1 month ago
"አግዙት አግዙት፤ አለበለዚያ እኔ አሳክመዋለሁ!"
#ethiopia | ድጋፋችን ለበረከት በቀለ (ፍልፍሉ)፦ የሳቅ ምንጫችንን በጋራ እናግዘው
የብዙዎቻችንን ቤት በሳቅና በደስታ ሲሞላ የቆየው ተወዳጁ ኮሜዲያን በረከት በቀለ (ፍልፍሉ) ባጋጠመው ድንገተኛ የጤና እክል (ስትሮክ) ምክንያት የሁላችንንም ድጋፍና ጸሎት ይሻል።
ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ (የካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ)፦ "አግዙት አግዙት፤ አለበለዚያ እኔ አሳክመዋለሁ!" በማለት አስተላልፈዋል።
በረከት አሁን ካለበት የጤና እክል አገግሞ ወደ ስራውና ወደ መድረኩ እንዲመለስ፣ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና በቴሌብር የቻልነውን ድጋፍ በማድረግ ከጎኑ እንቁም።
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት፦
1000374461315
በረከት በቀለ
ቴሌብር
+251920659123
በረከት "... ቤቴ ገብቼ እያገገምኩ ነው። ...በቅርቡ ሥራዬ ላይ እንገናኛለን።
🙏 ምስጋናዬ ከልብ ይድረሳቸው
መላው በሀገር ውስጥ ከሀገር ውጪ ያሉ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን
አክሰን የስትሮክ እና የጀርባ አጥንት ማዕከል
(Axon Stroke and Spine Center)
አባይ ቴሌቪዥን
ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ (የካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ)፦
መምህር የማርያምወርቅ ተሻገር
አዶናይ ማዳ
ሠሎሞን ከበረ (ታምኮን ሶልሽን) ሌሎችም ... ከልብ ❤ አመሰግናለሁ።
ጸሎታችሁና ድጋፋችሁ አይለየው።
#getu #bereketbekele #filfilu #supportfilfilu #ethiopiancomedy #humanitarianaid #staystrong #በረከትበቀለ #ፍልፍሉ #አፋልጉኝ #ድጋፍ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | ድጋፋችን ለበረከት በቀለ (ፍልፍሉ)፦ የሳቅ ምንጫችንን በጋራ እናግዘው
የብዙዎቻችንን ቤት በሳቅና በደስታ ሲሞላ የቆየው ተወዳጁ ኮሜዲያን በረከት በቀለ (ፍልፍሉ) ባጋጠመው ድንገተኛ የጤና እክል (ስትሮክ) ምክንያት የሁላችንንም ድጋፍና ጸሎት ይሻል።
ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ (የካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ)፦ "አግዙት አግዙት፤ አለበለዚያ እኔ አሳክመዋለሁ!" በማለት አስተላልፈዋል።
በረከት አሁን ካለበት የጤና እክል አገግሞ ወደ ስራውና ወደ መድረኩ እንዲመለስ፣ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና በቴሌብር የቻልነውን ድጋፍ በማድረግ ከጎኑ እንቁም።
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት፦
1000374461315
በረከት በቀለ
ቴሌብር
+251920659123
በረከት "... ቤቴ ገብቼ እያገገምኩ ነው። ...በቅርቡ ሥራዬ ላይ እንገናኛለን።
🙏 ምስጋናዬ ከልብ ይድረሳቸው
መላው በሀገር ውስጥ ከሀገር ውጪ ያሉ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን
አክሰን የስትሮክ እና የጀርባ አጥንት ማዕከል
(Axon Stroke and Spine Center)
አባይ ቴሌቪዥን
ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ (የካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ)፦
መምህር የማርያምወርቅ ተሻገር
አዶናይ ማዳ
ሠሎሞን ከበረ (ታምኮን ሶልሽን) ሌሎችም ... ከልብ ❤ አመሰግናለሁ።
ጸሎታችሁና ድጋፋችሁ አይለየው።
#getu #bereketbekele #filfilu #supportfilfilu #ethiopiancomedy #humanitarianaid #staystrong #በረከትበቀለ #ፍልፍሉ #አፋልጉኝ #ድጋፍ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago
🔥🔥 “ፍሬው” መጣ! 🔥🔥
ለሳቅ ተዘጋጅተዋል?
🎭 በተዋጣላቸው የፊልም ተዋናዮች የሚቀርበው 👉 “ፍሬው” — የሳቅ እና የጥበብ ድግስ ላይ ሁላችሁም ተጋብዛችኃል"ፍሬው" አዲስ ቲያትር!
ተዋናዮች:- ተሻለ ወርቁ ካሳሁን ፍስህ (ማንዴላ) ሰለሞን ሙሄ ናታይ ጌታቸው የምስራች ግርማ ህሊና ደረጄ ድንቅ የትወና ጥበባቸውን አሳይተውበታል እናንተ የቲያትር አፍቃሪያን በቦታው በመገኘት እንድትዝናኑ ተጋብዛችኃል "ፍሬው" አድራሻ:- ፍላሚንጎ አዲሱ የህፃናትና ወጣቶች ቲያትር ቤት ላይ በታላቅ ድምቀት ሊመረቅ ነው!
ደራዲና አዘጋጅ ተሻለ ቀርቁ ፕሮዲውሰር:-ናታይ ጌታቸው እና ሞሪያድ ኢቨንት
✨ ይህ ትያትር ብቻ አይደለም…
👉 የሳቅ በር ነው
👉 የመዝናኛ ጉዞ ነው
👉 የጥበብ ትልቅ ልምድ ነው
📍 በፍላሚንጎ ያለው አዲሱ የህፃናትና ወጣቶች ቲያትር ቤት
🗓 ቅዳሜ መጋቢት 26
⏰ ከቀኑ 10:30
💥 ይህን ቀን አትርሱ — ሳቅ ይጠብቃችኋል!
📞 0911 24 47 02 |0930 30 31 89/ 092 701 4141
💬 “ጥበብ ለፈገግታ፣ ፈገግታ ለጤና!”
ትኬቶች
👉በተመረጡ አሀዱ ባንክ ቅርንጫፎች
👉 ቦሌ ብራስ ግራንድ ኩዳ ሬስቶራንት
👉 ቦሌ ሸገር ጀርባ ባኮስ ላውንድ
👉 ባልደራስ ፋሚሊ ስፓርት ባር
👉 በህለቱ በር ላይ ትኬቱን ያገኛሉ
👉 #ፍሬው #comedynight #addisababa #theater #liveshow #weekendplan #ethiopiancomedy
ለሳቅ ተዘጋጅተዋል?
🎭 በተዋጣላቸው የፊልም ተዋናዮች የሚቀርበው 👉 “ፍሬው” — የሳቅ እና የጥበብ ድግስ ላይ ሁላችሁም ተጋብዛችኃል"ፍሬው" አዲስ ቲያትር!
ተዋናዮች:- ተሻለ ወርቁ ካሳሁን ፍስህ (ማንዴላ) ሰለሞን ሙሄ ናታይ ጌታቸው የምስራች ግርማ ህሊና ደረጄ ድንቅ የትወና ጥበባቸውን አሳይተውበታል እናንተ የቲያትር አፍቃሪያን በቦታው በመገኘት እንድትዝናኑ ተጋብዛችኃል "ፍሬው" አድራሻ:- ፍላሚንጎ አዲሱ የህፃናትና ወጣቶች ቲያትር ቤት ላይ በታላቅ ድምቀት ሊመረቅ ነው!
ደራዲና አዘጋጅ ተሻለ ቀርቁ ፕሮዲውሰር:-ናታይ ጌታቸው እና ሞሪያድ ኢቨንት
✨ ይህ ትያትር ብቻ አይደለም…
👉 የሳቅ በር ነው
👉 የመዝናኛ ጉዞ ነው
👉 የጥበብ ትልቅ ልምድ ነው
📍 በፍላሚንጎ ያለው አዲሱ የህፃናትና ወጣቶች ቲያትር ቤት
🗓 ቅዳሜ መጋቢት 26
⏰ ከቀኑ 10:30
💥 ይህን ቀን አትርሱ — ሳቅ ይጠብቃችኋል!
📞 0911 24 47 02 |0930 30 31 89/ 092 701 4141
💬 “ጥበብ ለፈገግታ፣ ፈገግታ ለጤና!”
ትኬቶች
👉በተመረጡ አሀዱ ባንክ ቅርንጫፎች
👉 ቦሌ ብራስ ግራንድ ኩዳ ሬስቶራንት
👉 ቦሌ ሸገር ጀርባ ባኮስ ላውንድ
👉 ባልደራስ ፋሚሊ ስፓርት ባር
👉 በህለቱ በር ላይ ትኬቱን ያገኛሉ
👉 #ፍሬው #comedynight #addisababa #theater #liveshow #weekendplan #ethiopiancomedy
2 months ago
🔥🔥 “ፍሬው” መጣ! 🔥🔥
ለሳቅ ተዘጋጅተዋል?
🎭 በተዋጣላቸው የፊልም ተዋናዮች የሚቀርበው 👉 “ፍሬው” — የሳቅ እና የጥበብ ድግስ ላይ ሁላችሁም ተጋብዛችኃል"ፍሬው" አዲስ ቲያትር!
ተዋናዮች:- ተሻለ ወርቁ ካሳሁን ፍስህ (ማንዴላ) ሰለሞን ሙሄ ናታይ ጌታቸው የምስራች ግርማ ህሊና ደረጄ ድንቅ የትወና ጥበባቸውን አሳይተውበታል እናንተ የቲያትር አፍቃሪያን በቦታው በመገኘት እንድትዝናኑ ተጋብዛችኃል "ፍሬው" አድራሻ:- ፍላሚንጎ አዲሱ የህፃናትና ወጣቶች ቲያትር ቤት ላይ በታላቅ ድምቀት ሊመረቅ ነው!
ደራዲና አዘጋጅ ተሻለ ቀርቁ ፕሮዲውሰር:-ናታይ ጌታቸው እና ሞሪያድ ኢቨንት
✨ ይህ ትያትር ብቻ አይደለም…
👉 የሳቅ በር ነው
👉 የመዝናኛ ጉዞ ነው
👉 የጥበብ ትልቅ ልምድ ነው
📍 በፍላሚንጎ ያለው አዲሱ የህፃናትና ወጣቶች ቲያትር ቤት
🗓 ቅዳሜ መጋቢት 26
⏰ ከቀኑ 10:30
💥 ይህን ቀን አትርሱ — ሳቅ ይጠብቃችኋል!
📞 0911 24 47 02 |0930 30 31 89/ 092 701 4141
💬 “ጥበብ ለፈገግታ፣ ፈገግታ ለጤና!”
ትኬቶች
👉በተመረጡ አሀዱ ባንክ ቅርንጫፎች
👉 ቦሌ ብራስ ግራንድ ኩዳ ሬስቶራንት
👉 ቦሌ ሸገር ጀርባ ባኮስ ላውንድ
👉 ባልደራስ ፋሚሊ ስፓርት ባር
👉 በህለቱ በር ላይ ትኬቱን ያገኛሉ
👉 #ፍሬው #comedynight #addisababa #theater #liveshow #weekendplan #ethiopiancomedy
ለሳቅ ተዘጋጅተዋል?
🎭 በተዋጣላቸው የፊልም ተዋናዮች የሚቀርበው 👉 “ፍሬው” — የሳቅ እና የጥበብ ድግስ ላይ ሁላችሁም ተጋብዛችኃል"ፍሬው" አዲስ ቲያትር!
ተዋናዮች:- ተሻለ ወርቁ ካሳሁን ፍስህ (ማንዴላ) ሰለሞን ሙሄ ናታይ ጌታቸው የምስራች ግርማ ህሊና ደረጄ ድንቅ የትወና ጥበባቸውን አሳይተውበታል እናንተ የቲያትር አፍቃሪያን በቦታው በመገኘት እንድትዝናኑ ተጋብዛችኃል "ፍሬው" አድራሻ:- ፍላሚንጎ አዲሱ የህፃናትና ወጣቶች ቲያትር ቤት ላይ በታላቅ ድምቀት ሊመረቅ ነው!
ደራዲና አዘጋጅ ተሻለ ቀርቁ ፕሮዲውሰር:-ናታይ ጌታቸው እና ሞሪያድ ኢቨንት
✨ ይህ ትያትር ብቻ አይደለም…
👉 የሳቅ በር ነው
👉 የመዝናኛ ጉዞ ነው
👉 የጥበብ ትልቅ ልምድ ነው
📍 በፍላሚንጎ ያለው አዲሱ የህፃናትና ወጣቶች ቲያትር ቤት
🗓 ቅዳሜ መጋቢት 26
⏰ ከቀኑ 10:30
💥 ይህን ቀን አትርሱ — ሳቅ ይጠብቃችኋል!
📞 0911 24 47 02 |0930 30 31 89/ 092 701 4141
💬 “ጥበብ ለፈገግታ፣ ፈገግታ ለጤና!”
ትኬቶች
👉በተመረጡ አሀዱ ባንክ ቅርንጫፎች
👉 ቦሌ ብራስ ግራንድ ኩዳ ሬስቶራንት
👉 ቦሌ ሸገር ጀርባ ባኮስ ላውንድ
👉 ባልደራስ ፋሚሊ ስፓርት ባር
👉 በህለቱ በር ላይ ትኬቱን ያገኛሉ
👉 #ፍሬው #comedynight #addisababa #theater #liveshow #weekendplan #ethiopiancomedy
Sponsored by
Surafel