2 days ago
ወደ ዘላቂ ልማት የሚደረግ ሽግግር
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለመዋቅራዊ ሽግግር፣ ለኢኮኖሚ ጥንካሬ እና ለአካታች ሀገራዊ እድገት ቁርጠኝነት ባለው ሥርዓት እየተመራች በዘመናዊ ታሪክ ግንባታዋ ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች።
በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ኢትዮጵያ በዋና ዋና ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ላይ አበይት ስኬቶችን እያስመዘገበች ነው፡፡
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ መሰረት የሆነው ግብርና ወደ ቴክኖሎጂ መር ያደረገው ሽግግር ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገበ ይገኛል፡፡
በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት እና በክላስተር እርሻ እቅዶች አማካኝነት ኢትዮጵያ የሀገር ውስጥ ምርትን በከፍተኛ ሁኔታ አሳድጋለች፡፡ይህም ከውጭ የሚገቡ ምርቶች ጥገኝነትን ቀንሷል፡፡
በሀገሪቱ በአረንጓዴ ዐሻራ ፕሮግራሞች በአትክልትና ፍራፍሬ ላይ የተደረጉ ኢንቨስትመንቶች የአየር ንብረት ተፅዕኖን ለመቋቋም ሥነ ምህዳርን ለማከም እና የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት የሚደረገውን ጉዞ እየደገፈ ነው፡፡
የኃይል ማመንጨት አቅምን በማሳደግ የመንገድ መረቦችን በማዘመን እና በማስተሳሰር የኢትዮጵያ የመሰረተ ልማት ገጽታ አስደናቂ ለውጥ በማድረግ፤ የሀገር ውስጥ ትስስርን እያጠናከረ ኢትዮጵያን በአህጉራዊ ነጻ ንግድ ቀጣና ስር የንግድ ማዕከል እያደረጋት ይገኛል።
በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች የተካሄደው የኮሪደር ልማት የሕዝብ ቦታዎችን በመሠረታዊነት በማደስ፤ መንገዶችን በማዘመን፣ አረንጓዴ የሕዝብ ቦታዎችን በመገንባት፣ የመገልገያ መሠረተ ልማቶችን በማስፋፋት እና የንፅህና አጠባበቅ ሥርዓቶችን በማሻሻል ተስማሚ የከተማ አካባቢን እየፈጠረ ነው፡፡
ዘላቂ ኢኮኖሚ ለመገንባት ኢትዮጵያ በዲጂታል ኢትዮጵያ ስትራቴጂ አማካኝነት የዲጂታል ሽግግርን በከፍተኛ ሁኔታ እያፋጠነች ትገኛለች።
በቴሌኮሙኒኬሽን እና በፋይናንስ ዘርፍ ላይ የተደረጉ ኢንቨስትመንቶች የፋይናንስ አካታችነትን እያሳደገ ነው፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ለማስፋፋት የሀገር ውስጥ ማኑፋክቸሪንግን ለማነቃቃት እና ከፍተኛ ዋጋ ያላቸውን የውጭ ኢንቨስትመንቶችን ለመሳብ የሚደረጉ ጥረቶች የኤክስፖርት ገቢን በማሳደግ የሰለጠነ የሰው ሀይል መፍጠራቸውን ቀጥለዋል።
የኢኮኖሚ እድገት ያለ ማህበራዊ ልማት ትርጉም የለውምና የኢትዮጵያ መንግሥት በትምህርት፣ ጤና እና ሌሎች ዘርፎች መሠረተ ልማቶችን በማሻሻል የሰራተኛውን ክህሎት ከዘመናዊ የገበያ ፍላጎት ጋር በማጣጣም የዜጎችን ሁለንተናዊ ለውጥ ማጠናከር ተችሏል።
ኢትዮጵያ እስካሁን ላስመዘገበቻቸው ስኬቶች በዓለም አቀፍ ደረጃ የተሰጧት እውቅናዎች የበለጸገች ሉዓላዊት ሀገር ለመገንባት በሚደረገው ጥረት ውስጥ ፈተናዎች ቢኖሩም ህዝብ ከውጤት ተኮር አመራር ጋር ተቀናጅቶ ወደ ዘላቂ ልማት የሚያደርገው ጉዞ በተገቢ መስመር ላይ ስለመሆኑ ማሳያ ናቸው።
በምሕረት ደምሴ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለመዋቅራዊ ሽግግር፣ ለኢኮኖሚ ጥንካሬ እና ለአካታች ሀገራዊ እድገት ቁርጠኝነት ባለው ሥርዓት እየተመራች በዘመናዊ ታሪክ ግንባታዋ ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች።
በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ኢትዮጵያ በዋና ዋና ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ላይ አበይት ስኬቶችን እያስመዘገበች ነው፡፡
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ መሰረት የሆነው ግብርና ወደ ቴክኖሎጂ መር ያደረገው ሽግግር ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገበ ይገኛል፡፡
በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት እና በክላስተር እርሻ እቅዶች አማካኝነት ኢትዮጵያ የሀገር ውስጥ ምርትን በከፍተኛ ሁኔታ አሳድጋለች፡፡ይህም ከውጭ የሚገቡ ምርቶች ጥገኝነትን ቀንሷል፡፡
በሀገሪቱ በአረንጓዴ ዐሻራ ፕሮግራሞች በአትክልትና ፍራፍሬ ላይ የተደረጉ ኢንቨስትመንቶች የአየር ንብረት ተፅዕኖን ለመቋቋም ሥነ ምህዳርን ለማከም እና የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት የሚደረገውን ጉዞ እየደገፈ ነው፡፡
የኃይል ማመንጨት አቅምን በማሳደግ የመንገድ መረቦችን በማዘመን እና በማስተሳሰር የኢትዮጵያ የመሰረተ ልማት ገጽታ አስደናቂ ለውጥ በማድረግ፤ የሀገር ውስጥ ትስስርን እያጠናከረ ኢትዮጵያን በአህጉራዊ ነጻ ንግድ ቀጣና ስር የንግድ ማዕከል እያደረጋት ይገኛል።
በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች የተካሄደው የኮሪደር ልማት የሕዝብ ቦታዎችን በመሠረታዊነት በማደስ፤ መንገዶችን በማዘመን፣ አረንጓዴ የሕዝብ ቦታዎችን በመገንባት፣ የመገልገያ መሠረተ ልማቶችን በማስፋፋት እና የንፅህና አጠባበቅ ሥርዓቶችን በማሻሻል ተስማሚ የከተማ አካባቢን እየፈጠረ ነው፡፡
ዘላቂ ኢኮኖሚ ለመገንባት ኢትዮጵያ በዲጂታል ኢትዮጵያ ስትራቴጂ አማካኝነት የዲጂታል ሽግግርን በከፍተኛ ሁኔታ እያፋጠነች ትገኛለች።
በቴሌኮሙኒኬሽን እና በፋይናንስ ዘርፍ ላይ የተደረጉ ኢንቨስትመንቶች የፋይናንስ አካታችነትን እያሳደገ ነው፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ለማስፋፋት የሀገር ውስጥ ማኑፋክቸሪንግን ለማነቃቃት እና ከፍተኛ ዋጋ ያላቸውን የውጭ ኢንቨስትመንቶችን ለመሳብ የሚደረጉ ጥረቶች የኤክስፖርት ገቢን በማሳደግ የሰለጠነ የሰው ሀይል መፍጠራቸውን ቀጥለዋል።
የኢኮኖሚ እድገት ያለ ማህበራዊ ልማት ትርጉም የለውምና የኢትዮጵያ መንግሥት በትምህርት፣ ጤና እና ሌሎች ዘርፎች መሠረተ ልማቶችን በማሻሻል የሰራተኛውን ክህሎት ከዘመናዊ የገበያ ፍላጎት ጋር በማጣጣም የዜጎችን ሁለንተናዊ ለውጥ ማጠናከር ተችሏል።
ኢትዮጵያ እስካሁን ላስመዘገበቻቸው ስኬቶች በዓለም አቀፍ ደረጃ የተሰጧት እውቅናዎች የበለጸገች ሉዓላዊት ሀገር ለመገንባት በሚደረገው ጥረት ውስጥ ፈተናዎች ቢኖሩም ህዝብ ከውጤት ተኮር አመራር ጋር ተቀናጅቶ ወደ ዘላቂ ልማት የሚያደርገው ጉዞ በተገቢ መስመር ላይ ስለመሆኑ ማሳያ ናቸው።
በምሕረት ደምሴ
2 days ago
የኢትዮጵያ አስደናቂ የብዝሃ ኢኮኖሚና እምቅ የቱሪዝም አቅም በሲኤንኤን (CNN) ዕይታ
ዓለም አቀፉ የቴሌቪዥን ጣቢያ ሲኤንኤን (CNN) "Connecting Africa" በተሰኘው ታዋቂ ዝግጅቱ፤ ኢትዮጵያ ከለመደችው የቡና ኤክስፖርት ባለፈ በቱሪዝም፣ በማዕድን፣ በታዳሽ ኃይል እና በግዙፍ መሰረተ ልማቶች ላይ እያስመዘገበች ያለውን አስደናቂ የኢኮኖሚ ሽግግር በስፋት ዳስሷል። የጣቢያው ዘጋቢ ቪክቶሪያ ሩባድሪ በልማት ስፍራዎቹ በአካል በመገኘት ባቀረበችው ዘገባ፣ ሀገሪቱ ያላትን እምቅ ሀብት በተጨባጭ ወደ ተግባር እየቀየረች መሆኑን እማኝነቷን ሰጥታለች።
ዘጋቢዋ በልዩ ትኩረት ከተመለከተቻቸው መስኮች አንዱ የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ ነው። ኢትዮጵያ ያላትን እምቅ የቱሪዝም ሀብት እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በሚገባው ልክ ሳትጠቀም ብትቆይም፣ አሁን ላይ ግን በመደመር እሳቤ ከዋና ዋና የኢኮኖሚ ምሰሶዎች አንዱ ሆኗል። በተለይም በፈረንጆቹ 2023 በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በዓለም ቅርስነት የተመዘገበውንና 250 ሺህ ሄክታር መሬት የሚሸፍነውን የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በመጎብኘት፣ ስፍራው በዓለም ላይ በመጥፋት ላይ ያሉ የእንስሳት ዝርያዎች መገኛ መሆኑን ዘገባው አውስቷል። መንግስት ለዘርፉ በሰጠው ልዩ ትኩረት ደረጃቸውን የጠበቁ ኢኮ-ሎጆችና የመንገድ መሰረተ ልማቶች መገንባታቸው የሀገር ውስጥና የውጭ ጎብኚዎችን በከፍተኛ ደረጃ እየሳበ ይገኛል። የቱሪዝም ዘርፉ እመርታ እያሳየ ያለው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት የተጀመሩት የገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች ባመጡት ትልቅ አቅም መሆኑን ዘገባው በስፋት ያትታል።
የሀገሪቱ የልማት ራዕይ በቱሪዝም ብቻ የተገደበ አይደለም። ኢትዮጵያ ቀጣናዊ ትስስርን የሚያጠናክሩ ግዙፍ ፕሮጀክቶችን እውን እያደረገች ትገኛለች። ከ12 ቢሊዮን ዶላር በላይ በሆነ ወጪ እየተገነባ ያለውና በ2030 ሙሉ ለሙሉ ተጠናቆ አገልግሎት ሲጀምር በአፍሪካ ተወዳዳሪ የማይገኝለት ግዙፍ ፕሮጀክት የሆነው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለዚህ ማሳያ ነው።
ማረፊያው የሀገሪቱን ንግድና ቱሪዝም ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግራል ተብሎ ይጠበቃል። በተጨማሪም በአፍሪካ ቀዳሚው የውሃ ኃይል ማመንጫ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ፣ የሚሊዮኖችን ቤት ወደ ብርሃን ከመቀየሩም ባሻገር ከራስ ፍጆታ እስከ ቀጣናዊ የኃይል ትስስር ትልቅ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
ኢትዮጵያ ኢኮኖሚዋን በብዝሃ ዘርፍ ለማሳደግ የጀመረችው ጥረት በማዕድን ዘርፉም ደማቅ አሻራ አሳርፏል። በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገኘው የኩርሙክ የወርቅ ፋብሪካ በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰራተኞችን አቅፎ እየተገነባ የሚገኝ ትልቅ የማዕድን ሀብት ማውጫ ነው። በሌላ በኩል፣ 140 ዓመታት ያስቆጠረችው መዲናችን አዲስ አበባ፣ ታሪኳን በሚመጥን መልኩ በሚያስደንቅ የልማትና የለውጥ ጉዞ ላይ እንደምትገኝ እና ለሀገሪቱ ሰፊ የኢኮኖሚ ራዕይ አይነተኛ ማሳያ መሆኗ በዘገባው ተጠቁሟል።
በአጠቃላይ የሲኤንኤን ጥልቅ ዘገባ፣ ኢትዮጵያ ኢኮኖሚዋን በብዝሃ ዘርፍ ላይ እንዲመሰረት በማድረግ የሀገሪቱን ብሎም የቀጣናውን የኢኮኖሚ ምህዳር ለመቀየር የጀመረችው ጉዞ ስኬታማ መሆኑን የሚያሳይ ነው። ፖሊሲ ከማውጣት ጀምሮ ቅርሶችን እስከመጠገንና ተቋማትን እስከማዋቀር የተሰሩት ስራዎች ኢትዮጵያን ተመራጭ የኢንቨስትመንትና የቱሪዝም መዳረሻ እያደረጓት ይገኛል።
ዓለም አቀፉ የቴሌቪዥን ጣቢያ ሲኤንኤን (CNN) "Connecting Africa" በተሰኘው ታዋቂ ዝግጅቱ፤ ኢትዮጵያ ከለመደችው የቡና ኤክስፖርት ባለፈ በቱሪዝም፣ በማዕድን፣ በታዳሽ ኃይል እና በግዙፍ መሰረተ ልማቶች ላይ እያስመዘገበች ያለውን አስደናቂ የኢኮኖሚ ሽግግር በስፋት ዳስሷል። የጣቢያው ዘጋቢ ቪክቶሪያ ሩባድሪ በልማት ስፍራዎቹ በአካል በመገኘት ባቀረበችው ዘገባ፣ ሀገሪቱ ያላትን እምቅ ሀብት በተጨባጭ ወደ ተግባር እየቀየረች መሆኑን እማኝነቷን ሰጥታለች።
ዘጋቢዋ በልዩ ትኩረት ከተመለከተቻቸው መስኮች አንዱ የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ ነው። ኢትዮጵያ ያላትን እምቅ የቱሪዝም ሀብት እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በሚገባው ልክ ሳትጠቀም ብትቆይም፣ አሁን ላይ ግን በመደመር እሳቤ ከዋና ዋና የኢኮኖሚ ምሰሶዎች አንዱ ሆኗል። በተለይም በፈረንጆቹ 2023 በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በዓለም ቅርስነት የተመዘገበውንና 250 ሺህ ሄክታር መሬት የሚሸፍነውን የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በመጎብኘት፣ ስፍራው በዓለም ላይ በመጥፋት ላይ ያሉ የእንስሳት ዝርያዎች መገኛ መሆኑን ዘገባው አውስቷል። መንግስት ለዘርፉ በሰጠው ልዩ ትኩረት ደረጃቸውን የጠበቁ ኢኮ-ሎጆችና የመንገድ መሰረተ ልማቶች መገንባታቸው የሀገር ውስጥና የውጭ ጎብኚዎችን በከፍተኛ ደረጃ እየሳበ ይገኛል። የቱሪዝም ዘርፉ እመርታ እያሳየ ያለው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት የተጀመሩት የገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች ባመጡት ትልቅ አቅም መሆኑን ዘገባው በስፋት ያትታል።
የሀገሪቱ የልማት ራዕይ በቱሪዝም ብቻ የተገደበ አይደለም። ኢትዮጵያ ቀጣናዊ ትስስርን የሚያጠናክሩ ግዙፍ ፕሮጀክቶችን እውን እያደረገች ትገኛለች። ከ12 ቢሊዮን ዶላር በላይ በሆነ ወጪ እየተገነባ ያለውና በ2030 ሙሉ ለሙሉ ተጠናቆ አገልግሎት ሲጀምር በአፍሪካ ተወዳዳሪ የማይገኝለት ግዙፍ ፕሮጀክት የሆነው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለዚህ ማሳያ ነው።
ማረፊያው የሀገሪቱን ንግድና ቱሪዝም ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግራል ተብሎ ይጠበቃል። በተጨማሪም በአፍሪካ ቀዳሚው የውሃ ኃይል ማመንጫ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ፣ የሚሊዮኖችን ቤት ወደ ብርሃን ከመቀየሩም ባሻገር ከራስ ፍጆታ እስከ ቀጣናዊ የኃይል ትስስር ትልቅ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
ኢትዮጵያ ኢኮኖሚዋን በብዝሃ ዘርፍ ለማሳደግ የጀመረችው ጥረት በማዕድን ዘርፉም ደማቅ አሻራ አሳርፏል። በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገኘው የኩርሙክ የወርቅ ፋብሪካ በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰራተኞችን አቅፎ እየተገነባ የሚገኝ ትልቅ የማዕድን ሀብት ማውጫ ነው። በሌላ በኩል፣ 140 ዓመታት ያስቆጠረችው መዲናችን አዲስ አበባ፣ ታሪኳን በሚመጥን መልኩ በሚያስደንቅ የልማትና የለውጥ ጉዞ ላይ እንደምትገኝ እና ለሀገሪቱ ሰፊ የኢኮኖሚ ራዕይ አይነተኛ ማሳያ መሆኗ በዘገባው ተጠቁሟል።
በአጠቃላይ የሲኤንኤን ጥልቅ ዘገባ፣ ኢትዮጵያ ኢኮኖሚዋን በብዝሃ ዘርፍ ላይ እንዲመሰረት በማድረግ የሀገሪቱን ብሎም የቀጣናውን የኢኮኖሚ ምህዳር ለመቀየር የጀመረችው ጉዞ ስኬታማ መሆኑን የሚያሳይ ነው። ፖሊሲ ከማውጣት ጀምሮ ቅርሶችን እስከመጠገንና ተቋማትን እስከማዋቀር የተሰሩት ስራዎች ኢትዮጵያን ተመራጭ የኢንቨስትመንትና የቱሪዝም መዳረሻ እያደረጓት ይገኛል።
7 days ago
የአረንጓዴ አሻራው ፍሬ፤ በዓመት ሁለት ጊዜ አቮካዶ ለውጭ ገበያ የሚያቀርቡት አርሶ አደር
*********************
በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ሉሜ ወረዳ ሸራ ዲባንዲባ ገበሬ ማህበር የሚኖሩት አርሶ አደር ወርቁ በዳዳ፣ በአቮካዶ ምርት ላይ ባሳዩት ከፍተኛ የሥራ ትጋት እምርታዊ ለውጥ እያስመዘገቡ ይገኛሉ።
አርሶ አደር ወርቁ በተለይም በሀገራዊው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ተጠቃሚ ከሆኑ ወዲህ በአቮካዶ ልማት ላይ በስፋት መሰማራት መጀመራቸውን ይናገራሉ፡፡
በአሁኑ ወቅትም በአመት ሁለት ጊዜ ጥራት ያለው የአቮካዶ ምርት ለውጭ ገበያ (ኤክስፖርት) እያቀረቡ ይገኛሉ።
አርሶ አደሩ በልማት ሥራቸው ለራሳቸውና ለቤተሰባቸው ከሚያገኙት ገቢ ባሻገር፣ ለአካባቢው ህብረተሰብ ከፍተኛ የሥራ እድል መፍጠር ችለዋል።
በአሁኑ ወቅት በሥራቸው ለ500 ዜጎች የሥራ እድል የፈጠሩ ሲሆን፣ ይህም የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ለአካባቢው ኢኮኖሚ እያበረከተ ያለውን አስተዋጽኦ የሚያሳይ ነው።
በአሁኑ ወቅት በ8 ሄክታር መሬት ላይ የአቮካዶ ልማቱን እያካሄዱ የሚገኙት አርሶ አደር ወርቁ፣ በቀጣይ የመሬት ስፋቱንና የምርት መጠናቸውን በማሳደግ ወደ 50 ሄክታር ለማድረስ ሰፊ እቅድ ይዘው እየሰሩ እንደሚገኙ ገልጸዋል።
በመቅደላዊት ደረጀ
*********************
በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ሉሜ ወረዳ ሸራ ዲባንዲባ ገበሬ ማህበር የሚኖሩት አርሶ አደር ወርቁ በዳዳ፣ በአቮካዶ ምርት ላይ ባሳዩት ከፍተኛ የሥራ ትጋት እምርታዊ ለውጥ እያስመዘገቡ ይገኛሉ።
አርሶ አደር ወርቁ በተለይም በሀገራዊው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ተጠቃሚ ከሆኑ ወዲህ በአቮካዶ ልማት ላይ በስፋት መሰማራት መጀመራቸውን ይናገራሉ፡፡
በአሁኑ ወቅትም በአመት ሁለት ጊዜ ጥራት ያለው የአቮካዶ ምርት ለውጭ ገበያ (ኤክስፖርት) እያቀረቡ ይገኛሉ።
አርሶ አደሩ በልማት ሥራቸው ለራሳቸውና ለቤተሰባቸው ከሚያገኙት ገቢ ባሻገር፣ ለአካባቢው ህብረተሰብ ከፍተኛ የሥራ እድል መፍጠር ችለዋል።
በአሁኑ ወቅት በሥራቸው ለ500 ዜጎች የሥራ እድል የፈጠሩ ሲሆን፣ ይህም የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ለአካባቢው ኢኮኖሚ እያበረከተ ያለውን አስተዋጽኦ የሚያሳይ ነው።
በአሁኑ ወቅት በ8 ሄክታር መሬት ላይ የአቮካዶ ልማቱን እያካሄዱ የሚገኙት አርሶ አደር ወርቁ፣ በቀጣይ የመሬት ስፋቱንና የምርት መጠናቸውን በማሳደግ ወደ 50 ሄክታር ለማድረስ ሰፊ እቅድ ይዘው እየሰሩ እንደሚገኙ ገልጸዋል።
በመቅደላዊት ደረጀ
8 days ago
“አደይ አዲስ ዓመት ታላቅ የንግድ ኤክስፖ እና ፌስቲቫል” ይፋ ሆነ
#fastmereja I የ2019 አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ በአዲስ ኮንቬንሽን ሴንተር ሊካሄድ የታቀደው “አደይ አዲስ ዓመት ታላቅ የንግድ ኤክስፖ እና ፌስቲቫል” ይፋ ተደርጓል። ኤክስፖው ከነሐሴ 21 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜን 05 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለ15 ቀናት እንደሚቆይ አዘጋጆቹ አስታውቀዋል።
ይህ ታላቅ የንግድ እና የፌስቲቫል መድረክ በማስተር ፒስ ትሬዲንግ እና ራይት ኤቨንትስ ትብብር የተዘጋጀ ሲሆን፣ አዘጋጆቹ ለሚዲያ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳመለከቱት ዝግጅቱ ለስሚት እና ለአካባቢው ነዋሪዎች የገበያ አማራጮችን በቅርበት የሚያቀርብ ነው። በኤክስፖው ላይ ከ200 በላይ የሀገር ውስጥ አምራቾች፣ አስመጪዎች፣ የዕደ-ጥበብ ባለሙያዎች እና የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ምርትና አገልግሎታቸውን በተፎካካሪ እና በተመጣጣኝ ዋጋ እንደሚያቀርቡ ተገልጿል።
ከንግድ እንቅስቃሴው ጎን ለጎን ፌስቲቫሉ በየቀኑ 15 አርቲስቶች የሚሳተፉበት የቀጥታ የሙዚቃ ኮንሰርት፣ የፋሽን ሾው፣ የህፃናት መጫወቻዎች እና የበጎ አድራጎት ስራዎችን ያካተተ እንደሚሆን ተጠቅሷል። በተጨማሪም የኪነ-ጥበብ መድረኮችን ጨምሮ የመጽሐፍት አውደ ርዕይ እና ሽያጭ ይካሄዳል።
በ15 ቀናቱ የፌስቲቫል ቆይታ ከ80,000 በላይ ጎብኚዎች እና ደንበኞች ይገበያያሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣ አዘጋጆቹ ቅድመ ዝግጅታቸውን አጠናቀው የኤግዚቢሽን ቦታዎችን በመሸጥ ላይ እንደሚገኙ አስታውቀዋል።
#ኹነት
#fastmereja I የ2019 አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ በአዲስ ኮንቬንሽን ሴንተር ሊካሄድ የታቀደው “አደይ አዲስ ዓመት ታላቅ የንግድ ኤክስፖ እና ፌስቲቫል” ይፋ ተደርጓል። ኤክስፖው ከነሐሴ 21 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜን 05 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለ15 ቀናት እንደሚቆይ አዘጋጆቹ አስታውቀዋል።
ይህ ታላቅ የንግድ እና የፌስቲቫል መድረክ በማስተር ፒስ ትሬዲንግ እና ራይት ኤቨንትስ ትብብር የተዘጋጀ ሲሆን፣ አዘጋጆቹ ለሚዲያ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳመለከቱት ዝግጅቱ ለስሚት እና ለአካባቢው ነዋሪዎች የገበያ አማራጮችን በቅርበት የሚያቀርብ ነው። በኤክስፖው ላይ ከ200 በላይ የሀገር ውስጥ አምራቾች፣ አስመጪዎች፣ የዕደ-ጥበብ ባለሙያዎች እና የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ምርትና አገልግሎታቸውን በተፎካካሪ እና በተመጣጣኝ ዋጋ እንደሚያቀርቡ ተገልጿል።
ከንግድ እንቅስቃሴው ጎን ለጎን ፌስቲቫሉ በየቀኑ 15 አርቲስቶች የሚሳተፉበት የቀጥታ የሙዚቃ ኮንሰርት፣ የፋሽን ሾው፣ የህፃናት መጫወቻዎች እና የበጎ አድራጎት ስራዎችን ያካተተ እንደሚሆን ተጠቅሷል። በተጨማሪም የኪነ-ጥበብ መድረኮችን ጨምሮ የመጽሐፍት አውደ ርዕይ እና ሽያጭ ይካሄዳል።
በ15 ቀናቱ የፌስቲቫል ቆይታ ከ80,000 በላይ ጎብኚዎች እና ደንበኞች ይገበያያሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣ አዘጋጆቹ ቅድመ ዝግጅታቸውን አጠናቀው የኤግዚቢሽን ቦታዎችን በመሸጥ ላይ እንደሚገኙ አስታውቀዋል።
#ኹነት
Sponsored by
Surafel
12 days ago
የኢትዮጵያ ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ እመርታ
****************
ኢትዮጵያ ግብርና መር ኢኮኖሚዋን ወደ ማኑፋክቸሪንግ እና ኢንዱስትሪ ለማሸጋገር በምታደርገው ጥረት፣ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ወደ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ማሳደጓ ጠንካራ መዋቅራዊ መደላድል እየፈጠረ ይገኛል።
በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ማዕቀፍ የተተገበሩት ፖሊሲዎች የፓርኮቹን አስተዳደር ወደ ግል ዘርፉ በማሸጋገር የሀገራችንን የኢንዱስትሪ መዋቅር ሙሉ በሙሉ እየቀየሩት ነው።
ይህ ታሪካዊ ሽግግር በተለይም አዳዲስ ኢንቨስትመንቶችን በመሳብ ረገድ አስደናቂ ውጤት አስመዝግቧል።
በማሳያነትም በተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመት ብቻ ከ750 ሚሊዮን ዶላር በላይ የመነሻ ካፒታል ያስመዘገቡ 166 አዳዲስ ባለሀብቶች ወደ ዘርፉ ተቀላቅለዋል።
ይበልጥ ተስፋ የሚሰጠው ደግሞ ከእነዚህ ውስጥ 84 በመቶ የሚሆኑት የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች መሆናቸው ነው። ይህ አዲሱ የኢኮኖሚ ሪፎርም የፈጠረውን የኢኮኖሚ ሉዓላዊነት እና አቅም በግልጽ የሚያሳይ ነው።
ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖቹ በሥራ ዕድል ፈጠራ በኩል የዜጎችን በተለይም የወጣት ሴቶችን ሕይወት በተጨባጭ እየቀየሩ ነው። በመላው ሀገራችን በሚገኙ ፓርኮች ውስጥ ከ100 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ቀጥተኛና ቋሚ የሥራ ዕድል ተፈጥሯል።
በኢንዱስትሪ ፓርኮቹ ትክክለኛ የኢንዱስትሪ ግብዓት ትስስር በመፍጠር የአርሶ አደሩን ምርት ከፋብሪካዎች ጋር በቀጥታ ማስተሳሰር ተችሏል። እስካሁን ባለው ሂደት ከ100 ሺህ በላይ አምራቾች እና አርሶ አደሮች ከትላልቅ ገዢዎች ጋር በቀጥታ ተገናኝተዋል።
በዚህም በአርሶ አደሮች እና በፋብሪካዎች መካከል ከ17 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት የንግድ ግብይት መፈጸሙ፣ የኢንዱስትሪው ትስስር ምን ያህል ወደ ታችኛው የኅብረተሰብ ክፍል እንደወረደ ያመላክታል።
የውጭ ምንዛሬን በማመንጨት እና የገቢ ምርቶችን በመተካት በኩል የተመዘገቡት ስኬቶች የኢትዮጵያን የማክሮ-ኢኮኖሚ መረጋጋት በማረጋገጥ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ይገኛሉ።
በ2018 በጀት ዓመት ፓርኮቹ ከወጪ ንግድ 266.9 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ በማስገኘት በታሪካቸው ከፍተኛ የተባለ ውጤት አስመዝግበዋል።
በሌላ በኩል ደግሞ ከ26.7 ቢሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸውን የገቢ ምርቶች በሀገር ውስጥ በመተካት ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ወደ ውጭ እንዳይወጣ ታድገዋል።
ይህ በፓርኮች የታየው ስኬት በሀገር አቀፍ ደረጃ በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስተባባሪነት እየተተገበረ ካለው "ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄ ጋር ተጣምሮ ታላቅ ሀገራዊ ውጤት አምጥቷል።
ንቅናቄው የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉን ዕድገት ከ4.8 በመቶ ወደ 13 በመቶ ያሳደገው ሲሆን፣ በአንድ ዓመት ውስጥ ከ5 ቢሊዮን ዶላር በላይ የሚያወጡ የገቢ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት አስችሏል።
ለእነዚህ ተጨባጭ ለውጦች እና ስኬቶች በዋናነት በምክንያትነት የሚጠቀሰው በቅርቡ የፀደቀው የልዩ ኢኮኖሚ ዞን አዋጅ እና መንግሥት ያቀረባቸው ሰፊ ማበረታቻዎች ናቸው።
አዲሱ የሕግ ማዕቀፍ ፓርኮቹን በጨርቃጨርቅ ምርት ላይ ብቻ ከነበረ ጥገኝነት አውጥቶ ግብርናን፣ ሳይንስን እና የሎጂስቲክስ አገልግሎትን እንዲያካትቱ አድርጓል።
ከዚህም በተጨማሪ የጉምሩክ ቀረጥ ነፃ መብቶች፣ የዜሮ ምጣኔ የተጨማሪ እሴት ታክስ፣ ለኤክስፖርት አምራቾች የተሰጡ የአምስት ዓመት የግብር እፎይታዎች፣ እንዲሁም የውጭ ሀገር ባንኮች በዞኖቹ ውስጥ በነፃነት እንዲሠሩ መፈቀዱ ዘርፉን በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ አድርጎታል።
የጥራት፣ የአካባቢ ጥበቃ እና የሠራተኞች ደህንነት (ISO) ደረጃዎችን ያካተተ የተቀናጀ የአመራር ሥርዓት መዘርጋቱም የኢትዮጵያን የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ዕድገት ቀጣይነት የሚያረጋግጥ ጽኑ መሠረት ነው።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #industrialparks #specialeconomiczones #investinethiopia #ethiopiatamirt
****************
ኢትዮጵያ ግብርና መር ኢኮኖሚዋን ወደ ማኑፋክቸሪንግ እና ኢንዱስትሪ ለማሸጋገር በምታደርገው ጥረት፣ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ወደ ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖች ማሳደጓ ጠንካራ መዋቅራዊ መደላድል እየፈጠረ ይገኛል።
በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ማዕቀፍ የተተገበሩት ፖሊሲዎች የፓርኮቹን አስተዳደር ወደ ግል ዘርፉ በማሸጋገር የሀገራችንን የኢንዱስትሪ መዋቅር ሙሉ በሙሉ እየቀየሩት ነው።
ይህ ታሪካዊ ሽግግር በተለይም አዳዲስ ኢንቨስትመንቶችን በመሳብ ረገድ አስደናቂ ውጤት አስመዝግቧል።
በማሳያነትም በተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመት ብቻ ከ750 ሚሊዮን ዶላር በላይ የመነሻ ካፒታል ያስመዘገቡ 166 አዳዲስ ባለሀብቶች ወደ ዘርፉ ተቀላቅለዋል።
ይበልጥ ተስፋ የሚሰጠው ደግሞ ከእነዚህ ውስጥ 84 በመቶ የሚሆኑት የሀገር ውስጥ ባለሀብቶች መሆናቸው ነው። ይህ አዲሱ የኢኮኖሚ ሪፎርም የፈጠረውን የኢኮኖሚ ሉዓላዊነት እና አቅም በግልጽ የሚያሳይ ነው።
ልዩ የኢኮኖሚ ዞኖቹ በሥራ ዕድል ፈጠራ በኩል የዜጎችን በተለይም የወጣት ሴቶችን ሕይወት በተጨባጭ እየቀየሩ ነው። በመላው ሀገራችን በሚገኙ ፓርኮች ውስጥ ከ100 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ቀጥተኛና ቋሚ የሥራ ዕድል ተፈጥሯል።
በኢንዱስትሪ ፓርኮቹ ትክክለኛ የኢንዱስትሪ ግብዓት ትስስር በመፍጠር የአርሶ አደሩን ምርት ከፋብሪካዎች ጋር በቀጥታ ማስተሳሰር ተችሏል። እስካሁን ባለው ሂደት ከ100 ሺህ በላይ አምራቾች እና አርሶ አደሮች ከትላልቅ ገዢዎች ጋር በቀጥታ ተገናኝተዋል።
በዚህም በአርሶ አደሮች እና በፋብሪካዎች መካከል ከ17 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት የንግድ ግብይት መፈጸሙ፣ የኢንዱስትሪው ትስስር ምን ያህል ወደ ታችኛው የኅብረተሰብ ክፍል እንደወረደ ያመላክታል።
የውጭ ምንዛሬን በማመንጨት እና የገቢ ምርቶችን በመተካት በኩል የተመዘገቡት ስኬቶች የኢትዮጵያን የማክሮ-ኢኮኖሚ መረጋጋት በማረጋገጥ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ይገኛሉ።
በ2018 በጀት ዓመት ፓርኮቹ ከወጪ ንግድ 266.9 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሬ በማስገኘት በታሪካቸው ከፍተኛ የተባለ ውጤት አስመዝግበዋል።
በሌላ በኩል ደግሞ ከ26.7 ቢሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸውን የገቢ ምርቶች በሀገር ውስጥ በመተካት ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ወደ ውጭ እንዳይወጣ ታድገዋል።
ይህ በፓርኮች የታየው ስኬት በሀገር አቀፍ ደረጃ በኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስተባባሪነት እየተተገበረ ካለው "ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄ ጋር ተጣምሮ ታላቅ ሀገራዊ ውጤት አምጥቷል።
ንቅናቄው የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉን ዕድገት ከ4.8 በመቶ ወደ 13 በመቶ ያሳደገው ሲሆን፣ በአንድ ዓመት ውስጥ ከ5 ቢሊዮን ዶላር በላይ የሚያወጡ የገቢ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ምርት ለመተካት አስችሏል።
ለእነዚህ ተጨባጭ ለውጦች እና ስኬቶች በዋናነት በምክንያትነት የሚጠቀሰው በቅርቡ የፀደቀው የልዩ ኢኮኖሚ ዞን አዋጅ እና መንግሥት ያቀረባቸው ሰፊ ማበረታቻዎች ናቸው።
አዲሱ የሕግ ማዕቀፍ ፓርኮቹን በጨርቃጨርቅ ምርት ላይ ብቻ ከነበረ ጥገኝነት አውጥቶ ግብርናን፣ ሳይንስን እና የሎጂስቲክስ አገልግሎትን እንዲያካትቱ አድርጓል።
ከዚህም በተጨማሪ የጉምሩክ ቀረጥ ነፃ መብቶች፣ የዜሮ ምጣኔ የተጨማሪ እሴት ታክስ፣ ለኤክስፖርት አምራቾች የተሰጡ የአምስት ዓመት የግብር እፎይታዎች፣ እንዲሁም የውጭ ሀገር ባንኮች በዞኖቹ ውስጥ በነፃነት እንዲሠሩ መፈቀዱ ዘርፉን በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ አድርጎታል።
የጥራት፣ የአካባቢ ጥበቃ እና የሠራተኞች ደህንነት (ISO) ደረጃዎችን ያካተተ የተቀናጀ የአመራር ሥርዓት መዘርጋቱም የኢትዮጵያን የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ዕድገት ቀጣይነት የሚያረጋግጥ ጽኑ መሠረት ነው።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #industrialparks #specialeconomiczones #investinethiopia #ethiopiatamirt
12 days ago
ዘማሪት ኢየሩሳሌም አየለ «የጄሪ ጩኮ»ን ጨምሮ ባህላዊ ምግቦችን ለኤክስፖርት አቀረበች!
#fastmereja I ታዋቂዋ ዘማሪ ኢየሩሳሌም አየለ (ጄሪ) የኢትዮጵያ ባህላዊ ምግቦችን(ጩኮ) እና የቅመማ ቅመም ምርቶችን ለውጭ ሀገር ገበያ (Export) ለማቅረብ ያዘጋጀችውን አዲስ የንግድ ስራ እና የምርት አይነቶች በይፋ አስተዋወቀች።
በእናትና አባቷ የሼፍነት ሙያ እና በቤተሰብ የሙያ ውርስ ላይ ተመስርቶ የተጀመረው ይህ የንግድ ስራ፤ በዋናነት «ጄሪ»በሚል የምርት ስም የሚታወቅ ሲሆን፣ የቦቆጂን የሳር እና የጦስኝ ለጋ ቅቤ በመጠቀም የተዘጋጀውን «የጄሪ ጩኮ» ጨምሮ አነባበሮ፣ በቅቤ የታሸገ ቆሎ፣ ዳጣ እና ሚጥሚጣን ለገበያ አቅርቧል።
ዘማሪ ኢየሩሳሌም እንደገለፀችው፣ ምርቶቹ ሙሉ በሙሉ በቤት ውስጥ በከፍተኛ ንፅህና እና ጥንቃቄ በራሳቸው እጅ የሚዘጋጁ መሆናቸዉን ገልፃለች።
ዘማሪ እየሩሳሌም አክላም ምርቶቹ አለም አቀፍ የኤክስፖርት መስፈርትን (Export Standard) አሟልተው የተሰሩ በመሆናቸው ቀዝቃዛ ቦታ ላይ በመጠበቅ ከ1 ወር እስከ 1 ዓመት ድረስ ሳይበላሹ መቆየት እንደሚችሉ ገልፃ በተለይም በቅቤ የታሸገው ቆሎ የምርቱን ትኩስነት እና ጥራት ለመጠበቅ ሲባል በልዩ ትዕዛዝ ብቻ የሚዘጋጅ መሆኑ ገልፃለች።
የምርቱ"ዋና አላማ ከሀገር ውስጥ አልፎ የኢትዮጵያን ባህላዊ ጣዕሞች በዓለም አቀፍ ደረጃ ማስተዋወቅ ነው" ስትል የተናገረችው ዘማሪ ኢየሩሳሌም፤ በአሁኑ ወቅት ወደ ካናዳ፣ አሜሪካ፣ አውስትራሊያ እና ጀርመን ምርቶቹን ለመላክ የሚያስችሉ ቅድመ ዝግጅቶች መጠናቀቃቸውን ገልጻለች።
በአሁኑ ወቅት በቤተሰብ ደረጃ እየተከናወነ የሚገኘው ይህ ኢንተርፕራይዝ፣ ስራው ከፍተኛ ጥንቃቄ እና ድካም የሚይዝ ቢሆንም ምርቶቹን ለተጠቃሚው በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብ መታቀዱ ተገልጿል።
በመጨረሻም ድርጅቱ ወደፊት አቅሙን በማስፋፋት ለበርካታ ዜጎች ተጨማሪ የሥራ ዕድል የመፍጠር እና አዳዲስ ባህላዊ ምርቶችን ወደ ገበያ የማስገባት እቅድ እንዳለው ነዉ የተገለፀዉ።
#fastmereja I ታዋቂዋ ዘማሪ ኢየሩሳሌም አየለ (ጄሪ) የኢትዮጵያ ባህላዊ ምግቦችን(ጩኮ) እና የቅመማ ቅመም ምርቶችን ለውጭ ሀገር ገበያ (Export) ለማቅረብ ያዘጋጀችውን አዲስ የንግድ ስራ እና የምርት አይነቶች በይፋ አስተዋወቀች።
በእናትና አባቷ የሼፍነት ሙያ እና በቤተሰብ የሙያ ውርስ ላይ ተመስርቶ የተጀመረው ይህ የንግድ ስራ፤ በዋናነት «ጄሪ»በሚል የምርት ስም የሚታወቅ ሲሆን፣ የቦቆጂን የሳር እና የጦስኝ ለጋ ቅቤ በመጠቀም የተዘጋጀውን «የጄሪ ጩኮ» ጨምሮ አነባበሮ፣ በቅቤ የታሸገ ቆሎ፣ ዳጣ እና ሚጥሚጣን ለገበያ አቅርቧል።
ዘማሪ ኢየሩሳሌም እንደገለፀችው፣ ምርቶቹ ሙሉ በሙሉ በቤት ውስጥ በከፍተኛ ንፅህና እና ጥንቃቄ በራሳቸው እጅ የሚዘጋጁ መሆናቸዉን ገልፃለች።
ዘማሪ እየሩሳሌም አክላም ምርቶቹ አለም አቀፍ የኤክስፖርት መስፈርትን (Export Standard) አሟልተው የተሰሩ በመሆናቸው ቀዝቃዛ ቦታ ላይ በመጠበቅ ከ1 ወር እስከ 1 ዓመት ድረስ ሳይበላሹ መቆየት እንደሚችሉ ገልፃ በተለይም በቅቤ የታሸገው ቆሎ የምርቱን ትኩስነት እና ጥራት ለመጠበቅ ሲባል በልዩ ትዕዛዝ ብቻ የሚዘጋጅ መሆኑ ገልፃለች።
የምርቱ"ዋና አላማ ከሀገር ውስጥ አልፎ የኢትዮጵያን ባህላዊ ጣዕሞች በዓለም አቀፍ ደረጃ ማስተዋወቅ ነው" ስትል የተናገረችው ዘማሪ ኢየሩሳሌም፤ በአሁኑ ወቅት ወደ ካናዳ፣ አሜሪካ፣ አውስትራሊያ እና ጀርመን ምርቶቹን ለመላክ የሚያስችሉ ቅድመ ዝግጅቶች መጠናቀቃቸውን ገልጻለች።
በአሁኑ ወቅት በቤተሰብ ደረጃ እየተከናወነ የሚገኘው ይህ ኢንተርፕራይዝ፣ ስራው ከፍተኛ ጥንቃቄ እና ድካም የሚይዝ ቢሆንም ምርቶቹን ለተጠቃሚው በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብ መታቀዱ ተገልጿል።
በመጨረሻም ድርጅቱ ወደፊት አቅሙን በማስፋፋት ለበርካታ ዜጎች ተጨማሪ የሥራ ዕድል የመፍጠር እና አዳዲስ ባህላዊ ምርቶችን ወደ ገበያ የማስገባት እቅድ እንዳለው ነዉ የተገለፀዉ።
13 days ago
ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ግዙፍ የወርቅ ማጣሪያ ፋብሪካ ግንባታ እያጠናቀቀች ነው
#ethiopia | ኢትዮጵያ ጥሬ ወርቅን ወደ ዱባይ በመላክ ለብዙ አስርት ዓመታት ስታካሂድ የቆየችውን አሰራር በማቆም የመጀመሪያውን ግዙፍ ሀገር በቀል የወርቅ ማጣሪያ ፋብሪካ ሥራ ለማስጀመር የመጨረሻ ዝግጅቷን እያጠናቀቀች ይገኛል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው አዲስ መመሪያ መሠረት ከእንግዲህ በሀገሪቱ የሚመረተው ማናቸውም ወርቅ ወደ ውጭ አገር ከመላኩ በፊት በሀገር ውስጥ ደረጃቸውን የጠበቁ የወርቅ አሞሌዎች ሆነው መጣራት ይኖርባቸዋል።
ይህ አዲስ አሰራር የሀገሪቱን የኤክስፖርት ገቢ ከፍ የሚያደርግ የውጭ ምንዛሬ ክምችትን የሚያጠናክር እና ሕገ-ወጥ የወርቅ ኮንትሮባንድን በከፍተኛ ደረጃ የሚቀንስ እንደሚሆን ታምኖበታል።
በአሁኑ ወቅት የመጨረሻውን የፍተሻ ምዕራፍ እያጠናቀቀ የሚገኘው ይህ ዘመናዊ ተቋም በበቀጣይ ዓመት ሥራ የሚጀምር ሲሆን እንደ ኩርሙክ የወርቅ ፕሮጀክት ያሉ አበይት የማዕድን ልማቶችን ጨምሮ እያደገ የመጣውን ሀገራዊ የወርቅ ምርት ሙሉ በሙሉ የሚያስተናግድ ይሆናል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | ኢትዮጵያ ጥሬ ወርቅን ወደ ዱባይ በመላክ ለብዙ አስርት ዓመታት ስታካሂድ የቆየችውን አሰራር በማቆም የመጀመሪያውን ግዙፍ ሀገር በቀል የወርቅ ማጣሪያ ፋብሪካ ሥራ ለማስጀመር የመጨረሻ ዝግጅቷን እያጠናቀቀች ይገኛል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው አዲስ መመሪያ መሠረት ከእንግዲህ በሀገሪቱ የሚመረተው ማናቸውም ወርቅ ወደ ውጭ አገር ከመላኩ በፊት በሀገር ውስጥ ደረጃቸውን የጠበቁ የወርቅ አሞሌዎች ሆነው መጣራት ይኖርባቸዋል።
ይህ አዲስ አሰራር የሀገሪቱን የኤክስፖርት ገቢ ከፍ የሚያደርግ የውጭ ምንዛሬ ክምችትን የሚያጠናክር እና ሕገ-ወጥ የወርቅ ኮንትሮባንድን በከፍተኛ ደረጃ የሚቀንስ እንደሚሆን ታምኖበታል።
በአሁኑ ወቅት የመጨረሻውን የፍተሻ ምዕራፍ እያጠናቀቀ የሚገኘው ይህ ዘመናዊ ተቋም በበቀጣይ ዓመት ሥራ የሚጀምር ሲሆን እንደ ኩርሙክ የወርቅ ፕሮጀክት ያሉ አበይት የማዕድን ልማቶችን ጨምሮ እያደገ የመጣውን ሀገራዊ የወርቅ ምርት ሙሉ በሙሉ የሚያስተናግድ ይሆናል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
13 days ago
ተጀመረ! ተጀመረ! ተጀመረ!
የባማኮን ሪል እስቴት የሽያጭ ኤክስፖ በደማቅ ሁኔታ ተከፈተ!
በቃላችን መሰረት የአመቱ ታላቅ ቅናሽ አስጀምረናል!!!
በርካታ ጎብኚዎች በተገኙበት በመጀመሪያው ቀን እስከ 3 ሚሊየን ብር እውነተኛ ቅናሽ እያደረግን ነው።
እርሶስ??
በዝግጅቱ ላይ የሚጠብቁዎት አስገራሚ ነገሮች፡
• 1. ታላቅ የዋጋ ቅናሽ እና ምቹ የክፍያ ሁኔታዎች( እስከ 3 ሚሊዮን ብር ቅናሽ)
2. ለኑሮ ምቹ ለኢንቨስትመንት አዋጭነት ያላቸው አማራጮች
• 3. ጥራታቸውን የጠበቁ ዘመናዊ የተሟሉ መገልገያዎች
በካዛንቺስ እምብርት በባማኮን ሪል ስቴት ከሐምሌ 24–26 ከጠዋት 2:00 ሰዓት እስከ 12:00 ሰዓት እርስዎም በመገኘት የዚህ ልዩ መድረክ ተጠቃሚ ይሁኑ!
ለ3 ቀናት ብቻ የሚቆይ ይህንን ታሪካዊ አጋጣሚ እንዳያመልጥዎ፤ ኑ፣ ይጎብኙ፣ በቁፋሮ ዋጋ ያለቀ ቤት በባማኮን ሪልእስቴት! አዲሱ ስፖርት ፓርክ ፊት ለፊት በሚገኘው ህንጻችን ውስጥ በጉጉት እንጠብቆታለን።
ነገዎን ዛሬ ይግዙ!
ለበለጠ መረጃ
በአጭር የስልክ መስመር 8770 ወይም 0905 400004 ይደውሉልን። በተጨማሪም የባማኮንን የማህበራዊ ትስስር ገጾች ይወዳጁ።
ባማኮን በከፍታ ላይ የተገነባ!
የባማኮን ሪል እስቴት የሽያጭ ኤክስፖ በደማቅ ሁኔታ ተከፈተ!
በቃላችን መሰረት የአመቱ ታላቅ ቅናሽ አስጀምረናል!!!
በርካታ ጎብኚዎች በተገኙበት በመጀመሪያው ቀን እስከ 3 ሚሊየን ብር እውነተኛ ቅናሽ እያደረግን ነው።
እርሶስ??
በዝግጅቱ ላይ የሚጠብቁዎት አስገራሚ ነገሮች፡
• 1. ታላቅ የዋጋ ቅናሽ እና ምቹ የክፍያ ሁኔታዎች( እስከ 3 ሚሊዮን ብር ቅናሽ)
2. ለኑሮ ምቹ ለኢንቨስትመንት አዋጭነት ያላቸው አማራጮች
• 3. ጥራታቸውን የጠበቁ ዘመናዊ የተሟሉ መገልገያዎች
በካዛንቺስ እምብርት በባማኮን ሪል ስቴት ከሐምሌ 24–26 ከጠዋት 2:00 ሰዓት እስከ 12:00 ሰዓት እርስዎም በመገኘት የዚህ ልዩ መድረክ ተጠቃሚ ይሁኑ!
ለ3 ቀናት ብቻ የሚቆይ ይህንን ታሪካዊ አጋጣሚ እንዳያመልጥዎ፤ ኑ፣ ይጎብኙ፣ በቁፋሮ ዋጋ ያለቀ ቤት በባማኮን ሪልእስቴት! አዲሱ ስፖርት ፓርክ ፊት ለፊት በሚገኘው ህንጻችን ውስጥ በጉጉት እንጠብቆታለን።
ነገዎን ዛሬ ይግዙ!
ለበለጠ መረጃ
በአጭር የስልክ መስመር 8770 ወይም 0905 400004 ይደውሉልን። በተጨማሪም የባማኮንን የማህበራዊ ትስስር ገጾች ይወዳጁ።
ባማኮን በከፍታ ላይ የተገነባ!
Sponsored by
Surafel
14 days ago
ነገ በጉጉት የሚጠበቀው ቀን ይጀመራል!
የዓመቱ ታላቅ ቅናሽ ከባማኮን ሪል እስቴት! በካዛንቺስ!!!
ለተከታታይ 3 ቀናት ከሐምሌ 17-19 የተናጥል ካርታ ያላቸው በ6 ወር ውስጥ ተጠናቀው በእጅዎ የሚገቡ ዝግጁ ቤቶች እና ስራ የጀመሩ የተሟሉ የንግድ ቦታዎችን በታላቅ ቅናሽ ሊረከቡ የሚችሉበት ልዩ አጋጣሚ ነገ ሊጀመር ነው!
ከአዲሱ ስፖርት ፓርክ ፊት ለፊት በባማኮን ሪል ስቴት የተዘጋጀ ታላቅ የ3 ቀን የሽያጭ ኤክስፖ!
በዝግጅቱ ላይ የሚጠብቁዎት አስገራሚ አማራጮች፡
1. እስከ 3 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ
2. በ6 ወር የሚረከቧቸው ቤቶች
3. ስራ የጀመሩ የንግድ ቦታዎች
4. በውስጡ ደረጃቸውን የጠበቁ እጅግ ዘመናዊ መገልገያዎች
ለ3 ቀናት ብቻ የሚቆይ ይህንን ታሪካዊ አጋጣሚ እንዳያመልጥዎ፤ ኑ፣ ይጎብኙ፣ ከሐምሌ 17-19 ካዛንቺስ አይቀርም። ከበቂ የመኪና ማቆሚያ ጋር እንጠብቆታለን።
ነገ ካዛንቺስ አይቀርም!
ለበለጠ መረጃ
በአጭር የስልክ መስመር 8770 ወይም 0905 400004 ይደውሉልን። በተጨማሪም የባማኮንን የማህበራዊ ትስስር ገጾች ይወዳጁ።
የዓመቱ ታላቅ ቅናሽ ከባማኮን ሪል እስቴት! በካዛንቺስ!!!
ለተከታታይ 3 ቀናት ከሐምሌ 17-19 የተናጥል ካርታ ያላቸው በ6 ወር ውስጥ ተጠናቀው በእጅዎ የሚገቡ ዝግጁ ቤቶች እና ስራ የጀመሩ የተሟሉ የንግድ ቦታዎችን በታላቅ ቅናሽ ሊረከቡ የሚችሉበት ልዩ አጋጣሚ ነገ ሊጀመር ነው!
ከአዲሱ ስፖርት ፓርክ ፊት ለፊት በባማኮን ሪል ስቴት የተዘጋጀ ታላቅ የ3 ቀን የሽያጭ ኤክስፖ!
በዝግጅቱ ላይ የሚጠብቁዎት አስገራሚ አማራጮች፡
1. እስከ 3 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ
2. በ6 ወር የሚረከቧቸው ቤቶች
3. ስራ የጀመሩ የንግድ ቦታዎች
4. በውስጡ ደረጃቸውን የጠበቁ እጅግ ዘመናዊ መገልገያዎች
ለ3 ቀናት ብቻ የሚቆይ ይህንን ታሪካዊ አጋጣሚ እንዳያመልጥዎ፤ ኑ፣ ይጎብኙ፣ ከሐምሌ 17-19 ካዛንቺስ አይቀርም። ከበቂ የመኪና ማቆሚያ ጋር እንጠብቆታለን።
ነገ ካዛንቺስ አይቀርም!
ለበለጠ መረጃ
በአጭር የስልክ መስመር 8770 ወይም 0905 400004 ይደውሉልን። በተጨማሪም የባማኮንን የማህበራዊ ትስስር ገጾች ይወዳጁ።
14 days ago
ነገ በጉጉት የሚጠበቀው ቀን ይጀመራል!
የዓመቱ ታላቅ ቅናሽ ከባማኮን ሪል እስቴት! በካዛንቺስ!!!
ለተከታታይ 3 ቀናት ከሐምሌ 17-19 የተናጥል ካርታ ያላቸው በ6 ወር ውስጥ ተጠናቀው በእጅዎ የሚገቡ ዝግጁ ቤቶች እና ስራ የጀመሩ የተሟሉ የንግድ ቦታዎችን በታላቅ ቅናሽ ሊረከቡ የሚችሉበት ልዩ አጋጣሚ ነገ ሊጀመር ነው!
ከአዲሱ ስፖርት ፓርክ ፊት ለፊት በባማኮን ሪል ስቴት የተዘጋጀ ታላቅ የ3 ቀን የሽያጭ ኤክስፖ!
በዝግጅቱ ላይ የሚጠብቁዎት አስገራሚ አማራጮች፡
1. እስከ 3 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ
2. በ6 ወር የሚረከቧቸው ቤቶች
3. ስራ የጀመሩ የንግድ ቦታዎች
4. በውስጡ ደረጃቸውን የጠበቁ እጅግ ዘመናዊ መገልገያዎች
ለ3 ቀናት ብቻ የሚቆይ ይህንን ታሪካዊ አጋጣሚ እንዳያመልጥዎ፤ ኑ፣ ይጎብኙ፣ ከሐምሌ 17-19 ካዛንቺስ አይቀርም። ከበቂ የመኪና ማቆሚያ ጋር እንጠብቆታለን።
ነገ ካዛንቺስ አይቀርም!
ለበለጠ መረጃ
በአጭር የስልክ መስመር 8770 ወይም 0905 400004 ይደውሉልን። በተጨማሪም የባማኮንን የማህበራዊ ትስስር ገጾች ይወዳጁ።
የዓመቱ ታላቅ ቅናሽ ከባማኮን ሪል እስቴት! በካዛንቺስ!!!
ለተከታታይ 3 ቀናት ከሐምሌ 17-19 የተናጥል ካርታ ያላቸው በ6 ወር ውስጥ ተጠናቀው በእጅዎ የሚገቡ ዝግጁ ቤቶች እና ስራ የጀመሩ የተሟሉ የንግድ ቦታዎችን በታላቅ ቅናሽ ሊረከቡ የሚችሉበት ልዩ አጋጣሚ ነገ ሊጀመር ነው!
ከአዲሱ ስፖርት ፓርክ ፊት ለፊት በባማኮን ሪል ስቴት የተዘጋጀ ታላቅ የ3 ቀን የሽያጭ ኤክስፖ!
በዝግጅቱ ላይ የሚጠብቁዎት አስገራሚ አማራጮች፡
1. እስከ 3 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ
2. በ6 ወር የሚረከቧቸው ቤቶች
3. ስራ የጀመሩ የንግድ ቦታዎች
4. በውስጡ ደረጃቸውን የጠበቁ እጅግ ዘመናዊ መገልገያዎች
ለ3 ቀናት ብቻ የሚቆይ ይህንን ታሪካዊ አጋጣሚ እንዳያመልጥዎ፤ ኑ፣ ይጎብኙ፣ ከሐምሌ 17-19 ካዛንቺስ አይቀርም። ከበቂ የመኪና ማቆሚያ ጋር እንጠብቆታለን።
ነገ ካዛንቺስ አይቀርም!
ለበለጠ መረጃ
በአጭር የስልክ መስመር 8770 ወይም 0905 400004 ይደውሉልን። በተጨማሪም የባማኮንን የማህበራዊ ትስስር ገጾች ይወዳጁ።
14 days ago
ነገ በጉጉት የሚጠበቀው ቀን ይጀመራል!
የዓመቱ ታላቅ ቅናሽ ከባማኮን ሪል እስቴት! በካዛንቺስ!!!
ለተከታታይ 3 ቀናት ከሐምሌ 17-19 የተናጥል ካርታ ያላቸው በ6 ወር ውስጥ ተጠናቀው በእጅዎ የሚገቡ ዝግጁ ቤቶች እና ስራ የጀመሩ የተሟሉ የንግድ ቦታዎችን በታላቅ ቅናሽ ሊረከቡ የሚችሉበት ልዩ አጋጣሚ ነገ ሊጀመር ነው!
ከአዲሱ ስፖርት ፓርክ ፊት ለፊት በባማኮን ሪል ስቴት የተዘጋጀ ታላቅ የ3 ቀን የሽያጭ ኤክስፖ!
በዝግጅቱ ላይ የሚጠብቁዎት አስገራሚ አማራጮች፡
1. እስከ 3 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ
2. በ6 ወር የሚረከቧቸው ቤቶች
3. ስራ የጀመሩ የንግድ ቦታዎች
4. በውስጡ ደረጃቸውን የጠበቁ እጅግ ዘመናዊ መገልገያዎች
ለ3 ቀናት ብቻ የሚቆይ ይህንን ታሪካዊ አጋጣሚ እንዳያመልጥዎ፤ ኑ፣ ይጎብኙ፣ ከሐምሌ 17-19 ካዛንቺስ አይቀርም። ከበቂ የመኪና ማቆሚያ ጋር እንጠብቆታለን።
ነገ ካዛንቺስ አይቀርም!
ለበለጠ መረጃ
በአጭር የስልክ መስመር 8770 ወይም 0905 400004 ይደውሉልን። በተጨማሪም የባማኮንን የማህበራዊ ትስስር ገጾች ይወዳጁ።
የዓመቱ ታላቅ ቅናሽ ከባማኮን ሪል እስቴት! በካዛንቺስ!!!
ለተከታታይ 3 ቀናት ከሐምሌ 17-19 የተናጥል ካርታ ያላቸው በ6 ወር ውስጥ ተጠናቀው በእጅዎ የሚገቡ ዝግጁ ቤቶች እና ስራ የጀመሩ የተሟሉ የንግድ ቦታዎችን በታላቅ ቅናሽ ሊረከቡ የሚችሉበት ልዩ አጋጣሚ ነገ ሊጀመር ነው!
ከአዲሱ ስፖርት ፓርክ ፊት ለፊት በባማኮን ሪል ስቴት የተዘጋጀ ታላቅ የ3 ቀን የሽያጭ ኤክስፖ!
በዝግጅቱ ላይ የሚጠብቁዎት አስገራሚ አማራጮች፡
1. እስከ 3 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ታላቅ ቅናሽ
2. በ6 ወር የሚረከቧቸው ቤቶች
3. ስራ የጀመሩ የንግድ ቦታዎች
4. በውስጡ ደረጃቸውን የጠበቁ እጅግ ዘመናዊ መገልገያዎች
ለ3 ቀናት ብቻ የሚቆይ ይህንን ታሪካዊ አጋጣሚ እንዳያመልጥዎ፤ ኑ፣ ይጎብኙ፣ ከሐምሌ 17-19 ካዛንቺስ አይቀርም። ከበቂ የመኪና ማቆሚያ ጋር እንጠብቆታለን።
ነገ ካዛንቺስ አይቀርም!
ለበለጠ መረጃ
በአጭር የስልክ መስመር 8770 ወይም 0905 400004 ይደውሉልን። በተጨማሪም የባማኮንን የማህበራዊ ትስስር ገጾች ይወዳጁ።
15 days ago
"ዘርፉ ሙሉ በሙሉ የህዝብ አመኔታ እንዲያገኝ ነው የምንሰራው"
#ethiopia | በኢትዮጵያ የሪል ስቴት ዘርፍ የህዝብን አመኔታ በመገንባት፣ ለሀገር ውስጥና ለውጭ ኢንቨስተሮች ምቹ የኢንቨስትመንት ሁኔታ ለመፍጠር ያለመ ሁለት ስትራቴጂያዊ የመግባቢያ ሰነዶች ዛሬ በይፋ ተፈራርመዋል።
ስምምነቱን የተፈራረሙት የኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር (EREDA) እና ዶክሳ ቢዝነስ ትሬዲንግ ሲሆኑ፣ ትብብሩ በዘርፉ የተከማቹ የፖሊሲ፣ የፋይናንስ፣ የኢንቨስትመንት እና የትስስር ክፍተቶችን በመቅረፍ ዘርፉን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሸጋገር እንደሚያግዝ ተገልጿል።
በስምምነቱ መሠረት የሪል ስቴት አልሚዎች፣ የፋይናንስ ተቋማት፣ የፖሊሲ አውጪዎችና የቴክኖሎጂ አቅራቢዎች በአንድ መድረክ በማገናኘት እስካሁን በዘርፉ የታየውን የተቆራረጠ የሥራ አሰራር ለማስቀረት ይሰራል።
እንደ መነሻ ሁለቱ ተቋማት በቅርቡ በሚካሄዱ ዓመታዊ የሪል ስቴት ጉባኤዎችና የኤክስፖ መድረኮች ላይ በጋራ በመሳተፍ የኢንዱስትሪውን ተወዳዳሪነት ለማጠናከር ተስማምተዋል።
ተቋማቱ በጋራ ባወጡት መግለጫ፣ ትብብሩ በግልጽ የኃላፊነት ክፍፍል፣ የሥራ ጊዜ ሰሌዳ እና የሚጠበቁ ውጤቶች ላይ የተመሰረተ በመሆኑ ዘርፉን በሳይንሳዊና በተጠያቂነት መርህ ለመምራት ያግዛል ብለዋል።
በዚሁ ወቅት የኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር ፕሬዝዳንት አቶ ሚካኤል ጆርጅ፣ "ዘርፉ ሙሉ በሙሉ የህዝብ አመኔታ እንዲያገኝ ነው የምንሰራው" ሲሉ ገልጸዋል። እንደ እሳቸው ገለጻ፣ ሙያዊ መመዘኛዎችን ማስከበር፣ ግልጽነትን ማጠናከር እና የባለድርሻ አካላትን ትብብር ማሳደግ የማህበሩ ዋና ትኩረቶች ናቸው።
ዶክሳ ቢዝነስ ትሬዲንግ በበኩሉ ዓለም አቀፍ ኢንቨስተሮችን በመሳብ፣ አዳዲስ የንግድ ትስስሮችን በመፍጠር እና የኢትዮጵያን የሪል ስቴት ዘርፍ ከአህጉራዊ ገበያ ጋር በማስተሳሰር የድርሻውን እንደሚወጣ ተገልጿል።
ተፈራራሚዎቹ እንደገለጹት፣ ይህ ስምምነት በዘርፉ የሚታዩትን የመሠረተ ልማት፣ የፋይናንስ አቅርቦትና የኢንቨስትመንት ችግሮች ለመቅረፍ ወሳኝ መሠረት እንደሚሆን እና የኢትዮጵያን የቤት ልማት ከአህጉራዊና ከዓለም አቀፍ የንግድ ትስስሮች ጋር ለማቀናጀት ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደሚኖረው ጠቁመዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
ፎቶ፦ ከበደ መክብብ
#ethiopia #getutemesgen #getunews
#ethiopia | በኢትዮጵያ የሪል ስቴት ዘርፍ የህዝብን አመኔታ በመገንባት፣ ለሀገር ውስጥና ለውጭ ኢንቨስተሮች ምቹ የኢንቨስትመንት ሁኔታ ለመፍጠር ያለመ ሁለት ስትራቴጂያዊ የመግባቢያ ሰነዶች ዛሬ በይፋ ተፈራርመዋል።
ስምምነቱን የተፈራረሙት የኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር (EREDA) እና ዶክሳ ቢዝነስ ትሬዲንግ ሲሆኑ፣ ትብብሩ በዘርፉ የተከማቹ የፖሊሲ፣ የፋይናንስ፣ የኢንቨስትመንት እና የትስስር ክፍተቶችን በመቅረፍ ዘርፉን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሸጋገር እንደሚያግዝ ተገልጿል።
በስምምነቱ መሠረት የሪል ስቴት አልሚዎች፣ የፋይናንስ ተቋማት፣ የፖሊሲ አውጪዎችና የቴክኖሎጂ አቅራቢዎች በአንድ መድረክ በማገናኘት እስካሁን በዘርፉ የታየውን የተቆራረጠ የሥራ አሰራር ለማስቀረት ይሰራል።
እንደ መነሻ ሁለቱ ተቋማት በቅርቡ በሚካሄዱ ዓመታዊ የሪል ስቴት ጉባኤዎችና የኤክስፖ መድረኮች ላይ በጋራ በመሳተፍ የኢንዱስትሪውን ተወዳዳሪነት ለማጠናከር ተስማምተዋል።
ተቋማቱ በጋራ ባወጡት መግለጫ፣ ትብብሩ በግልጽ የኃላፊነት ክፍፍል፣ የሥራ ጊዜ ሰሌዳ እና የሚጠበቁ ውጤቶች ላይ የተመሰረተ በመሆኑ ዘርፉን በሳይንሳዊና በተጠያቂነት መርህ ለመምራት ያግዛል ብለዋል።
በዚሁ ወቅት የኢትዮጵያ ሪል ስቴት አልሚዎች ማህበር ፕሬዝዳንት አቶ ሚካኤል ጆርጅ፣ "ዘርፉ ሙሉ በሙሉ የህዝብ አመኔታ እንዲያገኝ ነው የምንሰራው" ሲሉ ገልጸዋል። እንደ እሳቸው ገለጻ፣ ሙያዊ መመዘኛዎችን ማስከበር፣ ግልጽነትን ማጠናከር እና የባለድርሻ አካላትን ትብብር ማሳደግ የማህበሩ ዋና ትኩረቶች ናቸው።
ዶክሳ ቢዝነስ ትሬዲንግ በበኩሉ ዓለም አቀፍ ኢንቨስተሮችን በመሳብ፣ አዳዲስ የንግድ ትስስሮችን በመፍጠር እና የኢትዮጵያን የሪል ስቴት ዘርፍ ከአህጉራዊ ገበያ ጋር በማስተሳሰር የድርሻውን እንደሚወጣ ተገልጿል።
ተፈራራሚዎቹ እንደገለጹት፣ ይህ ስምምነት በዘርፉ የሚታዩትን የመሠረተ ልማት፣ የፋይናንስ አቅርቦትና የኢንቨስትመንት ችግሮች ለመቅረፍ ወሳኝ መሠረት እንደሚሆን እና የኢትዮጵያን የቤት ልማት ከአህጉራዊና ከዓለም አቀፍ የንግድ ትስስሮች ጋር ለማቀናጀት ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደሚኖረው ጠቁመዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
ፎቶ፦ ከበደ መክብብ
#ethiopia #getutemesgen #getunews
Sponsored by
Surafel
20 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኢራቅ ሪፐብሊክ መንግሥት እና የሶሪያ ዓረብ ሪፐብሊክ መንግሥት፤ ሁለቱን ሀገራት የሚያገናኘውን የድፍድፍ ነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ዳግም ለመገንባት እና ለማደስ ያደረጉትን ስምምነት አሜሪካ በደስታ እንደምትቀበለው አስታወቀች።
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽሕፈት ቤት ዛሬ ጁላይ 17፣ 2026 ባወጣው የፕሬስ መግለጫ እንዳመለከተው፣ ይህ ፕሮጀክት የሁለትዮሽ እና የቀጠናው ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ ካላቸው ቀዳሚ የመሠረተ-ልማት ፕሮጀክቶች አንዱ ነው።
የሁለቱ ሀገራት ስምምነት የኢራቅን የነዳጅ ምርት ከሜዲትራኒያን የኤክስፖርት ገበያዎች እና ከዚያም አልፎ ከሌሎች የዓለም ገበያዎች ጋር የሚያስተሳስረውን ይህንን ወሳኝ የኃይል ኮሪደር ወደነበረበት የመመለስ ስትራቴጂካዊ ዓላማ ያነገበ መሆኑን መግለጫው ጠቁሟል።
የአሜሪካ መንግሥት አክሎም፣ የዚህን ግዙፍ ፕሮጀክት ቴክኒካዊ እና ፋይናንሳዊ አፈጻጸም በአሜሪካ የሚመራ ዓለም አቀፍ ጥምረት እንዲያከናውነው የተሰጠውን ውሳኔ በደስታ እንደሚቀበለው ገልጿል። ይህ ታሪካዊ ፕሮጀክት ግንባታው ሲጠናቀቅ በመጀመሪያው ምዕራፍ በቀን 2 ሚሊዮን በርሜል ድፍድፍ ነዳጅ የማስተላለፍ አቅም ይኖረዋል ተብሏል።
አክሎም የትላንትናው ስምምነት መታወጅ ለቀጠናውም ሆነ ለሶሪያ-ኢራቅ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ወሳኝ ምዕራፍ መሆኑን መግለጫው አጽንዖት ሰጥቶበታል። የሁለቱ ሀገራት መንግሥታት የነዳጅ መስመሩን በጋራ ለማደስ እና ለማስተዳደር፣ ሕጋዊ ማዕቀፍ ለመፍጠር፣ እንዲሁም ከአሜሪካው ጥምረት ጋር ገንቢ የሆነ የሥራ ግንኙነት ለመመሥረት ማሳየታቸው፤ በቀጠናው ብልጽግናን በማምጣት ደኅንነትን እና መረጋጋትን እንደሚያሰፍን ተስፋ ተጥሎበታል። መግለጫው ይህ ሁሉ ሊሆን የቻለው "በፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ራዕይ እና አመራር" መሆኑን በማስታወስ አጠቃልሏል።
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ጽሕፈት ቤት ዛሬ ጁላይ 17፣ 2026 ባወጣው የፕሬስ መግለጫ እንዳመለከተው፣ ይህ ፕሮጀክት የሁለትዮሽ እና የቀጠናው ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ ካላቸው ቀዳሚ የመሠረተ-ልማት ፕሮጀክቶች አንዱ ነው።
የሁለቱ ሀገራት ስምምነት የኢራቅን የነዳጅ ምርት ከሜዲትራኒያን የኤክስፖርት ገበያዎች እና ከዚያም አልፎ ከሌሎች የዓለም ገበያዎች ጋር የሚያስተሳስረውን ይህንን ወሳኝ የኃይል ኮሪደር ወደነበረበት የመመለስ ስትራቴጂካዊ ዓላማ ያነገበ መሆኑን መግለጫው ጠቁሟል።
የአሜሪካ መንግሥት አክሎም፣ የዚህን ግዙፍ ፕሮጀክት ቴክኒካዊ እና ፋይናንሳዊ አፈጻጸም በአሜሪካ የሚመራ ዓለም አቀፍ ጥምረት እንዲያከናውነው የተሰጠውን ውሳኔ በደስታ እንደሚቀበለው ገልጿል። ይህ ታሪካዊ ፕሮጀክት ግንባታው ሲጠናቀቅ በመጀመሪያው ምዕራፍ በቀን 2 ሚሊዮን በርሜል ድፍድፍ ነዳጅ የማስተላለፍ አቅም ይኖረዋል ተብሏል።
አክሎም የትላንትናው ስምምነት መታወጅ ለቀጠናውም ሆነ ለሶሪያ-ኢራቅ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ወሳኝ ምዕራፍ መሆኑን መግለጫው አጽንዖት ሰጥቶበታል። የሁለቱ ሀገራት መንግሥታት የነዳጅ መስመሩን በጋራ ለማደስ እና ለማስተዳደር፣ ሕጋዊ ማዕቀፍ ለመፍጠር፣ እንዲሁም ከአሜሪካው ጥምረት ጋር ገንቢ የሆነ የሥራ ግንኙነት ለመመሥረት ማሳየታቸው፤ በቀጠናው ብልጽግናን በማምጣት ደኅንነትን እና መረጋጋትን እንደሚያሰፍን ተስፋ ተጥሎበታል። መግለጫው ይህ ሁሉ ሊሆን የቻለው "በፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ራዕይ እና አመራር" መሆኑን በማስታወስ አጠቃልሏል።
21 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) አሜሪካ በኢራን የኃይልና የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማቶች ላይ ወታደራዊ ጥቃት የምትሰነዝር ከሆነ፣ የየመኑ የሁቲ ታጣቂዎች በቀይ ባሕር በኩል የሚያልፈውን ዓለም አቀፍ የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ለመዝጋት ተዋግተው እንዲጠብቁ ቴህራን ጥያቄ ማቅረቧን ሮይተርስ የዜና ወኪል ሦስት የውስጥ ምንጮችን ዋቢ አድርጎ ዘገበ። ይህ እርምጃ ቀደም ሲል ከተቀሰቀሰው ቀውስ ጋር ተዳምሮ በዓለም አቀፍ የነዳጅና የኃይል አቅርቦት ደኅንነት ላይ አዲስና እጅግ ከፍተኛ ስጋት ደቅኗል።
ይህ የውሳኔ ሐሳብ በኢስላማዊቷ ሪፐብሊክ (ኢራን) ከፍተኛ አመራሮች ዘንድ በስፋት ውይይት የተደረገበት ሲሆን፣ መልእክቱም ለሁቲ ታጣቂዎች መተላለፉን ሁለት ከፍተኛ የኢራን ባለሥልጣናትና ጉዳዩን በቅርብ የሚያውቁ የቀጠናው ምንጮች በምስጢር ገልጸዋል። ይሁን እንጂ ይህ ስልታዊ ጥያቄ ለሁቲዎች እንዴት እንደተላለፈና የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ባለፈው ማክሰኞ በኢራን መሠረተ ልማቶች ላይ ጥቃት ለመሰንዘር ካስጠነቀቁ በኋላ ስለመሆኑ በዝርዝር የተጠቀሰ ነገር የለም።
ለሁቲ ቡድን ቅርብ የሆኑ ምንጮች እንደገለጹት፣ ታጣቂዎቹ በቀይ ባሕር መግቢያ በሆነው በባቢል መንደብ ስትሬት አቅራቢያ፣ በሁደይዳ ከፍተኛ ቦታዎችና በዓደን ባሕረ ሰላጤ በሚያዋስኑ የመን ከፍተኛ ቦታዎች ላይ በርካታ ሚሳኤሎችንና ድሮኖችን (ሰው አልባ አውሮፕላኖችን) በማሰማራት በንግድ መርከቦች ላይ ጥቃት ለመሰንዘር ዝግጅታቸውን ሙሉ በሙሉ አጠናቀው ትዕዛዝ በመጠበቅ ላይ ናቸው። በየመን የሚገኙት የኢራን አብዮታዊ ጠባቂ ጦር (IRGC) ተወካዮች የባቢል መንደብ ስትሬት የሚዘጋበትን ትክክለኛ ጊዜ የመወሰን ሙሉ ሥልጣን እንደሚኖራቸውም ምንጩ አክሏል።
በአሁኑ ወቅት የሆርሙዝ ስትሬት በኢራን ሙሉ በሙሉ ተዘግቶ ባለበት ሁኔታ፣ ሁቲዎች በቀይ ባሕር የንግድ መርከቦች ወይም ወደቦች ላይ አዲስ ጥቃት የሚሰነዝሩ ከሆነ፣ የመካከለኛው ምስራቅ ሁለቱ ዋና ዋና የነዳጅ ኤክስፖርት መስመሮች በአንድ ጊዜ እንዲስተጓጎሉ ያደርጋል። ይህ ደግሞ በዓለም አቀፉ የኃይል ቀውስ ላይ እንዲሁም በኢራንና በአሜሪካ መካከል ባለው ሰፊ ግጭት ላይ አዲስና አስፈሪ ግንባር የሚከፍት ይሆናል።
የቀጠናው የፖለቲካ ተንታኞች እንደሚሉት፣ ቀይ ባሕርን መዝጋት ለሁቲዎች ከባድ አይሆንም። የተራቀቁ ሚሳኤሎች ባይኖሩ እንኳ ማንኛውም መሣሪያ የያዘ አካል በቀላሉ በባሕር ትራንስፖርት ፍሰቱ ላይ መስተጓጎል መፍጠር ይችላል።
ሳዑዲ ዓረቢያ የሆርሙዝ ስትሬት መዘጋቱን ተከትሎ፣ የነዳጅ አቅርቦቷ እንዳይቋረጥ 70 በመቶ የሚሆነውን የነዳጅ ኤክስፖርቷን በሀገር ውስጥ የፓይፕላይን መስመር ወደ ቀይ ባሕሩ የያንቡ ወደብ አዙራው ትገኛለች። በአሁኑ ወቅት ቀይ ባሕር 7 በመቶ የሚሆነውን የዓለም የኃይል አቅርቦት የሚሸከም በመሆኑ፣ በዚህ መስመር ላይ የሚሰነዘር ማንኛውም ጥቃት በዓለም የነዳጅ ገበያ ላይ ታይቶ የማይታወቅ የዋጋ ንረትና ቀውስ ያስከትላል። ሪላድ ይሄንን ከኢራንና ከሁቲዎች የሚሰነዘረውን ስጋት በጥብቅና በከፍተኛ ጥንቃቄ እየተከታተለችው መሆኑ ተነግሯል።
በቀጠናው ያለውን ውጥረት ይበልጥ ያባባሰው፣ ሁቲዎች ሳዑዲ ዓረቢያ በእነሱ ቁጥጥር ሥር የሚገኘውን አየር ማረፊያ በቦምብ ደብድባለች በሚል በመክሰስ፣ ባለፉት አራት ዓመታት የነበረውን የተኩስ አቁም ስምምነት በመጣስ ባለፈው ሰኞ ወደ ሳዑዲ ግዛት ሚሳኤሎችን መተኮሳቸው ነው። ይህ አጠቃላይ ቀውስ የጀመረው ባለፈው የካቲት 28 ቀን እስራኤልና አሜሪካ በኢራን ላይ ጥቃት ከሰነዘሩ በኋላ ቴህራን የዓለምን አንድ አምስተኛ የኃይል አቅርቦት የሚያስተላልፈውን የሆርሙዝ ስትሬት መዝጋቷን ተከትሎ እንደነበር ይታወሳል። በሰኔ ወር በቴህራንና በዋሽንግተን መካከል ተደርሶ የነበረው ደካማ የተኩስ አቁም ስምምነት መፍረሱን ተከትሎ ቀውሱ ወደ ሙሉ ጦርነት የማደግ ስጋቱ እጅግ አይሏል።
ይህ የውሳኔ ሐሳብ በኢስላማዊቷ ሪፐብሊክ (ኢራን) ከፍተኛ አመራሮች ዘንድ በስፋት ውይይት የተደረገበት ሲሆን፣ መልእክቱም ለሁቲ ታጣቂዎች መተላለፉን ሁለት ከፍተኛ የኢራን ባለሥልጣናትና ጉዳዩን በቅርብ የሚያውቁ የቀጠናው ምንጮች በምስጢር ገልጸዋል። ይሁን እንጂ ይህ ስልታዊ ጥያቄ ለሁቲዎች እንዴት እንደተላለፈና የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ባለፈው ማክሰኞ በኢራን መሠረተ ልማቶች ላይ ጥቃት ለመሰንዘር ካስጠነቀቁ በኋላ ስለመሆኑ በዝርዝር የተጠቀሰ ነገር የለም።
ለሁቲ ቡድን ቅርብ የሆኑ ምንጮች እንደገለጹት፣ ታጣቂዎቹ በቀይ ባሕር መግቢያ በሆነው በባቢል መንደብ ስትሬት አቅራቢያ፣ በሁደይዳ ከፍተኛ ቦታዎችና በዓደን ባሕረ ሰላጤ በሚያዋስኑ የመን ከፍተኛ ቦታዎች ላይ በርካታ ሚሳኤሎችንና ድሮኖችን (ሰው አልባ አውሮፕላኖችን) በማሰማራት በንግድ መርከቦች ላይ ጥቃት ለመሰንዘር ዝግጅታቸውን ሙሉ በሙሉ አጠናቀው ትዕዛዝ በመጠበቅ ላይ ናቸው። በየመን የሚገኙት የኢራን አብዮታዊ ጠባቂ ጦር (IRGC) ተወካዮች የባቢል መንደብ ስትሬት የሚዘጋበትን ትክክለኛ ጊዜ የመወሰን ሙሉ ሥልጣን እንደሚኖራቸውም ምንጩ አክሏል።
በአሁኑ ወቅት የሆርሙዝ ስትሬት በኢራን ሙሉ በሙሉ ተዘግቶ ባለበት ሁኔታ፣ ሁቲዎች በቀይ ባሕር የንግድ መርከቦች ወይም ወደቦች ላይ አዲስ ጥቃት የሚሰነዝሩ ከሆነ፣ የመካከለኛው ምስራቅ ሁለቱ ዋና ዋና የነዳጅ ኤክስፖርት መስመሮች በአንድ ጊዜ እንዲስተጓጎሉ ያደርጋል። ይህ ደግሞ በዓለም አቀፉ የኃይል ቀውስ ላይ እንዲሁም በኢራንና በአሜሪካ መካከል ባለው ሰፊ ግጭት ላይ አዲስና አስፈሪ ግንባር የሚከፍት ይሆናል።
የቀጠናው የፖለቲካ ተንታኞች እንደሚሉት፣ ቀይ ባሕርን መዝጋት ለሁቲዎች ከባድ አይሆንም። የተራቀቁ ሚሳኤሎች ባይኖሩ እንኳ ማንኛውም መሣሪያ የያዘ አካል በቀላሉ በባሕር ትራንስፖርት ፍሰቱ ላይ መስተጓጎል መፍጠር ይችላል።
ሳዑዲ ዓረቢያ የሆርሙዝ ስትሬት መዘጋቱን ተከትሎ፣ የነዳጅ አቅርቦቷ እንዳይቋረጥ 70 በመቶ የሚሆነውን የነዳጅ ኤክስፖርቷን በሀገር ውስጥ የፓይፕላይን መስመር ወደ ቀይ ባሕሩ የያንቡ ወደብ አዙራው ትገኛለች። በአሁኑ ወቅት ቀይ ባሕር 7 በመቶ የሚሆነውን የዓለም የኃይል አቅርቦት የሚሸከም በመሆኑ፣ በዚህ መስመር ላይ የሚሰነዘር ማንኛውም ጥቃት በዓለም የነዳጅ ገበያ ላይ ታይቶ የማይታወቅ የዋጋ ንረትና ቀውስ ያስከትላል። ሪላድ ይሄንን ከኢራንና ከሁቲዎች የሚሰነዘረውን ስጋት በጥብቅና በከፍተኛ ጥንቃቄ እየተከታተለችው መሆኑ ተነግሯል።
በቀጠናው ያለውን ውጥረት ይበልጥ ያባባሰው፣ ሁቲዎች ሳዑዲ ዓረቢያ በእነሱ ቁጥጥር ሥር የሚገኘውን አየር ማረፊያ በቦምብ ደብድባለች በሚል በመክሰስ፣ ባለፉት አራት ዓመታት የነበረውን የተኩስ አቁም ስምምነት በመጣስ ባለፈው ሰኞ ወደ ሳዑዲ ግዛት ሚሳኤሎችን መተኮሳቸው ነው። ይህ አጠቃላይ ቀውስ የጀመረው ባለፈው የካቲት 28 ቀን እስራኤልና አሜሪካ በኢራን ላይ ጥቃት ከሰነዘሩ በኋላ ቴህራን የዓለምን አንድ አምስተኛ የኃይል አቅርቦት የሚያስተላልፈውን የሆርሙዝ ስትሬት መዝጋቷን ተከትሎ እንደነበር ይታወሳል። በሰኔ ወር በቴህራንና በዋሽንግተን መካከል ተደርሶ የነበረው ደካማ የተኩስ አቁም ስምምነት መፍረሱን ተከትሎ ቀውሱ ወደ ሙሉ ጦርነት የማደግ ስጋቱ እጅግ አይሏል።
22 days ago
ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ወርቅ ወደ ብሔራዊ ባንክ አስገባ
#ethiopia | የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በማዕድን ዘርፍ እያስመዘገበ ያለውን አስደናቂ ስኬት በመቀጠል በ2018 በጀት ዓመት እስከ ሰኔ ወር ድረስ 8 ሺህ 985 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ገቢ ማድረጉን የክልሉ ማዕድን ቢሮ አስታውቋል።
ይህ አስደናቂ ውጤት በ2017 በጀት ዓመት ገቢ ከተደረገው 4 ሺህ 779 ነጥብ 71 ኪሎ ግራም የወርቅ ምርት ጋር ሲነጻጸር የ4 ሺህ 205 ኪሎ ግራም ታላቅ ብልጫ ያለው ሲሆን የክልሉን የወርቅ ምርታማነት በከፍተኛ ደረጃ ማደጉን አመላካች ሆኗል።
በሀገር ደረጃ ከወርቅ ማዕድን ኤክስፖርት ከተገኘው 5 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ውስጥ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ድርሻ 1 ነጥብ 18 ቢሊዮን ዶላር ወይም 21 ነጥብ 44 በመቶ መሆኑ ደግሞ ክልሉ ለሀገር ኢኮኖሚ እያበረከተ ያለውን ወሳኝ ሚና በግልጽ ያሳያል።
ይሁን እንጂ በክልሉ በስፋት የሚስተዋለው ባሕላዊ የወርቅ አመራረት ዘዴ አሁንም ለከፍተኛ የሀብት ብክነት ምክንያት እየሆነ እንደሚገኝ የቢሮው ኃላፊዎች ጠቁመዋል።
በጋዜጣ ፕላስ ዘገባ መሠረት ወርቁ በአግባቡ ሳይጠራ ከተረፈ ምርት ጋር አብሮ የሚወገድበትን ይህንን አሳሳቢ ችግር ለመቅረፍ፣ አሁን ላይ ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን ለመጠቀም ሰፊ ጥረት እየተደረገ ነው።
ይህንን ውድ የተፈጥሮ ሀብት በዘመነ መንገድ በማምረት ማኅበረሰቡም ሆነ መንግሥት ከዘርፉ የሚገባቸውን ያህል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለማስቻል እንደ ቤጉ-ሚድሮክ ካሉ የግል ፕሮጀክቶች ጋር በቅንጅት መሥራት ለቀጣዩ ምርታማነት ዕድገት ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ተገልጿል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በማዕድን ዘርፍ እያስመዘገበ ያለውን አስደናቂ ስኬት በመቀጠል በ2018 በጀት ዓመት እስከ ሰኔ ወር ድረስ 8 ሺህ 985 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ገቢ ማድረጉን የክልሉ ማዕድን ቢሮ አስታውቋል።
ይህ አስደናቂ ውጤት በ2017 በጀት ዓመት ገቢ ከተደረገው 4 ሺህ 779 ነጥብ 71 ኪሎ ግራም የወርቅ ምርት ጋር ሲነጻጸር የ4 ሺህ 205 ኪሎ ግራም ታላቅ ብልጫ ያለው ሲሆን የክልሉን የወርቅ ምርታማነት በከፍተኛ ደረጃ ማደጉን አመላካች ሆኗል።
በሀገር ደረጃ ከወርቅ ማዕድን ኤክስፖርት ከተገኘው 5 ነጥብ 5 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ውስጥ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ድርሻ 1 ነጥብ 18 ቢሊዮን ዶላር ወይም 21 ነጥብ 44 በመቶ መሆኑ ደግሞ ክልሉ ለሀገር ኢኮኖሚ እያበረከተ ያለውን ወሳኝ ሚና በግልጽ ያሳያል።
ይሁን እንጂ በክልሉ በስፋት የሚስተዋለው ባሕላዊ የወርቅ አመራረት ዘዴ አሁንም ለከፍተኛ የሀብት ብክነት ምክንያት እየሆነ እንደሚገኝ የቢሮው ኃላፊዎች ጠቁመዋል።
በጋዜጣ ፕላስ ዘገባ መሠረት ወርቁ በአግባቡ ሳይጠራ ከተረፈ ምርት ጋር አብሮ የሚወገድበትን ይህንን አሳሳቢ ችግር ለመቅረፍ፣ አሁን ላይ ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን ለመጠቀም ሰፊ ጥረት እየተደረገ ነው።
ይህንን ውድ የተፈጥሮ ሀብት በዘመነ መንገድ በማምረት ማኅበረሰቡም ሆነ መንግሥት ከዘርፉ የሚገባቸውን ያህል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለማስቻል እንደ ቤጉ-ሚድሮክ ካሉ የግል ፕሮጀክቶች ጋር በቅንጅት መሥራት ለቀጣዩ ምርታማነት ዕድገት ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ተገልጿል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
27 days ago
ምድርን ከአረንጓዴ ልባስ፣ አርሶ አደሩን ከገቢ ምንጭ ጋር ያገናኘው አረንጓዴ ዐሻራ
**************
የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር ምድርን በአረንጓዴ ተክሎች ከመሸፈንና የአየር ንብረት ለውጥን ከመከላከል ባለፈ፣ ሀገራዊ የምግብ ዋስትናንና ምርታማነትን ወደማረጋገጥ የተሸጋገረ ታላቅ ስኬት እየመዘገበ ይገኛል።
ቀደም ሲል ለደን ጥበቃና ለተራቆቱ መሬቶች ማገገሚያ ብቻ ትኩረት ይሰጥ የነበረው ይህ ሀገራዊ ንቅናቄ፣ አሁን ላይ ስትራቴጂካዊ ለውጥ በማድረግ የአካባቢ ጥበቃን ከኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ጋር ያቀናጀ የኢኮኖሚ ምሶሶ ለመሆን በቅቷል።
ይህ ስኬት በጉልህ ከሚታይባቸውና ትልቅ እመርታ ከተመዘገበባቸው ዘርፎች መካከል የፍራፍሬ ምርት ልማት ግንባር ቀደሙን ስፍራ ይይዛል።
በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የተሻሻሉና ፍሬያማ የሆኑ የአቮካዶ፣ የማንጎ፣ የፓፓያ እና የኮምጣጤ ፍራፍሬዎች ዝርያዎች በስፋት እንዲተከሉ መደረጉ በየደረጃው ለሚገኙ አርሶ አደሮችና አምራቾች አዲስ የገቢ ምንጭ ፈጥሯል።
ንቅናቄው የአፈር መሸርሸርን በዘላቂነት ከመግታት ባለፈ፣ የመሬትን ለምነት በማሻሻልና የከርሰ-ምድር ውኃን በመጠበቅ ለፍራፍሬ ልማትና ለተሻሻለ ግብርና እጅግ ምቹ የሆነ ሥነ-ምህዳራዊ ሁኔታን ፈጥሯል።
ይህ የምርታማነት እመርታ አርሶ አደሩን ከራስ-አልፎ ለገበያ እንዲያመርት ከማስቻሉም በላይ፣ በከተሞች የሚስተዋለውን የፍራፍሬ አቅርቦት እጥረትና የዋጋ ንረት እያቃለለ ይገኛል።
ከዚህም ባሻገር፣ ጥራቱን የጠበቀ የፍራፍሬ ምርት በስፋት መመረቱ የኢትዮጵያን የኤክስፖርት አቅም በማሳደግና ወደ ውጭ የመላክ ዕድሎችን በማስፋት የውጭ ምንዛሬ ለማስገኘት የራሱን የጎላ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል።
የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ ተፈጥሮን ከመንከባከብና ምድርን ከማልበስ ባለፈ፣ የዜጎችን ማዕድ በሥርዓተ-ምግብ እራስን ወደመቻል ያሸጋገረ ፕሮጀክት ነው። የአካባቢ ጥበቃና የኢኮኖሚ ዕድገት እንዴት እጅና ጓንት ሆነው እንደሚጓዙ እና የአየር ንብረት መከላከል ወደ ተጨባጭ ምርታማነት እንዴት እንደሚቀየር ያሳየ ሕያው ሀገራዊ ማረጋገጫ ሆኗል።
#greenlegacy #ethiopianbroadcastingcorporation #agricultureethiopia #foodsecurity #greeneconomy
**************
የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር ምድርን በአረንጓዴ ተክሎች ከመሸፈንና የአየር ንብረት ለውጥን ከመከላከል ባለፈ፣ ሀገራዊ የምግብ ዋስትናንና ምርታማነትን ወደማረጋገጥ የተሸጋገረ ታላቅ ስኬት እየመዘገበ ይገኛል።
ቀደም ሲል ለደን ጥበቃና ለተራቆቱ መሬቶች ማገገሚያ ብቻ ትኩረት ይሰጥ የነበረው ይህ ሀገራዊ ንቅናቄ፣ አሁን ላይ ስትራቴጂካዊ ለውጥ በማድረግ የአካባቢ ጥበቃን ከኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ጋር ያቀናጀ የኢኮኖሚ ምሶሶ ለመሆን በቅቷል።
ይህ ስኬት በጉልህ ከሚታይባቸውና ትልቅ እመርታ ከተመዘገበባቸው ዘርፎች መካከል የፍራፍሬ ምርት ልማት ግንባር ቀደሙን ስፍራ ይይዛል።
በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የተሻሻሉና ፍሬያማ የሆኑ የአቮካዶ፣ የማንጎ፣ የፓፓያ እና የኮምጣጤ ፍራፍሬዎች ዝርያዎች በስፋት እንዲተከሉ መደረጉ በየደረጃው ለሚገኙ አርሶ አደሮችና አምራቾች አዲስ የገቢ ምንጭ ፈጥሯል።
ንቅናቄው የአፈር መሸርሸርን በዘላቂነት ከመግታት ባለፈ፣ የመሬትን ለምነት በማሻሻልና የከርሰ-ምድር ውኃን በመጠበቅ ለፍራፍሬ ልማትና ለተሻሻለ ግብርና እጅግ ምቹ የሆነ ሥነ-ምህዳራዊ ሁኔታን ፈጥሯል።
ይህ የምርታማነት እመርታ አርሶ አደሩን ከራስ-አልፎ ለገበያ እንዲያመርት ከማስቻሉም በላይ፣ በከተሞች የሚስተዋለውን የፍራፍሬ አቅርቦት እጥረትና የዋጋ ንረት እያቃለለ ይገኛል።
ከዚህም ባሻገር፣ ጥራቱን የጠበቀ የፍራፍሬ ምርት በስፋት መመረቱ የኢትዮጵያን የኤክስፖርት አቅም በማሳደግና ወደ ውጭ የመላክ ዕድሎችን በማስፋት የውጭ ምንዛሬ ለማስገኘት የራሱን የጎላ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል።
የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ ተፈጥሮን ከመንከባከብና ምድርን ከማልበስ ባለፈ፣ የዜጎችን ማዕድ በሥርዓተ-ምግብ እራስን ወደመቻል ያሸጋገረ ፕሮጀክት ነው። የአካባቢ ጥበቃና የኢኮኖሚ ዕድገት እንዴት እጅና ጓንት ሆነው እንደሚጓዙ እና የአየር ንብረት መከላከል ወደ ተጨባጭ ምርታማነት እንዴት እንደሚቀየር ያሳየ ሕያው ሀገራዊ ማረጋገጫ ሆኗል።
#greenlegacy #ethiopianbroadcastingcorporation #agricultureethiopia #foodsecurity #greeneconomy
Sponsored by
Surafel
28 days ago
🎉 የህልምዎን ቤት ዛሬ ያግኙ! የጊፍት ሪል ስቴት የዓመቱ ማጠቃለያ የሽያጭ ኤክስፖ አሁንም ቀጥሏል! 🎉
የተሻለ ኑሮና አስተማማኝ ኢንቨስትመንት ለሚፈልጉ ይህ ዕድል የእርስዎ ነው!
📍 በጊፍት ሪል ስቴት በለገሃር መንደር በተዘጋጀው የዓመቱ ማጠቃለያ የሽያጭ ኤክስፖ፣ እስከ ሀምሌ 10፣ 2018 ዓ.ም. ድረስ ውስን በሆኑ አፓርትመንቶችና የንግድ ሱቆች ላይ ልዩ ቅናሾችን ያገኛሉ።
✨ የኤክስፖው ልዩ ጥቅሞች
✅ 18% ልዩ ቅናሽ
✅ 5% ብቻ ቅድመ ክፍያ
✅ ውስን የሽያጭ እድል
🏡 የህልምዎን ቤት ወይም ትርፋማ የንግድ ቦታ በልዩ ዋጋ ለማግኘት ዛሬውኑ ይጎብኙን!
መኖር በጊፍት መንደር!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብን እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ
+251 979 6565 65 / +251 984 6565 65
Facebook: https://www.facebook.com/s...
Instagram: https://www.instagram.com/...
TikTok: https://www.tiktok.com/@gi...
YouTube: https://www.youtube.com/ch...
Telegram: https://t.me/OfficialGiftR...
Linkedin: https://www.linkedin.com/c...
የተሻለ ኑሮና አስተማማኝ ኢንቨስትመንት ለሚፈልጉ ይህ ዕድል የእርስዎ ነው!
📍 በጊፍት ሪል ስቴት በለገሃር መንደር በተዘጋጀው የዓመቱ ማጠቃለያ የሽያጭ ኤክስፖ፣ እስከ ሀምሌ 10፣ 2018 ዓ.ም. ድረስ ውስን በሆኑ አፓርትመንቶችና የንግድ ሱቆች ላይ ልዩ ቅናሾችን ያገኛሉ።
✨ የኤክስፖው ልዩ ጥቅሞች
✅ 18% ልዩ ቅናሽ
✅ 5% ብቻ ቅድመ ክፍያ
✅ ውስን የሽያጭ እድል
🏡 የህልምዎን ቤት ወይም ትርፋማ የንግድ ቦታ በልዩ ዋጋ ለማግኘት ዛሬውኑ ይጎብኙን!
መኖር በጊፍት መንደር!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብን እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ
+251 979 6565 65 / +251 984 6565 65
Facebook: https://www.facebook.com/s...
Instagram: https://www.instagram.com/...
TikTok: https://www.tiktok.com/@gi...
YouTube: https://www.youtube.com/ch...
Telegram: https://t.me/OfficialGiftR...
Linkedin: https://www.linkedin.com/c...
29 days ago
የኢትዮጵያ መድኃኒት የማምረት አቅም 45 በመቶ ደረሰ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ መድኃኒት የማምረት አቅም ከነበረበት 4 በመቶ ወደ 45 በመቶ ማደጉን አስታውቀዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን የገለጹት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ነው።
በዘርፉ የተመዘገበው ለውጥ የመድኃኒት ጥራት ቁጥጥር ሥርዓቱን በማሻሻሉ የመጣ ውጤት እንደሆነ ተገልጿል።
ኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ የመድኃኒት ቁጥጥር ኤጀንሲ ደረጃን በማሟላት ከአፍሪካ ሦስተኛ ደረጃ መያዟ ተነግሯል። ይህ ዕድገት በሀገር ውስጥ የሚመረቱ መድኃኒቶች ለውጭ ገበያ የመቅረብ ዕድላቸውን ከፍ አድርጓል ተብሏል።
የተሻሻለው የቁጥጥር ሥርዓት የማምረት አቅሙን በማሳደግ የኤክስፖርት ተወዳዳሪነትን እያረጋገጠ ነው።
መንግሥት በተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመት ለሕክምና መሣሪያዎች ከ60 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ ማድረጉም ተጠቅሷል።
አሁን ላይ አብዛኛው የሕክምና መሣሪያ ከውጭ አገር በግዢ እንደሚገባ የጠቀሱት ጠቅላይ ሚንስትሩ በቀጣይ 5 ዓመታት ዘመናዊ የሕክምና ተቋማትን በመገንባት የማምረት አቅሙን የበለጠ ለማሳደግ ታቅዷል ብለዋል።
አሐዱ ሬዲዮ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ መድኃኒት የማምረት አቅም ከነበረበት 4 በመቶ ወደ 45 በመቶ ማደጉን አስታውቀዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን የገለጹት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ነው።
በዘርፉ የተመዘገበው ለውጥ የመድኃኒት ጥራት ቁጥጥር ሥርዓቱን በማሻሻሉ የመጣ ውጤት እንደሆነ ተገልጿል።
ኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ የመድኃኒት ቁጥጥር ኤጀንሲ ደረጃን በማሟላት ከአፍሪካ ሦስተኛ ደረጃ መያዟ ተነግሯል። ይህ ዕድገት በሀገር ውስጥ የሚመረቱ መድኃኒቶች ለውጭ ገበያ የመቅረብ ዕድላቸውን ከፍ አድርጓል ተብሏል።
የተሻሻለው የቁጥጥር ሥርዓት የማምረት አቅሙን በማሳደግ የኤክስፖርት ተወዳዳሪነትን እያረጋገጠ ነው።
መንግሥት በተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመት ለሕክምና መሣሪያዎች ከ60 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ ማድረጉም ተጠቅሷል።
አሁን ላይ አብዛኛው የሕክምና መሣሪያ ከውጭ አገር በግዢ እንደሚገባ የጠቀሱት ጠቅላይ ሚንስትሩ በቀጣይ 5 ዓመታት ዘመናዊ የሕክምና ተቋማትን በመገንባት የማምረት አቅሙን የበለጠ ለማሳደግ ታቅዷል ብለዋል።
አሐዱ ሬዲዮ
29 days ago
ቁጥሮች ይናገራሉ፡- ዓመታት ይታዘባሉ
**********************
ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የዘመናት ውዝፍ ስራዎችንና የባከኑ ታሪካዊ እድሎችን በሚያካክስ መልኩ እጅግ አስደናቂና ግዙፍ የኢኮኖሚ ስኬቶችን እያስመዘገበች ትገኛለች።
ለዘመናት ሀገራችን የተጓዘችው የኤሊ ጉዞ በድህነት አዙሪት ውስጥ እንድትቀር አድርጓት ቆይቷል። ሆኖም፣ የመደመር መንግሥት ይህንን የተደራረበ የኋላ ቀርነት ችግር ለመቅረፍና የባከነውን ጊዜ ለማካካስ፣ የተለመደውን አዝጋሚ ጉዞ በመተው "የዝላይ ስትራቴጂን" (Leapfrogging)፣ የፈጠራ (Innovation) እና የፍጥነት (Speed) መንገድን አጥብቆ መከተል እንዳለበት ያምናል።
ይህን የፍጥነትና የፈጠራ እሳቤ በተግባር በማረጋገጥ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡት ማብራሪያ መሰረት፣ ሀገራችን አሁን ላይ የ17፣ የ27 ዓመታት እና ከዚያም በላይ የሆኑ የትናንት ታሪኮችን በአንድ አመት ገደማ ያጠቃለለችበት የብልጽግና ምዕራፍ ላይ በኩራት ደርሳለች ብለዋል።
የ17 ዓመታት ስኬት በአንድ ዓመት መቋጨት በውጭ ንግድ (ኤክስፖርት) ዘርፍ ኢትዮጵያ ዘንድሮ 11 ቢሊዮን ዶላር ገቢ በማስገኘት ሀገራዊ ታሪክን የቀየረ ግዙፍ ክንውን አስመዝግባለች።
ይህ አሃዝ ዝም ብሎ ስሌት ሳይሆን፣ ከ1984 እስከ 2000 ዓ.ም ባሉት 17 ተከታታይ ዓመታት ውስጥ ኢትዮጵያ ካገኘችው አጠቃላይ የኤክስፖርት ገቢ ጋር እኩል የሆነ ነው።
በተለይም የኢትዮጵያ አንጡራ ሀብት በሆነው በቡና ኤክስፖርት ዘርፍ፣ ኢትዮጵያ ለ17 ዓመታት ወደ ውጭ ልካ ያገኘችው አጠቃላይ የዶላር መጠን 3.3 ቢሊዮን ዶላር ብቻ ሲሆን፣ ዘንድሮ በአንድ አመት ውስጥ ብቻ 3.1 ቢሊዮን ዶላር በማግኘት የ17 ዓመቱን አዝጋሚ ጉዞ በአንድ አመት የፍጥነት ዝላይ ማሳካት ችላለች።
ይህ እመርታዊ ለውጥ (Nonlinear growth) የተገኘው ዘመናትን የፈጀውን የደረጃ በደረጃ ጉዞ በመዝለል፣ አዳዲስ አሰራሮችን በማፍለቅና አቅምን አሟጦ በመጠቀም ነው።
የ27 ዓመታት ውጤት በአንድ ዓመት ሲገለጥ በማዕድን ዘርፍ በተለይም የወርቅ ኤክስፖርትን ስንመለከት ውጤቱ ይበልጥ አስደማሚና የፈጠራን ሃያልነት የሚያሳይ ሆኖ እናገኘዋለን።
ከ1984 እስከ 2011 ዓ.ም ባሉት 27 የውድቀትና የመከራ ዓመታት ውስጥ ኢትዮጵያ ወደ ውጭ የላከችው አጠቃላይ የወርቅ መጠን 3.7 ቢሊዮን ዶላር ብቻ የነበረ ሲሆን፣ ዘንድሮ በአንድ አመት ገደማ ብቻ ወደ 5.5 ቢሊዮን ዶላር በማግኘት የ27 ዓመቱን ታሪክ በአንድ አመት መብለጥ መቻሏ የዝላይ ስትራቴጂን ተግባራዊነት ያረጋግጣል።
በሀገር ውስጥ ገቢ አሰባሰብም የኢኮኖሚ አሻጋሪነት ራዕይ ደምቆ ይታያል። በ27 ዓመታት ውስጥ የተሰበሰበው አጠቃላይ ገቢ 1 ትሪሊዮን ብር ገደማ የነበረ ሲሆን፣ ዛሬ ዘመናዊ አሰራርንና ፈጠራን በማቀናጀት ዘንድሮ በአንድ አመት ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ ገቢ በማስገባት የ27 ዓመቱን ጥረት 150 በመቶ በአንድ አመት መሰብሰብ ተችሏል።
ይህ የሚያሳየው፣ የመደመር መንግሥት ተስፈንጥሮ ከፍታ ላይ ለመድረስ ያለውን ስነ-ልቦናዊና የተግባር ዝግጁነት ነው።
ከ20 እጥፍ በላይ ያደገው አቅም እና የማይበገር ማክሮ ኢኮኖሚ ከእነዚህ የዘመናት ስኬቶችን ወደ አንድ አመት ካመቁ ውጤቶች ባሻገር፣ ኢትዮጵያ ራሷን ከድንገተኛ አለም አቀፍ ንዝረቶች የምትጠብቅበት የውጭ ምንዛሬ ክምችቷ (Reserve) ከጥቂት አመታት በፊት ከነበረው አቅም ከ20 እጥፍ በላይ በማደግ ኢትዮጵያ አለም አቀፍ የኢኮኖሚ ጫናዎችን የመቋቋም አቅሟን አፈርጥማለች።
ይበልጥ አስገራሚው ደግሞ፣ መንግሥት ይህንን ሁሉ ስኬት ያመጣው የሀገርን ሉዓላዊነትና የነገ ትውልድ ነጻነትን አደጋ ላይ ከሚጥል እዳ በመራቅ፣ ላለፉት 8 ዓመታት አንድም ዶላር የንግድ ብድር (Commercial Loan) ሳይበደር መሆኑ ውጤቱን ይበልጥ ታሪካዊና ስትራቴጂካዊ ያደርገዋል።
በዚህም የተጠናና የተናበበ ሁሉን አቀፍ ጥረት፣ አጠቃላይ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከ10.2 እስከ 10.3 በመቶ ያድጋል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣ ይህም በአፍሪካ ትልቁ ዕድገት ሆኖ በኩራት ተመዝግቧል።
በአጠቃላይ፣ እነዚህ አስደማሚ ቁጥሮች እና ድንቅ ስኬቶች ኢትዮጵያ የመደመር መንግሥት በሚከተለው የ"ፍጥነት፣ ፈጠራ እና ዝላይ" አስተሳሰብ የዘመናትን የተከማቸ የድህነት እዳ በአጭር ጊዜ ማካካስ እንደምትችል በተግባር ያረጋገጡበት ግዙፍ ማሳያ ናቸው።
የብዙ አስርት አመታትን ስራ በአንድ አመት በማጠናቀቅ፣ "ውሃ ቅዳ ውሃ መልስ" ከሆነው የድህነት አዙሪት በሀይል ተፈንጥራ ወጥታለች።
ቁጥሮቹ የሚመሰክሩት ይህንን እውነት ነው፤ ኢትዮጵያ ወደ ተጨባጭ ብልጽግና የምታደርገው ጉዞ ወደማይቀለበስበት ምዕራፍ መሸጋገሩን የዘመናችን ታሪክና አመታት በትዝብትና በአድናቆት እያዩት ይገኛሉ።
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
**********************
ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት የዘመናት ውዝፍ ስራዎችንና የባከኑ ታሪካዊ እድሎችን በሚያካክስ መልኩ እጅግ አስደናቂና ግዙፍ የኢኮኖሚ ስኬቶችን እያስመዘገበች ትገኛለች።
ለዘመናት ሀገራችን የተጓዘችው የኤሊ ጉዞ በድህነት አዙሪት ውስጥ እንድትቀር አድርጓት ቆይቷል። ሆኖም፣ የመደመር መንግሥት ይህንን የተደራረበ የኋላ ቀርነት ችግር ለመቅረፍና የባከነውን ጊዜ ለማካካስ፣ የተለመደውን አዝጋሚ ጉዞ በመተው "የዝላይ ስትራቴጂን" (Leapfrogging)፣ የፈጠራ (Innovation) እና የፍጥነት (Speed) መንገድን አጥብቆ መከተል እንዳለበት ያምናል።
ይህን የፍጥነትና የፈጠራ እሳቤ በተግባር በማረጋገጥ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባቀረቡት ማብራሪያ መሰረት፣ ሀገራችን አሁን ላይ የ17፣ የ27 ዓመታት እና ከዚያም በላይ የሆኑ የትናንት ታሪኮችን በአንድ አመት ገደማ ያጠቃለለችበት የብልጽግና ምዕራፍ ላይ በኩራት ደርሳለች ብለዋል።
የ17 ዓመታት ስኬት በአንድ ዓመት መቋጨት በውጭ ንግድ (ኤክስፖርት) ዘርፍ ኢትዮጵያ ዘንድሮ 11 ቢሊዮን ዶላር ገቢ በማስገኘት ሀገራዊ ታሪክን የቀየረ ግዙፍ ክንውን አስመዝግባለች።
ይህ አሃዝ ዝም ብሎ ስሌት ሳይሆን፣ ከ1984 እስከ 2000 ዓ.ም ባሉት 17 ተከታታይ ዓመታት ውስጥ ኢትዮጵያ ካገኘችው አጠቃላይ የኤክስፖርት ገቢ ጋር እኩል የሆነ ነው።
በተለይም የኢትዮጵያ አንጡራ ሀብት በሆነው በቡና ኤክስፖርት ዘርፍ፣ ኢትዮጵያ ለ17 ዓመታት ወደ ውጭ ልካ ያገኘችው አጠቃላይ የዶላር መጠን 3.3 ቢሊዮን ዶላር ብቻ ሲሆን፣ ዘንድሮ በአንድ አመት ውስጥ ብቻ 3.1 ቢሊዮን ዶላር በማግኘት የ17 ዓመቱን አዝጋሚ ጉዞ በአንድ አመት የፍጥነት ዝላይ ማሳካት ችላለች።
ይህ እመርታዊ ለውጥ (Nonlinear growth) የተገኘው ዘመናትን የፈጀውን የደረጃ በደረጃ ጉዞ በመዝለል፣ አዳዲስ አሰራሮችን በማፍለቅና አቅምን አሟጦ በመጠቀም ነው።
የ27 ዓመታት ውጤት በአንድ ዓመት ሲገለጥ በማዕድን ዘርፍ በተለይም የወርቅ ኤክስፖርትን ስንመለከት ውጤቱ ይበልጥ አስደማሚና የፈጠራን ሃያልነት የሚያሳይ ሆኖ እናገኘዋለን።
ከ1984 እስከ 2011 ዓ.ም ባሉት 27 የውድቀትና የመከራ ዓመታት ውስጥ ኢትዮጵያ ወደ ውጭ የላከችው አጠቃላይ የወርቅ መጠን 3.7 ቢሊዮን ዶላር ብቻ የነበረ ሲሆን፣ ዘንድሮ በአንድ አመት ገደማ ብቻ ወደ 5.5 ቢሊዮን ዶላር በማግኘት የ27 ዓመቱን ታሪክ በአንድ አመት መብለጥ መቻሏ የዝላይ ስትራቴጂን ተግባራዊነት ያረጋግጣል።
በሀገር ውስጥ ገቢ አሰባሰብም የኢኮኖሚ አሻጋሪነት ራዕይ ደምቆ ይታያል። በ27 ዓመታት ውስጥ የተሰበሰበው አጠቃላይ ገቢ 1 ትሪሊዮን ብር ገደማ የነበረ ሲሆን፣ ዛሬ ዘመናዊ አሰራርንና ፈጠራን በማቀናጀት ዘንድሮ በአንድ አመት ከ1.5 ትሪሊዮን ብር በላይ ገቢ በማስገባት የ27 ዓመቱን ጥረት 150 በመቶ በአንድ አመት መሰብሰብ ተችሏል።
ይህ የሚያሳየው፣ የመደመር መንግሥት ተስፈንጥሮ ከፍታ ላይ ለመድረስ ያለውን ስነ-ልቦናዊና የተግባር ዝግጁነት ነው።
ከ20 እጥፍ በላይ ያደገው አቅም እና የማይበገር ማክሮ ኢኮኖሚ ከእነዚህ የዘመናት ስኬቶችን ወደ አንድ አመት ካመቁ ውጤቶች ባሻገር፣ ኢትዮጵያ ራሷን ከድንገተኛ አለም አቀፍ ንዝረቶች የምትጠብቅበት የውጭ ምንዛሬ ክምችቷ (Reserve) ከጥቂት አመታት በፊት ከነበረው አቅም ከ20 እጥፍ በላይ በማደግ ኢትዮጵያ አለም አቀፍ የኢኮኖሚ ጫናዎችን የመቋቋም አቅሟን አፈርጥማለች።
ይበልጥ አስገራሚው ደግሞ፣ መንግሥት ይህንን ሁሉ ስኬት ያመጣው የሀገርን ሉዓላዊነትና የነገ ትውልድ ነጻነትን አደጋ ላይ ከሚጥል እዳ በመራቅ፣ ላለፉት 8 ዓመታት አንድም ዶላር የንግድ ብድር (Commercial Loan) ሳይበደር መሆኑ ውጤቱን ይበልጥ ታሪካዊና ስትራቴጂካዊ ያደርገዋል።
በዚህም የተጠናና የተናበበ ሁሉን አቀፍ ጥረት፣ አጠቃላይ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከ10.2 እስከ 10.3 በመቶ ያድጋል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣ ይህም በአፍሪካ ትልቁ ዕድገት ሆኖ በኩራት ተመዝግቧል።
በአጠቃላይ፣ እነዚህ አስደማሚ ቁጥሮች እና ድንቅ ስኬቶች ኢትዮጵያ የመደመር መንግሥት በሚከተለው የ"ፍጥነት፣ ፈጠራ እና ዝላይ" አስተሳሰብ የዘመናትን የተከማቸ የድህነት እዳ በአጭር ጊዜ ማካካስ እንደምትችል በተግባር ያረጋገጡበት ግዙፍ ማሳያ ናቸው።
የብዙ አስርት አመታትን ስራ በአንድ አመት በማጠናቀቅ፣ "ውሃ ቅዳ ውሃ መልስ" ከሆነው የድህነት አዙሪት በሀይል ተፈንጥራ ወጥታለች።
ቁጥሮቹ የሚመሰክሩት ይህንን እውነት ነው፤ ኢትዮጵያ ወደ ተጨባጭ ብልጽግና የምታደርገው ጉዞ ወደማይቀለበስበት ምዕራፍ መሸጋገሩን የዘመናችን ታሪክና አመታት በትዝብትና በአድናቆት እያዩት ይገኛሉ።
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
30 days ago
የጊፍት ሪል ስቴት ኤክስፖ ተራዘመ!
****
በለገሃር መንደራችን ያዘጋጀነው ኤክስፖ ከደንበኞች በቀረበልን ተደጋጋሚ ጥያቄ መሰረት እስከ ሀምሌ 10/2018 ዓ.ም. ተራዝሟል፡፡
ለሽያጭ ባወጣናቸው አፓርትመንቶችና ንግድ ሱቆች፤
• 18% ልዩ ቅናሽ
• 5% ቅድመ ክፍያ
ለሽያጭ ያወጣናቸው መንደሮቻችን፤
• በለገሃር
• በተ/ሃይማኖት
• በአትላስ
• በሲኤምሲ
• በፈረስ ቤት
• በ22 ማዞሪያ
መኖር በጊፍት መንደር!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብን እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ
+251 979 6565 65 / +251 984 6565 65
Facebook: https://www.facebook.com/s...
Instagram: https://www.instagram.com/...
TikTok: https://www.tiktok.com/@gi...
YouTube: https://www.youtube.com/ch...
Telegram: https://t.me/OfficialGiftR...
Linkedin: https://www.linkedin.com/c...
****
በለገሃር መንደራችን ያዘጋጀነው ኤክስፖ ከደንበኞች በቀረበልን ተደጋጋሚ ጥያቄ መሰረት እስከ ሀምሌ 10/2018 ዓ.ም. ተራዝሟል፡፡
ለሽያጭ ባወጣናቸው አፓርትመንቶችና ንግድ ሱቆች፤
• 18% ልዩ ቅናሽ
• 5% ቅድመ ክፍያ
ለሽያጭ ያወጣናቸው መንደሮቻችን፤
• በለገሃር
• በተ/ሃይማኖት
• በአትላስ
• በሲኤምሲ
• በፈረስ ቤት
• በ22 ማዞሪያ
መኖር በጊፍት መንደር!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብን እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ
+251 979 6565 65 / +251 984 6565 65
Facebook: https://www.facebook.com/s...
Instagram: https://www.instagram.com/...
TikTok: https://www.tiktok.com/@gi...
YouTube: https://www.youtube.com/ch...
Telegram: https://t.me/OfficialGiftR...
Linkedin: https://www.linkedin.com/c...
30 days ago
የቱሪዝም ዘርፍ ትንሳኤ እና አዳዲስ መዳረሻዎች
የዛሬ አምስት ዓመት መንግሥት ሲመሠርት፣ ሀገር ለመምራት በምርጫ የህዝብ ድምጽ ያገኘው ፓርቲ በቱሪዝም ዘርፍ ለማሳካት ቃል የገባቸው በርካታ ጉዳዮች ነበሩ፡፡
እነዚህም በሀገሪቱ የነበሩ የቱሪስት መዳረሻዎችን ማዘመን፣ አዳዲስ ሰው ሰራሽ የቱሪስት መስህቦችን መገንባት፣ የሀገር ገፅታን ማሻሻል እና ከዘርፉ የሚገኘውን የውጭ ምንዛሪ ገቢ በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደግ የሚሉ ታላላቅ ቃሎች ነበሩ፡፡
በዝርዝር ስናይ፡-
1. የገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ሜጋ ፕሮጀክቶች፡-
የተገባ ቃል፦ ከባህላዊ እና ታሪካዊ ቅርሶች በተጨማሪ አዳዲስና ዘመናዊ የተፈጥሮ የቱሪዝም መዳረሻዎችን በመላ ሀገሪቱ በከፍተኛ ጥራት መገንባት።
አፈጻጸም፦
የገበታዎች ስኬት፦ ይህ ዘርፍ መንግሥት ባለፉት አምስት ዓመታት እጅግ አስደናቂ እና ፈጣን አፈጻጸም ካሳየባቸው መርሃ ግብሮች መካከል አንዱ ነው። መንግሥት በአዲስ አበባ በገበታ ለሸገር ፕሮጀክቶች አመርቂ ውጤቶችን አስመዝግቧል፡፡ ቀጥሎ በገበታ ለሀገር መዳረሻ ፕሮጀክቶች ሀገር ተጨማሪ ሀብቶችን በዘርፉ አፍርታለች፡፡
የገበታ ለሸገርና የገበታ ለሀገር ስኬትን ተከትሎ የተጀመረው የገበታ ለትውልድ መርሃ ግብር በርካታ ታሪካዊ ስፍራዎችን ወደ ዘመናዊ ሪዞርት እና መዝናኛነት በመቀየር አዲስ የሀገር ውስጥና የውጭ ቱሪስቶች ፍሰት መፍጠር ችሏል።
2. የአዲስ አበባ ከተማ ገፅታ ግንባታ :-
የተገባ ቃል፦ ዋና ከተማዋን አዲስ አበባን ለአፍሪካ እና ለዓለም አቀፍ ጎብኚዎች ምቹ፣ ውብ እና ማራኪ የቱሪዝም ማዕከል ማድረግ።
አፈጻጸም፦
የኮሪደር ልማት እና አዳዲስ መስህቦች፦ ባለፉት አምስት ዓመታት በአዲስ አበባ የተከናወኑት ታላላቅ የኮሪደር ልማት ሥራዎች፣ የሳይንስ ሙዚየም፣ የአብርሆት ቤተ መጻሕፍት፣ የዓድዋ ድል መታሰቢያ፣ የእንጦጦ ፓርክ፣ የወዳጅነት እና የአንድነት ፓርኮች ግንባታ የከተማዋን ገፅታ ሙሉ በሙሉ ቀይረውታል።
የኮንፈረንስ ቱሪዝም ማደግ፦ እነዚህ አዳዲስ መሠረተ ልማቶች ከተማዋ የዓለም አቀፍ ስብሰባዎችን፣ ኤክስፖዎችን እና የአፍሪካ ሕብረት ጉባኤዎችን በከፍተኛ የደኅንነትና የውበት ደረጃ እንድታስተናግድ በማድረግ ረገድ ትልቅ አስተዋፅኦ አበርክተዋል።
3. የቪዛ ሥርዓትን ማዘመን እና የሀገር ውስጥ ቱሪዝም፡-
የተገባ ቃል፦ የውጭ ቱሪስቶች ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡበትን የቪዛ አሰጣጥ ሥርዓት ማቅለል እና የሀገር ውስጥ የቱሪዝም ባህልን ማሳደግ።
አፈጻጸም ፦
የኢ-ቪዛ መስፋፋት፦ የኢሚግሬሽን ሥርዓቱን በማዘመን የውጭ ዜጎች በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ በኦንላይን ቪዛ የሚያገኙበት ሥርዓት ይበልጥ ተጠናክሯል።
የሀገር ውስጥ ቱሪዝም መነቃቃት፦ ቀደም ሲል ቱሪዝም በውጭ ዜጎች ላይ ብቻ ተደግፎ የነበረ ቢሆንም፣ ባለፉት አምስት ዓመታት በተሰሩት ሰፊ ሥራዎች የሀገር ውስጥ ተወላጆች፣ ተማሪዎች እና ድርጅቶች አዳዲስ ፓርኮችንና መዳረሻዎችን የመጎብኘት ባህላቸው በከፍተኛ ደረጃ አድጓል።
በአጠቃላይ ባለፉት አምስት የመደመር መንግሥት ዓመታት መንግሥት በቱሪዝም ዘርፍ በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ታላቅ እና ስኬታማ አፈጻጸም አስመዝግቧል።
የዛሬ አምስት ዓመት መንግሥት ሲመሠርት፣ ሀገር ለመምራት በምርጫ የህዝብ ድምጽ ያገኘው ፓርቲ በቱሪዝም ዘርፍ ለማሳካት ቃል የገባቸው በርካታ ጉዳዮች ነበሩ፡፡
እነዚህም በሀገሪቱ የነበሩ የቱሪስት መዳረሻዎችን ማዘመን፣ አዳዲስ ሰው ሰራሽ የቱሪስት መስህቦችን መገንባት፣ የሀገር ገፅታን ማሻሻል እና ከዘርፉ የሚገኘውን የውጭ ምንዛሪ ገቢ በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደግ የሚሉ ታላላቅ ቃሎች ነበሩ፡፡
በዝርዝር ስናይ፡-
1. የገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ሜጋ ፕሮጀክቶች፡-
የተገባ ቃል፦ ከባህላዊ እና ታሪካዊ ቅርሶች በተጨማሪ አዳዲስና ዘመናዊ የተፈጥሮ የቱሪዝም መዳረሻዎችን በመላ ሀገሪቱ በከፍተኛ ጥራት መገንባት።
አፈጻጸም፦
የገበታዎች ስኬት፦ ይህ ዘርፍ መንግሥት ባለፉት አምስት ዓመታት እጅግ አስደናቂ እና ፈጣን አፈጻጸም ካሳየባቸው መርሃ ግብሮች መካከል አንዱ ነው። መንግሥት በአዲስ አበባ በገበታ ለሸገር ፕሮጀክቶች አመርቂ ውጤቶችን አስመዝግቧል፡፡ ቀጥሎ በገበታ ለሀገር መዳረሻ ፕሮጀክቶች ሀገር ተጨማሪ ሀብቶችን በዘርፉ አፍርታለች፡፡
የገበታ ለሸገርና የገበታ ለሀገር ስኬትን ተከትሎ የተጀመረው የገበታ ለትውልድ መርሃ ግብር በርካታ ታሪካዊ ስፍራዎችን ወደ ዘመናዊ ሪዞርት እና መዝናኛነት በመቀየር አዲስ የሀገር ውስጥና የውጭ ቱሪስቶች ፍሰት መፍጠር ችሏል።
2. የአዲስ አበባ ከተማ ገፅታ ግንባታ :-
የተገባ ቃል፦ ዋና ከተማዋን አዲስ አበባን ለአፍሪካ እና ለዓለም አቀፍ ጎብኚዎች ምቹ፣ ውብ እና ማራኪ የቱሪዝም ማዕከል ማድረግ።
አፈጻጸም፦
የኮሪደር ልማት እና አዳዲስ መስህቦች፦ ባለፉት አምስት ዓመታት በአዲስ አበባ የተከናወኑት ታላላቅ የኮሪደር ልማት ሥራዎች፣ የሳይንስ ሙዚየም፣ የአብርሆት ቤተ መጻሕፍት፣ የዓድዋ ድል መታሰቢያ፣ የእንጦጦ ፓርክ፣ የወዳጅነት እና የአንድነት ፓርኮች ግንባታ የከተማዋን ገፅታ ሙሉ በሙሉ ቀይረውታል።
የኮንፈረንስ ቱሪዝም ማደግ፦ እነዚህ አዳዲስ መሠረተ ልማቶች ከተማዋ የዓለም አቀፍ ስብሰባዎችን፣ ኤክስፖዎችን እና የአፍሪካ ሕብረት ጉባኤዎችን በከፍተኛ የደኅንነትና የውበት ደረጃ እንድታስተናግድ በማድረግ ረገድ ትልቅ አስተዋፅኦ አበርክተዋል።
3. የቪዛ ሥርዓትን ማዘመን እና የሀገር ውስጥ ቱሪዝም፡-
የተገባ ቃል፦ የውጭ ቱሪስቶች ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡበትን የቪዛ አሰጣጥ ሥርዓት ማቅለል እና የሀገር ውስጥ የቱሪዝም ባህልን ማሳደግ።
አፈጻጸም ፦
የኢ-ቪዛ መስፋፋት፦ የኢሚግሬሽን ሥርዓቱን በማዘመን የውጭ ዜጎች በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ በኦንላይን ቪዛ የሚያገኙበት ሥርዓት ይበልጥ ተጠናክሯል።
የሀገር ውስጥ ቱሪዝም መነቃቃት፦ ቀደም ሲል ቱሪዝም በውጭ ዜጎች ላይ ብቻ ተደግፎ የነበረ ቢሆንም፣ ባለፉት አምስት ዓመታት በተሰሩት ሰፊ ሥራዎች የሀገር ውስጥ ተወላጆች፣ ተማሪዎች እና ድርጅቶች አዳዲስ ፓርኮችንና መዳረሻዎችን የመጎብኘት ባህላቸው በከፍተኛ ደረጃ አድጓል።
በአጠቃላይ ባለፉት አምስት የመደመር መንግሥት ዓመታት መንግሥት በቱሪዝም ዘርፍ በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ታላቅ እና ስኬታማ አፈጻጸም አስመዝግቧል።
1 month ago
* የሀገር ውስጥ መድኃኒት ማምረት አቅም ወደ 45 ፐርሰንት ማሳደግ ተችሏል
* የዓለም የመድኃኒት ቁጥጥር ኤጀንሲ ኢትዮጵያን ማቹሪቲ ሌቭል ሦስት ብሏታል
ጠቅላይ ሚኒስቴር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
#ethiopia | የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሰጡት ማብራሪያ፣ መንግሥት ለጤናው ዘርፍ በሰጠው ልዩ ትኩረት በሕክምና መሣሪያዎችና በመድኃኒት አቅርቦት ላይ ከፍተኛ መሻሻል መመዝገቡን ገልጸዋል።
እንደ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገለጻ፣ መንግሥት በበጀት ዓመቱ ለመድኃኒት ግዢ ብቻ 70 ቢሊየን ብር ወጪ ያደረገ ሲሆን፣ ከዚህ ቀደም 4 ፐርሰንት ብቻ የነበረውን የሀገር ውስጥ መድኃኒት ማምረት አቅም ወደ 44 እና 45 ፐርሰንት ማሳደግ ተችሏል።
ይህም በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ ጥቅም ላይ ከሚውሉት መድኃኒቶች መካከል ግማሽ ያህሉ እዚሁ በሀገር ውስጥ እንዲመረቱ በማድረግ ረገድ ትልቅ እመርታ መሆኑን አብራርተዋል።
በዘርፉ የተጀመሩ ሰፋፊ ሥራዎችን ለማጠናከርም የአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩትን ጨምሮ የተለያዩ የፋርማሲውቲካል ተቋማት የክትባት ምርትን ለመቆጣጠርና የመደገፍ አቅምን ለመፍጠር የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወኑ ይገኛሉ።
ከመድኃኒት አቅርቦት ባሻገር፣ ለሕክምና መሣሪያዎች ግዢ ከ60 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ መደረጉን የጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ በርካታ ዘመናዊ መሣሪያዎች ወደ ሀገር ውስጥ እየገቡ መሆናቸውን ጠቁመዋል።
ኢትዮጵያ ካላት ሰፊ የሕዝብ ቁጥር አንጻር የሁለትና የሦስት ሆስፒታሎችን አቅም በማሳደግ ብቻ ፍላጎትን ማሟላት እንደማይቻል ገልጸው፣ በአዲስ አበባ ባለፉት ጥቂት ወራት በርካታ የሕክምና ተቋማት መመረቃቸውንና በሚቀጥሉት ጥቂት ወራትም ሌሎች ተጫማሪ ተቋማት ለአገልግሎት ዝግጁ እንደሚሆኑ አስታውቀዋል።
ለአብነትም የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታልን በመጥቀስ፣ ተቋሙ ተጨማሪ የ1,000 አልጋዎች የመያዝ አቅም እንዲኖረው ተደርጎ በከፍተኛ ደረጃ መገንባቱን ገልጸዋል። ይሁን እንጂ አሁንም ያለው ፍላጎትና የተከማቸው የሕክምና ዕዳ ሰፊ በመሆኑ፣ በቀጣይነት ጠንካራና ተከታታይነት ያላቸው ሥራዎች እንደሚጠብቁ አስገንዝበዋል።
በፋርማሲውቲካል ዘርፍና በሆስፒታሎች ግንባታ እንዲሁም በቁጥጥር ሥርዓቱ ላይ በተከናወኑት ስኬታማ ሥራዎች ምክንያት፣ የዓለም የመድኃኒት ቁጥጥር ኤጀንሲ ኢትዮጵያን የብቃት ደረጃ ሦስት (Maturation Level 3) በሚል ዕውቅና መስጠቱን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
ይህ ደረጃ ጥቂት የአፍሪካ ሀገራት ብቻ የደረሱበት ሲሆን፣ ቀጣዩና ትልቁ ግብ ደረጃ አራትን ማሳካት ነው። ይህ ዕውቅና ኢትዮጵያ የምታመርታቸው መድኃኒቶች ለዓለም አቀፍ የኤክስፖርት ገበያ ተቀባይነት እንዲኖራቸው ትልቅ በር የሚከፍት ነው።
በዘርፉ የታዩ ለውጦችና ዕድገቶች ተስፋ ሰጪ ቢሆኑም፣ ገና ብዙ የሚቀሩ ሥራዎች እንዳሉ የጠቆሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት በዓለም አቀፍ ደረጃ ሊወዳደሩ የሚችሉና እጅግ የጸዱ የሕክምና መስጫ ተቋማትን ለመገንባት በዕቅድ እየተሠራ መሆኑን አስታውቀዋል።
በመጨረሻም የዜጎችን ጤና ከወረርሽኝ ለመጠበቅ የተከናወኑ የጤና ጥበቃ ሥራዎችን በተመለከተ ማብራሪያ የሰጡት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ የወባ በሽታን ለመከላከል 14 ሚሊየን የሚጠጉ አጎበሮች በነጻ መሰራጨታቸውንና ወደ 3 ሚሊየን በሚጠጉ ቤቶች ላይ የፀረ-ወባ መርጨት ሥራ መከናወኑን ገልጸዋል።
ከዚህ በተጨማሪም በሀገሪቱ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በ58 ወረዳዎች የወባ መከላከያ ክትባት የመስጠት ሙከራ መጀመሩን ጠቁመዋል።
በጤና፣ በትምህርትና በአጠቃላይ በማኅበራዊ ዘርፍ የተጀመሩት ሥራዎች በአጭር ጊዜ ውስጥ የሚጠበቀውን ፍሬ እንዲያፈሩና ዘላቂ ውጤት እንዲያስመዘግቡ መንግሥት አበክሮ መስራቱን እንደሚቀጥልበት አስገንዝበዋል።
ጌትነት ተመስገን
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
* የዓለም የመድኃኒት ቁጥጥር ኤጀንሲ ኢትዮጵያን ማቹሪቲ ሌቭል ሦስት ብሏታል
ጠቅላይ ሚኒስቴር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
#ethiopia | የኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሰጡት ማብራሪያ፣ መንግሥት ለጤናው ዘርፍ በሰጠው ልዩ ትኩረት በሕክምና መሣሪያዎችና በመድኃኒት አቅርቦት ላይ ከፍተኛ መሻሻል መመዝገቡን ገልጸዋል።
እንደ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገለጻ፣ መንግሥት በበጀት ዓመቱ ለመድኃኒት ግዢ ብቻ 70 ቢሊየን ብር ወጪ ያደረገ ሲሆን፣ ከዚህ ቀደም 4 ፐርሰንት ብቻ የነበረውን የሀገር ውስጥ መድኃኒት ማምረት አቅም ወደ 44 እና 45 ፐርሰንት ማሳደግ ተችሏል።
ይህም በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ ጥቅም ላይ ከሚውሉት መድኃኒቶች መካከል ግማሽ ያህሉ እዚሁ በሀገር ውስጥ እንዲመረቱ በማድረግ ረገድ ትልቅ እመርታ መሆኑን አብራርተዋል።
በዘርፉ የተጀመሩ ሰፋፊ ሥራዎችን ለማጠናከርም የአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩትን ጨምሮ የተለያዩ የፋርማሲውቲካል ተቋማት የክትባት ምርትን ለመቆጣጠርና የመደገፍ አቅምን ለመፍጠር የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወኑ ይገኛሉ።
ከመድኃኒት አቅርቦት ባሻገር፣ ለሕክምና መሣሪያዎች ግዢ ከ60 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ መደረጉን የጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ በርካታ ዘመናዊ መሣሪያዎች ወደ ሀገር ውስጥ እየገቡ መሆናቸውን ጠቁመዋል።
ኢትዮጵያ ካላት ሰፊ የሕዝብ ቁጥር አንጻር የሁለትና የሦስት ሆስፒታሎችን አቅም በማሳደግ ብቻ ፍላጎትን ማሟላት እንደማይቻል ገልጸው፣ በአዲስ አበባ ባለፉት ጥቂት ወራት በርካታ የሕክምና ተቋማት መመረቃቸውንና በሚቀጥሉት ጥቂት ወራትም ሌሎች ተጫማሪ ተቋማት ለአገልግሎት ዝግጁ እንደሚሆኑ አስታውቀዋል።
ለአብነትም የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታልን በመጥቀስ፣ ተቋሙ ተጨማሪ የ1,000 አልጋዎች የመያዝ አቅም እንዲኖረው ተደርጎ በከፍተኛ ደረጃ መገንባቱን ገልጸዋል። ይሁን እንጂ አሁንም ያለው ፍላጎትና የተከማቸው የሕክምና ዕዳ ሰፊ በመሆኑ፣ በቀጣይነት ጠንካራና ተከታታይነት ያላቸው ሥራዎች እንደሚጠብቁ አስገንዝበዋል።
በፋርማሲውቲካል ዘርፍና በሆስፒታሎች ግንባታ እንዲሁም በቁጥጥር ሥርዓቱ ላይ በተከናወኑት ስኬታማ ሥራዎች ምክንያት፣ የዓለም የመድኃኒት ቁጥጥር ኤጀንሲ ኢትዮጵያን የብቃት ደረጃ ሦስት (Maturation Level 3) በሚል ዕውቅና መስጠቱን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
ይህ ደረጃ ጥቂት የአፍሪካ ሀገራት ብቻ የደረሱበት ሲሆን፣ ቀጣዩና ትልቁ ግብ ደረጃ አራትን ማሳካት ነው። ይህ ዕውቅና ኢትዮጵያ የምታመርታቸው መድኃኒቶች ለዓለም አቀፍ የኤክስፖርት ገበያ ተቀባይነት እንዲኖራቸው ትልቅ በር የሚከፍት ነው።
በዘርፉ የታዩ ለውጦችና ዕድገቶች ተስፋ ሰጪ ቢሆኑም፣ ገና ብዙ የሚቀሩ ሥራዎች እንዳሉ የጠቆሙት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት በዓለም አቀፍ ደረጃ ሊወዳደሩ የሚችሉና እጅግ የጸዱ የሕክምና መስጫ ተቋማትን ለመገንባት በዕቅድ እየተሠራ መሆኑን አስታውቀዋል።
በመጨረሻም የዜጎችን ጤና ከወረርሽኝ ለመጠበቅ የተከናወኑ የጤና ጥበቃ ሥራዎችን በተመለከተ ማብራሪያ የሰጡት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ የወባ በሽታን ለመከላከል 14 ሚሊየን የሚጠጉ አጎበሮች በነጻ መሰራጨታቸውንና ወደ 3 ሚሊየን በሚጠጉ ቤቶች ላይ የፀረ-ወባ መርጨት ሥራ መከናወኑን ገልጸዋል።
ከዚህ በተጨማሪም በሀገሪቱ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በ58 ወረዳዎች የወባ መከላከያ ክትባት የመስጠት ሙከራ መጀመሩን ጠቁመዋል።
በጤና፣ በትምህርትና በአጠቃላይ በማኅበራዊ ዘርፍ የተጀመሩት ሥራዎች በአጭር ጊዜ ውስጥ የሚጠበቀውን ፍሬ እንዲያፈሩና ዘላቂ ውጤት እንዲያስመዘግቡ መንግሥት አበክሮ መስራቱን እንደሚቀጥልበት አስገንዝበዋል።
ጌትነት ተመስገን
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ተግባራዊ ቅቡልነት፦ በቃላት ሳይሆን በውጤት የሚለካው አዲሱ የሀገር ግንባታ
*****************************
(የዕለቱ መልዕክት)
የኢትዮጵያ ፖለቲካ ለዘመናት በማይፈጸሙ የተስፋ ቃላት እና በብሔር ማንነት አጀንዳ ሲታመስ ቆይቷል። አሁን ግን ሀገራችን ከዚህ የቃላት እና የተስፋ ፖለቲካ ወጥታ የመንግሥት ቅቡልነት በሚያወራው ሳይሆን በተግባር በሚሠራው ሥራ እና በሚያመጣው ተጨባጭ ውጤት ወደሚሆንበት አዲስ አሠራር እየተሸጋገረች ነው።
ይህ አሠራር በሚመጡ ተጨባጭ ለውጦች ለመለካት የሚሻ አዲስ የሀገር ግንባታ ማዕቀፍ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ኢትዮጵያ ታከናውናለች" በሚለው ብሔራዊ ጉባኤ ላይ በአጽንዖት እንደገለጹት፣ የሀገራችን አዲሱ የታሪክ ምዕራፍ በተስፋ ቃላት ላይ ሳይሆን በተግባራዊ ክንውን እና በጥራት ላይ የተመሠረተ ነው።
ይህ "ኢትዮጵያ ታከናውናለች" የሚለው መርሕ ከተራ መፈክር በላይ በመሆን፣ ኢትዮጵያ በሁሉም መስክ ያላትን የማስፈጸም አቅም እና የሥልጣኔ ልክ የምታሳይበት ዋነኛ መሣሪያ ሆኗል።
በአሁኑ ወቅት በሀገራችን እየታዩ ያሉ ስኬቶች መንግሥት ውጤት የማምጣት አቅሙን በተግባር ያረጋገጠባቸው ማሳያዎች ናቸው።
ከታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታን ከማጠናቀቅ እና ኃይል ማመንጨት ጀምሮ፣ በግብርናው ዘርፍ የተመዘገበው የስንዴ ኤክስፖርት እና የመስኖ ልማት ስኬት፣ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እና የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እርምጃዎች፣ እንዲሁም የአዲስ አበባ እና የክልል ከተሞችን ገጽታ የቀየሩት የኮሪደር ልማት ሥራዎች የዚሁ ተግባራዊ ሕጋዊነት ውጤቶች ናቸው።
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር እና የኢትዮጵያ ታምርት የኢንዱስትሪ ንቅናቄም ሀገራችን ትላልቅ ዕቅዶችን በተግባር የመለወጥ አቅም እንዳላት በተጨባጭ እያሳዩ ነው።
ዋናው ማዕቀፍ ግን የእነዚህ ፕሮጀክቶች መፈጸም ብቻ ሳይሆን፣ ጥቅሞቻቸው በሁሉም ክልሎች፣ ማንነቶች እና የፖለቲካ አመለካከቶች ውስጥ እኩል ሊሰርጹ መቻላቸው ላይ ነው። መንገዶች፣ የኤሌክትሪክ አቅርቦት እና ዘመናዊ መሠረተ ልማቶች ልማታዊ ውጤቶች ብቻ ሳይሆኑ፣ የፌዴራል ሥርዓቱን ልዩነቶች አቀናጅተው የጋራ ብሔራዊ ልምድን የሚፈጥሩ ሥልታዊ ድልድዮች ናቸው።
ይህ አካሄድ ቀደም ሲል ከነበረው እና ሥልጣኑን በረጅም ጊዜ ተስፋዎች ላይ ብቻ ይመሠርት ከነበረው "ልማታዊ መንግሥት" አስተሳሰብ በእጅጉ የላቀ ነው።
የአሁኑ የመፈጸም ሞዴል ሊለኩ በሚችሉ ውጤቶች፣ በትግበራ ፍጥነት እና በተቋማዊ ብቃት ላይ የተመሠረተ ነው። የሲንጋፖር፣ የቪየትናም እና የማሌዢያ ተሞክሮዎች እንደሚያሳዩት፣ ዘላቂ ማኅበራዊ ውል የሚገነባው እና ቢሮክራሲው የሚቀናጀው በተግባር በሚታይ የድህነት ቅነሳ እና የዜጎች የዕለት ተዕለት ሕይወት መሻሻል ላይ ነው።
መንግሥት ለኢኮኖሚ ችግሮች የሚሰጠው መፍትሔ በርዕዮተ ዓለም የታጠረ ሳይሆን፣ በተግባር በሚታይ ውጤት ላይ የተመሠረተ ገቢር ነበብ የኢኮኖሚ ፍልስፍና ነው።
ከለውጡ በፊት ኢኮኖሚው በከፍተኛ ዕዳ ተሸብቦ እና በማክሮ ኢኮኖሚ መዛባት ተፈትኖ የነበረ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ይህን የውድቀት ታሪክ መቀየር ተችሏል።
"ለረጅም ጊዜ ኢትዮጵያ በችግሮቿ እንጂ በእምቅ አቅሟ ስትገለጽ አልኖረችም፤ ዛሬ ግን የተለየ ታሪክ ብቅ እያለ ነው" ሲሉ ነው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሀገራችንን አዲስ ምዕራፍ ያበሰሩት።
ይህ “ኢትዮጵያ ታከናውናለች” የሚለው መንፈስ በቴክኖሎጂ እና በዲጂታል ትራንስፎርሜሽኑ መስክም በጉልህ እየታየ ይገኛል። በ“ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030” ስትራቴጂ አማካኝነት የፋይዳ ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያን ማቅረብ፣ የ“መሶብ” የአንድ ማዕከል የአገልግሎት መተግበሪያን መዘርጋት እና የ5 ሚሊዮን ኮደሮች ሥልጠና ንቅናቄን መተግበር ኢትዮጵያን ወደ ዘመናዊ እና ፈጣን ኢኮኖሚያዊ ሥርዓት እያሸጋገሯት ነው።
እነዚህ የዲጂታል መሠረቶች የቢሮክራሲውን ቅልጥፍና ከማሳደግ ባለፈ ዜጎች ከመንግሥት ጋር ያላቸውን ግንኙነት ፍጹም ዘመናዊ እና ግልጽ ያደርጉታል።
ይህ የተግባር ስኬት እና የማስፈጸም አቅም በሀገር ውስጥ ብቻ የተገደበ ሳይሆን በቀጣናዊ ዲፕሎማሲ እና በጂኦ-ፖለቲካ አቋማችን ላይም ትልቅ ተጽዕኖ እያሳደረ ነው።
ኢትዮጵያ በቀይ ባሕር አካባቢ ያላትን የባሕር በር የማግኘት ሕጋዊ መብት ለማረጋገጥ የምታደርገው ጥረት፣ በአፍሪካ ቀንድ ያላት የሰላም እና የፀጥታ ሚና እንዲሁም የአህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ አጋርነቶቿን የማጠናከር ሥራ የዲፕሎማሲያዊ ቁመቷን በእጅጉ እያሳደገው ይገኛል።
የሀገር ውስጥ የልማት አቅም ሲጎለብት የውጭ ዲፕሎማሲያዊ ተሰሚነትም አብሮ እንደሚገነባ ይህ አካሄድ ሕያው ማሳያ ነው።
"ኢትዮጵያ ታከናውናለች" የሚለው ይፋዊ እውነት በተግባር እየተረጋገጠ በሄደ ቁጥር፣ ልማት ለብሔራዊ ትሥሥር እንደ ትሥሥር ገመድ ማገልገሉን ይቀጥላል። ይሄ የአፈጻጸም ሥልጣኔ ከተራ ፍልስፍና በላይ በመሆን አዲሲቷን ኢትዮጵያ በጠንካራ ዐለት ላይ የሚገነባ ተግባራዊ መሠረት ሆኖ ሊጸና ይገባል።
ኢትዮጵያ ታከናውናለች፤ በሕዝቦቿ ጥረት፣ በጠንካራ ሀገራዊ ተቋማት ግንባታ እና በዲጂታል ዘመን በሚፈጠሩ አዳዲስ ዕድሎች በመታገዝ የተሻለ እና ብሩህ ነገን ትቀርጻለች።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
#ebc #ethiopia #ebcdotstream #nationalinterest
*****************************
(የዕለቱ መልዕክት)
የኢትዮጵያ ፖለቲካ ለዘመናት በማይፈጸሙ የተስፋ ቃላት እና በብሔር ማንነት አጀንዳ ሲታመስ ቆይቷል። አሁን ግን ሀገራችን ከዚህ የቃላት እና የተስፋ ፖለቲካ ወጥታ የመንግሥት ቅቡልነት በሚያወራው ሳይሆን በተግባር በሚሠራው ሥራ እና በሚያመጣው ተጨባጭ ውጤት ወደሚሆንበት አዲስ አሠራር እየተሸጋገረች ነው።
ይህ አሠራር በሚመጡ ተጨባጭ ለውጦች ለመለካት የሚሻ አዲስ የሀገር ግንባታ ማዕቀፍ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ኢትዮጵያ ታከናውናለች" በሚለው ብሔራዊ ጉባኤ ላይ በአጽንዖት እንደገለጹት፣ የሀገራችን አዲሱ የታሪክ ምዕራፍ በተስፋ ቃላት ላይ ሳይሆን በተግባራዊ ክንውን እና በጥራት ላይ የተመሠረተ ነው።
ይህ "ኢትዮጵያ ታከናውናለች" የሚለው መርሕ ከተራ መፈክር በላይ በመሆን፣ ኢትዮጵያ በሁሉም መስክ ያላትን የማስፈጸም አቅም እና የሥልጣኔ ልክ የምታሳይበት ዋነኛ መሣሪያ ሆኗል።
በአሁኑ ወቅት በሀገራችን እየታዩ ያሉ ስኬቶች መንግሥት ውጤት የማምጣት አቅሙን በተግባር ያረጋገጠባቸው ማሳያዎች ናቸው።
ከታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታን ከማጠናቀቅ እና ኃይል ማመንጨት ጀምሮ፣ በግብርናው ዘርፍ የተመዘገበው የስንዴ ኤክስፖርት እና የመስኖ ልማት ስኬት፣ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እና የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እርምጃዎች፣ እንዲሁም የአዲስ አበባ እና የክልል ከተሞችን ገጽታ የቀየሩት የኮሪደር ልማት ሥራዎች የዚሁ ተግባራዊ ሕጋዊነት ውጤቶች ናቸው።
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር እና የኢትዮጵያ ታምርት የኢንዱስትሪ ንቅናቄም ሀገራችን ትላልቅ ዕቅዶችን በተግባር የመለወጥ አቅም እንዳላት በተጨባጭ እያሳዩ ነው።
ዋናው ማዕቀፍ ግን የእነዚህ ፕሮጀክቶች መፈጸም ብቻ ሳይሆን፣ ጥቅሞቻቸው በሁሉም ክልሎች፣ ማንነቶች እና የፖለቲካ አመለካከቶች ውስጥ እኩል ሊሰርጹ መቻላቸው ላይ ነው። መንገዶች፣ የኤሌክትሪክ አቅርቦት እና ዘመናዊ መሠረተ ልማቶች ልማታዊ ውጤቶች ብቻ ሳይሆኑ፣ የፌዴራል ሥርዓቱን ልዩነቶች አቀናጅተው የጋራ ብሔራዊ ልምድን የሚፈጥሩ ሥልታዊ ድልድዮች ናቸው።
ይህ አካሄድ ቀደም ሲል ከነበረው እና ሥልጣኑን በረጅም ጊዜ ተስፋዎች ላይ ብቻ ይመሠርት ከነበረው "ልማታዊ መንግሥት" አስተሳሰብ በእጅጉ የላቀ ነው።
የአሁኑ የመፈጸም ሞዴል ሊለኩ በሚችሉ ውጤቶች፣ በትግበራ ፍጥነት እና በተቋማዊ ብቃት ላይ የተመሠረተ ነው። የሲንጋፖር፣ የቪየትናም እና የማሌዢያ ተሞክሮዎች እንደሚያሳዩት፣ ዘላቂ ማኅበራዊ ውል የሚገነባው እና ቢሮክራሲው የሚቀናጀው በተግባር በሚታይ የድህነት ቅነሳ እና የዜጎች የዕለት ተዕለት ሕይወት መሻሻል ላይ ነው።
መንግሥት ለኢኮኖሚ ችግሮች የሚሰጠው መፍትሔ በርዕዮተ ዓለም የታጠረ ሳይሆን፣ በተግባር በሚታይ ውጤት ላይ የተመሠረተ ገቢር ነበብ የኢኮኖሚ ፍልስፍና ነው።
ከለውጡ በፊት ኢኮኖሚው በከፍተኛ ዕዳ ተሸብቦ እና በማክሮ ኢኮኖሚ መዛባት ተፈትኖ የነበረ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ይህን የውድቀት ታሪክ መቀየር ተችሏል።
"ለረጅም ጊዜ ኢትዮጵያ በችግሮቿ እንጂ በእምቅ አቅሟ ስትገለጽ አልኖረችም፤ ዛሬ ግን የተለየ ታሪክ ብቅ እያለ ነው" ሲሉ ነው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሀገራችንን አዲስ ምዕራፍ ያበሰሩት።
ይህ “ኢትዮጵያ ታከናውናለች” የሚለው መንፈስ በቴክኖሎጂ እና በዲጂታል ትራንስፎርሜሽኑ መስክም በጉልህ እየታየ ይገኛል። በ“ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030” ስትራቴጂ አማካኝነት የፋይዳ ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያን ማቅረብ፣ የ“መሶብ” የአንድ ማዕከል የአገልግሎት መተግበሪያን መዘርጋት እና የ5 ሚሊዮን ኮደሮች ሥልጠና ንቅናቄን መተግበር ኢትዮጵያን ወደ ዘመናዊ እና ፈጣን ኢኮኖሚያዊ ሥርዓት እያሸጋገሯት ነው።
እነዚህ የዲጂታል መሠረቶች የቢሮክራሲውን ቅልጥፍና ከማሳደግ ባለፈ ዜጎች ከመንግሥት ጋር ያላቸውን ግንኙነት ፍጹም ዘመናዊ እና ግልጽ ያደርጉታል።
ይህ የተግባር ስኬት እና የማስፈጸም አቅም በሀገር ውስጥ ብቻ የተገደበ ሳይሆን በቀጣናዊ ዲፕሎማሲ እና በጂኦ-ፖለቲካ አቋማችን ላይም ትልቅ ተጽዕኖ እያሳደረ ነው።
ኢትዮጵያ በቀይ ባሕር አካባቢ ያላትን የባሕር በር የማግኘት ሕጋዊ መብት ለማረጋገጥ የምታደርገው ጥረት፣ በአፍሪካ ቀንድ ያላት የሰላም እና የፀጥታ ሚና እንዲሁም የአህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ አጋርነቶቿን የማጠናከር ሥራ የዲፕሎማሲያዊ ቁመቷን በእጅጉ እያሳደገው ይገኛል።
የሀገር ውስጥ የልማት አቅም ሲጎለብት የውጭ ዲፕሎማሲያዊ ተሰሚነትም አብሮ እንደሚገነባ ይህ አካሄድ ሕያው ማሳያ ነው።
"ኢትዮጵያ ታከናውናለች" የሚለው ይፋዊ እውነት በተግባር እየተረጋገጠ በሄደ ቁጥር፣ ልማት ለብሔራዊ ትሥሥር እንደ ትሥሥር ገመድ ማገልገሉን ይቀጥላል። ይሄ የአፈጻጸም ሥልጣኔ ከተራ ፍልስፍና በላይ በመሆን አዲሲቷን ኢትዮጵያ በጠንካራ ዐለት ላይ የሚገነባ ተግባራዊ መሠረት ሆኖ ሊጸና ይገባል።
ኢትዮጵያ ታከናውናለች፤ በሕዝቦቿ ጥረት፣ በጠንካራ ሀገራዊ ተቋማት ግንባታ እና በዲጂታል ዘመን በሚፈጠሩ አዳዲስ ዕድሎች በመታገዝ የተሻለ እና ብሩህ ነገን ትቀርጻለች።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
#ebc #ethiopia #ebcdotstream #nationalinterest
1 month ago
የኢትዮጵያ የማዕድን አብዮት - ከ0.2 በመቶ የኢኮኖሚ ድርሻ ወደ ዋነኛ የኢኮኖሚ ሞተርነት
*************************
የኢትዮጵያ የማዕድን ዘርፍ ለበርካታ አሥርት ዓመታት በፖሊሲ ክፍተት፣ በሕገ-ወጥ የኮንትሮባንድ ንግድ እና በተደራጀ ብክነት ምክንያት እምቅ አቅሙ ሙሉ በሙሉ ተዘንግቶ ቆይቷል።
ዛሬ ላይ ግን በአዲሱ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ከሀገራችን 5 ዋና ዋና የኢኮኖሚ ምሰሶዎች አንዱ በመሆን ታሪካዊ ትንሣኤውን አብስሯል።
ሀገራችን ስትገነባው የቆየችው በመንግሥት ከፍተኛ ወጪ ላይ የተመሠረተ እና ለዕዳ ተጋላጭ ያደረጋት የኢኮኖሚ ሞዴል ፈታኝ ሆኖ መቆየቱ ይታወቃል።
ይህን በማክሮ ኢኮኖሚ አለመረጋጋት፣ በዋጋ ግሽበት እና በውጭ ምንዛሬ እጥረት የተተበተበ ማነቆ በዘላቂነት ለመቅረፍ የተተገበረው ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ፣ ማዕድንን ከመረሳት ወደ ብሔራዊ ኢኮኖሚ አንቀሳቃሽነት በውጤታማነት አሸጋግሮታል።
ይህ መዋቅራዊ ለውጥ በመረጃ እና በቁጥር ሲመዘን እጅግ አስደናቂ ሆኖ እናገኘዋለን። በ2010 ዓ.ም የማዕድን ዘርፍ ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት (GDP) የነበረው ድርሻ 0.2 በመቶ ብቻ ነበረ። በ2017 ዓ.ም ይህ ቁጥር የ7 እጥፍ ብልጫ በማሳየት ወደ 1.4 በመቶ ማደግ ችሏል።
በተለይም በወርቅ ምርት እና ኤክስፖርት ላይ የታየው ለውጥ በታሪካችን ወደር የማይገኝለት እመርታ ነው።
ባህላዊ የማዕድን ቁፋሮን ወደ መደበኛ የንግድ ሥርዓት በማስገባት በተደረገው ስኬታማ የፖሊሲ ማሻሻያ፣ የሀገራችን የወርቅ ኤክስፖርት ገቢ ከ100 ሚሊዮን ዶላር ወደ 3.48 ቢሊዮን ዶላር በማደግ የ35 እጥፍ ጭማሪ አስመዝግቧል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በቅርቡ የተገበረው በገበያ ላይ የተመሠረተ የውጭ ምንዛሬ ተመን ሥርዓት ደግሞ አምራቾች ምርታቸውን በመደበኛው የፋይናንስ ሥርዓት እንዲያቀርቡ በማድረግ ለዚህ ስኬት ትልቅ ሞተር ሆኗል።
በሌላ በኩል "ኢትዮጵያ ታምርት" በተሰኘው ሀገራዊ ንቅናቄ የማዕድን ዘርፉ ከማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪው ጋር በጥብቅ በመተሳሰሩ፣ ገቢ ምርትን በሀገር ውስጥ በመተካት ከፍተኛ ድል ተመዝግቧል።
ለአብነት ያህል የአርጆ የድንጋይ ከሰል ማበልጸጊያ ፋብሪካን መመልከት በቂ ነው። ይህ ዘመናዊ ፋብሪካ በየዓመቱ የከሰል ድንጋይ ለማስገባት ይወጣ የነበረውን ከ300 ሚሊዮን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ ሙሉ በሙሉ በሀገር ውስጥ ምርት እንዲተካ አስችሏል።
በተመሳሳይ የኖራ ድንጋይ የሀገር ውስጥ ምርት ድርሻ ከ17 በመቶ ወደ 75 በመቶ ከፍ ማለቱ፣ እንደ ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ እና ሙገር የመሳሰሉ ግዙፍ ፋብሪካዎች የማምረቻ ወጪያቸውን በከፍተኛ ደረጃ እንዲቀንሱ አድርጓል።
ይህ በማዕድን ዘርፉ የታየው ዕድገት በማክሮ ኢኮኖሚው ላይ ብቻ ሳይሆን፣ ሰፊ ማኅበራዊ ፋይዳንም አምጥቷል።
በአሁኑ ወቅት ኢንዱስትሪው ከ1 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎቻችን ቀጥተኛ የሥራ ዕድል ፈጥሯል። ከ4 ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን ደግሞ ኑሯቸውን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በዚህ ዘርፍ ላይ መስርተዋል።
በአጠቃላይ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው የማዕድን ዘርፉን ከድቅድቅ ጨለማ አውጥቶ የሀገራችንን የኢንዱስትሪ ሽግግር የሚያፋጥን ሞተር አድርጎታል።
ይህ የማዕድን ዘርፍ ስኬት ዘርፉ የኢትዮጵያን የብልጽግና ጉዞ ዕውን የሚያደርግ አስተማማኝ ምሰሶ መሆኑን በተግባር እያረጋገጠ ይገኛል።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #mining #madeinethiopia #economicreform #goldexport #ebc
*************************
የኢትዮጵያ የማዕድን ዘርፍ ለበርካታ አሥርት ዓመታት በፖሊሲ ክፍተት፣ በሕገ-ወጥ የኮንትሮባንድ ንግድ እና በተደራጀ ብክነት ምክንያት እምቅ አቅሙ ሙሉ በሙሉ ተዘንግቶ ቆይቷል።
ዛሬ ላይ ግን በአዲሱ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ከሀገራችን 5 ዋና ዋና የኢኮኖሚ ምሰሶዎች አንዱ በመሆን ታሪካዊ ትንሣኤውን አብስሯል።
ሀገራችን ስትገነባው የቆየችው በመንግሥት ከፍተኛ ወጪ ላይ የተመሠረተ እና ለዕዳ ተጋላጭ ያደረጋት የኢኮኖሚ ሞዴል ፈታኝ ሆኖ መቆየቱ ይታወቃል።
ይህን በማክሮ ኢኮኖሚ አለመረጋጋት፣ በዋጋ ግሽበት እና በውጭ ምንዛሬ እጥረት የተተበተበ ማነቆ በዘላቂነት ለመቅረፍ የተተገበረው ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ፣ ማዕድንን ከመረሳት ወደ ብሔራዊ ኢኮኖሚ አንቀሳቃሽነት በውጤታማነት አሸጋግሮታል።
ይህ መዋቅራዊ ለውጥ በመረጃ እና በቁጥር ሲመዘን እጅግ አስደናቂ ሆኖ እናገኘዋለን። በ2010 ዓ.ም የማዕድን ዘርፍ ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት (GDP) የነበረው ድርሻ 0.2 በመቶ ብቻ ነበረ። በ2017 ዓ.ም ይህ ቁጥር የ7 እጥፍ ብልጫ በማሳየት ወደ 1.4 በመቶ ማደግ ችሏል።
በተለይም በወርቅ ምርት እና ኤክስፖርት ላይ የታየው ለውጥ በታሪካችን ወደር የማይገኝለት እመርታ ነው።
ባህላዊ የማዕድን ቁፋሮን ወደ መደበኛ የንግድ ሥርዓት በማስገባት በተደረገው ስኬታማ የፖሊሲ ማሻሻያ፣ የሀገራችን የወርቅ ኤክስፖርት ገቢ ከ100 ሚሊዮን ዶላር ወደ 3.48 ቢሊዮን ዶላር በማደግ የ35 እጥፍ ጭማሪ አስመዝግቧል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በቅርቡ የተገበረው በገበያ ላይ የተመሠረተ የውጭ ምንዛሬ ተመን ሥርዓት ደግሞ አምራቾች ምርታቸውን በመደበኛው የፋይናንስ ሥርዓት እንዲያቀርቡ በማድረግ ለዚህ ስኬት ትልቅ ሞተር ሆኗል።
በሌላ በኩል "ኢትዮጵያ ታምርት" በተሰኘው ሀገራዊ ንቅናቄ የማዕድን ዘርፉ ከማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪው ጋር በጥብቅ በመተሳሰሩ፣ ገቢ ምርትን በሀገር ውስጥ በመተካት ከፍተኛ ድል ተመዝግቧል።
ለአብነት ያህል የአርጆ የድንጋይ ከሰል ማበልጸጊያ ፋብሪካን መመልከት በቂ ነው። ይህ ዘመናዊ ፋብሪካ በየዓመቱ የከሰል ድንጋይ ለማስገባት ይወጣ የነበረውን ከ300 ሚሊዮን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሬ ሙሉ በሙሉ በሀገር ውስጥ ምርት እንዲተካ አስችሏል።
በተመሳሳይ የኖራ ድንጋይ የሀገር ውስጥ ምርት ድርሻ ከ17 በመቶ ወደ 75 በመቶ ከፍ ማለቱ፣ እንደ ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ እና ሙገር የመሳሰሉ ግዙፍ ፋብሪካዎች የማምረቻ ወጪያቸውን በከፍተኛ ደረጃ እንዲቀንሱ አድርጓል።
ይህ በማዕድን ዘርፉ የታየው ዕድገት በማክሮ ኢኮኖሚው ላይ ብቻ ሳይሆን፣ ሰፊ ማኅበራዊ ፋይዳንም አምጥቷል።
በአሁኑ ወቅት ኢንዱስትሪው ከ1 ሚሊዮን በላይ ለሚሆኑ ዜጎቻችን ቀጥተኛ የሥራ ዕድል ፈጥሯል። ከ4 ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን ደግሞ ኑሯቸውን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በዚህ ዘርፍ ላይ መስርተዋል።
በአጠቃላይ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው የማዕድን ዘርፉን ከድቅድቅ ጨለማ አውጥቶ የሀገራችንን የኢንዱስትሪ ሽግግር የሚያፋጥን ሞተር አድርጎታል።
ይህ የማዕድን ዘርፍ ስኬት ዘርፉ የኢትዮጵያን የብልጽግና ጉዞ ዕውን የሚያደርግ አስተማማኝ ምሰሶ መሆኑን በተግባር እያረጋገጠ ይገኛል።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #mining #madeinethiopia #economicreform #goldexport #ebc
1 month ago
የመዲናችን ትልቁ ኤክስፖ በለገሃር!
******
ጊፍት ሪል ስቴት በለገሃር መንደሩ ያዘጋጀው የዓመቱ ትልቁ ማጠቃለያ ኤክስፖ ከሰኔ 10/2018 ዓ.ም. ጀምሮ በድምቀት ቀጥሏል!
✅ 5% ቅድመ ክፍያ
✅ እስከ 18% የሚደርስ ልዩ ቅናሽ
ይህ ዕድል አያምልጥዎ!
ይምጡ! ይጎብኙ!
የጊፍት ማህበረሰብ አካል ይሁኑ!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብን እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ
📱 +251 979 65 65 65
📱 +251 984 65 65 65
Facebook: https://www.facebook.com/s...
Instagram: https://www.instagram.com/...
TikTok: https://www.tiktok.com/@gi...
YouTube: https://www.youtube.com/ch...
Telegram: https://t.me/OfficialGiftR...
Linkedin: https://www.linkedin.com/c...
******
ጊፍት ሪል ስቴት በለገሃር መንደሩ ያዘጋጀው የዓመቱ ትልቁ ማጠቃለያ ኤክስፖ ከሰኔ 10/2018 ዓ.ም. ጀምሮ በድምቀት ቀጥሏል!
✅ 5% ቅድመ ክፍያ
✅ እስከ 18% የሚደርስ ልዩ ቅናሽ
ይህ ዕድል አያምልጥዎ!
ይምጡ! ይጎብኙ!
የጊፍት ማህበረሰብ አካል ይሁኑ!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብን እንገነባለን!
ለበለጠ መረጃ
📱 +251 979 65 65 65
📱 +251 984 65 65 65
Facebook: https://www.facebook.com/s...
Instagram: https://www.instagram.com/...
TikTok: https://www.tiktok.com/@gi...
YouTube: https://www.youtube.com/ch...
Telegram: https://t.me/OfficialGiftR...
Linkedin: https://www.linkedin.com/c...
1 month ago
በማክሮኢኮኖሚ ሪፎርሙ በሁሉም ዘርፎች አስደማሚ ውጤቶች እየተመዘገቡ ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በተከተለችው የብዝሃ ዘርፍ ማክሮኢኮኖሚ ሪፎርም አማካኝነት በሁሉም ዘርፎች አስደማሚ ውጤቶች እየተመዘገቡ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ‘ቱሪዝም አዲሱ የኢኮኖሚ ሞተር’ በሚል ርዕስ ባደረጉት ባደረጉት ልዩ ቃለ ምልልስ፥ ግብርና፣ ቴክኖሎጂ፣ ፋይናንስ፣ ኢንዱስትሪ እና ማዕድን ክፍለ ኢኮኖሚዎች በከፍተኛ ፍጥነት ምላሽ እየሰጡ ይገኛሉ ብለዋል።
በግብርናው ዘርፍ በስንዴ፣ በቡና፣ በአበባና በፍራፍሬ ልማት የደመቁ ውጤቶች ተመዝግበዋል በማለት ገልጸው፤ በሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር በዶሮና ወተት ምርት ረገድ ከፍተኛ መነቃቃት መፈጠሩን አስረድተዋል።
በቴክኖሎጂ ዘርፍ የ5 ሚሊየን ኮደሮች ስራ እና የዲጂታል መታወቂያ ትግበራ የዲጂታል ኢኮኖሚውን እያሳደጉ እንደሆነ ጠቅሰዋል።
በተለይ ቴሌብር 55 ሚሊየን ተጠቃሚዎችን በመያዝ በሀገሪቱ ጠቅላላ ምርት ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሚገኝ አንስተዋል።
በሌላ በኩል ኢንዱስትሪው የተሻለ ወጪ ንግድ የሚገኝበትና የሶላር ምርቶችን ጭምር ኤክስፖርት የሚደረግበት መሆኑን ጠቅሰው፤ ቀደም ሲል ከ30 እስከ 40 ሚሊየን ዶላር የማይበልጥ ገቢ ይገኝበት የነበረው የማዕድን ዘርፍ አሁን ላይ ቢሊየን ዶላሮችን እያስገኘ መሆኑን አብራርተዋል።
በሀገር ውስጥ ቱሪስት እንቅስቃሴ እጅግ አስገራሚ መነቃቃት እያሳየ እንደሚገኝ የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ዘንድሮ ከ50 ሚሊየን በላይ ኢትዮጵያውያን የተለያዩ መዳረሻዎችን እንደጎበኙ ጠቅሰዋል።
ይህም ከአምናው በ1 ነጥብ 8 ሚሊየን፣ ከ2016 ደግሞ በ9 ነጥብ 4 ሚሊየን ብልጫ አለው ነው ያሉት።
በሀገር ውስጥ ቱሪዝም ብቻ ከ79 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መገኘቱን ጠቅሰው፤ የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጨምሮ አዳዲሶቹ ቤተ መንግሥታት ጉልህ አበርክቶ እንዳላቸው አመልክተዋል።
በሁሉም ሴክተሮች የታየው የተቀናጀ የሰዎች፣ የገንዘብና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ተደምሮ የኢትዮጵያን ዓመታዊ አጠቃላይ ገቢ ለማሳደግ ትልቅ አቅም እንደሚሆንም አስረድተዋል።
በሶስና አለማየሁ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በተከተለችው የብዝሃ ዘርፍ ማክሮኢኮኖሚ ሪፎርም አማካኝነት በሁሉም ዘርፎች አስደማሚ ውጤቶች እየተመዘገቡ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ‘ቱሪዝም አዲሱ የኢኮኖሚ ሞተር’ በሚል ርዕስ ባደረጉት ባደረጉት ልዩ ቃለ ምልልስ፥ ግብርና፣ ቴክኖሎጂ፣ ፋይናንስ፣ ኢንዱስትሪ እና ማዕድን ክፍለ ኢኮኖሚዎች በከፍተኛ ፍጥነት ምላሽ እየሰጡ ይገኛሉ ብለዋል።
በግብርናው ዘርፍ በስንዴ፣ በቡና፣ በአበባና በፍራፍሬ ልማት የደመቁ ውጤቶች ተመዝግበዋል በማለት ገልጸው፤ በሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር በዶሮና ወተት ምርት ረገድ ከፍተኛ መነቃቃት መፈጠሩን አስረድተዋል።
በቴክኖሎጂ ዘርፍ የ5 ሚሊየን ኮደሮች ስራ እና የዲጂታል መታወቂያ ትግበራ የዲጂታል ኢኮኖሚውን እያሳደጉ እንደሆነ ጠቅሰዋል።
በተለይ ቴሌብር 55 ሚሊየን ተጠቃሚዎችን በመያዝ በሀገሪቱ ጠቅላላ ምርት ላይ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ እንደሚገኝ አንስተዋል።
በሌላ በኩል ኢንዱስትሪው የተሻለ ወጪ ንግድ የሚገኝበትና የሶላር ምርቶችን ጭምር ኤክስፖርት የሚደረግበት መሆኑን ጠቅሰው፤ ቀደም ሲል ከ30 እስከ 40 ሚሊየን ዶላር የማይበልጥ ገቢ ይገኝበት የነበረው የማዕድን ዘርፍ አሁን ላይ ቢሊየን ዶላሮችን እያስገኘ መሆኑን አብራርተዋል።
በሀገር ውስጥ ቱሪስት እንቅስቃሴ እጅግ አስገራሚ መነቃቃት እያሳየ እንደሚገኝ የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ዘንድሮ ከ50 ሚሊየን በላይ ኢትዮጵያውያን የተለያዩ መዳረሻዎችን እንደጎበኙ ጠቅሰዋል።
ይህም ከአምናው በ1 ነጥብ 8 ሚሊየን፣ ከ2016 ደግሞ በ9 ነጥብ 4 ሚሊየን ብልጫ አለው ነው ያሉት።
በሀገር ውስጥ ቱሪዝም ብቻ ከ79 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መገኘቱን ጠቅሰው፤ የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጨምሮ አዳዲሶቹ ቤተ መንግሥታት ጉልህ አበርክቶ እንዳላቸው አመልክተዋል።
በሁሉም ሴክተሮች የታየው የተቀናጀ የሰዎች፣ የገንዘብና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ተደምሮ የኢትዮጵያን ዓመታዊ አጠቃላይ ገቢ ለማሳደግ ትልቅ አቅም እንደሚሆንም አስረድተዋል።
በሶስና አለማየሁ
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ በሚቀጥለው ሳምንት በሚያካሂደው ስብሰባ በአምራች ዘርፉ ላይ ከባድ ጫና እያሳደረ የሚገኘውን የባንክ የብድር ዕድገት ጣሪያ እንዳለ ያስቀጥላል ተብሎ ይጠበቃል። ይህ ውሳኔ የሚጠበቀው፣ የሀገሪቱ ማክሮ ኢኮኖሚ እርስ በርሱ በሚጣረስ አያዶ አቋም ውስጥ ባለበት ወቅት ነው። በአንድ በኩል ወደ አንድ አሃዝ ወርዶ የነበረው የዋጋ ግሽበት ዳግም በማገርሸት በግንቦት ወር 13.4 በመቶ የደረሰ ሲሆን፣ በሌላ በኩል ደግሞ ባንኮች በብድር ገደቡ ምክንያት ለደንበኞች ብድር መስጠት ባለመቻላቸው የተከማቸውን ትርፍ ገንዘብ እጅግ ዝቅተኛ በሆነ ወለድ (እስከ 7 በመቶ) ለመንግስት የዕዳ ሰነዶች ግዢ እያዋሉ ይገኛሉ።
የፋይናንስ ዘርፍ ባለሙያዎች ይህንን የብሔራዊ ባንክን የጅምላ የብድር ገደብ ፖሊሲ ክፉኛ ይተቹታል። አንጋፋው የባንክ ባለሙያ አቶ እሸቱ ፋንታዬን ጨምሮ የዘርፉ ተንታኞች እንደሚሉት፣ ፖሊሲው የዋጋ ግሽበት በማይፈጥሩ እንደ ማምረቻ፣ ግብርና እና ኤክስፖርት ባሉ ቁልፍ አምራች ዘርፎች ላይ ከፍተኛ የካፒታል እጥረት ፈጥሯል። ፋብሪካዎች ጥሬ ዕቃ ለመግዛት ተቸግረው ከአቅማቸው በታች እያመረቱ ባለበት እና የአቅርቦት እጥረት የዋጋ ግሽበትን እያባባሰ ባለበት ሁኔታ፣ የብድር ገደቡ ሁሉንም ዘርፍ በጅምላ መመልከቱ የኢኮኖሚ ዕድገትን የሚጎዳ መሆኑን ባለሙያዎቹ ያስጠነቅቃሉ።
ብሔራዊ ባንክ የብድር ጣሪያውን ሙሉ በሙሉ ለማንሳት አስቀድሞ ይዞት የነበረውን እቅድ በማራዘም እስከ 2026 መጨረሻ ድረስ በሂደት ለማንሳት አዲስ የጊዜ ሰሌዳ ማውጣቱ ተሰምቷል። በሌላ በኩል የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) ስራ አስፈፃሚ ቦርድ ሐምሌ 1 ቀን በሚያካሂደው ስብሰባ፣ በመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት እና በነዳጅ ዋጋ ጭማሪ ምክንያት በኢትዮጵያ ላይ የደረሰውን ጫና ለማቃለል ከተፈቀደው የብድር ማዕቀፍ ውስጥ የ200 ሚሊዮን ዶላር ክፍያ በቅድሚያ ስለሚለቀቅበት ሁኔታ እንደሚመክር ታውቋል።
ምንም እንኳን የብሔራዊ ባንክ ገዢ ማክሮ ኢኮኖሚያዊ ማሻሻያው የሀገሪቱን የዕዳ ጫና አሻሽሎታል ቢሉም፣ ማዕከላዊ ባንኩ ይህንን የብድር ገደብ ፖሊሲ አምራች ዘርፎችን በማይጎዳ እና አቅርቦትን በሚያሳድግ መልኩ እንዴት መለየት እንዳለበት በባለሙያዎች ዘንድ አሁንም ጥያቄ እየተነሳበት ይገኛል።
የፋይናንስ ዘርፍ ባለሙያዎች ይህንን የብሔራዊ ባንክን የጅምላ የብድር ገደብ ፖሊሲ ክፉኛ ይተቹታል። አንጋፋው የባንክ ባለሙያ አቶ እሸቱ ፋንታዬን ጨምሮ የዘርፉ ተንታኞች እንደሚሉት፣ ፖሊሲው የዋጋ ግሽበት በማይፈጥሩ እንደ ማምረቻ፣ ግብርና እና ኤክስፖርት ባሉ ቁልፍ አምራች ዘርፎች ላይ ከፍተኛ የካፒታል እጥረት ፈጥሯል። ፋብሪካዎች ጥሬ ዕቃ ለመግዛት ተቸግረው ከአቅማቸው በታች እያመረቱ ባለበት እና የአቅርቦት እጥረት የዋጋ ግሽበትን እያባባሰ ባለበት ሁኔታ፣ የብድር ገደቡ ሁሉንም ዘርፍ በጅምላ መመልከቱ የኢኮኖሚ ዕድገትን የሚጎዳ መሆኑን ባለሙያዎቹ ያስጠነቅቃሉ።
ብሔራዊ ባንክ የብድር ጣሪያውን ሙሉ በሙሉ ለማንሳት አስቀድሞ ይዞት የነበረውን እቅድ በማራዘም እስከ 2026 መጨረሻ ድረስ በሂደት ለማንሳት አዲስ የጊዜ ሰሌዳ ማውጣቱ ተሰምቷል። በሌላ በኩል የዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) ስራ አስፈፃሚ ቦርድ ሐምሌ 1 ቀን በሚያካሂደው ስብሰባ፣ በመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት እና በነዳጅ ዋጋ ጭማሪ ምክንያት በኢትዮጵያ ላይ የደረሰውን ጫና ለማቃለል ከተፈቀደው የብድር ማዕቀፍ ውስጥ የ200 ሚሊዮን ዶላር ክፍያ በቅድሚያ ስለሚለቀቅበት ሁኔታ እንደሚመክር ታውቋል።
ምንም እንኳን የብሔራዊ ባንክ ገዢ ማክሮ ኢኮኖሚያዊ ማሻሻያው የሀገሪቱን የዕዳ ጫና አሻሽሎታል ቢሉም፣ ማዕከላዊ ባንኩ ይህንን የብድር ገደብ ፖሊሲ አምራች ዘርፎችን በማይጎዳ እና አቅርቦትን በሚያሳድግ መልኩ እንዴት መለየት እንዳለበት በባለሙያዎች ዘንድ አሁንም ጥያቄ እየተነሳበት ይገኛል።
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የመዲናችን ትልቁ ኤክስፖ በለገሃር!
******
ጊፍት ሪል ስቴት በለገሃር መንደሩ ያዘጋጀው የዓመቱ ትልቁ ማጠቃለያ ኤክስፖ ከሰኔ 10/2018 ዓ.ም. ጀምሮ በድምቀት ይጀመራል!
✅ 5% ቅድመ ክፍያ
✅ እስከ 18% የሚደርስ ልዩ ቅናሽ
ይህ ዕድል አያምልጥዎ!
ይምጡ! ይጎብኙ!
የጊፍት ማህበረሰብ አካል ይሁኑ!
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰብን እንገነባለን!
📞 ለበለጠ መረጃ
📱 +251 979 65 65 65
📱 +251 984 65 65 65 #979thebeat
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) አፍሪካውያን ሀገራት እርስ በእርስ ለሚያደርጉት የንግድ ልውውጥ በውጭ ምንዛሬ (በተለይም በዶላር እና ዩሮ) ላይ ያላቸውን ጥገኝነት ለመቀነስ፣ የፓን-አፍሪካ የክፍያ እና ማቋቋሚያ ስርዓትን (PAPSS) አጠቃቀም በከፍተኛ ፍጥነት እያሳደጉ መሆኑን የአፍሪካ ኤክስፖርት-ኢምፖርት ባንክ የ2026 ሪፖርት አጋለጠ። ይህ የክፍያ ስርዓት ሀገራቱ በራሳቸው የሀገር ውስጥ ገንዘብ ቀጥታ ግብይት እንዲፈጽሙ በማስቻል፣ የውጭ ባንኮችን ጣልቃ ገብነት እና የግብይት ወጪን በእጅጉ የቀነሰ መሆኑ ተጠቁሟል።
ባንኩ ይህንን የዲጂታል ክፍያ መሰረተ ልማት ማስፋፋት አስቸኳይ ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነው ያለው፣ አሁን ላይ በዓለም አቀፍ ደረጃ እየታየ ያለውን የጂኦፖለቲካዊ ውጥረት እና የንግድ ጥበቃ ፖሊሲዎችን ታሳቢ በማድረግ ነው። በተለይም በአዲሱ የአሜሪካ አስተዳደር የንግድ ፖሊሲ ላይ የታየውን ለውጥ ተከትሎ በ57 የአፍሪካ ሀገራት ላይ የታሪፍ ጭማሪ (በሌሴቶ ላይ እስከ 50 በመቶ የደረሰ) መጣሉ፣ እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ሀገራት የጨርቃጨርቅ ኤክስፖርት ገበያ ላይ ከፍተኛ ጫና እያንዣበበ መሆኑን ሪፖርቱ አትቷል። የአጎዋ (AGOA) ተጠቃሚ ሀገራትም ቢሆኑ ከተጨማሪው የ10 በመቶ ታሪፍ ጫና ማምለጥ አልቻሉም። ከዚህም በተጨማሪ በቀይ ባህር አካባቢ ያለው አለመረጋጋት፣ አፍሪካ የራሷን የውስጥ ንግድ ትስስር እንድታጠናክር አስገዳጅ ሁኔታ ፈጥሯል።
ምንም እንኳን የአፍሪካ አጠቃላይ የዓለም አቀፍ ንግድ ድርሻ አሁንም ዝቅተኛ (3.1 በመቶ) ቢሆንም፣ በ2025 የአፍሪካ የውስጥ እርስ በእርስ ንግድ በ5.47 በመቶ በማደግ ወደ 213.8 ቢሊዮን ዶላር ከፍ ማለቱ ተመዝግቧል። ለዚህ ዕድገት ኢትዮጵያ፣ ዩጋንዳ፣ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ዛምቢያ እና ደቡብ አፍሪካ ግንባር ቀደም ሚና ተጫውተዋል።
ሪፖርቱ አክሎም፣ የአፍሪካ ሀገራት አሁን ላይ ከገጠማቸው የታሪፍ ጫና፣ የውጭ ምንዛሬ እጥረት እና የውጭ ተጽዕኖ ለማምለጥ፣ ንግዳቸውን ይበልጥ ወደ ብሪክስ ሀገራት ማለትም ወደ ቻይና፣ ህንድ፣ ብራዚል እና የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ በማዞር አማራጭ ገበያዎችን መፍጠር እንዳለባቸው አጥብቆ መክሯል።
ባንኩ ይህንን የዲጂታል ክፍያ መሰረተ ልማት ማስፋፋት አስቸኳይ ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነው ያለው፣ አሁን ላይ በዓለም አቀፍ ደረጃ እየታየ ያለውን የጂኦፖለቲካዊ ውጥረት እና የንግድ ጥበቃ ፖሊሲዎችን ታሳቢ በማድረግ ነው። በተለይም በአዲሱ የአሜሪካ አስተዳደር የንግድ ፖሊሲ ላይ የታየውን ለውጥ ተከትሎ በ57 የአፍሪካ ሀገራት ላይ የታሪፍ ጭማሪ (በሌሴቶ ላይ እስከ 50 በመቶ የደረሰ) መጣሉ፣ እንደ ኢትዮጵያ ባሉ ሀገራት የጨርቃጨርቅ ኤክስፖርት ገበያ ላይ ከፍተኛ ጫና እያንዣበበ መሆኑን ሪፖርቱ አትቷል። የአጎዋ (AGOA) ተጠቃሚ ሀገራትም ቢሆኑ ከተጨማሪው የ10 በመቶ ታሪፍ ጫና ማምለጥ አልቻሉም። ከዚህም በተጨማሪ በቀይ ባህር አካባቢ ያለው አለመረጋጋት፣ አፍሪካ የራሷን የውስጥ ንግድ ትስስር እንድታጠናክር አስገዳጅ ሁኔታ ፈጥሯል።
ምንም እንኳን የአፍሪካ አጠቃላይ የዓለም አቀፍ ንግድ ድርሻ አሁንም ዝቅተኛ (3.1 በመቶ) ቢሆንም፣ በ2025 የአፍሪካ የውስጥ እርስ በእርስ ንግድ በ5.47 በመቶ በማደግ ወደ 213.8 ቢሊዮን ዶላር ከፍ ማለቱ ተመዝግቧል። ለዚህ ዕድገት ኢትዮጵያ፣ ዩጋንዳ፣ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ዛምቢያ እና ደቡብ አፍሪካ ግንባር ቀደም ሚና ተጫውተዋል።
ሪፖርቱ አክሎም፣ የአፍሪካ ሀገራት አሁን ላይ ከገጠማቸው የታሪፍ ጫና፣ የውጭ ምንዛሬ እጥረት እና የውጭ ተጽዕኖ ለማምለጥ፣ ንግዳቸውን ይበልጥ ወደ ብሪክስ ሀገራት ማለትም ወደ ቻይና፣ ህንድ፣ ብራዚል እና የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ በማዞር አማራጭ ገበያዎችን መፍጠር እንዳለባቸው አጥብቆ መክሯል።
1 month ago
ኢትዮጵያ ጥይት ወደ ውጭ መላክና ወደ ሀገር ውስጥ ዶላር ማስገባት ጀመረች።
የኢፌድሪ መከላከያ ሠራዊት በሀገር ውስጥ የተመረቱ የጦር መሣሪያ ጥይቶችን ለጎረቤት ሀገራት መላክ መጀመሩን አስታውቋል።
ይህ አዲስ ጅምር ለሀገሪቱ ተጨማሪ የውጭ ምንዛሬ የሚያስገኝ ሲሆን፣ የመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪዎች ምርቱን በራስ አቅም ማምረታቸው ቀደም ሲል የነበረውን የውጭ ጥገኝነትና ከፍተኛ ወጪ ሙሉ በሙሉ ማስቀረት አስችሏል።
አሁን ላይ ምርቶቹን ለኤክስፖርት ማብቃት መቻሉ የኢትዮጵያን የማምረት አቅም ዕድገት የሚያሳይና ለኢኮኖሚዋም ትልቅ ምዕራፍ የሚከፍት ነው።
ከዚህ ባለፈም ሀገሪቱ የድሮን እና የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ቴክኖሎጂዎችን በማልማት የጸጥታ መዋቅሯን በከፍተኛ ሁኔታ እያዘመነች ትገኛለች።
በቀጣዮቹ ዓመታትም ከቀላል ጥይቶች ባሻገር የተለያዩ የጦር መሣሪያ አካላትን ለውጭ ገበያ ለማቅረብ እየተሠራ ሲሆን፣ ሂደቱ በትክክል ከተጠናከረ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀዳሚ ከሆኑት የመከላከያ ኢንዱስትሪ ማዕከላት አንዷ እንደምትሆን ይጠበቃል።
Via የኢፌድሪ መከላከያ ሠራዊት
Seledadotio
Seledadotio
የኢፌድሪ መከላከያ ሠራዊት በሀገር ውስጥ የተመረቱ የጦር መሣሪያ ጥይቶችን ለጎረቤት ሀገራት መላክ መጀመሩን አስታውቋል።
ይህ አዲስ ጅምር ለሀገሪቱ ተጨማሪ የውጭ ምንዛሬ የሚያስገኝ ሲሆን፣ የመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪዎች ምርቱን በራስ አቅም ማምረታቸው ቀደም ሲል የነበረውን የውጭ ጥገኝነትና ከፍተኛ ወጪ ሙሉ በሙሉ ማስቀረት አስችሏል።
አሁን ላይ ምርቶቹን ለኤክስፖርት ማብቃት መቻሉ የኢትዮጵያን የማምረት አቅም ዕድገት የሚያሳይና ለኢኮኖሚዋም ትልቅ ምዕራፍ የሚከፍት ነው።
ከዚህ ባለፈም ሀገሪቱ የድሮን እና የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ቴክኖሎጂዎችን በማልማት የጸጥታ መዋቅሯን በከፍተኛ ሁኔታ እያዘመነች ትገኛለች።
በቀጣዮቹ ዓመታትም ከቀላል ጥይቶች ባሻገር የተለያዩ የጦር መሣሪያ አካላትን ለውጭ ገበያ ለማቅረብ እየተሠራ ሲሆን፣ ሂደቱ በትክክል ከተጠናከረ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀዳሚ ከሆኑት የመከላከያ ኢንዱስትሪ ማዕከላት አንዷ እንደምትሆን ይጠበቃል።
Via የኢፌድሪ መከላከያ ሠራዊት
Seledadotio
Seledadotio
Comments