Logo
SeledaPost
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት

ነገ መጋቢት 15 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተማ የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-

ከ2:30-10:30

-ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ፣ ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር፣ ዋልያ ቢራ፣ ጨፌ ኮንዶሚኒየም፣ ማሩ ብረታ ብረት አካባቢ፣ ቁስቋም አካባቢ፣ ሸገር ዳቦ፣

-አቃቂ ስታዲየም፣ መኮድ፣ ብሔራዊ ት/ቤት ጀርባ፣ ኖህ አደባባይ፣ ኤፍ 4 ኤፍ-6 ኖክ አደባባይ ፣ካፒታል ሲሚንቶ፣ ቦሌ ሁላሳ ፣ ሰበታ፣ ዓለም ገና፣ ዋን ውሃ ፣ አባሃዋ ትሬዲንግ ፣

-ኮተቤ 02፣ ኮሌጅ አካባቢ፣ ወድይራድ ት/ቤት፣ መሳለሚያ፣ ኮተቤ ገብርኤል አካባቢ፣አቅም ግንባታ ለውሃ፣ ኮተቤ ካራ አካባቢ፣ የካ አባዶ፣

ከ12:00-8:00

-በሞጆ ፣ በቆቃ እና አካባቢው ላይ የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።

የኢትዮጵያ_ኤሌክትሪክ_አገልግሎት

seledadotio
seledadotio
3 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.