1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በሀገር ቤት 321 ህፃናትን በልብ ቀዶ ጥገና ሞት አፋፍ ላይ ከመድረስ የታደገው 'ልብ ለልብ የህፃናት እርዳታ ፋውንዴሽን' (Heart to Heart Children's Aid Foundation)፣ አሁን ደግሞ ተጨማሪ 1,000 ህፃናትን ለማከም የጀመረውን ታሪካዊ እንቅስቃሴ ከዳር ለማድረስ ዛሬ ምሽት ደማቅ የገቢ ማሰባሰቢያ እና የእራት ግብዣ አዘጋጅቷል።
ይህ ታላቅ የነፍስ አድን ስራ አካል መሆን ለሚሹ መላው የሚኒሶታ እና አካባቢው ነዋሪዎች፣ የዛሬው ልዩ ዝግጅት ምሽት 5:00 PM ላይ በብሉሚንግተን ከተማ፣ 475 E 78th St በሚገኘው አዳራሽ በደማቅ ሁኔታ ይካሄዳል።
በኢትዮጵያ ተመስርቶ በአሜሪካ ሀገር ህጋዊ እውቅናን በማግኘት የህፃናትን ህይወት በማትረፍ ላይ የሚገኘው ይህ በጎ አድራጎት ድርጅት፣ በአሜሪካ ለሚያከናውነው የምስረታ ማስተዋወቂያና የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ታዋቂውን ቲክቶከር አዶናይ ብርሃነን የበጎ ፈቃድ አምባሳደር አድርጎ መሾሙ ይታወሳል። በዛሬው ዕለት በሚካሄደው በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ ምሽት ላይም አምባሳደሩ በአካል በመገኘት የነፍስ አድን ዘመቻውን የሚያደምቅ ይሆናል።
ፋውንዴሽኑ መላው ማህበረሰብ የዚህ የተከበረ ቤተሰብ አባል በመሆን የህፃናቱን የነገ ተስፋ እንዲያለመልም ጥሪውን አስተላልፏል። የልብ ህመምተኛ የሆኑ ታዳጊዎችን ስቃይ ለማስታገስ እና በዚህ ታሪካዊ የነፍስ አድን ጉዞ ላይ የማይፋቅ አሻራን ለማሳረፍ ዛሬ ምሽት በዝግጅቱ ላይ መገኘትዎ ለአንድ ህፃን ዳግም ህይወት ማግኘት እጅግ የላቀ ትርጉም አለው።
ይህ ታላቅ የነፍስ አድን ስራ አካል መሆን ለሚሹ መላው የሚኒሶታ እና አካባቢው ነዋሪዎች፣ የዛሬው ልዩ ዝግጅት ምሽት 5:00 PM ላይ በብሉሚንግተን ከተማ፣ 475 E 78th St በሚገኘው አዳራሽ በደማቅ ሁኔታ ይካሄዳል።
በኢትዮጵያ ተመስርቶ በአሜሪካ ሀገር ህጋዊ እውቅናን በማግኘት የህፃናትን ህይወት በማትረፍ ላይ የሚገኘው ይህ በጎ አድራጎት ድርጅት፣ በአሜሪካ ለሚያከናውነው የምስረታ ማስተዋወቂያና የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ታዋቂውን ቲክቶከር አዶናይ ብርሃነን የበጎ ፈቃድ አምባሳደር አድርጎ መሾሙ ይታወሳል። በዛሬው ዕለት በሚካሄደው በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ ምሽት ላይም አምባሳደሩ በአካል በመገኘት የነፍስ አድን ዘመቻውን የሚያደምቅ ይሆናል።
ፋውንዴሽኑ መላው ማህበረሰብ የዚህ የተከበረ ቤተሰብ አባል በመሆን የህፃናቱን የነገ ተስፋ እንዲያለመልም ጥሪውን አስተላልፏል። የልብ ህመምተኛ የሆኑ ታዳጊዎችን ስቃይ ለማስታገስ እና በዚህ ታሪካዊ የነፍስ አድን ጉዞ ላይ የማይፋቅ አሻራን ለማሳረፍ ዛሬ ምሽት በዝግጅቱ ላይ መገኘትዎ ለአንድ ህፃን ዳግም ህይወት ማግኘት እጅግ የላቀ ትርጉም አለው።
2 months ago
የግንቦት ወር የ«ቅን ልቦች» የማህበራዊ ሚዲያ ተፅኖ ፈጣሪ ማን ነው?
በበጎ ተግባራቸው፣ በደግነታቸውና በማህበራዊ ሚዲያ ባላቸው መልካም ተፅኖ የብዙዎችን ልብ የነኩየቅን ልቦች እጩዎች ይዘን ቀርበናል። በእርስዎ እይታ ከእነዚህ አራቱ የወሩ ምርጥ ተፅኖ ፈጣሪ ማን ነው?
ድምፅዎን ለሚገባው ይስጡ! 👇
1️⃣ ባርኮት
2️⃣ ኮሜዲያን ያሲኖ
3️⃣ ልጅ ዶውድ
4️⃣ አዶናይ
በ0908089108 / 0908089408 ቴክስት በማድረግ ድምፅ ይስጡ!
በበጎ ተግባራቸው፣ በደግነታቸውና በማህበራዊ ሚዲያ ባላቸው መልካም ተፅኖ የብዙዎችን ልብ የነኩየቅን ልቦች እጩዎች ይዘን ቀርበናል። በእርስዎ እይታ ከእነዚህ አራቱ የወሩ ምርጥ ተፅኖ ፈጣሪ ማን ነው?
ድምፅዎን ለሚገባው ይስጡ! 👇
1️⃣ ባርኮት
2️⃣ ኮሜዲያን ያሲኖ
3️⃣ ልጅ ዶውድ
4️⃣ አዶናይ
በ0908089108 / 0908089408 ቴክስት በማድረግ ድምፅ ይስጡ!
2 months ago
u12a8u1295u1272u1263u12cb u12ebu1218u1230u1308u1291u1275 u12a0u12f6u1293u12ed
#adanchabibie #addisababa #adonay #ebc ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ከንቲባዋ ያመሰገኑት አዶናይ
#adanchabibie #addisababa #adonay #ebc
2 months ago
"በዐይኔ በብረቱ ...!"
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም ማህበራዊ ጉዷንም፣ ገዷንም በድሯ ሸምና የሰው ልጅ የደረሰበትን ታላላቅ አብዮቶች ታስመለክተን ይዛለች ።
ይህ የዲጂታሉ ዘመን፣ አዲስ መስኮት ነው።
የዓለምን ታሪክ ሰፊ ንዋይ፣ ብዙ የሰው ኃይል እና ጊዜ በልቶ የመንገር ሩጫ በዚህ የመስኮት አቋራጭ በግለሰቦች ስልክና ካሜራ መዳፍ ላይ እየወደቀ ነው።
የማህበራዊ ትስስር ሜዳው ከትናንት ዛሬ፣ ከዛሬም ነገ ትተው ቢሄዱ ቆሞ አይጠብቅም። በዐይን ጥቅሻ ፈትለክ ነው። ለውጡ ፈጣን፣ ተለዋዋጭነቱ ነቅተው እንደ ቴኒስ ዳኛ ወዲህ ወዲያ አንገትዎን የሚነቀንቅ ሆኗል።
ወደ ምድረ ቀደምት ኢትዮጵያ የካሜራ ሌንሳቸውንና በሚሊየን የሚከተሏቸውን ዐይን ይዘው የሚመጡ የመስኮቱ ዘዋሪዎች ለኢትዮጵያ አዲስ ነጋሪት የሚጎስሙ ናቸው።
በሚሊየን የሚቆጠሩ ተከታዮቻቸው በየሰከንዱ ለሚለቀቁ ይዘቶች ሲሉ ዐይንና ጆሯቸውን በእነዚህ የዘዋሪዎች ዳና ላይ አድርገዋል።
ምክንያቱም ዓለም የዲጂታል ዝመና አብዮቷ ላይ ወደ ፊት እንጂ የኋልዮች ዳራዋን ለመመልከት አፍታም የላትም፤ ተከታዮቻቸውም ጊዜ የለቸውም። አጭር፣ ፈጣን፣ አዲስ ይናፍቃሉ።
የአሜሪካው ታዋቂ የቀጥታ ስርጭት አቅራቢ አይሾው ስፒድ፣ እንዲሁም ከ19 ሚሊየን በላይ የቲክቶክ ተከታዮች ያሉት የዲጂታል ዜና አቅራቢው ዲላን ፔጅ ወደ አዲስ አበባ መምጣት ኢትዮጵያ በአፍሪካ የዲጂታል ዲፕሎማሲና የቱሪዝም ስበት ማዕከል እየሆነች መምጣቷን የሚያሳይ ትልቅ የጂኦፖለቲካዊና የማኅበራዊ ሚዲያ ለውጥ ማሳያ ነው።
ቀድሞ በኢትዮጵያ ፍቅር የወደቀው ብሪታኒያዊው የቲክቶክ ዜና አቅራቢ ዲላን ፔጅ ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታና ስለ ኢትዮጵያውያን የአንድነት መንፈስ በአዎንታ በመዘገብ መንፈሱ ከአካሉ ቀድሞ አዲስ አበባ ከደረሰ ከርሟል።
ይህ ፕሮጀክት በውጭ ዕዳ ሳይሆን በሕዝብ ቦንድና በላብ የተገነባ ነው በማለት አጉልቶ አሳይቷል።
ግድቡንም “በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይወት የሚቀይረው የአፍሪካ የብርሃን ተስፋ” በማለት ለዓለም ማስተዋወቁን አንረሳም።
ዲላን በርካታ ቀናትን የሚወስደውን ታላቁን ጉዞዬን፣ በቅኝ ግዛት ባልተገዛችው ሀገር ኢትዮጵያ ጀምሬያለሁ በማለት ወደ አዲስ አበባ ሲገባ ይዞት የመጣው የካሜራ ሌንስ የኢትዮጵያን ጥንታዊነት ብቻ ሳይሆን አዲሱን የቴክኖሎጂ ምዕራፍም ጭምር የገለጠ ሆኗል።
በአዲስ አበባ ቆይታው የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን በጎበኘበት ወቅት፥ ይህን በቴክኖሎጂ የተቃኘ ቦታ ሳየው ተደምሜያለሁ፤ አፍሪካ ተቀይራለች፣ አዲሱን ገፅታዋን ለዓለም የሚያሳይ ቦታ ሆኖ አግኝቼዋለሁ ብሏል።
አዲስ አበባ በቅርቡ ከ30 በላይ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡና በጥምረት ከ470 ሚሊየን በላይ ተከታዮች ያሏቸው ከ200 በላይ የዲጂታል ፈጣሪዎች የተሳተፉበትን የአፍሪካ ማኅበራዊ ሚዲያ ተፅእኖ ፈጣሪዎች ጉባኤን ማስተናገዷ የይዘት ፈጣሪዎች የዲፕሎማሲ ዋና ከተማ አድርጓታል።
በጉባኤው ላይ በቀረቡ መረጃዎች መሠረት ስለ አፍሪካ የሚሰራጩ የተዛቡና አሉታዊ ትረካዎች በአህጉሪቱ ላይ በየዓመቱ እስከ 4 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር የሚደርስ የኢኮኖሚ ኪሳራ ያደርሳሉ።
ዲላን ፔጅ እና መሰል የይዘት ፈጣሪዎች ይህንን የተዛባ ምስል ለመስበር 'ሳይነገራችሁ በዓይናችሁ እዩት' በሚል መርህ እየመጡ ነው።
የዲላን ፔጅ ጉዞ ስኬታማ እንዲሆን እንደ አዶናይ ያሉ የሀገር ውስጥ ይዘት ፈጣሪዎች የተጫወቱት ሚና ከፍተኛ ነው።
የተጽእኖ ፈጣሪዎች ጉብኝት የዲጂታል ዲፕሎማሲና የሀገር ገፅታ ግንባታ ወሳኝ ተግባር ሲሆን፥ የወቅቱ የሀያላን ሀገራት ፉክክር ገር ኃይል መሆኑን ላጤነ ዲፕሎማሲው ይገለጥለታል።
ገር ዲፕሎማሲ ሰዎችን ሳያስገድዱ፣ ወደውና ፈቅደው አንተ የምትፈልገውን ነገር እንዲያደርጉ የማድረግ ብቃት መሆኑን የጽንሰ ሀሳቡ ፈጣሪ አሜሪካዊው ጆሴፍ ናይ ያስረዳሉ።
ለጆሴፍ ምስጋና ይግባውና ሀገራት ከጦር መሳሪያ እሽቅድምድሞሽ ወደ ለስላሳው አቀራረብ ፊታቸውን እንዲያዞሩ አድርጓል።
ከአሜሪካ ገር መንገዶች መካከል ሆሊውድ፣ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ብራንዶች (አፕል, ጎግል, ማይክሮሶፍት)፣ ምግቦች (ማክዶናልድ፣ ኮካ ኮላ) እና ታዋቂ ዩኒቨርሲቲዎች ይጠቀሳሉ።
ለደቡብ ኮሪያ "ሃሊዩ" ወይም የኮሪያ ማዕበል። ይህም የኬ-ፖፕ ሙዚቃ፣ የኮሪያ ፊልሞችና ድራማዎች እንዲሁም የውበት ምርቶች፤ ለብሪታንያ የእንግሊዝኛ ቋንቋ፣ ቢቢሲ እና የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ገሩ መንገዳቸው ነው።
ሳዑዲ ዓረቢያ እና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች እንደ ማንችስተር ሲቲ እና ኒውካስል ዩናይትድ የእግር ኳስ ክለቦችን በመግዛት እንዲሁም የዓለም ዋንጫዎችን በማዘጋጀትና እንደ ሮናልዶ ታዋቂ ተጫዋቾችን ወደ ሀገራቸው በማምጣት የዓለምን ትኩረት በመሳብ የሀገራቸውን ገጽታ እያደሱ ይገኛሉ።
ኢትዮጵያም ምድረ ቀደምት፣ የጥቁር ሕዝቦች የነፃነት ምልክት የአድዋ ድል፣ የፓን-አፍሪካኒዝም ማዕከል መሆኗ፣ የቡና መገኛነቷ፣ የቱሪዝም መዳረሻ ስፍራዎቿን በማስተዋወቅ የራሷን የዲጂታል ለስላሳ ኃይል እየገነባች ትገኛለች።
በዚህም በቱሪዝም ዘርፍ ላይ ፈጣን የኢኮኖሚ መነቃቃትን ይፈጥራል።
ኢትዮጵያ ይህንን ወርቃማ የዲጂታል ዲፕሎማሲ ዕድል በመጠቀም፣ የቱሪዝምና የኢኮኖሚ ምሰሶዎቿን ለማጠናከር በጥበብና በስልታዊ መሪነት ልትራመድበት ይጠበቃል።
ዲጂታሉ ዓለም በሮችን ከፍቷል፤ የኢትዮጵያን መልኮች በአዲሱ ነጋሪት ማስተጋባት የዛሬ ስራ ነው ።
በኃይለኢየሱስ መኮንን
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም ማህበራዊ ጉዷንም፣ ገዷንም በድሯ ሸምና የሰው ልጅ የደረሰበትን ታላላቅ አብዮቶች ታስመለክተን ይዛለች ።
ይህ የዲጂታሉ ዘመን፣ አዲስ መስኮት ነው።
የዓለምን ታሪክ ሰፊ ንዋይ፣ ብዙ የሰው ኃይል እና ጊዜ በልቶ የመንገር ሩጫ በዚህ የመስኮት አቋራጭ በግለሰቦች ስልክና ካሜራ መዳፍ ላይ እየወደቀ ነው።
የማህበራዊ ትስስር ሜዳው ከትናንት ዛሬ፣ ከዛሬም ነገ ትተው ቢሄዱ ቆሞ አይጠብቅም። በዐይን ጥቅሻ ፈትለክ ነው። ለውጡ ፈጣን፣ ተለዋዋጭነቱ ነቅተው እንደ ቴኒስ ዳኛ ወዲህ ወዲያ አንገትዎን የሚነቀንቅ ሆኗል።
ወደ ምድረ ቀደምት ኢትዮጵያ የካሜራ ሌንሳቸውንና በሚሊየን የሚከተሏቸውን ዐይን ይዘው የሚመጡ የመስኮቱ ዘዋሪዎች ለኢትዮጵያ አዲስ ነጋሪት የሚጎስሙ ናቸው።
በሚሊየን የሚቆጠሩ ተከታዮቻቸው በየሰከንዱ ለሚለቀቁ ይዘቶች ሲሉ ዐይንና ጆሯቸውን በእነዚህ የዘዋሪዎች ዳና ላይ አድርገዋል።
ምክንያቱም ዓለም የዲጂታል ዝመና አብዮቷ ላይ ወደ ፊት እንጂ የኋልዮች ዳራዋን ለመመልከት አፍታም የላትም፤ ተከታዮቻቸውም ጊዜ የለቸውም። አጭር፣ ፈጣን፣ አዲስ ይናፍቃሉ።
የአሜሪካው ታዋቂ የቀጥታ ስርጭት አቅራቢ አይሾው ስፒድ፣ እንዲሁም ከ19 ሚሊየን በላይ የቲክቶክ ተከታዮች ያሉት የዲጂታል ዜና አቅራቢው ዲላን ፔጅ ወደ አዲስ አበባ መምጣት ኢትዮጵያ በአፍሪካ የዲጂታል ዲፕሎማሲና የቱሪዝም ስበት ማዕከል እየሆነች መምጣቷን የሚያሳይ ትልቅ የጂኦፖለቲካዊና የማኅበራዊ ሚዲያ ለውጥ ማሳያ ነው።
ቀድሞ በኢትዮጵያ ፍቅር የወደቀው ብሪታኒያዊው የቲክቶክ ዜና አቅራቢ ዲላን ፔጅ ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታና ስለ ኢትዮጵያውያን የአንድነት መንፈስ በአዎንታ በመዘገብ መንፈሱ ከአካሉ ቀድሞ አዲስ አበባ ከደረሰ ከርሟል።
ይህ ፕሮጀክት በውጭ ዕዳ ሳይሆን በሕዝብ ቦንድና በላብ የተገነባ ነው በማለት አጉልቶ አሳይቷል።
ግድቡንም “በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይወት የሚቀይረው የአፍሪካ የብርሃን ተስፋ” በማለት ለዓለም ማስተዋወቁን አንረሳም።
ዲላን በርካታ ቀናትን የሚወስደውን ታላቁን ጉዞዬን፣ በቅኝ ግዛት ባልተገዛችው ሀገር ኢትዮጵያ ጀምሬያለሁ በማለት ወደ አዲስ አበባ ሲገባ ይዞት የመጣው የካሜራ ሌንስ የኢትዮጵያን ጥንታዊነት ብቻ ሳይሆን አዲሱን የቴክኖሎጂ ምዕራፍም ጭምር የገለጠ ሆኗል።
በአዲስ አበባ ቆይታው የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን በጎበኘበት ወቅት፥ ይህን በቴክኖሎጂ የተቃኘ ቦታ ሳየው ተደምሜያለሁ፤ አፍሪካ ተቀይራለች፣ አዲሱን ገፅታዋን ለዓለም የሚያሳይ ቦታ ሆኖ አግኝቼዋለሁ ብሏል።
አዲስ አበባ በቅርቡ ከ30 በላይ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡና በጥምረት ከ470 ሚሊየን በላይ ተከታዮች ያሏቸው ከ200 በላይ የዲጂታል ፈጣሪዎች የተሳተፉበትን የአፍሪካ ማኅበራዊ ሚዲያ ተፅእኖ ፈጣሪዎች ጉባኤን ማስተናገዷ የይዘት ፈጣሪዎች የዲፕሎማሲ ዋና ከተማ አድርጓታል።
በጉባኤው ላይ በቀረቡ መረጃዎች መሠረት ስለ አፍሪካ የሚሰራጩ የተዛቡና አሉታዊ ትረካዎች በአህጉሪቱ ላይ በየዓመቱ እስከ 4 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር የሚደርስ የኢኮኖሚ ኪሳራ ያደርሳሉ።
ዲላን ፔጅ እና መሰል የይዘት ፈጣሪዎች ይህንን የተዛባ ምስል ለመስበር 'ሳይነገራችሁ በዓይናችሁ እዩት' በሚል መርህ እየመጡ ነው።
የዲላን ፔጅ ጉዞ ስኬታማ እንዲሆን እንደ አዶናይ ያሉ የሀገር ውስጥ ይዘት ፈጣሪዎች የተጫወቱት ሚና ከፍተኛ ነው።
የተጽእኖ ፈጣሪዎች ጉብኝት የዲጂታል ዲፕሎማሲና የሀገር ገፅታ ግንባታ ወሳኝ ተግባር ሲሆን፥ የወቅቱ የሀያላን ሀገራት ፉክክር ገር ኃይል መሆኑን ላጤነ ዲፕሎማሲው ይገለጥለታል።
ገር ዲፕሎማሲ ሰዎችን ሳያስገድዱ፣ ወደውና ፈቅደው አንተ የምትፈልገውን ነገር እንዲያደርጉ የማድረግ ብቃት መሆኑን የጽንሰ ሀሳቡ ፈጣሪ አሜሪካዊው ጆሴፍ ናይ ያስረዳሉ።
ለጆሴፍ ምስጋና ይግባውና ሀገራት ከጦር መሳሪያ እሽቅድምድሞሽ ወደ ለስላሳው አቀራረብ ፊታቸውን እንዲያዞሩ አድርጓል።
ከአሜሪካ ገር መንገዶች መካከል ሆሊውድ፣ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ብራንዶች (አፕል, ጎግል, ማይክሮሶፍት)፣ ምግቦች (ማክዶናልድ፣ ኮካ ኮላ) እና ታዋቂ ዩኒቨርሲቲዎች ይጠቀሳሉ።
ለደቡብ ኮሪያ "ሃሊዩ" ወይም የኮሪያ ማዕበል። ይህም የኬ-ፖፕ ሙዚቃ፣ የኮሪያ ፊልሞችና ድራማዎች እንዲሁም የውበት ምርቶች፤ ለብሪታንያ የእንግሊዝኛ ቋንቋ፣ ቢቢሲ እና የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ገሩ መንገዳቸው ነው።
ሳዑዲ ዓረቢያ እና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች እንደ ማንችስተር ሲቲ እና ኒውካስል ዩናይትድ የእግር ኳስ ክለቦችን በመግዛት እንዲሁም የዓለም ዋንጫዎችን በማዘጋጀትና እንደ ሮናልዶ ታዋቂ ተጫዋቾችን ወደ ሀገራቸው በማምጣት የዓለምን ትኩረት በመሳብ የሀገራቸውን ገጽታ እያደሱ ይገኛሉ።
ኢትዮጵያም ምድረ ቀደምት፣ የጥቁር ሕዝቦች የነፃነት ምልክት የአድዋ ድል፣ የፓን-አፍሪካኒዝም ማዕከል መሆኗ፣ የቡና መገኛነቷ፣ የቱሪዝም መዳረሻ ስፍራዎቿን በማስተዋወቅ የራሷን የዲጂታል ለስላሳ ኃይል እየገነባች ትገኛለች።
በዚህም በቱሪዝም ዘርፍ ላይ ፈጣን የኢኮኖሚ መነቃቃትን ይፈጥራል።
ኢትዮጵያ ይህንን ወርቃማ የዲጂታል ዲፕሎማሲ ዕድል በመጠቀም፣ የቱሪዝምና የኢኮኖሚ ምሰሶዎቿን ለማጠናከር በጥበብና በስልታዊ መሪነት ልትራመድበት ይጠበቃል።
ዲጂታሉ ዓለም በሮችን ከፍቷል፤ የኢትዮጵያን መልኮች በአዲሱ ነጋሪት ማስተጋባት የዛሬ ስራ ነው ።
በኃይለኢየሱስ መኮንን
Sponsored by
Surafel
3 months ago
"አግዙት አግዙት፤ አለበለዚያ እኔ አሳክመዋለሁ!"
#ethiopia | ድጋፋችን ለበረከት በቀለ (ፍልፍሉ)፦ የሳቅ ምንጫችንን በጋራ እናግዘው
የብዙዎቻችንን ቤት በሳቅና በደስታ ሲሞላ የቆየው ተወዳጁ ኮሜዲያን በረከት በቀለ (ፍልፍሉ) ባጋጠመው ድንገተኛ የጤና እክል (ስትሮክ) ምክንያት የሁላችንንም ድጋፍና ጸሎት ይሻል።
ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ (የካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ)፦ "አግዙት አግዙት፤ አለበለዚያ እኔ አሳክመዋለሁ!" በማለት አስተላልፈዋል።
በረከት አሁን ካለበት የጤና እክል አገግሞ ወደ ስራውና ወደ መድረኩ እንዲመለስ፣ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና በቴሌብር የቻልነውን ድጋፍ በማድረግ ከጎኑ እንቁም።
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት፦
1000374461315
በረከት በቀለ
ቴሌብር
+251920659123
በረከት "... ቤቴ ገብቼ እያገገምኩ ነው። ...በቅርቡ ሥራዬ ላይ እንገናኛለን።
🙏 ምስጋናዬ ከልብ ይድረሳቸው
መላው በሀገር ውስጥ ከሀገር ውጪ ያሉ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን
አክሰን የስትሮክ እና የጀርባ አጥንት ማዕከል
(Axon Stroke and Spine Center)
አባይ ቴሌቪዥን
ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ (የካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ)፦
መምህር የማርያምወርቅ ተሻገር
አዶናይ ማዳ
ሠሎሞን ከበረ (ታምኮን ሶልሽን) ሌሎችም ... ከልብ ❤ አመሰግናለሁ።
ጸሎታችሁና ድጋፋችሁ አይለየው።
#getu #bereketbekele #filfilu #supportfilfilu #ethiopiancomedy #humanitarianaid #staystrong #በረከትበቀለ #ፍልፍሉ #አፋልጉኝ #ድጋፍ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | ድጋፋችን ለበረከት በቀለ (ፍልፍሉ)፦ የሳቅ ምንጫችንን በጋራ እናግዘው
የብዙዎቻችንን ቤት በሳቅና በደስታ ሲሞላ የቆየው ተወዳጁ ኮሜዲያን በረከት በቀለ (ፍልፍሉ) ባጋጠመው ድንገተኛ የጤና እክል (ስትሮክ) ምክንያት የሁላችንንም ድጋፍና ጸሎት ይሻል።
ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ (የካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ)፦ "አግዙት አግዙት፤ አለበለዚያ እኔ አሳክመዋለሁ!" በማለት አስተላልፈዋል።
በረከት አሁን ካለበት የጤና እክል አገግሞ ወደ ስራውና ወደ መድረኩ እንዲመለስ፣ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና በቴሌብር የቻልነውን ድጋፍ በማድረግ ከጎኑ እንቁም።
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት፦
1000374461315
በረከት በቀለ
ቴሌብር
+251920659123
በረከት "... ቤቴ ገብቼ እያገገምኩ ነው። ...በቅርቡ ሥራዬ ላይ እንገናኛለን።
🙏 ምስጋናዬ ከልብ ይድረሳቸው
መላው በሀገር ውስጥ ከሀገር ውጪ ያሉ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን
አክሰን የስትሮክ እና የጀርባ አጥንት ማዕከል
(Axon Stroke and Spine Center)
አባይ ቴሌቪዥን
ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ (የካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ)፦
መምህር የማርያምወርቅ ተሻገር
አዶናይ ማዳ
ሠሎሞን ከበረ (ታምኮን ሶልሽን) ሌሎችም ... ከልብ ❤ አመሰግናለሁ።
ጸሎታችሁና ድጋፋችሁ አይለየው።
#getu #bereketbekele #filfilu #supportfilfilu #ethiopiancomedy #humanitarianaid #staystrong #በረከትበቀለ #ፍልፍሉ #አፋልጉኝ #ድጋፍ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
የመጋቢት ወር "የቅን ልቦች" ተፅዕኖ ፈጣሪ ውድድር በይፋ ተጀመረ
በሀገራችን የማህበራዊ ሚዲያ መድረኮች ላይ በጎ ተፅዕኖ በማሳደር እና ለወገን ደራሽነትን በማስተማር ረገድ ጉልህ ሚና የተጫወቱ ግለሰቦችን ዕውቅና ለመስጠት የሚካሄደው "የቅን ልቦች" ውድድር የመጋቢት ወር ዕጩዎች ይፋ ሆነዋል።
በዚህ ወር በእጩነት የቀረቡት ስድስት ግለሰቦች በማህበራዊ ሚዲያ ተከታዮቻቸው ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነት ያላቸውና በተለያዩ የበጎ አድራጎት ተግባራት ላይ በንቃት ሲሳተፉ የቆዩ ናቸው። ውድድሩ ህብረተሰቡ በቴክኖሎጂ በመታገዝ ለበጎ ተግባር እንዲነሳሳ ለማድረግ ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
ከዚህ በታች የቀረቡት ስድስት እጩዎች የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች የደጋፊዎቻቸውን ድምጽ በመጠበቅ ላይ ይገኛሉ፦
1. አዎንታ በርሲሳ
2. ሜላት ንጉሴ
3. አዶናይ
4. አቤል የወይንዋ ልጅ
5. ባርኮት
6. ቢኒዬ21
ድምጽ አሰጣጥ፦
ተከታታዮች የመረጡትን እጩ ስም በመጻፍ በ 0908089108 ወይም በ 0908089408 አጭር የጽሁፍ መልዕክት (SMS) ብቻ በመላክ ድምጽ መስጠት እንደሚችሉ ተዘጋጅቷል።
በሀገራችን የማህበራዊ ሚዲያ መድረኮች ላይ በጎ ተፅዕኖ በማሳደር እና ለወገን ደራሽነትን በማስተማር ረገድ ጉልህ ሚና የተጫወቱ ግለሰቦችን ዕውቅና ለመስጠት የሚካሄደው "የቅን ልቦች" ውድድር የመጋቢት ወር ዕጩዎች ይፋ ሆነዋል።
በዚህ ወር በእጩነት የቀረቡት ስድስት ግለሰቦች በማህበራዊ ሚዲያ ተከታዮቻቸው ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነት ያላቸውና በተለያዩ የበጎ አድራጎት ተግባራት ላይ በንቃት ሲሳተፉ የቆዩ ናቸው። ውድድሩ ህብረተሰቡ በቴክኖሎጂ በመታገዝ ለበጎ ተግባር እንዲነሳሳ ለማድረግ ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
ከዚህ በታች የቀረቡት ስድስት እጩዎች የማህበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች የደጋፊዎቻቸውን ድምጽ በመጠበቅ ላይ ይገኛሉ፦
1. አዎንታ በርሲሳ
2. ሜላት ንጉሴ
3. አዶናይ
4. አቤል የወይንዋ ልጅ
5. ባርኮት
6. ቢኒዬ21
ድምጽ አሰጣጥ፦
ተከታታዮች የመረጡትን እጩ ስም በመጻፍ በ 0908089108 ወይም በ 0908089408 አጭር የጽሁፍ መልዕክት (SMS) ብቻ በመላክ ድምጽ መስጠት እንደሚችሉ ተዘጋጅቷል።
5 months ago
5 months ago
በስኬት ተጠናቋል!! 350ሺ ዶላር ተገኝቷል!
የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ትላንት ማርች 21 (መጋቢት 12/2018 ዓ.ም) በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው ማርዮት ሆቴል በተከናወነው የማጠቃለያ ገቢ ማሰባሰቢያ (ፈንድ ሬይዚንግ) መርሐግብር 350 ሺ ዶላር በማግኘት ስኬት መጠናቀቁን አቶ ብርሃን ተድላ የድርጅቱ መሥራችና የቦርድ ሰብሳቢ ገለጹ።
የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ወጣት አዶናይ ብርሃነ አስተባባሪነት የልብ ሕሙማን ሕጻናትን ለማሳከም የሚውል የገንዘብ ማሰባሰብ መርሐግብር ለአንድ ሳምንት ያህል ሲከናወን ቆይቶ በትላንትናው እለት የኢትዮጵያውያን ደግነትና ፍቅር ጎልቶ በታየበት መድረክ በስኬት መጠናቀቁን አስታውቀዋል።
በዚህ መሰረት በቀጥታ በባንክ ገቢ የተደረገ 110 ሺ ዶላር ገቢ የተገኘ ሲሆን ቀሪው ቃል የተገባና በአጭር ጊዜያት የሚሰበሰብ መሆኑን አቶ ብርሃን ጠቅሰው በኢትዮጵያውያን ወገኖች ርብርብ መደሰታቸውን ገልፀዋል።
በአሜሪካ ሀገር የሚገኙ የድርጅቱ የቦርድ አመራር አባላት ያሳለፉትን ውሳኔ መሰረት አድርገው አቶ ብርሃን እንደተናገሩት በተገኘው ገንዘብ ከዚህ ቀደም ባደረግነው የሁለትዮሽ ስምምነት መሰረት ከኢትዮጵያ ልብ ማኀበር ጋር በመነጋገር እንዲሁም የልብ ቀዶ ጥገና ከሚሰሩ የመንግስት ሆስፒታሎች እና የሕክምና ባለሙያዎች ጋር በመቀናጀትና አስፈላጊውን የሕክምና ግብዐቶችን በማሟላት ከሁለት ወራት ባነሰ ጊዜ ውስጥ
ሕክምና ለማግኘት በወረፋ ላይ ለሚገኙ 120 ሕጻናት የልብ ቀዶ ጥገና ለማከናወን እቅድ ተይዟል።
በተጨማሪም የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ በደረሰው ስምምነት መሰረት ኤኘሪል 24
መሰረታቸውን በጣሊያን ያደረጉት 3 ድርጅቶች ማለትም Una per Voce Padre Pio ፣ CCPM እና REBEL Hert'sን የተውጣጡ ባለሙያዎች አማካይነት 50 ተጨማሪ ሕጻናት በመንግሥት ሆስፒታል እና በኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል የልብ ቀዶ ጥገና ሕክምና ለመስጠት አስፈላጊው ዝግጅት እየተጠናቀቀ መሆኑን አብስረው ዝርዝር መረጃው በወቅቱ እንደሚገለፅ ጠቅሰዋል። ይኸም ክንውን በአጠቃላይ በወራት ጊዜያት ውስጥ ሕክምና የሚያገኙ ሕጻናትን ቁጥር 170 ያደርሰዋል።
የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ የታካሚዎችን እንግልት ለመቀነስ በማሰብ በቀጣይ አንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ በአራት የሀገሪቱ አካባቢዎች በሚገኙ የመንግስት ሆስፒታሎች ውስጥ የልብ ቀዶ ጥገና ማእከላትን ለማቋቋም አቅዶ እየሰራበት እንደሚገኝ ይፋ አድርገዋል።
አቶ ብርሃን እንደተናገሩት በኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች የልብ ቀዶ ጥገና በፍጥነትና በጥራት ለማከናወን አንድ የባለሙያዎች ቡድን እንደሚቋቋም ጠቁመው ኢትዮጵያውያን የልብ ቀዶ ጥገና ባለሙያዎች ቡድኑን ተቀላቅለው ለዚህ ታላቅ ተግባር ሙያዊና ወገናዊ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል።
በገንዘብ ማሰባሰብ መርሐግብሩ የልብ ሕሙማን ሕጻናት እንዲታከሙ በቋሚነት ለማገዝ 150 ቋሚ አባላት መመዝገባቸውን የተናገሩት አቶ ብርሃን ይኸን ቁጥር በአጭር ጊዜ ውስጥ 500 ለማድረስና የሚታከሙ ሕፃናት ቁጥርንም ለማሳደግ እንዲረዳ ኢትዮጵያውያን ወገኖች በቋሚ አባልነት እንዲመዘገቡ አቶ ብርሃን ጥሪ አቅርበዋል።
በመጨረሻም የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር እንዲሳካ የድርጅቱ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ወጣት አዶናይ ብርሃነ እና አስተባባሪዋ ወ/ሮ ሀና ክብሩ፣ ባለቤቷ ሳሚ ላደረጉት የላቀ አስተዋፅኦ በትላንትናው መርሐግብር ላይ የተዘጋጀላቸውን የዋንጫ ሽልማት ከመቀበላቸው በተጨማሪ ሌሎች የመርሐግብሩ አስተባባሪዎች የምስጋና የምስክር ወረቀት በክብር ተሰጥቷል።
በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር ላይ በአካል ለመገኘት ከካልፎርኒያ፣ ከሲያትል፣ ከኒውዮርክ፣ ከቴክሳስና ከመሳሰሉት ግዛቶች ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በዋሽንግተን ዲሲ መገኘታቸውን አቶ ብርሃን አስታውሰው በዝግጅቱ ላይ 150 ያህል ተሳታፊዎች እንዲሁም በክብር እንግድነት የዋሽንግተን ዲሲ እጩ ከንቲባ ሚስተር ኬኒየን ማክደፊ፣
ብጹዕ አቡነ ፋኑኤል፤ የዋሺንግተን ዲሲና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፣
ሊቀ ማዕምራን ፕሮፌሰር ዘበነ ለማ
የዋሺንግተን ዲሲና አካባቢው አገረ ስብከት ስራ አስኪያጅ መገኘታቸውንና ለመርሐግብሩ ስኬት ትልቅ አስተዋጽኦ ማድረጋቸውን በመጥቀስ ምስጋና አቅርበዋል።
በተጨማሪም በአሜሪካን፣ በካናዳ እና በሀገር ቤት የሚገኙ የሶሻል ሚድያ አጋሮች ላደረጉት የማይተካና የላቀ አስተዋጵኦ አቶ ብርሃን ተድላ፤ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ መሥራችና የቦርድ ሰብሳቢ አመስግነዋል። አብዛኛዎቹ የሶሻል ሚዲያ አጋሮች በቀጣይም የድርጅቱን ዓላማ ደግፎ ለመሥራት ቃል ገብተዋል።
እንዲሁም ደግሞ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ኃላፊነታቸውን የተወጡ የድርጅቱ የቦርድ አመራር አባላት፤ ዝግጅቱን ስፖንሰር በማድረግ የላቀ እገዛ ያደረጉ ተቋማት፤ ድጋፍ በሚፈልጉት የልብ ሕሙማን ሕጻናት ስም ከፍተኛ ምስጋና አቅርበዋል።
የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ትላንት ማርች 21 (መጋቢት 12/2018 ዓ.ም) በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው ማርዮት ሆቴል በተከናወነው የማጠቃለያ ገቢ ማሰባሰቢያ (ፈንድ ሬይዚንግ) መርሐግብር 350 ሺ ዶላር በማግኘት ስኬት መጠናቀቁን አቶ ብርሃን ተድላ የድርጅቱ መሥራችና የቦርድ ሰብሳቢ ገለጹ።
የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ወጣት አዶናይ ብርሃነ አስተባባሪነት የልብ ሕሙማን ሕጻናትን ለማሳከም የሚውል የገንዘብ ማሰባሰብ መርሐግብር ለአንድ ሳምንት ያህል ሲከናወን ቆይቶ በትላንትናው እለት የኢትዮጵያውያን ደግነትና ፍቅር ጎልቶ በታየበት መድረክ በስኬት መጠናቀቁን አስታውቀዋል።
በዚህ መሰረት በቀጥታ በባንክ ገቢ የተደረገ 110 ሺ ዶላር ገቢ የተገኘ ሲሆን ቀሪው ቃል የተገባና በአጭር ጊዜያት የሚሰበሰብ መሆኑን አቶ ብርሃን ጠቅሰው በኢትዮጵያውያን ወገኖች ርብርብ መደሰታቸውን ገልፀዋል።
በአሜሪካ ሀገር የሚገኙ የድርጅቱ የቦርድ አመራር አባላት ያሳለፉትን ውሳኔ መሰረት አድርገው አቶ ብርሃን እንደተናገሩት በተገኘው ገንዘብ ከዚህ ቀደም ባደረግነው የሁለትዮሽ ስምምነት መሰረት ከኢትዮጵያ ልብ ማኀበር ጋር በመነጋገር እንዲሁም የልብ ቀዶ ጥገና ከሚሰሩ የመንግስት ሆስፒታሎች እና የሕክምና ባለሙያዎች ጋር በመቀናጀትና አስፈላጊውን የሕክምና ግብዐቶችን በማሟላት ከሁለት ወራት ባነሰ ጊዜ ውስጥ
ሕክምና ለማግኘት በወረፋ ላይ ለሚገኙ 120 ሕጻናት የልብ ቀዶ ጥገና ለማከናወን እቅድ ተይዟል።
በተጨማሪም የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ በደረሰው ስምምነት መሰረት ኤኘሪል 24
መሰረታቸውን በጣሊያን ያደረጉት 3 ድርጅቶች ማለትም Una per Voce Padre Pio ፣ CCPM እና REBEL Hert'sን የተውጣጡ ባለሙያዎች አማካይነት 50 ተጨማሪ ሕጻናት በመንግሥት ሆስፒታል እና በኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል የልብ ቀዶ ጥገና ሕክምና ለመስጠት አስፈላጊው ዝግጅት እየተጠናቀቀ መሆኑን አብስረው ዝርዝር መረጃው በወቅቱ እንደሚገለፅ ጠቅሰዋል። ይኸም ክንውን በአጠቃላይ በወራት ጊዜያት ውስጥ ሕክምና የሚያገኙ ሕጻናትን ቁጥር 170 ያደርሰዋል።
የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ የታካሚዎችን እንግልት ለመቀነስ በማሰብ በቀጣይ አንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ በአራት የሀገሪቱ አካባቢዎች በሚገኙ የመንግስት ሆስፒታሎች ውስጥ የልብ ቀዶ ጥገና ማእከላትን ለማቋቋም አቅዶ እየሰራበት እንደሚገኝ ይፋ አድርገዋል።
አቶ ብርሃን እንደተናገሩት በኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች የልብ ቀዶ ጥገና በፍጥነትና በጥራት ለማከናወን አንድ የባለሙያዎች ቡድን እንደሚቋቋም ጠቁመው ኢትዮጵያውያን የልብ ቀዶ ጥገና ባለሙያዎች ቡድኑን ተቀላቅለው ለዚህ ታላቅ ተግባር ሙያዊና ወገናዊ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል።
በገንዘብ ማሰባሰብ መርሐግብሩ የልብ ሕሙማን ሕጻናት እንዲታከሙ በቋሚነት ለማገዝ 150 ቋሚ አባላት መመዝገባቸውን የተናገሩት አቶ ብርሃን ይኸን ቁጥር በአጭር ጊዜ ውስጥ 500 ለማድረስና የሚታከሙ ሕፃናት ቁጥርንም ለማሳደግ እንዲረዳ ኢትዮጵያውያን ወገኖች በቋሚ አባልነት እንዲመዘገቡ አቶ ብርሃን ጥሪ አቅርበዋል።
በመጨረሻም የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር እንዲሳካ የድርጅቱ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ወጣት አዶናይ ብርሃነ እና አስተባባሪዋ ወ/ሮ ሀና ክብሩ፣ ባለቤቷ ሳሚ ላደረጉት የላቀ አስተዋፅኦ በትላንትናው መርሐግብር ላይ የተዘጋጀላቸውን የዋንጫ ሽልማት ከመቀበላቸው በተጨማሪ ሌሎች የመርሐግብሩ አስተባባሪዎች የምስጋና የምስክር ወረቀት በክብር ተሰጥቷል።
በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር ላይ በአካል ለመገኘት ከካልፎርኒያ፣ ከሲያትል፣ ከኒውዮርክ፣ ከቴክሳስና ከመሳሰሉት ግዛቶች ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በዋሽንግተን ዲሲ መገኘታቸውን አቶ ብርሃን አስታውሰው በዝግጅቱ ላይ 150 ያህል ተሳታፊዎች እንዲሁም በክብር እንግድነት የዋሽንግተን ዲሲ እጩ ከንቲባ ሚስተር ኬኒየን ማክደፊ፣
ብጹዕ አቡነ ፋኑኤል፤ የዋሺንግተን ዲሲና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፣
ሊቀ ማዕምራን ፕሮፌሰር ዘበነ ለማ
የዋሺንግተን ዲሲና አካባቢው አገረ ስብከት ስራ አስኪያጅ መገኘታቸውንና ለመርሐግብሩ ስኬት ትልቅ አስተዋጽኦ ማድረጋቸውን በመጥቀስ ምስጋና አቅርበዋል።
በተጨማሪም በአሜሪካን፣ በካናዳ እና በሀገር ቤት የሚገኙ የሶሻል ሚድያ አጋሮች ላደረጉት የማይተካና የላቀ አስተዋጵኦ አቶ ብርሃን ተድላ፤ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ መሥራችና የቦርድ ሰብሳቢ አመስግነዋል። አብዛኛዎቹ የሶሻል ሚዲያ አጋሮች በቀጣይም የድርጅቱን ዓላማ ደግፎ ለመሥራት ቃል ገብተዋል።
እንዲሁም ደግሞ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ኃላፊነታቸውን የተወጡ የድርጅቱ የቦርድ አመራር አባላት፤ ዝግጅቱን ስፖንሰር በማድረግ የላቀ እገዛ ያደረጉ ተቋማት፤ ድጋፍ በሚፈልጉት የልብ ሕሙማን ሕጻናት ስም ከፍተኛ ምስጋና አቅርበዋል።
5 months ago
350 ሺህ ዶላር :
ኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ በዋሽንግተን ዲሲ አሰባሰበ
የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ትላንት መጋቢት 12 ቀን 2018 ዓ.ም. በዋሽንግተን ዲሲ ማርዮት ሆቴል ባከናወነው የማጠቃለያ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር 350 ሺህ ዶላር በማግኘት በታላቅ ስኬት መጠናቀቁን የድርጅቱ መሥራችና የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ብርሃን ተድላ አስታውቀዋል።
እስካሁን 110 ሺህ ዶላር በቀጥታ በባንክ ገቢ የተደረገ ሲሆን፣ ቀሪው ቃል የተገባና በአጭር ጊዜ ውስጥ የሚሰበሰብ ነው።
በተገኘው ገንዘብ በሁለት ወራት ጊዜ ውስጥ በወረፋ ላይ ለሚገኙ 120 ሕፃናት የልብ ቀዶ ጥገና ሕክምና ለመስጠት ዕቅድ ተይዟል።
ከጣሊያን ከመጡ ሦስት ድርጅቶች ጋር በመተባበር 50 ተጨማሪ ሕፃናትን ለማከም ዝግጅት እየተጠናቀቀ ነው። ይህም በቅርብ ወራት ውስጥ ሕክምና የሚያገኙ ሕፃናትን ቁጥር 170 ያደርሰዋል።
በቀጣይ አንድ ዓመት ውስጥ በአራት የሀገሪቱ አካባቢዎች በሚገኙ የመንግሥት ሆስፒታሎች የልብ ቀዶ ጥገና ማዕከላትን ለማቋቋም ታቅዶ እየተሠራ ይገኛል።
ለዝግጅቱ ስኬት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላደረጉት የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ወጣት አዶናይ ብርሃነ፣ ወይዘሮ ሐና ክብሩና ባለቤታቸው ሳሚ የዋንጫ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
በዝግጅቱ ላይ የዋሽንግተን ዲሲ እጩ ከንቲባ ሚስተር ኬኒየን ማክደፊ፣ ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል እና ሊቀ ማዕምራን ፕሮፌሰር ዘበነ ለማን ጨምሮ በርካታ እንግዶች ተገኝተዋል።
አቶ ብርሃን ተድላ ኢትዮጵያውያን የልብ ቀዶ ጥገና ባለሙያዎች አዲስ የሚቋቋመውን የባለሙያዎች ቡድን እንዲቀላቀሉና ወገኖቻቸውን እንዲረዱ ጥሪ አቅርበዋል።
#getu #ethiopiannews #hearttoheart #childrenshealth #fundraising #washingtondc #ethiopiandiaspora #heartsurgery #charity #የልብሕሙማን #ሰብአዊነት #ዋሽንግተንዲሲ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ በዋሽንግተን ዲሲ አሰባሰበ
የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ትላንት መጋቢት 12 ቀን 2018 ዓ.ም. በዋሽንግተን ዲሲ ማርዮት ሆቴል ባከናወነው የማጠቃለያ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር 350 ሺህ ዶላር በማግኘት በታላቅ ስኬት መጠናቀቁን የድርጅቱ መሥራችና የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ብርሃን ተድላ አስታውቀዋል።
እስካሁን 110 ሺህ ዶላር በቀጥታ በባንክ ገቢ የተደረገ ሲሆን፣ ቀሪው ቃል የተገባና በአጭር ጊዜ ውስጥ የሚሰበሰብ ነው።
በተገኘው ገንዘብ በሁለት ወራት ጊዜ ውስጥ በወረፋ ላይ ለሚገኙ 120 ሕፃናት የልብ ቀዶ ጥገና ሕክምና ለመስጠት ዕቅድ ተይዟል።
ከጣሊያን ከመጡ ሦስት ድርጅቶች ጋር በመተባበር 50 ተጨማሪ ሕፃናትን ለማከም ዝግጅት እየተጠናቀቀ ነው። ይህም በቅርብ ወራት ውስጥ ሕክምና የሚያገኙ ሕፃናትን ቁጥር 170 ያደርሰዋል።
በቀጣይ አንድ ዓመት ውስጥ በአራት የሀገሪቱ አካባቢዎች በሚገኙ የመንግሥት ሆስፒታሎች የልብ ቀዶ ጥገና ማዕከላትን ለማቋቋም ታቅዶ እየተሠራ ይገኛል።
ለዝግጅቱ ስኬት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላደረጉት የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ወጣት አዶናይ ብርሃነ፣ ወይዘሮ ሐና ክብሩና ባለቤታቸው ሳሚ የዋንጫ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
በዝግጅቱ ላይ የዋሽንግተን ዲሲ እጩ ከንቲባ ሚስተር ኬኒየን ማክደፊ፣ ብፁዕ አቡነ ፋኑኤል እና ሊቀ ማዕምራን ፕሮፌሰር ዘበነ ለማን ጨምሮ በርካታ እንግዶች ተገኝተዋል።
አቶ ብርሃን ተድላ ኢትዮጵያውያን የልብ ቀዶ ጥገና ባለሙያዎች አዲስ የሚቋቋመውን የባለሙያዎች ቡድን እንዲቀላቀሉና ወገኖቻቸውን እንዲረዱ ጥሪ አቅርበዋል።
#getu #ethiopiannews #hearttoheart #childrenshealth #fundraising #washingtondc #ethiopiandiaspora #heartsurgery #charity #የልብሕሙማን #ሰብአዊነት #ዋሽንግተንዲሲ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
5 months ago
በስኬት ተጠናቋል!!
የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ትላንት ማርች 21 (መጋቢት 12/2018 ዓ.ም) በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው ማርዮት ሆቴል በተከናወነው የማጠቃለያ ገቢ ማሰባሰቢያ (ፈንድ ሬይዚንግ) መርሐግብር 350 ሺ ዶላር በማግኘት ስኬት መጠናቀቁን አቶ ብርሃን ተድላ የድርጅቱ መሥራችና የቦርድ ሰብሳቢ ገለጹ።
የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ወጣት አዶናይ ብርሃነ አስተባባሪነት የልብ ሕሙማን ሕጻናትን ለማሳከም የሚውል የገንዘብ ማሰባሰብ መርሐግብር ለአንድ ሳምንት ያህል ሲከናወን ቆይቶ በትላንትናው እለት የኢትዮጵያውያን ደግነትና ፍቅር ጎልቶ በታየበት መድረክ በስኬት መጠናቀቁን አስታውቀዋል።
በዚህ መሰረት በቀጥታ በባንክ ገቢ የተደረገ 110 ሺ ዶላር ገቢ የተገኘ ሲሆን ቀሪው ቃል የተገባና በአጭር ጊዜያት የሚሰበሰብ መሆኑን አቶ ብርሃን ጠቅሰው በኢትዮጵያውያን ወገኖች ርብርብ መደሰታቸውን ገልፀዋል።
በአሜሪካ ሀገር የሚገኙ የድርጅቱ የቦርድ አመራር አባላት ያሳለፉትን ውሳኔ መሰረት አድርገው አቶ ብርሃን እንደተናገሩት በተገኘው ገንዘብ ከዚህ ቀደም ባደረግነው የሁለትዮሽ ስምምነት መሰረት ከኢትዮጵያ ልብ ማኀበር ጋር በመነጋገር እንዲሁም የልብ ቀዶ ጥገና ከሚሰሩ የመንግስት ሆስፒታሎች እና የሕክምና ባለሙያዎች ጋር በመቀናጀትና አስፈላጊውን የሕክምና ግብዐቶችን በማሟላት ከሁለት ወራት ባነሰ ጊዜ ውስጥ
ሕክምና ለማግኘት በወረፋ ላይ ለሚገኙ 120 ሕጻናት የልብ ቀዶ ጥገና ለማከናወን እቅድ ተይዟል።
በተጨማሪም የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ በደረሰው ስምምነት መሰረት ኤኘሪል 24
መሰረታቸውን በጣሊያን ያደረጉት 3 ድርጅቶች ማለትም Una per Voce Padre Pio ፣ CCPM እና REBEL Hert'sን የተውጣጡ ባለሙያዎች አማካይነት 50 ተጨማሪ ሕጻናት በመንግሥት ሆስፒታል እና በኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል የልብ ቀዶ ጥገና ሕክምና ለመስጠት አስፈላጊው ዝግጅት እየተጠናቀቀ መሆኑን አብስረው ዝርዝር መረጃው በወቅቱ እንደሚገለፅ ጠቅሰዋል። ይኸም ክንውን በአጠቃላይ በወራት ጊዜያት ውስጥ ሕክምና የሚያገኙ ሕጻናትን ቁጥር 170 ያደርሰዋል።
የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ የታካሚዎችን እንግልት ለመቀነስ በማሰብ በቀጣይ አንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ በአራት የሀገሪቱ አካባቢዎች በሚገኙ የመንግስት ሆስፒታሎች ውስጥ የልብ ቀዶ ጥገና ማእከላትን ለማቋቋም አቅዶ እየሰራበት እንደሚገኝ ይፋ አድርገዋል።
አቶ ብርሃን እንደተናገሩት በኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች የልብ ቀዶ ጥገና በፍጥነትና በጥራት ለማከናወን አንድ የባለሙያዎች ቡድን እንደሚቋቋም ጠቁመው ኢትዮጵያውያን የልብ ቀዶ ጥገና ባለሙያዎች ቡድኑን ተቀላቅለው ለዚህ ታላቅ ተግባር ሙያዊና ወገናዊ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል።
በገንዘብ ማሰባሰብ መርሐግብሩ የልብ ሕሙማን ሕጻናት እንዲታከሙ በቋሚነት ለማገዝ 150 ቋሚ አባላት መመዝገባቸውን የተናገሩት አቶ ብርሃን ይኸን ቁጥር በአጭር ጊዜ ውስጥ 500 ለማድረስና የሚታከሙ ሕፃናት ቁጥርንም ለማሳደግ እንዲረዳ ኢትዮጵያውያን ወገኖች በቋሚ አባልነት እንዲመዘገቡ አቶ ብርሃን ጥሪ አቅርበዋል።
በመጨረሻም የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር እንዲሳካ የድርጅቱ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ወጣት አዶናይ ብርሃነ እና አስተባባሪዋ ወ/ሮ ሀና ክብሩ፣ ባለቤቷ ሳሚ ላደረጉት የላቀ አስተዋፅኦ በትላንትናው መርሐግብር ላይ የተዘጋጀላቸውን የዋንጫ ሽልማት ከመቀበላቸው በተጨማሪ ሌሎች የመርሐግብሩ አስተባባሪዎች የምስጋና የምስክር ወረቀት በክብር ተሰጥቷል።
በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር ላይ በአካል ለመገኘት ከካልፎርኒያ፣ ከሲያትል፣ ከኒውዮርክ፣ ከቴክሳስና ከመሳሰሉት ግዛቶች ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በዋሽንግተን ዲሲ መገኘታቸውን አቶ ብርሃን አስታውሰው በዝግጅቱ ላይ 150 ያህል ተሳታፊዎች እንዲሁም በክብር እንግድነት የዋሽንግተን ዲሲ እጩ ከንቲባ ሚስተር ኬኒየን ማክደፊ፣
ብጹዕ አቡነ ፋኑኤል፤ የዋሺንግተን ዲሲና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፣
ሊቀ ማዕምራን ፕሮፌሰር ዘበነ ለማ
የዋሺንግተን ዲሲና አካባቢው አገረ ስብከት ስራ አስኪያጅ መገኘታቸውንና ለመርሐግብሩ ስኬት ትልቅ አስተዋጽኦ ማድረጋቸውን በመጥቀስ ምስጋና አቅርበዋል።
በተጨማሪም በአሜሪካን፣ በካናዳ እና በሀገር ቤት የሚገኙ የሶሻል ሚድያ አጋሮች ላደረጉት የማይተካና የላቀ አስተዋጵኦ አቶ ብርሃን ተድላ፤ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ መሥራችና የቦርድ ሰብሳቢ አመስግነዋል። አብዛኛዎቹ የሶሻል ሚዲያ አጋሮች በቀጣይም የድርጅቱን ዓላማ ደግፎ ለመሥራት ቃል ገብተዋል።
እንዲሁም ደግሞ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ኃላፊነታቸውን የተወጡ የድርጅቱ የቦርድ አመራር አባላት፤ ዝግጅቱን ስፖንሰር በማድረግ የላቀ እገዛ ያደረጉ ተቋማት፤ ድጋፍ በሚፈልጉት የልብ ሕሙማን ሕጻናት ስም ከፍተኛ ምስጋና አቅርበዋል።
የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ትላንት ማርች 21 (መጋቢት 12/2018 ዓ.ም) በዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው ማርዮት ሆቴል በተከናወነው የማጠቃለያ ገቢ ማሰባሰቢያ (ፈንድ ሬይዚንግ) መርሐግብር 350 ሺ ዶላር በማግኘት ስኬት መጠናቀቁን አቶ ብርሃን ተድላ የድርጅቱ መሥራችና የቦርድ ሰብሳቢ ገለጹ።
የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ወጣት አዶናይ ብርሃነ አስተባባሪነት የልብ ሕሙማን ሕጻናትን ለማሳከም የሚውል የገንዘብ ማሰባሰብ መርሐግብር ለአንድ ሳምንት ያህል ሲከናወን ቆይቶ በትላንትናው እለት የኢትዮጵያውያን ደግነትና ፍቅር ጎልቶ በታየበት መድረክ በስኬት መጠናቀቁን አስታውቀዋል።
በዚህ መሰረት በቀጥታ በባንክ ገቢ የተደረገ 110 ሺ ዶላር ገቢ የተገኘ ሲሆን ቀሪው ቃል የተገባና በአጭር ጊዜያት የሚሰበሰብ መሆኑን አቶ ብርሃን ጠቅሰው በኢትዮጵያውያን ወገኖች ርብርብ መደሰታቸውን ገልፀዋል።
በአሜሪካ ሀገር የሚገኙ የድርጅቱ የቦርድ አመራር አባላት ያሳለፉትን ውሳኔ መሰረት አድርገው አቶ ብርሃን እንደተናገሩት በተገኘው ገንዘብ ከዚህ ቀደም ባደረግነው የሁለትዮሽ ስምምነት መሰረት ከኢትዮጵያ ልብ ማኀበር ጋር በመነጋገር እንዲሁም የልብ ቀዶ ጥገና ከሚሰሩ የመንግስት ሆስፒታሎች እና የሕክምና ባለሙያዎች ጋር በመቀናጀትና አስፈላጊውን የሕክምና ግብዐቶችን በማሟላት ከሁለት ወራት ባነሰ ጊዜ ውስጥ
ሕክምና ለማግኘት በወረፋ ላይ ለሚገኙ 120 ሕጻናት የልብ ቀዶ ጥገና ለማከናወን እቅድ ተይዟል።
በተጨማሪም የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ በደረሰው ስምምነት መሰረት ኤኘሪል 24
መሰረታቸውን በጣሊያን ያደረጉት 3 ድርጅቶች ማለትም Una per Voce Padre Pio ፣ CCPM እና REBEL Hert'sን የተውጣጡ ባለሙያዎች አማካይነት 50 ተጨማሪ ሕጻናት በመንግሥት ሆስፒታል እና በኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል የልብ ቀዶ ጥገና ሕክምና ለመስጠት አስፈላጊው ዝግጅት እየተጠናቀቀ መሆኑን አብስረው ዝርዝር መረጃው በወቅቱ እንደሚገለፅ ጠቅሰዋል። ይኸም ክንውን በአጠቃላይ በወራት ጊዜያት ውስጥ ሕክምና የሚያገኙ ሕጻናትን ቁጥር 170 ያደርሰዋል።
የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ የታካሚዎችን እንግልት ለመቀነስ በማሰብ በቀጣይ አንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ በአራት የሀገሪቱ አካባቢዎች በሚገኙ የመንግስት ሆስፒታሎች ውስጥ የልብ ቀዶ ጥገና ማእከላትን ለማቋቋም አቅዶ እየሰራበት እንደሚገኝ ይፋ አድርገዋል።
አቶ ብርሃን እንደተናገሩት በኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች የልብ ቀዶ ጥገና በፍጥነትና በጥራት ለማከናወን አንድ የባለሙያዎች ቡድን እንደሚቋቋም ጠቁመው ኢትዮጵያውያን የልብ ቀዶ ጥገና ባለሙያዎች ቡድኑን ተቀላቅለው ለዚህ ታላቅ ተግባር ሙያዊና ወገናዊ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል።
በገንዘብ ማሰባሰብ መርሐግብሩ የልብ ሕሙማን ሕጻናት እንዲታከሙ በቋሚነት ለማገዝ 150 ቋሚ አባላት መመዝገባቸውን የተናገሩት አቶ ብርሃን ይኸን ቁጥር በአጭር ጊዜ ውስጥ 500 ለማድረስና የሚታከሙ ሕፃናት ቁጥርንም ለማሳደግ እንዲረዳ ኢትዮጵያውያን ወገኖች በቋሚ አባልነት እንዲመዘገቡ አቶ ብርሃን ጥሪ አቅርበዋል።
በመጨረሻም የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር እንዲሳካ የድርጅቱ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ወጣት አዶናይ ብርሃነ እና አስተባባሪዋ ወ/ሮ ሀና ክብሩ፣ ባለቤቷ ሳሚ ላደረጉት የላቀ አስተዋፅኦ በትላንትናው መርሐግብር ላይ የተዘጋጀላቸውን የዋንጫ ሽልማት ከመቀበላቸው በተጨማሪ ሌሎች የመርሐግብሩ አስተባባሪዎች የምስጋና የምስክር ወረቀት በክብር ተሰጥቷል።
በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር ላይ በአካል ለመገኘት ከካልፎርኒያ፣ ከሲያትል፣ ከኒውዮርክ፣ ከቴክሳስና ከመሳሰሉት ግዛቶች ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች በዋሽንግተን ዲሲ መገኘታቸውን አቶ ብርሃን አስታውሰው በዝግጅቱ ላይ 150 ያህል ተሳታፊዎች እንዲሁም በክብር እንግድነት የዋሽንግተን ዲሲ እጩ ከንቲባ ሚስተር ኬኒየን ማክደፊ፣
ብጹዕ አቡነ ፋኑኤል፤ የዋሺንግተን ዲሲና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል፣
ሊቀ ማዕምራን ፕሮፌሰር ዘበነ ለማ
የዋሺንግተን ዲሲና አካባቢው አገረ ስብከት ስራ አስኪያጅ መገኘታቸውንና ለመርሐግብሩ ስኬት ትልቅ አስተዋጽኦ ማድረጋቸውን በመጥቀስ ምስጋና አቅርበዋል።
በተጨማሪም በአሜሪካን፣ በካናዳ እና በሀገር ቤት የሚገኙ የሶሻል ሚድያ አጋሮች ላደረጉት የማይተካና የላቀ አስተዋጵኦ አቶ ብርሃን ተድላ፤ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ መሥራችና የቦርድ ሰብሳቢ አመስግነዋል። አብዛኛዎቹ የሶሻል ሚዲያ አጋሮች በቀጣይም የድርጅቱን ዓላማ ደግፎ ለመሥራት ቃል ገብተዋል።
እንዲሁም ደግሞ ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይሉ ኃላፊነታቸውን የተወጡ የድርጅቱ የቦርድ አመራር አባላት፤ ዝግጅቱን ስፖንሰር በማድረግ የላቀ እገዛ ያደረጉ ተቋማት፤ ድጋፍ በሚፈልጉት የልብ ሕሙማን ሕጻናት ስም ከፍተኛ ምስጋና አቅርበዋል።
5 months ago
❤️ አዶናይ ለታላቅ ሰብዓዊ ተግባር ወደ አሜሪካ ተጓዘ
#ethiopia | የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ፋውንዴሽን (Heart to Heart Children's Aid) የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ወጣት አዶናይ ብርሃነ፣ የልብ ሕሙማን ሕፃናትን ሕይወት ለመታደግ የሚያስችል ገቢ ለማሰባሰብ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ አቅንቷል።
የፋውንዴሽኑ መሥራችና የኢትዮ ኢስታንቡል ሆስፒታል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ብርሃን ተድላ እንደገለጹት፣ መርሃ-ግብሩ በሚከተለው መልኩ ይከናወናል፦
* የጅማሮ ቻሌንጅ፦
ነገ ቅዳሜ ማርች 14 (መጋቢት 5/2018 ዓ.ም) ከቀኑ 2:00 PM ጀምሮ የገቢ ማሰባሰቢያ ቻሌንጅ በይፋ ይጀምራል።
* የማጠቃለያ ፕሮግራም፦
ማርች 21 (መጋቢት 12/2018 ዓ.ም) በዋሽንግተን ዲሲ ማርዮት ሆቴል በሚከናወን ታላቅ ዝግጅት ይጠናቀቃል።
ጥሪ፦
በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች ሕፃናቱ የሕክምና ዕድል እንዲያገኙ የበኩላቸውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀርቧል።
የኢትዮ ኢስታንቡል ሆስፒታል አስተዋጽኦ
ሆስፒታሉ እስካሁን ባለው ቆይታው የሚከተሉትን ተግባራት አከናውኗል፦
* ለ113 ሕፃናት ነፃ የልብ ቀዶ ጥገና አድርጓል።
* ለዚህም ከ120 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ አድርጓል።
* ይህ ሥራ በአንድ ተቋም ብቻ የማይገፋ በመሆኑ፣ በፋውንዴሽኑ በኩል የወገን ድጋፍ ማሰባሰብ አስፈላጊ ሆኗል።
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ውስጥ ከ25 ሺህ በላይ የልብ ሕሙማን ሕፃናት የሕክምና ዕድል ለማግኘት በተስፋ በመጠባበቅ ላይ እንደሚገኙ መረጃዎች ያመለክታሉ። የወጣት አዶናይ ጉዞና የፋውንዴሽኑ ጥረት የእነዚህን ሕፃናት ተስፋ ለማለምለም ያለመ ነው።
የሕፃናትን ልብ በጋራ እንታደግ!
#hearttoheart #የልብሕሙማን #አዶናይብርሃነ #ኢትዮኢስታንቡል #ሰብዓዊነት #ኢትዮጵያ #humanitarian #heartsurgery #ethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
#ethiopia | የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ፋውንዴሽን (Heart to Heart Children's Aid) የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ወጣት አዶናይ ብርሃነ፣ የልብ ሕሙማን ሕፃናትን ሕይወት ለመታደግ የሚያስችል ገቢ ለማሰባሰብ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ አሜሪካ አቅንቷል።
የፋውንዴሽኑ መሥራችና የኢትዮ ኢስታንቡል ሆስፒታል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ብርሃን ተድላ እንደገለጹት፣ መርሃ-ግብሩ በሚከተለው መልኩ ይከናወናል፦
* የጅማሮ ቻሌንጅ፦
ነገ ቅዳሜ ማርች 14 (መጋቢት 5/2018 ዓ.ም) ከቀኑ 2:00 PM ጀምሮ የገቢ ማሰባሰቢያ ቻሌንጅ በይፋ ይጀምራል።
* የማጠቃለያ ፕሮግራም፦
ማርች 21 (መጋቢት 12/2018 ዓ.ም) በዋሽንግተን ዲሲ ማርዮት ሆቴል በሚከናወን ታላቅ ዝግጅት ይጠናቀቃል።
ጥሪ፦
በአሜሪካ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች ሕፃናቱ የሕክምና ዕድል እንዲያገኙ የበኩላቸውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀርቧል።
የኢትዮ ኢስታንቡል ሆስፒታል አስተዋጽኦ
ሆስፒታሉ እስካሁን ባለው ቆይታው የሚከተሉትን ተግባራት አከናውኗል፦
* ለ113 ሕፃናት ነፃ የልብ ቀዶ ጥገና አድርጓል።
* ለዚህም ከ120 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ አድርጓል።
* ይህ ሥራ በአንድ ተቋም ብቻ የማይገፋ በመሆኑ፣ በፋውንዴሽኑ በኩል የወገን ድጋፍ ማሰባሰብ አስፈላጊ ሆኗል።
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ውስጥ ከ25 ሺህ በላይ የልብ ሕሙማን ሕፃናት የሕክምና ዕድል ለማግኘት በተስፋ በመጠባበቅ ላይ እንደሚገኙ መረጃዎች ያመለክታሉ። የወጣት አዶናይ ጉዞና የፋውንዴሽኑ ጥረት የእነዚህን ሕፃናት ተስፋ ለማለምለም ያለመ ነው።
የሕፃናትን ልብ በጋራ እንታደግ!
#hearttoheart #የልብሕሙማን #አዶናይብርሃነ #ኢትዮኢስታንቡል #ሰብዓዊነት #ኢትዮጵያ #humanitarian #heartsurgery #ethiopia #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
5 months ago
አዶናይ ለታላቅ ሰብዓዊ ተግባር ወደአሜሪካ ተጓዘ
የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ፋውንዴሽን
(Heart to Heart Children's Aid)
የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ወጣት አዶናይ ብርሃነ ለልብ ሕሙማን ሕፃናት ድጋፍ ለማሰባሰብ ተልእኮ ወደዩናይትድ ስቴት አሜሪካ አቀና።
ወጣት አዶናይ፤ በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ፋውንዴሽን አስተባባሪነት ከነገ ቅዳሜ ማርች 14 (መጋቢት 5/2018) ከ 2:00 Pm ጀምሮ ለኢትዮጵያውያን የልብ ሕሙማን ሕጻናት መርጃ የሚውል ገቢ የማሰባሰብ ቻሌንጅ የሚጀመር ሲሆን ማርች 21 (መጋቢት 12/2018) በዋሽንግተን ዲሲ ማርዮት ሆቴል በሚከናወን የማጠቃለያ ኘሮግራም እንደሚጠናቀቅ አቶ ብርሃን ተድላ የፋውንዴሽኑ መሥራችና የኢትዮ ኢስታንቡል ሆስፒታል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አስታውቀዋል።
በገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብሩ ላይ በአሜሪካን ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች የበኩላቸውን አስተዋጵኦ በማድረግ የልብ ሕሙማን ሕጻናት ተገቢውን የሕክምና ድጋፍ እንዲያገኙ ያግዙ ዘንድ አቶ ብርሃን ጥሪ አቅርበዋል።
የኢትዮ ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል እስካሁን ለ113 ሕፃናት ከ120 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የነፃ የልብ ቀዶ ጥገና ማድረጉን ያስታወሱት አቶ ብርሃን ይኸ ታላቅ ስራ በአንድ ተቋም ብቻ የሚከናወን ባለመሆኑ በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ፋውንዴሽን በኩል ተጨማሪ የወገን ድጋፍ ለማግኘት ይኸ ፕሮግራም መዘጋጀቱን ጠቁመዋል።
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ከ25 ሺ በላይ የልብ ሕሙማን ሕጻናት ሕክምና ለማግኘት እየተጠባበቁ እንደሚገኙ መረጃዎች ያሳያሉ።
የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ፋውንዴሽን
(Heart to Heart Children's Aid)
የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ወጣት አዶናይ ብርሃነ ለልብ ሕሙማን ሕፃናት ድጋፍ ለማሰባሰብ ተልእኮ ወደዩናይትድ ስቴት አሜሪካ አቀና።
ወጣት አዶናይ፤ በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ፋውንዴሽን አስተባባሪነት ከነገ ቅዳሜ ማርች 14 (መጋቢት 5/2018) ከ 2:00 Pm ጀምሮ ለኢትዮጵያውያን የልብ ሕሙማን ሕጻናት መርጃ የሚውል ገቢ የማሰባሰብ ቻሌንጅ የሚጀመር ሲሆን ማርች 21 (መጋቢት 12/2018) በዋሽንግተን ዲሲ ማርዮት ሆቴል በሚከናወን የማጠቃለያ ኘሮግራም እንደሚጠናቀቅ አቶ ብርሃን ተድላ የፋውንዴሽኑ መሥራችና የኢትዮ ኢስታንቡል ሆስፒታል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አስታውቀዋል።
በገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብሩ ላይ በአሜሪካን ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች የበኩላቸውን አስተዋጵኦ በማድረግ የልብ ሕሙማን ሕጻናት ተገቢውን የሕክምና ድጋፍ እንዲያገኙ ያግዙ ዘንድ አቶ ብርሃን ጥሪ አቅርበዋል።
የኢትዮ ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል እስካሁን ለ113 ሕፃናት ከ120 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የነፃ የልብ ቀዶ ጥገና ማድረጉን ያስታወሱት አቶ ብርሃን ይኸ ታላቅ ስራ በአንድ ተቋም ብቻ የሚከናወን ባለመሆኑ በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ፋውንዴሽን በኩል ተጨማሪ የወገን ድጋፍ ለማግኘት ይኸ ፕሮግራም መዘጋጀቱን ጠቁመዋል።
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ከ25 ሺ በላይ የልብ ሕሙማን ሕጻናት ሕክምና ለማግኘት እየተጠባበቁ እንደሚገኙ መረጃዎች ያሳያሉ።
5 months ago
አዶናይ ለታላቅ ሰብዓዊ ተግባር ወደአሜሪካ ተጓዘ
#fastmereja I የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ፋውንዴሽን (Heart to Heart Children's Aid) የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ወጣት አዶናይ ብርሃነ ለልብ ሕሙማን ሕፃናት ድጋፍ ለማሰባሰብ ተልእኮ ወደዩናይትድ ስቴት አሜሪካ አቀና።
ወጣት አዶናይ፤ በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ፋውንዴሽን አስተባባሪነት ከነገ ቅዳሜ ማርች 14 (መጋቢት 5/2018) ከ 2:00 Pm ጀምሮ ለኢትዮጵያውያን የልብ ሕሙማን ሕጻናት መርጃ የሚውል ገቢ የማሰባሰብ ቻሌንጅ የሚጀመር ሲሆን ማርች 21 (መጋቢት 12/2018) በዋሽንግተን ዲሲ ማርዮት ሆቴል በሚከናወን የማጠቃለያ ኘሮግራም እንደሚጠናቀቅ አቶ ብርሃን ተድላ የፋውንዴሽኑ መሥራችና የኢትዮ ኢስታንቡል ሆስፒታል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አስታውቀዋል።
በገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብሩ ላይ በአሜሪካን ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች የበኩላቸውን አስተዋጵኦ በማድረግ የልብ ሕሙማን ሕጻናት ተገቢውን የሕክምና ድጋፍ እንዲያገኙ ያግዙ ዘንድ አቶ ብርሃን ጥሪ አቅርበዋል።
የኢትዮ ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል እስካሁን ለ113 ሕፃናት ከ120 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የነፃ የልብ ቀዶ ጥገና ማድረጉን ያስታወሱት አቶ ብርሃን ይኸ ታላቅ ስራ በአንድ ተቋም ብቻ የሚከናወን ባለመሆኑ በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ፋውንዴሽን በኩል ተጨማሪ የወገን ድጋፍ ለማግኘት ይኸ ፕሮግራም መዘጋጀቱን ጠቁመዋል።
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ከ25 ሺ በላይ የልብ ሕሙማን ሕጻናት ሕክምና ለማግኘት እየተጠባበቁ እንደሚገኙ መረጃዎች ያሳያሉ።
#fastmereja I የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ፋውንዴሽን (Heart to Heart Children's Aid) የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ወጣት አዶናይ ብርሃነ ለልብ ሕሙማን ሕፃናት ድጋፍ ለማሰባሰብ ተልእኮ ወደዩናይትድ ስቴት አሜሪካ አቀና።
ወጣት አዶናይ፤ በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ፋውንዴሽን አስተባባሪነት ከነገ ቅዳሜ ማርች 14 (መጋቢት 5/2018) ከ 2:00 Pm ጀምሮ ለኢትዮጵያውያን የልብ ሕሙማን ሕጻናት መርጃ የሚውል ገቢ የማሰባሰብ ቻሌንጅ የሚጀመር ሲሆን ማርች 21 (መጋቢት 12/2018) በዋሽንግተን ዲሲ ማርዮት ሆቴል በሚከናወን የማጠቃለያ ኘሮግራም እንደሚጠናቀቅ አቶ ብርሃን ተድላ የፋውንዴሽኑ መሥራችና የኢትዮ ኢስታንቡል ሆስፒታል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አስታውቀዋል።
በገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብሩ ላይ በአሜሪካን ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች የበኩላቸውን አስተዋጵኦ በማድረግ የልብ ሕሙማን ሕጻናት ተገቢውን የሕክምና ድጋፍ እንዲያገኙ ያግዙ ዘንድ አቶ ብርሃን ጥሪ አቅርበዋል።
የኢትዮ ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል እስካሁን ለ113 ሕፃናት ከ120 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የነፃ የልብ ቀዶ ጥገና ማድረጉን ያስታወሱት አቶ ብርሃን ይኸ ታላቅ ስራ በአንድ ተቋም ብቻ የሚከናወን ባለመሆኑ በኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤይድ ፋውንዴሽን በኩል ተጨማሪ የወገን ድጋፍ ለማግኘት ይኸ ፕሮግራም መዘጋጀቱን ጠቁመዋል።
በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ከ25 ሺ በላይ የልብ ሕሙማን ሕጻናት ሕክምና ለማግኘት እየተጠባበቁ እንደሚገኙ መረጃዎች ያሳያሉ።
5 months ago
የየካቲት ወር "የቅን ልቦች" ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ታወቁ፤ አዶናይ እና አቲስ ነማ ቻሪቲ አሸናፊ ሆነዋል
#fastmereja I በማህበራዊ ሚዲያ በጎ ተፅዕኖ ለሚያሳድሩ፣ ለውጥ ለሚያመጡ ግለሰቦች እና ተቋማት እውቅና የሚሰጠው "የቅን ልቦች" ፕሮግራም፤ የየካቲት ወር 2018 ዓ.ም የውድድር ውጤቱን ይፋ አድርጓል። በዚህም መሰረት አዶናይ (Adonay) እና አቲስ ነማ ቻሪቲ (Atis Nema Charity) የወሩ አሸናፊ በመሆን እውቅና ተሰጥቷቸዋል።
ለ100 ግራም ንጹህ ወርቅ የሚደረገው ፉክክር
የዘንድሮው የ"የቅን ልቦች" ውድድር ከመቼውም ጊዜ በላይ ትኩረትን የሳበው ለዓመቱ ማጠቃለያ በተዘጋጀው ታላቅ ሽልማት ነው። የፕሮግራሙ አዘጋጆች እንዳስታወቁት፣ በዓመቱ ማጠቃለያ ላይ በየወሩ ከሚካሄዱት ውድድሮች ብዙ ወሮችን በአሸናፊነት ማጠናቀቅ የቻለ ግለሰብ ወይም ተቋም የ100 ግራም ንጹህ ወርቅ ባለድል ይሆናል።
እስከ የካቲት ድረስ ያለዉ የአሸናፊዎች ዝርዝር፡-
ውድድሩ ከተጀመረበት ከነሐሴ ወር ጀምሮ እስካሁን ድረስ በየወሩ ድል የቀናቸው ተፅዕኖ ፈጣሪዎች የሚከተሉት ናቸው፦
📍ነሐሴ፦ Brook News
📍መስከረም፦ Adonay
📍ጥቅምት፦ ዶክተር አብይ እና ማስተር አብነት
📍ህዳር፦ ጉርሻ ፔጅ
📍ታህሳስ፦ ሜላት ንጉሴ እና Adonay
📍ጥር፦ ጆን ዳንኤል
📍የካቲት፦ አዶናይ እና አቲስ ነማ ቻሪቲ
የአሸናፊነት ጉዞው ወዴት ያመራል?
ፕሮግራሙ በማህበራዊ ሚዲያ የሚሰሩ በጎ ስራዎችን በማበረታታት እና ለሌሎች አርአያ የሚሆኑ ተግባራትን በማጉላት ረገድ ትልቅ ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝ አዘጋጆቹ ገልጸዋል።
#ልዩ_ልዩ
#fastmereja I በማህበራዊ ሚዲያ በጎ ተፅዕኖ ለሚያሳድሩ፣ ለውጥ ለሚያመጡ ግለሰቦች እና ተቋማት እውቅና የሚሰጠው "የቅን ልቦች" ፕሮግራም፤ የየካቲት ወር 2018 ዓ.ም የውድድር ውጤቱን ይፋ አድርጓል። በዚህም መሰረት አዶናይ (Adonay) እና አቲስ ነማ ቻሪቲ (Atis Nema Charity) የወሩ አሸናፊ በመሆን እውቅና ተሰጥቷቸዋል።
ለ100 ግራም ንጹህ ወርቅ የሚደረገው ፉክክር
የዘንድሮው የ"የቅን ልቦች" ውድድር ከመቼውም ጊዜ በላይ ትኩረትን የሳበው ለዓመቱ ማጠቃለያ በተዘጋጀው ታላቅ ሽልማት ነው። የፕሮግራሙ አዘጋጆች እንዳስታወቁት፣ በዓመቱ ማጠቃለያ ላይ በየወሩ ከሚካሄዱት ውድድሮች ብዙ ወሮችን በአሸናፊነት ማጠናቀቅ የቻለ ግለሰብ ወይም ተቋም የ100 ግራም ንጹህ ወርቅ ባለድል ይሆናል።
እስከ የካቲት ድረስ ያለዉ የአሸናፊዎች ዝርዝር፡-
ውድድሩ ከተጀመረበት ከነሐሴ ወር ጀምሮ እስካሁን ድረስ በየወሩ ድል የቀናቸው ተፅዕኖ ፈጣሪዎች የሚከተሉት ናቸው፦
📍ነሐሴ፦ Brook News
📍መስከረም፦ Adonay
📍ጥቅምት፦ ዶክተር አብይ እና ማስተር አብነት
📍ህዳር፦ ጉርሻ ፔጅ
📍ታህሳስ፦ ሜላት ንጉሴ እና Adonay
📍ጥር፦ ጆን ዳንኤል
📍የካቲት፦ አዶናይ እና አቲስ ነማ ቻሪቲ
የአሸናፊነት ጉዞው ወዴት ያመራል?
ፕሮግራሙ በማህበራዊ ሚዲያ የሚሰሩ በጎ ስራዎችን በማበረታታት እና ለሌሎች አርአያ የሚሆኑ ተግባራትን በማጉላት ረገድ ትልቅ ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝ አዘጋጆቹ ገልጸዋል።
#ልዩ_ልዩ
5 months ago
የየካቲት ወር የቅን ልቦች የማህበራዊ ሚዲያ ተፅኖ ፈጣሪ ማነው?
📍ባርኮት
📍ዮሀንስ ተሾመ (ባቢ)
📍አቲስ ነማ ቻሪተብል ኦርጋናዜሽን
📍ኮሜደለያን ያሲኖ
📍አዶናይ ማዳ
📍ኢዮሀ ሚዲያ
📍ጉርሻ ፔጅ
📍ቲክቫ ኢትዮጵያ
ድምፆዎን በ0908089108/ 0908089408 ቴክስት ብቻ ይላኩ
ቅን ሆነን ቅን ልቦችን እንፍጠር
📍ባርኮት
📍ዮሀንስ ተሾመ (ባቢ)
📍አቲስ ነማ ቻሪተብል ኦርጋናዜሽን
📍ኮሜደለያን ያሲኖ
📍አዶናይ ማዳ
📍ኢዮሀ ሚዲያ
📍ጉርሻ ፔጅ
📍ቲክቫ ኢትዮጵያ
ድምፆዎን በ0908089108/ 0908089408 ቴክስት ብቻ ይላኩ
ቅን ሆነን ቅን ልቦችን እንፍጠር
Sponsored by
Surafel
5 months ago
የሕፃናትን ልብ በደስታ የምንሞላበት አዲስ ተስፋ
"ኸርት ቱ ኸርት" (Heart to Heart)! ❤️
#ethiopia | የልብ ሕሙማን ሕፃናትን ያለክፍያ በማከም ረገድ ትልቅ አሻራ እያሳረፈ የሚገኘው የኢትዮ ኢስታንቡል ሆስፒታል፣ አገልግሎቱን ይበልጥ ለማስፋፋት "ኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤድ" (Heart to Heart Children's Aid) የተሰኘ ፋውንዴሽን በይፋ መስርቷል።
🌟 አዲሱ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር፦
የካቲት 18/2018 ዓ.ም በማርዮት ሆቴል በተከናወነ ስነስርዓት፣ ወጣት አዶናይ ብርሃነ የፋውንዴሽኑ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ሆኖ ተሹሟል። አዶናይ ሕፃናትን መርዳት የልጅነት ሕልሙ እንደነበር ገልጾ፣ የልብ ሕሙማን ሕፃናትን ያለ ምንም ክፍያ ለመደገፍ ቃል ገብቷል።
📢 ለአሜሪካ ነዋሪዎችና ለኢትዮጵያ ወዳጆች የቀረበ ጥሪ፦
ፋውንዴሽኑ በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ታላቅ የምስረታና የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር አዘጋጅቷል።
ቀን፦ ማርች 21/2026 (መጋቢት 12)
ቦታ፦ ዋሽንግተን ዲሲ ማርዮት ሆቴል (Washington DC Marriott Hotel)
ቅስቀሳው፦
ከማርች 13 ጀምሮ በአሜሪካ በሚገኙ ሚዲያዎች የሚደረገውን ቅስቀሳ ወጣት አዶናይ የሚመራው ይሆናል።
💰 እስካሁን የተሰሩ አስደናቂ ስራዎች፦
የኢትዮ ኢስታንቡል ሆስፒታል መስራችና የፋውንዴሽኑ ሰብሳቢ አቶ ብርሃን ተድላ እንደገለጹት፤ ሆስፒታሉ እስካሁን ከ 120 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ለ 113 ሕፃናት ነፃ የልብ ቀዶ ጥገና አድርጓል። ሆኖም አሁንም በርካታ ሕፃናት በተራ በመጠባበቅ ላይ ስለሚገኙ የሁላችንም ርብርብ ያስፈልጋል።
🙏 የመንግስት ድጋፍ፦
በዕለቱ የተገኙት የጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ አማካሪ ዶ/ር አስቻለው ወርቁ፣ ሆስፒታሉ የሚሰጠውን ነፃ አገልግሎት አድንቀው፤ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ እንዲህ ያሉ አገር በቀል የበጎ አድራጎት ስራዎችን ለመደገፍና የሕግ ማዕቀፎችን ለማስተካከል ዝግጁ መሆኑን ገልጸዋል።
አንድ ላይ በመሆን የሕፃናትን ልብ እናድን!
በአሜሪካ የምትገኙ ወገኖቻችን በዚህ ታላቅ የሰብአዊነት ስራ ላይ በመሳተፍ የሕፃናትን ሕይወት እንድትታደጉ ጥሪ ተላልፏል።
#hearttoheart #ethiopianistanbulhospital #savechildrenshearts #philanthropy #ethiopia #washingtondc #adonayberhane #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
"ኸርት ቱ ኸርት" (Heart to Heart)! ❤️
#ethiopia | የልብ ሕሙማን ሕፃናትን ያለክፍያ በማከም ረገድ ትልቅ አሻራ እያሳረፈ የሚገኘው የኢትዮ ኢስታንቡል ሆስፒታል፣ አገልግሎቱን ይበልጥ ለማስፋፋት "ኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤድ" (Heart to Heart Children's Aid) የተሰኘ ፋውንዴሽን በይፋ መስርቷል።
🌟 አዲሱ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር፦
የካቲት 18/2018 ዓ.ም በማርዮት ሆቴል በተከናወነ ስነስርዓት፣ ወጣት አዶናይ ብርሃነ የፋውንዴሽኑ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ሆኖ ተሹሟል። አዶናይ ሕፃናትን መርዳት የልጅነት ሕልሙ እንደነበር ገልጾ፣ የልብ ሕሙማን ሕፃናትን ያለ ምንም ክፍያ ለመደገፍ ቃል ገብቷል።
📢 ለአሜሪካ ነዋሪዎችና ለኢትዮጵያ ወዳጆች የቀረበ ጥሪ፦
ፋውንዴሽኑ በአሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ታላቅ የምስረታና የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር አዘጋጅቷል።
ቀን፦ ማርች 21/2026 (መጋቢት 12)
ቦታ፦ ዋሽንግተን ዲሲ ማርዮት ሆቴል (Washington DC Marriott Hotel)
ቅስቀሳው፦
ከማርች 13 ጀምሮ በአሜሪካ በሚገኙ ሚዲያዎች የሚደረገውን ቅስቀሳ ወጣት አዶናይ የሚመራው ይሆናል።
💰 እስካሁን የተሰሩ አስደናቂ ስራዎች፦
የኢትዮ ኢስታንቡል ሆስፒታል መስራችና የፋውንዴሽኑ ሰብሳቢ አቶ ብርሃን ተድላ እንደገለጹት፤ ሆስፒታሉ እስካሁን ከ 120 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ለ 113 ሕፃናት ነፃ የልብ ቀዶ ጥገና አድርጓል። ሆኖም አሁንም በርካታ ሕፃናት በተራ በመጠባበቅ ላይ ስለሚገኙ የሁላችንም ርብርብ ያስፈልጋል።
🙏 የመንግስት ድጋፍ፦
በዕለቱ የተገኙት የጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ አማካሪ ዶ/ር አስቻለው ወርቁ፣ ሆስፒታሉ የሚሰጠውን ነፃ አገልግሎት አድንቀው፤ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ እንዲህ ያሉ አገር በቀል የበጎ አድራጎት ስራዎችን ለመደገፍና የሕግ ማዕቀፎችን ለማስተካከል ዝግጁ መሆኑን ገልጸዋል።
አንድ ላይ በመሆን የሕፃናትን ልብ እናድን!
በአሜሪካ የምትገኙ ወገኖቻችን በዚህ ታላቅ የሰብአዊነት ስራ ላይ በመሳተፍ የሕፃናትን ሕይወት እንድትታደጉ ጥሪ ተላልፏል።
#hearttoheart #ethiopianistanbulhospital #savechildrenshearts #philanthropy #ethiopia #washingtondc #adonayberhane #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
5 months ago
ኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤድ ፋውንዴሽን በአሜሪካን አገር ለሚያከናውነው የምስረታ ማስተዋወቂያና ገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ወጣት አዶናይ ብርሃነን የበጎ ፈቃድ አምባሳደር አድርጎ ሾሟል።
የካቲት 18/2018 በማርዮት ሆቴል በተከናወነ ስነስርዓት ወጣት አዶናይ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤድ የስራ አመራር ቦርድ የፈቀደውን የበጎ ፈቃድ አምባሳደርነት የምስክር ወረቀት ተቀብሏል።
በዚሁ ስነ ስርዓት ላይ አቶ ብርሃን ተድላ የኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል መስራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ፣ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤድ መሥራችና የቦርድ ሰብሳቢ እንደተናገሩት ሆስፒታሉ በተመሰረተ በአጭር ጊዜ ከ120 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ለ113 ሕጻናት የልብ ቀዶ ጥገና ማድረጉን አስታውሰው ሕክምናው ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቅና በሌላም በኩል ሕክምናውን ለማግኘት በርካታ ህሙማን ተራ በመጠባበቅ ላይ የሚገኙ በመሆኑ አገልግሎቱን አጠናክሮ ለማስቀጠል ኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤድ የተሰኘ ፋውንዴሽን በአሜሪካን አገርና በኢትዮጵያም ተመስርቶ ሕጋዊ እውቅና ማግኘቱን ጠቅሰዋል።
ፋውንዴሽኑ ማርች 21 በዋሽንግተን ዲሲ ማርዮት ሆቴል በሚያከናወነው መርሐግብር ሕፃናትን መርዳት የልጅነት ሕልሙ እንደነበረ የሚናገረው ወጣት አዶናይ የልብ ሕሙማን ሕጻናትን ያለምንም ክፍያ ለመደገፍ ቃል መግባቱን ገልፀው ሆስፒታሉ ለሕጻናቱ በሚሰጠው ህክምና ከፍተኛ አስተዋፅኦ የሚያደርጉ ባለሙያዎችንና የተቋሙን ባልደረቦችም አመሰግነዋል።
አቶ መኰንን ሰሙ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤድ ፋውንዴሽን ም/የቦርድ ሰብሳቢ ማርች 21 በዋሽንግተን ዲሲ ማርዮት ሆቴል በሚካሄደው የፋውንዴሽኑ ታላቅ የምስረታ በዓልና የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር ላይ በአሜሪካን አገር የሚገኙ ወገኖችና የኢትዮጵያ ወዳጆች በሙሉ ተገኝተው የልብ ሕሙማን ሕፃናትን ለመደገፍ በሚደረገው ርብርብ ላይ ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥሪ አቅርበዋል።
ፋውንዴሽኑ በመጪው ማርች 21/2026 በአሜሪካን ሀገር የሚያከናውነውን መርሐግብር የተሳካ ለማድረግ ከማርች 13 ጀምሮ አሜሪካን አገር በሚገኙ ሚዲያዎች የሚደረገውን ቅስቀሳ ወጣት አዶናይ እንደሚመራው ተገልጿል።
የታካሚ ሕጻናት ወላጆችም በሆስፒታሉ ድጋፍ ልጆቻቸው ከህመሙ እፎይታ በማግኘታቸው የሆስፒታሉን ባለቤትና ሐኪሞቹን አመስግነዋል።
በህፃናቱ የልብ ህክምና ተሳታፊ የሆኑት የህክምና ባለሙያዎችም የህክምናውን ውስብስብነትና ከህክምናውም ውጤት በኋላ ስለሚያገኙት እርካታ አውስተው የህክምናውን ወጪ የሚሸፍኑትን የኢትዮ ኢስታንቡል ሆስፒታል ባለቤት አቶ ብርሃን ተድላን አመስግነዋል።
በስነ ሥርዓቱ የተገኙትና የመዝጊያ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ አማካሪ የሆኑት ዶ/ር አስቻለው ወርቁ እስካሁን ድረስ በኢትዮ ኢስታንቡል እየተሰጡ ያሉትን የልብ ህሙማን ህፃናት የልብ ቀዶ ህክምና ነፃ አገልግሎት አድንቀው ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አቅም ለእንዲህ ዓይነት የበጎ አድራጎት ተግባራት በተለይም የውጪ አገር ህክምና የሚያስፈልጋቸውን አገልግሎቶች በአገር ውስጥ ለመስጠት የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን ለመደገፍ አቅም በፈቀደ መጠን ያላሰለሰ ጥረት እንደሚያደርግ በመጥቀሰ የሕግ ማዕቀፍ ክፍተት ያለባቸውን ጉዳዮችም በመለየት ክፍቶቹን የመሙላት እርምጃዎች እየተወሰዱ እንደሚገኙና የጤና ዘርፉን ለማዘመን ተደራሽነቱን ለማስፋፋትና ለመሳሰሉት ጉዳዮች መንግስት በሰጠው ልዩ ትኩረት መሰረት እየተሰራና አበረታች ውጤቶችም እየታዩ መምጣታቸውን ጠቅሰው ኸርት ቱኸርትን ለመሳሰሉ የበጎ አድራጎት ድርጅቶችም ተገቢው ድጋፍና ትብብር እንደሚደረግላቸው በመግለፅ አበረታትተዋል።
የካቲት 18/2018 በማርዮት ሆቴል በተከናወነ ስነስርዓት ወጣት አዶናይ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤድ የስራ አመራር ቦርድ የፈቀደውን የበጎ ፈቃድ አምባሳደርነት የምስክር ወረቀት ተቀብሏል።
በዚሁ ስነ ስርዓት ላይ አቶ ብርሃን ተድላ የኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል መስራችና ዋና ሥራ አስፈጻሚ፣ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤድ መሥራችና የቦርድ ሰብሳቢ እንደተናገሩት ሆስፒታሉ በተመሰረተ በአጭር ጊዜ ከ120 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ለ113 ሕጻናት የልብ ቀዶ ጥገና ማድረጉን አስታውሰው ሕክምናው ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቅና በሌላም በኩል ሕክምናውን ለማግኘት በርካታ ህሙማን ተራ በመጠባበቅ ላይ የሚገኙ በመሆኑ አገልግሎቱን አጠናክሮ ለማስቀጠል ኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤድ የተሰኘ ፋውንዴሽን በአሜሪካን አገርና በኢትዮጵያም ተመስርቶ ሕጋዊ እውቅና ማግኘቱን ጠቅሰዋል።
ፋውንዴሽኑ ማርች 21 በዋሽንግተን ዲሲ ማርዮት ሆቴል በሚያከናወነው መርሐግብር ሕፃናትን መርዳት የልጅነት ሕልሙ እንደነበረ የሚናገረው ወጣት አዶናይ የልብ ሕሙማን ሕጻናትን ያለምንም ክፍያ ለመደገፍ ቃል መግባቱን ገልፀው ሆስፒታሉ ለሕጻናቱ በሚሰጠው ህክምና ከፍተኛ አስተዋፅኦ የሚያደርጉ ባለሙያዎችንና የተቋሙን ባልደረቦችም አመሰግነዋል።
አቶ መኰንን ሰሙ የኸርት ቱ ኸርት ቺልድረንስ ኤድ ፋውንዴሽን ም/የቦርድ ሰብሳቢ ማርች 21 በዋሽንግተን ዲሲ ማርዮት ሆቴል በሚካሄደው የፋውንዴሽኑ ታላቅ የምስረታ በዓልና የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር ላይ በአሜሪካን አገር የሚገኙ ወገኖችና የኢትዮጵያ ወዳጆች በሙሉ ተገኝተው የልብ ሕሙማን ሕፃናትን ለመደገፍ በሚደረገው ርብርብ ላይ ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥሪ አቅርበዋል።
ፋውንዴሽኑ በመጪው ማርች 21/2026 በአሜሪካን ሀገር የሚያከናውነውን መርሐግብር የተሳካ ለማድረግ ከማርች 13 ጀምሮ አሜሪካን አገር በሚገኙ ሚዲያዎች የሚደረገውን ቅስቀሳ ወጣት አዶናይ እንደሚመራው ተገልጿል።
የታካሚ ሕጻናት ወላጆችም በሆስፒታሉ ድጋፍ ልጆቻቸው ከህመሙ እፎይታ በማግኘታቸው የሆስፒታሉን ባለቤትና ሐኪሞቹን አመስግነዋል።
በህፃናቱ የልብ ህክምና ተሳታፊ የሆኑት የህክምና ባለሙያዎችም የህክምናውን ውስብስብነትና ከህክምናውም ውጤት በኋላ ስለሚያገኙት እርካታ አውስተው የህክምናውን ወጪ የሚሸፍኑትን የኢትዮ ኢስታንቡል ሆስፒታል ባለቤት አቶ ብርሃን ተድላን አመስግነዋል።
በስነ ሥርዓቱ የተገኙትና የመዝጊያ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ አማካሪ የሆኑት ዶ/ር አስቻለው ወርቁ እስካሁን ድረስ በኢትዮ ኢስታንቡል እየተሰጡ ያሉትን የልብ ህሙማን ህፃናት የልብ ቀዶ ህክምና ነፃ አገልግሎት አድንቀው ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አቅም ለእንዲህ ዓይነት የበጎ አድራጎት ተግባራት በተለይም የውጪ አገር ህክምና የሚያስፈልጋቸውን አገልግሎቶች በአገር ውስጥ ለመስጠት የሚደረጉ እንቅስቃሴዎችን ለመደገፍ አቅም በፈቀደ መጠን ያላሰለሰ ጥረት እንደሚያደርግ በመጥቀሰ የሕግ ማዕቀፍ ክፍተት ያለባቸውን ጉዳዮችም በመለየት ክፍቶቹን የመሙላት እርምጃዎች እየተወሰዱ እንደሚገኙና የጤና ዘርፉን ለማዘመን ተደራሽነቱን ለማስፋፋትና ለመሳሰሉት ጉዳዮች መንግስት በሰጠው ልዩ ትኩረት መሰረት እየተሰራና አበረታች ውጤቶችም እየታዩ መምጣታቸውን ጠቅሰው ኸርት ቱኸርትን ለመሳሰሉ የበጎ አድራጎት ድርጅቶችም ተገቢው ድጋፍና ትብብር እንደሚደረግላቸው በመግለፅ አበረታትተዋል።
5 months ago
የSocial midea platform ሲድሮ የተሰኘ ለቪዲዮ ጊፍት መስጠት የሚያስችል መተግበሪያ ይፋ የሆነ ።
ኢንፍራቴክ ሶፍትዌር ሰርቪስ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር የተለያዩ አፕሊኬሽን እና ሶፍትዌሮች እያበለጸገ ይገኛል። በዛሬው ዕለት ለኢትዮጵያውያን የተሰራ "ሲድሮ" (Sydor) የተባለ አዲስ የሶሻል ሚዲያ አፕሊኬሽን እና የድርጅት ምስረታ ማካሄዱን የተጽዕኖ ፈጣሪ እና የድርጅቱ ሼር ሆልደር የሆነው አዶናይ ብርሃነ ተናግሯል።
ይህ ሀገር በቀል ቴክኖሎጂ ኢትዮጵያውያንን በራሳቸው ዲጂታል መድረክ ላይ በቀላሉ ለማገናኘት ታስቦ የተሰራ መሆኑ ተገልጿል።
ከማህበራዊ ሚዲያ አዝናኝነት አልፎ የራሱን የቴክኖሎጂ ድርጅት በመክፈት ትልቅ እርምጃ የወሰደው የዚህ ወጣት አዲስ አፕሊኬሽን፤ በዛሬው እለት በይፋ ተመርቋል።
በኢትዮጵያ በአሁን ሰዓት ከ7 እስከ 10 ሚሊዮን የሚደርስ የቲክቶክ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች መኖራቸው የተገለጸ ሲሆን ጊፍቱ ጊፍት በቴሌብር መግዛት የሚቻል መሆኑ ተነግሯል ። International የሆነ ድርጅት እዚህ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ አዲስ የSocial midea platform ቴሌብርን በመጠቀም Live ላይ ሰዎች Gift ማድረግ የምትችሉበት፣ ከዛም አልፎ Social media ላይ ያሉ ሰዎች ስራቸውን በቪዲዮም ጊፍት ማግኘት የሚችሉበትን፣ ስራ መስራት የሚችሉበትን፣ ከዛም አልፎ ደግሞ የተለያዩ ንግዶች ይሄንን የSocial midea platform በመጠቀም ራሳቸውን ማስተዋወቅ የሚችሉበት Sydro የተሰኘ አዲስ የSocial midea platform መጥቷል። የዚህን Platform ከ Influencer ጋር ቅዳሜ ዉይይት ተደርጎበታል።በቅርብ ቀን ደግሞ Announce ተደርጎ Official የሚሆን ይሆናል። እንግዲህ ይሄ አስደሳች የሆነ ዜና በቅርብ ጊዜ ጠብቁ !
ኢንፍራቴክ ሶፍትዌር ሰርቪስ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር የተለያዩ አፕሊኬሽን እና ሶፍትዌሮች እያበለጸገ ይገኛል። በዛሬው ዕለት ለኢትዮጵያውያን የተሰራ "ሲድሮ" (Sydor) የተባለ አዲስ የሶሻል ሚዲያ አፕሊኬሽን እና የድርጅት ምስረታ ማካሄዱን የተጽዕኖ ፈጣሪ እና የድርጅቱ ሼር ሆልደር የሆነው አዶናይ ብርሃነ ተናግሯል።
ይህ ሀገር በቀል ቴክኖሎጂ ኢትዮጵያውያንን በራሳቸው ዲጂታል መድረክ ላይ በቀላሉ ለማገናኘት ታስቦ የተሰራ መሆኑ ተገልጿል።
ከማህበራዊ ሚዲያ አዝናኝነት አልፎ የራሱን የቴክኖሎጂ ድርጅት በመክፈት ትልቅ እርምጃ የወሰደው የዚህ ወጣት አዲስ አፕሊኬሽን፤ በዛሬው እለት በይፋ ተመርቋል።
በኢትዮጵያ በአሁን ሰዓት ከ7 እስከ 10 ሚሊዮን የሚደርስ የቲክቶክ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች መኖራቸው የተገለጸ ሲሆን ጊፍቱ ጊፍት በቴሌብር መግዛት የሚቻል መሆኑ ተነግሯል ። International የሆነ ድርጅት እዚህ ኢትዮጵያ ውስጥ ያለ አዲስ የSocial midea platform ቴሌብርን በመጠቀም Live ላይ ሰዎች Gift ማድረግ የምትችሉበት፣ ከዛም አልፎ Social media ላይ ያሉ ሰዎች ስራቸውን በቪዲዮም ጊፍት ማግኘት የሚችሉበትን፣ ስራ መስራት የሚችሉበትን፣ ከዛም አልፎ ደግሞ የተለያዩ ንግዶች ይሄንን የSocial midea platform በመጠቀም ራሳቸውን ማስተዋወቅ የሚችሉበት Sydro የተሰኘ አዲስ የSocial midea platform መጥቷል። የዚህን Platform ከ Influencer ጋር ቅዳሜ ዉይይት ተደርጎበታል።በቅርብ ቀን ደግሞ Announce ተደርጎ Official የሚሆን ይሆናል። እንግዲህ ይሄ አስደሳች የሆነ ዜና በቅርብ ጊዜ ጠብቁ !
6 months ago
ሲድሮ የተሰኘ ለቲክቶክ ቪዲዮ ጊፍት መስጠት የሚያስችል መተግበሪያ ይፋ ሆነ
ኢንፍራቴክ ሶፍትዌር ሰርቪስ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር የተለያዩ አፕሊኬሽን እና ሶፍትዌሮች እያበለጸገ ይገኛል። በዛሬው ዕለት ለኢትዮጵያውያን የተሰራ "ሲድሮ" (Sydor) የተባለ አዲስ የሶሻል ሚዲያ አፕሊኬሽን እና የድርጅት ምስረታ ማካሄዱን የተጽዕኖ ፈጣሪ እና የድርጅቱ ሼር ሆልደር የሆነው አዶናይ ብርሃነ ለብስራት ሬዲዮ ተናግሯል።
ይህ ሀገር በቀል ቴክኖሎጂ ኢትዮጵያውያንን በራሳቸው ዲጂታል መድረክ ላይ በቀላሉ ለማገናኘት ታስቦ የተሰራ መሆኑ ተገልጿል።
ከማህበራዊ ሚዲያ አዝናኝነት አልፎ የራሱን የቴክኖሎጂ ድርጅት በመክፈት ትልቅ እርምጃ የወሰደው የዚህ ወጣት አዲስ አፕሊኬሽን፤ በዛሬው እለት በይፋ ተመርቋል።
በኢትዮጵያ በአሁን ሰዓት ከ7 እስከ 10 ሚሊዮን የሚደርስ የቲክቶክ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች መኖራቸው የተገለጸ ሲሆን ጊፍቱ ኮይን በቴሌብር መግዛት የሚቻል መሆኑ ተነግሯል
seledadotio
seledadotio
ኢንፍራቴክ ሶፍትዌር ሰርቪስ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር የተለያዩ አፕሊኬሽን እና ሶፍትዌሮች እያበለጸገ ይገኛል። በዛሬው ዕለት ለኢትዮጵያውያን የተሰራ "ሲድሮ" (Sydor) የተባለ አዲስ የሶሻል ሚዲያ አፕሊኬሽን እና የድርጅት ምስረታ ማካሄዱን የተጽዕኖ ፈጣሪ እና የድርጅቱ ሼር ሆልደር የሆነው አዶናይ ብርሃነ ለብስራት ሬዲዮ ተናግሯል።
ይህ ሀገር በቀል ቴክኖሎጂ ኢትዮጵያውያንን በራሳቸው ዲጂታል መድረክ ላይ በቀላሉ ለማገናኘት ታስቦ የተሰራ መሆኑ ተገልጿል።
ከማህበራዊ ሚዲያ አዝናኝነት አልፎ የራሱን የቴክኖሎጂ ድርጅት በመክፈት ትልቅ እርምጃ የወሰደው የዚህ ወጣት አዲስ አፕሊኬሽን፤ በዛሬው እለት በይፋ ተመርቋል።
በኢትዮጵያ በአሁን ሰዓት ከ7 እስከ 10 ሚሊዮን የሚደርስ የቲክቶክ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች መኖራቸው የተገለጸ ሲሆን ጊፍቱ ኮይን በቴሌብር መግዛት የሚቻል መሆኑ ተነግሯል
seledadotio
seledadotio
6 months ago
አፍሮ ሀብ የ "Afri Tutor" የኢ-ለርኒንግ መድረክን በይፋ አስመረቀ! 🎓✨
#ethiopia | የኢትዮጵያን የዲጂታል ትምህርት ዘርፍ ለማሳደግ አልሞ የተነሳው አፍሮ ሀብ ኢንቨስትመንት ግሩፕ (Afrohub Investment Group)፣ በራሱ ባለሙያዎች ያበለጸገውን Afri Tutor የተሰኘ የኢ-ለርኒንግ ፕላትፎርም በዛሬው ዕለት በስካይ ላይት ሆቴል በደመቀ ሁኔታ አስመርቋል።
የዕለቱ የክብር እንግዳ ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ሕይወት የትምህርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ወጣቶች ዕውቀት መታጠቅ ይኖርባቸዋል ሲሉ አሳስበዋል።
📌 የ "Afri Tutor" ዋና ዋና ገጽታዎች፦
🎬 የፈጠራ ኢንዱስትሪ ትኩረት፦
መድረኩ በተለይ በፊልም እና በይዘት ፈጠራ (Content Creation) ላይ ያተኮሩ ስልጠናዎችን ይሰጣል። ተዋናይነት፣ ዳይሬክቲንግ፣ ሲኒማቶግራፊ፣ የቪዲዮ ኤዲቲንግ እና ስክሪፕት ጽሕፈት በዋናነት የሚሰጡ ስልጠናዎች ናቸው።
📱 ተደራሽነት፦
ተማሪዎች በባህላዊው የመማር ማስተማር ሂደት በአካል መገኘት ሳይጠበቅባቸው፣ ባሉበት ሆነው በዲጂታል አማራጭ በራሳቸው ፍጥነትና ሰዓት መማር ይችላሉ።
🏆 የባለሙያዎች ተሳትፎ፦
ስልጠናዎቹ በሀገራችን የጥበብ ዘርፍ ስማቸው በገነነ አንጋፋ ባለሙያዎች የሚሰጡ መሆናቸው ጥራቱን አስተማማኝ ያደርገዋል።
💡 አመራሮቹ ምን አሉ።?
የአፍሮ ሀብ የቦርድ ሰብሳቢና የአብሪ ቢዝነስ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ አብረኸት አየለ እንደገለጹት፣ የግል ባለሀብቶች የወጣቶችን አቅም ለመገንባት ትልቅ ኃላፊነት አለባቸው። አፍሪ ቲውተር (Afri Tutor) ወጣቶች ተሰጥኦአቸውን ወደ ዘላቂ ስራ እንዲቀይሩ የሚያስችል ድልድይ ነው።
የዘንድሮው የቲክቶክ አሸናፊና የአፍሮ ሀብ አምባሳደር አዶናይ ኃይለሚካኤል በበኩሉ፣ መድረኩ ለኢትዮጵያውያን ወጣቶች በሀገራቸው ውስጥ ትርጉም ያለው የስራ እድል ለመፍጠር ትልቅ አቅም እንዳለው ገልጿል።
🎓 በ Afri Tutor ስልጠና ለመጀመር ማወቅ ያለብዎት ዝርዝር መረጃዎች
በአፍሮ ሀብ (Afrohub) የቀረበው ይህ የኢ-ለርኒንግ መድረክ ስልጠናውን ለሁሉም ተደራሽ ለማድረግ በሚከተለው መልኩ ተዋቅሯል፦
1. የሚሰጡ የትምህርት ዘርፎች (Courses)
ስልጠናው በፊልም እና በዲጂታል ጥበብ ላይ ያተኮሩ 6 ዋና ዋና ዘርፎችን ያጠቃልላል፦
ትወና (Acting): ለፊልም እና ለቲያትር ዝግጅት።
ዝግጅት (Directing): የፊልም ዳይሬክቲንግ ጥበብ።
ሲኒማቶግራፊ (Cinematography): የመቅረጽ እና የብርሃን አጠቃቀም።
ኤዲቲንግ (Video Editing): ፕሮፌሽናል የቪዲዮ ቅንብር።
የድርሰት ጽሕፈት (Scriptwriting): ለፊልም እና ለዶክመንተሪ።
የይዘት ፈጠራ (Content Creation): ለማህበራዊ ሚዲያ (ቲክቶክ፣ ዩቲዩብ...) የሚሆኑ ስራዎች።
2. የምዝገባ ሂደት
ኦንላይን ምዝገባ፦ በ AFRITUTORS.COM በመግባት የ"Register" ቁልፍን በመጫን የግል መረጃዎን (ስም፣ ስልክ፣ ኢሜይል) በማስገባት መመዝገብ ይችላሉ።
የመተግበሪያ አጠቃቀም፦ ስልጠናው በዌብሳይት ብቻ ሳይሆን በቅርቡ በሚለቀቀው የሞባይል መተግበሪያ (App) አማካኝነት በየትኛውም ቦታ ሆኖ መማር ይቻላል።
3. የክፍያ ሁኔታ
ተመጣጣኝ ክፍያ፦ ክፍያው እንደየስልጠናው አይነት የሚለያይ ሲሆን፣ ወጣቶች እንዲጠቀሙበት ታስቦ ተመጣጣኝ እንደሆነ ተገልጿል።
የክፍያ አማራጮች፦ እንደ ቴሌብር (Telebirr)፣ ኤም-ፔሳ (M-Pesa) እና የባንክ አማራጮችን በመጠቀም በዲጂታል መንገድ መክፈል ይቻላል።
4. የስልጠና ቆይታ እና የምስክር ወረቀት
የራስ ፍጥነት (Self-paced): ትምህርቱ የተቀረጹ ቪዲዮዎች እና ሞጁሎች ስላሉት፣ ተማሪው በተመቸው ሰዓትና ፍጥነት መጨረስ ይችላል።
ሰርተፊኬት፦ ስልጠናውን በስኬት ለሚያጠናቅቁ ተማሪዎች በአፍሮ ሀብ እና በዘርፉ ባለሙያዎች እውቅና የተሰጠው ዲጂታል የምስክር ወረቀት ይሰጣል።
5. መስፈርቶች
መሰረታዊ የኢንተርኔት ግንኙነት ያለው ስልክ ወይም ኮምፒውተር።
የተመረጠውን የሙያ ዘርፍ ለመማር ፍላጎትና ተነሳሽነት መኖር።
ምንም አይነት የቀደመ የፊልም እውቀት ባይኖርዎትም ከጀማሪ (Beginner) ደረጃ መጀመር ይቻላል።
🔗 እንዴት ይመዘገባሉ?
ስልጠናውን ለመጀመርና የፈጠራ ጉዞዎን ለመጀመር አሁኑኑ በድረ-ገጹ ይመዝገቡ፦
👉 AFRITUTORS.COM
#afrohub #afritutor #elearning #ethiopia #digitaleducation #creativeeconomy #filmindustry #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | የኢትዮጵያን የዲጂታል ትምህርት ዘርፍ ለማሳደግ አልሞ የተነሳው አፍሮ ሀብ ኢንቨስትመንት ግሩፕ (Afrohub Investment Group)፣ በራሱ ባለሙያዎች ያበለጸገውን Afri Tutor የተሰኘ የኢ-ለርኒንግ ፕላትፎርም በዛሬው ዕለት በስካይ ላይት ሆቴል በደመቀ ሁኔታ አስመርቋል።
የዕለቱ የክብር እንግዳ ፕሮፌሰር ክንደያ ገ/ሕይወት የትምህርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ወጣቶች ዕውቀት መታጠቅ ይኖርባቸዋል ሲሉ አሳስበዋል።
📌 የ "Afri Tutor" ዋና ዋና ገጽታዎች፦
🎬 የፈጠራ ኢንዱስትሪ ትኩረት፦
መድረኩ በተለይ በፊልም እና በይዘት ፈጠራ (Content Creation) ላይ ያተኮሩ ስልጠናዎችን ይሰጣል። ተዋናይነት፣ ዳይሬክቲንግ፣ ሲኒማቶግራፊ፣ የቪዲዮ ኤዲቲንግ እና ስክሪፕት ጽሕፈት በዋናነት የሚሰጡ ስልጠናዎች ናቸው።
📱 ተደራሽነት፦
ተማሪዎች በባህላዊው የመማር ማስተማር ሂደት በአካል መገኘት ሳይጠበቅባቸው፣ ባሉበት ሆነው በዲጂታል አማራጭ በራሳቸው ፍጥነትና ሰዓት መማር ይችላሉ።
🏆 የባለሙያዎች ተሳትፎ፦
ስልጠናዎቹ በሀገራችን የጥበብ ዘርፍ ስማቸው በገነነ አንጋፋ ባለሙያዎች የሚሰጡ መሆናቸው ጥራቱን አስተማማኝ ያደርገዋል።
💡 አመራሮቹ ምን አሉ።?
የአፍሮ ሀብ የቦርድ ሰብሳቢና የአብሪ ቢዝነስ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ አብረኸት አየለ እንደገለጹት፣ የግል ባለሀብቶች የወጣቶችን አቅም ለመገንባት ትልቅ ኃላፊነት አለባቸው። አፍሪ ቲውተር (Afri Tutor) ወጣቶች ተሰጥኦአቸውን ወደ ዘላቂ ስራ እንዲቀይሩ የሚያስችል ድልድይ ነው።
የዘንድሮው የቲክቶክ አሸናፊና የአፍሮ ሀብ አምባሳደር አዶናይ ኃይለሚካኤል በበኩሉ፣ መድረኩ ለኢትዮጵያውያን ወጣቶች በሀገራቸው ውስጥ ትርጉም ያለው የስራ እድል ለመፍጠር ትልቅ አቅም እንዳለው ገልጿል።
🎓 በ Afri Tutor ስልጠና ለመጀመር ማወቅ ያለብዎት ዝርዝር መረጃዎች
በአፍሮ ሀብ (Afrohub) የቀረበው ይህ የኢ-ለርኒንግ መድረክ ስልጠናውን ለሁሉም ተደራሽ ለማድረግ በሚከተለው መልኩ ተዋቅሯል፦
1. የሚሰጡ የትምህርት ዘርፎች (Courses)
ስልጠናው በፊልም እና በዲጂታል ጥበብ ላይ ያተኮሩ 6 ዋና ዋና ዘርፎችን ያጠቃልላል፦
ትወና (Acting): ለፊልም እና ለቲያትር ዝግጅት።
ዝግጅት (Directing): የፊልም ዳይሬክቲንግ ጥበብ።
ሲኒማቶግራፊ (Cinematography): የመቅረጽ እና የብርሃን አጠቃቀም።
ኤዲቲንግ (Video Editing): ፕሮፌሽናል የቪዲዮ ቅንብር።
የድርሰት ጽሕፈት (Scriptwriting): ለፊልም እና ለዶክመንተሪ።
የይዘት ፈጠራ (Content Creation): ለማህበራዊ ሚዲያ (ቲክቶክ፣ ዩቲዩብ...) የሚሆኑ ስራዎች።
2. የምዝገባ ሂደት
ኦንላይን ምዝገባ፦ በ AFRITUTORS.COM በመግባት የ"Register" ቁልፍን በመጫን የግል መረጃዎን (ስም፣ ስልክ፣ ኢሜይል) በማስገባት መመዝገብ ይችላሉ።
የመተግበሪያ አጠቃቀም፦ ስልጠናው በዌብሳይት ብቻ ሳይሆን በቅርቡ በሚለቀቀው የሞባይል መተግበሪያ (App) አማካኝነት በየትኛውም ቦታ ሆኖ መማር ይቻላል።
3. የክፍያ ሁኔታ
ተመጣጣኝ ክፍያ፦ ክፍያው እንደየስልጠናው አይነት የሚለያይ ሲሆን፣ ወጣቶች እንዲጠቀሙበት ታስቦ ተመጣጣኝ እንደሆነ ተገልጿል።
የክፍያ አማራጮች፦ እንደ ቴሌብር (Telebirr)፣ ኤም-ፔሳ (M-Pesa) እና የባንክ አማራጮችን በመጠቀም በዲጂታል መንገድ መክፈል ይቻላል።
4. የስልጠና ቆይታ እና የምስክር ወረቀት
የራስ ፍጥነት (Self-paced): ትምህርቱ የተቀረጹ ቪዲዮዎች እና ሞጁሎች ስላሉት፣ ተማሪው በተመቸው ሰዓትና ፍጥነት መጨረስ ይችላል።
ሰርተፊኬት፦ ስልጠናውን በስኬት ለሚያጠናቅቁ ተማሪዎች በአፍሮ ሀብ እና በዘርፉ ባለሙያዎች እውቅና የተሰጠው ዲጂታል የምስክር ወረቀት ይሰጣል።
5. መስፈርቶች
መሰረታዊ የኢንተርኔት ግንኙነት ያለው ስልክ ወይም ኮምፒውተር።
የተመረጠውን የሙያ ዘርፍ ለመማር ፍላጎትና ተነሳሽነት መኖር።
ምንም አይነት የቀደመ የፊልም እውቀት ባይኖርዎትም ከጀማሪ (Beginner) ደረጃ መጀመር ይቻላል።
🔗 እንዴት ይመዘገባሉ?
ስልጠናውን ለመጀመርና የፈጠራ ጉዞዎን ለመጀመር አሁኑኑ በድረ-ገጹ ይመዝገቡ፦
👉 AFRITUTORS.COM
#afrohub #afritutor #elearning #ethiopia #digitaleducation #creativeeconomy #filmindustry #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
Sponsored by
Surafel
6 months ago
የናተ የጥር ወር የቅን ልቦች የማህበራዊ ሚዲያው ተፅኖ ፈጣሪው ማነው
📌 ጆን ዳንኤል
📌 አዶናይ
📌 ኮሜዲያን ያሲን
📌 አቲስ ነማ ቻሪተብል ኦርጋናይዜሽን
📌 ቲክቫህ ኢትዮጲያ
📌 አውንታ በርሲሳ
በስልክ ቁጥር
0908089108
0908089408
ቴክስት ያድርጉ
📌 ጆን ዳንኤል
📌 አዶናይ
📌 ኮሜዲያን ያሲን
📌 አቲስ ነማ ቻሪተብል ኦርጋናይዜሽን
📌 ቲክቫህ ኢትዮጲያ
📌 አውንታ በርሲሳ
በስልክ ቁጥር
0908089108
0908089408
ቴክስት ያድርጉ
6 months ago
ወርዶይ ሀኮ ይላል የሀገሬ ሰው....
ማንነቴን የሰራው ይህ ማህበረሰብ ነው!
እኔነቴን እንጀራዬን ከፈጣሪ በታች የሰጠኝ ይህ ማህበረሰብ ነው!
ምድር ላይ ዕድለኛ ከሆንኩባቸው እና ፈጣሪ ከማመሰግንባቸው ትላልቅ ዕድሎቼ መካከል የምወደው ከዚህ ማህበረሰብ መፈጠሬን ነው!
ሁሉም የዶርዜ እናቶች እናቶቼ ናቸው!
ቤቴ በእንግዳ የሚሞላው ከሁሉ በላይ እኝህን እናቶችን ብሎ ነው!
ትላንት የተፈጠረውን ነገር እና እውነታውን ላጠራላቹ እፈልጋለሁ እና እባካቹ ከስሜት ወጥታቹ ይህንን ጽሁፍ አንብቡልኝ።
ታዋቂው ቲክቶከር አዶናይ በቤቴ መጥቶ ተስተናግዶ የጋሞን ባህል አውቆ ስለተለያዩ የጋሞ ማህበረሰብ ትውፊቶች ተረድቶ እና በዶርዜ እናቶች ተደስቶ ወደ አዲስ አበባ ተመልሷል።
ታድያ በዚህ መሐል በተዝናኖት ላይ ሳለ መጠጥ ጠጥቶ የማያውቅ ልጅ እንደመሆኑ ለዶርዜ እናቶች 100 ሺህ ብር ሰጣቹሀለሁ ሲለኝ እኔ ደሞ ስላላመንኩት ምን አልባት በሞቅታ ተናግሮ ገንዘቡን ሳይሰጥ ከቀረ እናቶች ያንን ገንዘብ ስለሚጠብቁ ለሞራላቸው በማሰብ ብቻ ትርጓሜውን በሌላ ገልጬላቸው ነበር።
ነገር ግን ብሩ በትክክልም አዶናይ ሲያበረክትልኝ ገንዘቡን በአግባቡ ለእናቶች አከፋፍዬላቸዋለሁ።
ይህን ማረጋገጥ የሚፈልግ በምስሉ ላይ የሚታዩትን እናቶች ዶርዜ ድረስ መጥቶ መጠየቅ እና እውነታውን ማረጋገጥ ይችላል።
ሌላው ነገር እስከዛሬ ድረስ እኝህ እናቶች የቆዩት ከእኔ ጋር ነው። ወደ ፊትም የሚቆዩትም ከእኔው ጋር ነው። ቋሚ ደሞዝ ያላቸው ከተለያዩ የአለም ክፍላት የሚመጡ እንግዶችን ተቀብለው የሚያዝናኑ እና ባህላዊ ትውፊቱን የሚገልጹ እናቶት ናቸው።
ሰላም ለሀገራችን ይሁን!
ሞኬ ዶርዜ 👏👏
ማንነቴን የሰራው ይህ ማህበረሰብ ነው!
እኔነቴን እንጀራዬን ከፈጣሪ በታች የሰጠኝ ይህ ማህበረሰብ ነው!
ምድር ላይ ዕድለኛ ከሆንኩባቸው እና ፈጣሪ ከማመሰግንባቸው ትላልቅ ዕድሎቼ መካከል የምወደው ከዚህ ማህበረሰብ መፈጠሬን ነው!
ሁሉም የዶርዜ እናቶች እናቶቼ ናቸው!
ቤቴ በእንግዳ የሚሞላው ከሁሉ በላይ እኝህን እናቶችን ብሎ ነው!
ትላንት የተፈጠረውን ነገር እና እውነታውን ላጠራላቹ እፈልጋለሁ እና እባካቹ ከስሜት ወጥታቹ ይህንን ጽሁፍ አንብቡልኝ።
ታዋቂው ቲክቶከር አዶናይ በቤቴ መጥቶ ተስተናግዶ የጋሞን ባህል አውቆ ስለተለያዩ የጋሞ ማህበረሰብ ትውፊቶች ተረድቶ እና በዶርዜ እናቶች ተደስቶ ወደ አዲስ አበባ ተመልሷል።
ታድያ በዚህ መሐል በተዝናኖት ላይ ሳለ መጠጥ ጠጥቶ የማያውቅ ልጅ እንደመሆኑ ለዶርዜ እናቶች 100 ሺህ ብር ሰጣቹሀለሁ ሲለኝ እኔ ደሞ ስላላመንኩት ምን አልባት በሞቅታ ተናግሮ ገንዘቡን ሳይሰጥ ከቀረ እናቶች ያንን ገንዘብ ስለሚጠብቁ ለሞራላቸው በማሰብ ብቻ ትርጓሜውን በሌላ ገልጬላቸው ነበር።
ነገር ግን ብሩ በትክክልም አዶናይ ሲያበረክትልኝ ገንዘቡን በአግባቡ ለእናቶች አከፋፍዬላቸዋለሁ።
ይህን ማረጋገጥ የሚፈልግ በምስሉ ላይ የሚታዩትን እናቶች ዶርዜ ድረስ መጥቶ መጠየቅ እና እውነታውን ማረጋገጥ ይችላል።
ሌላው ነገር እስከዛሬ ድረስ እኝህ እናቶች የቆዩት ከእኔ ጋር ነው። ወደ ፊትም የሚቆዩትም ከእኔው ጋር ነው። ቋሚ ደሞዝ ያላቸው ከተለያዩ የአለም ክፍላት የሚመጡ እንግዶችን ተቀብለው የሚያዝናኑ እና ባህላዊ ትውፊቱን የሚገልጹ እናቶት ናቸው።
ሰላም ለሀገራችን ይሁን!
ሞኬ ዶርዜ 👏👏
7 months ago
🌟 እንኳን ደስ አላችሁ! የታህሳስ ወር የቅን ልቦች ተሸላሚዎች 🌟
በየወሩ በበጎ ተግባራቸው ለሌሎች አርአያ የሚሆኑ ግለሰቦችን የሚያበረታታው የቅን ልቦች ሽልማት፣ የታህሳስ ወር የክብር ባለቤቶችን ይፋ አድርጓል።
🔹 ሜላት ንጉሴ (ከፌስቡክ)
በፌስቡክ መድረክ በምታደርጋቸው ሰብአዊ ተግባራትና ለተቸገሩ ወገኖች በምትዘረጋው የረድኤት እጅ እንዲሁም ስራ ፈላጊዎችን እና አሰሪዎችን በማገናኘት የምትታወቀው ሜላት ንጉሴ፣ በዛሬው እለት የክብር ሽልማቷን በደስታ ተቀብላለች። ሜላት በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የምታሳየው ቅንነትና ቁርጠኝነት ለብዙዎች አርአያ ሆኗል።
🔹 አዶናይ (ከቲክቶክ)
በተመሳሳይ ከቲክቶክ መንደር ደግሞ ወጣቱ አዶናይ የታህሳስ ወር የቅን ልብ ተሸላሚ ሆኗል። አዶናይ በማህበራዊ ትስስር ገጹ በሚያስተላልፋቸው ጠቃሚ መልዕክቶችና ለወገኖቹ ባለው ተቆርቋሪነት ተመራጭ ሊሆን ችሏል።
በየወሩ በበጎ ተግባራቸው ለሌሎች አርአያ የሚሆኑ ግለሰቦችን የሚያበረታታው የቅን ልቦች ሽልማት፣ የታህሳስ ወር የክብር ባለቤቶችን ይፋ አድርጓል።
🔹 ሜላት ንጉሴ (ከፌስቡክ)
በፌስቡክ መድረክ በምታደርጋቸው ሰብአዊ ተግባራትና ለተቸገሩ ወገኖች በምትዘረጋው የረድኤት እጅ እንዲሁም ስራ ፈላጊዎችን እና አሰሪዎችን በማገናኘት የምትታወቀው ሜላት ንጉሴ፣ በዛሬው እለት የክብር ሽልማቷን በደስታ ተቀብላለች። ሜላት በማህበራዊ ሚዲያ ላይ የምታሳየው ቅንነትና ቁርጠኝነት ለብዙዎች አርአያ ሆኗል።
🔹 አዶናይ (ከቲክቶክ)
በተመሳሳይ ከቲክቶክ መንደር ደግሞ ወጣቱ አዶናይ የታህሳስ ወር የቅን ልብ ተሸላሚ ሆኗል። አዶናይ በማህበራዊ ትስስር ገጹ በሚያስተላልፋቸው ጠቃሚ መልዕክቶችና ለወገኖቹ ባለው ተቆርቋሪነት ተመራጭ ሊሆን ችሏል።
7 months ago
የዓመቱ አሸናፊ 100 ግራም ወርቅ ይሸለማል፦ የ"ቅን ልቦች" የማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ውድድር
#fastmereja I በማኅበራዊ ሚዲያ (ፌስቡክ፣ ቲክቶክ፣ ቴሌግራም እና ዩቱብ) በበጎ ተግባርና በመልካም ሥራ የተሰማሩ ግለሰቦችንና ገጾችን እውቅና ለመስጠት የተዘጋጀው የ"ቅን ልቦች" የሽልማት መርሃ-ግብር የአመቱ መጨረሻ ታላቅ ሽልማት ይፋ ሆነ። አዘጋጆቹ እንደገለጹት፣ በየወሩ በባለሙያዎች ምዘናና በሕዝብ ድምፅ አሸናፊ የሚሆኑ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች በዓመቱ ማጠቃለያ ላይ ለሚሰጠው 100 ግራም ወርቅ ተፎካካሪ ይሆናሉ።
ውድድሩ በየወሩ በክብር ዋንጫና በሜዳልያ አሸናፊዎችን እያበረታታ የሚገኝ ሲሆን፣ እስካሁን ባሉት ወራት በርካታ ታዋቂ የማኅበራዊ ሚዲያ ስብዕናዎች ለታላቁ የወርቅ ሽልማት የሚያልፉበትን ዕድል ተቀዳጅተዋል።
እስካሁን ድል የተቀናጁ ተፎካካሪዎች፦
• ነሐሴ፦ ብሩክ ኒውስ (Brook News)
• መስከረም፦ አዶናይ (Adonay)
• ጥቅምት፦ ማስተር አብነት እና ዶ/ር አብይ
• ህዳር፦ ጉርሻ ፔጅ (Gursha Page)
• ታህሳስ፦ ሜላት ንጉሴ እና አዶናይ
ይህ በዓይነቱ ለየት ያለ ውድድር ዓላማው ማኅበራዊ ሚዲያ ለመልካም ነገር፣ ለሰብአዊነትና ለሀገር ግንባታ እንዲውል ማበረታታት እንደሆነ አዘጋጆቹ ጠቁመዋል። በየወሩ አሸናፊ የሆኑት እነዚህ ግለሰቦችና ተቋማት፣ በዓመቱ መጨረሻ ላይ በሚደረገው የማጠቃለያ ውድድር ላይ ቀርበው "የአሸናፊዎች አሸናፊ" የሚለው ማዕረግና የ100 ግራም ወርቅ ሽልማት ባለቤት ለመሆን ይፋለማሉ።
መርሃ-ግብሩ በሕዝብ ዘንድ ከፍተኛ ትኩረት እያገኘ ሲሆን፣ በተለይም ወጣቶች በማኅበራዊ ሚዲያ የሚያሳልፉትን ጊዜ ፍሬያማና ሌሎችን የሚረዳ እንዲያደርጉ ትልቅ መነሳሳትን እየፈጠረ ይገኛል።
#fastmereja I በማኅበራዊ ሚዲያ (ፌስቡክ፣ ቲክቶክ፣ ቴሌግራም እና ዩቱብ) በበጎ ተግባርና በመልካም ሥራ የተሰማሩ ግለሰቦችንና ገጾችን እውቅና ለመስጠት የተዘጋጀው የ"ቅን ልቦች" የሽልማት መርሃ-ግብር የአመቱ መጨረሻ ታላቅ ሽልማት ይፋ ሆነ። አዘጋጆቹ እንደገለጹት፣ በየወሩ በባለሙያዎች ምዘናና በሕዝብ ድምፅ አሸናፊ የሚሆኑ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች በዓመቱ ማጠቃለያ ላይ ለሚሰጠው 100 ግራም ወርቅ ተፎካካሪ ይሆናሉ።
ውድድሩ በየወሩ በክብር ዋንጫና በሜዳልያ አሸናፊዎችን እያበረታታ የሚገኝ ሲሆን፣ እስካሁን ባሉት ወራት በርካታ ታዋቂ የማኅበራዊ ሚዲያ ስብዕናዎች ለታላቁ የወርቅ ሽልማት የሚያልፉበትን ዕድል ተቀዳጅተዋል።
እስካሁን ድል የተቀናጁ ተፎካካሪዎች፦
• ነሐሴ፦ ብሩክ ኒውስ (Brook News)
• መስከረም፦ አዶናይ (Adonay)
• ጥቅምት፦ ማስተር አብነት እና ዶ/ር አብይ
• ህዳር፦ ጉርሻ ፔጅ (Gursha Page)
• ታህሳስ፦ ሜላት ንጉሴ እና አዶናይ
ይህ በዓይነቱ ለየት ያለ ውድድር ዓላማው ማኅበራዊ ሚዲያ ለመልካም ነገር፣ ለሰብአዊነትና ለሀገር ግንባታ እንዲውል ማበረታታት እንደሆነ አዘጋጆቹ ጠቁመዋል። በየወሩ አሸናፊ የሆኑት እነዚህ ግለሰቦችና ተቋማት፣ በዓመቱ መጨረሻ ላይ በሚደረገው የማጠቃለያ ውድድር ላይ ቀርበው "የአሸናፊዎች አሸናፊ" የሚለው ማዕረግና የ100 ግራም ወርቅ ሽልማት ባለቤት ለመሆን ይፋለማሉ።
መርሃ-ግብሩ በሕዝብ ዘንድ ከፍተኛ ትኩረት እያገኘ ሲሆን፣ በተለይም ወጣቶች በማኅበራዊ ሚዲያ የሚያሳልፉትን ጊዜ ፍሬያማና ሌሎችን የሚረዳ እንዲያደርጉ ትልቅ መነሳሳትን እየፈጠረ ይገኛል።
Sponsored by
Surafel
7 months ago
🚘 ቻሌንጁ ለ3 ቀናት ተራዝሟል!
ለአርቲስት ሱራፌል ተካ መኪና እንሸልመዋለን!
#ethiopia | ቲክቶከር አዶናይ ለአርቲስት ሱራፌል ተካ መኪና እንዲሸለም የጀመረው እና "ፖፑላር ኤሌክትሮኒክስ"ን 1 ሚሊዮን ፎሎወር የማድረስ ቻሌንጅ፤ በአጭር ጊዜ 750,000 (750 ሺህ) ፎሎወርስ ደርሷል!
ምንም እንኳን የቻሌንጁ ጊዜ ዛሬ ሐሙስ ምሽት 1:30 ሰዓት የሚያልቅ ቢሆንም፤ ግቡን ለመምታት
ለተጨማሪ 3 ቀናት ተራዝሟል።
"ግልጽነት ለዘላለም ይኑር!
እንደ ውስጥ አዋቂ የምናገረው፤ ይህ ድርጅት (Popular Electronics) ከዚህ ቀደምም ለሀገር እና ለሕዝብ ለሠሩ የኢትዮጵያ ልጆች ቴሌቪዥን፣ ፍሪጅ፣ ስቶቭ... ወዘተ 'የፍቅር ስጦታ' ሲሰጥ አውቃለሁ።
ለ ደግ ልባቸውን እጅ እንነሳለን!
'ሚዲያ አያስፈልገንም፤ እንዲነገርልንም አንፈልግም' በሚለው በጎ አቋማቸው ሳናመሰግናቸው ቀርተናል።
አሁን ግን ለአርቲስት ሱራፌል ተካ የመኪና ባለቤት ለማድረግ ቃል ገብተዋል፤ ይህንንም በተግባር።፣ በክብር ይፈጽሙታል።"
ስለዚህ ቀሪዋን 250 ሺህ ዛሬውኑ በመሙላት ለአርቲስት ሱራፌል የተገባውን ቃል እናስፈጽም!
ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ፎሎው (Follow) ያድርጉ! 👇👇
🔗
https://www.tiktok.com/@po...
#surafelteka #adonay #popularelectronics #cargift #challenge #ethiopia
ለአርቲስት ሱራፌል ተካ መኪና እንሸልመዋለን!
#ethiopia | ቲክቶከር አዶናይ ለአርቲስት ሱራፌል ተካ መኪና እንዲሸለም የጀመረው እና "ፖፑላር ኤሌክትሮኒክስ"ን 1 ሚሊዮን ፎሎወር የማድረስ ቻሌንጅ፤ በአጭር ጊዜ 750,000 (750 ሺህ) ፎሎወርስ ደርሷል!
ምንም እንኳን የቻሌንጁ ጊዜ ዛሬ ሐሙስ ምሽት 1:30 ሰዓት የሚያልቅ ቢሆንም፤ ግቡን ለመምታት
ለተጨማሪ 3 ቀናት ተራዝሟል።
"ግልጽነት ለዘላለም ይኑር!
እንደ ውስጥ አዋቂ የምናገረው፤ ይህ ድርጅት (Popular Electronics) ከዚህ ቀደምም ለሀገር እና ለሕዝብ ለሠሩ የኢትዮጵያ ልጆች ቴሌቪዥን፣ ፍሪጅ፣ ስቶቭ... ወዘተ 'የፍቅር ስጦታ' ሲሰጥ አውቃለሁ።
ለ ደግ ልባቸውን እጅ እንነሳለን!
'ሚዲያ አያስፈልገንም፤ እንዲነገርልንም አንፈልግም' በሚለው በጎ አቋማቸው ሳናመሰግናቸው ቀርተናል።
አሁን ግን ለአርቲስት ሱራፌል ተካ የመኪና ባለቤት ለማድረግ ቃል ገብተዋል፤ ይህንንም በተግባር።፣ በክብር ይፈጽሙታል።"
ስለዚህ ቀሪዋን 250 ሺህ ዛሬውኑ በመሙላት ለአርቲስት ሱራፌል የተገባውን ቃል እናስፈጽም!
ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ፎሎው (Follow) ያድርጉ! 👇👇
🔗
https://www.tiktok.com/@po...
#surafelteka #adonay #popularelectronics #cargift #challenge #ethiopia
7 months ago
''የዱባዩ ንጉሥ መርከብ ሸለሙኝ ''
ሰሞነኛ
#ethiopia | ከጥቂት አመታት በፊት ዱባይ ላይ በተደረገ ያለም አቀፍ የስነጽሁፍ ፌስቲቫል ላይ አንድ ግጥም አነበብሁ፤ የዱባዩ ልኡል በግጥሜ እጅግ ስለተደመሙ አልሩሚ የተባለ መርከብ ብድግ አርገው ሸለሙኝ፤ ችግሩ መርከቡ ከዱባይ ተነስቶ ቀበና እንዴት ይደርሳል የሚለው ነበር፤ ሲጀመር የባህር በር ስለሌለን በባህር መስኮት በኩል እንደምንም እንዲገባ ተደረገ ፤ ከዚያ ጣናነሽ በተጉዋጉዋዘችበት መኪና ተጭኖ ሲመጣ ከተራራ ጋር ሲጋጭ ከዛፍ ጋር ሲላተም፤ ከመብራት ምሶሶ ጋር ሲኮራኮም በየአቅጣጫው ተሸራርፎ ተቦደድሶ ቀበና ሲደርስ ባጃጅ ሆኖ ቁጭ አለ ፤
እኔም ባለው መጽናናት ነው ብየ በማንጎራጎር ውስጡ ገብቼ ፎቶ ተነሳሁ፤ አሁን ያንን ፎቶ ሰርሰረው በማውጣት አጋርተው የመኪና እናዋጣለት የሚሉ ሰዎች ተነስተዋል፤ ያሳዝናል! እኔ ግን ከርግማን በሁዋላ ስድስት እግሩን እንደተነጠቀው አጅሬ በደረቴ እሳባታለሁ እንጂ የመዋጮ መኪና አልቀበልም፤
በነገራችን ላይ፥ በቀደም አንድ ተዋናይ አምሽቶ ለመግባት ሲሞክር አከራዩ “ከምሽቱአራት ሰአት በሁዋላ የግቢ በር አንከፍትም “ብለው ሲከለክሉት የሚየሳይ ቪድዮ ወጥቶ ተናኘ፤ ቫይራል ሆነ ማለቴ ነው! አዶናይ የተባለው ቸር ቲክታከርም ይህንን ሲያይ “ ለአርቲስቱ አዋጥተን ቤት እንግዛለት የሚል ዘመቻ ጀመረ፤
ይሄንን የሰማው አብሮ -አደግ ገዋደኛው ምን አለ?
“ግዴለም፤ ገንዘቡን ለኔ ከሰጣችሁኝ እኔ መክሬ በጊዜ እንዲገባ አደርገዋለሁ”
ለማንኛውም፥ ዛሬ ምሽት የተወዳጆቹ ድምጻውያን የሳምቮድ እና የናቲ ኮንሰርት በሚሊኒየም ይካሄዳል ፤ የዘጠና ሙዚቃ አፍቃሪዎች ተገኝታችሁ እንድትቀውጡ ተጋብዛችሁዋል፤ ሳምቮድን የምትወዱ ወይዛዝርት እድላችሁን የምትሞክሩበት ቀን ዛሬ ነው ፤ ከሳምቮድ ትንሽ ጠና ፥ ያለ የምትፈልጉ ካላችሁ እኔም በቦታው እገኛለሁ !
በእውቀቱ ስዩም
ሰሞነኛ
#ethiopia | ከጥቂት አመታት በፊት ዱባይ ላይ በተደረገ ያለም አቀፍ የስነጽሁፍ ፌስቲቫል ላይ አንድ ግጥም አነበብሁ፤ የዱባዩ ልኡል በግጥሜ እጅግ ስለተደመሙ አልሩሚ የተባለ መርከብ ብድግ አርገው ሸለሙኝ፤ ችግሩ መርከቡ ከዱባይ ተነስቶ ቀበና እንዴት ይደርሳል የሚለው ነበር፤ ሲጀመር የባህር በር ስለሌለን በባህር መስኮት በኩል እንደምንም እንዲገባ ተደረገ ፤ ከዚያ ጣናነሽ በተጉዋጉዋዘችበት መኪና ተጭኖ ሲመጣ ከተራራ ጋር ሲጋጭ ከዛፍ ጋር ሲላተም፤ ከመብራት ምሶሶ ጋር ሲኮራኮም በየአቅጣጫው ተሸራርፎ ተቦደድሶ ቀበና ሲደርስ ባጃጅ ሆኖ ቁጭ አለ ፤
እኔም ባለው መጽናናት ነው ብየ በማንጎራጎር ውስጡ ገብቼ ፎቶ ተነሳሁ፤ አሁን ያንን ፎቶ ሰርሰረው በማውጣት አጋርተው የመኪና እናዋጣለት የሚሉ ሰዎች ተነስተዋል፤ ያሳዝናል! እኔ ግን ከርግማን በሁዋላ ስድስት እግሩን እንደተነጠቀው አጅሬ በደረቴ እሳባታለሁ እንጂ የመዋጮ መኪና አልቀበልም፤
በነገራችን ላይ፥ በቀደም አንድ ተዋናይ አምሽቶ ለመግባት ሲሞክር አከራዩ “ከምሽቱአራት ሰአት በሁዋላ የግቢ በር አንከፍትም “ብለው ሲከለክሉት የሚየሳይ ቪድዮ ወጥቶ ተናኘ፤ ቫይራል ሆነ ማለቴ ነው! አዶናይ የተባለው ቸር ቲክታከርም ይህንን ሲያይ “ ለአርቲስቱ አዋጥተን ቤት እንግዛለት የሚል ዘመቻ ጀመረ፤
ይሄንን የሰማው አብሮ -አደግ ገዋደኛው ምን አለ?
“ግዴለም፤ ገንዘቡን ለኔ ከሰጣችሁኝ እኔ መክሬ በጊዜ እንዲገባ አደርገዋለሁ”
ለማንኛውም፥ ዛሬ ምሽት የተወዳጆቹ ድምጻውያን የሳምቮድ እና የናቲ ኮንሰርት በሚሊኒየም ይካሄዳል ፤ የዘጠና ሙዚቃ አፍቃሪዎች ተገኝታችሁ እንድትቀውጡ ተጋብዛችሁዋል፤ ሳምቮድን የምትወዱ ወይዛዝርት እድላችሁን የምትሞክሩበት ቀን ዛሬ ነው ፤ ከሳምቮድ ትንሽ ጠና ፥ ያለ የምትፈልጉ ካላችሁ እኔም በቦታው እገኛለሁ !
በእውቀቱ ስዩም
7 months ago
ዓርብ ታኅሣሥ 24, 2018 የሳምንቱ ምርጥ 10 ኢትዮጵያዊ ሙዚቃዎች ከየኔ ቫይብ! #fastmereja #yenevibe #ethiopia
___
🔔📢የኔ ቫይብ ለሁሉም ሙዚቃዎች ደረጃ የሚሰጠዉ በሳምንቱ የጨመሩትን የዩቲዩብ የተመልካች ብዛት በማወዳደር በትክክለኛ መረጃ ላይ ተመርኩዞ ብቻ ነዉ!🔔
___
የሳምንቱ ምርጥ 10 ሙዚቃዎች ደረጃ የሚያገኙት አውቶማቲክ እና ከሰዉ ንክኪ ነፃ በሆነ ሲስተም YouTube ላይ በሳምንቱ በጨመሩት የተመልካች ብዛት መሰረት በሚደረግ ዉድድር ነዉ።
1. Jossey & Adonay – Ney Beluwat (ጆሲ እና አዶናይ – ነይ በሏት) – New Ethiopian Music 2025 (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 1,233,631 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 1,233,631 Views
2. Robel Mideksa – Shall I Call you? | New Ethiopian Music 2025 (Official Lyrics Video) Track 12
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 2,875,310 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 612,438 Views
3. Ethiopian Music : Eyu Tsega እዩ ፀጋ (ከማን ጋር ላወዳድርሽ) – New Ethiopian Music 2025(Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 13,952,477 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 544,917 Views
4. Mak Ezra – Tewehade – ማክ እዝራ – ተወሓደ – New Tigrigan music 2025 (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 23,795,889 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 486,165 Views
5. Nati Ker – Neger Neger | ነገር ነገር – New Ethiopian Guragigna Music 2025 (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 11,073,977 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 415,216 Views
6. Saint Mosses X Young CJ – GUNSHOT[4 ena 9] (Official Music Video)[New Ethiopian music 2025]
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 2,432,453 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 379,517 Views
7. ትምኒት ወልዳይ (ሻነ) – Timnit Welday (SHANE) New Tigrigna Music 2025 (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 9,827,609 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 354,585 Views
8. SAINT MOSSES X YOUNG CJ X LIL PPCS X BOTLA DP – SPARTAN (Official Music Video)[New Ethiopian music]
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 804,087 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 333,657 Views
9. Merkeb Bonitua – Akayda / ኣካይዳ New Tigrigna music 2025 ( official video )
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 1,908,493 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 249,721 Views
10. Selamawit Yohannes l {mizan | ሚዛን} – New Tigrigna Music 2025 [Official Video]
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 15,956,279 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 248,267 Views
ሙሉ ዝርዝሩን እዚህ ተጭነው ይመልከቱ 👉 https://yenevibe.com/weekl...
___
🔔📢የኔ ቫይብ ለሁሉም ሙዚቃዎች ደረጃ የሚሰጠዉ በሳምንቱ የጨመሩትን የዩቲዩብ የተመልካች ብዛት በማወዳደር በትክክለኛ መረጃ ላይ ተመርኩዞ ብቻ ነዉ!🔔
___
የሳምንቱ ምርጥ 10 ሙዚቃዎች ደረጃ የሚያገኙት አውቶማቲክ እና ከሰዉ ንክኪ ነፃ በሆነ ሲስተም YouTube ላይ በሳምንቱ በጨመሩት የተመልካች ብዛት መሰረት በሚደረግ ዉድድር ነዉ።
1. Jossey & Adonay – Ney Beluwat (ጆሲ እና አዶናይ – ነይ በሏት) – New Ethiopian Music 2025 (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 1,233,631 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 1,233,631 Views
2. Robel Mideksa – Shall I Call you? | New Ethiopian Music 2025 (Official Lyrics Video) Track 12
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 2,875,310 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 612,438 Views
3. Ethiopian Music : Eyu Tsega እዩ ፀጋ (ከማን ጋር ላወዳድርሽ) – New Ethiopian Music 2025(Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 13,952,477 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 544,917 Views
4. Mak Ezra – Tewehade – ማክ እዝራ – ተወሓደ – New Tigrigan music 2025 (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 23,795,889 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 486,165 Views
5. Nati Ker – Neger Neger | ነገር ነገር – New Ethiopian Guragigna Music 2025 (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 11,073,977 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 415,216 Views
6. Saint Mosses X Young CJ – GUNSHOT[4 ena 9] (Official Music Video)[New Ethiopian music 2025]
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 2,432,453 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 379,517 Views
7. ትምኒት ወልዳይ (ሻነ) – Timnit Welday (SHANE) New Tigrigna Music 2025 (Official Video)
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 9,827,609 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 354,585 Views
8. SAINT MOSSES X YOUNG CJ X LIL PPCS X BOTLA DP – SPARTAN (Official Music Video)[New Ethiopian music]
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 804,087 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 333,657 Views
9. Merkeb Bonitua – Akayda / ኣካይዳ New Tigrigna music 2025 ( official video )
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 1,908,493 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 249,721 Views
10. Selamawit Yohannes l {mizan | ሚዛን} – New Tigrigna Music 2025 [Official Video]
• ያለው አጠቃላይ የተመልካች ብዛት 15,956,279 Views
‣ በዚህ ሳምንት ብቻ የጨመረው የተመልካች ብዛት + 248,267 Views
ሙሉ ዝርዝሩን እዚህ ተጭነው ይመልከቱ 👉 https://yenevibe.com/weekl...
Comments