2 days ago
ራያ‼️
ህወሓት በራያ ጨርጨር የነበረውን ሰራዊት እና መካናይዝድ ጦር ሐምሌ 26/2018 ዓ.ም ለሊቱን በባቡር መስመሩ ወደ አፋር ድንበር ሲያስጠጋ አድሯል።
ሁሉም የሰራዊት አባላት ስልካቸውን እንዲያስረክቡ ታዘዋል።
ህዝቡ በመኪና የሚያደርጋቸውን እንቅስቃሴዎች እንዲያቆም አዟል።
Seledadotio
Seledadotio
ህወሓት በራያ ጨርጨር የነበረውን ሰራዊት እና መካናይዝድ ጦር ሐምሌ 26/2018 ዓ.ም ለሊቱን በባቡር መስመሩ ወደ አፋር ድንበር ሲያስጠጋ አድሯል።
ሁሉም የሰራዊት አባላት ስልካቸውን እንዲያስረክቡ ታዘዋል።
ህዝቡ በመኪና የሚያደርጋቸውን እንቅስቃሴዎች እንዲያቆም አዟል።
Seledadotio
Seledadotio
5 days ago
"ይህች በእርግጥ ምድር ነች?"፦ ከምድር ውጪ ሌላ ፕላኔት የሚመስለው አስደናቂው የተፈጥሮ ጥበብ 'ዳሎል'
********************
ኢትዮጵያ በተፈጥሮና በታሪክ ሀብቷ ከሚጠቀሱ የዓለማችን እምቅ የቱሪዝም መዳረሻዎች አንዷ ስትሆን፣ የዚህ ዘርፍ ትልቅ አምባሳደር ከሆኑት ድንቅ ስፍራዎች መካከል ደግሞ ዳሎል በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል።
በኢትዮጵያ አፋር ክልል የሚገኘው ይህ የዳሎል ሃይድሮተርማል ሥርዓት፣ ሀገራችን በቱሪዝም ዘርፉ ያላትን ልዩ ሀብት ለዓለም የሚያሳይና ማንኛውንም ተመልካች በእውነት ይህ በምድር ላይ ያለ ስፍራ ነው? የሚያስብል ድንቅ የተፈጥሮ ጸጋ ነው።
ከእይታ ውበቱ ባሻገር ዳሎል በሳይንሳዊ እና መልክዓ ምድራዊ አቀማመጡ እጅግ አስገራሚ እውነታዎችን የያዘ ነው።
ይህ ስፍራ የሚገኘው በዳናኪል ዝቅታ ቦታ ውስጥ ሲሆን፣ ከባሕር ጠለል በታች 130 ሜትር ያህል ዝቅ ብሎ በመገኘቱ በዓለማችን ላይ ካሉ እጅግ ዝቅተኛ ቦታዎች አንዱ ያደርገዋል።
ከዚህም በተጨማሪ ዳሎል በምድር ላይ ካሉ እጅግ ሞቃታማ ስፍራዎች ተርታ የሚመደብ ሲሆን፣ የሙቀት መጠኑም በቀን ውስጥ በአማካይ ከ34 እስከ 45 ዲግሪ ሴንቲግሬድ እና ከዚያም በላይ ይደርሳል።
በስፍራው ጎልተው የሚታዩትና የጎበኙትን ሁሉ የሚያስመሙት ደማቅ የቢጫ፣ የአረንጓዴ፣ የብርቱካናማ እና የነጭ ህያው ቀለሞች እንዲሁ በዘፈቀደ የተፈጠሩ አይደሉም።
እነዚህ ማራኪ ቀለማት የሰልፈር፣ የብረት ኦክሳይድ፣ የጨው እና እጅግ አሲዳማ የሆኑ የሙቀት ምንጮች ኬሚካላዊ ውህደት ውጤቶች ናቸው። በሚፍለቀለቁት የሙቀት ምንጮች እና በሚደንቁት የማዕድን ክርስታሎች የተሸፈነው ይህ ቦታ የኢትዮጵያን የቱሪዝም ሳቢነት ወደ አዲስ ከፍታ ያሸጋግራል።
ይህ ልዩ አካባቢ ባለው እጅግ ከፍተኛ ሙቀት፣ አሲዳማነት እና የጨው ክምችት የተነሳ ምንም ዓይነት የሕይወት ዘር የማይኖርበት አካባቢ በመሆኑ፣ ስፍራው በእርግጥም ከምድር ውጪ ያለች ሌላ ፕላኔትን ምስል በአዕምሯችን ይስላል።
ለዚህም ነው ይህን ልዩ የተፈጥሮ ጥበብ በዓይናቸው ለማየትና በካሜራቸው ለማስቀረት ከመላው ዓለም የተውጣጡ ተጓዦች እና ፎቶግራፍ አንሺዎች በየዓመቱ ወደ ስፍራው የሚጎርፉት። የዳሎልን አስደናቂ ገጽታ በአካል የተመለከተ ማንኛውም ሰው የተፈጥሮን ድንቅ የፈጠራ ጥበብ እያደነቀ ማለፉ አይቀሬ ነው።
በስምረት ገዛኸኝ
#dallol #ethiopia #danakildepression #travelethiopia #naturephotography
********************
ኢትዮጵያ በተፈጥሮና በታሪክ ሀብቷ ከሚጠቀሱ የዓለማችን እምቅ የቱሪዝም መዳረሻዎች አንዷ ስትሆን፣ የዚህ ዘርፍ ትልቅ አምባሳደር ከሆኑት ድንቅ ስፍራዎች መካከል ደግሞ ዳሎል በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳል።
በኢትዮጵያ አፋር ክልል የሚገኘው ይህ የዳሎል ሃይድሮተርማል ሥርዓት፣ ሀገራችን በቱሪዝም ዘርፉ ያላትን ልዩ ሀብት ለዓለም የሚያሳይና ማንኛውንም ተመልካች በእውነት ይህ በምድር ላይ ያለ ስፍራ ነው? የሚያስብል ድንቅ የተፈጥሮ ጸጋ ነው።
ከእይታ ውበቱ ባሻገር ዳሎል በሳይንሳዊ እና መልክዓ ምድራዊ አቀማመጡ እጅግ አስገራሚ እውነታዎችን የያዘ ነው።
ይህ ስፍራ የሚገኘው በዳናኪል ዝቅታ ቦታ ውስጥ ሲሆን፣ ከባሕር ጠለል በታች 130 ሜትር ያህል ዝቅ ብሎ በመገኘቱ በዓለማችን ላይ ካሉ እጅግ ዝቅተኛ ቦታዎች አንዱ ያደርገዋል።
ከዚህም በተጨማሪ ዳሎል በምድር ላይ ካሉ እጅግ ሞቃታማ ስፍራዎች ተርታ የሚመደብ ሲሆን፣ የሙቀት መጠኑም በቀን ውስጥ በአማካይ ከ34 እስከ 45 ዲግሪ ሴንቲግሬድ እና ከዚያም በላይ ይደርሳል።
በስፍራው ጎልተው የሚታዩትና የጎበኙትን ሁሉ የሚያስመሙት ደማቅ የቢጫ፣ የአረንጓዴ፣ የብርቱካናማ እና የነጭ ህያው ቀለሞች እንዲሁ በዘፈቀደ የተፈጠሩ አይደሉም።
እነዚህ ማራኪ ቀለማት የሰልፈር፣ የብረት ኦክሳይድ፣ የጨው እና እጅግ አሲዳማ የሆኑ የሙቀት ምንጮች ኬሚካላዊ ውህደት ውጤቶች ናቸው። በሚፍለቀለቁት የሙቀት ምንጮች እና በሚደንቁት የማዕድን ክርስታሎች የተሸፈነው ይህ ቦታ የኢትዮጵያን የቱሪዝም ሳቢነት ወደ አዲስ ከፍታ ያሸጋግራል።
ይህ ልዩ አካባቢ ባለው እጅግ ከፍተኛ ሙቀት፣ አሲዳማነት እና የጨው ክምችት የተነሳ ምንም ዓይነት የሕይወት ዘር የማይኖርበት አካባቢ በመሆኑ፣ ስፍራው በእርግጥም ከምድር ውጪ ያለች ሌላ ፕላኔትን ምስል በአዕምሯችን ይስላል።
ለዚህም ነው ይህን ልዩ የተፈጥሮ ጥበብ በዓይናቸው ለማየትና በካሜራቸው ለማስቀረት ከመላው ዓለም የተውጣጡ ተጓዦች እና ፎቶግራፍ አንሺዎች በየዓመቱ ወደ ስፍራው የሚጎርፉት። የዳሎልን አስደናቂ ገጽታ በአካል የተመለከተ ማንኛውም ሰው የተፈጥሮን ድንቅ የፈጠራ ጥበብ እያደነቀ ማለፉ አይቀሬ ነው።
በስምረት ገዛኸኝ
#dallol #ethiopia #danakildepression #travelethiopia #naturephotography
6 days ago
አምስት ቋንቋዎች የፌዴራል የሥራ ቋንቋ እንዲሆኑ ምክረ ሀሳብ ከተሳታፊዎች ቀረበ።
👉 የውጭ ቋንቋዎች "የፌዴራል የሥራ ቋንቋ" እንዲሆኑ ምክረ ሀሳብ ቀርቦ "የኛን ቋንቋዎች ያጠፋል" በሚል አከራካሪ ሆኗል።
በምክክር ጉባዔው በ10 እና 50 ሰዎች ደረጃ የተደራጁ ንዑሳን ቡድኖች የተነጋሩባቸው የአጀንዳ ምክረ ሀሳቦች 250 ሰዎችን ለሚይዘው "ስልታዊ" ቡድን የመመራት ሂደት ላይ ደርሰዋል።
ጉባያተኞቹ ከሚመክሩባቸው 8 አጀንዳዎች መካከል "የሀገር ግንባታ" አንዱ ሲሆን፣ በዚሁ አጀንዳ ላይ በ10 እና 50 ሰዎች የተደራጁ ንዑሳን ቡድኖች በውይይታቸው ያቀረቧቸውን ዋና ዋና ምክረ ሀሳቦችን ጉዳዩን በጥልቅ የተከታተሉት የቲክቫህ ኢትዮጵያ ምንጭና ከሰላም ተፅዕኖ ፈጣሪ ኢትዮጵያውያን ማህበር የተወከሉት አቶ ከበደ ፉንዳ አብራርተዋል።
እኝሁ አካላት እንደገለጹት በዚሁ አጀንዳ፦
- ሀገር የማን ናት ? የብሔር ወይስ የዜጋ ?
- የኢትዮጵያ ማንነት ዜግነትን፣ ብሔርን፣ ወይስ መድብለ ብሔራዊ ፌዴራላዊ ማንትነን መሰረት ያደርግ፣
- ከ"እኛ" እና "እነርሱ" ከሚለው ከፋፋይ ትርክት እንዴት ወደ እኩልነትና የጋራ ተጠቃሚነት ስሜት እንደሚመጣ፣
- የሚጋጩ ታሪኮች እንዴት እንደሚታረቁ፣
- የጨቋኝ ተጨቋኝ ትርክት እንዴት እንደሚገመገም፣
- በኢትዮጵያ ባንዲራ ያለው አርማ እንዲወጣና በእርግብና በሌሎች ምልክቶች እንዲተካ፣
- በፌዴራል የሥራ ቋንቋ ጉዳይ እና በሌሎች ጉዳዮች የተለያዩ ምክረ ሀሳቦች ቀርበውበታል።
የፌዴራል የሥራ ቋንቋ ጉዳይ በሚመለከት ስለቀረቡ ምክረ ሀሳቦች ማብራሪያ የሰጡን ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ ታማኝ ምንጭ፣ " 'አማርኛ በብዙ ኢትዮጵያውያን የሚነገር ከመሆኑ አንፃር አሁን ያለው የፌዴራል የሥራ ቋንቋ መሆኑን ይዞ ይቀጥል፤ አማርኛ እና ኦሮምኛ የፌዴራል ቋንቋዎች ይሁኑ' " የሚሉ ምክረ ሀሳቦች መቅረባቸውን ተናግረዋል።
እንዲሁም ፦
° አማርኛ፣
° ኦሮምኛ፣
° ትግርኛ፣
° አፋርኛ፣
° ሶማሊኛ የፌዴራሉ የሥራ ቋንቋ ይሁኑ የሚሉ ሀሳቦች መቅረባቸውን ገልጸው፣ " 'አማርኛ ብሔራዊ ቋንቋ ሆኖ ሌሎቹ ደግሞ የፌዴራል የሥራ ቋንቋ ይሁኑ' የሚልም ሀሳብ አለ " ብለዋል።
• እንግሊዝኛ፣
• አረብኛ፣
• ፈረንሳይኛ፣
• ቻይንኛ የውጭ ሀገራት ቋንቋዎች "በትምህርት ሥርዓት ውስጥ እስከ ዩኒቨርሲቲ ድረስ" ቢካተቱ፣ "የፌዴራል የሥራ ቋንቋዎች ቢሆኑ" የሚሉ ሀሳቦች ቀርቦ፣ በሌላ በኩል ደግሞ "የኛን ቋንቋ ያጠፋል" በሚል አከራካሪ መሆኑን ጠቁመዋል።
ከሥራ እድል አኳያ እንዲሁም ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረትና የሌሎች ዓለም አቀፍ ተቋማት መቀመጫ ከመሆኗ አንፃር፣ "ፈረንሳይኛ፣ ስዋህሊኛ፣ እንግሊዝኛ ቋንቋዎች በካሪኩለም ተካተው ኢትዮጵያውያን የሚማሩበት መሆን አለበት" የሚል ሀሳብ መቅረቡንም ምንጫችን ገልጸዋል።
የክልሎች የቋንቋ አጠቃቀምን በተመለከተ፥ የፌዴራል የሥራ ቋንቋ ሊሆኑ ይገባል ከሚባሉት መካከል ቢያንስ ሁለቱን ክልሎቹ ተጨማሪ የክልሉ የሥራ ቋንቋ አድርገው እንዲጠቀሙ ከተሳታፊዎች ምክረ ሀሳብ መሰንዘሩንም አስረድተዋል።
የፌዴራል የሥራ ቋንቋዎች መሆን ያለባቸው የሚመረጡት በክልሎቹ የህዝብ ቁጥር መሰረት እንዲሆን መጠየቁንም ያስረዱት ምንጫችን፣ የቀረቡት ምክረ ሀሳቦች ገና በቀጣዮቹ ቡድኖች ጭምር ምክክር እንደሚደረግባቸውና ገና ድምዳሜ ላይ እንዳልተደረሰባቸው አስገንዝበዋል።
የሀገር ግንባታን በተመለከተው አጀንዳ የተነሱ ሀሳቦች እየተደራጁ መሆኑን የነገሩን የሰላም ተፅዕኖ ፈጣሪ ኢትዮጵያውያን ማህበር ፕሬዚዳንት አቶ ከበደ ፉንዳ በበኩላቸው፣ የሥራ ቋንቋን በተመለከተ ከአማርኛ በተጨማሪ ያሉት ቋንቋዎችም እንዲመረጡ ምክረ ሀሳብ መቅረቡን ገልጸዋል።
የተነሱት ምክረ ሀሳቦች ገና በ250 እና 500 ቡድኖች እንዲሁም በ4,ዐዐ0 ተሳታፊዎች የሚመከርባቸው መሆናቸውን ተሳታፊዎቹ አስምረውበታል።
የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን ዓርዓያ፣ " ወገኖቻችን ቅርብ ለቅርብ ሆነው እየተከባበሩ እየተነጋገሩ ነው " ብለዋል።
"በሚቀጥለው ፌዝ መጋጨቶች ይጠበቃሉ። ምክንያቱም ሁላችንም ይዘን የመጣነውን ነው እዚህ የምናራግፈው። ስለዚህ ይሄ የመደማመጥ ፌዝ ነው" ያሉት መስፍን (ፕ/ር)፣ የመኳረፍና መከፋፈል ነገሮች ሊያጋጥሙ እንደሚችሉ ከዚህ ቀደም መናገራቸውን አስታውሰው፣ " ነገር ግን እንደተፈራው አይደለም " ብለዋል።
👉 የውጭ ቋንቋዎች "የፌዴራል የሥራ ቋንቋ" እንዲሆኑ ምክረ ሀሳብ ቀርቦ "የኛን ቋንቋዎች ያጠፋል" በሚል አከራካሪ ሆኗል።
በምክክር ጉባዔው በ10 እና 50 ሰዎች ደረጃ የተደራጁ ንዑሳን ቡድኖች የተነጋሩባቸው የአጀንዳ ምክረ ሀሳቦች 250 ሰዎችን ለሚይዘው "ስልታዊ" ቡድን የመመራት ሂደት ላይ ደርሰዋል።
ጉባያተኞቹ ከሚመክሩባቸው 8 አጀንዳዎች መካከል "የሀገር ግንባታ" አንዱ ሲሆን፣ በዚሁ አጀንዳ ላይ በ10 እና 50 ሰዎች የተደራጁ ንዑሳን ቡድኖች በውይይታቸው ያቀረቧቸውን ዋና ዋና ምክረ ሀሳቦችን ጉዳዩን በጥልቅ የተከታተሉት የቲክቫህ ኢትዮጵያ ምንጭና ከሰላም ተፅዕኖ ፈጣሪ ኢትዮጵያውያን ማህበር የተወከሉት አቶ ከበደ ፉንዳ አብራርተዋል።
እኝሁ አካላት እንደገለጹት በዚሁ አጀንዳ፦
- ሀገር የማን ናት ? የብሔር ወይስ የዜጋ ?
- የኢትዮጵያ ማንነት ዜግነትን፣ ብሔርን፣ ወይስ መድብለ ብሔራዊ ፌዴራላዊ ማንትነን መሰረት ያደርግ፣
- ከ"እኛ" እና "እነርሱ" ከሚለው ከፋፋይ ትርክት እንዴት ወደ እኩልነትና የጋራ ተጠቃሚነት ስሜት እንደሚመጣ፣
- የሚጋጩ ታሪኮች እንዴት እንደሚታረቁ፣
- የጨቋኝ ተጨቋኝ ትርክት እንዴት እንደሚገመገም፣
- በኢትዮጵያ ባንዲራ ያለው አርማ እንዲወጣና በእርግብና በሌሎች ምልክቶች እንዲተካ፣
- በፌዴራል የሥራ ቋንቋ ጉዳይ እና በሌሎች ጉዳዮች የተለያዩ ምክረ ሀሳቦች ቀርበውበታል።
የፌዴራል የሥራ ቋንቋ ጉዳይ በሚመለከት ስለቀረቡ ምክረ ሀሳቦች ማብራሪያ የሰጡን ስማቸው እንዲጠቀስ ያልፈለጉ ታማኝ ምንጭ፣ " 'አማርኛ በብዙ ኢትዮጵያውያን የሚነገር ከመሆኑ አንፃር አሁን ያለው የፌዴራል የሥራ ቋንቋ መሆኑን ይዞ ይቀጥል፤ አማርኛ እና ኦሮምኛ የፌዴራል ቋንቋዎች ይሁኑ' " የሚሉ ምክረ ሀሳቦች መቅረባቸውን ተናግረዋል።
እንዲሁም ፦
° አማርኛ፣
° ኦሮምኛ፣
° ትግርኛ፣
° አፋርኛ፣
° ሶማሊኛ የፌዴራሉ የሥራ ቋንቋ ይሁኑ የሚሉ ሀሳቦች መቅረባቸውን ገልጸው፣ " 'አማርኛ ብሔራዊ ቋንቋ ሆኖ ሌሎቹ ደግሞ የፌዴራል የሥራ ቋንቋ ይሁኑ' የሚልም ሀሳብ አለ " ብለዋል።
• እንግሊዝኛ፣
• አረብኛ፣
• ፈረንሳይኛ፣
• ቻይንኛ የውጭ ሀገራት ቋንቋዎች "በትምህርት ሥርዓት ውስጥ እስከ ዩኒቨርሲቲ ድረስ" ቢካተቱ፣ "የፌዴራል የሥራ ቋንቋዎች ቢሆኑ" የሚሉ ሀሳቦች ቀርቦ፣ በሌላ በኩል ደግሞ "የኛን ቋንቋ ያጠፋል" በሚል አከራካሪ መሆኑን ጠቁመዋል።
ከሥራ እድል አኳያ እንዲሁም ኢትዮጵያ የአፍሪካ ህብረትና የሌሎች ዓለም አቀፍ ተቋማት መቀመጫ ከመሆኗ አንፃር፣ "ፈረንሳይኛ፣ ስዋህሊኛ፣ እንግሊዝኛ ቋንቋዎች በካሪኩለም ተካተው ኢትዮጵያውያን የሚማሩበት መሆን አለበት" የሚል ሀሳብ መቅረቡንም ምንጫችን ገልጸዋል።
የክልሎች የቋንቋ አጠቃቀምን በተመለከተ፥ የፌዴራል የሥራ ቋንቋ ሊሆኑ ይገባል ከሚባሉት መካከል ቢያንስ ሁለቱን ክልሎቹ ተጨማሪ የክልሉ የሥራ ቋንቋ አድርገው እንዲጠቀሙ ከተሳታፊዎች ምክረ ሀሳብ መሰንዘሩንም አስረድተዋል።
የፌዴራል የሥራ ቋንቋዎች መሆን ያለባቸው የሚመረጡት በክልሎቹ የህዝብ ቁጥር መሰረት እንዲሆን መጠየቁንም ያስረዱት ምንጫችን፣ የቀረቡት ምክረ ሀሳቦች ገና በቀጣዮቹ ቡድኖች ጭምር ምክክር እንደሚደረግባቸውና ገና ድምዳሜ ላይ እንዳልተደረሰባቸው አስገንዝበዋል።
የሀገር ግንባታን በተመለከተው አጀንዳ የተነሱ ሀሳቦች እየተደራጁ መሆኑን የነገሩን የሰላም ተፅዕኖ ፈጣሪ ኢትዮጵያውያን ማህበር ፕሬዚዳንት አቶ ከበደ ፉንዳ በበኩላቸው፣ የሥራ ቋንቋን በተመለከተ ከአማርኛ በተጨማሪ ያሉት ቋንቋዎችም እንዲመረጡ ምክረ ሀሳብ መቅረቡን ገልጸዋል።
የተነሱት ምክረ ሀሳቦች ገና በ250 እና 500 ቡድኖች እንዲሁም በ4,ዐዐ0 ተሳታፊዎች የሚመከርባቸው መሆናቸውን ተሳታፊዎቹ አስምረውበታል።
የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን ዓርዓያ፣ " ወገኖቻችን ቅርብ ለቅርብ ሆነው እየተከባበሩ እየተነጋገሩ ነው " ብለዋል።
"በሚቀጥለው ፌዝ መጋጨቶች ይጠበቃሉ። ምክንያቱም ሁላችንም ይዘን የመጣነውን ነው እዚህ የምናራግፈው። ስለዚህ ይሄ የመደማመጥ ፌዝ ነው" ያሉት መስፍን (ፕ/ር)፣ የመኳረፍና መከፋፈል ነገሮች ሊያጋጥሙ እንደሚችሉ ከዚህ ቀደም መናገራቸውን አስታውሰው፣ " ነገር ግን እንደተፈራው አይደለም " ብለዋል።
9 days ago
ቱሪዝም፦ የመደመር እሳቤ የተፈጥሮ ጸጋዎቻችንን ወደ ኢኮኖሚ ሞተርነት የለወጠበት ተጨባጭ ማሳያ
***************************
ኢትዮጵያ እጅግ አስደናቂ የታሪክ፣ የተፈጥሮ፣ የመልክዓ ምድር እና እምቅ የባህል ሀብት ያላት ሀገር ብትሆንም፣ እነዚህን ጸጋዎች አቀናጅቶ እና አልምቶ ለመጠቀም የሚያስችል ሥልታዊ ዕቅድ እና ቁርጠኝነት ባለመኖሩ ለዘመናት ለሀገር ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ተጨባጭ አስተዋጽኦ ሳያበረክቱ ቆይተዋል።
ነገር ግን ባለፉት ስምንት ዓመታት ውስጥ በሀገራችን ተግባራዊ የተደረጉት ዘርፈ ብዙ ማሻሻያዎች ይህንን የአስተሳሰብ አጥር በመስበር፣ የሀገራችንን እውነተኛ አቅም ወደ መግለጥ ተሸጋግረዋል።
ይህ ስኬት የመጣው የመንግሥትን፣ የግሉን ዘርፍ፣ የማኅበረሰቡን እና የተፈጥሮን አቅም በአንድ የጋራ ሕልም ዙሪያ አስተባብሮ ከሚመራው የመደመር ፍልስፍና ነው። ዜጎች ሀገራቸውን እንዲያውቁ፣ እንዲወዱ እና እንዲኮሩባት የተደረገው ብሔራዊ ጥሪ ቱሪዝምን ከተለመደው የታሪክ ጥበቃ አልፎ ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ሞተርነት አሸጋግሮታል።
በቱሪዝም ዘርፍ የታየው ይህ ሥር ነቀል ለውጥ የመጣው ታዲያ ፈጣን እና ፈጠራ በተሞላበት የፕሮጀክት አመራር የተመራ ሥልታዊ ለውጥ ነው። ይህ ጉዞ በ2011 ዓ.ም አዲስ አበባን ለማስዋብ ከተጀመረው እና እንጦጦ እንዲሁም ሸገር ፓርኮችን እውን ካደረገው "ገበታ ለሸገር" መርሐ ግብር ጅማሮውን አድርጓል።
የዚህ ፕሮጀክት መሳካት በ2012 ዓ.ም ልማቱን ወደ ክልሎች በማስፋፋት በጎርጎራ፣ ወንጪ እና ኮይሻ የተፈጥሮ መዳረሻዎችን በከፍተኛ ጥራት ያለማውን "ገበታ ለሀገር" ፕሮጀክትን ወልዷል።
በአሁኑ ወቅት ደግሞ ስምንት አዳዲስ መዳረሻዎችን በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለማው "ገበታ ለትውልድ" መርሐ ግብር ሀገራዊ የቱሪዝም ገጽታን በመሠረታዊነት እየቀየረ ይገኛል።
የእነዚህን ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ መዳረሻዎች አስተዳደር ለኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ለተመረጡ ባለሀብቶች መሰጠቱ ደግሞ ዓለም አቀፍ ጎብኚዎችን ለመሳብ ሥልታዊ ድልድይ ሆኗል።
በእነዚህ መርሐ ግብሮች የተገነቡት ፕሮጀክቶች የመደመር እሳቤን በተግባር የሚያሳዩ ተጨባጭ የልማት ዕንቁዎች ናቸው።
በደቡብ ኢትዮጵያ የተመረቀው የአርባ ምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት የኮንፈረንስ ቱሪዝምን ከአዲስ አበባ ውጪ በማስፋፋት እና ከአባያ እንዲሁም ጫሞ ሐይቆች ተፈጥሯዊ ውበት ጋር በመዋሃድ ለአካባቢው ኢኮኖሚ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል።
በተመሳሳይ በአማራ ክልል የተገነባው የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት 13.3 ሔክታር ላይ ያረፈ ዘመናዊ መገልገያዎችን እና የሔሊኮፕተር ማረፊያን ያካተተ ሲሆን፣ የሰሜኑን የሀገራችን የቱሪስት መስመር የሚያስተሳስር ወሳኝ ማዕከል ሆኗል።
በአፋር ክልል የተገነባው የኒዒን ሌ ፓልም ስፕሪንግ ሎጅ ከአዋሽ ብሔራዊ ፓርክ ጋር ባለው ቅርበት የተፈጥሮ ፍል ውኃን እና ሐይቅን በማቀናጀት የቱሪዝም አቅምን እያጎላ ይገኛል።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የተገነባው ደንቢ ኢኮ ሎጅ በበካ የቡና እርሻ አጠገብ ሙሉ በሙሉ ከአካባቢው የተገኙ የተፈጥሮ ቁሳቁሶችን በመጠቀም የተገነባ የዘላቂ የአካባቢ ጥበቃ ሞዴል ነው። በዚሁ ክልል የሚገኘው የሀላላ ኬላ ሪዞርትም በጊቤ ሦስት ሰው ሠራሽ ሐይቅ ዳርቻ የተገነባ ሌላው አስደናቂ ማሳያ ነው።
እነዚህ ታላላቅ የቱሪዝም መዳረሻዎች በማክሮ ኢኮኖሚክስ ዕይታ የቱሪዝምን ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ በከፍተኛ ደረጃ የሚያባዙ ናቸው። ፕሮጀክቶቹ ሙሉ በሙሉ በሀገር ውስጥ ቁሳቁሶች እና በኢትዮጵያውያን አቅም መገንባታቸው በአካባቢው ማኅበረሰብ ውስጥ የሚፈጠረውን የግብይት ዝውውር በከፍተኛ ደረጃ አሳድጎታል።
ይህ ስትራቴጂ ኢትዮጵያ በ2018 በጀት ዓመት የ10.2 በመቶ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስመዝገብ ከያዘችው ግብ ጋር በቀጥታ የሚጣጣም ሲሆን፣ ዘንድሮ ከቱሪዝም ዘርፍ ከ5.2 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱ የዚህ የመደመር ቀመር ተግባራዊ ስኬት ነው።
የገበታ መርሐ ግብሮች ከተለመደው የቢሮክራሲ አሠራር ወጥተው በፈጠራ የታገዘ የፕሮጀክት አመራርን በማሳየት፣ የኢትዮጵያን የተዳፈነ ጸጋ ወደ ተግባራዊ ሀብት በመቀየር ለቀጣዩ ትውልድ የበለጸገች ሀገርን ለማስረከብ የተጀመረው ጉዞ ስኬታማ ማሳያዎች ናቸው።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #tourism #medemer #gebetainitiatives #economicgrowth #landoforigins
***************************
ኢትዮጵያ እጅግ አስደናቂ የታሪክ፣ የተፈጥሮ፣ የመልክዓ ምድር እና እምቅ የባህል ሀብት ያላት ሀገር ብትሆንም፣ እነዚህን ጸጋዎች አቀናጅቶ እና አልምቶ ለመጠቀም የሚያስችል ሥልታዊ ዕቅድ እና ቁርጠኝነት ባለመኖሩ ለዘመናት ለሀገር ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ተጨባጭ አስተዋጽኦ ሳያበረክቱ ቆይተዋል።
ነገር ግን ባለፉት ስምንት ዓመታት ውስጥ በሀገራችን ተግባራዊ የተደረጉት ዘርፈ ብዙ ማሻሻያዎች ይህንን የአስተሳሰብ አጥር በመስበር፣ የሀገራችንን እውነተኛ አቅም ወደ መግለጥ ተሸጋግረዋል።
ይህ ስኬት የመጣው የመንግሥትን፣ የግሉን ዘርፍ፣ የማኅበረሰቡን እና የተፈጥሮን አቅም በአንድ የጋራ ሕልም ዙሪያ አስተባብሮ ከሚመራው የመደመር ፍልስፍና ነው። ዜጎች ሀገራቸውን እንዲያውቁ፣ እንዲወዱ እና እንዲኮሩባት የተደረገው ብሔራዊ ጥሪ ቱሪዝምን ከተለመደው የታሪክ ጥበቃ አልፎ ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ሞተርነት አሸጋግሮታል።
በቱሪዝም ዘርፍ የታየው ይህ ሥር ነቀል ለውጥ የመጣው ታዲያ ፈጣን እና ፈጠራ በተሞላበት የፕሮጀክት አመራር የተመራ ሥልታዊ ለውጥ ነው። ይህ ጉዞ በ2011 ዓ.ም አዲስ አበባን ለማስዋብ ከተጀመረው እና እንጦጦ እንዲሁም ሸገር ፓርኮችን እውን ካደረገው "ገበታ ለሸገር" መርሐ ግብር ጅማሮውን አድርጓል።
የዚህ ፕሮጀክት መሳካት በ2012 ዓ.ም ልማቱን ወደ ክልሎች በማስፋፋት በጎርጎራ፣ ወንጪ እና ኮይሻ የተፈጥሮ መዳረሻዎችን በከፍተኛ ጥራት ያለማውን "ገበታ ለሀገር" ፕሮጀክትን ወልዷል።
በአሁኑ ወቅት ደግሞ ስምንት አዳዲስ መዳረሻዎችን በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለማው "ገበታ ለትውልድ" መርሐ ግብር ሀገራዊ የቱሪዝም ገጽታን በመሠረታዊነት እየቀየረ ይገኛል።
የእነዚህን ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ መዳረሻዎች አስተዳደር ለኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ለተመረጡ ባለሀብቶች መሰጠቱ ደግሞ ዓለም አቀፍ ጎብኚዎችን ለመሳብ ሥልታዊ ድልድይ ሆኗል።
በእነዚህ መርሐ ግብሮች የተገነቡት ፕሮጀክቶች የመደመር እሳቤን በተግባር የሚያሳዩ ተጨባጭ የልማት ዕንቁዎች ናቸው።
በደቡብ ኢትዮጵያ የተመረቀው የአርባ ምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት የኮንፈረንስ ቱሪዝምን ከአዲስ አበባ ውጪ በማስፋፋት እና ከአባያ እንዲሁም ጫሞ ሐይቆች ተፈጥሯዊ ውበት ጋር በመዋሃድ ለአካባቢው ኢኮኖሚ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል።
በተመሳሳይ በአማራ ክልል የተገነባው የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት 13.3 ሔክታር ላይ ያረፈ ዘመናዊ መገልገያዎችን እና የሔሊኮፕተር ማረፊያን ያካተተ ሲሆን፣ የሰሜኑን የሀገራችን የቱሪስት መስመር የሚያስተሳስር ወሳኝ ማዕከል ሆኗል።
በአፋር ክልል የተገነባው የኒዒን ሌ ፓልም ስፕሪንግ ሎጅ ከአዋሽ ብሔራዊ ፓርክ ጋር ባለው ቅርበት የተፈጥሮ ፍል ውኃን እና ሐይቅን በማቀናጀት የቱሪዝም አቅምን እያጎላ ይገኛል።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የተገነባው ደንቢ ኢኮ ሎጅ በበካ የቡና እርሻ አጠገብ ሙሉ በሙሉ ከአካባቢው የተገኙ የተፈጥሮ ቁሳቁሶችን በመጠቀም የተገነባ የዘላቂ የአካባቢ ጥበቃ ሞዴል ነው። በዚሁ ክልል የሚገኘው የሀላላ ኬላ ሪዞርትም በጊቤ ሦስት ሰው ሠራሽ ሐይቅ ዳርቻ የተገነባ ሌላው አስደናቂ ማሳያ ነው።
እነዚህ ታላላቅ የቱሪዝም መዳረሻዎች በማክሮ ኢኮኖሚክስ ዕይታ የቱሪዝምን ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ በከፍተኛ ደረጃ የሚያባዙ ናቸው። ፕሮጀክቶቹ ሙሉ በሙሉ በሀገር ውስጥ ቁሳቁሶች እና በኢትዮጵያውያን አቅም መገንባታቸው በአካባቢው ማኅበረሰብ ውስጥ የሚፈጠረውን የግብይት ዝውውር በከፍተኛ ደረጃ አሳድጎታል።
ይህ ስትራቴጂ ኢትዮጵያ በ2018 በጀት ዓመት የ10.2 በመቶ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስመዝገብ ከያዘችው ግብ ጋር በቀጥታ የሚጣጣም ሲሆን፣ ዘንድሮ ከቱሪዝም ዘርፍ ከ5.2 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱ የዚህ የመደመር ቀመር ተግባራዊ ስኬት ነው።
የገበታ መርሐ ግብሮች ከተለመደው የቢሮክራሲ አሠራር ወጥተው በፈጠራ የታገዘ የፕሮጀክት አመራርን በማሳየት፣ የኢትዮጵያን የተዳፈነ ጸጋ ወደ ተግባራዊ ሀብት በመቀየር ለቀጣዩ ትውልድ የበለጸገች ሀገርን ለማስረከብ የተጀመረው ጉዞ ስኬታማ ማሳያዎች ናቸው።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #tourism #medemer #gebetainitiatives #economicgrowth #landoforigins
10 days ago
ፓን-አፍሪካዊ ኃይል የሆነው የመደመር ትውልድ
*******************
ኢትዮጵያ ከጥንት ጀምሮ ለመላው ጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ተምሳሌት በመሆን የፓን-አፍሪካኒዝም እሳቤ ተፈጥሯዊ ጉልበት ሆና ቆይታለች።
አውሮፓውያን አህጉሪቱን ለመቀራመት ሲነሡ፣ ኢትዮጵያ በከፍታ ላይ የቆመች እና ሥልጣኔን ያጣጣመች ዕድሜ ጠገብ ሀገር ናት።
ታሪካዊው የዓድዋ ድል እስከ አፍንጫው ታጥቆ የመጣውን የቀኝ ገዢ ኃይል በማንበርከክ የነጭ የበላይነትን እሳቤ ገልብጧል፤ የዓድዋ ድል ለፓን-አፍሪካኒዝም ንቅናቄ አዲስ ጉልበትና የይቻላል መንፈስን አጎናጽፏል።
የትናንቱ የፓን-አፍሪካኒዝም ትግል ማዕከል የፖለቲካ ነጻነት ሲሆን፣ የ21ኛው ክፍለ ዘመን ዋነኛ ትግል የኢኮኖሚ ነጻነትን ማረጋገጥ ነው።
ታላቁ ፓን-አፍሪካኒስት ጁሊየስ ኔሬሬ እንዳስገነዘቡት፣ በመጀመሪያው የአፍሪካ ቅርምት ጎሳን ከጎሳ ያጋጨው የውጭ ኃይል፣ አሁን ደግሞ ሀገርን ከሀገር በማጋጨት አህጉሪቱን ደካማና የተከፋፈለች ለማድረግ ይጥራል። በእርግጥም በመከፋፈል ውስጥ የሚገኝ ክብርም ሆነ ታላቅነት የለም። ከተከፋፈልን ደካሞች እንሆናለን፤ ከተባበርን ግን በእኛ ላይ የሚመጡትን የጣልቃ ገብነት ኃይሎች አሳፍረን መመለስ እንችላለን።
በዚህ ታሪካዊ መጋጠሚያ ላይ፣ የኢትዮጵያ የመደመር ትውልድ ከራሱ አልፎ ቀጣናውን በፓን-አፍሪካዊ መንፈስ ለማስተሳሰር በጽናት ቆሟል። አፍሪካውያን የማይነጣጠሉ እና ዕጣ ፈንታቸው የተሣሠረ፣ የቀኝ ግዛት ድንበርን የሚሻገር የጠበቀ ወንድማማችነት ያላቸው ሕዝቦች ናቸው።
ለአብነት ያህል፣ ፉላኒ ጎሳ ከ19 በላይ የአፍሪካ ሀገራት ውስጥ ሲገኝ፣ አካን በጋና እና አይቮሪኮስት፣ ኦሮሞ በኢትዮጵያ እና ኬንያ፣ አፋር በኢትዮጵያ፣ ኤርትራ እና ጅቡቲ፣ እንዲሁም ሶማሌ በቀጣናው የተለያዩ ሀገራት ተሰራጭቶ ይገኛል።
እ.አ.አ በ1902 በቅኝ ገዢዎች በተደረገ የድንበር ከለላ የበርታ ብሔረሰብ በሁለት ተከፍሎ በሱዳን እና በኢትዮጵያ እንዲኖር ተገዷል። ይህን ሐቅ ጠንቅቆ የተረዳው የመደመር ትውልድ፣ እነዚህን ሕዝቦች በፖለቲካ አጥር ማጠር እንደማይቻል በማመን፣ አፍሪካን እንደ አንድ ሕዝብ በማስተሣሠር የማበልጸግ ኃላፊነትን ወስዷል።
ኢትዮጵያ ይህንን የአብሮነት እና የመደመር እሳቤ በተግባር ለማሳየት የሰፋፊ መሠረተ ልማቶችን ትሥሥር እያከናወነች ትገኛለች። የአፍሪካ ኅብረትን አጀንዳ 2063 ለማሳካት እና ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ውህደትን እውን ለማድረግ፣ ለጎረቤት ሀገራት ለምሳሌ ለጅቡቲ፣ ለሱዳን እና ለኬንያ የኤሌክትሪክ ኃይል በማቅረብ የምጣኔ ሀብት ትሥሥር እያፋጠነች ነው።
ከኬንያ ጋር የተዘረጋው የመንገድ መሠረተ ልማት፣ እንዲሁም በውኃ ተፋሰሶች ላይ የሚሠሩ ታላላቅ ግድቦች የዚሁ ታላቅ ፓን-አፍሪካዊ አሰባሳቢ ትሥሥር አካላት ናቸው።
በተጨማሪም የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ባለፉት ሦስት ዐሥርት ዓመታት በሩዋንዳ፣ ላይቤሪያ፣ ሱዳን፣ ብሩንዲ እና ሶማሊያ የሰላም ማስከበር ተልዕኮውን በብቃት በመወጣት አህጉራዊ እና ቀጣናዊ መረጋጋትን አረጋግጧል። ይህም ኢትዮጵያ ለፓን-አፍሪካኒዝም ያላትን የተግባር ቁርጠኝነት ያረጋግጣል።
የ21ኛው ክፍለ ዘመን ፓን-አፍሪካኒዝም አፍሪካውያን በቅኝ ገዢዎች የተሰመሩላቸውን የፖለቲካ ድንበሮች በማንሣት፣ አህጉሪቱን ወደ አንድ የጋራ ነጻ ንግድ ቀጣና በማምራት የኢኮኖሚ ነጻነታቸውን የሚያረጋግጡበት ወሳኝ ምዕራፍ ነው።
የአፍሪካ ሕዝብ ብዛት ከ1.4 ቢሊዮን አልፎ ወደፊት በእጥፍ እንደሚያድግ ሲገመት፣ ይህ ታላቅ አምራች ኃይል እና ሰፊ ገበያ ትልቅ የመልማት አቅም ነው። በተጨማሪም አህጉሪቱ የተፈጥሮ ማዕድን፣ ነዳጅ፣ የውኃ ሀብት እና ሊታረስ የሚችል ሰፊ ለም መሬት፣ እንዲሁም የተለያዩ ማዕድናትን ጨምሮ የተትረፈረፈ ጸጋ ባለቤት ናት።
ከምዕራባውያን ገበያ ጥገኝነት ተላቅቀን ይህንን እምቅ ሀብት በማቀናጀት እና የምናመርተውን ምርት እርስ በርስ ብንለዋወጥ ታላቅ ስኬትን እንጎናጸፋለን።
ኢትዮጵያ ትናንት የፖለቲካ ነፃነት ዓርማ እንደነበረች ሁሉ፣ ዛሬ ደግሞ የመደመር ትውልድን በማስተባበር በቀጣናዊ ሰላም፣ በመሠረተ ልማት ዝርጋታ እና በአህጉራዊ ውህደት የላቀ ሚና በመጫወት ላይ ያለች ጽኑ ፓን-አፍሪካዊ ኃይል ናት።
አዲሱ ትውልድ አፍሪካውያን በመተባበር እና በወንድማማችነት ላይ የተመሠረተ ጠንካራ ኅብረት እንዲፈጥሩ በጽናት የቆመ ኃይል ሆኖ ይቀጥላል፤ ምክንያቱም ለአፍሪካውያን ችግር ብቸኛው መፍትሔ ያለው በራሳቸው በአፍሪካውያን እጅ በመሆኑ ነው።
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #ebc #hornofafrica #medemer #medemergeneration #diplomacy
*******************
ኢትዮጵያ ከጥንት ጀምሮ ለመላው ጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ተምሳሌት በመሆን የፓን-አፍሪካኒዝም እሳቤ ተፈጥሯዊ ጉልበት ሆና ቆይታለች።
አውሮፓውያን አህጉሪቱን ለመቀራመት ሲነሡ፣ ኢትዮጵያ በከፍታ ላይ የቆመች እና ሥልጣኔን ያጣጣመች ዕድሜ ጠገብ ሀገር ናት።
ታሪካዊው የዓድዋ ድል እስከ አፍንጫው ታጥቆ የመጣውን የቀኝ ገዢ ኃይል በማንበርከክ የነጭ የበላይነትን እሳቤ ገልብጧል፤ የዓድዋ ድል ለፓን-አፍሪካኒዝም ንቅናቄ አዲስ ጉልበትና የይቻላል መንፈስን አጎናጽፏል።
የትናንቱ የፓን-አፍሪካኒዝም ትግል ማዕከል የፖለቲካ ነጻነት ሲሆን፣ የ21ኛው ክፍለ ዘመን ዋነኛ ትግል የኢኮኖሚ ነጻነትን ማረጋገጥ ነው።
ታላቁ ፓን-አፍሪካኒስት ጁሊየስ ኔሬሬ እንዳስገነዘቡት፣ በመጀመሪያው የአፍሪካ ቅርምት ጎሳን ከጎሳ ያጋጨው የውጭ ኃይል፣ አሁን ደግሞ ሀገርን ከሀገር በማጋጨት አህጉሪቱን ደካማና የተከፋፈለች ለማድረግ ይጥራል። በእርግጥም በመከፋፈል ውስጥ የሚገኝ ክብርም ሆነ ታላቅነት የለም። ከተከፋፈልን ደካሞች እንሆናለን፤ ከተባበርን ግን በእኛ ላይ የሚመጡትን የጣልቃ ገብነት ኃይሎች አሳፍረን መመለስ እንችላለን።
በዚህ ታሪካዊ መጋጠሚያ ላይ፣ የኢትዮጵያ የመደመር ትውልድ ከራሱ አልፎ ቀጣናውን በፓን-አፍሪካዊ መንፈስ ለማስተሳሰር በጽናት ቆሟል። አፍሪካውያን የማይነጣጠሉ እና ዕጣ ፈንታቸው የተሣሠረ፣ የቀኝ ግዛት ድንበርን የሚሻገር የጠበቀ ወንድማማችነት ያላቸው ሕዝቦች ናቸው።
ለአብነት ያህል፣ ፉላኒ ጎሳ ከ19 በላይ የአፍሪካ ሀገራት ውስጥ ሲገኝ፣ አካን በጋና እና አይቮሪኮስት፣ ኦሮሞ በኢትዮጵያ እና ኬንያ፣ አፋር በኢትዮጵያ፣ ኤርትራ እና ጅቡቲ፣ እንዲሁም ሶማሌ በቀጣናው የተለያዩ ሀገራት ተሰራጭቶ ይገኛል።
እ.አ.አ በ1902 በቅኝ ገዢዎች በተደረገ የድንበር ከለላ የበርታ ብሔረሰብ በሁለት ተከፍሎ በሱዳን እና በኢትዮጵያ እንዲኖር ተገዷል። ይህን ሐቅ ጠንቅቆ የተረዳው የመደመር ትውልድ፣ እነዚህን ሕዝቦች በፖለቲካ አጥር ማጠር እንደማይቻል በማመን፣ አፍሪካን እንደ አንድ ሕዝብ በማስተሣሠር የማበልጸግ ኃላፊነትን ወስዷል።
ኢትዮጵያ ይህንን የአብሮነት እና የመደመር እሳቤ በተግባር ለማሳየት የሰፋፊ መሠረተ ልማቶችን ትሥሥር እያከናወነች ትገኛለች። የአፍሪካ ኅብረትን አጀንዳ 2063 ለማሳካት እና ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ውህደትን እውን ለማድረግ፣ ለጎረቤት ሀገራት ለምሳሌ ለጅቡቲ፣ ለሱዳን እና ለኬንያ የኤሌክትሪክ ኃይል በማቅረብ የምጣኔ ሀብት ትሥሥር እያፋጠነች ነው።
ከኬንያ ጋር የተዘረጋው የመንገድ መሠረተ ልማት፣ እንዲሁም በውኃ ተፋሰሶች ላይ የሚሠሩ ታላላቅ ግድቦች የዚሁ ታላቅ ፓን-አፍሪካዊ አሰባሳቢ ትሥሥር አካላት ናቸው።
በተጨማሪም የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ባለፉት ሦስት ዐሥርት ዓመታት በሩዋንዳ፣ ላይቤሪያ፣ ሱዳን፣ ብሩንዲ እና ሶማሊያ የሰላም ማስከበር ተልዕኮውን በብቃት በመወጣት አህጉራዊ እና ቀጣናዊ መረጋጋትን አረጋግጧል። ይህም ኢትዮጵያ ለፓን-አፍሪካኒዝም ያላትን የተግባር ቁርጠኝነት ያረጋግጣል።
የ21ኛው ክፍለ ዘመን ፓን-አፍሪካኒዝም አፍሪካውያን በቅኝ ገዢዎች የተሰመሩላቸውን የፖለቲካ ድንበሮች በማንሣት፣ አህጉሪቱን ወደ አንድ የጋራ ነጻ ንግድ ቀጣና በማምራት የኢኮኖሚ ነጻነታቸውን የሚያረጋግጡበት ወሳኝ ምዕራፍ ነው።
የአፍሪካ ሕዝብ ብዛት ከ1.4 ቢሊዮን አልፎ ወደፊት በእጥፍ እንደሚያድግ ሲገመት፣ ይህ ታላቅ አምራች ኃይል እና ሰፊ ገበያ ትልቅ የመልማት አቅም ነው። በተጨማሪም አህጉሪቱ የተፈጥሮ ማዕድን፣ ነዳጅ፣ የውኃ ሀብት እና ሊታረስ የሚችል ሰፊ ለም መሬት፣ እንዲሁም የተለያዩ ማዕድናትን ጨምሮ የተትረፈረፈ ጸጋ ባለቤት ናት።
ከምዕራባውያን ገበያ ጥገኝነት ተላቅቀን ይህንን እምቅ ሀብት በማቀናጀት እና የምናመርተውን ምርት እርስ በርስ ብንለዋወጥ ታላቅ ስኬትን እንጎናጸፋለን።
ኢትዮጵያ ትናንት የፖለቲካ ነፃነት ዓርማ እንደነበረች ሁሉ፣ ዛሬ ደግሞ የመደመር ትውልድን በማስተባበር በቀጣናዊ ሰላም፣ በመሠረተ ልማት ዝርጋታ እና በአህጉራዊ ውህደት የላቀ ሚና በመጫወት ላይ ያለች ጽኑ ፓን-አፍሪካዊ ኃይል ናት።
አዲሱ ትውልድ አፍሪካውያን በመተባበር እና በወንድማማችነት ላይ የተመሠረተ ጠንካራ ኅብረት እንዲፈጥሩ በጽናት የቆመ ኃይል ሆኖ ይቀጥላል፤ ምክንያቱም ለአፍሪካውያን ችግር ብቸኛው መፍትሔ ያለው በራሳቸው በአፍሪካውያን እጅ በመሆኑ ነው።
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #ebc #hornofafrica #medemer #medemergeneration #diplomacy
12 days ago
የአፋር ሕዝብ የህልውና ትግል እና የአሰብ እውነታ
***************
ከዳህላክ እና ምጽዋ ጀምሮ እስከ ታጁራ ድረስ ከአንድ ሺህ ኪሎሜትር በላይ በተዘረጋው የቀይ ባሕር ጠረፍ ላይ በመሃል ሌላ ማኅበረሰብ ሳይኖር ብቸኛ ነዋሪ የሆነው የአፋር ሕዝብ፣ ከእናት ሀገሩ ኢትዮጵያ እና ከተፈጥሮ መኖሪያ ምድሩ የተነጠለው በፍላጎቱ አልነበረም።
ይህ ሰፊ የባሕር ጠረፍ የሕዝቡ ተፈጥሯዊ መተንፈሻ እና የህልውናው መሠረት ቢሆንም፣ በፖለቲካዊ ሤራ ከባሕሩ እና ከወንድሞቹ እንዲገነጠል መደረጉን ኢቢሲ በጉዳዩ ዙሪያ ያሰናዳው ዘጋቢ ፊልም ይገልጻል።
በወቅቱ የአፋር ሕዝብ መሪ የነበሩት ሱልጣን አሊሚራህ ሀንፈሬ በጊዜው የተደረገውን አፋርን ለሁለት ቆርጦ የመገንጠል ድርጊት አጥብቀው ተቃውመውት ነበር።
ሱልጣኑ የኤርትራ ሕዝብ የራሱን ዕድል በራሱ የመወሰን መብት አለው በሚል የአፋርን ሕዝብ ለሁለት በከፈለው የኤርትራ ሪፈረንደም ላይ የአፋር ሕዝብ ጥያቄ እንዳለው ጠቅሰው፣ "አፋር ከኢትዮጵያ ጋር ነው የሚገናኘው" በማለት በግልጽ ሞግተዋል።
የአፋር ቋንቋ ባህልና ታሪክ ጥናትና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ሀቢብ መሐመድ እንደሚሉት፣ ሱልጣን አሊሚራህ ሀንፈሬ በወቅቱ አፋርን ለሁለት ከፍሎ የመገንጠልን ድርጊት በጽኑ ተቃውመዋል።
የአፋሮች መኖሪያ የሆነው የአሰብ አካባቢ እንዳይለማ እና እንዲራቆት መደረጉን የሚጠቅሱት ሀቢብ መሐመድ፣ ይህ የተደረገው አፋር ኢትዮጵያዊነቱን ስለሚያውቅ አንድ ቀን መመለሱ አይቀርም ብለው ስለሚፈሩ እንደሆነ ይናገራሉ።
የቀድሞ የአሰብ ከተማ ምክትል ከንቲባ አሊ ኢሳ መሐመድ፣ ሱልጣኑ "ዴሞክራሲ ከሆነ ኤርትራ ላለው የአፋር ሕዝብ ለምን የመምረጥ ዕድል አይሰጠውም?" ብለው ሲናገሩ፤ አቶ ኢሳይያስ አፈወርቂ ስብሰባውን ረግጠው ወጥተው እንደነበር ያስታውሳሉ።
ይህ የዴሞክራሲ ጥያቄ ምላሽ በማጣቱ ሱልጣኑ ሀገር ለቅቀው እንዲወጡ ተገደዱ፤ አፋርም ሳይወድ በግድ ተከፈለ።
ኤርትራ ነጻ ሀገር ከሆነች በኋላ በቀይ ባሕር አፋሮች ላይ የደረሰው ሰቆቃ ዋነኛ ዓላማ ሕዝቡን ከተፈጥሮ ምድሩ ማላቀቅ እንደነበር አስተያየት ሰጪዎቹ ይናገራሉ።
አቶ ሀቢብ መሐመድ እንዳብራሩት፣ ኢሳይያስ አፈወርቂ ሥልጣን ከያዙ በኋላ የነበራቸው ድብቅ አጀንዳ አፋርን ከቀይ ባሕር ጠረፍ ሙሉ በሙሉ ማጽዳት ነበር።
የተፈለገው መሬቱ እንጂ ሕዝቡ ባለመሆኑ ማፈናቀል፣ ግድያ እና ንብረት መውረስ ስልታዊ በሆነ መንገድ ተፈጽሟል።
ከማፈናቀል ባለፈ ወጣቶችን ከ12ኛ ክፍል በኋላ ወደ ሳዋ ወታደራዊ ካምፕ በግድ በመውሰድ፣ ባህላቸውን እንዲረሱ የማድረግ የማንነት ማጥፋት ወንጀል ተፈጽሟል።
የአፋር ቀይ ባሕር ዴሞክራሲያዊ ድርጅት ሊቀመንበር ኢብራሂም ሀሩን እንደሚሉት፣ ሳዋ የባህል እና የቋንቋ መጥፊያ ሲሆን፤ ሕዝቡ ሀገሩን ለቅቆ እንዲሄድ፣ የቀረው ደግሞ ቋንቋ እና ባህሉን እንዲተው ተገድዷል።
አሊ ኢሳ መሐመድ በበኩላቸው እንዳሉት፣ በአካባቢው የነበረው የአፋር ሕዝብ ተፈጥሯዊ የዓሣ ማጥመድ ሥራ በማፊያዎች እና በሕገወጥ መረቦች እንዲወድም ተደርጓል።
ዓሣ የሚኖርበትን እና ኮራል ያለበትን አካባቢ ጠራርጎ በሚወስድ መረብ ባሕሩ እንዲቀየር ከመደረጉም በላይ፣ ማፊያዎች ሚሊዮን ዶላሮች እየተቀበሉ መርዛማ ቆሻሻዎችን ባሕሩ ውስጥ እንዲጥሉ ተደርጓል።
አፋሮች በተፈጥሮ ሀብታቸው እንዳይሠሩ መከልከላቸው እና ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ለእስር መዳረጋቸውም የዚሁ ግፍ አካል ነው።
የቀድሞው የአሰብ ምክትል ከንቲባ ለ13 ዓመታት ያለ ፍርድ መታሰራቸውን ገልጸው፣ ጉዳያቸው ለባህላዊው የአፋር ፍርድ (መድዓ) እንዳይቀርብ መከልከሉም የሕዝቡን ሕግ እና ባህል ለማጥፋት እንደሆነ አብራርተዋል።
የቀድሞው የሀገር መከላከያ ሠራዊት ኤታማዦር ሹም ሌ/ጄኔራል ጻድቃን ገ/ተንሣይ እንዳብራሩት፣ የባህላዊው አውሳ ሱልጣኔት ሃይማኖታዊ፣ ባህላዊ እና ፖለቲካዊ ማዕከል ኢትዮጵያ ውስጥ ነው።
ምንም እንኳን አርቲፊሻል ድንበሮች ተሰምረው ሕዝቡን ከባሕሩ ቢያርቁትም፣ የአፋር ሕዝብ ማዕከል ምንጊዜም ኢትዮጵያ መሆኗን ጄኔራል ጻድቃን አረጋግጠዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ይህን እውነት ሲያጠናክሩ፣ የኤርትራም ሆነ የጅቡቲ አፋሮች በውክልና መጥተው ባህላዊ መሪያቸውን የሚመርጡት አሳይታ ላይ መሆኑን ጠቅሰው፣ የአውሳ ሱልጣኔት ማዕከሉ ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኑን አስምረውበታል።
ከሰላሳ ዓመታት ዝምታ በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአሰብን ጉዳይ ማንሳታቸው በአፋር ሕዝብ ዘንድ የፈጠረውን ወደር የለሽ ደስታ በተመለከተ ሀቢብ መሐመድ ሲገልጹ፣ "የአፋር ስሜቱ ገንፍሎ ወጥቷል፤ ከልክ በላይም ተደስቷል" ብለዋል።
ጥያቄያችን የዴሞክራሲ አይደለም የሚሉት የቀይ ባሕር አፋር ዴሞክራሲያዊ ድርጅት ሊቀመንበር ኢብራሂም ሀሩን፣ ምክንያቱንም ሲያስረዱ "የአፋር ሕዝብ ይኖራል ወይስ አይኖርም?" የሚል የሕልውና ትግል ውስጥ በመገባቱ እንደሆነ ጠቅሰዋል።
የተነጠቀውን ጠረፍ በመመለስ የአፋርን አንድነት ማረጋገጥ፣ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ማስፈን እንዲሁም ታሪክን ከመደለዝ መታደግ የአፋር ሕዝብ አንገብጋቢ ጥያቄ መሆኑን ሊቀመንበሩ ያብራራሉ።
የቀይ ባሕር ወደ ኢትዮጵያ መመለስ ከማንም በላይ ጥቅሙ የአፋር ሕዝብ መሆኑን የጠቀሱት ሀቢብ መሐመድ፣ ባሕሩ ወደ ባለቤቱ እንዲመለስ አፋር አስፈላጊውን መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ መሆኑን ተናግረዋል።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #afar #seaaccess #seaport #redsea #assab #hornofafrica #ebc
***************
ከዳህላክ እና ምጽዋ ጀምሮ እስከ ታጁራ ድረስ ከአንድ ሺህ ኪሎሜትር በላይ በተዘረጋው የቀይ ባሕር ጠረፍ ላይ በመሃል ሌላ ማኅበረሰብ ሳይኖር ብቸኛ ነዋሪ የሆነው የአፋር ሕዝብ፣ ከእናት ሀገሩ ኢትዮጵያ እና ከተፈጥሮ መኖሪያ ምድሩ የተነጠለው በፍላጎቱ አልነበረም።
ይህ ሰፊ የባሕር ጠረፍ የሕዝቡ ተፈጥሯዊ መተንፈሻ እና የህልውናው መሠረት ቢሆንም፣ በፖለቲካዊ ሤራ ከባሕሩ እና ከወንድሞቹ እንዲገነጠል መደረጉን ኢቢሲ በጉዳዩ ዙሪያ ያሰናዳው ዘጋቢ ፊልም ይገልጻል።
በወቅቱ የአፋር ሕዝብ መሪ የነበሩት ሱልጣን አሊሚራህ ሀንፈሬ በጊዜው የተደረገውን አፋርን ለሁለት ቆርጦ የመገንጠል ድርጊት አጥብቀው ተቃውመውት ነበር።
ሱልጣኑ የኤርትራ ሕዝብ የራሱን ዕድል በራሱ የመወሰን መብት አለው በሚል የአፋርን ሕዝብ ለሁለት በከፈለው የኤርትራ ሪፈረንደም ላይ የአፋር ሕዝብ ጥያቄ እንዳለው ጠቅሰው፣ "አፋር ከኢትዮጵያ ጋር ነው የሚገናኘው" በማለት በግልጽ ሞግተዋል።
የአፋር ቋንቋ ባህልና ታሪክ ጥናትና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ሀቢብ መሐመድ እንደሚሉት፣ ሱልጣን አሊሚራህ ሀንፈሬ በወቅቱ አፋርን ለሁለት ከፍሎ የመገንጠልን ድርጊት በጽኑ ተቃውመዋል።
የአፋሮች መኖሪያ የሆነው የአሰብ አካባቢ እንዳይለማ እና እንዲራቆት መደረጉን የሚጠቅሱት ሀቢብ መሐመድ፣ ይህ የተደረገው አፋር ኢትዮጵያዊነቱን ስለሚያውቅ አንድ ቀን መመለሱ አይቀርም ብለው ስለሚፈሩ እንደሆነ ይናገራሉ።
የቀድሞ የአሰብ ከተማ ምክትል ከንቲባ አሊ ኢሳ መሐመድ፣ ሱልጣኑ "ዴሞክራሲ ከሆነ ኤርትራ ላለው የአፋር ሕዝብ ለምን የመምረጥ ዕድል አይሰጠውም?" ብለው ሲናገሩ፤ አቶ ኢሳይያስ አፈወርቂ ስብሰባውን ረግጠው ወጥተው እንደነበር ያስታውሳሉ።
ይህ የዴሞክራሲ ጥያቄ ምላሽ በማጣቱ ሱልጣኑ ሀገር ለቅቀው እንዲወጡ ተገደዱ፤ አፋርም ሳይወድ በግድ ተከፈለ።
ኤርትራ ነጻ ሀገር ከሆነች በኋላ በቀይ ባሕር አፋሮች ላይ የደረሰው ሰቆቃ ዋነኛ ዓላማ ሕዝቡን ከተፈጥሮ ምድሩ ማላቀቅ እንደነበር አስተያየት ሰጪዎቹ ይናገራሉ።
አቶ ሀቢብ መሐመድ እንዳብራሩት፣ ኢሳይያስ አፈወርቂ ሥልጣን ከያዙ በኋላ የነበራቸው ድብቅ አጀንዳ አፋርን ከቀይ ባሕር ጠረፍ ሙሉ በሙሉ ማጽዳት ነበር።
የተፈለገው መሬቱ እንጂ ሕዝቡ ባለመሆኑ ማፈናቀል፣ ግድያ እና ንብረት መውረስ ስልታዊ በሆነ መንገድ ተፈጽሟል።
ከማፈናቀል ባለፈ ወጣቶችን ከ12ኛ ክፍል በኋላ ወደ ሳዋ ወታደራዊ ካምፕ በግድ በመውሰድ፣ ባህላቸውን እንዲረሱ የማድረግ የማንነት ማጥፋት ወንጀል ተፈጽሟል።
የአፋር ቀይ ባሕር ዴሞክራሲያዊ ድርጅት ሊቀመንበር ኢብራሂም ሀሩን እንደሚሉት፣ ሳዋ የባህል እና የቋንቋ መጥፊያ ሲሆን፤ ሕዝቡ ሀገሩን ለቅቆ እንዲሄድ፣ የቀረው ደግሞ ቋንቋ እና ባህሉን እንዲተው ተገድዷል።
አሊ ኢሳ መሐመድ በበኩላቸው እንዳሉት፣ በአካባቢው የነበረው የአፋር ሕዝብ ተፈጥሯዊ የዓሣ ማጥመድ ሥራ በማፊያዎች እና በሕገወጥ መረቦች እንዲወድም ተደርጓል።
ዓሣ የሚኖርበትን እና ኮራል ያለበትን አካባቢ ጠራርጎ በሚወስድ መረብ ባሕሩ እንዲቀየር ከመደረጉም በላይ፣ ማፊያዎች ሚሊዮን ዶላሮች እየተቀበሉ መርዛማ ቆሻሻዎችን ባሕሩ ውስጥ እንዲጥሉ ተደርጓል።
አፋሮች በተፈጥሮ ሀብታቸው እንዳይሠሩ መከልከላቸው እና ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ ለእስር መዳረጋቸውም የዚሁ ግፍ አካል ነው።
የቀድሞው የአሰብ ምክትል ከንቲባ ለ13 ዓመታት ያለ ፍርድ መታሰራቸውን ገልጸው፣ ጉዳያቸው ለባህላዊው የአፋር ፍርድ (መድዓ) እንዳይቀርብ መከልከሉም የሕዝቡን ሕግ እና ባህል ለማጥፋት እንደሆነ አብራርተዋል።
የቀድሞው የሀገር መከላከያ ሠራዊት ኤታማዦር ሹም ሌ/ጄኔራል ጻድቃን ገ/ተንሣይ እንዳብራሩት፣ የባህላዊው አውሳ ሱልጣኔት ሃይማኖታዊ፣ ባህላዊ እና ፖለቲካዊ ማዕከል ኢትዮጵያ ውስጥ ነው።
ምንም እንኳን አርቲፊሻል ድንበሮች ተሰምረው ሕዝቡን ከባሕሩ ቢያርቁትም፣ የአፋር ሕዝብ ማዕከል ምንጊዜም ኢትዮጵያ መሆኗን ጄኔራል ጻድቃን አረጋግጠዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ይህን እውነት ሲያጠናክሩ፣ የኤርትራም ሆነ የጅቡቲ አፋሮች በውክልና መጥተው ባህላዊ መሪያቸውን የሚመርጡት አሳይታ ላይ መሆኑን ጠቅሰው፣ የአውሳ ሱልጣኔት ማዕከሉ ኢትዮጵያ ውስጥ መሆኑን አስምረውበታል።
ከሰላሳ ዓመታት ዝምታ በኋላ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የአሰብን ጉዳይ ማንሳታቸው በአፋር ሕዝብ ዘንድ የፈጠረውን ወደር የለሽ ደስታ በተመለከተ ሀቢብ መሐመድ ሲገልጹ፣ "የአፋር ስሜቱ ገንፍሎ ወጥቷል፤ ከልክ በላይም ተደስቷል" ብለዋል።
ጥያቄያችን የዴሞክራሲ አይደለም የሚሉት የቀይ ባሕር አፋር ዴሞክራሲያዊ ድርጅት ሊቀመንበር ኢብራሂም ሀሩን፣ ምክንያቱንም ሲያስረዱ "የአፋር ሕዝብ ይኖራል ወይስ አይኖርም?" የሚል የሕልውና ትግል ውስጥ በመገባቱ እንደሆነ ጠቅሰዋል።
የተነጠቀውን ጠረፍ በመመለስ የአፋርን አንድነት ማረጋገጥ፣ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ማስፈን እንዲሁም ታሪክን ከመደለዝ መታደግ የአፋር ሕዝብ አንገብጋቢ ጥያቄ መሆኑን ሊቀመንበሩ ያብራራሉ።
የቀይ ባሕር ወደ ኢትዮጵያ መመለስ ከማንም በላይ ጥቅሙ የአፋር ሕዝብ መሆኑን የጠቀሱት ሀቢብ መሐመድ፣ ባሕሩ ወደ ባለቤቱ እንዲመለስ አፋር አስፈላጊውን መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ መሆኑን ተናግረዋል።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #afar #seaaccess #seaport #redsea #assab #hornofafrica #ebc
13 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በስምንተኛ ቀን ውሎው በአጀንዳዎች ዙሪያ በ“ጥቃቅን” ቡድኖች ደረጃ ሲካሄድ የቆየውን የመጀመሪያ ምዕራፍ ውይይት ያስቀጠለ ቢሆንም፣ አብዛኞቹ ቡድኖች በተያዘላቸው የሦስት ቀናት ጊዜ ውስጥ ምክክራቸውን ማጠናቀቅ አለመቻላቸውን ዋዜማ ራድዮ ዘግቧል። ይህንኑ ተከትሎ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ ውይይቱ ለአንድ ቀን ባለበት እንዲቆይና ለተመካካሪዎች በማዕከል በተደራጁ ምሁራን አማካኝነት መገናኛ ብዙኃን በሌሉበት ዝግ አዳራሾች ውስጥ የአንድ ቀን ገለጻ እንዲሰጣቸው መወሰኑን ዋዜማ ራድዮ ምንጮቹን ጠቅሶ ዘግቧል።
ለይፋዊ ምክክር የቀረቡት መሪ አጀንዳዎች የአገሪቱን ቀጣይ የፖለቲካና የመንግሥት አደረጃጀት የሚወስኑ ዋና ዋና አማራጮችን ያካተቱ ናቸው። በሰነዱ ላይ የቀረቡት አማራጮች አሃዳዊ ፣ ፌደራላዊ እና ኮንፌደራላዊ የስርዓተ-መንግሥት ቅርጾችን የሚያካትቱ ሲሆን፣ ፌደራሊዝም ከተመረጠም አሁን ያለው ሥርዓት እንዳለ እንዲቀጥል፣ ማሻሻያ እንዲደረግበት ወይም ከብሔር ፌደራሊዝም ወጥቶ ወደ ጂኦግራፊያዊ ፌደራሊዝም እንዲሸጋገር የሚሉ አማራጮች ተቀምጠዋል። በተጨማሪም ፓርላሜንታዊ፣ ፕሬዝዳንታዊ እና ቅይጥ የአስተዳደር ሥርዓቶች፣ የምርጫ ሥርዓት አማራጮች እንዲሁም በብሔር እና በዜጋ ተኮር የፖለቲካ አደረጃጀቶች መካከል ያሉ ልዩነቶችን በውይይት የመፍታት አጀንዳዎች ተካተዋል።
በሌላ በኩል የጉባኤውን ሂደት በቃለ-ጉባኤ ለማስፈር ከተለያዩ ተቋማት የተውጣጡ የቃለ-ጉባኤ ያዦች ከተመደቡበት መደበኛ መሥሪያ ቤታቸው ወደ ሥራ እንዲመለሱ ጥሪ እየቀረበላቸው በመሆኑ የሥራ ዋስትና ስጋት እንደደቀነባቸው ዋዜማ ከምንጮቿ ተረድታለች። ኮሚሽኑ ይህንን ችግር ለመፍታት ተቋማቱን ለማነጋገር ቃል ቢገባም፣ የቃለ-ጉባኤ ያዦቹ ስጋት አልተቀረፈም።
የጉባኤውን አካሄድና የበጀት አጠቃቀም ጥያቄ ውስጥ የሚጥሉ አወዛጋቢ የፋይናንስ እንቅስቃሴዎችም መከሰታቸውን የዋዜማ ዘገባ ያመለክታል። ኮሚሽኑ የተሳታፊዎችን ወጪ ሙሉ በሙሉ እንደሚሸፍን ባስታወቀበት ሁኔታ፣ እንደ ሶማሌ፣ ኦሮሚያ፣ ሲዳማ እና አፋር ያሉ ክልሎች ለተመካካሪዎቻቸው ከፍተኛ አበል መክፈላቸው ታውቋል። በተለይም የሶማሌ ክልል ለአብዛኞቹ ተሳታፊዎቹ እስከ 80 ሺሕ ብር የሚደርስ የትራንስፖርት አበል የከፈለ ሲሆን፣ ኦሮሚያ፣ አፋር እና ሲዳማም በተመሳሳይ ከ5 ሺሕ እስከ 10 ሺሕ ብር የሚደርስ ክፍያ ፈጽመዋል። በተጨማሪም ለተመካካሪዎች ማረፊያ ለሆኑ ዩኒቨርሲቲዎችና ሆቴሎች ከፍተኛ መጠን ያለው አገራዊ በጀት እየወጣ መሆኑ በዘገባው ተመልክቷል።
ለይፋዊ ምክክር የቀረቡት መሪ አጀንዳዎች የአገሪቱን ቀጣይ የፖለቲካና የመንግሥት አደረጃጀት የሚወስኑ ዋና ዋና አማራጮችን ያካተቱ ናቸው። በሰነዱ ላይ የቀረቡት አማራጮች አሃዳዊ ፣ ፌደራላዊ እና ኮንፌደራላዊ የስርዓተ-መንግሥት ቅርጾችን የሚያካትቱ ሲሆን፣ ፌደራሊዝም ከተመረጠም አሁን ያለው ሥርዓት እንዳለ እንዲቀጥል፣ ማሻሻያ እንዲደረግበት ወይም ከብሔር ፌደራሊዝም ወጥቶ ወደ ጂኦግራፊያዊ ፌደራሊዝም እንዲሸጋገር የሚሉ አማራጮች ተቀምጠዋል። በተጨማሪም ፓርላሜንታዊ፣ ፕሬዝዳንታዊ እና ቅይጥ የአስተዳደር ሥርዓቶች፣ የምርጫ ሥርዓት አማራጮች እንዲሁም በብሔር እና በዜጋ ተኮር የፖለቲካ አደረጃጀቶች መካከል ያሉ ልዩነቶችን በውይይት የመፍታት አጀንዳዎች ተካተዋል።
በሌላ በኩል የጉባኤውን ሂደት በቃለ-ጉባኤ ለማስፈር ከተለያዩ ተቋማት የተውጣጡ የቃለ-ጉባኤ ያዦች ከተመደቡበት መደበኛ መሥሪያ ቤታቸው ወደ ሥራ እንዲመለሱ ጥሪ እየቀረበላቸው በመሆኑ የሥራ ዋስትና ስጋት እንደደቀነባቸው ዋዜማ ከምንጮቿ ተረድታለች። ኮሚሽኑ ይህንን ችግር ለመፍታት ተቋማቱን ለማነጋገር ቃል ቢገባም፣ የቃለ-ጉባኤ ያዦቹ ስጋት አልተቀረፈም።
የጉባኤውን አካሄድና የበጀት አጠቃቀም ጥያቄ ውስጥ የሚጥሉ አወዛጋቢ የፋይናንስ እንቅስቃሴዎችም መከሰታቸውን የዋዜማ ዘገባ ያመለክታል። ኮሚሽኑ የተሳታፊዎችን ወጪ ሙሉ በሙሉ እንደሚሸፍን ባስታወቀበት ሁኔታ፣ እንደ ሶማሌ፣ ኦሮሚያ፣ ሲዳማ እና አፋር ያሉ ክልሎች ለተመካካሪዎቻቸው ከፍተኛ አበል መክፈላቸው ታውቋል። በተለይም የሶማሌ ክልል ለአብዛኞቹ ተሳታፊዎቹ እስከ 80 ሺሕ ብር የሚደርስ የትራንስፖርት አበል የከፈለ ሲሆን፣ ኦሮሚያ፣ አፋር እና ሲዳማም በተመሳሳይ ከ5 ሺሕ እስከ 10 ሺሕ ብር የሚደርስ ክፍያ ፈጽመዋል። በተጨማሪም ለተመካካሪዎች ማረፊያ ለሆኑ ዩኒቨርሲቲዎችና ሆቴሎች ከፍተኛ መጠን ያለው አገራዊ በጀት እየወጣ መሆኑ በዘገባው ተመልክቷል።
Sponsored by
Surafel
19 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) የዘመናችን ታላቁ የእግር ኳስ ጠበብት እና በባርሴሎና የቀኝ መስመር ላይ የክብሩ ወራሽ ይሆናል ተብሎ የሚጠበቀው ድንቁ ወጣት... እሁድ ዕለት አርጀንቲና ከስፔን በሚያደርጉት የዓለም ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ፊት ለፊት ይፋጠጣሉ። ሊዮኔል ሜሲ በ39 ዓመቱ፣ ላሚን ያማል ደግሞ ገና በ19 ዓመቱ በዚህ ታላቅ የእግር ኳስ መድረክ ላይ መገናኘታቸው፣ የሜሲን አስደናቂ ጽናት እና የያማልን ልዩ የተፈጥሮ ተሰጥኦ በግልጽ የሚያሳይ ነው።
ይሁን እንጂ የሁለቱ ተጫዋቾች መንገድ ሲገናኝ ይህ ለመጀመሪያ ጊዜ አይደለም። ጊዜው እ.ኤ.አ 2007 ነበር፤ የ20 ዓመቱ ወጣት ሊዮኔል ሜሲ በባርሴሎና ዋናው ቡድን ውስጥ ቋሚ ተሰላፊ መሆን በጀመረበት በዚያን ወቅት፣ ላሚን ያማል ገና የ5 ወር ጡት ጠባቂ ሕፃን ነበር። ይህን አስገራሚ ታሪካዊ አጋጣሚ በካሜራው ሌንስ ያስቀረው ፎቶግራፍ አንሺ ጆአን ሞንፎርት ነው። ፎቶግራፎቹ ከሁለት ዓመት በፊት ያማል ከስፔን ብሔራዊ ቡድን ጋር ዩሮ 2024ን ሲያነሳ፣ አባቱ «የሁለት ጀግኖች ጅማሮ» በሚል ጽሑፍ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ እስካጋራው ጊዜ ድረስ ተዘንግተው ቆይተው ነበር። በምስሉ ላይ ፊቱ በፈገግታ የተሞላው ሜሲ፣ ከዓመታት በኋላ የእሱን የእግር ኳስ ፈለግ በጥብቅ የሚከተለውን አንድ ትንሽ ሕፃን በውሃ ገንዳ ውስጥ እያጠበና እያጫወተ ይታያል።
ፎቶግራፍ አንሺው ጆአን ሞንፎርትሲናገር "...ይህ እውነተኛ የዕጣ ፈንታ ተአምር ነው" ይለዋል። "ይህን ታሪክ ለፊልም ጽሑፍ ብታቀርበው እንኳን አሳማኝ አይሆንም። ከምትገምተው በላይ እጅግ ልዩ የሆነ ነገር ስታገኝ የሚሰማህ ስሜት ነው" በማለት ይገልጸዋል።
የፎቶግራፍ መነሳቱ መርሃ ግብር የተከናወነው በባርሴሎናው ካምፕ ኑ ስታዲየም የመልበሻ ክፍል ውስጥ ነበር። የያማል ቤተሰቦች በወቅቱ እዚያ ሊገኙ የቻሉት በእጣ አሸናፊነት ነው። ትውልደ ሞሮኳዊው አባቱ ሙኒር ናስራውይ እና ኢኳቶሪያል ጊኒያዊቷ እናቱ ሺላ ኢባና፣ በልጅነታቸው ከቤተሰቦቻቸው ጋር ወደ ካታሎንያ ከመጡ በኋላ ነበር የተዋወቁት። ላሚን ያማል የመጀመሪያ ልጃቸው ሲሆን፣ እሱ በተወለደበት ወቅት የካታላኑ ስፖርት ጋዜጣ ከባርሴሎና ማሊያ ስፖንሰር ዩኒሴፍ (Unicef) ጋር በመተባበር ባዘጋጁት የእጣ ውድድር ላይ ተሳትፈው አሸናፊ ሆኑ። የውድድሩ አሸናፊዎች ከባርሴሎና ዋናው ቡድን ተጫዋች ጋር የልጃቸውን ፎቶግራፍ በሙያዊ መንገድ የማንሳት ዕድል ያገኛሉ። የያማል ቤተሰቦች በዕለቱ ስታዲየም ሲደርሱ፣ በዕጣ ፈንታ ከሊዮኔል ሜሲ ጋር እንዲነሱ ተመደቡ።
ፎቶግራፍ አንሺው ሞንፎርት ያንን ቀን ሲያስታውስ፣ "ሜሲ በጣም አይን አፋር እና ዝምተኛ ልጅ ነው። ወደ መልበሻ ክፍሉ ገብቶ በድንገት ከዚህ ሕፃን ጋር ፎቶ መነሳት እንዳለበት ሲነገረው፣ ሕፃኑን ምን እንደሚያደርገው ግራ ገብቶት ፊቱ ተለዋውጦ ነበር" ይላል። "ለአንድ ወጣት ልጅ ከባድ ቢሆንም፣ ላሚን ግን በጣም ደስተኛ እና ፈገግታ የማያጣ ሕፃን ነበር። እናቱ ሺላም ታግዘን ነበር፤ በጣም ደሀ ቤተሰቦች ቢሆኑም አብሮ ለመስራት እጅግ ጥሩ ሰዎች ነበሩ። ሜሲ እንዲህ ባሉ ነገሮች ላይ ሁልጊዜም ፕሮፌሽናል ስለሆነ፣ ከሁኔታው ጋር ቶሎ ተላመደ።"
ላሚን ያማል ሰኞ ዕለት 19ኛ ዓመቱን ሲያከብር፣ አስገራሚ የእግር ኳስ ጉዞን አስመዝግቧል። ሜሲ 19 ዓመት ሲሞላው 11 የክለብ ግቦችን አስቆጥሮ አንድ የላሊጋ እና አንድ የሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫን አሸንፎ ነበር። ያማል ግን በአንጻሩ 56 ግቦችን ከመረብ አሳርፎ፣ ሦስት የላሊጋ ዋንጫዎችን፣ አንድ የኮፓ ዴል ሬይ እና የዩሮ 2024 ዋንጫን ማንሳት ችሏል።
የሚገርመው ነገር «ያማል» የልጁ የአባት ስም ሳይሆን፣ ሁለተኛው መጠሪያ ስሙ መሆኑ ነው። ሙሉ ስሙ ላሚን ያማል ናስራውይ ኢባና ሲሆን፣ በማሊያው ጀርባ ላይ የሚጠቀመው የመጀመሪያዎቹን ሁለት ስሞቹን ነው። ይህ የሆነበት ምክንያት ደግሞ፣ እሱ በሚወለድበት ወቅት ቤተሰቡ በከፍተኛ የገንዘብ ችግር ውስጥ ወድቆ በነበረበት ሰዓት የገንዘብ ድጋፍ ላደረጉላቸው ሁለት የቅርብ ወዳጆቻቸው ክብር ሲሉ አባቱ ቃል በገባው መሠረት የተሰየመ ነው።
በአረብኛ «ላሚን» ማለት ታማኝ ማለት ሲሆን፣ «ያማል» ደግሞ የጀማል ሌላኛው አጠራር ሆኖ ውበት ወይም ግርማ ሞገስ ማለት ነው። ያማል ባስቆጠራቸው ግቦች ላይ በጣቶቹ «3-0-4» የሚል ምልክት በማሳየት ደስታውን ይገልጻል፤ ይህ ደግሞ ያደገበትንና ከባርሴሎና 20 ማይል ርቃ የምትገኘውን የሮካፎንዳ ሰፈር የፖስታ ኮድ የሚያመላክት ነው። ያማል ስለ ቤተሰቦቹ ሲናገር... "ወላጆቼ ያደረጉልኝን ነገር እኔ ልጄ ላልሆነ ሰው ማድረግ አልችልም። ገንዘብ ከሌለህ ልጅህ እግር ኳስ እንዲጫወት መርዳት በጣም ከባድ ነው፤ ወላጆቼ ግን ይህን ሁሉ አሳክተዋል። ውለታቸውን መቼም ልመልስላቸው አልችልም" ብሏል።
ለካታላኑ እና የባርሴሎና ደጋፊ ለሆነው ፎቶግራፍ አንሺ ሞንፎርት፣ የሁለቱ ተጫዋቾች በዓለም ዋንጫ የፍጻሜ መድረክ ላይ መገናኘት ከሁለት አሥርት ዓመታት በፊት ለጀመረው ታሪክ ፍጹም ማሳረጊያ ነው። የ58 ዓመቱ ሞንፎርት፣ "የታሪካቸውን ዑደት እየዘጋን ይመስለኛል፤ አስደሳች ፍጻሜ ነው። እኔ የባርሴሎና ደጋፊ ነኝ፤ ለሜሲ የእግር ኳስ ህይወቱን ሁለተኛውን የዓለም ዋንጫ በማንሳት ቢያጠናቅቅ ፍጹም ይገባዋል እላለሁ። ላሚን ደግሞ ገና ወደፊት የዓለም ዋንጫን የሚያነሳበት ብዙ ጊዜ አለው። ነገር ግን ስፔን እና ላሚን አሁን በጥሩ ሞራል ላይ ይገኛሉ፤ ይህንን ዋንጫ ቢያነሳ ከሌሎች ክብሮቹ ሁሉ የላቀ ይሆናል። ስለዚህ ምርጫው ለእኔ በጣም ከባድ ነው፤ ልቤ ለሁለት እየተሰነጠቀ ነው" በማለት ስሜቱን ገልጿል።
ይሁን እንጂ የሁለቱ ተጫዋቾች መንገድ ሲገናኝ ይህ ለመጀመሪያ ጊዜ አይደለም። ጊዜው እ.ኤ.አ 2007 ነበር፤ የ20 ዓመቱ ወጣት ሊዮኔል ሜሲ በባርሴሎና ዋናው ቡድን ውስጥ ቋሚ ተሰላፊ መሆን በጀመረበት በዚያን ወቅት፣ ላሚን ያማል ገና የ5 ወር ጡት ጠባቂ ሕፃን ነበር። ይህን አስገራሚ ታሪካዊ አጋጣሚ በካሜራው ሌንስ ያስቀረው ፎቶግራፍ አንሺ ጆአን ሞንፎርት ነው። ፎቶግራፎቹ ከሁለት ዓመት በፊት ያማል ከስፔን ብሔራዊ ቡድን ጋር ዩሮ 2024ን ሲያነሳ፣ አባቱ «የሁለት ጀግኖች ጅማሮ» በሚል ጽሑፍ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ እስካጋራው ጊዜ ድረስ ተዘንግተው ቆይተው ነበር። በምስሉ ላይ ፊቱ በፈገግታ የተሞላው ሜሲ፣ ከዓመታት በኋላ የእሱን የእግር ኳስ ፈለግ በጥብቅ የሚከተለውን አንድ ትንሽ ሕፃን በውሃ ገንዳ ውስጥ እያጠበና እያጫወተ ይታያል።
ፎቶግራፍ አንሺው ጆአን ሞንፎርትሲናገር "...ይህ እውነተኛ የዕጣ ፈንታ ተአምር ነው" ይለዋል። "ይህን ታሪክ ለፊልም ጽሑፍ ብታቀርበው እንኳን አሳማኝ አይሆንም። ከምትገምተው በላይ እጅግ ልዩ የሆነ ነገር ስታገኝ የሚሰማህ ስሜት ነው" በማለት ይገልጸዋል።
የፎቶግራፍ መነሳቱ መርሃ ግብር የተከናወነው በባርሴሎናው ካምፕ ኑ ስታዲየም የመልበሻ ክፍል ውስጥ ነበር። የያማል ቤተሰቦች በወቅቱ እዚያ ሊገኙ የቻሉት በእጣ አሸናፊነት ነው። ትውልደ ሞሮኳዊው አባቱ ሙኒር ናስራውይ እና ኢኳቶሪያል ጊኒያዊቷ እናቱ ሺላ ኢባና፣ በልጅነታቸው ከቤተሰቦቻቸው ጋር ወደ ካታሎንያ ከመጡ በኋላ ነበር የተዋወቁት። ላሚን ያማል የመጀመሪያ ልጃቸው ሲሆን፣ እሱ በተወለደበት ወቅት የካታላኑ ስፖርት ጋዜጣ ከባርሴሎና ማሊያ ስፖንሰር ዩኒሴፍ (Unicef) ጋር በመተባበር ባዘጋጁት የእጣ ውድድር ላይ ተሳትፈው አሸናፊ ሆኑ። የውድድሩ አሸናፊዎች ከባርሴሎና ዋናው ቡድን ተጫዋች ጋር የልጃቸውን ፎቶግራፍ በሙያዊ መንገድ የማንሳት ዕድል ያገኛሉ። የያማል ቤተሰቦች በዕለቱ ስታዲየም ሲደርሱ፣ በዕጣ ፈንታ ከሊዮኔል ሜሲ ጋር እንዲነሱ ተመደቡ።
ፎቶግራፍ አንሺው ሞንፎርት ያንን ቀን ሲያስታውስ፣ "ሜሲ በጣም አይን አፋር እና ዝምተኛ ልጅ ነው። ወደ መልበሻ ክፍሉ ገብቶ በድንገት ከዚህ ሕፃን ጋር ፎቶ መነሳት እንዳለበት ሲነገረው፣ ሕፃኑን ምን እንደሚያደርገው ግራ ገብቶት ፊቱ ተለዋውጦ ነበር" ይላል። "ለአንድ ወጣት ልጅ ከባድ ቢሆንም፣ ላሚን ግን በጣም ደስተኛ እና ፈገግታ የማያጣ ሕፃን ነበር። እናቱ ሺላም ታግዘን ነበር፤ በጣም ደሀ ቤተሰቦች ቢሆኑም አብሮ ለመስራት እጅግ ጥሩ ሰዎች ነበሩ። ሜሲ እንዲህ ባሉ ነገሮች ላይ ሁልጊዜም ፕሮፌሽናል ስለሆነ፣ ከሁኔታው ጋር ቶሎ ተላመደ።"
ላሚን ያማል ሰኞ ዕለት 19ኛ ዓመቱን ሲያከብር፣ አስገራሚ የእግር ኳስ ጉዞን አስመዝግቧል። ሜሲ 19 ዓመት ሲሞላው 11 የክለብ ግቦችን አስቆጥሮ አንድ የላሊጋ እና አንድ የሻምፒዮንስ ሊግ ዋንጫን አሸንፎ ነበር። ያማል ግን በአንጻሩ 56 ግቦችን ከመረብ አሳርፎ፣ ሦስት የላሊጋ ዋንጫዎችን፣ አንድ የኮፓ ዴል ሬይ እና የዩሮ 2024 ዋንጫን ማንሳት ችሏል።
የሚገርመው ነገር «ያማል» የልጁ የአባት ስም ሳይሆን፣ ሁለተኛው መጠሪያ ስሙ መሆኑ ነው። ሙሉ ስሙ ላሚን ያማል ናስራውይ ኢባና ሲሆን፣ በማሊያው ጀርባ ላይ የሚጠቀመው የመጀመሪያዎቹን ሁለት ስሞቹን ነው። ይህ የሆነበት ምክንያት ደግሞ፣ እሱ በሚወለድበት ወቅት ቤተሰቡ በከፍተኛ የገንዘብ ችግር ውስጥ ወድቆ በነበረበት ሰዓት የገንዘብ ድጋፍ ላደረጉላቸው ሁለት የቅርብ ወዳጆቻቸው ክብር ሲሉ አባቱ ቃል በገባው መሠረት የተሰየመ ነው።
በአረብኛ «ላሚን» ማለት ታማኝ ማለት ሲሆን፣ «ያማል» ደግሞ የጀማል ሌላኛው አጠራር ሆኖ ውበት ወይም ግርማ ሞገስ ማለት ነው። ያማል ባስቆጠራቸው ግቦች ላይ በጣቶቹ «3-0-4» የሚል ምልክት በማሳየት ደስታውን ይገልጻል፤ ይህ ደግሞ ያደገበትንና ከባርሴሎና 20 ማይል ርቃ የምትገኘውን የሮካፎንዳ ሰፈር የፖስታ ኮድ የሚያመላክት ነው። ያማል ስለ ቤተሰቦቹ ሲናገር... "ወላጆቼ ያደረጉልኝን ነገር እኔ ልጄ ላልሆነ ሰው ማድረግ አልችልም። ገንዘብ ከሌለህ ልጅህ እግር ኳስ እንዲጫወት መርዳት በጣም ከባድ ነው፤ ወላጆቼ ግን ይህን ሁሉ አሳክተዋል። ውለታቸውን መቼም ልመልስላቸው አልችልም" ብሏል።
ለካታላኑ እና የባርሴሎና ደጋፊ ለሆነው ፎቶግራፍ አንሺ ሞንፎርት፣ የሁለቱ ተጫዋቾች በዓለም ዋንጫ የፍጻሜ መድረክ ላይ መገናኘት ከሁለት አሥርት ዓመታት በፊት ለጀመረው ታሪክ ፍጹም ማሳረጊያ ነው። የ58 ዓመቱ ሞንፎርት፣ "የታሪካቸውን ዑደት እየዘጋን ይመስለኛል፤ አስደሳች ፍጻሜ ነው። እኔ የባርሴሎና ደጋፊ ነኝ፤ ለሜሲ የእግር ኳስ ህይወቱን ሁለተኛውን የዓለም ዋንጫ በማንሳት ቢያጠናቅቅ ፍጹም ይገባዋል እላለሁ። ላሚን ደግሞ ገና ወደፊት የዓለም ዋንጫን የሚያነሳበት ብዙ ጊዜ አለው። ነገር ግን ስፔን እና ላሚን አሁን በጥሩ ሞራል ላይ ይገኛሉ፤ ይህንን ዋንጫ ቢያነሳ ከሌሎች ክብሮቹ ሁሉ የላቀ ይሆናል። ስለዚህ ምርጫው ለእኔ በጣም ከባድ ነው፤ ልቤ ለሁለት እየተሰነጠቀ ነው" በማለት ስሜቱን ገልጿል።
19 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ሕወሐት ሰሜን ዕዝን ሲመታ አዝዥ የነበሩት የአሁኑ የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ አዛዥ ጄኔራል ደሪባ መኮንን፣ የክልሉ ፖሊስ ከአፋር፣ ከፌደራል ፖሊስ እና ከመከላከያ ሰራዊት ጋር በመቀናጀት በኦሮሚያ እና አፋር አዋሳኝ አካባቢዎች በሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች ላይ የተጠናከረ ወታደራዊ ዘመቻ ለማካሄድ መስማማቱን አስታወቁ። ጄኔራሉ ይህንን የገለጹት የፀጥታ ኃይሎቹ የቀጠናውን ደህንነት አስመልክቶ በጋራ ካደረጉት ውይይት በኋላ ነው።
በመንግስት በኩል "ሸኔ" ተብሎ የሚጠራው የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት (ኦነሠ) እና የፋኖ ታጣቂዎች የዘመቻው ዋነኛ ኢላማዎች መሆናቸውን ጄኔራሉ በሰጡት መግለጫ አመላክተዋል። መንግስት እነዚህን ኃይሎች ሥርዓት ለማፍረስ የሚንቀሳቀሱ ሲል የሚፈርጃቸው ሲሆን፣ ታጣቂዎቹ በድንበር አካባቢዎች ተጠልለዋል በሚል የሁለቱ ክልሎች ፀጥታ ኃይሎች የክልል ወሰን ሳይገድባቸው ድንበር ተሻግረው እርምጃ ለመውሰድ ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል። ይህ "ድንበር የለሽ" የተባለ የጋራ ዘመቻ በተለይ በከሰም፣ ኮሎ፣ እና አዋሽ ሰባት አካባቢዎች እየሰፋ ነው የተባለውን የታጣቂዎች እንቅስቃሴ ለመግታት ያለመ ነው ተብሏል።
አዛዡ አክለውም ታጣቂዎቹን በሎጂስቲክስ፣ በመሳሪያ እና በስንቅ ይደግፋሉ የተባሉ አካላትን ከህብረተሰቡ ነጥሎ ያለምህረት እርምጃ የመውሰድ ስራ መጀመሩን ጠቅሰዋል። ውይይቱ የፌደራል እና የክልል ፀጥታ ኃይሎች የመረጃ ልውውጥ እንዲያጠናክሩና የጋራ ግብረ ኃይል ፈጥረው እንዲንቀሳቀሱ የሚያስችል አቅጣጫ ያስቀመጠ ሲሆን፣ በአፋር ክልል የሚገኙ እና በመንግስት የሚፈለጉ ግለሰቦችንም አሳልፎ ለመስጠት ከስምምነት ላይ መደረሱ ታውቋል። ይህ እንቅስቃሴ የሀገሪቱን ዋና የኢኮኖሚ መስመሮች፣ የባቡር ሀዲዶች እና እንደ አዋሽ ድልድይ ያሉ መሰረተ ልማቶችን ከጥቃት ለመጠበቅ ወሳኝ መሆኑን የፌደራል ፖሊስ በበኩሉ ገልጿል።
በሌላ በኩል ጄኔራል ደሪባ የሰራዊቱን ሞራል ለመገንባት በሚመስል መልኩ፣ ባለፈው ግንቦት ወር በምስራቅ ጉጂ ዞን አጋዋዩ ወረዳ በተደረገ ውጊያ ሳጅን ዳንኤል ፈይሳ የተባለ የፖሊስ አባል ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን ታጣቂዎች ብቻውን በመቋቋም ህይወቱ ማለፉን በማንሳት፣ ለዚህም የአንደኛ ደረጃ የጀግንነት ሜዳሊያ እና የደረጃ እድገት እንደተሰጠው አውስተዋል።
ይሁን እንጂ የፀጥታ ኃይሎቹ ያቀዱት ይህ ዓይነቱ ድንበር ዘለል እና የተጠናከረ ወታደራዊ ዘመቻ ቀድሞውንም በግጭት የተጎዳውን የቀጠናውን ማህበረሰብ ይበልጥ ወደ ከፋ ቀውስ እንዳያስገባው ስጋት አለ። ህብረተሰቡ ታጣቂዎችን እንዲያጋልጥና የምግብ አቅርቦት እንዲከለክል በመግለጫው ላይ ጥሪ ቢቀርብም፣ በሁለቱ ተፋላሚ ኃይሎች መካከል ስለሚገኘው የንፁሀን ዜጎች ደህንነት አጠባበቅ እና ሰብአዊ መብቶች ጥበቃ ዙሪያ በመንግስት ባለስልጣናቱ በኩል የተብራራ ነገር የለም።
በመንግስት በኩል "ሸኔ" ተብሎ የሚጠራው የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት (ኦነሠ) እና የፋኖ ታጣቂዎች የዘመቻው ዋነኛ ኢላማዎች መሆናቸውን ጄኔራሉ በሰጡት መግለጫ አመላክተዋል። መንግስት እነዚህን ኃይሎች ሥርዓት ለማፍረስ የሚንቀሳቀሱ ሲል የሚፈርጃቸው ሲሆን፣ ታጣቂዎቹ በድንበር አካባቢዎች ተጠልለዋል በሚል የሁለቱ ክልሎች ፀጥታ ኃይሎች የክልል ወሰን ሳይገድባቸው ድንበር ተሻግረው እርምጃ ለመውሰድ ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል። ይህ "ድንበር የለሽ" የተባለ የጋራ ዘመቻ በተለይ በከሰም፣ ኮሎ፣ እና አዋሽ ሰባት አካባቢዎች እየሰፋ ነው የተባለውን የታጣቂዎች እንቅስቃሴ ለመግታት ያለመ ነው ተብሏል።
አዛዡ አክለውም ታጣቂዎቹን በሎጂስቲክስ፣ በመሳሪያ እና በስንቅ ይደግፋሉ የተባሉ አካላትን ከህብረተሰቡ ነጥሎ ያለምህረት እርምጃ የመውሰድ ስራ መጀመሩን ጠቅሰዋል። ውይይቱ የፌደራል እና የክልል ፀጥታ ኃይሎች የመረጃ ልውውጥ እንዲያጠናክሩና የጋራ ግብረ ኃይል ፈጥረው እንዲንቀሳቀሱ የሚያስችል አቅጣጫ ያስቀመጠ ሲሆን፣ በአፋር ክልል የሚገኙ እና በመንግስት የሚፈለጉ ግለሰቦችንም አሳልፎ ለመስጠት ከስምምነት ላይ መደረሱ ታውቋል። ይህ እንቅስቃሴ የሀገሪቱን ዋና የኢኮኖሚ መስመሮች፣ የባቡር ሀዲዶች እና እንደ አዋሽ ድልድይ ያሉ መሰረተ ልማቶችን ከጥቃት ለመጠበቅ ወሳኝ መሆኑን የፌደራል ፖሊስ በበኩሉ ገልጿል።
በሌላ በኩል ጄኔራል ደሪባ የሰራዊቱን ሞራል ለመገንባት በሚመስል መልኩ፣ ባለፈው ግንቦት ወር በምስራቅ ጉጂ ዞን አጋዋዩ ወረዳ በተደረገ ውጊያ ሳጅን ዳንኤል ፈይሳ የተባለ የፖሊስ አባል ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን ታጣቂዎች ብቻውን በመቋቋም ህይወቱ ማለፉን በማንሳት፣ ለዚህም የአንደኛ ደረጃ የጀግንነት ሜዳሊያ እና የደረጃ እድገት እንደተሰጠው አውስተዋል።
ይሁን እንጂ የፀጥታ ኃይሎቹ ያቀዱት ይህ ዓይነቱ ድንበር ዘለል እና የተጠናከረ ወታደራዊ ዘመቻ ቀድሞውንም በግጭት የተጎዳውን የቀጠናውን ማህበረሰብ ይበልጥ ወደ ከፋ ቀውስ እንዳያስገባው ስጋት አለ። ህብረተሰቡ ታጣቂዎችን እንዲያጋልጥና የምግብ አቅርቦት እንዲከለክል በመግለጫው ላይ ጥሪ ቢቀርብም፣ በሁለቱ ተፋላሚ ኃይሎች መካከል ስለሚገኘው የንፁሀን ዜጎች ደህንነት አጠባበቅ እና ሰብአዊ መብቶች ጥበቃ ዙሪያ በመንግስት ባለስልጣናቱ በኩል የተብራራ ነገር የለም።
21 days ago
አዲሱ መንበረ ጵጵስና በብፁዓን አበው ቡራኬ ተመረቀ
#ethiopia | የደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ያስገነባው አዲሱ መንበረ ጵጵስና በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ቡራኬና ጸሎት በድምቀት ተመርቋል።
በሐምሌ 6 ቀን 2018 ዓ.ም በተከናወነው በዚህ የምረቃ መርሐ ግብር ላይ መንበረ ጵጵስናው በብፁዕ አቡነ አትናቴዎስ፣ በብፁዕ አቡነ ቄርሎስና በብፁዕ አቡነ ኤርምያስ ቡራኬ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
በምረቃው ሥነ ሥርዓት ላይ የእንኳን ደህና መጣችሁ አባታዊ መልእክት ያስተላለፉት የሰሜን ወሎ የደቡብ ወሎና በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ኬሚሴ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ፤ ቀደም ሲል አገልግሎት ሲሰጥ የነበረው መንበረ ጵጵስና በ1940ዎቹ የተገነባ ጥንታዊ መሆኑን አስታውሰዋል።
ደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ቀደም ሲል የሰሜን ወሎ፣ የዋግኸምራ፣ የአፋርና የኬሚሴ አህጉረ ስብከትን አካቶ ያስተዳድር የነበረና በርካታ ጥንታውያን ገዳማት፣ አድባራትና የመንፈሳዊ ትምህርት ተቋማት መገኛ በመሆኑ ታሪኩን የሚመጥን ዘመናዊ መንበረ ጵጵስና ለመገንባት ዕቅድ መኖሩን ጠቁመዋል።
አሁን የተሠራው መጠነኛ መንበረ ጵጵስናም ዋናው ሕንጻ እስኪገነባ ድረስ አገልግሎት እንዲሰጥ ታስቦ በአባቶች እንዲባረክ የተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።
ብፁዕነታቸው አያይዘውም፣ ብፁዕ አቡነ አትናቴዎስ ዘመኑን የዋጀ መንበረ ጵጵስና ሳይኖራቸው ለ34 ዓመታት በታሪክ የሚዘከሩ ታላላቅ ሥራዎችን ማከናወናቸውን በማውሳት በሁለቱ አረጋውያን አባቶች ጸሎትና ምክር ታግዘው የአካባቢውን ታሪክ ለማሳወቅና ክብሩን ለመመለስ እንደሚሠሩ አረጋግጠዋል።
በሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት መረጃ መሠረት በ470 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈው የዚህ መንበረ ጵጵስና ምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ ከብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳቱ በተጨማሪ የሐይቅ ቅዱስ እስጢፋኖስ አንድነት ገዳም አበምኔት፣ የደሴና ኮምቦልቻ ከተሞች አብያተ ክህነት ሥራ አስኪያጆች፣ የአድባራት አስተዳዳሪዎችና የታላላቅ ጉባኤ ቤት መምህራን በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከናውኗል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ያስገነባው አዲሱ መንበረ ጵጵስና በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት ቡራኬና ጸሎት በድምቀት ተመርቋል።
በሐምሌ 6 ቀን 2018 ዓ.ም በተከናወነው በዚህ የምረቃ መርሐ ግብር ላይ መንበረ ጵጵስናው በብፁዕ አቡነ አትናቴዎስ፣ በብፁዕ አቡነ ቄርሎስና በብፁዕ አቡነ ኤርምያስ ቡራኬ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
በምረቃው ሥነ ሥርዓት ላይ የእንኳን ደህና መጣችሁ አባታዊ መልእክት ያስተላለፉት የሰሜን ወሎ የደቡብ ወሎና በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ኬሚሴ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ፤ ቀደም ሲል አገልግሎት ሲሰጥ የነበረው መንበረ ጵጵስና በ1940ዎቹ የተገነባ ጥንታዊ መሆኑን አስታውሰዋል።
ደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት ቀደም ሲል የሰሜን ወሎ፣ የዋግኸምራ፣ የአፋርና የኬሚሴ አህጉረ ስብከትን አካቶ ያስተዳድር የነበረና በርካታ ጥንታውያን ገዳማት፣ አድባራትና የመንፈሳዊ ትምህርት ተቋማት መገኛ በመሆኑ ታሪኩን የሚመጥን ዘመናዊ መንበረ ጵጵስና ለመገንባት ዕቅድ መኖሩን ጠቁመዋል።
አሁን የተሠራው መጠነኛ መንበረ ጵጵስናም ዋናው ሕንጻ እስኪገነባ ድረስ አገልግሎት እንዲሰጥ ታስቦ በአባቶች እንዲባረክ የተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።
ብፁዕነታቸው አያይዘውም፣ ብፁዕ አቡነ አትናቴዎስ ዘመኑን የዋጀ መንበረ ጵጵስና ሳይኖራቸው ለ34 ዓመታት በታሪክ የሚዘከሩ ታላላቅ ሥራዎችን ማከናወናቸውን በማውሳት በሁለቱ አረጋውያን አባቶች ጸሎትና ምክር ታግዘው የአካባቢውን ታሪክ ለማሳወቅና ክብሩን ለመመለስ እንደሚሠሩ አረጋግጠዋል።
በሰሜን ወሎ ሀገረ ስብከት መረጃ መሠረት በ470 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈው የዚህ መንበረ ጵጵስና ምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ ከብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳቱ በተጨማሪ የሐይቅ ቅዱስ እስጢፋኖስ አንድነት ገዳም አበምኔት፣ የደሴና ኮምቦልቻ ከተሞች አብያተ ክህነት ሥራ አስኪያጆች፣ የአድባራት አስተዳዳሪዎችና የታላላቅ ጉባኤ ቤት መምህራን በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተከናውኗል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
21 days ago
22 days ago
የአፋርን ድንቅ ውበት የሚያሳይ አዲስ ዘጋቢ ፊልም
በአርትስ ፕላስ!
#ethiopia | ኢትዮጵያ የተፈጥሮ፣ የታሪክና የባህል ሀብቷን በሚያስደንቅ የቀረፀው "The Origins" ዘጋቢ ፊልም በዚህ ጊዜ የአፋርን አስደናቂ ገጽታ ይዞ ቀርቧል።
ከእሳተ ገሞራዎች፣ ከዳሎል ልዩ የተፈጥሮ ውበት፣ ከአፋር ሕዝብ ባህልና ታሪክ ጋር የሚያስተዋውቃችሁ ይህ ዘጋቢ ፊልም የማይረሳ ጉዞ ያደርጋችኋል።
አሁኑኑ ይመልከቱ፣ ያጋሩ፣ ለሌሎችም ያሳውቁ!
https://youtu.be/vj5tMYnm_...
#theorigins #artsplus #afar #ethiopia #documentary #tourism #culture #nature #getutemesgen
በአርትስ ፕላስ!
#ethiopia | ኢትዮጵያ የተፈጥሮ፣ የታሪክና የባህል ሀብቷን በሚያስደንቅ የቀረፀው "The Origins" ዘጋቢ ፊልም በዚህ ጊዜ የአፋርን አስደናቂ ገጽታ ይዞ ቀርቧል።
ከእሳተ ገሞራዎች፣ ከዳሎል ልዩ የተፈጥሮ ውበት፣ ከአፋር ሕዝብ ባህልና ታሪክ ጋር የሚያስተዋውቃችሁ ይህ ዘጋቢ ፊልም የማይረሳ ጉዞ ያደርጋችኋል።
አሁኑኑ ይመልከቱ፣ ያጋሩ፣ ለሌሎችም ያሳውቁ!
https://youtu.be/vj5tMYnm_...
#theorigins #artsplus #afar #ethiopia #documentary #tourism #culture #nature #getutemesgen
22 days ago
ለሕገወጡ ሕወሓት የተከፈቱ ተደጋጋሚ የሰላም በሮች
የመደመር መንግሥት ሀገራዊ አንድነትን ለማስቀጠል እና የህዝብን ሰላም ለመጠበቅ ሲል፣ ህግጋትንና ሕገ-መንግስታዊ ስርዓቱን ጥሶ ይንቀሳቀስ ለነበረው ሕገወጡ የሕወሓት ቡድን በርካታ የሰላም አማራጮችን አቅርቧል።
መንግሥት ጦርነትን ለማስቀረት እና ልዩነቶችን በውይይት ለመፍታት ያሳየው ከፍተኛ ትዕግስት፣ የሰላም ጥሪዎች እና የወሰዳቸው ተግባራዊ እርምጃዎች የታሪክ ምስክሮች ናቸው።
በለውጡ መጀመሪያ አካባቢ በፌዴራል መንግሥት እና በትግራይ ክልል ይንቀሳቀስ በነበረው ቡድን መካከል የነበረውን የፖለቲካ ውጥረት በሰላም ለመፍታት መንግሥት የመጀመሪያውን በር ከፍቷል።
የሀገር ሽማግሌዎችን፣ ታዋቂ ሰዎችን፣ የሃይማኖት አባቶችን እና አባገዳዎችን ያካተተ የሰላም ልዑክ በተደጋጋሚ ወደ መቐሌ ተጉዟል።
ዓላማው ቡድኑ ወደ ጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት እንዲመጣ ማድረግ ነበር።
ሆኖም የሰላም ልዑካኑ በመቀሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሳይቀር እንግልትና ማግለል ደርሶባቸዋል።
ሕወሓት የፌዴራል መንግስቱን ስልጣንና ሕጋዊነት በይፋ በመቃወም፣ ሕገወጥ ምርጫ እስከማካሄድ እና የፌዴራል ህጎችን እስከመጣስ ደርሶ ነበር።
መንግሥት ሕግ የማስከበር ሙሉ ስልጣንና አቅም እያለው፣ በትግራይ ህዝብ ላይ ሊደርስ የሚችለውን ጉዳት በማሰብ ለረጅም ጊዜ በትዕግስት አልፏል።
የበጀት ድጋፍን ሙሉ በሙሉ ባለማቋረጥ እና መሰረታዊ አገልግሎቶች እንዲቀጥሉ በማድረግ የመንግሥት የሰላም በር ሁልጊዜ ክፍት መሆኑን አሳይቷል።
ጦርነቱ ከተቀሰቀሰ በኋላም ቢሆን፣ የመደመር መንግሥት የትግራይ ገበሬዎች የእርሻ ወቅታቸውን እንዲጠቀሙ እና ሰብአዊ ድጋፎች ያለ ምንም እንቅፋት እንዲገቡ በማሰብ የሰላም እጁን ዘርግቷል።
የመከላከያ ሰራዊት በትግራይ ክልል ከነበረበት ስምሪት እንዲወጣ በማድረግ የአንድ ወገን ተኩስ አቁምም አውጆ ነበር።
ይህ እርምጃ ለሰላም የተሰጠ ትልቅ ዕድል ቢሆንም፣ ሕገወጡ ቡድን ግን ይህንን እንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም ጦርነቱን ወደ ጎረቤት የአማራ እና የአፋር ክልሎች ማስፋፋቱ አይዘነጋም።
መንግሥት ጦርነቱ በዘላቂነት እንዲቆም ያለውን ጽኑ ፍላጎት ለማሳየት በከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት የሚመራ "የሰላም አማራጭ ኮሚቴ" በይፋ አቋቁሞ ነበር።
ኮሚቴውም ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በማንኛውም ጊዜና ቦታ ለንግግር ዝግጁ መሆኑን ገልጾ እንደነበር አይዘነጋም።
ይህም የመደመር መንግሥት ለደም መፋሰስ ማክተም የሰላምን በር ምን ያህል በሰፊው ከፍቶ እንደነበር ማረጋገጫ ነው።
የመንግሥት ተደጋጋሚ የሰላም ጥረቶች ማሳያ የሆነውና በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ የተፈረመው የሰላም ስምምነት ጥሩ ማሳያ ነው።
መንግሥት በጦርነት አሸናፊነት ላይ ብቻ ከማተኮር ይልቅ፣ የሀገርን ሰላም ለማስቀደም ስምምነቱን ተቀብሏል።
ስምምነቱን ተከትሎ የሰላም በሩን ይበልጥ በማስፋት፣ ለሕገወጡ ቡድን አመራሮች ምህረት በማድረግ፣ ክሱን በማንሳት እና ክልሉን ወደ ሰላማዊ ምህዳር ለመመለስ አሁንም እየሰራ ይገኛል።
የኢትዮጵያ መንግሥት ለሕግወጡ ሕወሓት የከፈታቸው የሰላም በሮች የመንግሥትን ሆደ-ሰፊነት፣ ለህዝብ ደህንነት ያለውን ቁርጠኝነት እና ጦርነትን የመጸየፍ ባህርይን በተግባር ያሳዩ ናቸው።
ሕገወጡ ቡድን አሁንም ከስህተቱ መማር ባይችልም፣ መንግሥት በየወቅቱ የተከተላቸው የሰላም አማራጮች ሀገሪቱን ወደ መረጋጋት ያመጣትን የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት እንድትጨብጥ መሰረት ጥለዋል።
የመደመር መንግሥት ሀገራዊ አንድነትን ለማስቀጠል እና የህዝብን ሰላም ለመጠበቅ ሲል፣ ህግጋትንና ሕገ-መንግስታዊ ስርዓቱን ጥሶ ይንቀሳቀስ ለነበረው ሕገወጡ የሕወሓት ቡድን በርካታ የሰላም አማራጮችን አቅርቧል።
መንግሥት ጦርነትን ለማስቀረት እና ልዩነቶችን በውይይት ለመፍታት ያሳየው ከፍተኛ ትዕግስት፣ የሰላም ጥሪዎች እና የወሰዳቸው ተግባራዊ እርምጃዎች የታሪክ ምስክሮች ናቸው።
በለውጡ መጀመሪያ አካባቢ በፌዴራል መንግሥት እና በትግራይ ክልል ይንቀሳቀስ በነበረው ቡድን መካከል የነበረውን የፖለቲካ ውጥረት በሰላም ለመፍታት መንግሥት የመጀመሪያውን በር ከፍቷል።
የሀገር ሽማግሌዎችን፣ ታዋቂ ሰዎችን፣ የሃይማኖት አባቶችን እና አባገዳዎችን ያካተተ የሰላም ልዑክ በተደጋጋሚ ወደ መቐሌ ተጉዟል።
ዓላማው ቡድኑ ወደ ጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት እንዲመጣ ማድረግ ነበር።
ሆኖም የሰላም ልዑካኑ በመቀሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሳይቀር እንግልትና ማግለል ደርሶባቸዋል።
ሕወሓት የፌዴራል መንግስቱን ስልጣንና ሕጋዊነት በይፋ በመቃወም፣ ሕገወጥ ምርጫ እስከማካሄድ እና የፌዴራል ህጎችን እስከመጣስ ደርሶ ነበር።
መንግሥት ሕግ የማስከበር ሙሉ ስልጣንና አቅም እያለው፣ በትግራይ ህዝብ ላይ ሊደርስ የሚችለውን ጉዳት በማሰብ ለረጅም ጊዜ በትዕግስት አልፏል።
የበጀት ድጋፍን ሙሉ በሙሉ ባለማቋረጥ እና መሰረታዊ አገልግሎቶች እንዲቀጥሉ በማድረግ የመንግሥት የሰላም በር ሁልጊዜ ክፍት መሆኑን አሳይቷል።
ጦርነቱ ከተቀሰቀሰ በኋላም ቢሆን፣ የመደመር መንግሥት የትግራይ ገበሬዎች የእርሻ ወቅታቸውን እንዲጠቀሙ እና ሰብአዊ ድጋፎች ያለ ምንም እንቅፋት እንዲገቡ በማሰብ የሰላም እጁን ዘርግቷል።
የመከላከያ ሰራዊት በትግራይ ክልል ከነበረበት ስምሪት እንዲወጣ በማድረግ የአንድ ወገን ተኩስ አቁምም አውጆ ነበር።
ይህ እርምጃ ለሰላም የተሰጠ ትልቅ ዕድል ቢሆንም፣ ሕገወጡ ቡድን ግን ይህንን እንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም ጦርነቱን ወደ ጎረቤት የአማራ እና የአፋር ክልሎች ማስፋፋቱ አይዘነጋም።
መንግሥት ጦርነቱ በዘላቂነት እንዲቆም ያለውን ጽኑ ፍላጎት ለማሳየት በከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት የሚመራ "የሰላም አማራጭ ኮሚቴ" በይፋ አቋቁሞ ነበር።
ኮሚቴውም ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በማንኛውም ጊዜና ቦታ ለንግግር ዝግጁ መሆኑን ገልጾ እንደነበር አይዘነጋም።
ይህም የመደመር መንግሥት ለደም መፋሰስ ማክተም የሰላምን በር ምን ያህል በሰፊው ከፍቶ እንደነበር ማረጋገጫ ነው።
የመንግሥት ተደጋጋሚ የሰላም ጥረቶች ማሳያ የሆነውና በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ የተፈረመው የሰላም ስምምነት ጥሩ ማሳያ ነው።
መንግሥት በጦርነት አሸናፊነት ላይ ብቻ ከማተኮር ይልቅ፣ የሀገርን ሰላም ለማስቀደም ስምምነቱን ተቀብሏል።
ስምምነቱን ተከትሎ የሰላም በሩን ይበልጥ በማስፋት፣ ለሕገወጡ ቡድን አመራሮች ምህረት በማድረግ፣ ክሱን በማንሳት እና ክልሉን ወደ ሰላማዊ ምህዳር ለመመለስ አሁንም እየሰራ ይገኛል።
የኢትዮጵያ መንግሥት ለሕግወጡ ሕወሓት የከፈታቸው የሰላም በሮች የመንግሥትን ሆደ-ሰፊነት፣ ለህዝብ ደህንነት ያለውን ቁርጠኝነት እና ጦርነትን የመጸየፍ ባህርይን በተግባር ያሳዩ ናቸው።
ሕገወጡ ቡድን አሁንም ከስህተቱ መማር ባይችልም፣ መንግሥት በየወቅቱ የተከተላቸው የሰላም አማራጮች ሀገሪቱን ወደ መረጋጋት ያመጣትን የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት እንድትጨብጥ መሰረት ጥለዋል።
23 days ago
ግልግል
ግብር በቴሌብር!
ሰነድ ማዘጋጀትና ሰልፍ መሰለፍ ቀረ፤ የዓመቱን ግብር በቴሌብር አሁኑኑ እንክፈል!
የገቢዎች ሚኒስቴርን፣ የአዲስ አበባ (ከፍተኛ፣ መካከለኛና አነስተኛ)፣ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደርን እንዲሁም የኦሮሚያ፣ የአማራ፣ የሲዳማ፣ የደቡብ ኢትዮጵያ፣ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦችን፣ የሱማሌ፣ የሐረሪ፣ የአፋር እና የቤንሻንጉል ጉሙዝ ገቢዎች የግብር ክፍያ በአስተማማኝ ሁኔታ አሁኑኑ በቴሌብር ይክፈሉ!
ቴሌብር ሱፐርአፕን https://bit.ly/telebirr_Su... ጭነን ስንከፍል እንዲህ ነን!
#ደንበኛ_ስንሆን_እንዲህ_ነን #ስንመዘገብ_እንዲህ_ነን #ስንጭን_እንዲህ_ነን #ስናስጀምር_እንዲህ_ነን
ግብር በቴሌብር!
ሰነድ ማዘጋጀትና ሰልፍ መሰለፍ ቀረ፤ የዓመቱን ግብር በቴሌብር አሁኑኑ እንክፈል!
የገቢዎች ሚኒስቴርን፣ የአዲስ አበባ (ከፍተኛ፣ መካከለኛና አነስተኛ)፣ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደርን እንዲሁም የኦሮሚያ፣ የአማራ፣ የሲዳማ፣ የደቡብ ኢትዮጵያ፣ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦችን፣ የሱማሌ፣ የሐረሪ፣ የአፋር እና የቤንሻንጉል ጉሙዝ ገቢዎች የግብር ክፍያ በአስተማማኝ ሁኔታ አሁኑኑ በቴሌብር ይክፈሉ!
ቴሌብር ሱፐርአፕን https://bit.ly/telebirr_Su... ጭነን ስንከፍል እንዲህ ነን!
#ደንበኛ_ስንሆን_እንዲህ_ነን #ስንመዘገብ_እንዲህ_ነን #ስንጭን_እንዲህ_ነን #ስናስጀምር_እንዲህ_ነን
24 days ago
ከገጽታ ግንባታ ባሻገር፦ ቱሪዝም የኢትዮጵያውያን አዲሱ የትስስር ድልድይ
*******************
ኢትዮጵያ በቱሪዝም ዘርፍ እያደረገችው ያለው አስደናቂ ጉዞ፣ ከተለመደው የኢኮኖሚ ትርፍ እና የገጽታ ግንባታ ትርክት የዘለለና እጅግ ጥልቅ ትርጉም ያለው ነው።
ሀገራችን እጅግ ገናና ታሪክ፣ ማራኪ የተፈጥሮ መልክዓ ምድር እና እምቅ የባህል ሀብት ባለቤት ናት።
ይሁን እንጂ ይህን ጸጋ አቀናጅቶ እና አልምቶ ለመጠቀም የሚያስችል ስልታዊ ዕቅድ እና ቁርጠኝነት ባለመኖሩ፣ የሀገራችን ብልጽግና ለዘመናት በምኞት ብቻ ሲታጠር ቆይቷል።
ባለፉት ዓመታት በሀገራችን ተግባራዊ የተደረጉት ዘርፈ ብዙ ማሻሻያዎች ይህን የቸልተኝነት ድባብ በመግፈፍ የእውነተኛ ውበታችንን እና አቅማችንን በር ከፍተዋል።
ይህ መነቃቃት ከመሠረታዊው የመደመር እሳቤ ጋር በጥብቅ የተሳሰረ ነው። መደመር የሀገርን ሙሉ አቅም በአንድ የጋራ ሕልም ዙሪያ አስተባብሮ ለአንድ ዓላማ እንዲውል የማድረግ ፍልስፍና ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ደጋግመው የሚያቀርቡትን "ሀገራችንን እንወቅ፣ እንውደድ፣ እንኩራባት፤ ይህ አስደናቂ ምድር የእኛው ነውና!" የሚለውን ብሔራዊ ጥሪ በቱሪዝም ልማት እያሳዩ ነው።
ከምንም በላይ አሁን የተጀመረው የቱሪዝም ልማት የብሔራዊ አንድነት ማጠናከሪያ እና የጠንካራ የሕዝብ ለሕዝብ ትስስር ድልድይ ነው።
የሀገር ውስጥ ቱሪዝም ሲስፋፋ አንዱ ማኅበረሰብ ወደ ሌላው በማቅናት ባህልን ይለዋወጣል፣ ቋንቋን ያዳምጣል፣ አብሮ ማዕድ ይጋራል።
ይህ ደግሞ በዜጎች መካከል የተገነቡ የተዛቡ አመለካከቶችን በመስበር መተሳሰብን እና ሀገራዊ ባለቤትነትን ያጎለብታል። የቱሪዝም መዳረሻዎችም የልዩነት መገለጫ ሳይሆኑ የጋራ ማንነት መገለጫ ሆነው ያገለግላሉ።
ይህን እውነታ መሬት ላይ ለማውረድ፣ የመዲናችንን ገጽታ ከቀየረው የ“ገበታ ለሸገር” ፕሮጀክቶች ስኬት በመቀጠል፣ የ"ገበታ ለሀገር" እና የ"ገበታ ለትውልድ" ፕሮጀክቶች ልማቱን ወደ ተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች ይዘውት ዘልቀዋል።
በአፋር ክልል የተገነባው የ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ' በአካባቢው ያለውን ያልታየ እምቅ አቅም ወደ ልማት የቀየረ ታላቅ ሥራ ነው።
ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ስናቀና ደግሞ የአርባ ምንጭ ኮንፍረንስ ሪዞርት፣ የኮንፍረንስ ቱሪዝምን ከአዲስ አበባ ውጪ በማስፋት የሁሉም ኢትዮጵያውያን መገናኛ ማዕከል ሆኗል።
በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል በአማራ ክልል የተገነባው የ‘ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት' ቀደም ሲል ከቱሪስት እይታ ርቆ ለቆየው አካባቢ አዲስ ሕይወት የዘራ ነው።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የተገነባው የ‘ደንቢ ኢኮ ሎጅ' ደግሞ የኢትዮጵያን አረንጓዴ ውበት ዳግም የገለጠ ድንቅ ፕሮጀክት ነው።
እነ ጎርጎራ፣ ወንጪ ደንዲ፣ ጨበራ ጬርጩራ እና ሃላላ ኬላ ያሉ ኢኮ ለጆችም የኢትዮጵያውያንን ድንቅ የጋራ ሀብት ገልጠው አሳይተዋል።
እነዚህ ከመዲናዋ ውጭ የተገነቡ ውብ ሥፍራዎች ኢትዮጵያውያን ከጫፍ ጫፍ ተንቀሳቅሰው ሀገራቸውን እንዲያውቁ እና የኅብረ ብሔራዊት ኢትዮጵያን ማኅበራዊ ትስስር አጥብቀው እንዲገነቡ ታላቅ ዕድል ፈጥረዋል።
በማክሮ ኢኮኖሚ ረገድ እነዚህ ፕሮጀክቶች ቱሪዝምን ከባዶ እይታ አውጥተው ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ግብይት አሸጋግረውታል።
ቱሪስቶች አዳዲስ እና ማራኪ መዳረሻዎችን ሲጎበኙ ለተለያዩ አገልግሎቶች ወጪ ያደርጋሉ፤ ይህም በየአካባቢው ማኅበረሰብ ውስጥ የገንዘብ ዝውውርን ያፋጥናል፤ የሥራ ዕድልን ይፈጥራል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንደገለጹት፣ ጎብኚዎች ይዘው የመጡትን ገንዘብ ወደ ከፍተኛ ደስታ ቀይረው፣ ላወጡት ወጪ ሳይቆጩ መመለስ አለባቸው።
ፕሮጀክቶቹ የየአካባቢውን ግብዓትና የሰው ኃይል በመጠቀም የውጭ ምንዛሬ ወጪን በመቀነስ በኩል ያላቸው አስተዋጽኦም ከፍተኛ ነው።
እነዚህ አዳዲስ የቱሪዝም መዳረሻዎች ከተለመደው የፖለቲካ እና የቢሮክራሲ አሠራር በመውጣት ፈጣን እና ፈጠራ የተሞላበት አመራር መስጠት ከተቻለ ምን ያህል ርቀት መጓዝ እንደምንችል በተግባር አሳይተውናል።
አቧራ ተሸፍነው የነበሩ የሀገራችን ጸጋዎች ዛሬ በአዲስ ምናብ ደምቀው አይተናቸዋል። ይህ ስኬት የምትከበር፣ የምትወደድ እና በራሷ አቅም የምትቆም የበለጸገች ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ ለማስረከብ የጀመርነው ታሪካዊ ጉዞ በትክክለኛ መንገድ ላይ ለመሆኑ ትልቅ ማረጋገጫ ነው።
ሀገራችንን እያወቅን፣ ውበቷን እያጣጣምን እና ትስስራችንን እያጠናከርን ወደ ኢትዮጵያ ከፍታ እንጓዛለን!
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #medemer #tourism #visitethiopia #landoforigins #ebc
*******************
ኢትዮጵያ በቱሪዝም ዘርፍ እያደረገችው ያለው አስደናቂ ጉዞ፣ ከተለመደው የኢኮኖሚ ትርፍ እና የገጽታ ግንባታ ትርክት የዘለለና እጅግ ጥልቅ ትርጉም ያለው ነው።
ሀገራችን እጅግ ገናና ታሪክ፣ ማራኪ የተፈጥሮ መልክዓ ምድር እና እምቅ የባህል ሀብት ባለቤት ናት።
ይሁን እንጂ ይህን ጸጋ አቀናጅቶ እና አልምቶ ለመጠቀም የሚያስችል ስልታዊ ዕቅድ እና ቁርጠኝነት ባለመኖሩ፣ የሀገራችን ብልጽግና ለዘመናት በምኞት ብቻ ሲታጠር ቆይቷል።
ባለፉት ዓመታት በሀገራችን ተግባራዊ የተደረጉት ዘርፈ ብዙ ማሻሻያዎች ይህን የቸልተኝነት ድባብ በመግፈፍ የእውነተኛ ውበታችንን እና አቅማችንን በር ከፍተዋል።
ይህ መነቃቃት ከመሠረታዊው የመደመር እሳቤ ጋር በጥብቅ የተሳሰረ ነው። መደመር የሀገርን ሙሉ አቅም በአንድ የጋራ ሕልም ዙሪያ አስተባብሮ ለአንድ ዓላማ እንዲውል የማድረግ ፍልስፍና ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ደጋግመው የሚያቀርቡትን "ሀገራችንን እንወቅ፣ እንውደድ፣ እንኩራባት፤ ይህ አስደናቂ ምድር የእኛው ነውና!" የሚለውን ብሔራዊ ጥሪ በቱሪዝም ልማት እያሳዩ ነው።
ከምንም በላይ አሁን የተጀመረው የቱሪዝም ልማት የብሔራዊ አንድነት ማጠናከሪያ እና የጠንካራ የሕዝብ ለሕዝብ ትስስር ድልድይ ነው።
የሀገር ውስጥ ቱሪዝም ሲስፋፋ አንዱ ማኅበረሰብ ወደ ሌላው በማቅናት ባህልን ይለዋወጣል፣ ቋንቋን ያዳምጣል፣ አብሮ ማዕድ ይጋራል።
ይህ ደግሞ በዜጎች መካከል የተገነቡ የተዛቡ አመለካከቶችን በመስበር መተሳሰብን እና ሀገራዊ ባለቤትነትን ያጎለብታል። የቱሪዝም መዳረሻዎችም የልዩነት መገለጫ ሳይሆኑ የጋራ ማንነት መገለጫ ሆነው ያገለግላሉ።
ይህን እውነታ መሬት ላይ ለማውረድ፣ የመዲናችንን ገጽታ ከቀየረው የ“ገበታ ለሸገር” ፕሮጀክቶች ስኬት በመቀጠል፣ የ"ገበታ ለሀገር" እና የ"ገበታ ለትውልድ" ፕሮጀክቶች ልማቱን ወደ ተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች ይዘውት ዘልቀዋል።
በአፋር ክልል የተገነባው የ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ' በአካባቢው ያለውን ያልታየ እምቅ አቅም ወደ ልማት የቀየረ ታላቅ ሥራ ነው።
ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ስናቀና ደግሞ የአርባ ምንጭ ኮንፍረንስ ሪዞርት፣ የኮንፍረንስ ቱሪዝምን ከአዲስ አበባ ውጪ በማስፋት የሁሉም ኢትዮጵያውያን መገናኛ ማዕከል ሆኗል።
በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል በአማራ ክልል የተገነባው የ‘ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት' ቀደም ሲል ከቱሪስት እይታ ርቆ ለቆየው አካባቢ አዲስ ሕይወት የዘራ ነው።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የተገነባው የ‘ደንቢ ኢኮ ሎጅ' ደግሞ የኢትዮጵያን አረንጓዴ ውበት ዳግም የገለጠ ድንቅ ፕሮጀክት ነው።
እነ ጎርጎራ፣ ወንጪ ደንዲ፣ ጨበራ ጬርጩራ እና ሃላላ ኬላ ያሉ ኢኮ ለጆችም የኢትዮጵያውያንን ድንቅ የጋራ ሀብት ገልጠው አሳይተዋል።
እነዚህ ከመዲናዋ ውጭ የተገነቡ ውብ ሥፍራዎች ኢትዮጵያውያን ከጫፍ ጫፍ ተንቀሳቅሰው ሀገራቸውን እንዲያውቁ እና የኅብረ ብሔራዊት ኢትዮጵያን ማኅበራዊ ትስስር አጥብቀው እንዲገነቡ ታላቅ ዕድል ፈጥረዋል።
በማክሮ ኢኮኖሚ ረገድ እነዚህ ፕሮጀክቶች ቱሪዝምን ከባዶ እይታ አውጥተው ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ግብይት አሸጋግረውታል።
ቱሪስቶች አዳዲስ እና ማራኪ መዳረሻዎችን ሲጎበኙ ለተለያዩ አገልግሎቶች ወጪ ያደርጋሉ፤ ይህም በየአካባቢው ማኅበረሰብ ውስጥ የገንዘብ ዝውውርን ያፋጥናል፤ የሥራ ዕድልን ይፈጥራል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንደገለጹት፣ ጎብኚዎች ይዘው የመጡትን ገንዘብ ወደ ከፍተኛ ደስታ ቀይረው፣ ላወጡት ወጪ ሳይቆጩ መመለስ አለባቸው።
ፕሮጀክቶቹ የየአካባቢውን ግብዓትና የሰው ኃይል በመጠቀም የውጭ ምንዛሬ ወጪን በመቀነስ በኩል ያላቸው አስተዋጽኦም ከፍተኛ ነው።
እነዚህ አዳዲስ የቱሪዝም መዳረሻዎች ከተለመደው የፖለቲካ እና የቢሮክራሲ አሠራር በመውጣት ፈጣን እና ፈጠራ የተሞላበት አመራር መስጠት ከተቻለ ምን ያህል ርቀት መጓዝ እንደምንችል በተግባር አሳይተውናል።
አቧራ ተሸፍነው የነበሩ የሀገራችን ጸጋዎች ዛሬ በአዲስ ምናብ ደምቀው አይተናቸዋል። ይህ ስኬት የምትከበር፣ የምትወደድ እና በራሷ አቅም የምትቆም የበለጸገች ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ ለማስረከብ የጀመርነው ታሪካዊ ጉዞ በትክክለኛ መንገድ ላይ ለመሆኑ ትልቅ ማረጋገጫ ነው።
ሀገራችንን እያወቅን፣ ውበቷን እያጣጣምን እና ትስስራችንን እያጠናከርን ወደ ኢትዮጵያ ከፍታ እንጓዛለን!
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #medemer #tourism #visitethiopia #landoforigins #ebc
Sponsored by
Surafel
26 days ago
ኢትዮጵያ በህክምና መሳሪያዎች ቁጥጥር ከአፍሪካ የመጀመሪያዋ ለመሆን እየተጋች ነው
#ethiopia | የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን በሀገር ውስጥ የሚመረቱና ከውጭ የሚገቡ የህክምና መሳሪያዎችን ጥራትና ደህንነት ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ዘመናዊ አሰራሮችን ተግባራዊ በማድረግ ላይ እንደሚገኝ አስታወቀ።
በባለስልጣኑ የህክምና መሳሪያ ጥራት ምርመራ ላብራቶሪ መሪ ስራ አስፈጻሚ የሆኑት አቶ ቃልአብ ተስፋዬ ወርቁ እንደገለጹት፣ ላብራቶሪው በአዲስ መዋቅር ከተደራጀ በኋላ በህክምና መሳሪያዎች ጥራት ምርመራ፣ በምዝገባ፣ ከገበያ በኋላ በሚደረግ የጥራት ክትትልና ጥርጣሬ የወደቀባቸውን ምርቶች በመመርመር ረገድ ሰፊ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል።
ላብራቶሪው በአሁኑ ወቅት ኮንዶም፣ (ሄፐታይተስ) ቢ እና ሲ እንዲሁም የወባ መመርመሪያዎችን ጨምሮ በርካታ የህክምና መሳሪያዎችን በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ባገኘበት አግባብ እየመረመረ መሆኑን አቶ ቃልአብ አብራርተዋል።
ከእነዚህም በተጨማሪ የወንድና የሴት ኮንዶሞች፣ የቀዶ ህክምናና የላብራቶሪ ጓንቶች፣ መርፌ፣ የሴቶች የንጽህና መጠበቂያዎችና ማስኮችን ጥራት በተደራጀ መልኩ የመመርመር አቅም መገንባቱን ገልጸዋል። ይህ የጥራት ምርመራ አሰራር በዘፈቀደ የሚከናወን ሳይሆን፣ በመንግስት ላይ የሚባክን ወጪን ለመቀነስና የህብረተሰቡን ጤና ይበልጥ ለመጠበቅ ሲባል በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጠና የችግር ዳሰሳ ጥናትን መሰረት ያደረገ "በስጋት ላይ የተመሰረተ አቀራረብ" የተከተለ መሆኑን አስረድተዋል።
የናሙና አወሳሰድ ሂደቱን በተመለከተ አቶ ቃልአብ እንደገለጹት፣ የህክምና መሳሪያዎች ወደ ሀገር ውስጥ በሚገቡባቸው የድንበር ኬላዎችና ወደቦች ላይ ዓለም አቀፍ የአይሶ (ISO 2859-1) ስታንዳርድን የተከተለ ጥብቅ የናሙና አሰባሰብ ይከናወናል።
ከዚህም በተጨማሪ ምርቶች አንዴ ወደ ሀገር ውስጥ ከገቡ በኋላ በትራንስፖርትና በክምችት ወቅት ሊያጋጥሙ የሚችሉ መበላሸቶችን ለመቆጣጠር ሲባል፣ በዓመት ሁለት ጊዜ ከገበያ ላይ ራንደምሊ ናሙናዎች ይሰበሰባሉ።
ይህ የገበያ ቅኝት ጥናትም እጅግ ሞቃታማ የሆኑትን እንደ አፋርና ጋምቤላ ያሉ አካባቢዎችን እንዲሁም ቀዝቃዛ የሚባሉትን እንደ ደብረብርሃን ያሉ አካባቢዎችን በማካተት ምርቶቹ በተለያዩ የአየር ንብረቶች ውስጥ ያላቸውን ጥንካሬ ለማረጋገጥ እንደሚረዳ ጠቁመዋል።
በባለስልጣኑ አቅም የማይሰሩ እንደ እርግዝና መመርመሪያ ዩሪን ስትሪፕ ያሉ ምርቶች ላይ የጥራት ጉድለት ጥርጣሬ ሲፈጠርም በአስቸኳይ ወደ ውጭ ሀገር በመላክ ምርመራ ተደርጎ ፈጣን የእርምት እርምጃ እንደሚወሰድ አብራርተዋል።
የመንግስትን የዜጎች ቻርተር መሰረት በማድረግ የደንበኞችን የአገልግሎት አሰጣጥ ጊዜ ለማሳጠር ሰፊ ማሻሻያ መደረጉን መሪ ስራ አስፈጻሚው ጠቅሰዋል። ቀደም ሲል ለአንድ የኮንዶም ባች ምርመራ 15 ቀናት ይፈጅ የነበረ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ሰራተኞች ቅዳሜና እሁድን ጨምሮ በትርፍ ሰዓትና በምሽት ጭምር እንዲሰሩ በማድረግ የምርመራ ጊዜውን እስከ 50 በመቶ በመቀነስ ወደ 7 እና 8 ቀናት ዝቅ ማድረግ ተችሏል።
በተለይም በሀገር አቀፍ ደረጃ የአቅርቦት እጥረት የሚያጋጥምባቸው አጋጣሚዎች ሲኖሩ ሂደቱን ይበልጥ በማፋጠን በ3 ቀናት ውስጥ ብቻ ምርመራውን አጠናቆ ለህብረተሰቡ ተደራሽ የማድረግ አሰራር መዘርጋቱን አቶ ቃልአብ ጠቁመዋል።
ኮንዶሞች ወደ ገበያ ከመውጣታቸው በፊት እንደ አየር መያዝ አቅም (ከ18 ሊትር በላይ መቻል ያለበት)፣ የግፊት መቋቋም (ከ1 ኪሎ ፓስካል በላይ) እና የቀዳዳ መኖርና አለመኖር (ሆል ቴስት) ምርመራዎች መቶ በመቶ እንደሚሰሩባቸው በማረጋገጥ፣ በግንኙነት ወቅት የሚፈጠሩ መቅረትና መበላሸቶች በአብዛኛው ከአጠቃቀምና ከተጨማሪ ሉብሪካንት አጠቃቀም ችግሮች ጋር የተያያዙ መሆናቸውንና ህብረተሰቡ በጥቅሉ ላይ ያለውን መመሪያ መከተል እንዳለበት አሳስበዋል።
በመጨረሻም፣ ባለስልጣኑ የላብራቶሪውን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ለማሳደግ የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) የደረጃ ሶስት (Maturity Level 3) እውቅናን ለማግኘት በትጋት እየሰራ መሆኑን አቶ ቃልአብ አብስረዋል።
በአሁኑ ወቅት በአፍሪካ ደረጃ በህክምና መሳሪያዎች ዘርፍ ይህንን የደረጃ ሶስት እውቅና ያገኘ ሀገር የሌለ በመሆኑ፣ ኢትዮጵያ ይህንን ማሳካት ከቻለች የመጀመሪያዋ ሀገር ትሆናለች።
በቅርቡ በባለስልጣኑ በተደረገ ምርመራ የዓለም ጤና ድርጅት እውቅና (ፕሪኳሊፋይድ) በሰጠው የውጭ ፋብሪካ የተመረተ የማላሪያ መድኃኒት የጥራት ጉድለት ተገኝቶበት ውድቅ መደረጉንና ይህም የባለስልጣኑን የአስፈጻሚነት አቅም ያስመሰከረ ትልቅ ስኬት መሆኑን ገልጸዋል።
ይህ ተግባር የዓለም ጤና ድርጅትን ትኩረት የሳበ ሲሆን፣ በቀጣይ የኢትዮጵያ የህክምና መሳሪያ ጥራት ምርመራ ላብራቶሪ የዓለም ጤና ድርጅት እውቅና ያገኘ እና ለምስራቅ አፍሪካ (ኢጋድ) ሀገራት እንዲሁም ለአፍሪካ መድኃኒት ኤጀንሲ ዋነኛ የማመሳከሪያ ሆኖ እንዲያገለግል ታስቦ ሰፊ የልማት ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኝ አቶ ቃልአብ ተስፋዬ አረጋግጠዋል።
በጌትነት ተመስገን
#getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#efda #ethiopia #healthinnovation #qualityassurance #medicalstandards #africanpublichealth
#ethiopia | የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን በሀገር ውስጥ የሚመረቱና ከውጭ የሚገቡ የህክምና መሳሪያዎችን ጥራትና ደህንነት ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ዘመናዊ አሰራሮችን ተግባራዊ በማድረግ ላይ እንደሚገኝ አስታወቀ።
በባለስልጣኑ የህክምና መሳሪያ ጥራት ምርመራ ላብራቶሪ መሪ ስራ አስፈጻሚ የሆኑት አቶ ቃልአብ ተስፋዬ ወርቁ እንደገለጹት፣ ላብራቶሪው በአዲስ መዋቅር ከተደራጀ በኋላ በህክምና መሳሪያዎች ጥራት ምርመራ፣ በምዝገባ፣ ከገበያ በኋላ በሚደረግ የጥራት ክትትልና ጥርጣሬ የወደቀባቸውን ምርቶች በመመርመር ረገድ ሰፊ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል።
ላብራቶሪው በአሁኑ ወቅት ኮንዶም፣ (ሄፐታይተስ) ቢ እና ሲ እንዲሁም የወባ መመርመሪያዎችን ጨምሮ በርካታ የህክምና መሳሪያዎችን በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ባገኘበት አግባብ እየመረመረ መሆኑን አቶ ቃልአብ አብራርተዋል።
ከእነዚህም በተጨማሪ የወንድና የሴት ኮንዶሞች፣ የቀዶ ህክምናና የላብራቶሪ ጓንቶች፣ መርፌ፣ የሴቶች የንጽህና መጠበቂያዎችና ማስኮችን ጥራት በተደራጀ መልኩ የመመርመር አቅም መገንባቱን ገልጸዋል። ይህ የጥራት ምርመራ አሰራር በዘፈቀደ የሚከናወን ሳይሆን፣ በመንግስት ላይ የሚባክን ወጪን ለመቀነስና የህብረተሰቡን ጤና ይበልጥ ለመጠበቅ ሲባል በሀገር አቀፍ ደረጃ የተጠና የችግር ዳሰሳ ጥናትን መሰረት ያደረገ "በስጋት ላይ የተመሰረተ አቀራረብ" የተከተለ መሆኑን አስረድተዋል።
የናሙና አወሳሰድ ሂደቱን በተመለከተ አቶ ቃልአብ እንደገለጹት፣ የህክምና መሳሪያዎች ወደ ሀገር ውስጥ በሚገቡባቸው የድንበር ኬላዎችና ወደቦች ላይ ዓለም አቀፍ የአይሶ (ISO 2859-1) ስታንዳርድን የተከተለ ጥብቅ የናሙና አሰባሰብ ይከናወናል።
ከዚህም በተጨማሪ ምርቶች አንዴ ወደ ሀገር ውስጥ ከገቡ በኋላ በትራንስፖርትና በክምችት ወቅት ሊያጋጥሙ የሚችሉ መበላሸቶችን ለመቆጣጠር ሲባል፣ በዓመት ሁለት ጊዜ ከገበያ ላይ ራንደምሊ ናሙናዎች ይሰበሰባሉ።
ይህ የገበያ ቅኝት ጥናትም እጅግ ሞቃታማ የሆኑትን እንደ አፋርና ጋምቤላ ያሉ አካባቢዎችን እንዲሁም ቀዝቃዛ የሚባሉትን እንደ ደብረብርሃን ያሉ አካባቢዎችን በማካተት ምርቶቹ በተለያዩ የአየር ንብረቶች ውስጥ ያላቸውን ጥንካሬ ለማረጋገጥ እንደሚረዳ ጠቁመዋል።
በባለስልጣኑ አቅም የማይሰሩ እንደ እርግዝና መመርመሪያ ዩሪን ስትሪፕ ያሉ ምርቶች ላይ የጥራት ጉድለት ጥርጣሬ ሲፈጠርም በአስቸኳይ ወደ ውጭ ሀገር በመላክ ምርመራ ተደርጎ ፈጣን የእርምት እርምጃ እንደሚወሰድ አብራርተዋል።
የመንግስትን የዜጎች ቻርተር መሰረት በማድረግ የደንበኞችን የአገልግሎት አሰጣጥ ጊዜ ለማሳጠር ሰፊ ማሻሻያ መደረጉን መሪ ስራ አስፈጻሚው ጠቅሰዋል። ቀደም ሲል ለአንድ የኮንዶም ባች ምርመራ 15 ቀናት ይፈጅ የነበረ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ሰራተኞች ቅዳሜና እሁድን ጨምሮ በትርፍ ሰዓትና በምሽት ጭምር እንዲሰሩ በማድረግ የምርመራ ጊዜውን እስከ 50 በመቶ በመቀነስ ወደ 7 እና 8 ቀናት ዝቅ ማድረግ ተችሏል።
በተለይም በሀገር አቀፍ ደረጃ የአቅርቦት እጥረት የሚያጋጥምባቸው አጋጣሚዎች ሲኖሩ ሂደቱን ይበልጥ በማፋጠን በ3 ቀናት ውስጥ ብቻ ምርመራውን አጠናቆ ለህብረተሰቡ ተደራሽ የማድረግ አሰራር መዘርጋቱን አቶ ቃልአብ ጠቁመዋል።
ኮንዶሞች ወደ ገበያ ከመውጣታቸው በፊት እንደ አየር መያዝ አቅም (ከ18 ሊትር በላይ መቻል ያለበት)፣ የግፊት መቋቋም (ከ1 ኪሎ ፓስካል በላይ) እና የቀዳዳ መኖርና አለመኖር (ሆል ቴስት) ምርመራዎች መቶ በመቶ እንደሚሰሩባቸው በማረጋገጥ፣ በግንኙነት ወቅት የሚፈጠሩ መቅረትና መበላሸቶች በአብዛኛው ከአጠቃቀምና ከተጨማሪ ሉብሪካንት አጠቃቀም ችግሮች ጋር የተያያዙ መሆናቸውንና ህብረተሰቡ በጥቅሉ ላይ ያለውን መመሪያ መከተል እንዳለበት አሳስበዋል።
በመጨረሻም፣ ባለስልጣኑ የላብራቶሪውን ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት ለማሳደግ የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) የደረጃ ሶስት (Maturity Level 3) እውቅናን ለማግኘት በትጋት እየሰራ መሆኑን አቶ ቃልአብ አብስረዋል።
በአሁኑ ወቅት በአፍሪካ ደረጃ በህክምና መሳሪያዎች ዘርፍ ይህንን የደረጃ ሶስት እውቅና ያገኘ ሀገር የሌለ በመሆኑ፣ ኢትዮጵያ ይህንን ማሳካት ከቻለች የመጀመሪያዋ ሀገር ትሆናለች።
በቅርቡ በባለስልጣኑ በተደረገ ምርመራ የዓለም ጤና ድርጅት እውቅና (ፕሪኳሊፋይድ) በሰጠው የውጭ ፋብሪካ የተመረተ የማላሪያ መድኃኒት የጥራት ጉድለት ተገኝቶበት ውድቅ መደረጉንና ይህም የባለስልጣኑን የአስፈጻሚነት አቅም ያስመሰከረ ትልቅ ስኬት መሆኑን ገልጸዋል።
ይህ ተግባር የዓለም ጤና ድርጅትን ትኩረት የሳበ ሲሆን፣ በቀጣይ የኢትዮጵያ የህክምና መሳሪያ ጥራት ምርመራ ላብራቶሪ የዓለም ጤና ድርጅት እውቅና ያገኘ እና ለምስራቅ አፍሪካ (ኢጋድ) ሀገራት እንዲሁም ለአፍሪካ መድኃኒት ኤጀንሲ ዋነኛ የማመሳከሪያ ሆኖ እንዲያገለግል ታስቦ ሰፊ የልማት ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኝ አቶ ቃልአብ ተስፋዬ አረጋግጠዋል።
በጌትነት ተመስገን
#getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#efda #ethiopia #healthinnovation #qualityassurance #medicalstandards #africanpublichealth
27 days ago
የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ጥልቅ አንድምታ፤ መንግሥት የገነባው የትዕግሥትና የአርቆ አሳቢነት ቁመና
************************
ከከባድ የጦርነት አውድማና መገፋፋት በኋላ፣ አሸናፊና ተሸናፊ በእኩል ማዕድ ተቀምጠው የሰላምን ጽዋ ሲጋሩ፤ የተዘጉ በሮች ሲከፈቱ እና የፈረሱ የልብ ድልድዮች ሲጠገኑ መመልከት ምን ያህል ልብን በደስታ ይሞላል?
ይህ በዓለማችን እጅግ ብርቅ የሆነው የሰላም መንገድ፣ በፕሪቶሪያው ስምምነት በኩል በኢትዮጵያ ምድር እውን ሆኖ የሀገራችንን የፖለቲካ አቅጣጫ ወደ ተሻለ ብሩህ ተስፋ አሸጋግሮታል።
የፕሪቶሪያው ስምምነት የፖለቲካ ድርድር ብቻ ሳይሆን፣ መንግሥት ለሰላም ያለውን የጸና ቁርጠኝነት በተግባር ያሳየበት፣ አሸናፊ ሆኖ ሳለ ተሸናፊውን ኃይል በአክብሮት አቅፎ ወደ ጠረጴዛ ያመጣበት ታላቅ የትዕግስትና የአርቆ አሳቢነት ማሳያ ነው።
በዚህም ስምምነት መሠረት በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደርን ማቋቋም ከመቻሉም ባሻገር፣ ከስልሳ ሺህ በላይ የሚሆኑ የታጠቁ ኃይሎችን ትጥቅ በማስፈታትና አስፈላጊውን ክፍያ በመፈጸም ወደ ኅብረተሰቡ እንዲቀላቀሉ ተደርጓል።
ከዚህም አልፎ በርካታ የጦር ምርኮኞች በነፃነት ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ የተደረገ ሲሆን፣ ተቋርጠው የነበሩ መሠረታዊ አገልግሎቶች (እንደ አየር መንገድ እና ቴሌኮም) ሙሉ በሙሉ ተመልሰዋል።
መንግሥት ለዜጎቹ ካለው ጥልቅ ፍቅር የተነሳ፣ በአዲስ አበባና በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የታጠቁ ኃይሎች ቤተሰቦችን ሀብትና ንብረት ከመውረስ ታቅቦ፣ በአንድ ሰው የፖለቲካ ጥፋት ሙሉ ቤተሰብ መጎዳት የለበትም በሚል ሰፊ አመለካከት ሀብታቸውን ጠብቆ አስረክቧል።
ይህ ዓይነቱ ርኅራኄና የሰላም እርምጃ በርካቶችን ያስደሰተ ቢሆንም፣ የሰላሙን መንገድ ያልወደዱና በስምምነቱ ያኮረፉ ፀረ-ሰላም ኃይሎች ዛሬም ድረስ አልጠፉም። እነዚህ ኃይሎች በትግራይ ክልል በየጊዜው ትንኮሳዎችን ከመፍጠራቸውም በላይ፣ የትግራይን ወጣቶች በጉልበት እያፈሱና እየሸጡ በሱዳን የእርስ በርስ ጦርነት ውስጥ እንዲማገዱ በማድረግ በሕዝቡ ላይ የማይሽር የውስጥ ቁስል እየፈጠሩ ይገኛሉ።
ከዚህ ጋር ተያይዞ በሀገራችን የተፈጠረው እጅግ አስገራሚው እውነታ ደግሞ፣ "ለሕዝብ እንታገላለን" የሚሉ ኃይሎች በሕዝቡ ላይ እያመጡት ያለው መከራ ነው። ዛሬ ላይ አንድ የትግራይ ተወላጅ በትግራይ ክልል ከሚኖረው ይልቅ በአዲስ አበባ፣ በባሕር ዳር፣ በጎንደር፣ በሐዋሳ ወይም በአዳማ እጅግ የላቀ ሰላም አግኝቶ ያለምንም ስጋት ወጥቶ ይገባል።
በተመሳሳይ ለአማራ ሕዝብ እንታገላለን የሚሉ ኃይሎች ባሉበት ቀዬ ያለው ነዋሪ በፍርሃት፣ በግድያና በዘረፋ ሲታመስ፤ አንድ የአማራ ተወላጅ በኦሮሚያ፣ በደቡብ ወይም በሶማሌ ክልል የተሻለ ሰላም አግኝቶ ይኖራል። ለኦሮሞ ሕዝብ መብት ቆመናል የሚሉ ኃይሎች በሚንቀሳቀሱባቸው አካባቢዎች ያለው ነዋሪ ከቀዬው ሲሰደድ፣ በአንጻሩ በአማራ፣ በአፋር ወይም በሶማሌ ክልል የሚኖር የኦሮሞ ተወላጅ የተሟላ ሰላም አግኝቷል።
ይህ እውነታ በግልጽ የሚያሳየው ከሕዝብ ተነጥሎ፣ ሕዝብን አስለቅሶና ዘርፎ የሚደረግ ማንኛውም ትግል ከጥፋት በቀር የሚያመጣው አንዳች ፋይዳ እንደሌለ ነው።
መንግሥት ይህንን ሁሉ እያየ ወደ ተሟላ ጦርነትና ግጭት ከመግባት ይልቅ ትዕግስትን የመረጠው ያለ ምክንያት አይደለም። የኢትዮጵያ ወቅታዊ የፖለቲካ አውድ ልክ እንደ አንድ "መጥረቢያ" ነው። በመጥረቢያው ዘይቤ መሠረት ሦስት ተዋናዮች አሉ፤ ቆራጩ የብረት ክፍል፣ ብረቱ የገባበት የእንጨት እጀታ፣ እና መጥረቢያውን ይዞ የሚቆርጠው።
የብረቱ ክፍል የራሱ ዓላማ የለውም፣ የእንጨቱን ትዕዛዝ ይፈጽማል፤ እንጨቱም ቢሆን የራሱ ፍላጎት የለውም፣ በመጥረቢያው አዛዥ እጅ ይመራል። በመሆኑም መንግሥት ከብረቱ ወይም ከእንጨቱ ጋር በመላተም ጊዜውን ከማጥፋት ይልቅ፣ የኢትዮጵያን ሰላም የሚያደፈርሰው ዋነኛ ምንጭ የት እንደሆነ በሚገባ ተገንዝቦ አደጋውን ለመቀልበስ የሚያስችል ጠንካራ የመከላከያ ቁመና ገንብቷል።
ብረቱንና እንጨቱንም ቢሆን በተቻለ መጠን በማስተማር፣ በመታገስና በመመለስ፣ የኢትዮጵያ ሰላምና ዕድገት የጋራ ተጠቃሚ እንደሚያደርጋቸው ለማስገንዘብ በከፍተኛ ብስለት እየሠራ ይገኛል።
ከዚህ ሁሉ የፈተናና የትዕግስት ጉዞ ጀርባ የምትታየው ኢትዮጵያ፣ ባለፉት ዓመታት "ልትፈርስ ነው፣ ልትወድቅ ነው" የተባለባትን የክፉዎች ትርክት ቀልብሳ በአዲስ የማንሰራራት መንፈስ ውስጥ ትገኛለች።
ኢትዮጵያ አትወድቅም ብቻ ሳይሆን፣ ወደፊትም የተኙትን የምታነቃ፣ የወደቁትን የምታነሳና ሊበለጽጉ ሲገባቸው ያልገባቸውን ወንድምና እህቶቿን ይዛ ወደ ከፍታ የምትገሰግስ ታላቅ ሀገር ናት። ለዚህም ማሳያው የፖለቲካ ልዩነት ያላቸው የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች ሳይቀሩ፣ የ"መደመር" እሳቤን በልባቸው አኑረው፣ ስለ ሚዛናዊ የክልሎች ተጠቃሚነት፣ ስለ ኮሪደር ልማትና ስለ ተለያየ ኢኮኖሚ ግንባታ በአንድ ልብ መምከራቸው ነው።
ይህ የሐሳብ መወራረስና መቀራረብ፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ አንድነቱን አጽንቶ፣ ልዩነቶቹን በውይይት ፈትቶ፣ የወደፊቱን የብልጽግና ጉዞ በጋራ ለማፋጠን የሚያስችል የማይናወጥ መሠረት መጣሉን የሚያበስር አስደሳች ምዕራፍ ነው።
************************
ከከባድ የጦርነት አውድማና መገፋፋት በኋላ፣ አሸናፊና ተሸናፊ በእኩል ማዕድ ተቀምጠው የሰላምን ጽዋ ሲጋሩ፤ የተዘጉ በሮች ሲከፈቱ እና የፈረሱ የልብ ድልድዮች ሲጠገኑ መመልከት ምን ያህል ልብን በደስታ ይሞላል?
ይህ በዓለማችን እጅግ ብርቅ የሆነው የሰላም መንገድ፣ በፕሪቶሪያው ስምምነት በኩል በኢትዮጵያ ምድር እውን ሆኖ የሀገራችንን የፖለቲካ አቅጣጫ ወደ ተሻለ ብሩህ ተስፋ አሸጋግሮታል።
የፕሪቶሪያው ስምምነት የፖለቲካ ድርድር ብቻ ሳይሆን፣ መንግሥት ለሰላም ያለውን የጸና ቁርጠኝነት በተግባር ያሳየበት፣ አሸናፊ ሆኖ ሳለ ተሸናፊውን ኃይል በአክብሮት አቅፎ ወደ ጠረጴዛ ያመጣበት ታላቅ የትዕግስትና የአርቆ አሳቢነት ማሳያ ነው።
በዚህም ስምምነት መሠረት በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደርን ማቋቋም ከመቻሉም ባሻገር፣ ከስልሳ ሺህ በላይ የሚሆኑ የታጠቁ ኃይሎችን ትጥቅ በማስፈታትና አስፈላጊውን ክፍያ በመፈጸም ወደ ኅብረተሰቡ እንዲቀላቀሉ ተደርጓል።
ከዚህም አልፎ በርካታ የጦር ምርኮኞች በነፃነት ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ የተደረገ ሲሆን፣ ተቋርጠው የነበሩ መሠረታዊ አገልግሎቶች (እንደ አየር መንገድ እና ቴሌኮም) ሙሉ በሙሉ ተመልሰዋል።
መንግሥት ለዜጎቹ ካለው ጥልቅ ፍቅር የተነሳ፣ በአዲስ አበባና በተለያዩ ከተሞች የሚገኙ የታጠቁ ኃይሎች ቤተሰቦችን ሀብትና ንብረት ከመውረስ ታቅቦ፣ በአንድ ሰው የፖለቲካ ጥፋት ሙሉ ቤተሰብ መጎዳት የለበትም በሚል ሰፊ አመለካከት ሀብታቸውን ጠብቆ አስረክቧል።
ይህ ዓይነቱ ርኅራኄና የሰላም እርምጃ በርካቶችን ያስደሰተ ቢሆንም፣ የሰላሙን መንገድ ያልወደዱና በስምምነቱ ያኮረፉ ፀረ-ሰላም ኃይሎች ዛሬም ድረስ አልጠፉም። እነዚህ ኃይሎች በትግራይ ክልል በየጊዜው ትንኮሳዎችን ከመፍጠራቸውም በላይ፣ የትግራይን ወጣቶች በጉልበት እያፈሱና እየሸጡ በሱዳን የእርስ በርስ ጦርነት ውስጥ እንዲማገዱ በማድረግ በሕዝቡ ላይ የማይሽር የውስጥ ቁስል እየፈጠሩ ይገኛሉ።
ከዚህ ጋር ተያይዞ በሀገራችን የተፈጠረው እጅግ አስገራሚው እውነታ ደግሞ፣ "ለሕዝብ እንታገላለን" የሚሉ ኃይሎች በሕዝቡ ላይ እያመጡት ያለው መከራ ነው። ዛሬ ላይ አንድ የትግራይ ተወላጅ በትግራይ ክልል ከሚኖረው ይልቅ በአዲስ አበባ፣ በባሕር ዳር፣ በጎንደር፣ በሐዋሳ ወይም በአዳማ እጅግ የላቀ ሰላም አግኝቶ ያለምንም ስጋት ወጥቶ ይገባል።
በተመሳሳይ ለአማራ ሕዝብ እንታገላለን የሚሉ ኃይሎች ባሉበት ቀዬ ያለው ነዋሪ በፍርሃት፣ በግድያና በዘረፋ ሲታመስ፤ አንድ የአማራ ተወላጅ በኦሮሚያ፣ በደቡብ ወይም በሶማሌ ክልል የተሻለ ሰላም አግኝቶ ይኖራል። ለኦሮሞ ሕዝብ መብት ቆመናል የሚሉ ኃይሎች በሚንቀሳቀሱባቸው አካባቢዎች ያለው ነዋሪ ከቀዬው ሲሰደድ፣ በአንጻሩ በአማራ፣ በአፋር ወይም በሶማሌ ክልል የሚኖር የኦሮሞ ተወላጅ የተሟላ ሰላም አግኝቷል።
ይህ እውነታ በግልጽ የሚያሳየው ከሕዝብ ተነጥሎ፣ ሕዝብን አስለቅሶና ዘርፎ የሚደረግ ማንኛውም ትግል ከጥፋት በቀር የሚያመጣው አንዳች ፋይዳ እንደሌለ ነው።
መንግሥት ይህንን ሁሉ እያየ ወደ ተሟላ ጦርነትና ግጭት ከመግባት ይልቅ ትዕግስትን የመረጠው ያለ ምክንያት አይደለም። የኢትዮጵያ ወቅታዊ የፖለቲካ አውድ ልክ እንደ አንድ "መጥረቢያ" ነው። በመጥረቢያው ዘይቤ መሠረት ሦስት ተዋናዮች አሉ፤ ቆራጩ የብረት ክፍል፣ ብረቱ የገባበት የእንጨት እጀታ፣ እና መጥረቢያውን ይዞ የሚቆርጠው።
የብረቱ ክፍል የራሱ ዓላማ የለውም፣ የእንጨቱን ትዕዛዝ ይፈጽማል፤ እንጨቱም ቢሆን የራሱ ፍላጎት የለውም፣ በመጥረቢያው አዛዥ እጅ ይመራል። በመሆኑም መንግሥት ከብረቱ ወይም ከእንጨቱ ጋር በመላተም ጊዜውን ከማጥፋት ይልቅ፣ የኢትዮጵያን ሰላም የሚያደፈርሰው ዋነኛ ምንጭ የት እንደሆነ በሚገባ ተገንዝቦ አደጋውን ለመቀልበስ የሚያስችል ጠንካራ የመከላከያ ቁመና ገንብቷል።
ብረቱንና እንጨቱንም ቢሆን በተቻለ መጠን በማስተማር፣ በመታገስና በመመለስ፣ የኢትዮጵያ ሰላምና ዕድገት የጋራ ተጠቃሚ እንደሚያደርጋቸው ለማስገንዘብ በከፍተኛ ብስለት እየሠራ ይገኛል።
ከዚህ ሁሉ የፈተናና የትዕግስት ጉዞ ጀርባ የምትታየው ኢትዮጵያ፣ ባለፉት ዓመታት "ልትፈርስ ነው፣ ልትወድቅ ነው" የተባለባትን የክፉዎች ትርክት ቀልብሳ በአዲስ የማንሰራራት መንፈስ ውስጥ ትገኛለች።
ኢትዮጵያ አትወድቅም ብቻ ሳይሆን፣ ወደፊትም የተኙትን የምታነቃ፣ የወደቁትን የምታነሳና ሊበለጽጉ ሲገባቸው ያልገባቸውን ወንድምና እህቶቿን ይዛ ወደ ከፍታ የምትገሰግስ ታላቅ ሀገር ናት። ለዚህም ማሳያው የፖለቲካ ልዩነት ያላቸው የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች ሳይቀሩ፣ የ"መደመር" እሳቤን በልባቸው አኑረው፣ ስለ ሚዛናዊ የክልሎች ተጠቃሚነት፣ ስለ ኮሪደር ልማትና ስለ ተለያየ ኢኮኖሚ ግንባታ በአንድ ልብ መምከራቸው ነው።
ይህ የሐሳብ መወራረስና መቀራረብ፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ አንድነቱን አጽንቶ፣ ልዩነቶቹን በውይይት ፈትቶ፣ የወደፊቱን የብልጽግና ጉዞ በጋራ ለማፋጠን የሚያስችል የማይናወጥ መሠረት መጣሉን የሚያበስር አስደሳች ምዕራፍ ነው።
29 days ago
"በነገራችን ላይ፣ ዛሬ፣ በትግራይ ውስጥ ከሚኖር ትግራዋይ በላይ፣ በሰላም ወጥቶ መግባት የሚችል፣ አፈሳ የማይካሄድበት፣ በደሴ፣ በጎንደር፣ በባህር ዳር፣ በአዲስ አበባ፣ በቢሾፍቱ፣ አዳማ፣ አርባምንጭ፣ ሀዋሳ ያለ ትግራዋይ፣ ትግራይ ካለው ሰው በላይ ሰላም አለው። ትግራይ ካለው ሰው በላይ በሰላም ወጥቶ መግባት ይችላል። የሚያሳዝነው ይሄ ጉዳይ ግን ትግራይ ብቻ አይደለም። አማራ አካባቢ የሚንቀሳቀሱ ሃይሎች፣ 'ለአማራ ህዝብ ሰላም፣ ደህንነት፣ ጥቅም እንታገላለን' ብለው የሚሉ ሃይሎች በሚንቀሳቀሱባቸው አካባቢዎች ካለው የአማራ ተወላጅ ይልቅ፣ ኦሮሚያ፣ ደቡብ፣ ሱማሌ ያለው አማራ ሰላም አለው። እነዚህ እንታገላለን የሚሉ ሃይሎች ያሉበት አካባቢ የበለጠ ፍራቻ፣ የበለጠ ግድያ፣ የበለጠ ዘረፋና መታገዶች አሉ።
"ኦሮሚያ አካባቢ ለኦሮሞ እንታገላለን ብለው የሚመሉ፣ የሚገዘቱ ሃይሎች ከሚንቀሳቀሱበት አካባቢ በላይ፣ በአማራ ክልል የሚንቀሳቀስ፣ በሱማሌ የሚንቀሳቀስ፣ በአፋር የሚንቀሳቀስ ኦሮሞ የተሻለ ሰላም አለው። ዜጎች በገዛ ቀያቸው፣ መንደራቸው፣ በገዛ ልጆቻቸው እየታመሱ ይገኛሉ። ከቀያቸው ሸሽተው መኖር የተሻለ ሰላም የሚያገኙበት እየሆነ መጥቷል። ከህዝብ ተነጥሎ፣ ህዝብ አስለቅሶ፣ ህዝብ ዘርፎ፣ የሚደረግ ትግል ደግሞ የትም ማድረስ እንደማይችል ከታሪኮቻችን መማር የምንችል ይመስለኛል።
መንግስት አብዛኛውን ጉዳይ በትዕግስት የሚያየው፣ ወደ ግጭት የማይገባው፣ ለምንድነው ያላችሁ እንደሆነ፣ አላማ ቢስ ነው። አላማ የለውም። ይሄንን ግጭት ከፈጸምን በኋላ 'አሳካን' ብለን የምንናገረው አንዳች ቁምነገር የለም። በዚያም በዚህም ብንገል፣ ብንሞት ትርጉም የለውም። ኢትዮጵያ ውስጥ በተለይ ትግራይ አካባቢ ያለው የፖለቲካል አውድ የመጥረቢያ ፖለቲካ ሰለባ ነው ትግራዋይ እና ኢትዮጵያዊያን የሆኑት።"
ጠ/ሚ/ር ዐቢይ አህመድ ዛሬ በፓርላማው ከተናገሩት
"ኦሮሚያ አካባቢ ለኦሮሞ እንታገላለን ብለው የሚመሉ፣ የሚገዘቱ ሃይሎች ከሚንቀሳቀሱበት አካባቢ በላይ፣ በአማራ ክልል የሚንቀሳቀስ፣ በሱማሌ የሚንቀሳቀስ፣ በአፋር የሚንቀሳቀስ ኦሮሞ የተሻለ ሰላም አለው። ዜጎች በገዛ ቀያቸው፣ መንደራቸው፣ በገዛ ልጆቻቸው እየታመሱ ይገኛሉ። ከቀያቸው ሸሽተው መኖር የተሻለ ሰላም የሚያገኙበት እየሆነ መጥቷል። ከህዝብ ተነጥሎ፣ ህዝብ አስለቅሶ፣ ህዝብ ዘርፎ፣ የሚደረግ ትግል ደግሞ የትም ማድረስ እንደማይችል ከታሪኮቻችን መማር የምንችል ይመስለኛል።
መንግስት አብዛኛውን ጉዳይ በትዕግስት የሚያየው፣ ወደ ግጭት የማይገባው፣ ለምንድነው ያላችሁ እንደሆነ፣ አላማ ቢስ ነው። አላማ የለውም። ይሄንን ግጭት ከፈጸምን በኋላ 'አሳካን' ብለን የምንናገረው አንዳች ቁምነገር የለም። በዚያም በዚህም ብንገል፣ ብንሞት ትርጉም የለውም። ኢትዮጵያ ውስጥ በተለይ ትግራይ አካባቢ ያለው የፖለቲካል አውድ የመጥረቢያ ፖለቲካ ሰለባ ነው ትግራዋይ እና ኢትዮጵያዊያን የሆኑት።"
ጠ/ሚ/ር ዐቢይ አህመድ ዛሬ በፓርላማው ከተናገሩት
29 days ago
አካባቢን የማይጎዱ ወይም የአካባቢን ብክለት የሚያስቀሩ የንግድ ዘርፎች ላይ ለተሰማሩ ወጣቶች ለተሻለ ውጤት እንዲበቁ የሚያግዝ ፕሮጀክት ተጀመረ።
ይኸው ለስራ ፈጣሪ ወጣቶች ይህ ትልቅ እድል የተባለለት የሥልጠና እና የአቅም ግንባታ ፕሮግራም የተሰናዳው በግሪን ፊውቸር አፍሪካ ነው።
ግሪን ፊውቸር አፍሪካ በ2017 ዓ.ም ጀምሮ በጀስቲሻ ሚዲያ እና በብሪቲሽ ኤምባሲ እና በተለያዩ አጋር አካላት እየተተገበረ ያለ ፕሮጀክት ነው።
በመጀመሪያው ምዕራፍ ከ300 ወጣት አመልካቾች 10 የላቁ ወጣቶች ሥልጠና ወስደው ንግዳቸውን ስለማስቀጠላቸው ተዘግቧል ።
ከተጠቃሚዎቹም ከትግራይ ቬርሚ ኮምፖስት ማዳበሪያ፣ ከአፋር ፕሮሶፒስ በሚባል ተክል ጡብ መስራት እንዲሁም ከአርባ ምንጭ ከሙዝ ግንድ ወረቀት በመስራት የገንዘብ ሽልማት እና ለ6 ወር ነጻ የህግ ማማከር አገልግሎት አግኝተዋል።
በሁለተኛው ምዕራፍም ከ2000 በላይ አመልካቾች ይጠበቃሉ። ከእነዚህ ውስጥ 300 ወጣቶች ቃለ መጠይቅ የሚደረግላቸው ሲሆን ከ300 ውስጥ 100 አሸናፊ ወጣቶች ሙሉ ሥልጠና ያገኛሉ ነው የተባለው ።
ነጻ የ(ማርኬቲንግ እና ብራንዲንግ፣ የህግ እና የንግድ ምዝገባእና የታክስ፣ የፋይናንስ አቀራረብ፣ የአካባቢ ተጽዕኖ ግምገማ፣ እንግሊዝኛ እና ፒች ማቅረቢያ ክህሎት) ፣ ከ6 ወር በላይ የህግ እና የንግድ ምክር ድጋፍ ፣ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ሥልጠና ዓለም አቀፍ ንግዳቸውን እና ስራቸውን የሚያስተዋውቁበት መድረክ ፣የምስክር ወረቀት እና የከተማ ጉብኝት መርሃ ግብር ለምርጥ 10 አሸናፊዎቹ የተዘጋጁ ሽልማቶች ናቸው ።
ወጣቶች የእድሉ ተጠቃሚ ለመሆንም https://greenfutureafrica.... ወይም +251-913-65-80-06 ላይ በመደወል መመዝገብ ይችላሉ።
ምዝገባው እስከ ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም የሚቆይ ሲሆን የመረጃ ለውውጥ ክፍለ ጊዜው ከዩኒቨርሲቲ ጉብኝቱ በኋላ በብሪቲሽ ካውንስል ግቢ ወስጥ ይካሄዳል።
እስከ አሁን ጀስቲሻ ሚዲያ ፣ብሪቲሽ ኤምባሲ አዲስ አበባ፣ብሪቲሽ ካውንስል ኢትዮጵያ፣አዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን፣የኛ ማይክሮ ፋይናንስ፣ አብሌዝ ቴክኖሎጂስ፣ ቢዩ ዴሊቨሪ እና ጉለሌ ቦታኒክ ጋርደን አጋር ድርጅቶች መሆናቸው ታውቋል።
ይኸው ለስራ ፈጣሪ ወጣቶች ይህ ትልቅ እድል የተባለለት የሥልጠና እና የአቅም ግንባታ ፕሮግራም የተሰናዳው በግሪን ፊውቸር አፍሪካ ነው።
ግሪን ፊውቸር አፍሪካ በ2017 ዓ.ም ጀምሮ በጀስቲሻ ሚዲያ እና በብሪቲሽ ኤምባሲ እና በተለያዩ አጋር አካላት እየተተገበረ ያለ ፕሮጀክት ነው።
በመጀመሪያው ምዕራፍ ከ300 ወጣት አመልካቾች 10 የላቁ ወጣቶች ሥልጠና ወስደው ንግዳቸውን ስለማስቀጠላቸው ተዘግቧል ።
ከተጠቃሚዎቹም ከትግራይ ቬርሚ ኮምፖስት ማዳበሪያ፣ ከአፋር ፕሮሶፒስ በሚባል ተክል ጡብ መስራት እንዲሁም ከአርባ ምንጭ ከሙዝ ግንድ ወረቀት በመስራት የገንዘብ ሽልማት እና ለ6 ወር ነጻ የህግ ማማከር አገልግሎት አግኝተዋል።
በሁለተኛው ምዕራፍም ከ2000 በላይ አመልካቾች ይጠበቃሉ። ከእነዚህ ውስጥ 300 ወጣቶች ቃለ መጠይቅ የሚደረግላቸው ሲሆን ከ300 ውስጥ 100 አሸናፊ ወጣቶች ሙሉ ሥልጠና ያገኛሉ ነው የተባለው ።
ነጻ የ(ማርኬቲንግ እና ብራንዲንግ፣ የህግ እና የንግድ ምዝገባእና የታክስ፣ የፋይናንስ አቀራረብ፣ የአካባቢ ተጽዕኖ ግምገማ፣ እንግሊዝኛ እና ፒች ማቅረቢያ ክህሎት) ፣ ከ6 ወር በላይ የህግ እና የንግድ ምክር ድጋፍ ፣ የእንግሊዝኛ ቋንቋ ሥልጠና ዓለም አቀፍ ንግዳቸውን እና ስራቸውን የሚያስተዋውቁበት መድረክ ፣የምስክር ወረቀት እና የከተማ ጉብኝት መርሃ ግብር ለምርጥ 10 አሸናፊዎቹ የተዘጋጁ ሽልማቶች ናቸው ።
ወጣቶች የእድሉ ተጠቃሚ ለመሆንም https://greenfutureafrica.... ወይም +251-913-65-80-06 ላይ በመደወል መመዝገብ ይችላሉ።
ምዝገባው እስከ ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም የሚቆይ ሲሆን የመረጃ ለውውጥ ክፍለ ጊዜው ከዩኒቨርሲቲ ጉብኝቱ በኋላ በብሪቲሽ ካውንስል ግቢ ወስጥ ይካሄዳል።
እስከ አሁን ጀስቲሻ ሚዲያ ፣ብሪቲሽ ኤምባሲ አዲስ አበባ፣ብሪቲሽ ካውንስል ኢትዮጵያ፣አዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን፣የኛ ማይክሮ ፋይናንስ፣ አብሌዝ ቴክኖሎጂስ፣ ቢዩ ዴሊቨሪ እና ጉለሌ ቦታኒክ ጋርደን አጋር ድርጅቶች መሆናቸው ታውቋል።
1 month ago
የ“እኔ እበልጥ” ትርክት ስብራትን በተጨባጭ እየጠገነ ያለው የ“መደመር” አካታች እሳቤ
*****************************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ “እኔ እበልጣለሁ የሚል አግላይ አስተሳሰብ የዘመናት ድህነታችን ምንጭ ነው፤ ከዚህ ወጥተን እንደ አንድ ዜጋ ልንተባበር ይገባል” በማለት የችግራችንን መሠረት አስቀምጠዋል።
ይህ የበላይነት ስሜት እና አግላይ አስተሳሰብ የዜጎችን ማኅበራዊ እና ጂኦግራፊያዊ እንቅስቃሴ በመገደብ ሀገራዊ የገበያ ትስስርን የሚያደናቅፍ መዋቅራዊ ማነቆ ሆኖ ቆይቷል።
የፖለቲካ ሥልጣንን እንደ ዜሮ-ድምር ፍልሚያ በሚቆጥር እሳቤ ውስጥ መኖር፣ ሀገራዊ ትብብርን እና የሰው ሀብት ልማትን በእጅጉ ይጎዳል።
ይህን ሥር የሰደደ አግላይ ትርክት ለመቀልበስ የለውጡ መንግሥት የ“መደመር” እሳቤን በማራመድ ዜሮ-ድምር የሆነውን የፖለቲካ ፉክክር በአካታች ሀገራዊ አንድነት ለመተካት እየሠራ ይገኛል።
ይህም ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአርባምንጭ ከተማ ባደረጉት ንግግር በግልጽ ተንጸባርቋል።
በወቅቱም፣ እውነተኛ የብልጫ መለኪያ ተጨባጭ ወቅታዊ ሥራ እና ምርታማነት እንጂ ስም ወይም ታሪክ እንዳልሆነ አበክረው ገልጸዋል።
ሰላምን እንደ ኢኮኖሚያዊ እሴት በመቁጠር ቱሪስቶችን መንከባከብ፣ ሌብነትን መጸየፍ እና አካባቢን ማጽዳት ለጋራ ብልጽግና ወሳኝ መሆናቸውን አስገንዝበዋል።
ሀገራዊ አንድነትን እና አካታችነትን ወደ ተጨባጭ ሀብት ለመቀየርም መንግሥት በ“ገበታ” ፕሮጀክቶች እና በብዝኃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ሪፎርም በርካታ ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል።
ከእነዚህም መካከል ከ1 ሺህ 300 በላይ ሰዎችን ማስተናገድ የሚችለው እና በአርባ ምንጭ ሐይቅ ላይ 360 ዲግሪ የሚሽከረከር ሬስቶራንትን ያካተተው የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት አንዱ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንደጠቀሱት፣ ከዚህ ቀደም አንድ የውጭ ባለሀብት አካባቢው ለቅንጦት ልማት ዝግጁ አይደለም ብሏቸው የነበረ ቢሆንም፤ መንግሥት የሀገር ውስጥ አቅምን በማስተባበር ይህን ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ሪዞርት እውን ማድረግ ችሏል።
ይህ ደግሞ ከመገፋፋት እና "እኔ እበልጥ" ከመባባል ይልቅ፣ ሀገራዊ አቅምን በማስተባበር ተዓምር መፍጠር እንደሚቻል ማሳያ ነው።
ከአርባምንጭ በተጨማሪ በሐዋሳ፣ በቢሾፍቱ፣ በጎንደር፣ በባሕር ዳር፣ በአፋር እና በደንዲ የተሠሩት ግዙፍ የመሠረተ ልማት እና የቱሪዝም ፕሮጀክቶች በሀገራችን የኢኮኖሚ ዕድገትን እኩል ለማዳረስ ያለሙ ናቸው።
እነዚህ ሥራዎች የሚያሳዩት “እኔ እበልጥ” ከሚል አግላይ ፖለቲካ ወጥተን በጋራ ስንቆም የውጭ ማረጋገጫ ሳያስፈልገን የሀገራችንን እምቅ ሀብት ወደ ተግባር መቀየር እንደምንችል ነው።
እውነተኛው የሀገር ግንባታ የሚጀምረው ከእያንዳንዳችን የዕለት ተለት ተግባር ነው። አዎ፣ ሁላችንም በሕይወታችን፣ በሥራ ገበታችን እና በማኅበራዊ መስተጋብራችን "እኔ እበልጥ" ከሚል አግላይ አስተሳሰብ ወጥተን ሀገራችንን ለመገንባት መነሳት አለብን።
ትልቅ አቅም ያለን ሕዝቦች ነን፤ ከተባበርን እና አቅማችንን ካስተባበርን ልንደርስበት የማንችለው ከፍታ የለም።
የምታኮራ እና የበለጸገች ኢትዮጵያን ለትውልድ ለማስረከብ ዛሬውኑ በመደመር መንፈስ መነሳት ጊዜ የማይሰጠው ጉዳይ መሆን አለበት፡፡
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #medemer #dineforgeneration #tourism #development #ebc
*****************************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ “እኔ እበልጣለሁ የሚል አግላይ አስተሳሰብ የዘመናት ድህነታችን ምንጭ ነው፤ ከዚህ ወጥተን እንደ አንድ ዜጋ ልንተባበር ይገባል” በማለት የችግራችንን መሠረት አስቀምጠዋል።
ይህ የበላይነት ስሜት እና አግላይ አስተሳሰብ የዜጎችን ማኅበራዊ እና ጂኦግራፊያዊ እንቅስቃሴ በመገደብ ሀገራዊ የገበያ ትስስርን የሚያደናቅፍ መዋቅራዊ ማነቆ ሆኖ ቆይቷል።
የፖለቲካ ሥልጣንን እንደ ዜሮ-ድምር ፍልሚያ በሚቆጥር እሳቤ ውስጥ መኖር፣ ሀገራዊ ትብብርን እና የሰው ሀብት ልማትን በእጅጉ ይጎዳል።
ይህን ሥር የሰደደ አግላይ ትርክት ለመቀልበስ የለውጡ መንግሥት የ“መደመር” እሳቤን በማራመድ ዜሮ-ድምር የሆነውን የፖለቲካ ፉክክር በአካታች ሀገራዊ አንድነት ለመተካት እየሠራ ይገኛል።
ይህም ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአርባምንጭ ከተማ ባደረጉት ንግግር በግልጽ ተንጸባርቋል።
በወቅቱም፣ እውነተኛ የብልጫ መለኪያ ተጨባጭ ወቅታዊ ሥራ እና ምርታማነት እንጂ ስም ወይም ታሪክ እንዳልሆነ አበክረው ገልጸዋል።
ሰላምን እንደ ኢኮኖሚያዊ እሴት በመቁጠር ቱሪስቶችን መንከባከብ፣ ሌብነትን መጸየፍ እና አካባቢን ማጽዳት ለጋራ ብልጽግና ወሳኝ መሆናቸውን አስገንዝበዋል።
ሀገራዊ አንድነትን እና አካታችነትን ወደ ተጨባጭ ሀብት ለመቀየርም መንግሥት በ“ገበታ” ፕሮጀክቶች እና በብዝኃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ሪፎርም በርካታ ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል።
ከእነዚህም መካከል ከ1 ሺህ 300 በላይ ሰዎችን ማስተናገድ የሚችለው እና በአርባ ምንጭ ሐይቅ ላይ 360 ዲግሪ የሚሽከረከር ሬስቶራንትን ያካተተው የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት አንዱ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንደጠቀሱት፣ ከዚህ ቀደም አንድ የውጭ ባለሀብት አካባቢው ለቅንጦት ልማት ዝግጁ አይደለም ብሏቸው የነበረ ቢሆንም፤ መንግሥት የሀገር ውስጥ አቅምን በማስተባበር ይህን ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ሪዞርት እውን ማድረግ ችሏል።
ይህ ደግሞ ከመገፋፋት እና "እኔ እበልጥ" ከመባባል ይልቅ፣ ሀገራዊ አቅምን በማስተባበር ተዓምር መፍጠር እንደሚቻል ማሳያ ነው።
ከአርባምንጭ በተጨማሪ በሐዋሳ፣ በቢሾፍቱ፣ በጎንደር፣ በባሕር ዳር፣ በአፋር እና በደንዲ የተሠሩት ግዙፍ የመሠረተ ልማት እና የቱሪዝም ፕሮጀክቶች በሀገራችን የኢኮኖሚ ዕድገትን እኩል ለማዳረስ ያለሙ ናቸው።
እነዚህ ሥራዎች የሚያሳዩት “እኔ እበልጥ” ከሚል አግላይ ፖለቲካ ወጥተን በጋራ ስንቆም የውጭ ማረጋገጫ ሳያስፈልገን የሀገራችንን እምቅ ሀብት ወደ ተግባር መቀየር እንደምንችል ነው።
እውነተኛው የሀገር ግንባታ የሚጀምረው ከእያንዳንዳችን የዕለት ተለት ተግባር ነው። አዎ፣ ሁላችንም በሕይወታችን፣ በሥራ ገበታችን እና በማኅበራዊ መስተጋብራችን "እኔ እበልጥ" ከሚል አግላይ አስተሳሰብ ወጥተን ሀገራችንን ለመገንባት መነሳት አለብን።
ትልቅ አቅም ያለን ሕዝቦች ነን፤ ከተባበርን እና አቅማችንን ካስተባበርን ልንደርስበት የማንችለው ከፍታ የለም።
የምታኮራ እና የበለጸገች ኢትዮጵያን ለትውልድ ለማስረከብ ዛሬውኑ በመደመር መንፈስ መነሳት ጊዜ የማይሰጠው ጉዳይ መሆን አለበት፡፡
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #medemer #dineforgeneration #tourism #development #ebc
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ኢሰመኮ በትግራይ ክልል የወጣው “የግዳጅ ወታደራዊ አዋጅ” በአስቸኳይ እንዲቆም ጠየቀ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በትግራይ ክልል ወጣቶችን በግዳጅ ወደ ውትድርና የማሰማራት እና ሐሳብን የመግለጽ መብትን የመገደብ ተግባራት ከሕገ መንግሥቱና ከዓለም አቀፍ ሕግ ጋር ስለሚጣረሱ በአፋጣኝ ሊቆሙ እንደሚገባ አሳሰበ።
ኮሚሽኑ ባደረገው ክትትል የክልሉ ጊዜያዊ ምክር ቤት “የትግራይ ሕዝብን ሕልውና ለመጠበቅ” በሚል ሰኔ 17 ቀን 2018 ዓ.ም. የግዳጅ ውትድርና ሰነድ አውጥቶ ሥራ ላይ ማዋሉን አረጋግጧል።
ለግዳጅ ውትድርና ጥሪውን የማይቀበል ሰው እስከ 50 ሺህ ብር ቅጣት፣ የክልሉን ውሳኔ የሚተቹና የሚቃወሙ ደግሞ እስከ 25 ዓመት ጽኑ እስራትና የንብረት መወረስ ይፈረድባቸዋል።
ይሄን ተከትሎም የጸጥታ አካላት ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ በማንኛውም ጊዜና ቦታ ሰዎችን የመያዝ እና የመፈተሽ ሥልጣን ተሰጥቷቸዋል ማለቱን ሐራምቤ ሬድዮ ከመግለጫው ተመልክቷል።
በአብያተ ክርስትያናት፣ በገበያና በቤት ለቤት አሰሳ ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ሕጻናት፣ ተፈናቃዮችና የአእምሮ ሕሙማን በግዳጅ እየታፈሱ መሆኑ ተረጋግጧል። ይህም እንደ ጦር ወንጀል ሊቆጠር የሚችል የጉልበት ብዝበዛ ነው።
በክልሉ አዋሳኝ አካባቢዎች (ራያና አፋርን ጨምሮ) በታጠቁ ኃይሎች መካከል በተነሱ ግጭቶች የሰው ሕይወት የጠፋ ሲሆን፣ በርካታ ዜጎች ያለ ምግብና መጠለያ ተፈናቅለዋል።
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ ይህ ተግባር የፕሪቶሪያን የሰላም ስምምነት የሚጥስና አንጻራዊ ሰላሙን ወደ ኋላ የሚመልስ በመሆኑ፣ የግዳጅ ውትድርና ሰነዱ ተፈጻሚነት በአስቸኳይ እንዲቆም እና የፖለቲካ ልዩነቶች በሰላማዊ ውይይት ብቻ እንዲፈቱ በጥብቅ አሳስበዋል።
Seledadotio
Seledadotio
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በትግራይ ክልል ወጣቶችን በግዳጅ ወደ ውትድርና የማሰማራት እና ሐሳብን የመግለጽ መብትን የመገደብ ተግባራት ከሕገ መንግሥቱና ከዓለም አቀፍ ሕግ ጋር ስለሚጣረሱ በአፋጣኝ ሊቆሙ እንደሚገባ አሳሰበ።
ኮሚሽኑ ባደረገው ክትትል የክልሉ ጊዜያዊ ምክር ቤት “የትግራይ ሕዝብን ሕልውና ለመጠበቅ” በሚል ሰኔ 17 ቀን 2018 ዓ.ም. የግዳጅ ውትድርና ሰነድ አውጥቶ ሥራ ላይ ማዋሉን አረጋግጧል።
ለግዳጅ ውትድርና ጥሪውን የማይቀበል ሰው እስከ 50 ሺህ ብር ቅጣት፣ የክልሉን ውሳኔ የሚተቹና የሚቃወሙ ደግሞ እስከ 25 ዓመት ጽኑ እስራትና የንብረት መወረስ ይፈረድባቸዋል።
ይሄን ተከትሎም የጸጥታ አካላት ያለ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ በማንኛውም ጊዜና ቦታ ሰዎችን የመያዝ እና የመፈተሽ ሥልጣን ተሰጥቷቸዋል ማለቱን ሐራምቤ ሬድዮ ከመግለጫው ተመልክቷል።
በአብያተ ክርስትያናት፣ በገበያና በቤት ለቤት አሰሳ ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ሕጻናት፣ ተፈናቃዮችና የአእምሮ ሕሙማን በግዳጅ እየታፈሱ መሆኑ ተረጋግጧል። ይህም እንደ ጦር ወንጀል ሊቆጠር የሚችል የጉልበት ብዝበዛ ነው።
በክልሉ አዋሳኝ አካባቢዎች (ራያና አፋርን ጨምሮ) በታጠቁ ኃይሎች መካከል በተነሱ ግጭቶች የሰው ሕይወት የጠፋ ሲሆን፣ በርካታ ዜጎች ያለ ምግብና መጠለያ ተፈናቅለዋል።
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ ይህ ተግባር የፕሪቶሪያን የሰላም ስምምነት የሚጥስና አንጻራዊ ሰላሙን ወደ ኋላ የሚመልስ በመሆኑ፣ የግዳጅ ውትድርና ሰነዱ ተፈጻሚነት በአስቸኳይ እንዲቆም እና የፖለቲካ ልዩነቶች በሰላማዊ ውይይት ብቻ እንዲፈቱ በጥብቅ አሳስበዋል።
Seledadotio
Seledadotio
1 month ago
“ኢትዮጵያ አንድ ቪዛ ብቻ ወስደው መላውን ዓለም የሚያዩባት ድንቅ ሀገር ናት” - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
************************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአንድ ቪዛ ብቻ ተጉዘው ከተፈጥሮ፣ ከሥነ-ምሕዳር፣ ከቅዝቃዜና ከሙቀት እንዲሁም ከጥንታዊ ታሪክና ባህል ባለብዙ መልክነትን በአንድ ላይ የሚያዩባት በዓለም ላይ ድንቅ ሀገር ኢትዮጵያ መሆኗን ገልጸዋል።
ወደ ሰሜኑ የሀገራችን ክፍል የሚጓዝ ሰው ከአፍሪካ ሁለተኛ ከፍተኛ ቦታ የሆነውን የሰሜን ተራሮች ብርድና አስደናቂ መልክዓ ምድር አጣጥሞ፣ በጥቂት ሰዓታት ጉዞ ደግሞ በታሪክና በቅርስ የተሞላችውን የጎንደር ፋሲል ግንብን መጎብኘት እንደሚችል ጠቅሰዋል።
ከዚያም አልፎ ውብ መዳረሻ ወደሆነችው ጎርጎራ፣ የረጅሙ የዓባይ ወንዝ መነሻ ወደሆነው ጣና ገዳማትና የዛሬ 800 እና 900 ዓመታት የቆዩ የክርስትና የብራና ጽሑፎችና ቅርሶችን ተመልክቶ፣ በውቧ ባሕር ዳር ጉዞውን እንደሚያጠናቅቅ ጠቁመው፣ በዚህ መስመር ላወጣው ወጪ የሚቆጭ ማንም እንደማይኖር አረጋግጠዋል።
በሌላ በኩል ደግሞ በዓለም ላይ በአንድ አቅጣጫ ሁሉንም ዓይነት ተፈጥሮ በጥምረት የያዘ እንደ ባሌ ዓይነት ቦታ ማግኘት እጅግ አስቸጋሪ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
ከባሕር ጠለል በላይ ከ4 ሺህ 300 ሜትር በላይ ከፍታ ባለው የቱሉ ዲምቱ ተራራ ላይ አስደናቂ ሐይቆችን፣ ብርቅዬዋን ቀይ ቀበሮና የሎቤሊያ ዕፅዋትን ተመልክቶ፣ በደቂቃዎች ልዩነት ወደ ሀረና ዝቅተኛ ጫካ ሲወርድ ለማመን የሚከብድ ጥቁር አንበሳ፣ ማራኪ ፏፏቴዎችና ብርቅዬ ወፎች ያሉበትን ጥቅጥቅ ያለ ደን ያገኛል ብለዋል።
በዲንሾ ብሔራዊ ፓርክ ከተላመዱ የዱር እንስሳት ጋር ከተገናኘ በኋላ፣ ወደ ሶፍ ዑመር ዋሻ ሲያመራ ደግሞ ከሕንድ ውቅያኖስ ጋር በቀጥታ ይገናኝ የነበረና የዛሬ 800 ዓመት የነበረ መስጊድ፣ አርቲፊሻል ሐይቅ እንዲሁም ከ60 በላይ ቋንቋዎች የሚማሩበት ታሪካዊ መድረሳ ያለበትንና ጥንታውያን ስልጡን ኢትዮጵያውያን የገነቡትን ገና ያልተደረሰበትን ታላቅ የታሪክ ምዕራፍ በዓይኑ እንደሚመለከት ጠቅሰዋል።
የኢትዮጵያ አስደናቂ ባለብዙ መልክነት በዚህ ብቻ እንደማያበቃ የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፤ ወደ አፋር ክልል የሚጓዝ ሰው የሰው ልጅ መገኛ ታሪክን ሰምቶ፣ በምድር ላይ መሆኑን የሚያጠራጥረውን የኤርታሌ የሚፈላ እሳተ ጎመራ እቶንና ማራኪውን የዳሎልን የሰልፈር ከለሮችና የጨው መስኮች እንደሚመለከት አብራርተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከእነዚህ በተጨማሪ ወደ ሐረር፣ ጅማ እና ሌሎች የኢትዮጵያ ክፍሎች ቢኬድ ሙቀትና ቅዝቃዜ፣ ከፍተኛና ዝቅተኛ መልክዓ ምድር፣ አስደናቂ የዱር እንስሳትና ጥንታዊ ታሪኮች የተሰናሰሉባት ሀገር ኢትዮጵያ ብቻ ናት ብለዋል።
ይህንን ሁሉ ድንቅ የተፈጥሮና የታሪክ ጸጋ የያዘችውን ኢትዮጵያን ማንኛውም ዜጋ ሊያውቃትና ሊጎበኛት እንደሚገባ በማሳሰብ፣ ሀገራችን ተዘርዝረው በማያልቁና በእውነት “ይህ ስፍራ ኢትዮጵያ ውስጥ ነው ወይ?” በሚያሰኙ ማራኪ መዳረሻዎች የተሞላች መሆኗን ገልጸዋል።
#visitethiopia #onevisamultidestinations #pmabiyahmed #landoforigins #ethiopianbroadcastingcorporation
************************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአንድ ቪዛ ብቻ ተጉዘው ከተፈጥሮ፣ ከሥነ-ምሕዳር፣ ከቅዝቃዜና ከሙቀት እንዲሁም ከጥንታዊ ታሪክና ባህል ባለብዙ መልክነትን በአንድ ላይ የሚያዩባት በዓለም ላይ ድንቅ ሀገር ኢትዮጵያ መሆኗን ገልጸዋል።
ወደ ሰሜኑ የሀገራችን ክፍል የሚጓዝ ሰው ከአፍሪካ ሁለተኛ ከፍተኛ ቦታ የሆነውን የሰሜን ተራሮች ብርድና አስደናቂ መልክዓ ምድር አጣጥሞ፣ በጥቂት ሰዓታት ጉዞ ደግሞ በታሪክና በቅርስ የተሞላችውን የጎንደር ፋሲል ግንብን መጎብኘት እንደሚችል ጠቅሰዋል።
ከዚያም አልፎ ውብ መዳረሻ ወደሆነችው ጎርጎራ፣ የረጅሙ የዓባይ ወንዝ መነሻ ወደሆነው ጣና ገዳማትና የዛሬ 800 እና 900 ዓመታት የቆዩ የክርስትና የብራና ጽሑፎችና ቅርሶችን ተመልክቶ፣ በውቧ ባሕር ዳር ጉዞውን እንደሚያጠናቅቅ ጠቁመው፣ በዚህ መስመር ላወጣው ወጪ የሚቆጭ ማንም እንደማይኖር አረጋግጠዋል።
በሌላ በኩል ደግሞ በዓለም ላይ በአንድ አቅጣጫ ሁሉንም ዓይነት ተፈጥሮ በጥምረት የያዘ እንደ ባሌ ዓይነት ቦታ ማግኘት እጅግ አስቸጋሪ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
ከባሕር ጠለል በላይ ከ4 ሺህ 300 ሜትር በላይ ከፍታ ባለው የቱሉ ዲምቱ ተራራ ላይ አስደናቂ ሐይቆችን፣ ብርቅዬዋን ቀይ ቀበሮና የሎቤሊያ ዕፅዋትን ተመልክቶ፣ በደቂቃዎች ልዩነት ወደ ሀረና ዝቅተኛ ጫካ ሲወርድ ለማመን የሚከብድ ጥቁር አንበሳ፣ ማራኪ ፏፏቴዎችና ብርቅዬ ወፎች ያሉበትን ጥቅጥቅ ያለ ደን ያገኛል ብለዋል።
በዲንሾ ብሔራዊ ፓርክ ከተላመዱ የዱር እንስሳት ጋር ከተገናኘ በኋላ፣ ወደ ሶፍ ዑመር ዋሻ ሲያመራ ደግሞ ከሕንድ ውቅያኖስ ጋር በቀጥታ ይገናኝ የነበረና የዛሬ 800 ዓመት የነበረ መስጊድ፣ አርቲፊሻል ሐይቅ እንዲሁም ከ60 በላይ ቋንቋዎች የሚማሩበት ታሪካዊ መድረሳ ያለበትንና ጥንታውያን ስልጡን ኢትዮጵያውያን የገነቡትን ገና ያልተደረሰበትን ታላቅ የታሪክ ምዕራፍ በዓይኑ እንደሚመለከት ጠቅሰዋል።
የኢትዮጵያ አስደናቂ ባለብዙ መልክነት በዚህ ብቻ እንደማያበቃ የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፤ ወደ አፋር ክልል የሚጓዝ ሰው የሰው ልጅ መገኛ ታሪክን ሰምቶ፣ በምድር ላይ መሆኑን የሚያጠራጥረውን የኤርታሌ የሚፈላ እሳተ ጎመራ እቶንና ማራኪውን የዳሎልን የሰልፈር ከለሮችና የጨው መስኮች እንደሚመለከት አብራርተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከእነዚህ በተጨማሪ ወደ ሐረር፣ ጅማ እና ሌሎች የኢትዮጵያ ክፍሎች ቢኬድ ሙቀትና ቅዝቃዜ፣ ከፍተኛና ዝቅተኛ መልክዓ ምድር፣ አስደናቂ የዱር እንስሳትና ጥንታዊ ታሪኮች የተሰናሰሉባት ሀገር ኢትዮጵያ ብቻ ናት ብለዋል።
ይህንን ሁሉ ድንቅ የተፈጥሮና የታሪክ ጸጋ የያዘችውን ኢትዮጵያን ማንኛውም ዜጋ ሊያውቃትና ሊጎበኛት እንደሚገባ በማሳሰብ፣ ሀገራችን ተዘርዝረው በማያልቁና በእውነት “ይህ ስፍራ ኢትዮጵያ ውስጥ ነው ወይ?” በሚያሰኙ ማራኪ መዳረሻዎች የተሞላች መሆኗን ገልጸዋል።
#visitethiopia #onevisamultidestinations #pmabiyahmed #landoforigins #ethiopianbroadcastingcorporation
1 month ago
♦️ኢትዮጵያዊነት በኩራት የተንፀባረቀበት፣ባህልና አንድነት የደመቁበት ታሪካዊ የመክፈቻ ስነ-ስርዓት
ድፍን 43 ዓመታትን ኢትዮጵያዊያንን በአንድ ጥላ ስር አሰባስቦ ናፍቆታቸውን የሚወጡበት፣ ባህላቸውን፣ታሪካቸውን፣ቋንቋቸውን፣አልባሳታቸውን ለአዲሱ ትውልድ የሚያስተላልፉበትና ለሌላው ዓለም የሚያስተዋውቁበት ከስፖርትም በላይ ትልቅ ትርጉም ያለው የኢትዮጵያ የስፖርት ፌዴሬሽን በሠሜን አሜሪካ (ESFNA) በየዓመቱ የሚያዘጋጀው ዓመታዊ ክብረ በዓል በልዩ ድምቀት ተከፈተ።
በመክፈቻው ስነ-ስርዓት በሚኒሶታ ግዛት የሚገኘው የTCO Vicking ስታዲየም ከወትሮው በተለየ በኢትዮጵያውያን ባህል፣ ባንዲራና አንድነት ልዩ ውበት ፈሶበት ውሏል።
የኢትዮጵያ ቀለማት በስታዲየሙ ላይ ሲያበሩ፣ ባህላዊ አልባሳት፣ ዜማዎች እና የደስታ ድምፆች ለተሰበሰበው ሕዝብ ከስፖርትም ባለፈ የታላቅ ክብረ በዓል ድባብን አላብሠውታል።
በሚኒሶታ ግዛት"ኢትዮጵያ"የምትባለው ሀገርን በመፍጠር በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ባህላቸውን፣ አንድነታቸውን እና ኩራታቸውን በአስደናቂ ሁኔታ ያሳዩበት ዕለትም ሆኖ ተመዝግቦ አልፏል።
በአጭር ቃል የTCO ስታዲየም በዕለቱ የትርዒትና የባህል ድምቀት ማዕከል ሆኖ ነበር ያለፈው፤የኢትዮጵያ ባንዲራ በክብር ሲውለበለብ ማየት ባህላዊ አልባሳት በውበታቸው የብዙዎችን ቀልብ ይስቡ፣ዐይንንም ይማርኩ ነበር።
በተለይ በዕለቱ የቀረቡትና ኢትዮጵያ የብዙ ባህልና ታሪኮች ባለቤት መሆኗን የሚያሳዩት የአፋርና የጋምቤላ ብሄረሠብ የባህል ሙዚቃዎችና ውዝዋዜዎች፣በአረንጓዴ፣ቢጫና ቀይ ባንዲራችን ያሸበረቁት ታዳጊዎች ያሳዩት የተለያዩ የኪነጥበብ ትርዒቶች መድረኩን ሕይወት ሞልተውበት ለተመልካች ትልቅ ደስታን ለግሠውትም ታይቷል።
በዕለቱ ፕሮግራሙን በታደሙት ላይ የሚታየው የፈገግታ ፊት፣ የአንድነት ስሜት እና የኢትዮጵያዊነት ኩራት ተሳታፊዎቹን በልዩ የደስታ ስሜት አስተሳስሮ ነበር፤
በድምፀ ነጎድጓዱ ታዋቂው የመድረክ መሪ ጋዜጠኛ ወንድወሠን ከበደ መድረኩን በማራኪ ድምፁ ተቆጣጥሮት ተጨማሪ ውበት ፈጥሮለት፣ግርማ ሞገስም አላብሶት ታይቷል፤
በሠልፍ የሚጓዙትን 32 ቡድኖች ሲያሳዩት የነበረው ባህላዊ ጭፈራና የተለያዩ ዳንሶችና ትርዒቶች ለሜዳው ተጨማሪ ውበቶችም ነበሩ።
የዕለቱ የመክፈቻ ፕሮግራም ከመዝናኛነቱ ባሻገር ባህልን የሚያከብር፣ትውልድን ከትውልድ የሚያገናኝ እና የኢትዮጵያውያንን አንድነት በግልጽ የሚያንጸባርቅ የማይረሳ በዓል ሆኖ ማለፉ ኢትዮጵያዊያንን ብቻ ሳይሆን የሌሎች ሀገር ዜጎችን ጭምር በግርምት እጃቸውን አፋቸው ላይ እንዲጭኑ አስገድዷል።
በዕለቱ ሌላኛው የመክፈቻው ፕሮግራሙ አካል ሆኖ ያለፈው በውድድሩ ከመሸናነፍ ባለፈ ለወገኖቹ ተቆርቋሪና አጋር መሆኑን ያሳየበት መድረክ መሆኑ ነው፤
የፌዴሬሽኑ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ በሆነው በአቶ ያሬድ ነጋሽ ሃሳቡ የተመዘዘው በአርሲ ዞን በንፁሀን ዜጎች ላይ የደረሠውን ጉዳትና ሞት የአንድ ደቂቃ የህሊና ፀሎት በማድረግ የታሠበ ሲሆን የድጋፍ ማሠበሰቢያ መዘርጋቱንም ይፋ በማድረግ ፌዴሬሽኑ ድርጊቱን ከማውገዝ ባለፊ በዜጎቹ ችግርም ሆነ በደስታ ወቅት ከጎናቸው መሆኑን በተግባር በማሳየቱ ወደ ስልጣን የመጣው አዲሱ አመራር ከየአቅጣጫው የምስጋና ዝናብ እንዲዘንብለት አድርጓል።
በልዩ ልዩ የእግር ኳስ ውድድሮች የተጀመረውና በደማቅ የመክፈቻ ስነ-ስርዓት በይፋ የተከፈተው 43ኛው ዓመታዊ ክብረ በዓል እስከ ጁላይ 4 እንደደመቀ የሚቀጥል ሲሆን በተለይ በሚኒሶታ ግዛት ገዥ ጭምር ጁላይ 3 የኢትዮጵያዊያን ቀን በሚል የታወጀለት የ "Ethiopian Day" ከወዲሁ ብዙዎች በጉጉት የሚጠብቁት ቀንም ሆኗል።መልካም ክብረ በዓል!!
✍️✍️በጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ(ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል)ኤገን ሚኒሶታ
ድፍን 43 ዓመታትን ኢትዮጵያዊያንን በአንድ ጥላ ስር አሰባስቦ ናፍቆታቸውን የሚወጡበት፣ ባህላቸውን፣ታሪካቸውን፣ቋንቋቸውን፣አልባሳታቸውን ለአዲሱ ትውልድ የሚያስተላልፉበትና ለሌላው ዓለም የሚያስተዋውቁበት ከስፖርትም በላይ ትልቅ ትርጉም ያለው የኢትዮጵያ የስፖርት ፌዴሬሽን በሠሜን አሜሪካ (ESFNA) በየዓመቱ የሚያዘጋጀው ዓመታዊ ክብረ በዓል በልዩ ድምቀት ተከፈተ።
በመክፈቻው ስነ-ስርዓት በሚኒሶታ ግዛት የሚገኘው የTCO Vicking ስታዲየም ከወትሮው በተለየ በኢትዮጵያውያን ባህል፣ ባንዲራና አንድነት ልዩ ውበት ፈሶበት ውሏል።
የኢትዮጵያ ቀለማት በስታዲየሙ ላይ ሲያበሩ፣ ባህላዊ አልባሳት፣ ዜማዎች እና የደስታ ድምፆች ለተሰበሰበው ሕዝብ ከስፖርትም ባለፈ የታላቅ ክብረ በዓል ድባብን አላብሠውታል።
በሚኒሶታ ግዛት"ኢትዮጵያ"የምትባለው ሀገርን በመፍጠር በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ባህላቸውን፣ አንድነታቸውን እና ኩራታቸውን በአስደናቂ ሁኔታ ያሳዩበት ዕለትም ሆኖ ተመዝግቦ አልፏል።
በአጭር ቃል የTCO ስታዲየም በዕለቱ የትርዒትና የባህል ድምቀት ማዕከል ሆኖ ነበር ያለፈው፤የኢትዮጵያ ባንዲራ በክብር ሲውለበለብ ማየት ባህላዊ አልባሳት በውበታቸው የብዙዎችን ቀልብ ይስቡ፣ዐይንንም ይማርኩ ነበር።
በተለይ በዕለቱ የቀረቡትና ኢትዮጵያ የብዙ ባህልና ታሪኮች ባለቤት መሆኗን የሚያሳዩት የአፋርና የጋምቤላ ብሄረሠብ የባህል ሙዚቃዎችና ውዝዋዜዎች፣በአረንጓዴ፣ቢጫና ቀይ ባንዲራችን ያሸበረቁት ታዳጊዎች ያሳዩት የተለያዩ የኪነጥበብ ትርዒቶች መድረኩን ሕይወት ሞልተውበት ለተመልካች ትልቅ ደስታን ለግሠውትም ታይቷል።
በዕለቱ ፕሮግራሙን በታደሙት ላይ የሚታየው የፈገግታ ፊት፣ የአንድነት ስሜት እና የኢትዮጵያዊነት ኩራት ተሳታፊዎቹን በልዩ የደስታ ስሜት አስተሳስሮ ነበር፤
በድምፀ ነጎድጓዱ ታዋቂው የመድረክ መሪ ጋዜጠኛ ወንድወሠን ከበደ መድረኩን በማራኪ ድምፁ ተቆጣጥሮት ተጨማሪ ውበት ፈጥሮለት፣ግርማ ሞገስም አላብሶት ታይቷል፤
በሠልፍ የሚጓዙትን 32 ቡድኖች ሲያሳዩት የነበረው ባህላዊ ጭፈራና የተለያዩ ዳንሶችና ትርዒቶች ለሜዳው ተጨማሪ ውበቶችም ነበሩ።
የዕለቱ የመክፈቻ ፕሮግራም ከመዝናኛነቱ ባሻገር ባህልን የሚያከብር፣ትውልድን ከትውልድ የሚያገናኝ እና የኢትዮጵያውያንን አንድነት በግልጽ የሚያንጸባርቅ የማይረሳ በዓል ሆኖ ማለፉ ኢትዮጵያዊያንን ብቻ ሳይሆን የሌሎች ሀገር ዜጎችን ጭምር በግርምት እጃቸውን አፋቸው ላይ እንዲጭኑ አስገድዷል።
በዕለቱ ሌላኛው የመክፈቻው ፕሮግራሙ አካል ሆኖ ያለፈው በውድድሩ ከመሸናነፍ ባለፈ ለወገኖቹ ተቆርቋሪና አጋር መሆኑን ያሳየበት መድረክ መሆኑ ነው፤
የፌዴሬሽኑ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ በሆነው በአቶ ያሬድ ነጋሽ ሃሳቡ የተመዘዘው በአርሲ ዞን በንፁሀን ዜጎች ላይ የደረሠውን ጉዳትና ሞት የአንድ ደቂቃ የህሊና ፀሎት በማድረግ የታሠበ ሲሆን የድጋፍ ማሠበሰቢያ መዘርጋቱንም ይፋ በማድረግ ፌዴሬሽኑ ድርጊቱን ከማውገዝ ባለፊ በዜጎቹ ችግርም ሆነ በደስታ ወቅት ከጎናቸው መሆኑን በተግባር በማሳየቱ ወደ ስልጣን የመጣው አዲሱ አመራር ከየአቅጣጫው የምስጋና ዝናብ እንዲዘንብለት አድርጓል።
በልዩ ልዩ የእግር ኳስ ውድድሮች የተጀመረውና በደማቅ የመክፈቻ ስነ-ስርዓት በይፋ የተከፈተው 43ኛው ዓመታዊ ክብረ በዓል እስከ ጁላይ 4 እንደደመቀ የሚቀጥል ሲሆን በተለይ በሚኒሶታ ግዛት ገዥ ጭምር ጁላይ 3 የኢትዮጵያዊያን ቀን በሚል የታወጀለት የ "Ethiopian Day" ከወዲሁ ብዙዎች በጉጉት የሚጠብቁት ቀንም ሆኗል።መልካም ክብረ በዓል!!
✍️✍️በጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ(ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል)ኤገን ሚኒሶታ
1 month ago
በአፋር ክልል ሕጋዊ የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪትን ለማጠናከር እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል ዜጎች የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪትን በሕጋዊ መንገድ ብቻ እንዲያገኙ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ሥራና ክህሎት ቢሮ።
የቢሮው ኃላፊ አሕመድ ኢብራሂም እንዳሉት ÷ በሕገ ወጥ መንገድ የሚደረግ የውጭ ሀገር የሥራ ጉዞ በዜጎች ሕይወትና አካል ላይ እያደረሰ ያለው አስከፊ ጉዳት ከፍተኛ ነው፡፡
ቢሮው በሕገ ወጥ መንገድ የሚደረግን የሥራ ጉዞ ለመከላከል ሕጋዊ የሥራ ስምሪት አሰራርን በስፋት ተግባራዊ እያደረገ እንደሚገኝ አስረድተዋል፡፡
ማንኛውም ዜጋ ፍላጎቱንና መብቱን የሚያስከብሩ ሕጋዊ አማራጮችን ብቻ በመጠቀም ራሱን ከጉዳት፤ ቤተሰቡን ደግሞ ከስጋት ሊጠብቅ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡
የክልሉ መንግሥት ለዘርፉ ልዩ ትኩረት በመስጠት አስፈላጊውን ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝም ሃላፊው ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ተናግረዋል፡፡
ዜጎች በየደረጃው በሚገኙ ማዕከላት ስልጠናዎችን እንዲወስዱ በማድረግ መብትና ግዴታቸውን ተገንዝበው ወደ ሥራ እንዲሰማሩ እየተደረገ መሆኑን አብራርተዋል።
የቢሮው ምክትል ኃላፊ ወ/ሮ ሐስና መሃመድ በበኩላቸው ÷ በሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውርና ጉዞ ሳቢያ ለሚደርሱ ዘርፈ ብዙ ማሕበራዊና ኢኮኖሚያዊ ቀውሶች ግንባር ቀደም ተጋላጭ የሆኑት ሴቶች ናቸው ብለዋል፡፡
በመሆኑም ሴቶች ከእነዚህ አስከፊ አደጋዎች ራሳቸውን ለመከላከል ሲሉ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪትን በሕጋዊ መንገድ ብቻ ሊያከናውኑ እንደሚገባ አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡
መንግሥት ባለፉት ጥቂት ዓመታት የዜጎችን መብት፣ ክብርና ተጠቃሚነት በዘላቂነት ለማስከበር ስልታዊ የፖሊሲ ርምጃዎችን ወስዶ ተግባራዊ እያደረገ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።
ሴቶች የተዘጋጁትን ሰፊ የማሰልጠኛ ዕድሎች በአግባቡ በመጠቀም ሙያዊ ብቃታቸውን አሳድገውና ተወዳዳሪ ሆነው ከስጋት ነጻ በሆነው ሕጋዊ የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።
በአሊ ሹምባሕሪ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል ዜጎች የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪትን በሕጋዊ መንገድ ብቻ እንዲያገኙ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ሥራና ክህሎት ቢሮ።
የቢሮው ኃላፊ አሕመድ ኢብራሂም እንዳሉት ÷ በሕገ ወጥ መንገድ የሚደረግ የውጭ ሀገር የሥራ ጉዞ በዜጎች ሕይወትና አካል ላይ እያደረሰ ያለው አስከፊ ጉዳት ከፍተኛ ነው፡፡
ቢሮው በሕገ ወጥ መንገድ የሚደረግን የሥራ ጉዞ ለመከላከል ሕጋዊ የሥራ ስምሪት አሰራርን በስፋት ተግባራዊ እያደረገ እንደሚገኝ አስረድተዋል፡፡
ማንኛውም ዜጋ ፍላጎቱንና መብቱን የሚያስከብሩ ሕጋዊ አማራጮችን ብቻ በመጠቀም ራሱን ከጉዳት፤ ቤተሰቡን ደግሞ ከስጋት ሊጠብቅ እንደሚገባ አስገንዝበዋል፡፡
የክልሉ መንግሥት ለዘርፉ ልዩ ትኩረት በመስጠት አስፈላጊውን ድጋፍ እያደረገ እንደሚገኝም ሃላፊው ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ተናግረዋል፡፡
ዜጎች በየደረጃው በሚገኙ ማዕከላት ስልጠናዎችን እንዲወስዱ በማድረግ መብትና ግዴታቸውን ተገንዝበው ወደ ሥራ እንዲሰማሩ እየተደረገ መሆኑን አብራርተዋል።
የቢሮው ምክትል ኃላፊ ወ/ሮ ሐስና መሃመድ በበኩላቸው ÷ በሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውርና ጉዞ ሳቢያ ለሚደርሱ ዘርፈ ብዙ ማሕበራዊና ኢኮኖሚያዊ ቀውሶች ግንባር ቀደም ተጋላጭ የሆኑት ሴቶች ናቸው ብለዋል፡፡
በመሆኑም ሴቶች ከእነዚህ አስከፊ አደጋዎች ራሳቸውን ለመከላከል ሲሉ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪትን በሕጋዊ መንገድ ብቻ ሊያከናውኑ እንደሚገባ አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡
መንግሥት ባለፉት ጥቂት ዓመታት የዜጎችን መብት፣ ክብርና ተጠቃሚነት በዘላቂነት ለማስከበር ስልታዊ የፖሊሲ ርምጃዎችን ወስዶ ተግባራዊ እያደረገ እንደሚገኝ ጠቁመዋል።
ሴቶች የተዘጋጁትን ሰፊ የማሰልጠኛ ዕድሎች በአግባቡ በመጠቀም ሙያዊ ብቃታቸውን አሳድገውና ተወዳዳሪ ሆነው ከስጋት ነጻ በሆነው ሕጋዊ የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።
በአሊ ሹምባሕሪ
1 month ago
ገበታ ለትውልድ የኢትዮጵያን ደም ግባት የገለጠ ፕሮጀክት ...
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት፣ አነሳሽነትና አስተባባሪነት የተመሩት የገበታ ለትውልድ፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለሸገር ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን ድብቅ ውበት እያወጡ ደም ግባቷን እየገለጡ ለቱሪዝም እድገት ትልቅ የታሪክ እጥፋት የሚሆን አበርክቶን እየለገሱ ይገኛሉ፡፡
በእነዚህ ፕሮጀክቶች ኢትዮጵያ የተራቆቱ አካባቢዎቿን ውበት እያለበሰች የጎደሉ መሰረተ ልማቶችንም እያሟላች ለዜጎቿም ሆነ ከውጭ መጥተው ለሚጎበኟት እየደመቀች ትገኛለች፡፡
ይህም ግንባር ቀደም የቱሪዝም መዳረሻ ለመሆን ለምታደርገው ጥረት አይነተኛ ሚና እየተጫወተ ነው።
በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና ባህል ተቋም (ዩኔስኮ) በዓለም ቅርስነት ባስመዘገበቻቸው 19 የሚዳሰሱ እና የማይዳሰሱ ቅርሶቿ በአፍሪካ ቀዳሚ ሥፍራ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ፤ እነዚህ ሀብቶቿ የቱሪዝም አቅምን ጨምረው ከዓለም አቀፍ ጎብኚዎች የውጭ ምንዛሪን ከመሳብ ባሻገር በየአካባቢዎቹ ለሚኖሩ ዜጎች የስራ እድልን በመፍጠር ትልቅ ጠቀሜታ አላቸው፡፡
ነገር ግን በቱሪስ መዳረሻዎች አካባቢ ያለው መሰረተ ልማት በተገቢው ባለመልማቱ ውጤታማ ሳይሆን ቆይቷል።
ይህንን በውል የተገነዘበው የመደመር እሳቤ ለቱሪዝም እምቅ አቅም ትኩረት በመስጠት የዘርፉን አሜኬላዎች በመንቀል ምቹ መደላድል ለመፍጠር በስፋት ለመስራት የሚያስችል ዕድል ፈጥሯል።
በዋናነት በገበታ ለሸገር፣ በገበታ ለሀገር እና በገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች አማካኝነት ዐይን የመግለጥ ስራ ተሰርቷል።
መንግሥት እንደ አብሪ ኮከብ በመሆን የግሉን ዘርፍ ጨምሮ ሌሎች ባለድርሻዎች በቱሪዝም ዘርፉ ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ የሚያስችል መንገድ ጠርጓል።
በዚህም በአሁኑ ወቅት በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች እውን የሆነው የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት የሀገርን ሁለንተናዊ እድገት ለማረጋገጥ ኢትዮጵያ ያላትን እምቅ የተፈጥሮና ታሪካዊ ሀብቶች በማልማት ወደ ታላቅ የኢኮኖሚ ግብአትነት ለመቀየር በመንቀሳቀስ አስደናቂ ውጤት አምጥቷል።
የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት አካል የሆኑትና የስራውን ጥልቀትና ታላቅነት ሊመሰክሩ ለአገልግሎት ክፍት ሆነው የሚገኙት የኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ፣ የሸበሌ ሪዞርት፣ ደንቢ ኢኮ ሎጅ እና የሐይቅ ሎጎ ሪዞርት ለአብነት የሚነሱ ናቸው፡፡
ፕሮጀክቶቹ በቱሪዝም መስክ የታለመውን ከፍታ ለመቆናጠጥ ትልቅ አቅም መሆናቸው ታይቷል።
የገበታ ለትውልድ ሥራ ማሳያ የሆነው ደንቢ ኢኮ ሎጅ በውብ ተፈጥሮ ላይ ተዘርግቶ የሀገሪቱን የቱሪዝም ዘርፍ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተመራጭና የኢኮኖሚውም ማገር ለማድረግ ወሳኝ ሀብት ነው፡፡
‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ’ ማህበረሰብና ሀገርን በአንድ ላይ ለማበልጸግ የተተለመ የተከወነ ድንቅ ስራ ሲሆን፤ በቱሪስት መስህብ ሀብቱ ለሚታወቀው የአፋር ክልል ትልቅ አቅም የሚጨምር ግዙፍ ፕሮጀክት ነው።
የቱሪዝም ፍሰትን ከመጨመር ባሻገር ታላላቅ ሀገራዊ፣ አህጉራዊ ብሎም ዓለም አቀፍ ጉባኤዎችን የሚያስተናግድና ለዜጎች የስራ ዕድል የሚፈጥረው ፕሮጀክት፤ ዘርፈ ብዙ ጥቅም ይሰጣል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንደሚሉት፤ ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ መሰራት የነበረበት የዛሬ 50 እና 60 ዓመት ነበር፤ አሁን ስለዘገየን አንቆጭም።
ከ’ገበታ ለትውልድ’ ፕሮጀክቶች መካከል በሶማሌ ክልል በ385 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው የሸበሌ ሪዞርት አንዱ ሲሆን፤ የቱሪዝም አገልግሎቶችን በላቀ ደረጃ የሚሰጥ ነው።
ሌላኛው የገበታ ለትውልድ ፍሬ የሆነው ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ኢትዮጵያ እድገትና ብልጽግናዋን እውን ለማድረግ ላላት ቁርጠኝነት ማሳያ ነው፡፡
በአማራ ክልል በደቡብ ወሎ ዞን የሚገኝ የቱሪዝም ሀብት ተፈጥሮን መሰረት አድርጎ ማህበረሰባዊ እሴትን ለተቀረው አለም በማሳየት ክዋኔ ውስጥ ትልቅ እድል የያዘ ፕሮጀክት ነው፡፡
የፕሮጀክቶቹ ግንባታ ሂደት የየአካባቢዎቹን የማህበረሰብ አካላት ያሳተፈ መሆኑ ደግሞ ስራዎቹ በባለቤትነት ስሜት እንዲታዩ አድርጓቸዋል፡፡
የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች በኢትዮጵያ የእድገትና የብልጽግና ታሪክ ውስጥ በደማቁ የሚጻፉ አንቀጾች ሆነው ለትውልድ ይቀመጣሉ፡፡ በአጠቃላይ ፕሮጀክቶቹ ማለም፣ ማቀድና በፍጥነት ማከናወን እንደሚቻል አሳይተዋል።
በመልካም ፍቃዱ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት፣ አነሳሽነትና አስተባባሪነት የተመሩት የገበታ ለትውልድ፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለሸገር ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን ድብቅ ውበት እያወጡ ደም ግባቷን እየገለጡ ለቱሪዝም እድገት ትልቅ የታሪክ እጥፋት የሚሆን አበርክቶን እየለገሱ ይገኛሉ፡፡
በእነዚህ ፕሮጀክቶች ኢትዮጵያ የተራቆቱ አካባቢዎቿን ውበት እያለበሰች የጎደሉ መሰረተ ልማቶችንም እያሟላች ለዜጎቿም ሆነ ከውጭ መጥተው ለሚጎበኟት እየደመቀች ትገኛለች፡፡
ይህም ግንባር ቀደም የቱሪዝም መዳረሻ ለመሆን ለምታደርገው ጥረት አይነተኛ ሚና እየተጫወተ ነው።
በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና ባህል ተቋም (ዩኔስኮ) በዓለም ቅርስነት ባስመዘገበቻቸው 19 የሚዳሰሱ እና የማይዳሰሱ ቅርሶቿ በአፍሪካ ቀዳሚ ሥፍራ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ፤ እነዚህ ሀብቶቿ የቱሪዝም አቅምን ጨምረው ከዓለም አቀፍ ጎብኚዎች የውጭ ምንዛሪን ከመሳብ ባሻገር በየአካባቢዎቹ ለሚኖሩ ዜጎች የስራ እድልን በመፍጠር ትልቅ ጠቀሜታ አላቸው፡፡
ነገር ግን በቱሪስ መዳረሻዎች አካባቢ ያለው መሰረተ ልማት በተገቢው ባለመልማቱ ውጤታማ ሳይሆን ቆይቷል።
ይህንን በውል የተገነዘበው የመደመር እሳቤ ለቱሪዝም እምቅ አቅም ትኩረት በመስጠት የዘርፉን አሜኬላዎች በመንቀል ምቹ መደላድል ለመፍጠር በስፋት ለመስራት የሚያስችል ዕድል ፈጥሯል።
በዋናነት በገበታ ለሸገር፣ በገበታ ለሀገር እና በገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች አማካኝነት ዐይን የመግለጥ ስራ ተሰርቷል።
መንግሥት እንደ አብሪ ኮከብ በመሆን የግሉን ዘርፍ ጨምሮ ሌሎች ባለድርሻዎች በቱሪዝም ዘርፉ ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ የሚያስችል መንገድ ጠርጓል።
በዚህም በአሁኑ ወቅት በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች እውን የሆነው የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት የሀገርን ሁለንተናዊ እድገት ለማረጋገጥ ኢትዮጵያ ያላትን እምቅ የተፈጥሮና ታሪካዊ ሀብቶች በማልማት ወደ ታላቅ የኢኮኖሚ ግብአትነት ለመቀየር በመንቀሳቀስ አስደናቂ ውጤት አምጥቷል።
የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት አካል የሆኑትና የስራውን ጥልቀትና ታላቅነት ሊመሰክሩ ለአገልግሎት ክፍት ሆነው የሚገኙት የኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ፣ የሸበሌ ሪዞርት፣ ደንቢ ኢኮ ሎጅ እና የሐይቅ ሎጎ ሪዞርት ለአብነት የሚነሱ ናቸው፡፡
ፕሮጀክቶቹ በቱሪዝም መስክ የታለመውን ከፍታ ለመቆናጠጥ ትልቅ አቅም መሆናቸው ታይቷል።
የገበታ ለትውልድ ሥራ ማሳያ የሆነው ደንቢ ኢኮ ሎጅ በውብ ተፈጥሮ ላይ ተዘርግቶ የሀገሪቱን የቱሪዝም ዘርፍ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተመራጭና የኢኮኖሚውም ማገር ለማድረግ ወሳኝ ሀብት ነው፡፡
‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ’ ማህበረሰብና ሀገርን በአንድ ላይ ለማበልጸግ የተተለመ የተከወነ ድንቅ ስራ ሲሆን፤ በቱሪስት መስህብ ሀብቱ ለሚታወቀው የአፋር ክልል ትልቅ አቅም የሚጨምር ግዙፍ ፕሮጀክት ነው።
የቱሪዝም ፍሰትን ከመጨመር ባሻገር ታላላቅ ሀገራዊ፣ አህጉራዊ ብሎም ዓለም አቀፍ ጉባኤዎችን የሚያስተናግድና ለዜጎች የስራ ዕድል የሚፈጥረው ፕሮጀክት፤ ዘርፈ ብዙ ጥቅም ይሰጣል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንደሚሉት፤ ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ መሰራት የነበረበት የዛሬ 50 እና 60 ዓመት ነበር፤ አሁን ስለዘገየን አንቆጭም።
ከ’ገበታ ለትውልድ’ ፕሮጀክቶች መካከል በሶማሌ ክልል በ385 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው የሸበሌ ሪዞርት አንዱ ሲሆን፤ የቱሪዝም አገልግሎቶችን በላቀ ደረጃ የሚሰጥ ነው።
ሌላኛው የገበታ ለትውልድ ፍሬ የሆነው ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ኢትዮጵያ እድገትና ብልጽግናዋን እውን ለማድረግ ላላት ቁርጠኝነት ማሳያ ነው፡፡
በአማራ ክልል በደቡብ ወሎ ዞን የሚገኝ የቱሪዝም ሀብት ተፈጥሮን መሰረት አድርጎ ማህበረሰባዊ እሴትን ለተቀረው አለም በማሳየት ክዋኔ ውስጥ ትልቅ እድል የያዘ ፕሮጀክት ነው፡፡
የፕሮጀክቶቹ ግንባታ ሂደት የየአካባቢዎቹን የማህበረሰብ አካላት ያሳተፈ መሆኑ ደግሞ ስራዎቹ በባለቤትነት ስሜት እንዲታዩ አድርጓቸዋል፡፡
የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች በኢትዮጵያ የእድገትና የብልጽግና ታሪክ ውስጥ በደማቁ የሚጻፉ አንቀጾች ሆነው ለትውልድ ይቀመጣሉ፡፡ በአጠቃላይ ፕሮጀክቶቹ ማለም፣ ማቀድና በፍጥነት ማከናወን እንደሚቻል አሳይተዋል።
በመልካም ፍቃዱ
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ከጅቡቲ የጫነውን ነዳጅ አፋር ላይ ሲቀሽብ የነበረው አሽከርካሪ እጅ ከፍንጅ ተያዘ
ከጅቡቲ የተጫነ ነዳጅን በሕ-ገወጥ መንገድ በመቀሸብ ላይ የነበረ የነዳጅ ጫኝ ተሸከርካሪ በአፋር ክልል የፀጥታ ሃይሎችና በንግድ ቢሮ በተደረገ ክትትል እጅ ከፍንጅ መያዙን የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን አስታውቋል ።ወደ ተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ነዳጅን ለማሠራጨት የተጣለበትን ሃላፊነት ወደ ጎን በመተውና የግል ጥቅምን በማስቀደም ጅቡቲ የጫነውን ነዳጅ በሕ-ገወጥ መንገድ ያልተገባ ጥቅም ለማግኘት ሲል የቀሸበው ግለሰብ መያዙን ባለስልጣኑ በማህበራዊ ትስስር ገፁ ላይ ይፋ አድርጓል ።
ሃላፊነት በጎደላቸው ግለሰቦች የሚፈጸሙ መሠል ተግባራት በነዳጅ ስርጭት ላይ ከሚያደርሱት መስተጓጎል በተጨማሪ የቀሸቡትን ነዳጅ በሕገ-ወጦች በኩል በውድ ዋጋ በመሸጥ በህብረተሰቡ ላይ ጫናን ይፈጥራሉ።በመሆኑም ግለሰቦቹ ለነዳጅ ብክነትና ለአደጋ ተጋላጭነት የሚዳርግ ተግባርን በቸልተኝነት እየፈፀሙ መሆኑ ተነግራል፡፡
ይህን ጥፋት በሚፈፅሙ አካላት ላይ የሚደረገው ክትትልና የእርምት እርምጃ በፀጥታ አካላት፣በክልል ንግድ ቢሮዎችና በባለስልጣን መስሪያቤቱ በኩል ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተቋሙ አሳስቧል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
ከጅቡቲ የተጫነ ነዳጅን በሕ-ገወጥ መንገድ በመቀሸብ ላይ የነበረ የነዳጅ ጫኝ ተሸከርካሪ በአፋር ክልል የፀጥታ ሃይሎችና በንግድ ቢሮ በተደረገ ክትትል እጅ ከፍንጅ መያዙን የነዳጅ እና ኢነርጂ ባለስልጣን አስታውቋል ።ወደ ተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች ነዳጅን ለማሠራጨት የተጣለበትን ሃላፊነት ወደ ጎን በመተውና የግል ጥቅምን በማስቀደም ጅቡቲ የጫነውን ነዳጅ በሕ-ገወጥ መንገድ ያልተገባ ጥቅም ለማግኘት ሲል የቀሸበው ግለሰብ መያዙን ባለስልጣኑ በማህበራዊ ትስስር ገፁ ላይ ይፋ አድርጓል ።
ሃላፊነት በጎደላቸው ግለሰቦች የሚፈጸሙ መሠል ተግባራት በነዳጅ ስርጭት ላይ ከሚያደርሱት መስተጓጎል በተጨማሪ የቀሸቡትን ነዳጅ በሕገ-ወጦች በኩል በውድ ዋጋ በመሸጥ በህብረተሰቡ ላይ ጫናን ይፈጥራሉ።በመሆኑም ግለሰቦቹ ለነዳጅ ብክነትና ለአደጋ ተጋላጭነት የሚዳርግ ተግባርን በቸልተኝነት እየፈፀሙ መሆኑ ተነግራል፡፡
ይህን ጥፋት በሚፈፅሙ አካላት ላይ የሚደረገው ክትትልና የእርምት እርምጃ በፀጥታ አካላት፣በክልል ንግድ ቢሮዎችና በባለስልጣን መስሪያቤቱ በኩል ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተቋሙ አሳስቧል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
1 month ago
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለታዋቂው የሰው ዘር ጥናት ምሁር ፕሮፌሰር ዶናልድ ካርል ጆሃንሰን የክብር የሳይንስ ዶክትሬት ዲግሪ ሰጠ
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. ባካሄደው ጉባኤ በሰው ልጅ አመጣጥ ሳይንስ ዘርፍ ላበረከቱት የላቀ አስተዋፅኦ፣ በምርምርና በትምህርት ዘርፍ ለአለም ያበረከቱትን የዕድሜ ልክ አገልግሎት እንዲሁም ኢትዮጵያ የሰው ልጅ መገኛ ምድር መሆኗን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማስታወቅ ላደረጉት ታላቅ ሚና ዕውቅና በመስጠት ለፕሮፌሰር ዶናልድ ካርል ጆሃንሰን የክብር የሳይንስ ዶክትሬት (Doctor of Science, Honoris Causa) ዲግሪ ሰጥቷል።
ፕሮፌሰር ጆሃንሰን በ1974 ዓ.ም. በኢትዮጵያ አፋር ክልል ውስጥ “ሉሲ” ወይም “ድንቅነሽ” በመባል የምትታወቀውን የ3.2 ሚሊዮን ዓመት ዕድሜ ያላት የሰው ዘር ቅሪተ አካል በማግኘታቸው በዓለም አቀፍ ደረጃ ታዋቂ ሆነዋል። ይህ ግኝት የሰው ልጅ ዝግመተ ለውጥን የሚመለከቱ ሳይንሳዊ እውቀቶችን በእጅጉ የቀየረ ሲሆን፣ የቀደሙ የሰው ዝርያዎች አእምሯቸው ከማደጉ በፊት በሁለት እግራቸው ቀጥ ብለው ይራመዱ እንደነበር ለማረጋገጥ ወሳኝ ማስረጃ ሆኗል።
ፕሮፌሰር ጆሃንሰን ከቺካጎ ዩኒቨርሲቲ በአንትሮፖሎጂ የዶክትሬት ዲግሪ አግኝተዋል። በኋላም በሰው ልጅ መገኛ ጥናት ታሪክ ውስጥ ከፍተኛ ስፍራ ያለውን የሉሲን ግኝት በማሳካት ለሳይንሱ ዘርፍ የማይረሳ አሻራ አስቀምጠዋል። ፕሮፌሰር ጆሃንሰን በአሪዞና ስቴት ዩኒቨርሲቲ የሰው ዝግመተ ለውጥና ማኅበራዊ ለውጥ ትምህርት ቤት (School of Human Evolution and Social Change) የክብር ፕሮፌሰር (Professor Emeritus) ሲሆኑ፣ እንዲሁም የ የሰው ልጅ አመጣጥ ጥናት ተቋም (Institute of Human Origins) መስራች ዳይሬክተር ናቸው።
“Lucy: The Beginnings of Humankind” የተሰኘውን መጽሀፍ ጨምሮ በርካታ ሳይንሳዊ ሥራዎችን በማበርከት፣ በማስተማርና ለሕዝብ ተደራሽ የሆኑ የሳይንስ ሥራዎች ላይ በመሳተፍ የሰው ልጅ ዝግመተ ለውጥ ሳይንስ በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲታወቅ አስተዋፅኦ አድርገዋል። በተጨማሪም የኢትዮጵያን ቅርሶች ለመጠበቅና ለማስተዋወቅ ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል።
ዩኒቨርሲቲው ፕሮፌሰር ጆሃንሰን ለሰው ልጅ መገኛ ሳይንስ ያበረከቱትን ታላቅ አስተዋፅኦ፣ በሰው ዘር መነሻ ጥናት ውስጥ የኢትዮጵያን ሚና በማጉላት ያሳዩትን ክብር እና ለዓለም አቀፍ ትምህርትና ምርምር ያበረከቱትን ልዩ አገልግሎት በማድነቅ ይህንን ከፍተኛ ክብር አበርክቶላቸዋል።
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. ባካሄደው ጉባኤ በሰው ልጅ አመጣጥ ሳይንስ ዘርፍ ላበረከቱት የላቀ አስተዋፅኦ፣ በምርምርና በትምህርት ዘርፍ ለአለም ያበረከቱትን የዕድሜ ልክ አገልግሎት እንዲሁም ኢትዮጵያ የሰው ልጅ መገኛ ምድር መሆኗን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማስታወቅ ላደረጉት ታላቅ ሚና ዕውቅና በመስጠት ለፕሮፌሰር ዶናልድ ካርል ጆሃንሰን የክብር የሳይንስ ዶክትሬት (Doctor of Science, Honoris Causa) ዲግሪ ሰጥቷል።
ፕሮፌሰር ጆሃንሰን በ1974 ዓ.ም. በኢትዮጵያ አፋር ክልል ውስጥ “ሉሲ” ወይም “ድንቅነሽ” በመባል የምትታወቀውን የ3.2 ሚሊዮን ዓመት ዕድሜ ያላት የሰው ዘር ቅሪተ አካል በማግኘታቸው በዓለም አቀፍ ደረጃ ታዋቂ ሆነዋል። ይህ ግኝት የሰው ልጅ ዝግመተ ለውጥን የሚመለከቱ ሳይንሳዊ እውቀቶችን በእጅጉ የቀየረ ሲሆን፣ የቀደሙ የሰው ዝርያዎች አእምሯቸው ከማደጉ በፊት በሁለት እግራቸው ቀጥ ብለው ይራመዱ እንደነበር ለማረጋገጥ ወሳኝ ማስረጃ ሆኗል።
ፕሮፌሰር ጆሃንሰን ከቺካጎ ዩኒቨርሲቲ በአንትሮፖሎጂ የዶክትሬት ዲግሪ አግኝተዋል። በኋላም በሰው ልጅ መገኛ ጥናት ታሪክ ውስጥ ከፍተኛ ስፍራ ያለውን የሉሲን ግኝት በማሳካት ለሳይንሱ ዘርፍ የማይረሳ አሻራ አስቀምጠዋል። ፕሮፌሰር ጆሃንሰን በአሪዞና ስቴት ዩኒቨርሲቲ የሰው ዝግመተ ለውጥና ማኅበራዊ ለውጥ ትምህርት ቤት (School of Human Evolution and Social Change) የክብር ፕሮፌሰር (Professor Emeritus) ሲሆኑ፣ እንዲሁም የ የሰው ልጅ አመጣጥ ጥናት ተቋም (Institute of Human Origins) መስራች ዳይሬክተር ናቸው።
“Lucy: The Beginnings of Humankind” የተሰኘውን መጽሀፍ ጨምሮ በርካታ ሳይንሳዊ ሥራዎችን በማበርከት፣ በማስተማርና ለሕዝብ ተደራሽ የሆኑ የሳይንስ ሥራዎች ላይ በመሳተፍ የሰው ልጅ ዝግመተ ለውጥ ሳይንስ በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲታወቅ አስተዋፅኦ አድርገዋል። በተጨማሪም የኢትዮጵያን ቅርሶች ለመጠበቅና ለማስተዋወቅ ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል።
ዩኒቨርሲቲው ፕሮፌሰር ጆሃንሰን ለሰው ልጅ መገኛ ሳይንስ ያበረከቱትን ታላቅ አስተዋፅኦ፣ በሰው ዘር መነሻ ጥናት ውስጥ የኢትዮጵያን ሚና በማጉላት ያሳዩትን ክብር እና ለዓለም አቀፍ ትምህርትና ምርምር ያበረከቱትን ልዩ አገልግሎት በማድነቅ ይህንን ከፍተኛ ክብር አበርክቶላቸዋል።
1 month ago
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለታዋቂው የሰው ዘር ጥናት ምሁር ፕሮፌሰር ዶናልድ ካርል ጆሃንሰን የክብር የሳይንስ ዶክትሬት ዲግሪ ሰጠ።
#ethiopia | የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. ባካሄደው ጉባኤ በሰው ልጅ አመጣጥ ሳይንስ ዘርፍ ላበረከቱት የላቀ አስተዋፅኦ፣ በምርምርና በትምህርት ዘርፍ ለአለም ያበረከቱትን የዕድሜ ልክ አገልግሎት ይህንን የክብር የሳይንስ ዶክትሬት ሰጥቷቸዋል።
እንዲሁም ኢትዮጵያ የሰው ልጅ መገኛ ምድር መሆኗን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማስታወቅ ላደረጉት ታላቅ ሚና ዕውቅና በመስጠት ለፕሮፌሰር ዶናልድ ካርል ጆሃንሰን የክብር የሳይንስ ዶክትሬት (Doctor of Science, Honoris Causa) ዲግሪ ሰጥቷል።
ፕሮፌሰር ጆሃንሰን በ1974 ዓ.ም. በኢትዮጵያ አፋር ክልል ውስጥ “ሉሲ” ወይም “ድንቅነሽ” በመባል የምትታወቀውን የ3.2 ሚሊዮን ዓመት ዕድሜ ያላት የሰው ዘር ቅሪተ አካል በማግኘታቸው በዓለም አቀፍ ደረጃ ታዋቂ ሆነዋል።
ይህ ግኝት የሰው ልጅ ዝግመተ ለውጥን የሚመለከቱ ሳይንሳዊ እውቀቶችን በእጅጉ የቀየረ ሲሆን፣ የቀደሙ የሰው ዝርያዎች አእምሯቸው ከማደጉ በፊት በሁለት እግራቸው ቀጥ ብለው ይራመዱ እንደነበር ለማረጋገጥ ወሳኝ ማስረጃ ሆኗል።
ፕሮፌሰር ጆሃንሰን ከቺካጎ ዩኒቨርሲቲ በአንትሮፖሎጂ የዶክትሬት ዲግሪ አግኝተዋል።
በኋላም በሰው ልጅ መገኛ ጥናት ታሪክ ውስጥ ከፍተኛ ስፍራ ያለውን የሉሲን ግኝት በማሳካት ለሳይንሱ ዘርፍ የማይረሳ አሻራ አስቀምጠዋል።
ፕሮፌሰር ጆሃንሰን በአሪዞና ስቴት ዩኒቨርሲቲ የሰው ዝግመተ ለውጥና ማኅበራዊ ለውጥ ትምህርት ቤት (School of Human Evolution and Social Change) የክብር ፕሮፌሰር (Professor Emeritus) ሲሆኑ፣ እንዲሁም የ የሰው ልጅ አመጣጥ ጥናት ተቋም (Institute of Human Origins) መስራች ዳይሬክተር ናቸው።
“Lucy: The Beginnings of Humankind” የተሰኘውን መጽሀፍ ጨምሮ በርካታ ሳይንሳዊ ሥራዎችን በማበርከት፣ በማስተማርና ለሕዝብ ተደራሽ የሆኑ የሳይንስ ሥራዎች ላይ በመሳተፍ የሰው ልጅ ዝግመተ ለውጥ ሳይንስ በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲታወቅ አስተዋፅኦ አድርገዋል።
በተጨማሪም የኢትዮጵያን ቅርሶች ለመጠበቅና ለማስተዋወቅ ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል።
ዩኒቨርሲቲው ፕሮፌሰር ጆሃንሰን ለሰው ልጅ መገኛ ሳይንስ ያበረከቱትን ታላቅ አስተዋፅኦ፣ በሰው ዘር መነሻ ጥናት ውስጥ የኢትዮጵያን ሚና በማጉላት ያሳዩትን ክብር እና ለዓለም አቀፍ ትምህርትና ምርምር ያበረከቱትን ልዩ አገልግሎት በማድነቅ ይህንን ከፍተኛ ክብር አበርክቶላቸዋል።
በሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ጎንደርዩኒቨርስቲ #ፕሮፌሰርጆሃንሰን #ጌጡተመስገን #ሚዲያናኮሚኒኬሽን #getutemesgen #mediacommunication
#ethiopia | የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሴኔት ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም. ባካሄደው ጉባኤ በሰው ልጅ አመጣጥ ሳይንስ ዘርፍ ላበረከቱት የላቀ አስተዋፅኦ፣ በምርምርና በትምህርት ዘርፍ ለአለም ያበረከቱትን የዕድሜ ልክ አገልግሎት ይህንን የክብር የሳይንስ ዶክትሬት ሰጥቷቸዋል።
እንዲሁም ኢትዮጵያ የሰው ልጅ መገኛ ምድር መሆኗን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማስታወቅ ላደረጉት ታላቅ ሚና ዕውቅና በመስጠት ለፕሮፌሰር ዶናልድ ካርል ጆሃንሰን የክብር የሳይንስ ዶክትሬት (Doctor of Science, Honoris Causa) ዲግሪ ሰጥቷል።
ፕሮፌሰር ጆሃንሰን በ1974 ዓ.ም. በኢትዮጵያ አፋር ክልል ውስጥ “ሉሲ” ወይም “ድንቅነሽ” በመባል የምትታወቀውን የ3.2 ሚሊዮን ዓመት ዕድሜ ያላት የሰው ዘር ቅሪተ አካል በማግኘታቸው በዓለም አቀፍ ደረጃ ታዋቂ ሆነዋል።
ይህ ግኝት የሰው ልጅ ዝግመተ ለውጥን የሚመለከቱ ሳይንሳዊ እውቀቶችን በእጅጉ የቀየረ ሲሆን፣ የቀደሙ የሰው ዝርያዎች አእምሯቸው ከማደጉ በፊት በሁለት እግራቸው ቀጥ ብለው ይራመዱ እንደነበር ለማረጋገጥ ወሳኝ ማስረጃ ሆኗል።
ፕሮፌሰር ጆሃንሰን ከቺካጎ ዩኒቨርሲቲ በአንትሮፖሎጂ የዶክትሬት ዲግሪ አግኝተዋል።
በኋላም በሰው ልጅ መገኛ ጥናት ታሪክ ውስጥ ከፍተኛ ስፍራ ያለውን የሉሲን ግኝት በማሳካት ለሳይንሱ ዘርፍ የማይረሳ አሻራ አስቀምጠዋል።
ፕሮፌሰር ጆሃንሰን በአሪዞና ስቴት ዩኒቨርሲቲ የሰው ዝግመተ ለውጥና ማኅበራዊ ለውጥ ትምህርት ቤት (School of Human Evolution and Social Change) የክብር ፕሮፌሰር (Professor Emeritus) ሲሆኑ፣ እንዲሁም የ የሰው ልጅ አመጣጥ ጥናት ተቋም (Institute of Human Origins) መስራች ዳይሬክተር ናቸው።
“Lucy: The Beginnings of Humankind” የተሰኘውን መጽሀፍ ጨምሮ በርካታ ሳይንሳዊ ሥራዎችን በማበርከት፣ በማስተማርና ለሕዝብ ተደራሽ የሆኑ የሳይንስ ሥራዎች ላይ በመሳተፍ የሰው ልጅ ዝግመተ ለውጥ ሳይንስ በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲታወቅ አስተዋፅኦ አድርገዋል።
በተጨማሪም የኢትዮጵያን ቅርሶች ለመጠበቅና ለማስተዋወቅ ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል።
ዩኒቨርሲቲው ፕሮፌሰር ጆሃንሰን ለሰው ልጅ መገኛ ሳይንስ ያበረከቱትን ታላቅ አስተዋፅኦ፣ በሰው ዘር መነሻ ጥናት ውስጥ የኢትዮጵያን ሚና በማጉላት ያሳዩትን ክብር እና ለዓለም አቀፍ ትምህርትና ምርምር ያበረከቱትን ልዩ አገልግሎት በማድነቅ ይህንን ከፍተኛ ክብር አበርክቶላቸዋል።
በሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ጎንደርዩኒቨርስቲ #ፕሮፌሰርጆሃንሰን #ጌጡተመስገን #ሚዲያናኮሚኒኬሽን #getutemesgen #mediacommunication
1 month ago
ግልግል!
ግብር በቴሌብር!
ሰነድ ማዘጋጀትና ሰልፍ መሰለፍ ቀረ፤ የዓመቱን ግብር በቴሌብር አሁኑኑ እንክፈል!
የገቢዎች ሚኒስቴርን፣ የአዲስ አበባ (ከፍተኛ፣ መካከለኛና አነስተኛ)፣ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደርን እንዲሁም የኦሮሚያ፣ የአማራ፣ የሲዳማ፣ የደቡብ ኢትዮጵያ፣ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦችን፣ የሱማሌ፣ የሐረሪ፣ የአፋር እና የቤንሻንጉል ጉሙዝ ገቢዎች የግብር ክፍያ በአስተማማኝ ሁኔታ አሁኑኑ በቴሌብር ይክፈሉ!
ቴሌብር ሱፐርአፕን https://bit.ly/telebirr_Su... ጭነን ስንከፍል እንዲህ ነን!
#ደንበኛ_ስንሆን_እንዲህ_ነን #ስንመዘገብ_እንዲህ_ነን #ስንጭን_እንዲህ_ነን #ስናስጀምር_እንዲህ_ነን
ግብር በቴሌብር!
ሰነድ ማዘጋጀትና ሰልፍ መሰለፍ ቀረ፤ የዓመቱን ግብር በቴሌብር አሁኑኑ እንክፈል!
የገቢዎች ሚኒስቴርን፣ የአዲስ አበባ (ከፍተኛ፣ መካከለኛና አነስተኛ)፣ የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደርን እንዲሁም የኦሮሚያ፣ የአማራ፣ የሲዳማ፣ የደቡብ ኢትዮጵያ፣ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦችን፣ የሱማሌ፣ የሐረሪ፣ የአፋር እና የቤንሻንጉል ጉሙዝ ገቢዎች የግብር ክፍያ በአስተማማኝ ሁኔታ አሁኑኑ በቴሌብር ይክፈሉ!
ቴሌብር ሱፐርአፕን https://bit.ly/telebirr_Su... ጭነን ስንከፍል እንዲህ ነን!
#ደንበኛ_ስንሆን_እንዲህ_ነን #ስንመዘገብ_እንዲህ_ነን #ስንጭን_እንዲህ_ነን #ስናስጀምር_እንዲህ_ነን
1 month ago
በኤልኒኖ ተፅዕኖ ምክንያት በመላው ሀገሪቱ የተለያየ መጠን ያለው የክረምት ዝናብ እና ከፍተኛ የሙቀት መጠን እየተመዘገበ መሆኑን የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ።
ካለፉት ቀናት ጀምሮ በሀገሪቱ በአብዛኞቹ አካባቢዎች ላይ ጠንካራ የደመና ክምችት የነበረ ሲሆን፤ከቀላል እስከ መካከለኛ እንዲሁም ከ30-1መቶ25 ሚሊ ሜትር የሚደርስ እጅግ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ መመዝገቡን የኢንስቲትዩቱ የትንበያና ቅድመ ማስጠንቀቂያ ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አሳምነው ተሾመ ለኢትዮ ኤፍ ኤም ገልፀዋል፡፡
ይህ በአሁኑ ወቅት እየታየ ያለው የዝናብ መጠንና ስርጭት ለግብርና ስራ እንቅስቃሴ፣ ለማዳበሪያ ዝግጅት፣ ለውሃ ተፋሰሶች ልማት እንዲሁም ለቋሚ ተክሎች ፍላጎት መሟላት ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለውም ተናግረዋል።
ይሁን እንጂ የክረምቱ ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑት በእነዚህ አካባቢዎች ዝናብ እየጣለ ባለበት በአሁኑ ወቅት፤ በሌላ በኩል ደግሞ በሶማሌ ክልል ደቡባዊ ክፍሎች፣ በጋምቤላ፣ በመተማ፣ በቋራ፣ በአፋር፣ በሰመራ፣ በዱፍቲ፣ በቀብሪደሃር እና በጎዴ አካባቢዎች የቀኑ ከፍተኛ የሙቀት መጠን እስከ 41 ዲግሪ ሴልሺየስ ሆኖ መመዝገቡን ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ ጠቅሰዋል።
ሰላማዊት ዲታ
Seledadotio
Seledadotio
ካለፉት ቀናት ጀምሮ በሀገሪቱ በአብዛኞቹ አካባቢዎች ላይ ጠንካራ የደመና ክምችት የነበረ ሲሆን፤ከቀላል እስከ መካከለኛ እንዲሁም ከ30-1መቶ25 ሚሊ ሜትር የሚደርስ እጅግ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ መመዝገቡን የኢንስቲትዩቱ የትንበያና ቅድመ ማስጠንቀቂያ ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አሳምነው ተሾመ ለኢትዮ ኤፍ ኤም ገልፀዋል፡፡
ይህ በአሁኑ ወቅት እየታየ ያለው የዝናብ መጠንና ስርጭት ለግብርና ስራ እንቅስቃሴ፣ ለማዳበሪያ ዝግጅት፣ ለውሃ ተፋሰሶች ልማት እንዲሁም ለቋሚ ተክሎች ፍላጎት መሟላት ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለውም ተናግረዋል።
ይሁን እንጂ የክረምቱ ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑት በእነዚህ አካባቢዎች ዝናብ እየጣለ ባለበት በአሁኑ ወቅት፤ በሌላ በኩል ደግሞ በሶማሌ ክልል ደቡባዊ ክፍሎች፣ በጋምቤላ፣ በመተማ፣ በቋራ፣ በአፋር፣ በሰመራ፣ በዱፍቲ፣ በቀብሪደሃር እና በጎዴ አካባቢዎች የቀኑ ከፍተኛ የሙቀት መጠን እስከ 41 ዲግሪ ሴልሺየስ ሆኖ መመዝገቡን ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ ጠቅሰዋል።
ሰላማዊት ዲታ
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
Comments