ በመድረክ ራሱን ሳያካብድ ለአገርና ለቤተክርስቲያን በጥልቀት በሚያውቀው የታሪክ አረዳዱ እያገለገለ የሚገኝ ምስጉን ወንድም ነው።
ኢዮብ ስዩም
Comments