"አግዙት አግዙት፤ አለበለዚያ እኔ አሳክመዋለሁ!"
#ethiopia | ድጋፋችን ለበረከት በቀለ (ፍልፍሉ)፦ የሳቅ ምንጫችንን በጋራ እናግዘው
የብዙዎቻችንን ቤት በሳቅና በደስታ ሲሞላ የቆየው ተወዳጁ ኮሜዲያን በረከት በቀለ (ፍልፍሉ) ባጋጠመው ድንገተኛ የጤና እክል (ስትሮክ) ምክንያት የሁላችንንም ድጋፍና ጸሎት ይሻል።
ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ (የካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ)፦ "አግዙት አግዙት፤ አለበለዚያ እኔ አሳክመዋለሁ!" በማለት አስተላልፈዋል።
በረከት አሁን ካለበት የጤና እክል አገግሞ ወደ ስራውና ወደ መድረኩ እንዲመለስ፣ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና በቴሌብር የቻልነውን ድጋፍ በማድረግ ከጎኑ እንቁም።
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት፦
1000374461315
በረከት በቀለ
ቴሌብር
+251920659123
በረከት "... ቤቴ ገብቼ እያገገምኩ ነው። ...በቅርቡ ሥራዬ ላይ እንገናኛለን።
🙏 ምስጋናዬ ከልብ ይድረሳቸው
መላው በሀገር ውስጥ ከሀገር ውጪ ያሉ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን
አክሰን የስትሮክ እና የጀርባ አጥንት ማዕከል
(Axon Stroke and Spine Center)
አባይ ቴሌቪዥን
ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ (የካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ)፦
መምህር የማርያምወርቅ ተሻገር
አዶናይ ማዳ
ሠሎሞን ከበረ (ታምኮን ሶልሽን) ሌሎችም ... ከልብ ❤ አመሰግናለሁ።
ጸሎታችሁና ድጋፋችሁ አይለየው።
#getu #bereketbekele #filfilu #supportfilfilu #ethiopiancomedy #humanitarianaid #staystrong #በረከትበቀለ #ፍልፍሉ #አፋልጉኝ #ድጋፍ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | ድጋፋችን ለበረከት በቀለ (ፍልፍሉ)፦ የሳቅ ምንጫችንን በጋራ እናግዘው
የብዙዎቻችንን ቤት በሳቅና በደስታ ሲሞላ የቆየው ተወዳጁ ኮሜዲያን በረከት በቀለ (ፍልፍሉ) ባጋጠመው ድንገተኛ የጤና እክል (ስትሮክ) ምክንያት የሁላችንንም ድጋፍና ጸሎት ይሻል።
ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ (የካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ)፦ "አግዙት አግዙት፤ አለበለዚያ እኔ አሳክመዋለሁ!" በማለት አስተላልፈዋል።
በረከት አሁን ካለበት የጤና እክል አገግሞ ወደ ስራውና ወደ መድረኩ እንዲመለስ፣ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና በቴሌብር የቻልነውን ድጋፍ በማድረግ ከጎኑ እንቁም።
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት፦
1000374461315
በረከት በቀለ
ቴሌብር
+251920659123
በረከት "... ቤቴ ገብቼ እያገገምኩ ነው። ...በቅርቡ ሥራዬ ላይ እንገናኛለን።
🙏 ምስጋናዬ ከልብ ይድረሳቸው
መላው በሀገር ውስጥ ከሀገር ውጪ ያሉ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን
አክሰን የስትሮክ እና የጀርባ አጥንት ማዕከል
(Axon Stroke and Spine Center)
አባይ ቴሌቪዥን
ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ (የካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ)፦
መምህር የማርያምወርቅ ተሻገር
አዶናይ ማዳ
ሠሎሞን ከበረ (ታምኮን ሶልሽን) ሌሎችም ... ከልብ ❤ አመሰግናለሁ።
ጸሎታችሁና ድጋፋችሁ አይለየው።
#getu #bereketbekele #filfilu #supportfilfilu #ethiopiancomedy #humanitarianaid #staystrong #በረከትበቀለ #ፍልፍሉ #አፋልጉኝ #ድጋፍ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
1 month ago