14 hours ago
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለሀገር መፃኢ እድል እና ለዲሞክራሲ ግንባታ ያለው ፋይዳ የጎላ እንደሆነ መራጮች ገለጹ
*********************
ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ሰላማዊ በሆነ መልኩ የተሄደ ሲሆን የዜጎችን የፖለቲካ ንቃትና የዲሞክራሲ ፍላጎት በግልጽ ያሳየ ክስተት ነበር።
በምርጫው ሂደት ላይ አስተያየታቸውን የሰጡ ዜጎች እንደገለጹት መምረጥ ማለት ተራ ተግባር ሳይሆን የሀገርን መፃኢ እድል የመወሰንና የዲሞክራሲ መሰረትን የማጠናከር ወሳኝ ሂደት ነው ብለዋል።
ዜጎች ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በነቂስ የወጡት ያለምንም አስገዳጅነትና በራሳቸው ተነሳሽነት መሆኑን ገልፀው ለዚህም ዋነኛው ምክንያት ይሆነኛል የሚሉትን እና ለሀገር እድገት ይሰራል የሚሉትን አካል በነፃነት ለመሰየም መምጣታቸውን ገልጸዋል።
ምርጫው ለሀገር ገንባታ ትልቅ መድረክ ነው የምርጫ ሂደት ኢትዮጵያ ወደተሻለ የዲሞክራሲ ምህዳር ለማሸጋገርና ለቀጣዩ ትውልድ የምትመች ሀገርን ለመገንባት የምታደርገውን ጉዞ የሚያፋጥን ነው ብለዋል።
ምርጫ ዜጎች በመረጡት መሪ የመተዳደር መብታቸውን በማስጠበቅ ለሀገራዊ አንድነትና ለዘላቂ ሰላም መሰረት ሆኖ ያገለግላል።
በቢታኒያ ሲሳይ
Ethiopian Broadcasting Corporation #ebc #ethiopia #election #democracy
*********************
ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ሰላማዊ በሆነ መልኩ የተሄደ ሲሆን የዜጎችን የፖለቲካ ንቃትና የዲሞክራሲ ፍላጎት በግልጽ ያሳየ ክስተት ነበር።
በምርጫው ሂደት ላይ አስተያየታቸውን የሰጡ ዜጎች እንደገለጹት መምረጥ ማለት ተራ ተግባር ሳይሆን የሀገርን መፃኢ እድል የመወሰንና የዲሞክራሲ መሰረትን የማጠናከር ወሳኝ ሂደት ነው ብለዋል።
ዜጎች ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በነቂስ የወጡት ያለምንም አስገዳጅነትና በራሳቸው ተነሳሽነት መሆኑን ገልፀው ለዚህም ዋነኛው ምክንያት ይሆነኛል የሚሉትን እና ለሀገር እድገት ይሰራል የሚሉትን አካል በነፃነት ለመሰየም መምጣታቸውን ገልጸዋል።
ምርጫው ለሀገር ገንባታ ትልቅ መድረክ ነው የምርጫ ሂደት ኢትዮጵያ ወደተሻለ የዲሞክራሲ ምህዳር ለማሸጋገርና ለቀጣዩ ትውልድ የምትመች ሀገርን ለመገንባት የምታደርገውን ጉዞ የሚያፋጥን ነው ብለዋል።
ምርጫ ዜጎች በመረጡት መሪ የመተዳደር መብታቸውን በማስጠበቅ ለሀገራዊ አንድነትና ለዘላቂ ሰላም መሰረት ሆኖ ያገለግላል።
በቢታኒያ ሲሳይ
Ethiopian Broadcasting Corporation #ebc #ethiopia #election #democracy
20 hours ago
የአቡነ ሀብተ ማርያም ምልጃ እና ረድኤት አይለየን🙏
በነገሥታት ፊት የኢየሱስ ክርስቶስን አምላክነት መሰከረ።
በምጽዋትና በስገድት የምትጋደለው እናቱ ዮስቴና ሀብቷን ሁሉ ለድሆች ሰጥታ ለምናኔ ወደ በረኃ ሄደች። በዚያ ያገኘችው ባሕታዊም በመንፈስ ቅዱስ ተገልጦለት ከእርሷ ቅዱስ ፍሬ እንደሚወጣ ነግሮ ወደ ዓለም እንድትመለስ አዘዛት። እርሷም “እግዚአብሔር የወደደው ይሁን” ብላ እያመሰገነች ተመልሰች፡፡ የአባቱ የትውልድ ሀገር የራውዕይ በምትባል ሀገር ሲሆን ከዚህች የተባረከች ሴት ጋር ተጋባ። እርሷም በበጎ ምግባርና ሥራ የተጌጠች፣ በሕግ ተወስና በጾም፣ በጸሎት፣ የምትተጋ ነበረች። ከጥቂት ጊዜያት በኋላም ወንድ ልጅ ወለደች። እንደ ሥርዓቱም ሲጠመቅ የመጽሐፍ ስሙን “ሀብተ ማርያም” አሉት። በሕገ እግዚአብሔር አንጸው አሳደጉት። ወደ ቤተ ክርስቲያንም ሲወስዱት “እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ” የሚለውን ጸሎት ቢሰማ እጅጉን ወደዳት። እርሷንም ይዞ ከቤቱ ሌሊቱን የሚጸልይና የሚጋደል ሆነ።
አንድ ቀን የአባቱ በጎቹን ሲጠብቅ የበግ ጠባቂዎቹን “ዛሬ ዝናም ይዘንማልና እንግባ” አላቸው። እነርሱም “ምን ደመና አለ፤ ቀኑ ብራ ነው” አሉት። እርሱ ግን በጎቹን ይዞ ወደ ቤቱ እንደገባ ኃይለኛ፣ ነፋስና መብረቅ የቀላቀለ ዝናም ዘነመ። በሌላም ጊዜ እንዲሁ አንድ እረኛ የሀብተ ማርያምን በትሩን በጉልበት ነጠቀው። “መልስልኝ” ብሎ በስመ እግዚአብሔር ቢያምለውም እምቢ አለው። በተወው ጊዜ እግዚአብሔር ያን እረኛ በአየር ላይ ሠቅሎ አዋለው። እረኞቹም ሀብተ ማርያምን ሲለምኑት፣ እግዚአብሔር ነውና ስለ ስሙ ብሎ የቀጣው መሐሪው እርሱ ከወደደ ይማረው ሲል ያ እረኛ ተፈታና ወረደ። መጥቶም ከአባታችን እግር ስር ወደቀ፡፡ በኋላም ስሟ እለ አድባር ወደምትባል ገዳም ገብቶ ከአባ መልከ ጼዴቅ እጅ መነኰሶ ታላቅ ተጋድሎ ይጋደል ጀመር። በባሕር መካከልም በመቆም መዝሙረ ዳዊትን ይደግምና ግንባሩም የባሕሩን አሸዋ እስኪነካ 500 ጊዜ ይሰግዳል።
እህልም መቅመስን ትቶ የዱር ቅጠል የሚመገብ ሆነ። ዐርባ ዐርባ፣ ሰማንያ ሰማንያ ቀንም ያከፍላል። በሌሊትም ቁሞ በማደር በቀንም አራቱን ወንጌላት ዘወትር ይጸልያል። ተጋድሎውንም ያየ አምላካችን ተገለጠለት። አባ ሀብተ ማርያምም ከግርማው የተነሣ ደንግጦ በግንባሩ ተደፋ። ጌታችንም እፍ ብሉ አጽናንቶ አሥነሳውና ጽኑዕ ተጋድሎው በሰማያት መጻፉን ነገረው፡፡ ስለ ድንግልናው፣ ስለ ምናኔው፣ ስለ ፍጹም ምንኲስናው፣ አራቱን ወንጌላት አዘውትሮ በማንበቡ፣ ረኃብና ጥምን በመታገሡ፣ በልቡ ቂምንና በቀልን ባለማኖሩ፣ ስለ ንጹሕ የክህነት አገልግሎቱና በንጽሕና ስለሚያሣርገው መሥዋዕቱ ሰባት እጅግ የሚያስደንቁ አክሊላትንም አቀዳጀው። የቅዱስ ማቴዎስንና የቅዱስ ማርቆስን ወንጌል ሲያነብ ከሌሎች ሥውራን አበው ጋር የሚገናኝበትን የብርሃን ሠረገላ ሰጠው፡፡
የቅዱስ ሉቃስንና የቅዱስ ዮሐንስን ወንጌል ሲያነብም ሥጋውን ደሙን ለመቀበል ወደ ኢየሩሳሌም የሚሄድበትን የእሳት ሠረገላ ሰጠውና ቃል ኪዳን ገባለት። መታሰቢያውን ለሚያደርጉና በስሙ ለሚዘክሩ፣ ከእነርሱ ጋር የሚኖርበትን አምስት መቶ የወርቅ አምዶች ያሏትን ቦታ ሰጠሁህ አለው። ቅዱሳን መላእክት ሁሉ እየተደሰቱ አባታችን አቡነ ሐብተ ማርያምን “ወንድማችን ወደማያልቀው ሰማያዊ ደስታ ልንወስድህ መጥተናል” አሉት። ይህንንም በተናገረ ጊዜ ጌታችን በሦስትነቱ ተገልጦ ታየው። በኅዳር 26 ቀን ነፍሱ ከሥጋው በሰላም ተለየች። ቅዱሳን መላእክትም በታላቅ ደስታ እያመሰገኑ አሣረጓት። ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ሔደዋልና ጸሎታቸው ኃይልን ታደርጋለች፡፡ በዓታቸውን እናጽና ገዳማቸውን እንደግፍ የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
በነገሥታት ፊት የኢየሱስ ክርስቶስን አምላክነት መሰከረ።
በምጽዋትና በስገድት የምትጋደለው እናቱ ዮስቴና ሀብቷን ሁሉ ለድሆች ሰጥታ ለምናኔ ወደ በረኃ ሄደች። በዚያ ያገኘችው ባሕታዊም በመንፈስ ቅዱስ ተገልጦለት ከእርሷ ቅዱስ ፍሬ እንደሚወጣ ነግሮ ወደ ዓለም እንድትመለስ አዘዛት። እርሷም “እግዚአብሔር የወደደው ይሁን” ብላ እያመሰገነች ተመልሰች፡፡ የአባቱ የትውልድ ሀገር የራውዕይ በምትባል ሀገር ሲሆን ከዚህች የተባረከች ሴት ጋር ተጋባ። እርሷም በበጎ ምግባርና ሥራ የተጌጠች፣ በሕግ ተወስና በጾም፣ በጸሎት፣ የምትተጋ ነበረች። ከጥቂት ጊዜያት በኋላም ወንድ ልጅ ወለደች። እንደ ሥርዓቱም ሲጠመቅ የመጽሐፍ ስሙን “ሀብተ ማርያም” አሉት። በሕገ እግዚአብሔር አንጸው አሳደጉት። ወደ ቤተ ክርስቲያንም ሲወስዱት “እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ” የሚለውን ጸሎት ቢሰማ እጅጉን ወደዳት። እርሷንም ይዞ ከቤቱ ሌሊቱን የሚጸልይና የሚጋደል ሆነ።
አንድ ቀን የአባቱ በጎቹን ሲጠብቅ የበግ ጠባቂዎቹን “ዛሬ ዝናም ይዘንማልና እንግባ” አላቸው። እነርሱም “ምን ደመና አለ፤ ቀኑ ብራ ነው” አሉት። እርሱ ግን በጎቹን ይዞ ወደ ቤቱ እንደገባ ኃይለኛ፣ ነፋስና መብረቅ የቀላቀለ ዝናም ዘነመ። በሌላም ጊዜ እንዲሁ አንድ እረኛ የሀብተ ማርያምን በትሩን በጉልበት ነጠቀው። “መልስልኝ” ብሎ በስመ እግዚአብሔር ቢያምለውም እምቢ አለው። በተወው ጊዜ እግዚአብሔር ያን እረኛ በአየር ላይ ሠቅሎ አዋለው። እረኞቹም ሀብተ ማርያምን ሲለምኑት፣ እግዚአብሔር ነውና ስለ ስሙ ብሎ የቀጣው መሐሪው እርሱ ከወደደ ይማረው ሲል ያ እረኛ ተፈታና ወረደ። መጥቶም ከአባታችን እግር ስር ወደቀ፡፡ በኋላም ስሟ እለ አድባር ወደምትባል ገዳም ገብቶ ከአባ መልከ ጼዴቅ እጅ መነኰሶ ታላቅ ተጋድሎ ይጋደል ጀመር። በባሕር መካከልም በመቆም መዝሙረ ዳዊትን ይደግምና ግንባሩም የባሕሩን አሸዋ እስኪነካ 500 ጊዜ ይሰግዳል።
እህልም መቅመስን ትቶ የዱር ቅጠል የሚመገብ ሆነ። ዐርባ ዐርባ፣ ሰማንያ ሰማንያ ቀንም ያከፍላል። በሌሊትም ቁሞ በማደር በቀንም አራቱን ወንጌላት ዘወትር ይጸልያል። ተጋድሎውንም ያየ አምላካችን ተገለጠለት። አባ ሀብተ ማርያምም ከግርማው የተነሣ ደንግጦ በግንባሩ ተደፋ። ጌታችንም እፍ ብሉ አጽናንቶ አሥነሳውና ጽኑዕ ተጋድሎው በሰማያት መጻፉን ነገረው፡፡ ስለ ድንግልናው፣ ስለ ምናኔው፣ ስለ ፍጹም ምንኲስናው፣ አራቱን ወንጌላት አዘውትሮ በማንበቡ፣ ረኃብና ጥምን በመታገሡ፣ በልቡ ቂምንና በቀልን ባለማኖሩ፣ ስለ ንጹሕ የክህነት አገልግሎቱና በንጽሕና ስለሚያሣርገው መሥዋዕቱ ሰባት እጅግ የሚያስደንቁ አክሊላትንም አቀዳጀው። የቅዱስ ማቴዎስንና የቅዱስ ማርቆስን ወንጌል ሲያነብ ከሌሎች ሥውራን አበው ጋር የሚገናኝበትን የብርሃን ሠረገላ ሰጠው፡፡
የቅዱስ ሉቃስንና የቅዱስ ዮሐንስን ወንጌል ሲያነብም ሥጋውን ደሙን ለመቀበል ወደ ኢየሩሳሌም የሚሄድበትን የእሳት ሠረገላ ሰጠውና ቃል ኪዳን ገባለት። መታሰቢያውን ለሚያደርጉና በስሙ ለሚዘክሩ፣ ከእነርሱ ጋር የሚኖርበትን አምስት መቶ የወርቅ አምዶች ያሏትን ቦታ ሰጠሁህ አለው። ቅዱሳን መላእክት ሁሉ እየተደሰቱ አባታችን አቡነ ሐብተ ማርያምን “ወንድማችን ወደማያልቀው ሰማያዊ ደስታ ልንወስድህ መጥተናል” አሉት። ይህንንም በተናገረ ጊዜ ጌታችን በሦስትነቱ ተገልጦ ታየው። በኅዳር 26 ቀን ነፍሱ ከሥጋው በሰላም ተለየች። ቅዱሳን መላእክትም በታላቅ ደስታ እያመሰገኑ አሣረጓት። ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ሔደዋልና ጸሎታቸው ኃይልን ታደርጋለች፡፡ በዓታቸውን እናጽና ገዳማቸውን እንደግፍ የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
1 day ago
የአቡነ ሀብተ ማርያም ምልጃ እና ረድኤት አይለየን🙏
በነገሥታት ፊት የኢየሱስ ክርስቶስን አምላክነት መሰከረ።
የአባቱ የትውልድ ሀገር የራውዕይ በምትባል ሀገር ሲሆን ሀብቷን ሁሉ ለድሆች ሰጥታ ለምናኔ ገዳም ስትገባ የተቀደሰ ልጅ እንደምትወልድ ተነግሯት የተመለሰችው እናቱ ዮስቲና ትባላለች። ልጅም ሲወልዱ የመጽሐፍ ስሙን “ሀብተ ማርያም” አሉት። በሕገ እግዚአብሔርም አንጸው አሳደጉት።
በቤተ ክርስቲያንም የሰማውን “እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ” የምትል ጸሎት እጅጉን ቢወዳት ሌሊቱን ሙሉ በቤቱ እየጸለያት የሚጋደል ሆነ። አንድ ቀን የአባቱ በጎቹን ሲጠብቅ ጓደኞቹን “ዝናም ይዘንማልና ወደቤት እንግባ” አላቸው። ቃሉን ሊሰሙት ባይወዱ በጎቹን ይዞ ወደ ቤቱ እንደገባ፣ ነፋስና መብረቅ የቀላቀለ ኃይለኛ ዝናም ዘነመ። ገና በአዳጊነት እድሜውም ብዙ ተአምራት ያደርግ ነበር፡፡
በኋላም ስሟ እለ አድባር ወደምትባል ገዳም ገብቶ ከአባ መልከ ጼዴቅ እጅ መነኰሶ ታላቅ ተጋድሎ ይጋደል ጀመር። በባሕር መካከልም በመቆም መዝሙረ ዳዊትን ይደግምና ግንባሩም የባሕሩን አሸዋ እስኪነካ 500 ጊዜ ይሰግዳል። እህልም መቅመስን ትቶ የዱር ቅጠል የሚመገብ ሆነ። ዐርባ ዐርባ፣ ሰማንያ ሰማንያ ቀንም ያከፍላል። በሌሊትም ቁሞ በማደር በቀንም አራቱን ወንጌላት ዘወትር ይጸልያል። ተጋድሎውንም ያየ ጌታችን ተገለጠለት። አቡነ ሀብተ ማርያምም ከግርማው የተነሣ ደንግጦ በግንባሩ ተደፋ። ጌታችንም እፍ ብሉ አጽናንቶ አሥነሳውና ጽኑዕ ተጋድሎው በሰማያት መጻፉን ነገረው፡፡
ስለ ድንግልናው፣ ስለ ምናኔው፣ ስለ ፍጹም ምንኲስናው፣ አራቱን ወንጌላት አዘውትሮ ስለማንበቡ፣ ስለተጋድሎው፣ ስለ ንጹሕ የክህነት አገልግሎቱና በንጽሕና ስለሚያሣርገው መሥዋዕቱ ሰባት እጅግ የሚያስደንቁ አክሊላትንም አቀዳጀው። ከሥውራን አበው ጋር የሚገናኝበትንና ሥጋውን ደሙን ለመቀበል ወደ ኢየሩሳሌም የሚሄድበትን የብርሃን ሠረገላም ሰጠው፣ መታሰቢያውን የሚያደርጉትን እንደሚምርለትም፣ ቃል ኪዳን ገባለት። በኅዳር 26 ቀን ነፍሱ ከሥጋው ስትለይም ቅዱሳን መላእክትም በታላቅ ደስታ አሣረጓት። ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ሔደዋልና ጸሎታቸው ኃይልን ታደርጋለች፤ ገዳማቸውን እንደግፍ ከበረከታቸውም እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
በነገሥታት ፊት የኢየሱስ ክርስቶስን አምላክነት መሰከረ።
የአባቱ የትውልድ ሀገር የራውዕይ በምትባል ሀገር ሲሆን ሀብቷን ሁሉ ለድሆች ሰጥታ ለምናኔ ገዳም ስትገባ የተቀደሰ ልጅ እንደምትወልድ ተነግሯት የተመለሰችው እናቱ ዮስቲና ትባላለች። ልጅም ሲወልዱ የመጽሐፍ ስሙን “ሀብተ ማርያም” አሉት። በሕገ እግዚአብሔርም አንጸው አሳደጉት።
በቤተ ክርስቲያንም የሰማውን “እግዚኦ መሐረነ ክርስቶስ” የምትል ጸሎት እጅጉን ቢወዳት ሌሊቱን ሙሉ በቤቱ እየጸለያት የሚጋደል ሆነ። አንድ ቀን የአባቱ በጎቹን ሲጠብቅ ጓደኞቹን “ዝናም ይዘንማልና ወደቤት እንግባ” አላቸው። ቃሉን ሊሰሙት ባይወዱ በጎቹን ይዞ ወደ ቤቱ እንደገባ፣ ነፋስና መብረቅ የቀላቀለ ኃይለኛ ዝናም ዘነመ። ገና በአዳጊነት እድሜውም ብዙ ተአምራት ያደርግ ነበር፡፡
በኋላም ስሟ እለ አድባር ወደምትባል ገዳም ገብቶ ከአባ መልከ ጼዴቅ እጅ መነኰሶ ታላቅ ተጋድሎ ይጋደል ጀመር። በባሕር መካከልም በመቆም መዝሙረ ዳዊትን ይደግምና ግንባሩም የባሕሩን አሸዋ እስኪነካ 500 ጊዜ ይሰግዳል። እህልም መቅመስን ትቶ የዱር ቅጠል የሚመገብ ሆነ። ዐርባ ዐርባ፣ ሰማንያ ሰማንያ ቀንም ያከፍላል። በሌሊትም ቁሞ በማደር በቀንም አራቱን ወንጌላት ዘወትር ይጸልያል። ተጋድሎውንም ያየ ጌታችን ተገለጠለት። አቡነ ሀብተ ማርያምም ከግርማው የተነሣ ደንግጦ በግንባሩ ተደፋ። ጌታችንም እፍ ብሉ አጽናንቶ አሥነሳውና ጽኑዕ ተጋድሎው በሰማያት መጻፉን ነገረው፡፡
ስለ ድንግልናው፣ ስለ ምናኔው፣ ስለ ፍጹም ምንኲስናው፣ አራቱን ወንጌላት አዘውትሮ ስለማንበቡ፣ ስለተጋድሎው፣ ስለ ንጹሕ የክህነት አገልግሎቱና በንጽሕና ስለሚያሣርገው መሥዋዕቱ ሰባት እጅግ የሚያስደንቁ አክሊላትንም አቀዳጀው። ከሥውራን አበው ጋር የሚገናኝበትንና ሥጋውን ደሙን ለመቀበል ወደ ኢየሩሳሌም የሚሄድበትን የብርሃን ሠረገላም ሰጠው፣ መታሰቢያውን የሚያደርጉትን እንደሚምርለትም፣ ቃል ኪዳን ገባለት። በኅዳር 26 ቀን ነፍሱ ከሥጋው ስትለይም ቅዱሳን መላእክትም በታላቅ ደስታ አሣረጓት። ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ሔደዋልና ጸሎታቸው ኃይልን ታደርጋለች፤ ገዳማቸውን እንደግፍ ከበረከታቸውም እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
1 day ago
(ከተዋሕዶ ወርልድ) የአርሲ ተራሮች ለዘመናት የሰላም፣ የግብርና እና የአብሮነት ምልክት ሆነው ኖረዋል። የጠዋቱ ጸሐይ ሲወጣ የከብቶች ጩኸት፣ የእረኞች ዜማ እና የቤተ ክርስቲያን የደወል ድምፅ ተቀናጅተው መንፈስን የሚያድስ ተስፋን ይሰጡ ነበር። ዛሬ ግን... ዛሬ ከእነዚህ ተራሮች ጀርባ የሚወጣው ጭስ የዕጣን አይደለም፤ የቃጠሎ ነው። ዛሬ የሚሰማው ድምፅ የዝማሬ ሳይሆን የእንባ እና የዋይታ ነው። ከግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም. ጀምሮ በአርሲ ሀገረ ስብከት በአሰኮ፣ በሺርካ እና በሆንቆሎ ዋቤ ወረዳዎች ላይ ያንዣበበው የሞት ጥላ፣ ንጹሐንን በግፍ ቀጥፏል፤ ታሪካዊ መቅደሶችንም ወደ አመድነት ቀይሯል።
ይህ የተዋህዶ ወርልድ ትንታኔ የቁጥሮች ድምር አይደለም፤ የ13 የከበሩ የሰው ልጆች ሕይወት መነጠቅ፣ የ101 ዓመት ታሪክ መቃጠል፣ እና የ280 ዜጎች በባዶ እጅ መሰደድ ታሪክ እንጂ። ይህ፣ ሃይማኖት እና ማንነትን መሠረት አድርጎ የሚፈጸም አክራሪነት የሰውን ልጅ ምን ያህል ወደ አውሬነት እንደሚቀይረው የሚያሳይ የዘመናችን ህያው ማሳያ ነው።
የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያንን እናስበው። ለ101 ዓመታት ሙሉ፣ አባቶች እና እናቶች በደጃፉ ተንበርክከው ፈጣሪያቸውን ተማጽነዋል። በዚያ መቅደስ ውስጥ ስንቱ ተጠምቋል? ስንቱ ተክሊል አስሯል? ስንቱስ በጸሎት ተጽናንቷል? ከአንድ ምዕተ ዓመት በላይ የቆመው ይህ የጸጋ ቤት፣ የበርካታ ትውልዶች የእምነት ማህደር ነበር። ነገር ግን፣ ጥላቻ ታሪክን አያውቅም፤ ክፋት ቅድስናን አይረዳም። በአንድ ጀንበር፣ ያ ሁሉ ታሪክ፣ ያ ሁሉ የእንጨት ጠረንና የዕጣን መዓዛ፣ በጭካኔ እሳት ተበላ።
በሌላ በኩል ደግሞ የካራ ኩፍተና መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ዕጣ ፈንታ ሌላ ልብ ሰባሪ ትዕይንት ነበር። ታጣቂዎች መቅደሱን ሲዘርፉ፣ አማኞች የራሳቸውን ሕይወት እና ንብረት ለማዳን አልተጣደፉም። ይልቁንም፣ መኖሪያ ቤታቸው እያዩት በእሳት ሲጋይ፣ የዕድሜ ልክ ጥሪታቸው፣ ከብቶቻቸውና ማሳቸው ሲዘረፍ፣ እነርሱ ግን ከሁሉ የሚያስበልጡትን የቤተ ክርስቲያኑን ጽላት (ታቦት) በደረታቸው አቅፈው በጨለማ ወደማያውቁት ስደት መጓዝን መረጡ።
ይህ ትዕይንት ወደ ኋላ መለስ ብለን የመጽሐፍ ቅዱስን ታሪክ እንድናስታውስ ያደርገናል። እስራኤላውያን ታቦተ ጽዮንን ተሸክመው በበረሃ እንደተጓዙት ሁሉ፣ የአርሲ ምእመናንም አምላካቸውን በደረታቸው አቅፈው መከራውን ተቀበሉ።
ሞት በቁጥር ሲገለጽ ስሜት አይሰጥም፤ ነገር ግን እያንዳንዱ ቁጥር ከጀርባው ቤተሰብ፣ ተስፋ እና ህልም አለው። በአጠቃላይ 13 ንጹሐን ኦርቶዶክሳውያን በግፍ ተገድለዋል።
የ80 ዓመቱን አቶ አማረ በላይነህን እንመልከት። እኚህ አረጋዊ በህይወት ዘመናቸው ስንት መንግስታትን አይተዋል? ስንት የሀገር መከራን አሳልፈዋል? በስተእርጅናቸው ዘመን ክፋት አላርፍ ብሎ አስጨናቂ ሞትን አመጣባቸው። የ70 ዓመት የዕድሜ ባለጸጋ የሆኑት አቶ ደምረው አበራ፣ አቶ ሐይሉ ንጉሴ እና አቶ ሰሙ አባይነህም እንዲሁ የዚህ ጭካኔ ሰለባ ሆነዋል። እነዚህ አባቶች ለሀገር ምርቃት እንጂ መርገም ያልነበሩ፣ በእምነታቸው ጸንተው የኖሩ የሰላም ሰዎች ነበሩ።
እንደነ እሸቴ ዳመና (42 ዓመት) እና አበባየሁ ዳኜ (42 ዓመት) ያሉ የጎልማሳነት ዘመናቸው ላይ የነበሩ አባወራዎች ሲገደሉ፣ ከጀርባቸው ስንት ቤተሰብ በትነው እንደሄዱ ማሰብ ያሳምማል። ገና ለሀገር እና ለወገን ይደርሳሉ የተባሉ ወጣቶችም የዚህ ጽዋ ቀማሾች ሆነዋል። ተሬ ደሴ (የ25 ዓመት ወጣት)፣ ገነነ ጥላሁን እና ሙርቴሳ ጥላሁን በሺርካ ወረዳ ሕልማቸው ተጨናግፎ፣ ደማቸው በመሬት ላይ ፈሷል።
አቶ ንጉሱ ማንደፍሮ፣ አቶ በቀለ ኃ/ሚካኤል፣ ከፈለኝ ልክየለው... እነዚህ ስሞች ዝም ብለው በወረቀት ላይ የሰፈሩ አይደሉም። እነዚህ አባቶች ያሏቸው፣ እናቶች ያሳደጓቸው፣ ልጆች የሚጠብቋቸው ነፍሶች ነበሩ። በሃይማኖታቸው ምክንያት ብቻ በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደሉ።
ይህ ዓይነቱ እምነትን መሠረት ያደረገ መከራ፣ በዓለማችን ታሪክ አዲስ አይደለም። የሰው ልጅ በፈጣሪው በማመኑ ብቻ የተከፈለው ዋጋ ብዙ ነው።
ወደ ሩቅ ጎረቤት ሀገር ግብጽ ስንሄድ የኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ለዘመናት በእምነታቸው ምክንያት ከፍተኛ ዋጋ ሲከፍሉ ኖረዋል። በተለይም እ.ኤ.አ. በ2015 በሊቢያ የባህር ዳርቻ አይ ኤስ በተባለው አሸባሪ ቡድን የታረዱት 21 የግብጽ ኮፕቲክ ክርስቲያኖችን ዓለም መቼም አይረሳም። ቢላዋ በአንገታቸው ላይ ሲያርፍ እንኳን የፈጣሪያቸውን ስም እየጠሩ በድፍረት ሰማዕትነትን ተቀብለዋል። የአርሲዎቹም ሰማዕታት ከዚሁ የጽናት መንገድ የወጡ አይደሉም። ኢትዮጵያውያንም በተመሳሳይ በሊቢያ እንዲሁ።
ወደ ምዕራብ አፍሪካ ስናቀና ደግሞ ናይጄሪያ እናገኛለን። በቦኮሃራም እና በአክራሪ የፉላኒ ታጣቂዎች አማካኝነት በሰሜን እና በመካከለኛው የሀገሪቱ ክፍል በሺዎች የሚቆጠሩ ክርስቲያኖች አብያተ ክርስቲያናቶቻቸው ተቃጥለውባቸው፣ መንደራቸው ወድሞ በግፍ ተጨፍጭፈዋል።
የአርሜንያ የዘር ማጥፋት ታሪክም ሌላው ትልቅ ትምህርት ነው። በ1915 በኦቶማን ኢምፓየር ዘመን፣ ከአንድ ሚሊዮን በላይ አርመናውያን በክርስትና እምነታቸው እና በማንነታቸው ምክንያት ብቻ በግፍ ተጨፍጭፈዋል፣ በበረሃም ተሰደው አልቀዋል። ነገር ግን ዛሬ አርሜንያውያን ከየትኛውም ጊዜ በላይ አብበው፣ እምነታቸውንም አጽንተው ይገኛሉ። ጥይት እና እሳት ስጋን ሊገድል ይችላል፣ እምነትን እና መንፈስን ግን መቼም ሊያጠፋ አይችልም።
ታዋቂው የጥንት ቤተ ክርስቲያን ጸሐፊ ቴርቱሊያን እንዳለው፡-
"የሰማዕታት ደም የቤተ ክርስቲያን ዘር ነው።"
በአርሲ ተራሮች ላይ የፈሰሰው የነ አቶ አማረ፣ የነ ወጣት ተሬ ደሴ ደም በከንቱ አይቀርም። የቤተ ክርስቲያን ታሪክ እንደሚያስተምረን፣ መከራ በበዛ ቁጥር፣ መቅደሶች በነደዱ ቁጥር፣ የእምነት ስር ይበልጥ ይጠልቃል እንጂ አይደርቅም።
በእንደዚህ ዓይነት ጥልቅ ሀዘን እና የሰብአዊነት ውድቀት ውስጥ ስናልፍ፣ የሰው ልጅ ታሪክ ካፈራቸው ታላላቅ መሪዎች እና ፈላስፎች የምንማረው ብዙ ነገር አለ። ጭካኔን በጭካኔ መመለስ የትም አያደርስም።
የሰብአዊ መብት ታጋዩ ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር (የተናገረው ኃያል ቃል በዚህ ጊዜ ትዝ ይለናል፡-
"ጨለማ ጨለማን ሊያባርር አይችልም፤ ይህንን ማድረግ የሚችለው ብርሃን ብቻ ነው። ጥላቻ ጥላቻን ሊያጠፋ አይችልም፤ ይህንን ማድረግ የሚችለው ፍቅር ብቻ ነው።"
በአርሲ የተፈጸመው ድርጊት የጨለማ እና የጥላቻ ፍሬ ነው። ነገር ግን የተፈናቀሉት ምዕመናን ጽላቱን አቅፈው መውጣታቸው፣ ብርሃንን እና ፍቅርን ምርጫቸው እንዳደረጉ ያሳያል።
የሰላም ኖቤል ሽልማት አሸናፊው እና የሆሎኮስት (የአይሁዳውያን ጭፍጨፋ) ተራፊው ኤሊ ዊሰል ስለ ግፍ ዝምታ ሲናገር፡-
"ዝምታ ሁልጊዜም የሚጠቅመው አጥቂውን እንጂ ተጠቂውን አይደለም። ገለልተኝነት የሚረዳው ጨቋኙን እንጂ ተጨቋኙን አይደለም።" ብሎ ነበር።
ስለሆነም የነዚህን ንጹሐን መገደል፣ የ101 ዓመት ታሪካዊ ቅርስ መቃጠል፣ እና የ280 ሰዎች መፈናቀል እንደ ቀላል ዜና አልፈነው ልንሄድ አይገባም። ህመማቸውን ልንጋራ፣ ድምጻቸው ልንሆን ይገባል።
ታላቁ የነጻነት ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ ደግሞ ስለ መጽናት እንዲህ ይላሉ፡-
"ትልቁ የህይወት ክብር ያለው ፈጽሞ ባለመውደቅ ውስጥ ሳይሆን፣ በወደቅን ቁጥር ተመልሶ በመነሳት ውስጥ ነው።"
ኦርቶዶክሳውያኑ ዛሬ ቤታቸው ፈርሶ፣ ዘመዶቻቸው ተገድለውባቸው ሜዳ ላይ ወድቀው ሊሆን ይችላል፤ ነገር ግን እምነታቸው እስካለ ድረስ፣ ነገ ከአመዱ ላይ ተመልሰው ይነሳሉ።
በአሰኮ ወረዳ ብቻ ከ280 በላይ የሚሆኑ ዜጎች ተፈናቅለዋል። መፈናቀል ማለት መጓዝ ብቻ አይደለም። መፈናቀል ማለት ትዝታን፣ ልፋትን፣ የልጅነት የቦረቁበትን አፈር፣ እና የዘመዶችን መቃብር ትቶ መሄድ ማለት ነው። እነዚህ ሰዎች አሁን ያሉት ሜዳ ላይ ነው። የለበሱት ልብስ ብቻ ነው ያላቸው። የሌሊቱ ብርድ ሲቆራርጣቸው፣ የጠዋቱ ጸሐይ ሲያቃጥላቸው፣ የልጆቻቸው ርሃብ አንጀታቸውን ሲበላው... ያላቸው ብቸኛ መጽናኛ በደረታቸው ያቀፉት እምነታቸው ብቻ ነው።
"ስለ አንተ ሁልጊዜም ተገድለናል እንደሚታረዱም በጎች ሆነናል" (መዝሙር 43:22)። የአርሲና ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የሀዘን መግለጫቸውን የጀመሩት በዚህ የዳዊት መዝሙር ነበር። ይህ ቃል የዛሬን ብቻ ሳይሆን የዘመናትን የክርስቲያኖችን ህይወት የሚገልጽ ነው።
በእርግጥም እንደ በግ ለመታረድ የተሰለፉት እነዚህ ወገኖች ጥፋታቸው ምንድን ነው? ከማንም ጋር ያልተጣሉ፣ የፖለቲካ አጀንዳ የሌላቸው፣ ኑሯቸውን ለማሸነፍ መሬት የሚጭሩ ምስኪን ገበሬዎች ነበሩ። ነገር ግን በአክራሪነት የታወረው አእምሮ ይህንን ሊረዳ አይችልም።
እሳት ሁሉንም ነገር ያወድማል፤ መጽሐፍትን ያቃጥላል፣ ግድግዳን ያፈርሳል፣ ስጋን ያጠፋል። ነገር ግን እሳት እምነትን ሊያቃጥል አይችልም። የ101 ዓመቱ የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ዛሬ በአካላዊ ገጽታው ባይኖርም፣ ያ መቅደስ የሰራው መንፈሳዊ ህንጻ ግን አሁንም በምዕመናኑ ልብ ውስጥ ጸንቶ ይገኛል።
የ13ቱ ሰማዕታት ነፍስ በሰላም ታርፋለች፤ ደማቸው ግን ለትውልድ የሚተላለፍ የጽናት ትምህርት ሆኖ ይኖራል። የተሰደዱት ወገኖቻችን ዛሬ ሜዳ ላይ ቢሆኑም፣ የታሪክ ጌታ የሆነው አምላክ ነገን አዲስ አድርጎ ይሰራላቸዋል። የጥላቻ ኃይሎች በክፋታቸው መቅደሱን አፍርሰውታል፤ ሆኖም እውነተኛዋ ቤተ ክርስቲያን የድንጋይ እና የእንጨት ክምር ሳትሆን፣ ያቺ በስደት መሃልም ጽላቷን አቅፋ የምትጓዘዋ የሰው ልጅ ልብ ናት።
እስከዚያው ግን እንደ አቡነ ኤልሳዕ ጸሎት፤ ፈጣሪ የሞቱትን ነፍስ በመንግሥተ ሰማያት ያሳርፍ፣ የተፈናቀሉትን፣ የተራቡትን እና የተራቆቱትን ደግሞ በምህረት እጁ ይጎብኝ፣ ያጽናናም። ከጭስ እና ከአመድ በስተጀርባ፣ ብርሃን አለና።
ይህ የተዋህዶ ወርልድ ትንታኔ የቁጥሮች ድምር አይደለም፤ የ13 የከበሩ የሰው ልጆች ሕይወት መነጠቅ፣ የ101 ዓመት ታሪክ መቃጠል፣ እና የ280 ዜጎች በባዶ እጅ መሰደድ ታሪክ እንጂ። ይህ፣ ሃይማኖት እና ማንነትን መሠረት አድርጎ የሚፈጸም አክራሪነት የሰውን ልጅ ምን ያህል ወደ አውሬነት እንደሚቀይረው የሚያሳይ የዘመናችን ህያው ማሳያ ነው።
የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያንን እናስበው። ለ101 ዓመታት ሙሉ፣ አባቶች እና እናቶች በደጃፉ ተንበርክከው ፈጣሪያቸውን ተማጽነዋል። በዚያ መቅደስ ውስጥ ስንቱ ተጠምቋል? ስንቱ ተክሊል አስሯል? ስንቱስ በጸሎት ተጽናንቷል? ከአንድ ምዕተ ዓመት በላይ የቆመው ይህ የጸጋ ቤት፣ የበርካታ ትውልዶች የእምነት ማህደር ነበር። ነገር ግን፣ ጥላቻ ታሪክን አያውቅም፤ ክፋት ቅድስናን አይረዳም። በአንድ ጀንበር፣ ያ ሁሉ ታሪክ፣ ያ ሁሉ የእንጨት ጠረንና የዕጣን መዓዛ፣ በጭካኔ እሳት ተበላ።
በሌላ በኩል ደግሞ የካራ ኩፍተና መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ዕጣ ፈንታ ሌላ ልብ ሰባሪ ትዕይንት ነበር። ታጣቂዎች መቅደሱን ሲዘርፉ፣ አማኞች የራሳቸውን ሕይወት እና ንብረት ለማዳን አልተጣደፉም። ይልቁንም፣ መኖሪያ ቤታቸው እያዩት በእሳት ሲጋይ፣ የዕድሜ ልክ ጥሪታቸው፣ ከብቶቻቸውና ማሳቸው ሲዘረፍ፣ እነርሱ ግን ከሁሉ የሚያስበልጡትን የቤተ ክርስቲያኑን ጽላት (ታቦት) በደረታቸው አቅፈው በጨለማ ወደማያውቁት ስደት መጓዝን መረጡ።
ይህ ትዕይንት ወደ ኋላ መለስ ብለን የመጽሐፍ ቅዱስን ታሪክ እንድናስታውስ ያደርገናል። እስራኤላውያን ታቦተ ጽዮንን ተሸክመው በበረሃ እንደተጓዙት ሁሉ፣ የአርሲ ምእመናንም አምላካቸውን በደረታቸው አቅፈው መከራውን ተቀበሉ።
ሞት በቁጥር ሲገለጽ ስሜት አይሰጥም፤ ነገር ግን እያንዳንዱ ቁጥር ከጀርባው ቤተሰብ፣ ተስፋ እና ህልም አለው። በአጠቃላይ 13 ንጹሐን ኦርቶዶክሳውያን በግፍ ተገድለዋል።
የ80 ዓመቱን አቶ አማረ በላይነህን እንመልከት። እኚህ አረጋዊ በህይወት ዘመናቸው ስንት መንግስታትን አይተዋል? ስንት የሀገር መከራን አሳልፈዋል? በስተእርጅናቸው ዘመን ክፋት አላርፍ ብሎ አስጨናቂ ሞትን አመጣባቸው። የ70 ዓመት የዕድሜ ባለጸጋ የሆኑት አቶ ደምረው አበራ፣ አቶ ሐይሉ ንጉሴ እና አቶ ሰሙ አባይነህም እንዲሁ የዚህ ጭካኔ ሰለባ ሆነዋል። እነዚህ አባቶች ለሀገር ምርቃት እንጂ መርገም ያልነበሩ፣ በእምነታቸው ጸንተው የኖሩ የሰላም ሰዎች ነበሩ።
እንደነ እሸቴ ዳመና (42 ዓመት) እና አበባየሁ ዳኜ (42 ዓመት) ያሉ የጎልማሳነት ዘመናቸው ላይ የነበሩ አባወራዎች ሲገደሉ፣ ከጀርባቸው ስንት ቤተሰብ በትነው እንደሄዱ ማሰብ ያሳምማል። ገና ለሀገር እና ለወገን ይደርሳሉ የተባሉ ወጣቶችም የዚህ ጽዋ ቀማሾች ሆነዋል። ተሬ ደሴ (የ25 ዓመት ወጣት)፣ ገነነ ጥላሁን እና ሙርቴሳ ጥላሁን በሺርካ ወረዳ ሕልማቸው ተጨናግፎ፣ ደማቸው በመሬት ላይ ፈሷል።
አቶ ንጉሱ ማንደፍሮ፣ አቶ በቀለ ኃ/ሚካኤል፣ ከፈለኝ ልክየለው... እነዚህ ስሞች ዝም ብለው በወረቀት ላይ የሰፈሩ አይደሉም። እነዚህ አባቶች ያሏቸው፣ እናቶች ያሳደጓቸው፣ ልጆች የሚጠብቋቸው ነፍሶች ነበሩ። በሃይማኖታቸው ምክንያት ብቻ በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደሉ።
ይህ ዓይነቱ እምነትን መሠረት ያደረገ መከራ፣ በዓለማችን ታሪክ አዲስ አይደለም። የሰው ልጅ በፈጣሪው በማመኑ ብቻ የተከፈለው ዋጋ ብዙ ነው።
ወደ ሩቅ ጎረቤት ሀገር ግብጽ ስንሄድ የኮፕቲክ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ለዘመናት በእምነታቸው ምክንያት ከፍተኛ ዋጋ ሲከፍሉ ኖረዋል። በተለይም እ.ኤ.አ. በ2015 በሊቢያ የባህር ዳርቻ አይ ኤስ በተባለው አሸባሪ ቡድን የታረዱት 21 የግብጽ ኮፕቲክ ክርስቲያኖችን ዓለም መቼም አይረሳም። ቢላዋ በአንገታቸው ላይ ሲያርፍ እንኳን የፈጣሪያቸውን ስም እየጠሩ በድፍረት ሰማዕትነትን ተቀብለዋል። የአርሲዎቹም ሰማዕታት ከዚሁ የጽናት መንገድ የወጡ አይደሉም። ኢትዮጵያውያንም በተመሳሳይ በሊቢያ እንዲሁ።
ወደ ምዕራብ አፍሪካ ስናቀና ደግሞ ናይጄሪያ እናገኛለን። በቦኮሃራም እና በአክራሪ የፉላኒ ታጣቂዎች አማካኝነት በሰሜን እና በመካከለኛው የሀገሪቱ ክፍል በሺዎች የሚቆጠሩ ክርስቲያኖች አብያተ ክርስቲያናቶቻቸው ተቃጥለውባቸው፣ መንደራቸው ወድሞ በግፍ ተጨፍጭፈዋል።
የአርሜንያ የዘር ማጥፋት ታሪክም ሌላው ትልቅ ትምህርት ነው። በ1915 በኦቶማን ኢምፓየር ዘመን፣ ከአንድ ሚሊዮን በላይ አርመናውያን በክርስትና እምነታቸው እና በማንነታቸው ምክንያት ብቻ በግፍ ተጨፍጭፈዋል፣ በበረሃም ተሰደው አልቀዋል። ነገር ግን ዛሬ አርሜንያውያን ከየትኛውም ጊዜ በላይ አብበው፣ እምነታቸውንም አጽንተው ይገኛሉ። ጥይት እና እሳት ስጋን ሊገድል ይችላል፣ እምነትን እና መንፈስን ግን መቼም ሊያጠፋ አይችልም።
ታዋቂው የጥንት ቤተ ክርስቲያን ጸሐፊ ቴርቱሊያን እንዳለው፡-
"የሰማዕታት ደም የቤተ ክርስቲያን ዘር ነው።"
በአርሲ ተራሮች ላይ የፈሰሰው የነ አቶ አማረ፣ የነ ወጣት ተሬ ደሴ ደም በከንቱ አይቀርም። የቤተ ክርስቲያን ታሪክ እንደሚያስተምረን፣ መከራ በበዛ ቁጥር፣ መቅደሶች በነደዱ ቁጥር፣ የእምነት ስር ይበልጥ ይጠልቃል እንጂ አይደርቅም።
በእንደዚህ ዓይነት ጥልቅ ሀዘን እና የሰብአዊነት ውድቀት ውስጥ ስናልፍ፣ የሰው ልጅ ታሪክ ካፈራቸው ታላላቅ መሪዎች እና ፈላስፎች የምንማረው ብዙ ነገር አለ። ጭካኔን በጭካኔ መመለስ የትም አያደርስም።
የሰብአዊ መብት ታጋዩ ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር (የተናገረው ኃያል ቃል በዚህ ጊዜ ትዝ ይለናል፡-
"ጨለማ ጨለማን ሊያባርር አይችልም፤ ይህንን ማድረግ የሚችለው ብርሃን ብቻ ነው። ጥላቻ ጥላቻን ሊያጠፋ አይችልም፤ ይህንን ማድረግ የሚችለው ፍቅር ብቻ ነው።"
በአርሲ የተፈጸመው ድርጊት የጨለማ እና የጥላቻ ፍሬ ነው። ነገር ግን የተፈናቀሉት ምዕመናን ጽላቱን አቅፈው መውጣታቸው፣ ብርሃንን እና ፍቅርን ምርጫቸው እንዳደረጉ ያሳያል።
የሰላም ኖቤል ሽልማት አሸናፊው እና የሆሎኮስት (የአይሁዳውያን ጭፍጨፋ) ተራፊው ኤሊ ዊሰል ስለ ግፍ ዝምታ ሲናገር፡-
"ዝምታ ሁልጊዜም የሚጠቅመው አጥቂውን እንጂ ተጠቂውን አይደለም። ገለልተኝነት የሚረዳው ጨቋኙን እንጂ ተጨቋኙን አይደለም።" ብሎ ነበር።
ስለሆነም የነዚህን ንጹሐን መገደል፣ የ101 ዓመት ታሪካዊ ቅርስ መቃጠል፣ እና የ280 ሰዎች መፈናቀል እንደ ቀላል ዜና አልፈነው ልንሄድ አይገባም። ህመማቸውን ልንጋራ፣ ድምጻቸው ልንሆን ይገባል።
ታላቁ የነጻነት ታጋይ ኔልሰን ማንዴላ ደግሞ ስለ መጽናት እንዲህ ይላሉ፡-
"ትልቁ የህይወት ክብር ያለው ፈጽሞ ባለመውደቅ ውስጥ ሳይሆን፣ በወደቅን ቁጥር ተመልሶ በመነሳት ውስጥ ነው።"
ኦርቶዶክሳውያኑ ዛሬ ቤታቸው ፈርሶ፣ ዘመዶቻቸው ተገድለውባቸው ሜዳ ላይ ወድቀው ሊሆን ይችላል፤ ነገር ግን እምነታቸው እስካለ ድረስ፣ ነገ ከአመዱ ላይ ተመልሰው ይነሳሉ።
በአሰኮ ወረዳ ብቻ ከ280 በላይ የሚሆኑ ዜጎች ተፈናቅለዋል። መፈናቀል ማለት መጓዝ ብቻ አይደለም። መፈናቀል ማለት ትዝታን፣ ልፋትን፣ የልጅነት የቦረቁበትን አፈር፣ እና የዘመዶችን መቃብር ትቶ መሄድ ማለት ነው። እነዚህ ሰዎች አሁን ያሉት ሜዳ ላይ ነው። የለበሱት ልብስ ብቻ ነው ያላቸው። የሌሊቱ ብርድ ሲቆራርጣቸው፣ የጠዋቱ ጸሐይ ሲያቃጥላቸው፣ የልጆቻቸው ርሃብ አንጀታቸውን ሲበላው... ያላቸው ብቸኛ መጽናኛ በደረታቸው ያቀፉት እምነታቸው ብቻ ነው።
"ስለ አንተ ሁልጊዜም ተገድለናል እንደሚታረዱም በጎች ሆነናል" (መዝሙር 43:22)። የአርሲና ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ የሀዘን መግለጫቸውን የጀመሩት በዚህ የዳዊት መዝሙር ነበር። ይህ ቃል የዛሬን ብቻ ሳይሆን የዘመናትን የክርስቲያኖችን ህይወት የሚገልጽ ነው።
በእርግጥም እንደ በግ ለመታረድ የተሰለፉት እነዚህ ወገኖች ጥፋታቸው ምንድን ነው? ከማንም ጋር ያልተጣሉ፣ የፖለቲካ አጀንዳ የሌላቸው፣ ኑሯቸውን ለማሸነፍ መሬት የሚጭሩ ምስኪን ገበሬዎች ነበሩ። ነገር ግን በአክራሪነት የታወረው አእምሮ ይህንን ሊረዳ አይችልም።
እሳት ሁሉንም ነገር ያወድማል፤ መጽሐፍትን ያቃጥላል፣ ግድግዳን ያፈርሳል፣ ስጋን ያጠፋል። ነገር ግን እሳት እምነትን ሊያቃጥል አይችልም። የ101 ዓመቱ የጠላታ ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ዛሬ በአካላዊ ገጽታው ባይኖርም፣ ያ መቅደስ የሰራው መንፈሳዊ ህንጻ ግን አሁንም በምዕመናኑ ልብ ውስጥ ጸንቶ ይገኛል።
የ13ቱ ሰማዕታት ነፍስ በሰላም ታርፋለች፤ ደማቸው ግን ለትውልድ የሚተላለፍ የጽናት ትምህርት ሆኖ ይኖራል። የተሰደዱት ወገኖቻችን ዛሬ ሜዳ ላይ ቢሆኑም፣ የታሪክ ጌታ የሆነው አምላክ ነገን አዲስ አድርጎ ይሰራላቸዋል። የጥላቻ ኃይሎች በክፋታቸው መቅደሱን አፍርሰውታል፤ ሆኖም እውነተኛዋ ቤተ ክርስቲያን የድንጋይ እና የእንጨት ክምር ሳትሆን፣ ያቺ በስደት መሃልም ጽላቷን አቅፋ የምትጓዘዋ የሰው ልጅ ልብ ናት።
እስከዚያው ግን እንደ አቡነ ኤልሳዕ ጸሎት፤ ፈጣሪ የሞቱትን ነፍስ በመንግሥተ ሰማያት ያሳርፍ፣ የተፈናቀሉትን፣ የተራቡትን እና የተራቆቱትን ደግሞ በምህረት እጁ ይጎብኝ፣ ያጽናናም። ከጭስ እና ከአመድ በስተጀርባ፣ ብርሃን አለና።
2 days ago
ሰላም! ደህና አደራችሁ ውድ ኢትዮጵያውያን?
በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ህዝቡ በነቂስ ወጥቶ ድምጹን ላሻው በመስጠት ሀገር ወዳድነቱን እና የዴሞክራሲ ልምምድ ፍላጎቱን በተግባር አሳይቷል።
ድምጽ የመስጠቱ ሂደት ማለዳ 12:00 ጀምሮ ሲካሄድ የቆየ ቢሆንም ምሽት 12:00 ድረስ ባለመጠናቀቁ ምርጫ ቦርድ መራጩ የመምረጥ መብቱን እንዲጠቀም እስከ ለሊት 6:00 አራዝሞለት መራጩም እድሉን ተጠቅሟል።
በዚህ ምርጫ ህዝቡ እኔ አውቅልሃለሁ ለሚለው ሁሉ፣ በሰላም ወጥቶ በመምረጥ ባሳየው ቁርጠኝነት አይ እኔ ለራሴ አውቃለሁ፣ ሀገሬን በሰላማዊ መንገድ ለትውልድ አሻግራለሁ ያለበት ነው።
ማሳያውም የምርጫ ውሎው ነው።
እርጅና፣ አካል ጉዳት፣ ህመም፣ ኅዘን፣ ወሊድ፣ ሰርግ፣ ብርድ፣ ዝናብ፣ ፀሐይ፣ ጭለማ አልበገረውም።
ድምጹን ይወክለኛል ላለው በነፃነት ያለማንም ጫና ሰጥቷል።
በየምርጫ ጣቢያው የነበረውን ኢትዮጵያዊ ጨዋነት የአፍሪካ ሕብረት፣ የኢጋድ እና የሀገር ውስጥ የምርጫ ታዛቢዎች መስክረዋል።
በዚህ ምርጫ የተሳተፈው የመራጭ ቁጥር እና የመራጩ ጨዋነት ሲታይ ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር እንጂ ጩኸትና የጠብመንጃ ማስፈራሪያ አያስፈልገኝም ያለበት ነው።
እናም ከዚህ በኋላ በኢትዮጵያ ምድር ጠብመንጃ እያወዛወዙ በኃይል ካልገዛሁህ ለሚሉት ሁሉ መሻታቸው ጊዜ ያለፈበት ተረት ተረት መሆኑን በተጨባጭ በድምጹ ወስኗል።
የሚበጀውም የህዝቡን የካርድ ምርጫ መጠበቅና ውሳኔውን መቀበል ብቻ ነው።
ህዝቡ አንዴ ወስኗል። ኢትዮጵያ የፍላጎቷን መርጣለች፤ ለውጤቱ ደግሞ ምርጫ ቦርድን ብቻ በትእግስት መጠበቅ ነው።
እኛ ኢትዮጵያውያንን በቅጡ የማያውቁ አካላት ሊለዩን፣ ሊበትኑን ብዙ ጊዜ ሞክረዋል። ከባእዳን በተጨማሪም የውስጥ ባንዳዎች ብዙ ጥረዋል።
ነገር ግን ለልዩነት የማንመች እና እርስ በራስ የተሰናሰልን ሀገራችንን የምንወድ ህዝቦች በመሆናችን ዛሬ ደርሰናል።
ትናንት ለሚወክለን ካርዳችንን በነጻነት ሰጥተናል።
በዚህ ዙርም ሊያውኩን ሞከረዋል፤ ነገር ግን አልሆነላቸውም፤ እኛ የዴሞክራሲ ልምምድን መርጠናል።
እነሱ ገና የድንጋይ ዘመን ላይ ናቸው። ወጋችንም አይገጥምም።
እኛ የጀግኖቹ የእናት አባቶቻችን ልጆች ነን።
ቀደምት እናት አባቶቻችን ከግል ፍላጎታቸው ይልቅ ለሀገራቸው ቅድሚያ በመስጠት የላብ፣ የደም፣ የአጥንት እና የህይወት መስዋእትነት ከፍለው ሀገር አውርሰውናል።
የአሁኑ ትውልድም ሀገሩን በሰላምና በዴሞክራሲያዊ መንገድ ለቀጣይ ትውልድ ለማሻገር በካርዱ ወስኗል።
በካርዳችን የሚሻንን መርጠናል። ማንም ቢያሸንፍ ሀገር ከፖለቲካ እና ከሁኔታዎች ሁሉ በላይ ናት።
አብሮነታችን ውበታችን ነው። በእናት አባቶቻችን ሀገር ወዳድነት ኢትዮጵያን ወርሰናል። እኛም በድምጻችን ሀገር ለማሻገር ተልመናል። ጉዟችን ወደ ሰላማዊው ዴሞክራሲ ብቻ ነው።
ኢትዮጵያ መርጣለች! ውሳኔዋንም እንቀበላለን!
በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ህዝቡ በነቂስ ወጥቶ ድምጹን ላሻው በመስጠት ሀገር ወዳድነቱን እና የዴሞክራሲ ልምምድ ፍላጎቱን በተግባር አሳይቷል።
ድምጽ የመስጠቱ ሂደት ማለዳ 12:00 ጀምሮ ሲካሄድ የቆየ ቢሆንም ምሽት 12:00 ድረስ ባለመጠናቀቁ ምርጫ ቦርድ መራጩ የመምረጥ መብቱን እንዲጠቀም እስከ ለሊት 6:00 አራዝሞለት መራጩም እድሉን ተጠቅሟል።
በዚህ ምርጫ ህዝቡ እኔ አውቅልሃለሁ ለሚለው ሁሉ፣ በሰላም ወጥቶ በመምረጥ ባሳየው ቁርጠኝነት አይ እኔ ለራሴ አውቃለሁ፣ ሀገሬን በሰላማዊ መንገድ ለትውልድ አሻግራለሁ ያለበት ነው።
ማሳያውም የምርጫ ውሎው ነው።
እርጅና፣ አካል ጉዳት፣ ህመም፣ ኅዘን፣ ወሊድ፣ ሰርግ፣ ብርድ፣ ዝናብ፣ ፀሐይ፣ ጭለማ አልበገረውም።
ድምጹን ይወክለኛል ላለው በነፃነት ያለማንም ጫና ሰጥቷል።
በየምርጫ ጣቢያው የነበረውን ኢትዮጵያዊ ጨዋነት የአፍሪካ ሕብረት፣ የኢጋድ እና የሀገር ውስጥ የምርጫ ታዛቢዎች መስክረዋል።
በዚህ ምርጫ የተሳተፈው የመራጭ ቁጥር እና የመራጩ ጨዋነት ሲታይ ሰላማዊ የስልጣን ሽግግር እንጂ ጩኸትና የጠብመንጃ ማስፈራሪያ አያስፈልገኝም ያለበት ነው።
እናም ከዚህ በኋላ በኢትዮጵያ ምድር ጠብመንጃ እያወዛወዙ በኃይል ካልገዛሁህ ለሚሉት ሁሉ መሻታቸው ጊዜ ያለፈበት ተረት ተረት መሆኑን በተጨባጭ በድምጹ ወስኗል።
የሚበጀውም የህዝቡን የካርድ ምርጫ መጠበቅና ውሳኔውን መቀበል ብቻ ነው።
ህዝቡ አንዴ ወስኗል። ኢትዮጵያ የፍላጎቷን መርጣለች፤ ለውጤቱ ደግሞ ምርጫ ቦርድን ብቻ በትእግስት መጠበቅ ነው።
እኛ ኢትዮጵያውያንን በቅጡ የማያውቁ አካላት ሊለዩን፣ ሊበትኑን ብዙ ጊዜ ሞክረዋል። ከባእዳን በተጨማሪም የውስጥ ባንዳዎች ብዙ ጥረዋል።
ነገር ግን ለልዩነት የማንመች እና እርስ በራስ የተሰናሰልን ሀገራችንን የምንወድ ህዝቦች በመሆናችን ዛሬ ደርሰናል።
ትናንት ለሚወክለን ካርዳችንን በነጻነት ሰጥተናል።
በዚህ ዙርም ሊያውኩን ሞከረዋል፤ ነገር ግን አልሆነላቸውም፤ እኛ የዴሞክራሲ ልምምድን መርጠናል።
እነሱ ገና የድንጋይ ዘመን ላይ ናቸው። ወጋችንም አይገጥምም።
እኛ የጀግኖቹ የእናት አባቶቻችን ልጆች ነን።
ቀደምት እናት አባቶቻችን ከግል ፍላጎታቸው ይልቅ ለሀገራቸው ቅድሚያ በመስጠት የላብ፣ የደም፣ የአጥንት እና የህይወት መስዋእትነት ከፍለው ሀገር አውርሰውናል።
የአሁኑ ትውልድም ሀገሩን በሰላምና በዴሞክራሲያዊ መንገድ ለቀጣይ ትውልድ ለማሻገር በካርዱ ወስኗል።
በካርዳችን የሚሻንን መርጠናል። ማንም ቢያሸንፍ ሀገር ከፖለቲካ እና ከሁኔታዎች ሁሉ በላይ ናት።
አብሮነታችን ውበታችን ነው። በእናት አባቶቻችን ሀገር ወዳድነት ኢትዮጵያን ወርሰናል። እኛም በድምጻችን ሀገር ለማሻገር ተልመናል። ጉዟችን ወደ ሰላማዊው ዴሞክራሲ ብቻ ነው።
ኢትዮጵያ መርጣለች! ውሳኔዋንም እንቀበላለን!
3 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ትውልደ ሶማሊያዊቷ የአሜሪካ ኮንግረስ አባል ኢልሀን ኦማር፣ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለውን ምርጫ አስመልክቶ በኤክስ ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት.. የኢትዮጵያ መንግሥት የሕዝቡን ፍላጎት የሚያንጸባርቅ ነጻ እና ፍትሐዊ ምርጫን ማረጋገጥ አለበት ሲሉ አሳስበዋል።
ኮንግረስ አባሏ በመልዕክታቸው የኢትዮጵያ ሕዝብ የራሱን የወደፊት ዕጣ ፈንታ የመምረጥ መብት እንደሚገባው ጠቅሰው ዓመታት ግጭት እና ስቃይ በኋላ፣ ሕዝቡ ሰላም፣ ፍትሕ እና ሉዓላዊ ድምፁ ሊከበርለት ይገባል" በማለት የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ አቋማቸውን አንጸባርቀዋል።
ይሁን እንጂ ይህንን የኮንግረስ አባሏን የክስ መልዕክት ተከትሎ፣ የቀድሞው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ኃላፊ አምባሳደር ቲቦር ናጅ ፈጣን እና ጠንከር ያለ አጸፋዊ ምላሽ ሰጥተዋል። አምባሳደር ቲቦር ናጅ በሰጡት ምላሽ፣ የሶማሊያ ሕዝብም ይህንኑ ተመሳሳይ መብት እንደሚገባው በማስታወስ ኮንግረስ አባሏን ክፉኛ ተችተዋል።
አምባሳደር ቲቦር ናጅ በመልዕክታቸው "የሶማሊያ ሕዝብም ይሄው ይገባዋል። በሞቃዲሾ ካሉት ሙሰኛ፣ ብልሹ እና አቅመ ቢስ የፖለቲካ ልሂቃን አንጻር ለምን ለሶማሊያ ሕዝብ መብት አትከራከሪም?" በማለት ኢልሀን ኦማር በትውልድ ሀገራቸው ሶማሊያ ባለው የፖለቲካ ቀውስ እና የመልካም አስተዳደር እጦት ላይ ለምን ድምፃቸውን እንደማያሰሙ ጠንካራ ሞጋች ጥያቄ ሰንዝረዋል።
ይህ የሁለቱ ታዋቂ የፖለቲካ ሰዎች የቃላት ልውውጥ፣ በኢትዮጵያ ምርጫ ዙሪያ የሚሰጡ አስተያየቶች እንዴት ከቀጠናዊ የፖለቲካ ፍላጎቶች እና የሌሎች ሀገራት ጉዳዮች ጋር እንደሚነጻጸሩ ትኩረት የሳበ ክስተት ሆኗል።
ኮንግረስ አባሏ በመልዕክታቸው የኢትዮጵያ ሕዝብ የራሱን የወደፊት ዕጣ ፈንታ የመምረጥ መብት እንደሚገባው ጠቅሰው ዓመታት ግጭት እና ስቃይ በኋላ፣ ሕዝቡ ሰላም፣ ፍትሕ እና ሉዓላዊ ድምፁ ሊከበርለት ይገባል" በማለት የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ አቋማቸውን አንጸባርቀዋል።
ይሁን እንጂ ይህንን የኮንግረስ አባሏን የክስ መልዕክት ተከትሎ፣ የቀድሞው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ኃላፊ አምባሳደር ቲቦር ናጅ ፈጣን እና ጠንከር ያለ አጸፋዊ ምላሽ ሰጥተዋል። አምባሳደር ቲቦር ናጅ በሰጡት ምላሽ፣ የሶማሊያ ሕዝብም ይህንኑ ተመሳሳይ መብት እንደሚገባው በማስታወስ ኮንግረስ አባሏን ክፉኛ ተችተዋል።
አምባሳደር ቲቦር ናጅ በመልዕክታቸው "የሶማሊያ ሕዝብም ይሄው ይገባዋል። በሞቃዲሾ ካሉት ሙሰኛ፣ ብልሹ እና አቅመ ቢስ የፖለቲካ ልሂቃን አንጻር ለምን ለሶማሊያ ሕዝብ መብት አትከራከሪም?" በማለት ኢልሀን ኦማር በትውልድ ሀገራቸው ሶማሊያ ባለው የፖለቲካ ቀውስ እና የመልካም አስተዳደር እጦት ላይ ለምን ድምፃቸውን እንደማያሰሙ ጠንካራ ሞጋች ጥያቄ ሰንዝረዋል።
ይህ የሁለቱ ታዋቂ የፖለቲካ ሰዎች የቃላት ልውውጥ፣ በኢትዮጵያ ምርጫ ዙሪያ የሚሰጡ አስተያየቶች እንዴት ከቀጠናዊ የፖለቲካ ፍላጎቶች እና የሌሎች ሀገራት ጉዳዮች ጋር እንደሚነጻጸሩ ትኩረት የሳበ ክስተት ሆኗል።
Sponsored by
Surafel
3 days ago
ከዛሬው ምርጫ ጋር ተያይዘው አጃኢብ የሚያስብሉ መረጃዎች፡-
- በሰርጋቸው ዕለት ድምጽ የሰጡ ሙሽሮች
- “በምርጫ ሀገርን ለትውልድ እያስተላለፍኩ ነው” የ90 ዓመት የዕድሜ ባለጸጋ እማሆይ አዳነች
- “ለልጆቻችን የነገ ተስፋና እጣ ፋንታ ስንል መርጠናል” ያምራል ቅኔው የሚመስል መረጃ
- የምመርጠው ጠባቂ እንዲኖረኝ ነው - በደብረ ብርሃን ከተማ ድምፃቸውን የሰጡት የ95 ዓመቱ የዕድሜ ባለጸጋ
- እድሜ ያልበገራቸው የጎሬ ከተማ ነዋሪ የ85 ዓመት መራጭ
- በጎንደር መንታ ሕጻናት ልጆችን ታቅፈው ድምጽ የሰጡ እናቶች
- አርቲስቶች በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጻቸውን ሰጥተዋል
- በአፋር ክልል የሁለት እጅ አካል ጉዳት ያለበት ዜጋ ድምጽ ሲሰጥ
- የቀረበውን የሰላም አማራጭ ተቀብለው ድምፅ የሰጡት የቀድሞ ታጣቂዎች
Seledadotio
Seledadotio
- በሰርጋቸው ዕለት ድምጽ የሰጡ ሙሽሮች
- “በምርጫ ሀገርን ለትውልድ እያስተላለፍኩ ነው” የ90 ዓመት የዕድሜ ባለጸጋ እማሆይ አዳነች
- “ለልጆቻችን የነገ ተስፋና እጣ ፋንታ ስንል መርጠናል” ያምራል ቅኔው የሚመስል መረጃ
- የምመርጠው ጠባቂ እንዲኖረኝ ነው - በደብረ ብርሃን ከተማ ድምፃቸውን የሰጡት የ95 ዓመቱ የዕድሜ ባለጸጋ
- እድሜ ያልበገራቸው የጎሬ ከተማ ነዋሪ የ85 ዓመት መራጭ
- በጎንደር መንታ ሕጻናት ልጆችን ታቅፈው ድምጽ የሰጡ እናቶች
- አርቲስቶች በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጻቸውን ሰጥተዋል
- በአፋር ክልል የሁለት እጅ አካል ጉዳት ያለበት ዜጋ ድምጽ ሲሰጥ
- የቀረበውን የሰላም አማራጭ ተቀብለው ድምፅ የሰጡት የቀድሞ ታጣቂዎች
Seledadotio
Seledadotio
3 days ago
ያከበረንን አክብረን የመረጠንን ሰርተንለት የምናልፍ ከሆነ ሁላችንም አሸናፊ እንሆናለን" ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
#ethiopia | ግንቦት 24፣ 2018 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በትውልድ ቀያቸው በሻሻ ድምፅ ሰጥተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በወቅቱ ለመገናኛ ብዙኃን እንደገለጹት፤ የኢትዮጵያ ህዝብ ከማለዳ ጀምሮ በመውጣት በሰልፍ ምርጫ እያካሄደ ይገኛል።
ይህም የሚሻውን ለመምረጥ መካሪ እንደማያስፈልገው ማሳያ መሆኑን ተናግረዋል። እኔ ዛሬ የሚያሳስበኝ ከመራጩ በላይ ተመራጩ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ይህ ህዝብ በቁርጠኝነት የሚሻውን ወስኖ በዲሞክራሲያዊ መንገድ ከመረጠ በኋላ የተመረጡት ሰዎች በዚያ ልክ ታምነው እጃቸውና ልባቸው ንጹህ ሆኖ ደከመን ታከተን ሳይሉ ሰርተው የሀገር ታሪክ ለመቀየርና የህዝቡን ውለታ ለመክፈል ዝግጁነታቸው ምን ያክል ነው የሚለው ነው ሲሉ ተናግረዋል"
በምርጫው ሂደት ያሸነፉ በታማኝነት ማገልገል የተሸነፉ ደግሞ ውጤቱን በጸጋ ሊቀበሉ እንደሚገባ አሳስበዋል።
ጋዜጣ-ፕላስ
#የ7ኛውጠቅላላምርጫ #ምርጫ2018 #ሻሻ #ጠቅላይሚኒስትርዐቢይ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ግንቦት 24፣ 2018 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በትውልድ ቀያቸው በሻሻ ድምፅ ሰጥተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በወቅቱ ለመገናኛ ብዙኃን እንደገለጹት፤ የኢትዮጵያ ህዝብ ከማለዳ ጀምሮ በመውጣት በሰልፍ ምርጫ እያካሄደ ይገኛል።
ይህም የሚሻውን ለመምረጥ መካሪ እንደማያስፈልገው ማሳያ መሆኑን ተናግረዋል። እኔ ዛሬ የሚያሳስበኝ ከመራጩ በላይ ተመራጩ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ይህ ህዝብ በቁርጠኝነት የሚሻውን ወስኖ በዲሞክራሲያዊ መንገድ ከመረጠ በኋላ የተመረጡት ሰዎች በዚያ ልክ ታምነው እጃቸውና ልባቸው ንጹህ ሆኖ ደከመን ታከተን ሳይሉ ሰርተው የሀገር ታሪክ ለመቀየርና የህዝቡን ውለታ ለመክፈል ዝግጁነታቸው ምን ያክል ነው የሚለው ነው ሲሉ ተናግረዋል"
በምርጫው ሂደት ያሸነፉ በታማኝነት ማገልገል የተሸነፉ ደግሞ ውጤቱን በጸጋ ሊቀበሉ እንደሚገባ አሳስበዋል።
ጋዜጣ-ፕላስ
#የ7ኛውጠቅላላምርጫ #ምርጫ2018 #ሻሻ #ጠቅላይሚኒስትርዐቢይ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 days ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በበሻሻ ድምፅ ሰጡ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በትውልድ ቀያቸው በሻሻ ድምፅ ሰጥተዋል።
Seledadotio
Seledadotio
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በትውልድ ቀያቸው በሻሻ ድምፅ ሰጥተዋል።
Seledadotio
Seledadotio
4 days ago
"ታሪክን ለትውልድ የማሻገር ተራው የኔ ነው "
ከ ግንቦት 28-30 ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ
አለም አቀፍ ገቢ ማሰባሰብያ ቀጥታ ስርጭት ላይ ሁሉም ኢትዮጵያዊ እንዲረባረብ ጥሪ ቀረበ
መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን(አራዳ ጊዮርጊስ )
በሁሉም ባንኮች 1423
ከ ግንቦት 28-30 ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ
አለም አቀፍ ገቢ ማሰባሰብያ ቀጥታ ስርጭት ላይ ሁሉም ኢትዮጵያዊ እንዲረባረብ ጥሪ ቀረበ
መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን(አራዳ ጊዮርጊስ )
በሁሉም ባንኮች 1423
4 days ago
የዓረፋ በዓልን በትውልድ መንደራቸው ለማክበር የሄዱ የስልጤ ዞን ተወላጆች የምርጫ ድምፅ ለመስጠት ወደ አዲስ አበባ እየተመለሱ ነው
*******************
የዘንድሮውን የዒድ አል-አድሃ (ዓረፋ) በዓል በትውልድ ቀያቸው ከቤተሰቦቻቸው ጋር በጋራ ለማክበር ወደ ስልጤ ዞን ተጉዘው የነበሩ በርካታ የዞኑ ተወላጆች፣ ድምፅ ለመስጠት ወደ አዲስ አበባ በመመለስ ላይ ይገኛሉ።
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስልጤ ዞን ውስጥ በሚገኙ 10ሩ ወረዳዎችና 5 የከተማ አስተዳደሮች በዓሉን ለማክበር የሄዱ የአካባቢው ተወላጆች ወደ አዲስ አበባ እየተመለሱ መሆናቸውን ለኢቢሲ ተናግረዋል።
ለመመለሳቸው ዋነኛው ምክንያት በነገው ዕለት በሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ላይ በመሳተፍ የዴሞክራሲያዊ መብታቸውን ለመጠቀም እና ድምፅ ለመስጠት መሆኑን ተናግረዋል።
ተጓዦቹ ያለምንም እንግልት በሰዓቱ ደርሰው ድምፃቸውን መስጠት እንዲችሉ የዞኑ አመራርሮች እና የትራንስፖርት ዘርፍ አስተባባሪዎች በትብብር እየሠሩ ነው።
በዚህ ከፍተኛ የሕዝብ ፍሰት ምክንያት ከወራቤ እና ከተለያዩ የስልጤ ዞን ወረዳዎች ወደ አዲስ አበባ በሚወስዱ መንገዶች ላይ ከፍተኛ የትራንስፖርት እንቅስቃሴ እየታየ ይገኛል።
በአሚር ጌቱ
#ebc #ethiopia #democracy
*******************
የዘንድሮውን የዒድ አል-አድሃ (ዓረፋ) በዓል በትውልድ ቀያቸው ከቤተሰቦቻቸው ጋር በጋራ ለማክበር ወደ ስልጤ ዞን ተጉዘው የነበሩ በርካታ የዞኑ ተወላጆች፣ ድምፅ ለመስጠት ወደ አዲስ አበባ በመመለስ ላይ ይገኛሉ።
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስልጤ ዞን ውስጥ በሚገኙ 10ሩ ወረዳዎችና 5 የከተማ አስተዳደሮች በዓሉን ለማክበር የሄዱ የአካባቢው ተወላጆች ወደ አዲስ አበባ እየተመለሱ መሆናቸውን ለኢቢሲ ተናግረዋል።
ለመመለሳቸው ዋነኛው ምክንያት በነገው ዕለት በሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ላይ በመሳተፍ የዴሞክራሲያዊ መብታቸውን ለመጠቀም እና ድምፅ ለመስጠት መሆኑን ተናግረዋል።
ተጓዦቹ ያለምንም እንግልት በሰዓቱ ደርሰው ድምፃቸውን መስጠት እንዲችሉ የዞኑ አመራርሮች እና የትራንስፖርት ዘርፍ አስተባባሪዎች በትብብር እየሠሩ ነው።
በዚህ ከፍተኛ የሕዝብ ፍሰት ምክንያት ከወራቤ እና ከተለያዩ የስልጤ ዞን ወረዳዎች ወደ አዲስ አበባ በሚወስዱ መንገዶች ላይ ከፍተኛ የትራንስፖርት እንቅስቃሴ እየታየ ይገኛል።
በአሚር ጌቱ
#ebc #ethiopia #democracy
4 days ago
"ታሪክን ለትውልድ የማሻገር ተራው የኔ ነው "
#ethiopia | ከ ግንቦት 28-30 ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
አለም አቀፍ ገቢ ማሰባሰብያ ቀጥታ ስርጭት ላይ ሁሉም ኢትዮጵያዊ እንዲረባረብ ጥሪ ቀረበ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን (አራዳ ጊዮርጊስ )
በሁሉም ባንኮች 1423
#ethiopia | ከ ግንቦት 28-30 ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
አለም አቀፍ ገቢ ማሰባሰብያ ቀጥታ ስርጭት ላይ ሁሉም ኢትዮጵያዊ እንዲረባረብ ጥሪ ቀረበ መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን (አራዳ ጊዮርጊስ )
በሁሉም ባንኮች 1423
4 days ago
የ54 ሚሊዮን ዜጎች ድምጽ፤ የኢትዮጵያ ፖለቲካ አዲሱ አቅጣጫ
*******************
(የዕለቱ መልዕክት)
ለዘመናት የኢትዮጵያ ፖለቲካ በጥርጣሬ ዉስጥ መኖሩ የአደባባይ ምስጢር ነው። ዛሬ ግን ያ የድሮው መንገድ አክትሞለታል። የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዋዜማ አዲስ ተስፋ ይዞልን መጥቷል፤ ከ54 ሚሊዮን በላይ መራጮች የተመዘገቡበት፣ በተለይ ደግሞ ከእነዚህም ዉስጥ ከ5.5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ደግሞ በ“ምርጫዬ” ዲጂታል መድረክ ስማቸውን ያሰፈሩበት ይህ ሂደት፣ ሀገራችን ከጎዳና ጫጫታ ወደ ውይይት መድረክ፣ ከስሜት ወደ ዴሞክራሲያዊ ፉክክር መሸጋገሯን በግልጽ ያሳያል።
በዚህ ምርጫ 42 የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ከ10 ሺህ በላይ እጩዎችና 80 የግል ተወዳዳሪዎች በአንድ የህግ ጥላ ስር ቆመው፣ በምርጫ ስነ-ምግባር ሕግ ተሳስረው ለመወዳደር መዘጋጀታቸው የአዲሲቷ ኢትዮጵያ መለያ ነው።
ይህ ምርጫ የአንድ ቀን የድምፅ መስጠት ተግባር ብቻ አይደለም፤ ይልቁንም የዴሞክራሲ ትርጉም ከፖለቲካ ልሂቃን ጠባብ አዳራሾች ወጥቶ ወደ ህዝብ ልብና ህሊና እየገባ መሆኑን የሚያበስር ብሔራዊ ንቅናቄ ነው።
ውድድሩ ከብሽሽቅ ወደ ፖሊሲ ክርክር አድጓል። በርካታ የሕዝብ ውይይት መድረኮች በአምስት የሀገር ውስጥ ቋንቋዎች ተዘጋጅተው መቅረባቸው አካታችነትን በተግባር ያሳየ፣ የተፎካካሪና የገዢ ፓርቲዎችን እኩልነት በገሃድ ያረጋገጠ፤ የተቋማዊ ብስለት የታየበት እርምጃ ነው።
ዓለም አቀፍ እና የሀገር ውስጥ ታዛቢዎችን በኩራት ጋብዞ፣ የአፍሪካ ህብረትንና የኢጋድን ታዛቢዎችን በማሳተፍ አፍሪካ የራሷን ጉዳዮች በራስ አቅም የመመልከት አቅሟን ያሳየችበት እንዲሁም በሰላማዊ መንገድ ምርጫን ለማካሄድ መነሳት ራሱ ትልቅ ታሪካዊ ድል ነው። እንደ ኡሁሩ ኬንያታ ያሉ የአህጉሪቱ አንጋፋ መሪዎች የታዛቢ ቡድኖችን ይዘው መግባታቸው የኢትዮጵያን የዲሞክራሲ ጥረት በአፍሪካ መድረክ ከፍ አድርጎታል።
መልዕክቱ ግልጽ ነው፤ ፖለቲካ በሀይል ሳይሆን በህዝብ ድምፅ፣ በስሜት ሳይሆን በውይይት፣ በመገለል ሳይሆን በብሔራዊ ተሳትፎ ሊመራ እንደሚችል በተግባር እያሳየን ነው።
የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ትልቁ ድል የትኛው ፓርቲ አሸነፈ የሚለው ሳይሆን የኢትዮጵያ ህዝብና ተቋማት በዴሞክራሲያዊ ብስለት ማሸነፋቸው ነው።
ይህ የዲጂታል ዘመን ትውልድ የሀገሩን እጣ ፈንታ በራሱ እጅ እየጻፈ ነው። የነገዋን የበለፀገችና የተረጋጋች ኢትዮጵያን ለመገንባት ሁላችንም በሰላም፣ በህግና በውይይት መስመር ላይ እናጽና፤ ምክንያቱም የነጻነትና የፍትህ መሠረቱ የህዝብ ድምፅ ብቻ ነውና።
ኢትዮጵያ ትመርጣለች!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
Ethiopian Broadcasting Corporation #ethiopiavotes #democracy #ethiopia
*******************
(የዕለቱ መልዕክት)
ለዘመናት የኢትዮጵያ ፖለቲካ በጥርጣሬ ዉስጥ መኖሩ የአደባባይ ምስጢር ነው። ዛሬ ግን ያ የድሮው መንገድ አክትሞለታል። የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዋዜማ አዲስ ተስፋ ይዞልን መጥቷል፤ ከ54 ሚሊዮን በላይ መራጮች የተመዘገቡበት፣ በተለይ ደግሞ ከእነዚህም ዉስጥ ከ5.5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ደግሞ በ“ምርጫዬ” ዲጂታል መድረክ ስማቸውን ያሰፈሩበት ይህ ሂደት፣ ሀገራችን ከጎዳና ጫጫታ ወደ ውይይት መድረክ፣ ከስሜት ወደ ዴሞክራሲያዊ ፉክክር መሸጋገሯን በግልጽ ያሳያል።
በዚህ ምርጫ 42 የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ከ10 ሺህ በላይ እጩዎችና 80 የግል ተወዳዳሪዎች በአንድ የህግ ጥላ ስር ቆመው፣ በምርጫ ስነ-ምግባር ሕግ ተሳስረው ለመወዳደር መዘጋጀታቸው የአዲሲቷ ኢትዮጵያ መለያ ነው።
ይህ ምርጫ የአንድ ቀን የድምፅ መስጠት ተግባር ብቻ አይደለም፤ ይልቁንም የዴሞክራሲ ትርጉም ከፖለቲካ ልሂቃን ጠባብ አዳራሾች ወጥቶ ወደ ህዝብ ልብና ህሊና እየገባ መሆኑን የሚያበስር ብሔራዊ ንቅናቄ ነው።
ውድድሩ ከብሽሽቅ ወደ ፖሊሲ ክርክር አድጓል። በርካታ የሕዝብ ውይይት መድረኮች በአምስት የሀገር ውስጥ ቋንቋዎች ተዘጋጅተው መቅረባቸው አካታችነትን በተግባር ያሳየ፣ የተፎካካሪና የገዢ ፓርቲዎችን እኩልነት በገሃድ ያረጋገጠ፤ የተቋማዊ ብስለት የታየበት እርምጃ ነው።
ዓለም አቀፍ እና የሀገር ውስጥ ታዛቢዎችን በኩራት ጋብዞ፣ የአፍሪካ ህብረትንና የኢጋድን ታዛቢዎችን በማሳተፍ አፍሪካ የራሷን ጉዳዮች በራስ አቅም የመመልከት አቅሟን ያሳየችበት እንዲሁም በሰላማዊ መንገድ ምርጫን ለማካሄድ መነሳት ራሱ ትልቅ ታሪካዊ ድል ነው። እንደ ኡሁሩ ኬንያታ ያሉ የአህጉሪቱ አንጋፋ መሪዎች የታዛቢ ቡድኖችን ይዘው መግባታቸው የኢትዮጵያን የዲሞክራሲ ጥረት በአፍሪካ መድረክ ከፍ አድርጎታል።
መልዕክቱ ግልጽ ነው፤ ፖለቲካ በሀይል ሳይሆን በህዝብ ድምፅ፣ በስሜት ሳይሆን በውይይት፣ በመገለል ሳይሆን በብሔራዊ ተሳትፎ ሊመራ እንደሚችል በተግባር እያሳየን ነው።
የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ትልቁ ድል የትኛው ፓርቲ አሸነፈ የሚለው ሳይሆን የኢትዮጵያ ህዝብና ተቋማት በዴሞክራሲያዊ ብስለት ማሸነፋቸው ነው።
ይህ የዲጂታል ዘመን ትውልድ የሀገሩን እጣ ፈንታ በራሱ እጅ እየጻፈ ነው። የነገዋን የበለፀገችና የተረጋጋች ኢትዮጵያን ለመገንባት ሁላችንም በሰላም፣ በህግና በውይይት መስመር ላይ እናጽና፤ ምክንያቱም የነጻነትና የፍትህ መሠረቱ የህዝብ ድምፅ ብቻ ነውና።
ኢትዮጵያ ትመርጣለች!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
Ethiopian Broadcasting Corporation #ethiopiavotes #democracy #ethiopia
8 days ago
አዲስ አበባ ባለፉት 5 ዓመታት የልማት አብዮት አካሂዳለች - ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መዲናችን አዲስ አበባ ባለፉት 5 ዓመታት የልማት አብዮት አካሂዳለች አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ በባለፉት 10 ቀናት ብቻ 11 ፕሮጀክቶችን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል ብለዋል።
ለአብነትም ፦
1. በኢንዱስትሪ እና የሥራ ዕድል ፈጠራ ፤ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። ይህ ፓርክ ከ20 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል የሚፈጥር ነው።
2. የማህበራዊ ልማት (የመኖሪያ ቤቶች)፤ ሶስቱ የበጎነት መንደሮችን በአዲስ ከተማ፣ በኮልፌ ቀራንዮ እና የካ ክፍለ ከተሞች የተገነቡ የመኖርያ ቤቶች ለሀገር ባለውለታዎች፣ ለአቅመ ደካማዎች እና ለአካል ጉዳተኞች የማስተላለፍ ስራ ተሰርቷል፡፡
3. የመዝናኛ እና የህዝብ ፓርኮች ፤በአዲስ ከተማ (አስኮ አዲስ ሰፈር) በ30 ሺህ ካሬ ሜትር እና በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ18 ሄክታር ቦታ ላይ የተገነቡ የወንዝ ዳርቻ እና የህዝብ መዝናኛ ፓርኮች ተመርቀዋል። እነዚህ ማዕከላት ህፃናትን፣ ወጣቶችን እና አረጋውያንን ያካተቱ፣ ማህበረሰቡ በጋራ የሚጠቀምባቸው ናቸው።
4. የኑሮ ውድነትን ለማቃለል የግብይት ማዕከላትን የማስፋት ስራ አካል የሆነው 7ኛው የለሚ ሁለገብ የገበያ ማዕከል፣ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል።
5. ዘመናዊ የገበያና የትራንስፖርት ማዕከል፤ አይነቱ የመጀመሪያ የሆነው የአድዋ የገበያ ማዕከል እና ዘመናዊ የትራንስፖርት ተርሚናል ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል። የዚህ ማዕከል ሱቆች እና ካፍቴሪያዎች ለፒያሳ ልማት ተነሺዎች በዕጣ ተላልፈዋል።
6. በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ3 ሄክታር መሬት ላይ የተገነባውን ፣ 16 ሱቆችን እና 18 ሼዶችን የያዘ የተቀናጀ የከተማ ግብርና ማዕከል አገልግሎት ክፍት ተደርጓል ።
7. የስፖርት እና የወጣቶች ማዕከል፡ በቦሌ ክፍለ ከተማ የሚገኘው የለሚ ኮሚኒቲ ስታዲየም፣ 5 ስፖርት ማዘውተሪያዎች፣ 95 የህፃናት መጫወቻዎች፣ 6 የህፃናት ማቆያ (Daycare) ማዕከላት፣ ካፍቴሪያዎች እና አምፊ ቲያትሮችን ጨምሮ ለወጣቶች ተጠቃሚነት የሚያገለግሉ መሠረተ ልማቶችን አሟልቶ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
8. በልደታ ክ/ከተማ ለትውልድ ግንባታ መሰረት የሚጥሉ ሁለት ት/ቤቶች እና ሶስት የህፃናት ማቆያ ማእከል ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደረገዋል ።
9. የተስፋ ብርሀን የምገባ ማዕከላት ተጠቃሚዎች ለነበሩ 400 ነዋሪዎቻችን መነሻ ካፒታልና የመስሪያ ቁሳቁስ በማሟሟላት ከተረጂነት ወደ የስራ እድል ተጠቃሚነት እንዲሸጋገሩ ተደርጓል።
10. 7ኛውን የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል ዲጂታል የመንግስት አገልግሎት በላፍቶ ክፍለ ከተማ ተመርቋል።
11. ዘመናዊ የጤና አገልግሎት ፤ በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ቴክኖሎጂ የተደገፈው እና እጅግ ዘመናዊ የሆነው የላፍቶ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለምርቃት በቅቷል።
አንዳንዶች እነዚህ ፕሮጀክቶች ለምርጫ ተብሎ እንደተከናወነ ያነሳሉ ያሉት ከንቲባዋ፤ ነገር ግን እውነታው ቀድሞ ያልተሰራ ለምርጫም ሊደርስ አይችልም፤ ተሰርቶም ለምርጫ ከዋለ ዋናው ህዝቡና ሀገር ተጠቃሚ ይሁን እንጂ ችግር የለውም ብለዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መዲናችን አዲስ አበባ ባለፉት 5 ዓመታት የልማት አብዮት አካሂዳለች አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ በባለፉት 10 ቀናት ብቻ 11 ፕሮጀክቶችን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል ብለዋል።
ለአብነትም ፦
1. በኢንዱስትሪ እና የሥራ ዕድል ፈጠራ ፤ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። ይህ ፓርክ ከ20 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል የሚፈጥር ነው።
2. የማህበራዊ ልማት (የመኖሪያ ቤቶች)፤ ሶስቱ የበጎነት መንደሮችን በአዲስ ከተማ፣ በኮልፌ ቀራንዮ እና የካ ክፍለ ከተሞች የተገነቡ የመኖርያ ቤቶች ለሀገር ባለውለታዎች፣ ለአቅመ ደካማዎች እና ለአካል ጉዳተኞች የማስተላለፍ ስራ ተሰርቷል፡፡
3. የመዝናኛ እና የህዝብ ፓርኮች ፤በአዲስ ከተማ (አስኮ አዲስ ሰፈር) በ30 ሺህ ካሬ ሜትር እና በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ18 ሄክታር ቦታ ላይ የተገነቡ የወንዝ ዳርቻ እና የህዝብ መዝናኛ ፓርኮች ተመርቀዋል። እነዚህ ማዕከላት ህፃናትን፣ ወጣቶችን እና አረጋውያንን ያካተቱ፣ ማህበረሰቡ በጋራ የሚጠቀምባቸው ናቸው።
4. የኑሮ ውድነትን ለማቃለል የግብይት ማዕከላትን የማስፋት ስራ አካል የሆነው 7ኛው የለሚ ሁለገብ የገበያ ማዕከል፣ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል።
5. ዘመናዊ የገበያና የትራንስፖርት ማዕከል፤ አይነቱ የመጀመሪያ የሆነው የአድዋ የገበያ ማዕከል እና ዘመናዊ የትራንስፖርት ተርሚናል ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል። የዚህ ማዕከል ሱቆች እና ካፍቴሪያዎች ለፒያሳ ልማት ተነሺዎች በዕጣ ተላልፈዋል።
6. በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ3 ሄክታር መሬት ላይ የተገነባውን ፣ 16 ሱቆችን እና 18 ሼዶችን የያዘ የተቀናጀ የከተማ ግብርና ማዕከል አገልግሎት ክፍት ተደርጓል ።
7. የስፖርት እና የወጣቶች ማዕከል፡ በቦሌ ክፍለ ከተማ የሚገኘው የለሚ ኮሚኒቲ ስታዲየም፣ 5 ስፖርት ማዘውተሪያዎች፣ 95 የህፃናት መጫወቻዎች፣ 6 የህፃናት ማቆያ (Daycare) ማዕከላት፣ ካፍቴሪያዎች እና አምፊ ቲያትሮችን ጨምሮ ለወጣቶች ተጠቃሚነት የሚያገለግሉ መሠረተ ልማቶችን አሟልቶ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
8. በልደታ ክ/ከተማ ለትውልድ ግንባታ መሰረት የሚጥሉ ሁለት ት/ቤቶች እና ሶስት የህፃናት ማቆያ ማእከል ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደረገዋል ።
9. የተስፋ ብርሀን የምገባ ማዕከላት ተጠቃሚዎች ለነበሩ 400 ነዋሪዎቻችን መነሻ ካፒታልና የመስሪያ ቁሳቁስ በማሟሟላት ከተረጂነት ወደ የስራ እድል ተጠቃሚነት እንዲሸጋገሩ ተደርጓል።
10. 7ኛውን የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል ዲጂታል የመንግስት አገልግሎት በላፍቶ ክፍለ ከተማ ተመርቋል።
11. ዘመናዊ የጤና አገልግሎት ፤ በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ቴክኖሎጂ የተደገፈው እና እጅግ ዘመናዊ የሆነው የላፍቶ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለምርቃት በቅቷል።
አንዳንዶች እነዚህ ፕሮጀክቶች ለምርጫ ተብሎ እንደተከናወነ ያነሳሉ ያሉት ከንቲባዋ፤ ነገር ግን እውነታው ቀድሞ ያልተሰራ ለምርጫም ሊደርስ አይችልም፤ ተሰርቶም ለምርጫ ከዋለ ዋናው ህዝቡና ሀገር ተጠቃሚ ይሁን እንጂ ችግር የለውም ብለዋል፡፡
Sponsored by
Surafel
8 days ago
መንግሥት ሁሉንም በፍትሃዊነት የጋራ ተጠቃሚ በማድረግ ረገድ ትልቅ ሥራ እየሠራ ነው- ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ
******************
የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የገዳ አውሮፕላን ማረፊያ ምርቃት ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት እንደገለጹት የለውጡ መንግሥት ከኢኮኖሚ እና ከፖለቲካ ተሳትፎ ርቀው የነበሩትን የማኅበረሰብ ከፍሎች ወደ ማዕከል በማምጣት እውነተኛ የልማት ተጠቃሚ እንዲሆኑ እያደረገ ይገኛል፡፡
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሚመራው መንግሥት ርቆ የነበረውን በማቅረብ የተገለሉ የሀገራችን ክፍሎችን በፍትሃዊነት የጋራ ተጠቃሚ በማድረግ ረገድ ትልቅ ሥራ እየሠራ መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ አክለውም እንደ ሀገር እና እንደ ክልል በማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች የሚስተዋሉ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት በተቀመጡ ግልፅ የልማት አቅጣጫዎች መሰረት ሰፊ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን አብራርተዋል፡፡
በዚህም ህዝቡ በግብርና፣ በማዕድን፣ በኢንዱስትሪ እና በቱሪዝም ዘርፎች ያለውን ፀጋ አሟጥጦ በመጠቀም ከሴፍቲኔት ጥገኝነት በመላቀቅ በራሱ ላብ እና ጥረት ሕይወቱን እንዲቀይር ምቹ ሁኔታዎች መፈጠራቸውን አስታውቀዋል፡፡
አዲሱ ትውልድም በዲጂታሉ ዓለም ተወዳዳሪ እንዲሆን በትኩረት እየተሠራ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡
በተለይም አዲሱ ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ ከአዲስ አበባ በየብስ ጉዞ አስር ሰዓት ይወስድ የነበረውን ርቀት ወደ አንድ ሰዓት በማሳጠር የቦረናን ሕዝብ ከማዕከል ጋር በቅርበት እንዳገናኘው አቶ ሽመልስ ገልጸዋል፡፡
ይህ ግዙፍ መሰረተ ልማት የቦረናን ሕዝብ የእንስሳት ሀብት በቀላሉ ከገበያ ጋር በማስተሳሰር የኑሮ ለውጥ እንዲያመጣ የሚያስችል መሆኑን ጠቅሰው፣ የተጀመሩ የልማት ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል፡፡
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #development #gadaairport #borana #unity #infrastructure
******************
የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የገዳ አውሮፕላን ማረፊያ ምርቃት ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት እንደገለጹት የለውጡ መንግሥት ከኢኮኖሚ እና ከፖለቲካ ተሳትፎ ርቀው የነበሩትን የማኅበረሰብ ከፍሎች ወደ ማዕከል በማምጣት እውነተኛ የልማት ተጠቃሚ እንዲሆኑ እያደረገ ይገኛል፡፡
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሚመራው መንግሥት ርቆ የነበረውን በማቅረብ የተገለሉ የሀገራችን ክፍሎችን በፍትሃዊነት የጋራ ተጠቃሚ በማድረግ ረገድ ትልቅ ሥራ እየሠራ መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ አክለውም እንደ ሀገር እና እንደ ክልል በማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች የሚስተዋሉ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት በተቀመጡ ግልፅ የልማት አቅጣጫዎች መሰረት ሰፊ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን አብራርተዋል፡፡
በዚህም ህዝቡ በግብርና፣ በማዕድን፣ በኢንዱስትሪ እና በቱሪዝም ዘርፎች ያለውን ፀጋ አሟጥጦ በመጠቀም ከሴፍቲኔት ጥገኝነት በመላቀቅ በራሱ ላብ እና ጥረት ሕይወቱን እንዲቀይር ምቹ ሁኔታዎች መፈጠራቸውን አስታውቀዋል፡፡
አዲሱ ትውልድም በዲጂታሉ ዓለም ተወዳዳሪ እንዲሆን በትኩረት እየተሠራ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡
በተለይም አዲሱ ገዳ አውሮፕላን ማረፊያ ከአዲስ አበባ በየብስ ጉዞ አስር ሰዓት ይወስድ የነበረውን ርቀት ወደ አንድ ሰዓት በማሳጠር የቦረናን ሕዝብ ከማዕከል ጋር በቅርበት እንዳገናኘው አቶ ሽመልስ ገልጸዋል፡፡
ይህ ግዙፍ መሰረተ ልማት የቦረናን ሕዝብ የእንስሳት ሀብት በቀላሉ ከገበያ ጋር በማስተሳሰር የኑሮ ለውጥ እንዲያመጣ የሚያስችል መሆኑን ጠቅሰው፣ የተጀመሩ የልማት ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉም አረጋግጠዋል፡፡
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #development #gadaairport #borana #unity #infrastructure
9 days ago
ጤና ልክ እንደ ሰላም በጣም አስፈላጊ ነገር ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጤና ልክ እንደ ሰላም በጣም አስፈላጊ ነገር ነው አሉ፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተገነባው የላፍቶ ሆስፒታል በዛሬው ዕለት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ በኢትዮጵያ የጤና ፖሊሲ ባለፉት 10 ዓመታት ስንጠቀምት የነበረው ፖሊሲ ቅድሚያ መከላከል ላይ ያተኮረ ነበር፡፡
በዚህም መከላከል እንደተጠበቀ ሆኖ ታመው ከመጡ ማከም የሚለው ሀሳብ ተካትቶበት ፖሊሲው መሻሻሉን አውስተዋል፡፡
ጤና ልክ እንደ ሰላም በጣም አስፈላጊ ነገር ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ ካላመመን አናውቀውም፤ ሲያመን ነው የምናውቀው ሲሉም አስረድተዋል፡፡
በሽታ ልክ እንደ ጦር ሰራዊት ውጊያ እንደሚፈልግ ጠቅሰው፥ ውጊያው ደግሞ ትጥቅ ይፈልጋል ትጥቁ ደግሞ ምግብ ነው ብለዋል፡፡
በአዲስ አበባ በተለያዩ ቦታዎች የመመገቢያ ማዕከል የተገነባው ሰዎች መብላት እንዲችሉና ማዕድ ማጋራት ልማድ አንዲሆን ነው ሲሉም አብራርተዋል፡፡
ተማሪዎች ቢያንስ በቀን ሁለቴ መብላት እንዲችሉ እየተሰራ መሆኑን ገልጸው የሚቸገሩ ሰዎች ስላሉ ይህ ልምምድ መጠናከር አለበት ብለዋል፡፡
ኢትዮጵያ ዜጎቿን መርዳትና መመገብ እስክትቸል ድረስ ዜጎች በትብብር ይህንን ችግር ማለፍ ይኖርባቸዋል ነው ያሉት፡፡
ይህንን እያደረግን ስንሄድ የተሟላ ጤንነት ያለው ትውልድና ማህበረሰብ ይፈጠራል ብለዋል፡፡
በወንድማገኝ ጸጋዬ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጤና ልክ እንደ ሰላም በጣም አስፈላጊ ነገር ነው አሉ፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተገነባው የላፍቶ ሆስፒታል በዛሬው ዕለት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ በኢትዮጵያ የጤና ፖሊሲ ባለፉት 10 ዓመታት ስንጠቀምት የነበረው ፖሊሲ ቅድሚያ መከላከል ላይ ያተኮረ ነበር፡፡
በዚህም መከላከል እንደተጠበቀ ሆኖ ታመው ከመጡ ማከም የሚለው ሀሳብ ተካትቶበት ፖሊሲው መሻሻሉን አውስተዋል፡፡
ጤና ልክ እንደ ሰላም በጣም አስፈላጊ ነገር ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ ካላመመን አናውቀውም፤ ሲያመን ነው የምናውቀው ሲሉም አስረድተዋል፡፡
በሽታ ልክ እንደ ጦር ሰራዊት ውጊያ እንደሚፈልግ ጠቅሰው፥ ውጊያው ደግሞ ትጥቅ ይፈልጋል ትጥቁ ደግሞ ምግብ ነው ብለዋል፡፡
በአዲስ አበባ በተለያዩ ቦታዎች የመመገቢያ ማዕከል የተገነባው ሰዎች መብላት እንዲችሉና ማዕድ ማጋራት ልማድ አንዲሆን ነው ሲሉም አብራርተዋል፡፡
ተማሪዎች ቢያንስ በቀን ሁለቴ መብላት እንዲችሉ እየተሰራ መሆኑን ገልጸው የሚቸገሩ ሰዎች ስላሉ ይህ ልምምድ መጠናከር አለበት ብለዋል፡፡
ኢትዮጵያ ዜጎቿን መርዳትና መመገብ እስክትቸል ድረስ ዜጎች በትብብር ይህንን ችግር ማለፍ ይኖርባቸዋል ነው ያሉት፡፡
ይህንን እያደረግን ስንሄድ የተሟላ ጤንነት ያለው ትውልድና ማህበረሰብ ይፈጠራል ብለዋል፡፡
በወንድማገኝ ጸጋዬ
9 days ago
የኢቢሲ የለውጥ ሥራዎች አገርን የሚጠቅሙና ኢትዮጵያዊነትን የሚያንጸባርቁ ናቸው፦ ሼህ አብዱልከሪም ሼህ በድረዲን
*****************************
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) እያከናወናቸው ያሉ ሁለንተናዊ የለውጥ ሥራዎች ለሀገር የሚበጁና እውነተኛውን ኢትዮጵያዊነት የሚያንጸባርቁ መሆናቸውን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት ሼህ አብዱልከሪም ሼህ በድረዲን ገለጹ።
ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንቱ እና የሊቃውንት (ኡለማዎች) ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በኮርፖሬሽኑ ዋና መሥሪያ ቤት በመገኘት የሥራ ጉብኝት አድርገዋል።
አመራሮቹ በጉብኝታቸው ወቅት የተቋሙን ታሪክ፣ የወቅታዊ ይዘት ዝግጅቶችን፣ የተቋማዊ ሪፎርም ሥራዎችን እንዲሁም ተቋሙ ዘመኑን በዋጁ የሚዲያ ቴክኖሎጂዎች ራሱን እያደራጀ መሆኑን በአካል ተመልክተዋል።
ሼህ አብዱልከሪም በሰጡት አስተያየት፣ ኢቢሲ በውስጣዊ አደረጃጀቱም ሆነ በሚሠራቸው የሚዲያ ሥራዎች ኢትዮጵያዊነትን በተግባር የሚያንጸባርቅ ትልቅ ተቋም መሆኑን መታዘባቸውን ገልጸው፣ ቀጣዩን ትውልድ ታሳቢ ያደረጉ እነዚህ የለውጥ ሥራዎቹ ተቋሙን "የኢትዮጵያ ራስ" አድርገውታል ብለዋል።
ምክር ቤቱ ለአዲሱ ትውልድ ጠቃሚ የሆኑ አገራዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች ላይ ከኮርፖሬሽኑ ጋር በቅርበትና በትብብር ለመሥራት ሙሉ ፈቃደኛና ዝግጁ መሆኑንም ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንቱ አረጋግጠዋል።
በሌላ በኩል ሼህ አብዱልከሪም ሼህ በድረዲን በዚህ አጋጣሚ ባስተላለፉት መልዕክት፣ መላው ሕዝበ ሙስሊም መጪውን ታላቁን የዒድ አል-አድሐ (ዓረፋ) በዓል ሃይማኖታዊ አስተምህሮውን በጠበቀ መልኩና በተለመደው ውብ የኢትዮጵያዊ የመደጋገፍና የመረዳዳት እሴት እንዲያከብረው ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
በዘሃራ መሀመድ
#ethiopia #ebc #islamicaffairs #mediareform #ethiopianism #eidaladha
*****************************
የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) እያከናወናቸው ያሉ ሁለንተናዊ የለውጥ ሥራዎች ለሀገር የሚበጁና እውነተኛውን ኢትዮጵያዊነት የሚያንጸባርቁ መሆናቸውን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንት ሼህ አብዱልከሪም ሼህ በድረዲን ገለጹ።
ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንቱ እና የሊቃውንት (ኡለማዎች) ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በኮርፖሬሽኑ ዋና መሥሪያ ቤት በመገኘት የሥራ ጉብኝት አድርገዋል።
አመራሮቹ በጉብኝታቸው ወቅት የተቋሙን ታሪክ፣ የወቅታዊ ይዘት ዝግጅቶችን፣ የተቋማዊ ሪፎርም ሥራዎችን እንዲሁም ተቋሙ ዘመኑን በዋጁ የሚዲያ ቴክኖሎጂዎች ራሱን እያደራጀ መሆኑን በአካል ተመልክተዋል።
ሼህ አብዱልከሪም በሰጡት አስተያየት፣ ኢቢሲ በውስጣዊ አደረጃጀቱም ሆነ በሚሠራቸው የሚዲያ ሥራዎች ኢትዮጵያዊነትን በተግባር የሚያንጸባርቅ ትልቅ ተቋም መሆኑን መታዘባቸውን ገልጸው፣ ቀጣዩን ትውልድ ታሳቢ ያደረጉ እነዚህ የለውጥ ሥራዎቹ ተቋሙን "የኢትዮጵያ ራስ" አድርገውታል ብለዋል።
ምክር ቤቱ ለአዲሱ ትውልድ ጠቃሚ የሆኑ አገራዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች ላይ ከኮርፖሬሽኑ ጋር በቅርበትና በትብብር ለመሥራት ሙሉ ፈቃደኛና ዝግጁ መሆኑንም ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዝዳንቱ አረጋግጠዋል።
በሌላ በኩል ሼህ አብዱልከሪም ሼህ በድረዲን በዚህ አጋጣሚ ባስተላለፉት መልዕክት፣ መላው ሕዝበ ሙስሊም መጪውን ታላቁን የዒድ አል-አድሐ (ዓረፋ) በዓል ሃይማኖታዊ አስተምህሮውን በጠበቀ መልኩና በተለመደው ውብ የኢትዮጵያዊ የመደጋገፍና የመረዳዳት እሴት እንዲያከብረው ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
በዘሃራ መሀመድ
#ethiopia #ebc #islamicaffairs #mediareform #ethiopianism #eidaladha
10 days ago
የሕልውና ማኅተም እና የትውልድ ጥሪ
*****************
ጥንታዊት እና ገናና ሀገር ኢትዮጵያ በታሪኳ ማህደር በርካታ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ እና የሥርዓት ሽግግሮችን አስተናግዳለች።
በዘውዱ ሥርዓት፣ ጠንካራ ማዕከላዊነትን፤ በደርግ ወታደራዊ ሶሻሊዝም የ17 ዓመታት ደም አፋሳሽ የእርስ በርስ ግጭትን እንዲሁም ከዚያ በኋላ በነበሩት ሦስት አሥርት ዓመታት ተፎካካሪዎችን በጠላትነት በሚመለከት አግላይ ትርክት የታጠረ የልማታዊ መንግሥት አውራ ፓርቲ ሥርዓትን አሳልፋለች።
እነዚህ መዋቅራዊ ስብራቶች ዛሬም ድረስ ከብርቱ ቁጭት ጋር ትልቅ ትምህርት ጥለውልን አልፈዋል።
አሁን የተጀመረው ሀገረ መንግሥቱን በጽኑ እና በማይናወጥ መሠረት ላይ የመገንባት ሂደት እንዲጠናከር 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ታሪካዊ እና ወሳኝ የሽግግር ምዕራፍ ነው።
ዴሞክራሲዋን በማዳበር ሂደት ላይ ያለችው ኢትዮጵያ፣ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ታካሂዳለች።
ይህ ምርጫ ተራ የድምፅ አሰጣጥ ሥነ-ሥርዓት ብቻ አይደለም። ይልቁንም የኢትዮጵያን ብሔራዊ አንድነት የማፅናት፣ የሕግ የበላይነትን የማስከበር እና የዜግነት ክብርን በዓለም ፊት ከፍ የማድረጊያ ታላቅ ብሔራዊ መድረክ ነው።
የዚህ ታሪካዊ ምርጫ የመጀመሪያውና ደማቁ ስኬት የተመዘገበው በሕዝባችን ነቂስ ተሳትፎ እና ታይቶ በማይታወቅ የመራጮች ምዝገባ ሂደት ነው።
በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ በተደረገው መረጃ መሠረት፣ በአጠቃላይ ከ50.5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ለመራጭነት ተመዝግበዋል።
ይህ አስደናቂ እና ታሪካዊ ቁጥር ሕዝባችን የድምፅ መስጫ ሳጥንን ብቸኛው ሰላማዊ የለውጥ እና የጋራ ሀገር ግንባታ መሣሪያ አድርጎ በሙሉ ልብ መቀበሉን ያረጋግጣል።
ይህን ያህል ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ዜጎች ከግጭት እና ብጥብጥ ይልቅ በዴሞክራሲያዊ መንገድ ሥልጣንን ማሸጋገር የተሻለ እና ብቸኛ አማራጭ መሆኑን በማመን የምርጫ ካርዳቸውን መያዛቸው ሀገራችን ለደረሰችበት የፖለቲካ ብስለት ትልቅ ማሳያ ነው።
ይህ ሰፊ ሕዝባዊ ተሳትፎ የምርጫውን ተዓማኒነት እና ሕጋዊነት ከፍ የሚያደርገው ሲሆን፣ የሚመሠረተውን የሕዝብ ውክልና ይበልጥ ጽኑና ፍትሐዊ ያደርገዋል።
ከሁሉም በላይ፣ ይህ ምርጫ በተጨባጭ እየተካሄደ ያለው የተጀመረውን የሀገረ መንግሥት ግንባታ ሂደት በከፍተኛ ፍጥነት ለማሳለጥ እና ለማጠናከር ነው።
እውነተኛ የሀገረ መንግሥት ግንባታ የሚረጋገጠው ተቋማት ሕዝባዊ ይሁንታን ሲጎናጸፉ እና ማዕከላዊው መዋቅር ሰላምን ሲያሰፍን ነው።
በምርጫው የሚሰጠው እያንዳንዱ ድምፅ የሀገራችንን መዋቅራዊ ጽናት በማጠናከር በኩል እንደ ሕልውና ማኅተም ያገለግላል።
የተጀመሩ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎችን በጽናት ለመምራት፣ የዜጎችን ማኅበራዊ ውል ለማደስ እና የሀገርን ሉዓላዊነት ለማስከበር የሚያግዝ የዜጎች ውል ነው።
ስለሆነም ሀገራችን በጥልቅ ስትራቴጂያዊ ዕቅድ ከጀመረቻቸው የብሔራዊ ምክክር እና የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲዎች ጋር በተቀናጀ መልኩ፣ ይህ ምርጫ ብሔራዊ መግባባትን የመፍጠሪያ እና ያለፉ የታሪክ ቁርሾዎችን በዘላቂነት የመፈወሻ ትልቁ መሣሪያ መሆን አለበት።
የምርጫው ውጤት ሕዝባዊ ውክልናን ምሉዕ በማድረግ፣ በጠረጴዛ ዙሪያ ለሚደረጉ ሀገራዊ ምክክሮች እውነተኛ የሕግና የሞራል መሠረት ይጥላል።
ከአንድ ሳምንት በኋላ የሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሁላችንም የጋራ የቤት ሥራ እና የታሪክ አደራ ነው።
የኢትዮጵያ ሀገረ መንግሥት ዘላቂ ፅናት የሚረጋገጠው የምርጫ ጣቢያዎችን ሰላም በጋራ ስንጠብቅ፣ ተስፋ ከመቁረጥ እና ከዳር ተመልካችነት ወጥተን የዜግነት ድርሻችንን ስንወጣና እያንዳንዱ መራጭ በነፃነትና በደኅንነት ድምፁን ሲሰጥ ብቻ ነው።
ያለ ሰላም እና ማኅበራዊ መግባባት የሚደረግ ምርጫ ሙሉ ትርጉም ሊኖረው እንደማይችል አስቀድመን ተገንዝበን መንግሥት፣ ተፎካካሪ ፓርቲዎች፣ ሲቪክ ማኅበራት እና መላው ሕዝብ ሁላችንም ለሂደቱ ፍትሐዊነት፣ ግልጽነት እና ሰላማዊነት ዘብ መቆም አለብን።
ኑ! የታሪክ ስብራታችንን በጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት እና በድምፅ መስጫ ሳጥን እንጠግን! በእያንዳንዱ ዜጋ ልቦና ውስጥ እውነተኛ የእኩልነት፣ የሰላም እና የፍትሕ ተስፋን እንዝራ።
ለሀገራችን መፅናት እና ለዴሞክራሲያችን ማብብ፣ የሀገረ መንግሥታችንን ምሰሶዎች ይበልጥ ለማጠንከር ሁላችንም በጋራ እንረባረብ።
ይህ ምርጫ ታሪካዊ ክብር እና የትውልድ ጥሪ ነው!
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #politics #democracy #ebc
*****************
ጥንታዊት እና ገናና ሀገር ኢትዮጵያ በታሪኳ ማህደር በርካታ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚ እና የሥርዓት ሽግግሮችን አስተናግዳለች።
በዘውዱ ሥርዓት፣ ጠንካራ ማዕከላዊነትን፤ በደርግ ወታደራዊ ሶሻሊዝም የ17 ዓመታት ደም አፋሳሽ የእርስ በርስ ግጭትን እንዲሁም ከዚያ በኋላ በነበሩት ሦስት አሥርት ዓመታት ተፎካካሪዎችን በጠላትነት በሚመለከት አግላይ ትርክት የታጠረ የልማታዊ መንግሥት አውራ ፓርቲ ሥርዓትን አሳልፋለች።
እነዚህ መዋቅራዊ ስብራቶች ዛሬም ድረስ ከብርቱ ቁጭት ጋር ትልቅ ትምህርት ጥለውልን አልፈዋል።
አሁን የተጀመረው ሀገረ መንግሥቱን በጽኑ እና በማይናወጥ መሠረት ላይ የመገንባት ሂደት እንዲጠናከር 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ታሪካዊ እና ወሳኝ የሽግግር ምዕራፍ ነው።
ዴሞክራሲዋን በማዳበር ሂደት ላይ ያለችው ኢትዮጵያ፣ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ታካሂዳለች።
ይህ ምርጫ ተራ የድምፅ አሰጣጥ ሥነ-ሥርዓት ብቻ አይደለም። ይልቁንም የኢትዮጵያን ብሔራዊ አንድነት የማፅናት፣ የሕግ የበላይነትን የማስከበር እና የዜግነት ክብርን በዓለም ፊት ከፍ የማድረጊያ ታላቅ ብሔራዊ መድረክ ነው።
የዚህ ታሪካዊ ምርጫ የመጀመሪያውና ደማቁ ስኬት የተመዘገበው በሕዝባችን ነቂስ ተሳትፎ እና ታይቶ በማይታወቅ የመራጮች ምዝገባ ሂደት ነው።
በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ይፋ በተደረገው መረጃ መሠረት፣ በአጠቃላይ ከ50.5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ለመራጭነት ተመዝግበዋል።
ይህ አስደናቂ እና ታሪካዊ ቁጥር ሕዝባችን የድምፅ መስጫ ሳጥንን ብቸኛው ሰላማዊ የለውጥ እና የጋራ ሀገር ግንባታ መሣሪያ አድርጎ በሙሉ ልብ መቀበሉን ያረጋግጣል።
ይህን ያህል ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ዜጎች ከግጭት እና ብጥብጥ ይልቅ በዴሞክራሲያዊ መንገድ ሥልጣንን ማሸጋገር የተሻለ እና ብቸኛ አማራጭ መሆኑን በማመን የምርጫ ካርዳቸውን መያዛቸው ሀገራችን ለደረሰችበት የፖለቲካ ብስለት ትልቅ ማሳያ ነው።
ይህ ሰፊ ሕዝባዊ ተሳትፎ የምርጫውን ተዓማኒነት እና ሕጋዊነት ከፍ የሚያደርገው ሲሆን፣ የሚመሠረተውን የሕዝብ ውክልና ይበልጥ ጽኑና ፍትሐዊ ያደርገዋል።
ከሁሉም በላይ፣ ይህ ምርጫ በተጨባጭ እየተካሄደ ያለው የተጀመረውን የሀገረ መንግሥት ግንባታ ሂደት በከፍተኛ ፍጥነት ለማሳለጥ እና ለማጠናከር ነው።
እውነተኛ የሀገረ መንግሥት ግንባታ የሚረጋገጠው ተቋማት ሕዝባዊ ይሁንታን ሲጎናጸፉ እና ማዕከላዊው መዋቅር ሰላምን ሲያሰፍን ነው።
በምርጫው የሚሰጠው እያንዳንዱ ድምፅ የሀገራችንን መዋቅራዊ ጽናት በማጠናከር በኩል እንደ ሕልውና ማኅተም ያገለግላል።
የተጀመሩ የኢኮኖሚ ማሻሻያዎችን በጽናት ለመምራት፣ የዜጎችን ማኅበራዊ ውል ለማደስ እና የሀገርን ሉዓላዊነት ለማስከበር የሚያግዝ የዜጎች ውል ነው።
ስለሆነም ሀገራችን በጥልቅ ስትራቴጂያዊ ዕቅድ ከጀመረቻቸው የብሔራዊ ምክክር እና የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲዎች ጋር በተቀናጀ መልኩ፣ ይህ ምርጫ ብሔራዊ መግባባትን የመፍጠሪያ እና ያለፉ የታሪክ ቁርሾዎችን በዘላቂነት የመፈወሻ ትልቁ መሣሪያ መሆን አለበት።
የምርጫው ውጤት ሕዝባዊ ውክልናን ምሉዕ በማድረግ፣ በጠረጴዛ ዙሪያ ለሚደረጉ ሀገራዊ ምክክሮች እውነተኛ የሕግና የሞራል መሠረት ይጥላል።
ከአንድ ሳምንት በኋላ የሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሁላችንም የጋራ የቤት ሥራ እና የታሪክ አደራ ነው።
የኢትዮጵያ ሀገረ መንግሥት ዘላቂ ፅናት የሚረጋገጠው የምርጫ ጣቢያዎችን ሰላም በጋራ ስንጠብቅ፣ ተስፋ ከመቁረጥ እና ከዳር ተመልካችነት ወጥተን የዜግነት ድርሻችንን ስንወጣና እያንዳንዱ መራጭ በነፃነትና በደኅንነት ድምፁን ሲሰጥ ብቻ ነው።
ያለ ሰላም እና ማኅበራዊ መግባባት የሚደረግ ምርጫ ሙሉ ትርጉም ሊኖረው እንደማይችል አስቀድመን ተገንዝበን መንግሥት፣ ተፎካካሪ ፓርቲዎች፣ ሲቪክ ማኅበራት እና መላው ሕዝብ ሁላችንም ለሂደቱ ፍትሐዊነት፣ ግልጽነት እና ሰላማዊነት ዘብ መቆም አለብን።
ኑ! የታሪክ ስብራታችንን በጠረጴዛ ዙሪያ ውይይት እና በድምፅ መስጫ ሳጥን እንጠግን! በእያንዳንዱ ዜጋ ልቦና ውስጥ እውነተኛ የእኩልነት፣ የሰላም እና የፍትሕ ተስፋን እንዝራ።
ለሀገራችን መፅናት እና ለዴሞክራሲያችን ማብብ፣ የሀገረ መንግሥታችንን ምሰሶዎች ይበልጥ ለማጠንከር ሁላችንም በጋራ እንረባረብ።
ይህ ምርጫ ታሪካዊ ክብር እና የትውልድ ጥሪ ነው!
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #politics #democracy #ebc
Sponsored by
Surafel
10 days ago
ያለደመወዝ ኢትዮጵያውያንን በማገልገል ላይ የሚገኙት አሜሪካዊቷ የሕፃናት ሕክምና ስፔሻሊስት
#ethiopia | ሕፃኗ ከመወለጃ ጊዜዋ ቀድማ በመወለዷ፣ ኪሎዋ ከሚጠበቀው በታች ሆኗል። ይህም በሕይወት ለመቆየት አስጊ እንደሆነ ይገለጻል። በዚህ ምክንያት የሕፃኗ ቤተሰቦች በጭንቀት ተውጠዋል።
ከዚህ ቀደም መሰል ሕፃናትን ከሞት የታደጉት እነ ዶ/ር ሚሼል፣ የዚህችንም ሕፃን ሕይወት ለማትረፍ ብዙ ለፍተዋል። ደግነቱ የዶ/ር ሚሼልና ባልደረቦቻቸው ልፋት መና አልቀረም፣ ከሳምንታት የልዩ ክትትል ሕክምና በኋላ የሕፃኗ የመኖር ተስፋ ለምልሟል።
ዶ/ር ሚሼል ዬትስ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ወላይታ ዞን፣ ሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል የሕፃናት ሕክምና ክፍል በበጎ ፈቃደኝነት በማገልገል ላይ ያሉ አሜሪካዊት የሕፃናት ሕክምና ስፔሻሊስት ናቸው። ላለፉት 12 ዓመታት በሆስፒታሉ ያገለገሉት ባለሙያዋ ተሞክሯቸውን አካፍለውናል።
ዶ/ር ሚሼል እንዳጫወቱን፣ 700 ግራም ብቻ ሆና የተወለደችው ሕፃን በሆስፒታሉ በተደረገላት ከፍተኛ ክትትልና እንክብካቤ በቅርቡ ከጨቅላ ሕፃናት ማቆያ (Incubator) ወደ እናቷ እቅፍ የተሸጋገረች ሲሆን፣ በጥሩ ጤንነት ላይ ትገኛለች።
ይህን መሰል የሕክምና ተዓምር ለእነ ዶ/ር ሚሼል የየዕለት ሥራ አካል ነው። የሚገርመው፣ እርሳቸውን ጨምሮ በሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል የሚያገለግሉ ሁሉም ዓለም አቀፍ ሠራተኞች ለአገልግሎታቸው ከሆስፒታሉም ሆነ ከሀገር ምንም ዓይነት ክፍያ አይቀበሉም።
የዕለት ተዕለት ኑሯቸው የሚደገፈው በትውልድ ሀገራቸው ከሚገኙ ወዳጅ ዘመዶቻቸው፣ ከአብያተ ክርስቲያናት እንዲሁም ከበጎ አድራጎት ድርጅቶች በሚደረግላቸው የገንዘብ ድጋፍ (donation) ነው።
ከሶስት ልጆቻቸው ሁለቱን በኢትዮጵያ የወለዱት አሜሪካዊቷ በጎ ፈቃደኛ ሐኪም፣ በሙያቸው ኢትዮጵያውያንን እያገለገሉ፣ የሕጻናትና እናቶችን ሕይወት ከሞት እየታደጉ ይገኛሉ።
በዶ/ር ሚሼል እና የሙያ አጋሮቻቸው ነፃ የሕክምና አገልግሎት አማካኝነት፣ የመክፈል አቅም የሌላቸው በርካታ ኢትዮጵያውያን ታክመው ድነዋል። ይህን ማየት ሁሉንም ድካም የሚያስረሳ ትልቅ በረከት መሆኑን ዶ/ር ሚሼል በእርካታ ይገልጻሉ።
ከትውልድ ሀገር ርቆ መኖር፣ የቤተሰብ አባል ሲታመም በቅርብ አለመገኘት እንዲሁም በሠርግና ልቅሶ አለመታደም ከባድ ቢሆንም፣ ፈጣሪ ለዚህ አገልግሎት እንደጠራቸውና ፍላጎታቸውን ሁሉ እርሱ እንደሚያሟላላቸው በጽኑ ያምናሉ።
ይህ ዓይነቱ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሆስፒታሉ ለኅብረተሰቡ የሚያቀርበውን የሕክምና አገልግሎት በተመጣጣኝ ክፍያ ለማቅረብና አቅመ ደካሞችን ለመርዳት ትልቅ ዕድል ፈጥሯል ያሉን የሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኤፍሬም ገብረሥላሴ ናቸው።
ሆስፒታሉ የላቀ የሕክምና አገልግሎት መስጠት፣ ብቁ የሕክምና ባለሙያዎችን ማፍራት እና ከፍሎ የመታከም አቅም የሌላቸውን ማገዝን ዋነኛ ዓላማዎቹ አድርጎ መነሳቱን ገልጸዋል።
ሆስፒታሉ ዶ/ር ሚሼልን የመሳሰሉ በጎ ሰዎችን በማሰባሰብ እና በየዓመቱ እስከ 40 ሚሊዮን ብር በጀት በመመደብ ከመላው ኢትዮጵያ ለሚመጡ የመክፈል አቅም የሌላቸው ታካሚዎች ነጻ የሕክምና አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ebc #ethiopia #soddochristianhospital #communityservice #drmichelleyates
#ethiopia | ሕፃኗ ከመወለጃ ጊዜዋ ቀድማ በመወለዷ፣ ኪሎዋ ከሚጠበቀው በታች ሆኗል። ይህም በሕይወት ለመቆየት አስጊ እንደሆነ ይገለጻል። በዚህ ምክንያት የሕፃኗ ቤተሰቦች በጭንቀት ተውጠዋል።
ከዚህ ቀደም መሰል ሕፃናትን ከሞት የታደጉት እነ ዶ/ር ሚሼል፣ የዚህችንም ሕፃን ሕይወት ለማትረፍ ብዙ ለፍተዋል። ደግነቱ የዶ/ር ሚሼልና ባልደረቦቻቸው ልፋት መና አልቀረም፣ ከሳምንታት የልዩ ክትትል ሕክምና በኋላ የሕፃኗ የመኖር ተስፋ ለምልሟል።
ዶ/ር ሚሼል ዬትስ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ወላይታ ዞን፣ ሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል የሕፃናት ሕክምና ክፍል በበጎ ፈቃደኝነት በማገልገል ላይ ያሉ አሜሪካዊት የሕፃናት ሕክምና ስፔሻሊስት ናቸው። ላለፉት 12 ዓመታት በሆስፒታሉ ያገለገሉት ባለሙያዋ ተሞክሯቸውን አካፍለውናል።
ዶ/ር ሚሼል እንዳጫወቱን፣ 700 ግራም ብቻ ሆና የተወለደችው ሕፃን በሆስፒታሉ በተደረገላት ከፍተኛ ክትትልና እንክብካቤ በቅርቡ ከጨቅላ ሕፃናት ማቆያ (Incubator) ወደ እናቷ እቅፍ የተሸጋገረች ሲሆን፣ በጥሩ ጤንነት ላይ ትገኛለች።
ይህን መሰል የሕክምና ተዓምር ለእነ ዶ/ር ሚሼል የየዕለት ሥራ አካል ነው። የሚገርመው፣ እርሳቸውን ጨምሮ በሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል የሚያገለግሉ ሁሉም ዓለም አቀፍ ሠራተኞች ለአገልግሎታቸው ከሆስፒታሉም ሆነ ከሀገር ምንም ዓይነት ክፍያ አይቀበሉም።
የዕለት ተዕለት ኑሯቸው የሚደገፈው በትውልድ ሀገራቸው ከሚገኙ ወዳጅ ዘመዶቻቸው፣ ከአብያተ ክርስቲያናት እንዲሁም ከበጎ አድራጎት ድርጅቶች በሚደረግላቸው የገንዘብ ድጋፍ (donation) ነው።
ከሶስት ልጆቻቸው ሁለቱን በኢትዮጵያ የወለዱት አሜሪካዊቷ በጎ ፈቃደኛ ሐኪም፣ በሙያቸው ኢትዮጵያውያንን እያገለገሉ፣ የሕጻናትና እናቶችን ሕይወት ከሞት እየታደጉ ይገኛሉ።
በዶ/ር ሚሼል እና የሙያ አጋሮቻቸው ነፃ የሕክምና አገልግሎት አማካኝነት፣ የመክፈል አቅም የሌላቸው በርካታ ኢትዮጵያውያን ታክመው ድነዋል። ይህን ማየት ሁሉንም ድካም የሚያስረሳ ትልቅ በረከት መሆኑን ዶ/ር ሚሼል በእርካታ ይገልጻሉ።
ከትውልድ ሀገር ርቆ መኖር፣ የቤተሰብ አባል ሲታመም በቅርብ አለመገኘት እንዲሁም በሠርግና ልቅሶ አለመታደም ከባድ ቢሆንም፣ ፈጣሪ ለዚህ አገልግሎት እንደጠራቸውና ፍላጎታቸውን ሁሉ እርሱ እንደሚያሟላላቸው በጽኑ ያምናሉ።
ይህ ዓይነቱ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሆስፒታሉ ለኅብረተሰቡ የሚያቀርበውን የሕክምና አገልግሎት በተመጣጣኝ ክፍያ ለማቅረብና አቅመ ደካሞችን ለመርዳት ትልቅ ዕድል ፈጥሯል ያሉን የሶዶ ክርስቲያን ሆስፒታል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኤፍሬም ገብረሥላሴ ናቸው።
ሆስፒታሉ የላቀ የሕክምና አገልግሎት መስጠት፣ ብቁ የሕክምና ባለሙያዎችን ማፍራት እና ከፍሎ የመታከም አቅም የሌላቸውን ማገዝን ዋነኛ ዓላማዎቹ አድርጎ መነሳቱን ገልጸዋል።
ሆስፒታሉ ዶ/ር ሚሼልን የመሳሰሉ በጎ ሰዎችን በማሰባሰብ እና በየዓመቱ እስከ 40 ሚሊዮን ብር በጀት በመመደብ ከመላው ኢትዮጵያ ለሚመጡ የመክፈል አቅም የሌላቸው ታካሚዎች ነጻ የሕክምና አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ebc #ethiopia #soddochristianhospital #communityservice #drmichelleyates
10 days ago
የአፍሪካን እውነተኛ ገጽታ ለአለም ለማስተዋወቅ አዲስ አህጉር አቀፍ ዘመቻ ይፋ ሆነ!
#fastmereja I የአፍሪካን አዎንታዊ ገጽታ፣ የፈጠራ ስራዎችን፣ ንግዶችንና አህጉራዊ እድገትን ለዓለም ለማስተዋወቅ ያለመ «#notwaiting» (አፍሪካ አትጠብቅም) የተሰኘ አዲስ ህዝባዊ ንቅናቄ ዛሬ ግንቦት 17 ቀን 2018 ዓ.ም በሚከበረው የአፍሪካ ቀን በይፋ መጀመሩ ተገለፀ።
በኦፖርቹኒቲ አፍሪካ (Opportunity Africa) አስተባባሪነት የተጀመረው ይህ ዘመቻ፤ አፍሪካውያን ስለራሳቸው ያላቸውን አመለካከት መቀየር ከቻሉ፣ ዓለምም ስለ አፍሪካ ያላትን የተዛባ አመለካከት ይቀይራል በሚል ጽኑ እምነት ላይ የተመሰረተ መሆኑ ተገልጿል።
የአፍሪካ ኖ ፊልተር(Africa No Filter) ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ሞኪ ማኩራ እንደገለጹት፣ ዓለም ስለ አፍሪካ ያለው አሉታዊ እና የተዛባ አመለካከት በአህጉሪቱ ላይ ከፍተኛ የፋይናንስ ቅጣት ወይም የ«ስጋት ዋጋ» (Risk Premium) እያስከተለ እንደሚገኝ ገልፀዋል።
ዋና ዳይሬክተሯ አክለዉም ይህ አመለካከት ወደ አህጉሪቱ ሊፈስ የሚችለውን በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር የውጭ ኢንቨስትመንት የሚያሰናክል ሲሆን፣ በዚህም ምክንያት የአገር ውስጥ ንግዶችና ተራው ዜጋ እጅግ ከፍተኛ በሆነ የብድር ወለድ ገንዘብ ለመበደር እንዲገደዱ አድርጓል። ይህ ንቅናቄ ይህንን የተዛባ ምልከታ በመቀየር የኢኮኖሚ ጫናውን ለማቃለል ያለመ ነዉ ሲሉ ገልፀዋል።
ዋና ዳይሬክተሯ ሞኪ ማኩራ ከስድስት ወይም ሰባት ዓመታት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰው ያዩትን ተጨባጭ ሁኔታ ያጋሩ ሲሆን፤ በሀገሪቱ የታየው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገት «አስደናቂ» መሆኑን ገልጸዋል።
የአሁኗን በማደግ ላይ ያለችውን ኢትዮጵያ፣ እ.ኤ.አ በ1984-1985 ከነበረውና የአጠቃላይ አህጉሪቱን ገጽታ ለትውልድ አበላሽቶ ከቆየው አስከፊ የረሃብ ምስል ጋር በማነፃፀር፤ ኢትዮጵያ በህዝቦቿ ጥንካሬና ጽናት ከአመድ ላይ ተነስታ ለዳግም እድገት የበቃች ምርጥ የአፍሪካ ተምሳሌት መሆኗን ገልጸዋል።
ይህ ንቅናቄ በአፍሪካ የሚገኙ ስራ ፈጣሪዎች፣ የባህልና የፈጠራ ባለሙያዎች እንዲሁም የአገር በቀል ተቋማት መሪዎች ከማንም እርዳታ ሳይጠብቁ በየቀኑ ሀገራቸውን ወደፊት እየገፉ መሆናቸውን የሚያሳይ መሆኑ ተጠቁሟል።
የአፍሪካ ህብረት ከፍተኛ የኮሙኒኬሽን ኦፊሰር የሆኑት ፌዝ አዲያምቦ እንደገለጹት፦ ይህ ዘመቻ ተጽዕኖ ፈጣሪነቱ እንዲታወቅለት፣ እንዲረጋገጥለት ወይም በሌሎች እንዲበየን የማይጠብቅ አዲስ ትውልድ የተሞላበትን ጉልበት ያሳያል ያሉ ሲሆን አፍሪካውያን የሚፈልጉትን የወደፊት እጣ ፈንታ ራሳቸው እየገነቡ ነው፤ ይህ ዘመቻ ደግሞ ይህንን እውነታ ለራሳችንም ሆነ ለዓለም ይፋ ያደርጋል ሲሉ ተናግረዋል።
አፍሪካ ሁሌም ራሷን በጉድለትና በችግር ትረካዎች ውስጥ እያየች በልበ ሙሉነት መገንባት አትችልም ሲሉ ገልጸው፣ የአፍሪካ ገጽታ መቅረጽ ያለበት በራሷ ህዝቦች እንጂ ከውጭ በሚጫንባት የተዛባ አመለካከት መሆን የለበትም ብለዋል።
ይህ ዘመቻ በየወሩ በ25ኛው ቀን (በአፍሪካ ቀን መታሰቢያነት) በየጊዜው የሚደገም ሲሆን፣ አፍሪካውያንና በውጭ ሀገር የሚኖሩ ዳያስፖራዎች የኢንተርኔት ገጾችን በአዎንታዊ የዕድገት፣ የፈጠራ እና የስራ ፈጠራ ታሪኮች እንዲያጥለቀልቁት ተጋብዘዋል።
#fastmereja I የአፍሪካን አዎንታዊ ገጽታ፣ የፈጠራ ስራዎችን፣ ንግዶችንና አህጉራዊ እድገትን ለዓለም ለማስተዋወቅ ያለመ «#notwaiting» (አፍሪካ አትጠብቅም) የተሰኘ አዲስ ህዝባዊ ንቅናቄ ዛሬ ግንቦት 17 ቀን 2018 ዓ.ም በሚከበረው የአፍሪካ ቀን በይፋ መጀመሩ ተገለፀ።
በኦፖርቹኒቲ አፍሪካ (Opportunity Africa) አስተባባሪነት የተጀመረው ይህ ዘመቻ፤ አፍሪካውያን ስለራሳቸው ያላቸውን አመለካከት መቀየር ከቻሉ፣ ዓለምም ስለ አፍሪካ ያላትን የተዛባ አመለካከት ይቀይራል በሚል ጽኑ እምነት ላይ የተመሰረተ መሆኑ ተገልጿል።
የአፍሪካ ኖ ፊልተር(Africa No Filter) ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ሞኪ ማኩራ እንደገለጹት፣ ዓለም ስለ አፍሪካ ያለው አሉታዊ እና የተዛባ አመለካከት በአህጉሪቱ ላይ ከፍተኛ የፋይናንስ ቅጣት ወይም የ«ስጋት ዋጋ» (Risk Premium) እያስከተለ እንደሚገኝ ገልፀዋል።
ዋና ዳይሬክተሯ አክለዉም ይህ አመለካከት ወደ አህጉሪቱ ሊፈስ የሚችለውን በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር የውጭ ኢንቨስትመንት የሚያሰናክል ሲሆን፣ በዚህም ምክንያት የአገር ውስጥ ንግዶችና ተራው ዜጋ እጅግ ከፍተኛ በሆነ የብድር ወለድ ገንዘብ ለመበደር እንዲገደዱ አድርጓል። ይህ ንቅናቄ ይህንን የተዛባ ምልከታ በመቀየር የኢኮኖሚ ጫናውን ለማቃለል ያለመ ነዉ ሲሉ ገልፀዋል።
ዋና ዳይሬክተሯ ሞኪ ማኩራ ከስድስት ወይም ሰባት ዓመታት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰው ያዩትን ተጨባጭ ሁኔታ ያጋሩ ሲሆን፤ በሀገሪቱ የታየው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገት «አስደናቂ» መሆኑን ገልጸዋል።
የአሁኗን በማደግ ላይ ያለችውን ኢትዮጵያ፣ እ.ኤ.አ በ1984-1985 ከነበረውና የአጠቃላይ አህጉሪቱን ገጽታ ለትውልድ አበላሽቶ ከቆየው አስከፊ የረሃብ ምስል ጋር በማነፃፀር፤ ኢትዮጵያ በህዝቦቿ ጥንካሬና ጽናት ከአመድ ላይ ተነስታ ለዳግም እድገት የበቃች ምርጥ የአፍሪካ ተምሳሌት መሆኗን ገልጸዋል።
ይህ ንቅናቄ በአፍሪካ የሚገኙ ስራ ፈጣሪዎች፣ የባህልና የፈጠራ ባለሙያዎች እንዲሁም የአገር በቀል ተቋማት መሪዎች ከማንም እርዳታ ሳይጠብቁ በየቀኑ ሀገራቸውን ወደፊት እየገፉ መሆናቸውን የሚያሳይ መሆኑ ተጠቁሟል።
የአፍሪካ ህብረት ከፍተኛ የኮሙኒኬሽን ኦፊሰር የሆኑት ፌዝ አዲያምቦ እንደገለጹት፦ ይህ ዘመቻ ተጽዕኖ ፈጣሪነቱ እንዲታወቅለት፣ እንዲረጋገጥለት ወይም በሌሎች እንዲበየን የማይጠብቅ አዲስ ትውልድ የተሞላበትን ጉልበት ያሳያል ያሉ ሲሆን አፍሪካውያን የሚፈልጉትን የወደፊት እጣ ፈንታ ራሳቸው እየገነቡ ነው፤ ይህ ዘመቻ ደግሞ ይህንን እውነታ ለራሳችንም ሆነ ለዓለም ይፋ ያደርጋል ሲሉ ተናግረዋል።
አፍሪካ ሁሌም ራሷን በጉድለትና በችግር ትረካዎች ውስጥ እያየች በልበ ሙሉነት መገንባት አትችልም ሲሉ ገልጸው፣ የአፍሪካ ገጽታ መቅረጽ ያለበት በራሷ ህዝቦች እንጂ ከውጭ በሚጫንባት የተዛባ አመለካከት መሆን የለበትም ብለዋል።
ይህ ዘመቻ በየወሩ በ25ኛው ቀን (በአፍሪካ ቀን መታሰቢያነት) በየጊዜው የሚደገም ሲሆን፣ አፍሪካውያንና በውጭ ሀገር የሚኖሩ ዳያስፖራዎች የኢንተርኔት ገጾችን በአዎንታዊ የዕድገት፣ የፈጠራ እና የስራ ፈጠራ ታሪኮች እንዲያጥለቀልቁት ተጋብዘዋል።
11 days ago
የወህኒ አምባ ታሪካዊ ተውኔት በልዩ ስነ ስርዓት ተመረቀ
#ethiopia | የወህኒ አምባ የተሰኘው አዲስ ታሪካዊ ትያትር ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ፍላሚንጎ አካባቢ በሚገኘው የሕፃናትና ወጣቶች ቴአትር ቤት አዳራሽ ለተመልካች መብቃት ጀምሯል።
በደራሲ መልካሙ ዘሪሁን ተፅፎ በዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ አዘጋጅነት ለክብር መድረክ የበቃው ይህ ተውኔት በምረቃው ዕለት እጅግ ማራኪ እና የተዋጣለት አቀራረብ ለተመልካቾች አሳይቷል።
ይህ ታሪካዊ የጥበብ ስራ ከዝግጅት ጥበቡ ጀምሮ ከማጀቢያ ፊልም (AI ቅንጭብጭቦች) ጋር የተዋሃደበት መንገድ፣ የታሪኩ ጥልቅነት፣ የተዋናዮቹ የትወና ድንቅ ብቃት እንዲሁም የኬሮግራፈር (ዳንስ ውህደቱ) እንዲሁም የመድረክ እነጻ እጅግ የሚደነቅ እንደነበር ተመልካቾች ገልጸዋል።
የተውኔቱ ደራሲ ጸሐፊ ተውኔት መልካሙ ዘሪሁን የትያትሩ አጽመ ታሪክና መቼቱ እንደገለጹት፣ ከ300 እስከ 400 ዓመታት ወደ ኋላ በመመለስ በወቅቱ የነበረውን የአለባበስ፣ የምግብ እና የጸጉር አሰራር ዘይቤ በዝርዝር አጥንቶ በመድረክ ላይ ህያው ለማድረግ ከፍተኛ ጥረት ተደርጓል።
ጎንደር ውስጥ በሚገኘውና በርካታ የኢትዮጵያ ነገስታት ሀገር ለመምራት ሲዘጋጁ ይማሩበት በነበረው ወህኒ አምባ ታሪካዊ ስፍራ ላይ የሚያጠነጥን ነው።
ይህ ታሪካዊ ቦታ ነገስታት የቅስና፣ የድቁና፣ የአካል ብቃት፣ የጦርነት እንዲሁም የህክምና እውቀቶችን የሚቀስሙበት የትምህርት ማዕከል እንጂ የስቃይ ማሰሪያ እንዳልነበረ ታሪኩ በግልጽ ያሳያል።
ይህንን ታላቅ ስራ ወደ መድረክ ለማምጣት ከሰባት ወራት በላይ የፈጀ ሰፊ የታሪክ ምርምርና ዝግጅት ተደርጓል።
አዲሱ ትውልድ የሀገሩን ቀደምት ታሪክ እና አባቶች አገርን ያቆዩበትን ጥበብ ከዚህ የጥበብ ስራ በስፋት እንደሚማርበት ታምኖበታል።
ከዚህ ቀደም ንጉሥ አርማህ እና ህንደኬ የተሰኙ ተወዳጅ ታሪካዊ ተውኔቶችን ለተመልካች ያቀረቡት አዘጋጆች፣ በአሁኑ ወቅት በአዲስ መልክ የተከፈቱት የባህልና ትያትር አዳራሾች መኖራቸው የትያትር ኢንዱስትሪውን በከፍተኛ ሁኔታ እያነቃቃው መሆኑን ጠቁመዋል።
በመጨረሻም መላው ህዝብና የጥበብ አፍቃሪ ይህን አዲስ ቲያትር በመመልከት በታሪኩ እንዲማር፣ እንዲደሰትና እንዲኮራ ጥሪ ቀርቧል።
በዚህ የኪነ ጥበብ ስራ ላይ የረዳት አዘጋጅነት ሚናውን ተስፋዬ ሲማ ሲረከቡ፣ ኤልያስ ደጀኔ፣ ትዕግሥት ዋሲይሁን፣ ራሄል ኤርሚያስ፣ መዓዛ ገብረህይወት፣ ዘቢባ ሀይል፣ ፋሲል ግርማ፣ ያሬድ ኤጉ፣ ኢንስፔክተር መኮንን ምጉሴ፣ ፋአድ መሀመድ፣ ሳሙሶን ግርማ፣ አያሌው ገብረህይወት፣ ፍቃዱ ሳህሌ፣ አሉላ ወንድሙ፣ ከድር ዮናስ፣ ሳሙኤል መስፍን፣ ተፈሪ ደጀኑ፣ መቼልይሽ ታከለ፣ ተመስገን መርሶ እና ሰሎሞን ሞገስን ጨምሮ በርካታ ታዋቂ ተዋንያን የየራሳቸውን ድርሻ በመወጣት ገጸ ባህሪያቱን ህያው አድርገው አቅርበውታል።
#ወህኒአምባ #ታሪካዊቲያትር #ኪነጥበብ #የኢትዮጵያታሪክ #የባህልናቲያትር #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የወህኒ አምባ የተሰኘው አዲስ ታሪካዊ ትያትር ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ፍላሚንጎ አካባቢ በሚገኘው የሕፃናትና ወጣቶች ቴአትር ቤት አዳራሽ ለተመልካች መብቃት ጀምሯል።
በደራሲ መልካሙ ዘሪሁን ተፅፎ በዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ አዘጋጅነት ለክብር መድረክ የበቃው ይህ ተውኔት በምረቃው ዕለት እጅግ ማራኪ እና የተዋጣለት አቀራረብ ለተመልካቾች አሳይቷል።
ይህ ታሪካዊ የጥበብ ስራ ከዝግጅት ጥበቡ ጀምሮ ከማጀቢያ ፊልም (AI ቅንጭብጭቦች) ጋር የተዋሃደበት መንገድ፣ የታሪኩ ጥልቅነት፣ የተዋናዮቹ የትወና ድንቅ ብቃት እንዲሁም የኬሮግራፈር (ዳንስ ውህደቱ) እንዲሁም የመድረክ እነጻ እጅግ የሚደነቅ እንደነበር ተመልካቾች ገልጸዋል።
የተውኔቱ ደራሲ ጸሐፊ ተውኔት መልካሙ ዘሪሁን የትያትሩ አጽመ ታሪክና መቼቱ እንደገለጹት፣ ከ300 እስከ 400 ዓመታት ወደ ኋላ በመመለስ በወቅቱ የነበረውን የአለባበስ፣ የምግብ እና የጸጉር አሰራር ዘይቤ በዝርዝር አጥንቶ በመድረክ ላይ ህያው ለማድረግ ከፍተኛ ጥረት ተደርጓል።
ጎንደር ውስጥ በሚገኘውና በርካታ የኢትዮጵያ ነገስታት ሀገር ለመምራት ሲዘጋጁ ይማሩበት በነበረው ወህኒ አምባ ታሪካዊ ስፍራ ላይ የሚያጠነጥን ነው።
ይህ ታሪካዊ ቦታ ነገስታት የቅስና፣ የድቁና፣ የአካል ብቃት፣ የጦርነት እንዲሁም የህክምና እውቀቶችን የሚቀስሙበት የትምህርት ማዕከል እንጂ የስቃይ ማሰሪያ እንዳልነበረ ታሪኩ በግልጽ ያሳያል።
ይህንን ታላቅ ስራ ወደ መድረክ ለማምጣት ከሰባት ወራት በላይ የፈጀ ሰፊ የታሪክ ምርምርና ዝግጅት ተደርጓል።
አዲሱ ትውልድ የሀገሩን ቀደምት ታሪክ እና አባቶች አገርን ያቆዩበትን ጥበብ ከዚህ የጥበብ ስራ በስፋት እንደሚማርበት ታምኖበታል።
ከዚህ ቀደም ንጉሥ አርማህ እና ህንደኬ የተሰኙ ተወዳጅ ታሪካዊ ተውኔቶችን ለተመልካች ያቀረቡት አዘጋጆች፣ በአሁኑ ወቅት በአዲስ መልክ የተከፈቱት የባህልና ትያትር አዳራሾች መኖራቸው የትያትር ኢንዱስትሪውን በከፍተኛ ሁኔታ እያነቃቃው መሆኑን ጠቁመዋል።
በመጨረሻም መላው ህዝብና የጥበብ አፍቃሪ ይህን አዲስ ቲያትር በመመልከት በታሪኩ እንዲማር፣ እንዲደሰትና እንዲኮራ ጥሪ ቀርቧል።
በዚህ የኪነ ጥበብ ስራ ላይ የረዳት አዘጋጅነት ሚናውን ተስፋዬ ሲማ ሲረከቡ፣ ኤልያስ ደጀኔ፣ ትዕግሥት ዋሲይሁን፣ ራሄል ኤርሚያስ፣ መዓዛ ገብረህይወት፣ ዘቢባ ሀይል፣ ፋሲል ግርማ፣ ያሬድ ኤጉ፣ ኢንስፔክተር መኮንን ምጉሴ፣ ፋአድ መሀመድ፣ ሳሙሶን ግርማ፣ አያሌው ገብረህይወት፣ ፍቃዱ ሳህሌ፣ አሉላ ወንድሙ፣ ከድር ዮናስ፣ ሳሙኤል መስፍን፣ ተፈሪ ደጀኑ፣ መቼልይሽ ታከለ፣ ተመስገን መርሶ እና ሰሎሞን ሞገስን ጨምሮ በርካታ ታዋቂ ተዋንያን የየራሳቸውን ድርሻ በመወጣት ገጸ ባህሪያቱን ህያው አድርገው አቅርበውታል።
#ወህኒአምባ #ታሪካዊቲያትር #ኪነጥበብ #የኢትዮጵያታሪክ #የባህልናቲያትር #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
11 days ago
የወህኒ አምባ ታሪካዊ ተውኔት በልዩ ስነ ስርዓት ተመረቀ
#ethiopia | የወህኒ አምባ የተሰኘው አዲስ ታሪካዊ ትያትር ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ፍላሚንጎ አካባቢ በሚገኘው የሕፃናትና ወጣቶች ቴአትር ቤት አዳራሽ ለተመልካች መብቃት ጀምሯል።
በደራሲ መልካሙ ዘሪሁን ተፅፎ በዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ አዘጋጅነት ለክብር መድረክ የበቃው ይህ ተውኔት በምረቃው ዕለት እጅግ ማራኪ እና የተዋጣለት አቀራረብ ለተመልካቾች አሳይቷል።
ይህ ታሪካዊ የጥበብ ስራ ከዝግጅት ጥበቡ ጀምሮ ከማጀቢያ ፊልም (AI ቅንጭብጭቦች) ጋር የተዋሃደበት መንገድ፣ የታሪኩ ጥልቅነት፣ የተዋናዮቹ የትወና ድንቅ ብቃት እንዲሁም የኬሮግራፈር (ዳንስ ውህደቱ) እንዲሁም የመድረክ እነጻ እጅግ የሚደነቅ እንደነበር ተመልካቾች ገልጸዋል።
የተውኔቱ ደራሲ ጸሐፊ ተውኔት መልካሙ ዘሪሁን የትያትሩ አጽመ ታሪክና መቼቱ እንደገለጹት፣ ከ300 እስከ 400 ዓመታት ወደ ኋላ በመመለስ በወቅቱ የነበረውን የአለባበስ፣ የምግብ እና የጸጉር አሰራር ዘይቤ በዝርዝር አጥንቶ በመድረክ ላይ ህያው ለማድረግ ከፍተኛ ጥረት ተደርጓል።
ጎንደር ውስጥ በሚገኘውና በርካታ የኢትዮጵያ ነገስታት ሀገር ለመምራት ሲዘጋጁ ይማሩበት በነበረው ወህኒ አምባ ታሪካዊ ስፍራ ላይ የሚያጠነጥን ነው።
ይህ ታሪካዊ ቦታ ነገስታት የቅስና፣ የድቁና፣ የአካል ብቃት፣ የጦርነት እንዲሁም የህክምና እውቀቶችን የሚቀስሙበት የትምህርት ማዕከል እንጂ የስቃይ ማሰሪያ እንዳልነበረ ታሪኩ በግልጽ ያሳያል።
ይህንን ታላቅ ስራ ወደ መድረክ ለማምጣት ከሰባት ወራት በላይ የፈጀ ሰፊ የታሪክ ምርምርና ዝግጅት ተደርጓል።
አዲሱ ትውልድ የሀገሩን ቀደምት ታሪክ እና አባቶች አገርን ያቆዩበትን ጥበብ ከዚህ የጥበብ ስራ በስፋት እንደሚማርበት ታምኖበታል።
ከዚህ ቀደም ንጉሥ አርማህ እና ህንደኬ የተሰኙ ተወዳጅ ታሪካዊ ተውኔቶችን ለተመልካች ያቀረቡት አዘጋጆች፣ በአሁኑ ወቅት በአዲስ መልክ የተከፈቱት የባህልና ትያትር አዳራሾች መኖራቸው የትያትር ኢንዱስትሪውን በከፍተኛ ሁኔታ እያነቃቃው መሆኑን ጠቁመዋል።
በመጨረሻም መላው ህዝብና የጥበብ አፍቃሪ ይህን አዲስ ቲያትር በመመልከት በታሪኩ እንዲማር፣ እንዲደሰትና እንዲኮራ ጥሪ ቀርቧል።
በዚህ የኪነ ጥበብ ስራ ላይ የረዳት አዘጋጅነት ሚናውን ተስፋዬ ሲማ ሲረከቡ፣ ኤልያስ ደጀኔ፣ ትዕግሥት ዋሲይሁን፣ ራሄል ኤርሚያስ፣ መዓዛ ገብረህይወት፣ ዘቢባ ሀይል፣ ፋሲል ግርማ፣ ያሬድ ኤጉ፣ ኢንስፔክተር መኮንን ምጉሴ፣ ፋአድ መሀመድ፣ ሳሙሶን ግርማ፣ አያሌው ገብረህይወት፣ ፍቃዱ ሳህሌ፣ አሉላ ወንድሙ፣ ከድር ዮናስ፣ ሳሙኤል መስፍን፣ ተፈሪ ደጀኑ፣ መቼልይሽ ታከለ፣ ተመስገን መርሶ እና ሰሎሞን ሞገስን ጨምሮ በርካታ ታዋቂ ተዋንያን የየራሳቸውን ድርሻ በመወጣት ገጸ ባህሪያቱን ህያው አድርገው አቅርበውታል።
#ወህኒአምባ #ታሪካዊቲያትር #ኪነጥበብ #የኢትዮጵያታሪክ #የባህልናቲያትር #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የወህኒ አምባ የተሰኘው አዲስ ታሪካዊ ትያትር ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ፍላሚንጎ አካባቢ በሚገኘው የሕፃናትና ወጣቶች ቴአትር ቤት አዳራሽ ለተመልካች መብቃት ጀምሯል።
በደራሲ መልካሙ ዘሪሁን ተፅፎ በዳግማዊ አመለወርቅ ፈይሳ አዘጋጅነት ለክብር መድረክ የበቃው ይህ ተውኔት በምረቃው ዕለት እጅግ ማራኪ እና የተዋጣለት አቀራረብ ለተመልካቾች አሳይቷል።
ይህ ታሪካዊ የጥበብ ስራ ከዝግጅት ጥበቡ ጀምሮ ከማጀቢያ ፊልም (AI ቅንጭብጭቦች) ጋር የተዋሃደበት መንገድ፣ የታሪኩ ጥልቅነት፣ የተዋናዮቹ የትወና ድንቅ ብቃት እንዲሁም የኬሮግራፈር (ዳንስ ውህደቱ) እንዲሁም የመድረክ እነጻ እጅግ የሚደነቅ እንደነበር ተመልካቾች ገልጸዋል።
የተውኔቱ ደራሲ ጸሐፊ ተውኔት መልካሙ ዘሪሁን የትያትሩ አጽመ ታሪክና መቼቱ እንደገለጹት፣ ከ300 እስከ 400 ዓመታት ወደ ኋላ በመመለስ በወቅቱ የነበረውን የአለባበስ፣ የምግብ እና የጸጉር አሰራር ዘይቤ በዝርዝር አጥንቶ በመድረክ ላይ ህያው ለማድረግ ከፍተኛ ጥረት ተደርጓል።
ጎንደር ውስጥ በሚገኘውና በርካታ የኢትዮጵያ ነገስታት ሀገር ለመምራት ሲዘጋጁ ይማሩበት በነበረው ወህኒ አምባ ታሪካዊ ስፍራ ላይ የሚያጠነጥን ነው።
ይህ ታሪካዊ ቦታ ነገስታት የቅስና፣ የድቁና፣ የአካል ብቃት፣ የጦርነት እንዲሁም የህክምና እውቀቶችን የሚቀስሙበት የትምህርት ማዕከል እንጂ የስቃይ ማሰሪያ እንዳልነበረ ታሪኩ በግልጽ ያሳያል።
ይህንን ታላቅ ስራ ወደ መድረክ ለማምጣት ከሰባት ወራት በላይ የፈጀ ሰፊ የታሪክ ምርምርና ዝግጅት ተደርጓል።
አዲሱ ትውልድ የሀገሩን ቀደምት ታሪክ እና አባቶች አገርን ያቆዩበትን ጥበብ ከዚህ የጥበብ ስራ በስፋት እንደሚማርበት ታምኖበታል።
ከዚህ ቀደም ንጉሥ አርማህ እና ህንደኬ የተሰኙ ተወዳጅ ታሪካዊ ተውኔቶችን ለተመልካች ያቀረቡት አዘጋጆች፣ በአሁኑ ወቅት በአዲስ መልክ የተከፈቱት የባህልና ትያትር አዳራሾች መኖራቸው የትያትር ኢንዱስትሪውን በከፍተኛ ሁኔታ እያነቃቃው መሆኑን ጠቁመዋል።
በመጨረሻም መላው ህዝብና የጥበብ አፍቃሪ ይህን አዲስ ቲያትር በመመልከት በታሪኩ እንዲማር፣ እንዲደሰትና እንዲኮራ ጥሪ ቀርቧል።
በዚህ የኪነ ጥበብ ስራ ላይ የረዳት አዘጋጅነት ሚናውን ተስፋዬ ሲማ ሲረከቡ፣ ኤልያስ ደጀኔ፣ ትዕግሥት ዋሲይሁን፣ ራሄል ኤርሚያስ፣ መዓዛ ገብረህይወት፣ ዘቢባ ሀይል፣ ፋሲል ግርማ፣ ያሬድ ኤጉ፣ ኢንስፔክተር መኮንን ምጉሴ፣ ፋአድ መሀመድ፣ ሳሙሶን ግርማ፣ አያሌው ገብረህይወት፣ ፍቃዱ ሳህሌ፣ አሉላ ወንድሙ፣ ከድር ዮናስ፣ ሳሙኤል መስፍን፣ ተፈሪ ደጀኑ፣ መቼልይሽ ታከለ፣ ተመስገን መርሶ እና ሰሎሞን ሞገስን ጨምሮ በርካታ ታዋቂ ተዋንያን የየራሳቸውን ድርሻ በመወጣት ገጸ ባህሪያቱን ህያው አድርገው አቅርበውታል።
#ወህኒአምባ #ታሪካዊቲያትር #ኪነጥበብ #የኢትዮጵያታሪክ #የባህልናቲያትር #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
11 days ago
አትሌት አበባ አረጋዊ በኦታዋ ማራቶን አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ጻፈች
#ethiopia | በአንድ ወቅት በ1,500 ሜትር የሩጫ ውድድር ላይ በነበራት ተደጋጋሚ ስኬት የርቀቱ ልዩ ባለሙያ በመባል የምትታወቀው ኢትዮጵያዊቷ አትሌት አበባ አረጋዊ የ2026 የኦታዋ ማራቶንን በሴቶች ዘርፍ በአንደኝነት አጠናቃለች።
በዚሁ ውድድር ላይ ሌላኛዋ ኢትዮጵያዊት አትሌት ኩፍቱ ታሂር በ2 ሰዓት ከ25 ደቂቃ ከ33 ሰከንድ ሁለተኛ ሆና ስታጠናቅቅ ኬንያዊቷ ቤቲ ቺፕኮሪር ደግሞ በ2 ሰዓት ከ25 ደቂቃ ከ51 ሰከንድ ሦስተኛ ደረጃን ይዛ አጠናቃለች።
በውድድሩ ላይ የተሳተፉት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች መሰረት በለጠ 4ኛ፣ መስከረም አሰፋ 5ኛ፣ መሰረት ደከቦ 7ኛ እንዲሁም ታደለች በቀለ 10ኛ ደረጃን በመያዝ ውድድራቸውን ፈጽመዋል።
በ2012 የለንደን ኦሎምፒክ የትውልድ ሀገሯን ኢትዮጵያን ወክላ በ1,500 ሜትር የብር ሜዳሊያ ያገኘችውና በ2013 የሞስኮ አለም ሻምፒዮና የወርቅ ሜዳሊያ ያሸነፈችው አበባ አረጋዊ በ2014 የቤት ውስጥ አለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ደግሞ ስዊድንን ወክላ የወርቅ ሜዳሊያ ማግኘቷ ይታወሳል።
የሁለት ጊዜ የዳይመንድ ሊግ አሸናፊዋ አትሌት አበባ አረጋዊ ከዚህ የድል ጉዞዋ በኋላ በሰጠችው አስተያየት ለኦታዋ ማራቶን ከፍተኛ ዝግጅት ማድረጓንና በማሸነፏም ታላቅ ደስታ እንደተሰማት ገልጻለች።
ትውልደ ኢትዮጵያዊቷና ስዊድናዊቷ አትሌት አበባ አረጋዊ የኦታዋ ማራቶንን ለማሸነፍ የፈጀባት ጊዜ 2 ሰዓት ከ23 ደቂቃ ከ12 ሰከንድ ነው።
የኢትዮጵያ አትሌቶች ማህበር ፕሬዝዳንትና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል የሆነው ባለቤቷ አትሌት የማነ ፀጋይም በ2014 እና በ2018 የካናዳን የቦታው ሪከርድ በመስበር ማሸነፉ ይታወሳል።
ይህ አጋጣሚ ባልና ሚስቱ የኦታዋ ማራቶንን በተለያዩ አመታት በማሸነፍ አዲስ ታሪክ በጋራ እንዲጽፉ አድርጓቸዋል።
✍️ በጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ (ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል
#marathon #ottawamarathon #athletics #running #sportnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
)
#ethiopia | በአንድ ወቅት በ1,500 ሜትር የሩጫ ውድድር ላይ በነበራት ተደጋጋሚ ስኬት የርቀቱ ልዩ ባለሙያ በመባል የምትታወቀው ኢትዮጵያዊቷ አትሌት አበባ አረጋዊ የ2026 የኦታዋ ማራቶንን በሴቶች ዘርፍ በአንደኝነት አጠናቃለች።
በዚሁ ውድድር ላይ ሌላኛዋ ኢትዮጵያዊት አትሌት ኩፍቱ ታሂር በ2 ሰዓት ከ25 ደቂቃ ከ33 ሰከንድ ሁለተኛ ሆና ስታጠናቅቅ ኬንያዊቷ ቤቲ ቺፕኮሪር ደግሞ በ2 ሰዓት ከ25 ደቂቃ ከ51 ሰከንድ ሦስተኛ ደረጃን ይዛ አጠናቃለች።
በውድድሩ ላይ የተሳተፉት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች መሰረት በለጠ 4ኛ፣ መስከረም አሰፋ 5ኛ፣ መሰረት ደከቦ 7ኛ እንዲሁም ታደለች በቀለ 10ኛ ደረጃን በመያዝ ውድድራቸውን ፈጽመዋል።
በ2012 የለንደን ኦሎምፒክ የትውልድ ሀገሯን ኢትዮጵያን ወክላ በ1,500 ሜትር የብር ሜዳሊያ ያገኘችውና በ2013 የሞስኮ አለም ሻምፒዮና የወርቅ ሜዳሊያ ያሸነፈችው አበባ አረጋዊ በ2014 የቤት ውስጥ አለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ደግሞ ስዊድንን ወክላ የወርቅ ሜዳሊያ ማግኘቷ ይታወሳል።
የሁለት ጊዜ የዳይመንድ ሊግ አሸናፊዋ አትሌት አበባ አረጋዊ ከዚህ የድል ጉዞዋ በኋላ በሰጠችው አስተያየት ለኦታዋ ማራቶን ከፍተኛ ዝግጅት ማድረጓንና በማሸነፏም ታላቅ ደስታ እንደተሰማት ገልጻለች።
ትውልደ ኢትዮጵያዊቷና ስዊድናዊቷ አትሌት አበባ አረጋዊ የኦታዋ ማራቶንን ለማሸነፍ የፈጀባት ጊዜ 2 ሰዓት ከ23 ደቂቃ ከ12 ሰከንድ ነው።
የኢትዮጵያ አትሌቶች ማህበር ፕሬዝዳንትና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል የሆነው ባለቤቷ አትሌት የማነ ፀጋይም በ2014 እና በ2018 የካናዳን የቦታው ሪከርድ በመስበር ማሸነፉ ይታወሳል።
ይህ አጋጣሚ ባልና ሚስቱ የኦታዋ ማራቶንን በተለያዩ አመታት በማሸነፍ አዲስ ታሪክ በጋራ እንዲጽፉ አድርጓቸዋል።
✍️ በጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ (ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል
#marathon #ottawamarathon #athletics #running #sportnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
)
Sponsored by
Surafel
11 days ago
እናታችን ቅድስት ኪዳነ ምህረት ከክፉ ነገር ትከልለን፤ ምልጃ እና ረድኤቷም አይለየን🙏
ማልሁልሽ ቃል ኪዳንም ገባሁልሽ አላት🙏
የእግዚአብሔር የምሕረት ቃል ኪዳን ለቅዱሳኑ ከሃይማኖታቸው ጽናት ከፍጹምነታቸውና ከሥራቸው ትሩፋት የተነሳ በቅድስና ክብር አክብሮ ለገድላቸው እንዲሁም በተጋድሎ ላሳለፉበት ቦታ ለረገጡት አፈር ሁሉ በረከታቸው ተርፎ ዛሬ እኛ ምእመናን በየመካናቱ እምነቱን በመተሻሸት በመጠጣት ከቅዱሳኑ በረከት እንሳተፋለንል፡፡ በዘጸአት 20÷2-6 እግዚአብሔር አምላክ ለሚወዱትም ትእዛዙን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን እንደሚያደርግ ተጽፏል፡፡ በዘዳግም 7÷12 ደግሞ “እንዲህም ይሆናል፤ ይህችን ፍርድ ሰምተህ ብትጠብቃት ብታደርጋትም፥ አምላክህ እግዚአብሔር ለአባቶችህ የማለውን ቃል ኪዳንና ምሕረት ለአንተ ይጠብቅልሃል” ይላል፡፡ ኪዳነ ምህረት፣ የምህረት ቃል ኪዳን ማለት ነው፡፡
ይህም ፍጹም ከከበሩ የእመቤታችን በዓላት አንዱ ከልጇ ከወዳጇ ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ የማይጠፋ የዘላለም ኪዳን የሰጠበት ዕለት መታሰቢያ ነው፡፡ ታላቁ የነገረ ማርያም መጽሐፍ እንደሚያስረዳን ጌታችን ካረገ በኋላ እመቤታችን ጌታ ወደ ተቀበረበት ጎልጎታ እየሄደች ትጸልይ ነበር፡፡ በየካቲት 16 ቀንም ከወትሮው ለየት ባለ መልኩ “ልጄ ወዳጄ ሆይ ከሥጋዬ ሥጋ ከነፍሴ ነፍስ ነሥተህ ሰው በመሆንህ ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን በቻለችህ ማኅፀኔ ከአንተ ጋር ሀገር ለሀገር ስለመሰደዴ መጥተህ ልመናዬን ትሰማኝ ዘንድ እለምንሃለሁ” እያለች ጸለየች፡፡ ጌታችንም መጥቶ ምን እንዲያደርግላት እንደምትፈልግ ጠየቀችው፡፡
ቅድስት ድንግል ማርያም በስሟ ለሚማጸኑ መታሰቢያዋን ለሚያደርጉ፣ ለችግረኛ ለሚራሩ፣ በስሟ ቤተ ክርስቲያን ለሚያንጹ፣ ዕጣን ዘይትና መብአ ለቤተ ክርስቲያን ለሚሰጡ ምሕረትን እንዲያደርግላቸው ጠየቀችው፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በአባቴ፣ በራሴና በመንፈስ ቅዱስ ማልሁልሽ ቃል ኪዳንም ገባሁልሽ አላት፡፡ ይህን የማያልፍ የምህረት ቃል ኪዳን ስለገባላትም ዕለቱ ኪዳነ ምሕረት የምሕረት የይቅርታ መሐላ፣ ውል፣ ስምምነት፣ ተብሎ በዝማሬ፣ በማኅሌትና በቅዳሴ ይከበራል፡፡ ምዕመናንም ዘወትር በረከትን ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ይቀበላሉ፡፡ ገዳማውያንም ይህን ቃል ኪዳኗን አስበው ዘወትር ምህረትን አማልጂ ይሏታልና ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ማልሁልሽ ቃል ኪዳንም ገባሁልሽ አላት🙏
የእግዚአብሔር የምሕረት ቃል ኪዳን ለቅዱሳኑ ከሃይማኖታቸው ጽናት ከፍጹምነታቸውና ከሥራቸው ትሩፋት የተነሳ በቅድስና ክብር አክብሮ ለገድላቸው እንዲሁም በተጋድሎ ላሳለፉበት ቦታ ለረገጡት አፈር ሁሉ በረከታቸው ተርፎ ዛሬ እኛ ምእመናን በየመካናቱ እምነቱን በመተሻሸት በመጠጣት ከቅዱሳኑ በረከት እንሳተፋለንል፡፡ በዘጸአት 20÷2-6 እግዚአብሔር አምላክ ለሚወዱትም ትእዛዙን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን እንደሚያደርግ ተጽፏል፡፡ በዘዳግም 7÷12 ደግሞ “እንዲህም ይሆናል፤ ይህችን ፍርድ ሰምተህ ብትጠብቃት ብታደርጋትም፥ አምላክህ እግዚአብሔር ለአባቶችህ የማለውን ቃል ኪዳንና ምሕረት ለአንተ ይጠብቅልሃል” ይላል፡፡ ኪዳነ ምህረት፣ የምህረት ቃል ኪዳን ማለት ነው፡፡
ይህም ፍጹም ከከበሩ የእመቤታችን በዓላት አንዱ ከልጇ ከወዳጇ ከኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ የማይጠፋ የዘላለም ኪዳን የሰጠበት ዕለት መታሰቢያ ነው፡፡ ታላቁ የነገረ ማርያም መጽሐፍ እንደሚያስረዳን ጌታችን ካረገ በኋላ እመቤታችን ጌታ ወደ ተቀበረበት ጎልጎታ እየሄደች ትጸልይ ነበር፡፡ በየካቲት 16 ቀንም ከወትሮው ለየት ባለ መልኩ “ልጄ ወዳጄ ሆይ ከሥጋዬ ሥጋ ከነፍሴ ነፍስ ነሥተህ ሰው በመሆንህ ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን በቻለችህ ማኅፀኔ ከአንተ ጋር ሀገር ለሀገር ስለመሰደዴ መጥተህ ልመናዬን ትሰማኝ ዘንድ እለምንሃለሁ” እያለች ጸለየች፡፡ ጌታችንም መጥቶ ምን እንዲያደርግላት እንደምትፈልግ ጠየቀችው፡፡
ቅድስት ድንግል ማርያም በስሟ ለሚማጸኑ መታሰቢያዋን ለሚያደርጉ፣ ለችግረኛ ለሚራሩ፣ በስሟ ቤተ ክርስቲያን ለሚያንጹ፣ ዕጣን ዘይትና መብአ ለቤተ ክርስቲያን ለሚሰጡ ምሕረትን እንዲያደርግላቸው ጠየቀችው፡፡ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስም በአባቴ፣ በራሴና በመንፈስ ቅዱስ ማልሁልሽ ቃል ኪዳንም ገባሁልሽ አላት፡፡ ይህን የማያልፍ የምህረት ቃል ኪዳን ስለገባላትም ዕለቱ ኪዳነ ምሕረት የምሕረት የይቅርታ መሐላ፣ ውል፣ ስምምነት፣ ተብሎ በዝማሬ፣ በማኅሌትና በቅዳሴ ይከበራል፡፡ ምዕመናንም ዘወትር በረከትን ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም ይቀበላሉ፡፡ ገዳማውያንም ይህን ቃል ኪዳኗን አስበው ዘወትር ምህረትን አማልጂ ይሏታልና ገዳማቸውን እንደግፍ፣ በዓታቸውን እናጽና፣ ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
11 days ago
በአካልና በአእምሮ የዳበረ ትውልድ በመገንባት አዲስ አበባን የብልጽግና ተምሳሌት እናደርጋለን - ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባን የብልጽግና ተምሳሌት እናደርጋታለን ብለን ስንነሳ በአካልና በአእምሮ የዳበረ ትውልድ መገንባትን ቅድሚያ በመስጠት ነው አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በቦሌ ክፍለከተማ የተገነቡ የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ መሰረተ ልማቶችን ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል።
በይፋ ተመርቀው አገልግሎት መስጠት የጀመሩት መሰረተ ልማቶች አምስት ስፖርት ማዘውተሪያዎችን፣ 95 የህጻናት መጫዎቻዎች፣ ስድስት የህጻናት ማቆያዎች፣ ካፍቴሪያዎች፣ አንፊ ትያትሮችን ያካተተ ነው፡፡
በተለይም ካፒቴን አበራ ለሚ ከ300 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ በ4ሺህ 900 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የለሚ ኮሚኒቲ ስታዲየምን ገንብተው ማስረከባቸውን ከንቲባዋ ገልጸዋል፡፡
ስታዲየሙ የእግር ኳስ መጫወቻ ሜዳ፣ የመሮጫ ትራክ፣ ጥላ ያለው የተመልካች መቀመጫ፣ ለወጣቶች የስራ እድል የሚውሉ ሱቆች፣ መታጠቢያና መጸዳጃ ቤቶች፣ ጂምናዚየምና የእቃ ማከማቻ መጋዘንንና ያካተተ ነው ብለዋል፡፡
ከንቲባ አዳነች ስታዲየሙን ገንብተው ያስረከቡን ካፒቴን አበራ ለሚ አመስግነው የአካባቢው ነዋሪዎች ስታዲየሙን በእንክብካቤ እንዲጠቀሙበት አሳስበዋል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባን የብልጽግና ተምሳሌት እናደርጋታለን ብለን ስንነሳ በአካልና በአእምሮ የዳበረ ትውልድ መገንባትን ቅድሚያ በመስጠት ነው አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በቦሌ ክፍለከተማ የተገነቡ የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ መሰረተ ልማቶችን ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል።
በይፋ ተመርቀው አገልግሎት መስጠት የጀመሩት መሰረተ ልማቶች አምስት ስፖርት ማዘውተሪያዎችን፣ 95 የህጻናት መጫዎቻዎች፣ ስድስት የህጻናት ማቆያዎች፣ ካፍቴሪያዎች፣ አንፊ ትያትሮችን ያካተተ ነው፡፡
በተለይም ካፒቴን አበራ ለሚ ከ300 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ በ4ሺህ 900 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የለሚ ኮሚኒቲ ስታዲየምን ገንብተው ማስረከባቸውን ከንቲባዋ ገልጸዋል፡፡
ስታዲየሙ የእግር ኳስ መጫወቻ ሜዳ፣ የመሮጫ ትራክ፣ ጥላ ያለው የተመልካች መቀመጫ፣ ለወጣቶች የስራ እድል የሚውሉ ሱቆች፣ መታጠቢያና መጸዳጃ ቤቶች፣ ጂምናዚየምና የእቃ ማከማቻ መጋዘንንና ያካተተ ነው ብለዋል፡፡
ከንቲባ አዳነች ስታዲየሙን ገንብተው ያስረከቡን ካፒቴን አበራ ለሚ አመስግነው የአካባቢው ነዋሪዎች ስታዲየሙን በእንክብካቤ እንዲጠቀሙበት አሳስበዋል።
11 days ago
(ዘ-ሐበሻ መዝናኛ ዜና) ታዋቂዋ የፖፕ ዘፋኝ ቴይለር ስዊፍት እና እጮኛዋ ትራቪስ ኬልሲ ቅዳሜ፣ ግንቦት 23 በክሊቭላንድ በተካሄደው የኤንቢኤ የምስራቅ ኮንፈረንስ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ላይ ታድመዋል። ጥንዶቹ በሮኬት አሬና የፊት ረድፍ ላይ ተቀምጠው የክሊቭላንድ ካቫሊየርስ እና የኒውዮርክ ኒክስን ሶስተኛ ዙር ጨዋታ ሲከታተሉ በካሜራ ሌንስ ገብተዋል። በትውልድ ከተማው ክሊቭላንድ ሃይትስ አቅራቢያ ያደገው እና የካቫሊየርስ ቡድን ጠንካራ ደጋፊ መሆኑን ሲገልጽ የቆየው ትራቪስ ኬልሲ፣ ከእጮኛው ጋር በመሆን ቡድኑን ሲደግፉ እና ፈገግታ ሲለዋወጡ ታይተዋል።
በዕለቱ የ36 ዓመቷ ቴይለር ስዊፍት ጥቁር እና ብርማ ቀለም ያለው የውስጥ ልብስ፣ ከጀርባው ሰማያዊ ዲዛይን ያለው ጥቁር ጃኬት፣ ሰፋ ያለ ሰማያዊ ጂንስ እና ባለ ተረከዝ ጫማ የመረጠች ሲሆን፣ ጸጉሯን ወደ ታች ለቃ እና አነስተኛ ጥቁር ቦርሳ ይዛ ነበር። በተመሳሳይ ዕድሜ ላይ የሚገኘው ትራቪስ ኬልሲም አጫጭር እጅ ያለው የጂንስ ሸሚዝ ከነጭ ቲሸርት ጋር፣ ሰማያዊ ጂንስ፣ ነጭ ጫማ እንዲሁም የትውልድ ከተማውን ቡድን ለመደገፍ የካቫሊየርስ ኮፍያ ወደ ኋላ አድርጎ ነበር።
ጥንዶቹ ጨዋታው ከመጀመሩ በፊት ወደ መቀመጫቸው ሲያመሩ ደጋፊዎች በሆታ የተቀበሏቸው ሲሆን፣ ኬልሲ የካቫሊየርስን ደጋፊዎች ስሜት ሲያነቃቃ ታይቷል። ከቡድኑ እና ከደጋፊዎችም አነስተኛ አሻንጉሊት በስጦታ ተቀብለዋል። ጨዋታው እረፍት ላይ ሲደርስ ኒክስ 60 ለ 54 ይመራ ነበር።
ከ2023 ጀምሮ አብረው መሆን የጀመሩት ጥንዶቹ፣ ባለፈው ዓመት ነሐሴ 26 በኢንስታግራም ገጻቸው ላይ "የእንግሊዘኛ መምህራችሁ እና የስፖርት መምህራችሁ ሊጋቡ ነው" በማለት እና የ"TNT" (የስማቸው የመጀመሪያ ፊደላት) ቅጽል ስም በመጠቀም ታጮታቸውን ይፋ ማድረጋቸው ይታወሳል። የቅርብ ምንጮች ለPEOPLE መጽሔት እንደገለጹት፣ ጥንዶቹ ሰርጋቸውን ከሚዲያ እይታ ርቆ በግል ማድረግ የሚፈልጉ ሲሆን፣ ትርኢት የማይበዛበት እና የቅርብ ጓደኞች ብቻ የሚገኙበት የግል ስነ-ስርዓት እንደሚሆን ታውቋል።
በቅርብ ሳምንታት ውስጥም ጥንዶቹ በተለያዩ ስፍራዎች አብረው ታይተዋል። ግንቦት 16 በብሩክሊን፣ ኒውዮርክ ለእራት ግብዣ፣ በዚሁ ወር መጀመሪያ በግሪክ የጓደኛቸውን ሰርግ ለመታደም፣ እንዲሁም ለንደን ውስጥ የ'ሮሚዮ እና ዡልየት' ቴአትርን ለመመልከት መታደማቸው ተዘግቧል። በተጨማሪም ግንቦት 11 ቴይለር ከቤተሰቦቿ ጋር ዌስት ቪሌጅ ውስጥ እራት ስትመገብ ታይታለች።
ይህ ዜና ለየትኛው ፕላትፎርም (ድረ-ገጽ፣ ፌስቡክ፣ ቴሌግራም) እንደሚውል ንገረኝ እና እንደ አስፈላጊነቱ አርዕስቱን እና ርዝመቱን ላስተካክልልህ እችላለሁ።
በዕለቱ የ36 ዓመቷ ቴይለር ስዊፍት ጥቁር እና ብርማ ቀለም ያለው የውስጥ ልብስ፣ ከጀርባው ሰማያዊ ዲዛይን ያለው ጥቁር ጃኬት፣ ሰፋ ያለ ሰማያዊ ጂንስ እና ባለ ተረከዝ ጫማ የመረጠች ሲሆን፣ ጸጉሯን ወደ ታች ለቃ እና አነስተኛ ጥቁር ቦርሳ ይዛ ነበር። በተመሳሳይ ዕድሜ ላይ የሚገኘው ትራቪስ ኬልሲም አጫጭር እጅ ያለው የጂንስ ሸሚዝ ከነጭ ቲሸርት ጋር፣ ሰማያዊ ጂንስ፣ ነጭ ጫማ እንዲሁም የትውልድ ከተማውን ቡድን ለመደገፍ የካቫሊየርስ ኮፍያ ወደ ኋላ አድርጎ ነበር።
ጥንዶቹ ጨዋታው ከመጀመሩ በፊት ወደ መቀመጫቸው ሲያመሩ ደጋፊዎች በሆታ የተቀበሏቸው ሲሆን፣ ኬልሲ የካቫሊየርስን ደጋፊዎች ስሜት ሲያነቃቃ ታይቷል። ከቡድኑ እና ከደጋፊዎችም አነስተኛ አሻንጉሊት በስጦታ ተቀብለዋል። ጨዋታው እረፍት ላይ ሲደርስ ኒክስ 60 ለ 54 ይመራ ነበር።
ከ2023 ጀምሮ አብረው መሆን የጀመሩት ጥንዶቹ፣ ባለፈው ዓመት ነሐሴ 26 በኢንስታግራም ገጻቸው ላይ "የእንግሊዘኛ መምህራችሁ እና የስፖርት መምህራችሁ ሊጋቡ ነው" በማለት እና የ"TNT" (የስማቸው የመጀመሪያ ፊደላት) ቅጽል ስም በመጠቀም ታጮታቸውን ይፋ ማድረጋቸው ይታወሳል። የቅርብ ምንጮች ለPEOPLE መጽሔት እንደገለጹት፣ ጥንዶቹ ሰርጋቸውን ከሚዲያ እይታ ርቆ በግል ማድረግ የሚፈልጉ ሲሆን፣ ትርኢት የማይበዛበት እና የቅርብ ጓደኞች ብቻ የሚገኙበት የግል ስነ-ስርዓት እንደሚሆን ታውቋል።
በቅርብ ሳምንታት ውስጥም ጥንዶቹ በተለያዩ ስፍራዎች አብረው ታይተዋል። ግንቦት 16 በብሩክሊን፣ ኒውዮርክ ለእራት ግብዣ፣ በዚሁ ወር መጀመሪያ በግሪክ የጓደኛቸውን ሰርግ ለመታደም፣ እንዲሁም ለንደን ውስጥ የ'ሮሚዮ እና ዡልየት' ቴአትርን ለመመልከት መታደማቸው ተዘግቧል። በተጨማሪም ግንቦት 11 ቴይለር ከቤተሰቦቿ ጋር ዌስት ቪሌጅ ውስጥ እራት ስትመገብ ታይታለች።
ይህ ዜና ለየትኛው ፕላትፎርም (ድረ-ገጽ፣ ፌስቡክ፣ ቴሌግራም) እንደሚውል ንገረኝ እና እንደ አስፈላጊነቱ አርዕስቱን እና ርዝመቱን ላስተካክልልህ እችላለሁ።
11 days ago
የማዕድን ዘርፍ እና አዲስ የኢኮኖሚ ምዕራፍ
******************
(የዕለቱ መልዕክት)
በኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ትንሳኤ ውስጥ ለዓመታት ተኝቶ የነበረው የማዕድን ሀብታችን አሁን ለሀገር ኢኮኖሚ ትከሻውን እየሰጠ ይገኛል። ከባህላዊ የግብርና አጥር ወጥተን አገራችንን ወደ አፍሪካ የኢንዱስትሪ ማዕከል ለማሸጋገር በሚደረገው ጥረት ኢትዮጵያ ያሏትን የሀብት ክምችት በዕውቀትና በቴክኖሎጂ አቀነባብራ መጠቀም ጀምራለች። በዚህም የከርሰ ምድርና ገጸ ምድር ሀብቷን ወደ ብሔራዊ ምርታማነት የመቀየር አዲስ ምዕራፍ ከፍታለች።
የማምረቻው ዘርፍ እንደ ወንዝ ውሃ የኢኮኖሚውን አቅጣጫ የሚቀይር ከሆነ ማዕድን ደግሞ የዚያ ወንዝ ምንጭ ነው። አገራችንን የኢንዱስትሪ ፋና ለማድረግ የጀመርነው የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ፣ የማዕድን ዘርፉን ከምድር ውስጥ አውጥቶ ወደ ፋብሪካዎች ግብዓትነት የመቀየር ግዴታ አለበት።
የኢንዱስትሪ ፓርኮቻችን እያሳዩት ባለው አቅም የማዕድን ዘርፉን በቴክኖሎጂ የታገዘ በማድረግ የውጭ ምንዛሪ ጥገኝነታችንን መቀነስ የምንችለው አሁን ነው። በገዛ መሬታችን ያለውን ሀብት በጥራትና በክህሎት ተጠቅመን የውጭ ገበያን በዋጋና በጥራት መፎካከር የሚችል አቅም መገንባትም አለብን።
ከውጥን ወደ እውነታ እየተሸጋገርን ባለበት በዚህ ወቅት የማዕድን ልማታችን ከጥሬ ዕቃ ሽያጭ አልፎ እሴት በተጨመረባቸው ምርቶች መደገፍ አለበት። የወርቅ፣ የኦፓል፣ የታንታለም እና የሌሎች ማዕድናት ፍሰት ለሀገር ኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት መሆን የሚችለው፣ የማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎች በፓርኮቻችን ውስጥ ሲጠናከሩ ብቻ ነው።
የኢኮኖሚ ነፃነት ማለት በውጭ ምንዛሪ መግዛት ሳይሆን በእጅ ያለን ሀብት በአገር አቅም አምርቶ ለዓለም ማቅረብ ነው። ይህ ጉዞ በሚሊዮን ዜጎች የሥራ ዕድል ጥያቄ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያ የሉዓላዊነትና የብልጽግና መለኪያ ነው።
የማዕድን ዘርፉን ወደ ኢንዱስትሪ ማቀናጀት ማለት የአገርን የቴክኖሎጂ አቅም መፈተን ማለት ነው። ዘመናዊ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ለዓለም አቀፍ ደረጃ ያላቸው ማዕድናት ማቀነባበሪያ ማዕከላት ሲሆኑ ኢትዮጵያ ከጥሬ ዕቃ ላኪነት ወደ ምርት አምራችነት ትሸጋገራለች።
ይህ ሽግግር በተለይም የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን፣ የፀሐይ ኃይል መሣሪያዎችን እና የሕክምና መሣሪያዎችን ለማምረት ወሳኝ የሆኑ ማዕድናትን በአገር ውስጥ መጠቀምን ይጠይቃል።
"ውኃ ካልጠራ አይጠጣም፣ ሰው ካልተማረ አይጠቅም" እንደተባለው የምንፈልገውን የኢንዱስትሪ ለውጥ የምናመጣው በትምህርት፣ በቴክኖሎጂ ሽግግር እና በዘርፉ በሰለጠነ የሰው ኃይል ብቻ ነው።
የኢትዮጵያ ትንሳኤ በወረቀት ላይ የተጻፈ ራዕይ ሳይሆን በየፋብሪካው መጋዘን የሚከማች ምርት፣ በየኢንዱስትሪ ፓርኩ የሚሰማ የቴክኖሎጂ ምት እና በምድር የተገኙ ማዕድናት በኢትዮጵያዊ ክህሎት ሲቀረጹ የሚታይ እውነት ነው።
በአሁኑ ወቅት የኢንዱስትሪ ፓርኮቻችን እየሳቡት ያለው ከፍተኛ ኢንቨስትመንት፣ የማዕድን ዘርፉን እንደ ታላቅ የኢኮኖሚ ምንጭ ለመጠቀም ያለንን አቅም ያሳያል። የልዩ ኢኮኖሚ ዞን አዋጁም ለዚህ ዘርፍ የሚሰጠው የግብርና ሌሎች ጥቅማጥቅሞች፣ ባለሀብቶች ወደ ማዕድን ልማት እንዲገቡ ትልቅ ማበረታቻ ሆኗል።
የማዕድን ሀብታችንን በዘመናዊ አሠራር ፈትሸን፣ የኢንዱስትሪው ዘርፍ እንዲያንሰራራ ማድረጉ የጊዜው ትልቁ አገራዊ ጥሪ ነው።
ኢትዮጵያ በምርቷ ትከበራለች፤ በምድሯ የተከማቸው ሀብትም ለቀጣዩ ትውልድ የብልጽግና ፋና ሆኖ ይደምቃል። ይህ የኢንዱስትሪ አብዮት የኢትዮጵያን ስም በዓለም አደባባይ ከፍ የሚያደርግ፣ የኢኮኖሚ መዋቅራችንን ለዘመናት የሚያጸና የትንሳኤ ብሥራት ነው።
በየደረጃው ያለው የማዕድን ምርታችን ሲጎለብት ኢትዮጵያ የራሷን የኢንዱስትሪ ሉዓላዊነት ታውጃለች። ነገ የምናያት ኢትዮጵያ በምርቷ የምትኩራራ፣ በሀብቷ የምትበለጽግ እና ለአፍሪካ የብልጽግና ፋና የምትሆን አገር ናት።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
Ethiopian Broadcasting Corporation #ebcdotstream #ethiopia #ebc #ማዕድን #ኢኮኖሚ
******************
(የዕለቱ መልዕክት)
በኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ትንሳኤ ውስጥ ለዓመታት ተኝቶ የነበረው የማዕድን ሀብታችን አሁን ለሀገር ኢኮኖሚ ትከሻውን እየሰጠ ይገኛል። ከባህላዊ የግብርና አጥር ወጥተን አገራችንን ወደ አፍሪካ የኢንዱስትሪ ማዕከል ለማሸጋገር በሚደረገው ጥረት ኢትዮጵያ ያሏትን የሀብት ክምችት በዕውቀትና በቴክኖሎጂ አቀነባብራ መጠቀም ጀምራለች። በዚህም የከርሰ ምድርና ገጸ ምድር ሀብቷን ወደ ብሔራዊ ምርታማነት የመቀየር አዲስ ምዕራፍ ከፍታለች።
የማምረቻው ዘርፍ እንደ ወንዝ ውሃ የኢኮኖሚውን አቅጣጫ የሚቀይር ከሆነ ማዕድን ደግሞ የዚያ ወንዝ ምንጭ ነው። አገራችንን የኢንዱስትሪ ፋና ለማድረግ የጀመርነው የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ፣ የማዕድን ዘርፉን ከምድር ውስጥ አውጥቶ ወደ ፋብሪካዎች ግብዓትነት የመቀየር ግዴታ አለበት።
የኢንዱስትሪ ፓርኮቻችን እያሳዩት ባለው አቅም የማዕድን ዘርፉን በቴክኖሎጂ የታገዘ በማድረግ የውጭ ምንዛሪ ጥገኝነታችንን መቀነስ የምንችለው አሁን ነው። በገዛ መሬታችን ያለውን ሀብት በጥራትና በክህሎት ተጠቅመን የውጭ ገበያን በዋጋና በጥራት መፎካከር የሚችል አቅም መገንባትም አለብን።
ከውጥን ወደ እውነታ እየተሸጋገርን ባለበት በዚህ ወቅት የማዕድን ልማታችን ከጥሬ ዕቃ ሽያጭ አልፎ እሴት በተጨመረባቸው ምርቶች መደገፍ አለበት። የወርቅ፣ የኦፓል፣ የታንታለም እና የሌሎች ማዕድናት ፍሰት ለሀገር ኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት መሆን የሚችለው፣ የማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎች በፓርኮቻችን ውስጥ ሲጠናከሩ ብቻ ነው።
የኢኮኖሚ ነፃነት ማለት በውጭ ምንዛሪ መግዛት ሳይሆን በእጅ ያለን ሀብት በአገር አቅም አምርቶ ለዓለም ማቅረብ ነው። ይህ ጉዞ በሚሊዮን ዜጎች የሥራ ዕድል ጥያቄ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያ የሉዓላዊነትና የብልጽግና መለኪያ ነው።
የማዕድን ዘርፉን ወደ ኢንዱስትሪ ማቀናጀት ማለት የአገርን የቴክኖሎጂ አቅም መፈተን ማለት ነው። ዘመናዊ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ለዓለም አቀፍ ደረጃ ያላቸው ማዕድናት ማቀነባበሪያ ማዕከላት ሲሆኑ ኢትዮጵያ ከጥሬ ዕቃ ላኪነት ወደ ምርት አምራችነት ትሸጋገራለች።
ይህ ሽግግር በተለይም የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን፣ የፀሐይ ኃይል መሣሪያዎችን እና የሕክምና መሣሪያዎችን ለማምረት ወሳኝ የሆኑ ማዕድናትን በአገር ውስጥ መጠቀምን ይጠይቃል።
"ውኃ ካልጠራ አይጠጣም፣ ሰው ካልተማረ አይጠቅም" እንደተባለው የምንፈልገውን የኢንዱስትሪ ለውጥ የምናመጣው በትምህርት፣ በቴክኖሎጂ ሽግግር እና በዘርፉ በሰለጠነ የሰው ኃይል ብቻ ነው።
የኢትዮጵያ ትንሳኤ በወረቀት ላይ የተጻፈ ራዕይ ሳይሆን በየፋብሪካው መጋዘን የሚከማች ምርት፣ በየኢንዱስትሪ ፓርኩ የሚሰማ የቴክኖሎጂ ምት እና በምድር የተገኙ ማዕድናት በኢትዮጵያዊ ክህሎት ሲቀረጹ የሚታይ እውነት ነው።
በአሁኑ ወቅት የኢንዱስትሪ ፓርኮቻችን እየሳቡት ያለው ከፍተኛ ኢንቨስትመንት፣ የማዕድን ዘርፉን እንደ ታላቅ የኢኮኖሚ ምንጭ ለመጠቀም ያለንን አቅም ያሳያል። የልዩ ኢኮኖሚ ዞን አዋጁም ለዚህ ዘርፍ የሚሰጠው የግብርና ሌሎች ጥቅማጥቅሞች፣ ባለሀብቶች ወደ ማዕድን ልማት እንዲገቡ ትልቅ ማበረታቻ ሆኗል።
የማዕድን ሀብታችንን በዘመናዊ አሠራር ፈትሸን፣ የኢንዱስትሪው ዘርፍ እንዲያንሰራራ ማድረጉ የጊዜው ትልቁ አገራዊ ጥሪ ነው።
ኢትዮጵያ በምርቷ ትከበራለች፤ በምድሯ የተከማቸው ሀብትም ለቀጣዩ ትውልድ የብልጽግና ፋና ሆኖ ይደምቃል። ይህ የኢንዱስትሪ አብዮት የኢትዮጵያን ስም በዓለም አደባባይ ከፍ የሚያደርግ፣ የኢኮኖሚ መዋቅራችንን ለዘመናት የሚያጸና የትንሳኤ ብሥራት ነው።
በየደረጃው ያለው የማዕድን ምርታችን ሲጎለብት ኢትዮጵያ የራሷን የኢንዱስትሪ ሉዓላዊነት ታውጃለች። ነገ የምናያት ኢትዮጵያ በምርቷ የምትኩራራ፣ በሀብቷ የምትበለጽግ እና ለአፍሪካ የብልጽግና ፋና የምትሆን አገር ናት።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
Ethiopian Broadcasting Corporation #ebcdotstream #ethiopia #ebc #ማዕድን #ኢኮኖሚ
Sponsored by
Surafel
11 days ago
የባሕር በር ትንሳዔ፦ የኢትዮጵያ አዲሱ የብልጽግና መንገድ
*************
የባሕር በር ለአንድ ሀገር የሉዓላዊነት፣ የክብር፣ የስትራቴጂክ ጠቀሜታ እንዲሁም የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ አቅም ማሳያ ተደርጎ ይወሰዳል።
የባሕር በር ከሌለ ገበያው የጎረቤት ሀገር ብቻ ሲሆን፣ ወደብ አልባ ሀገራትም የጎረቤቶቻቸው እስረኞች ለመሆን ይገደዳሉ።
ደማቁ የታሪክ ማህደር፦ ከአዱሊስ እስከ ዜይላ
ኢትዮጵያ በረዥም ታሪኳ የባሕር በር ባለቤት የነበረች እና በራሷ ከዓለም ጋር ስትገበያይ የኖረች ሀገር መሆኗን የታሪክ ማስረጃዎች በሚገባ ያሳያሉ።
በሀገራችን ወደብ በተደራጀ መልኩ ጥቅም ላይ መዋል የጀመረው ገና በአክሱማውያን ዘመን ነበር።
አክሱማውያን እና ከእነሱ በፊት የነበሩት የዳማት ነገሥታት በአዱሊስ ወደብ በመጠቀም ከግሪክ እና ከባዛንታይን ነገሥታት ጋር ይገበያዩ ነበር።
በዚህም የዳማት ልዑላን እና አክሱማውያን ነገሥታት እጅግ እንደከበሩ እና መንግሥታቸውንም ገናና ያደረጉት ከዚህ ንግድ በሚገኝ ገቢ እንደነበር ፕላይኒ ትልቁ በጽሁፉ አብራርቷል።
የአክሱም መንግሥት መዳከም ኢትዮጵያን የባሕር በር አላሳጣትም ነበር። የዛግዌ ሥርወ መንግሥት ንጉሥ ላሊበላን ጨምሮ በሰሜን ኢትዮጵያ የተቋቋሙት መንግሥታት የምጽዋን ወደብ ለፖለቲካዊ እና ሃይማኖታዊ ፍላጎታቸው ማሳኪያነት ይጠቀሙበት ነበር።
በኦቶማን ቱርኮች ጫና ሲፈጠር ደግሞ፣ የኢትዮጵያ ነገሥታት ፊታቸውን ወደ ሕንድ ውቅያኖሷ ዜይላ ወደብ በማዞር የአርጎባ ሕዝቦችን በመጠቀም ዜይላን የኢትዮጵያ ዋና ወደብ አድርገውት ነበር።
በኋላም ዳግማዊ አፄ ምኒልክ ከፈረንሳይ ጋር ባደረጉት ስምምነት ጅቡቲን በሚገባ ተጠቅመውባታል።
ዳግማዊ አፄ ምኒልክ እ.አ.አ በ1876 ዓ.ም ለንጉሥ ኡምቤርቶ በላኩት ደብዳቤ የዜይላን በር ለማግኘት ያደረጉት ጥረት ኢትዮጵያውያን በየዘመናቱ የባሕር በር ባለቤትነታቸውን ለማስከበር ያደረጉትን ዲፕሎማሲያዊ ትግል ያመላክታል።
ይህ የሚያሳየው፣ ሀገራችን በውጭ ኃይሎች ወረራ ተግዳሮት ቢገጥማትም፣ በየጊዜው የተፈራረቁት ነገሥታት የባሕር በርን ለማስከበር ሁለገብ ትግል ከማድረግ የቦዘኑበት ጊዜ አለመኖሩን ነው።
የቀይ ባሕር ጂኦ-ፖለቲካዊ ፍልሚያ
ዛሬ ላይ የቀይ ባሕር አካባቢ ከፍተኛ የዓለም ኢኮኖሚ እንቅስቃሴ የሚደረግበት እና በርካታ ሀገራት ኃይላቸውን የሚያሳዩበት ስትራቴጂያዊ ቀጣና ሆኗል።
በቀጣናው ያሉ ኃያላን ሀገራት ከባሕር ውንብድና ጋር በተያያዘ በሚል ሰበብ በጅቡቲ ላይ ወታደራዊ ካምፕ መስርተው ከከተሙ ቆይተዋል።
እነዚህ ኃያላን ሀገራት ግዙፍ ወታደራዊ ሰፈሮችን የገነቡ ሲሆን፣ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ወታደሮችን እና ዘመናዊ የጦር መርከቦችን በቀጣናው አሰማርተዋል።
ከሩቅ ከሚመጡት ኃያላን በተጨማሪም የቅርብ ሀገራትም ወታደራዊ እና ፖለቲካዊ ተፅዕኖ ለመፍጠር እጅግ በተወሳሰበ ፉክክር ውስጥ ገብተዋል።
ይህ የኃያላኑ ፉክክር በቀጣናው ሊፈጥር የሚችለው ግጭት ለኢትዮጵያና ለመሳሰሉት የአካባቢው ሀገራት ከፍተኛ የብሔራዊ ደህንነት ስጋት የደቀነ ነው።
ፍትሐዊ ያልሆነው እጣ ፈንታ
አሰብ በደቡባዊ ቀይ ባሕር ጫፍ የሚገኝ ወደብ ሲሆን፣ ኤርትራ ነፃ በወጣችበት ጊዜ አሰብ የኤርትራ አካል አልነበረችም፤ ይልቁንም ራስ ገዝ አስተዳደር ነበረች።
ሆኖም ኤርትራ አሰብን በሕገ-ወጥ መንገድ በመጠቅለሏ ኢትዮጵያ የባሕር በሮቿን ተነጥቃ በዓለም በህዝብ ቁጥር ትልቋ ወደብ አልባ ሀገር ሆናለች።
በኢትዮጵያ ወሰን እና በቀይ ባሕር መካከል ያለው ርቀት ከ60 ኪሎ ሜትር ያነሰ ቢሆንም፣ የሀገራችን ወጪ ንግድ እና ስትራቴጂያዊ ደኅንነት ግን በከፍተኛ ደረጃ ተጎድቷል።
ፕሮፍሰር ያዕቆብ ኃይለማርያም በመጽሐፋቸው እንደሚያስረዱት፣ በሕዝብ ብዛት ግዝፈቷ እና ለባሕር ባላት ታሪካዊ ቅርበት ኢትዮጵያ ወደብ አልባ ሀገር መሆን አይገባትም።
የአልጀርሱ ሥምምነት የወደብ ባለቤትነት መብትን ለማስከበር ጥሩ አጋጣሚ የነበረ ቢሆንም፣ ጥያቄው ሳይነሳ መቅረቱ ለወደፊቱም የሰላም ጠንቅ ሊሆን የሚችል ጉዳይ ነው።
የማዕበል ሽውታ እና የባሕር ጠረን ለዘመናት የኢትዮጵያ የነፃነት እና የብልፅግና ታሪክ አካል ነበሩ።
ኢትዮጵያ በታሪኳ ያለፈችባቸው መነሳት እና መውደቆች ከባሕር ጋር ከነበራት ቅርበት እና ርቀት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት አላቸው።
የባሕር በሮቿ በእጇ በነበሩበት ዘመን የጎለበተች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን መመስረት የተቻለ ሲሆን፣ በሯን በተነጠቀችበት ጊዜ ግን ኢኮኖሚዋ የኮሰሰና ፖለቲካዋ የተናጋ ሆኗል።
በእርግጥም የባሕር በር ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ ዕድገት ወሳኝ ሚና አለው።
ኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤት መሆን የሚገባት ታላቅ ሀገር ናት። ታሪካዊ መብቷን፣ የሕዝብ ብዛቷን እና እየተወሳሰበ የመጣውን የቀይ ባሕር ጂኦ-ፖለቲካዊ ስትራቴጂ ግምት ውስጥ በማስገባት የባሕር በርን ማረጋገጥ የቅንጦት ሳይሆን የሥልውና ጉዳይ ነው።
የአሁኑ ትውልድ ያለፈውን ደማቅ ታሪክ ጠንቅቆ በመረዳት፣ በቀጣናው ካሉ ጎረቤቶቹ ጋር በመከባበርና በጋራ ተጠቃሚነት መርህ ላይ ተመስርቶ፣ የኢትዮጵያን የባሕር በር ባለቤትነት ዳግም ለማረጋገጥ ከመቼውም ጊዜ በላይ ቆርጦ ተነስቷል።
የኢትዮጵያ እጣ ፈንታ በየብስ ላይ ብቻ ሳይሆን በባሕርም ላይ የተፃፈ ነው። ይህን ታሪካዊ አደራ ከዳር ማድረስ የትውልዱ ጽኑ ቃል ኪዳን ነው።
በለሚ ታደሰ
*************
የባሕር በር ለአንድ ሀገር የሉዓላዊነት፣ የክብር፣ የስትራቴጂክ ጠቀሜታ እንዲሁም የፖለቲካ እና የኢኮኖሚ አቅም ማሳያ ተደርጎ ይወሰዳል።
የባሕር በር ከሌለ ገበያው የጎረቤት ሀገር ብቻ ሲሆን፣ ወደብ አልባ ሀገራትም የጎረቤቶቻቸው እስረኞች ለመሆን ይገደዳሉ።
ደማቁ የታሪክ ማህደር፦ ከአዱሊስ እስከ ዜይላ
ኢትዮጵያ በረዥም ታሪኳ የባሕር በር ባለቤት የነበረች እና በራሷ ከዓለም ጋር ስትገበያይ የኖረች ሀገር መሆኗን የታሪክ ማስረጃዎች በሚገባ ያሳያሉ።
በሀገራችን ወደብ በተደራጀ መልኩ ጥቅም ላይ መዋል የጀመረው ገና በአክሱማውያን ዘመን ነበር።
አክሱማውያን እና ከእነሱ በፊት የነበሩት የዳማት ነገሥታት በአዱሊስ ወደብ በመጠቀም ከግሪክ እና ከባዛንታይን ነገሥታት ጋር ይገበያዩ ነበር።
በዚህም የዳማት ልዑላን እና አክሱማውያን ነገሥታት እጅግ እንደከበሩ እና መንግሥታቸውንም ገናና ያደረጉት ከዚህ ንግድ በሚገኝ ገቢ እንደነበር ፕላይኒ ትልቁ በጽሁፉ አብራርቷል።
የአክሱም መንግሥት መዳከም ኢትዮጵያን የባሕር በር አላሳጣትም ነበር። የዛግዌ ሥርወ መንግሥት ንጉሥ ላሊበላን ጨምሮ በሰሜን ኢትዮጵያ የተቋቋሙት መንግሥታት የምጽዋን ወደብ ለፖለቲካዊ እና ሃይማኖታዊ ፍላጎታቸው ማሳኪያነት ይጠቀሙበት ነበር።
በኦቶማን ቱርኮች ጫና ሲፈጠር ደግሞ፣ የኢትዮጵያ ነገሥታት ፊታቸውን ወደ ሕንድ ውቅያኖሷ ዜይላ ወደብ በማዞር የአርጎባ ሕዝቦችን በመጠቀም ዜይላን የኢትዮጵያ ዋና ወደብ አድርገውት ነበር።
በኋላም ዳግማዊ አፄ ምኒልክ ከፈረንሳይ ጋር ባደረጉት ስምምነት ጅቡቲን በሚገባ ተጠቅመውባታል።
ዳግማዊ አፄ ምኒልክ እ.አ.አ በ1876 ዓ.ም ለንጉሥ ኡምቤርቶ በላኩት ደብዳቤ የዜይላን በር ለማግኘት ያደረጉት ጥረት ኢትዮጵያውያን በየዘመናቱ የባሕር በር ባለቤትነታቸውን ለማስከበር ያደረጉትን ዲፕሎማሲያዊ ትግል ያመላክታል።
ይህ የሚያሳየው፣ ሀገራችን በውጭ ኃይሎች ወረራ ተግዳሮት ቢገጥማትም፣ በየጊዜው የተፈራረቁት ነገሥታት የባሕር በርን ለማስከበር ሁለገብ ትግል ከማድረግ የቦዘኑበት ጊዜ አለመኖሩን ነው።
የቀይ ባሕር ጂኦ-ፖለቲካዊ ፍልሚያ
ዛሬ ላይ የቀይ ባሕር አካባቢ ከፍተኛ የዓለም ኢኮኖሚ እንቅስቃሴ የሚደረግበት እና በርካታ ሀገራት ኃይላቸውን የሚያሳዩበት ስትራቴጂያዊ ቀጣና ሆኗል።
በቀጣናው ያሉ ኃያላን ሀገራት ከባሕር ውንብድና ጋር በተያያዘ በሚል ሰበብ በጅቡቲ ላይ ወታደራዊ ካምፕ መስርተው ከከተሙ ቆይተዋል።
እነዚህ ኃያላን ሀገራት ግዙፍ ወታደራዊ ሰፈሮችን የገነቡ ሲሆን፣ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ወታደሮችን እና ዘመናዊ የጦር መርከቦችን በቀጣናው አሰማርተዋል።
ከሩቅ ከሚመጡት ኃያላን በተጨማሪም የቅርብ ሀገራትም ወታደራዊ እና ፖለቲካዊ ተፅዕኖ ለመፍጠር እጅግ በተወሳሰበ ፉክክር ውስጥ ገብተዋል።
ይህ የኃያላኑ ፉክክር በቀጣናው ሊፈጥር የሚችለው ግጭት ለኢትዮጵያና ለመሳሰሉት የአካባቢው ሀገራት ከፍተኛ የብሔራዊ ደህንነት ስጋት የደቀነ ነው።
ፍትሐዊ ያልሆነው እጣ ፈንታ
አሰብ በደቡባዊ ቀይ ባሕር ጫፍ የሚገኝ ወደብ ሲሆን፣ ኤርትራ ነፃ በወጣችበት ጊዜ አሰብ የኤርትራ አካል አልነበረችም፤ ይልቁንም ራስ ገዝ አስተዳደር ነበረች።
ሆኖም ኤርትራ አሰብን በሕገ-ወጥ መንገድ በመጠቅለሏ ኢትዮጵያ የባሕር በሮቿን ተነጥቃ በዓለም በህዝብ ቁጥር ትልቋ ወደብ አልባ ሀገር ሆናለች።
በኢትዮጵያ ወሰን እና በቀይ ባሕር መካከል ያለው ርቀት ከ60 ኪሎ ሜትር ያነሰ ቢሆንም፣ የሀገራችን ወጪ ንግድ እና ስትራቴጂያዊ ደኅንነት ግን በከፍተኛ ደረጃ ተጎድቷል።
ፕሮፍሰር ያዕቆብ ኃይለማርያም በመጽሐፋቸው እንደሚያስረዱት፣ በሕዝብ ብዛት ግዝፈቷ እና ለባሕር ባላት ታሪካዊ ቅርበት ኢትዮጵያ ወደብ አልባ ሀገር መሆን አይገባትም።
የአልጀርሱ ሥምምነት የወደብ ባለቤትነት መብትን ለማስከበር ጥሩ አጋጣሚ የነበረ ቢሆንም፣ ጥያቄው ሳይነሳ መቅረቱ ለወደፊቱም የሰላም ጠንቅ ሊሆን የሚችል ጉዳይ ነው።
የማዕበል ሽውታ እና የባሕር ጠረን ለዘመናት የኢትዮጵያ የነፃነት እና የብልፅግና ታሪክ አካል ነበሩ።
ኢትዮጵያ በታሪኳ ያለፈችባቸው መነሳት እና መውደቆች ከባሕር ጋር ከነበራት ቅርበት እና ርቀት ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት አላቸው።
የባሕር በሮቿ በእጇ በነበሩበት ዘመን የጎለበተች እና የበለፀገች ኢትዮጵያን መመስረት የተቻለ ሲሆን፣ በሯን በተነጠቀችበት ጊዜ ግን ኢኮኖሚዋ የኮሰሰና ፖለቲካዋ የተናጋ ሆኗል።
በእርግጥም የባሕር በር ለአንድ ሀገር ሁለንተናዊ ዕድገት ወሳኝ ሚና አለው።
ኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤት መሆን የሚገባት ታላቅ ሀገር ናት። ታሪካዊ መብቷን፣ የሕዝብ ብዛቷን እና እየተወሳሰበ የመጣውን የቀይ ባሕር ጂኦ-ፖለቲካዊ ስትራቴጂ ግምት ውስጥ በማስገባት የባሕር በርን ማረጋገጥ የቅንጦት ሳይሆን የሥልውና ጉዳይ ነው።
የአሁኑ ትውልድ ያለፈውን ደማቅ ታሪክ ጠንቅቆ በመረዳት፣ በቀጣናው ካሉ ጎረቤቶቹ ጋር በመከባበርና በጋራ ተጠቃሚነት መርህ ላይ ተመስርቶ፣ የኢትዮጵያን የባሕር በር ባለቤትነት ዳግም ለማረጋገጥ ከመቼውም ጊዜ በላይ ቆርጦ ተነስቷል።
የኢትዮጵያ እጣ ፈንታ በየብስ ላይ ብቻ ሳይሆን በባሕርም ላይ የተፃፈ ነው። ይህን ታሪካዊ አደራ ከዳር ማድረስ የትውልዱ ጽኑ ቃል ኪዳን ነው።
በለሚ ታደሰ
12 days ago
በሀገር አቀፍ ደረጃ ራስን ማጥፋትን ለመግታት ያለመ የሦስት ወራት የንቅናቄ መርሃ ግብር ሊጀመር ነው
#ethiopia | በሀገራችን በተለይም በወጣቱ ማህበረሰብ ዘንድ በከፍተኛ ሁኔታ እየተስፋፋ የመጣውንና አሳሳቢ ማህበራዊ ቀውስ እየሆነ ያለውን ራስን የማጥፋት ድርጊት ለመከላከል የሚያስችል አገር አቀፍ ንቅናቄ ከሚመለከታቸው ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ጋር በጋራ በመሆን ይፋ ሊደረግ መሆኑ ተጠቁሟል።
በሞቴ - ከመሞት መሰንበት በሚል መሪ ቃል ለሚቀጥሉት ሦስት ወራት የሚቆየው ይህ የህይወት አድን ንቅናቄ በህብረተሰቡ ውስጥ የሚገኙ ባህላዊ የመረዳዳት እሴቶችን እና የስነ-ልቦና ግንዛቤን በማሳደግ ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት ያለመ ነው።
የዓለም ጤና ድርጅት መረጃዎች እንደሚያሳዩት በዓለም ዙሪያ በየዓመቱ ከ720 ሺህ በላይ ሰዎች የራሳቸውን ህይወት የሚያጠፉ ሲሆን ይህም በዓለም ላይ ከሚሞቱ መቶ ሰዎች መካከል አንዱ ራሱን እንደሚያጠፋ ያመለክታል።
በተለይም እ.ኤ.አ በ2021 በተደረገ ጥናት ዕድሜያቸው ከ15 እስከ 19 ባሉ ወጣቶች ላይ ራስን ማጥፋት ዋነኛው የሞት መንስኤ ሆኖ ተመዝግቧል።
ይህ ችግር በብዛት ዝቅተኛና መካከለኛ ገቢ ባላቸው ሀገራት የሚከሰት ሲሆን በኢትዮጵያም በየዓመቱ ከ100 ሺህ ሰዎች ውስጥ 10 ያህሉ ራሳቸውን እንደሚያጠፉና ይህም ከጠቅላላው የህዝብ ቁጥር ጋር ሲሰላ በአመት ከ8 ሺህ እስከ 10 ሺህ የሚደርሱ ዜጎች በዚሁ ምክንያት ህይወታቸውን እንደሚያጡ ከቀረቡት መረጃዎች ለመረዳት ተችሏል።
የአይሰለጥንብኝም ንቅናቄ ፕሬዝደንት መጋቢ ቢንያም አዱኛ በመድረኩ ላይ እንደገለጹት ለራስ ማጥፋት ድርጊት የአእምሮ ጤና እክሎች ዋነኛ መንስኤዎች ሲሆኑ የችግሩ መነሻዎች ደግሞ የሱስ ጥገኝነት፣ የደኅረ-ጕዳት መዘዞች፣ እንዲሁም ግለሰባዊ፣ ቤተሰባዊ እና ማህበረሰባዊ ቀውሶች ናቸው።
ስትራቴጂው በዋናነት የሚያተኩረው የማህበረሰቡን ስነ-ልቦና መረዳት ላይ ሲሆን ሰዎች ችግር ሲገጥማቸው መጀመሪያ ወደ ባለሙያ ከመሄዳቸው በፊት በቤተሰብ፣ በጓደኞች እና በጎረቤቶች ዘንድ የመጀመሪያ ደረጃ ድጋፍ እንዲያገኙ ማድረግ ላይ ይሰራል ብለዋል።
ለዚህም ሲባል ስልጠናውና የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራው ከባለሙያዎች ባለፈ በየቤቱ ባሉ እናቶች፣ አባቶች፣ ወጣቶችና የመንደር መሪዎች ላይ ትኩረት በማድረግ ችግሩን በቅድሚያ ለይተው ተገቢውን እገዛ እንዲያደርጉ ያስችላቸዋል።
ከዚህ በተጨማሪም በማህበረሰቡ ውስጥ ያለውንና በሞቴ ሲባል የተጠየቁትን የመስጠትና የመረዳዳት ጥልቅ ባህላዊ እሴትን መልሶ በማንቃት ትውልድን ከአስከፊ አደጋ ለመጠበቅ ታቅዷል።
ይህንን አገር አቀፍ እንቅስቃሴ ውጤታማ ለማድረግ በየአካባቢው የሚገኙ 4,200 ማህበራትን በማንቃትና በማብቃት እያንዳንዱ ከ200 እስከ 300 የሚደርሱ አባወራዎችን ተደራሽ እንዲያደርጉ ይደረጋል።
ከዚህ ጎን ለጎን መልእክቱ ለታለመለት የህብረተሰብ ክፍል በተለይም ለወጣቱ በፍጥነት እንዲደርስ የማህበራዊ ሚዲያ እና የዋና ዋና መገናኛ ብዙሃን ስትራቴጂዎች በጥቅም ላይ የሚውሉ ሲሆን የስነ-ልቦና ምክር አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግም የቴክኖሎጂ እገዛ ስራ ላይ ይውላል።
ለውጡ በተከታታይ ስራ የሚመጣ መሆኑን የገለጹት አስተባባሪዎቹ የፕሮጀክቱን ስኬታማነት ለማረጋገጥ በየወሩ ጠንካራ የክትትልና የግምገማ ስልት እንደሚዘረጋና በየደረጃው ያሉ አስተባባሪዎችም ግልጽ የሪፖርት አቀራረብ እንዲኖራቸው እንደሚደረግ አስታውቀዋል።
#የአእምሮጤና #የህብረተሰብጤና #ንቅናቄ #ወጣቶች #ጤና #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በሀገራችን በተለይም በወጣቱ ማህበረሰብ ዘንድ በከፍተኛ ሁኔታ እየተስፋፋ የመጣውንና አሳሳቢ ማህበራዊ ቀውስ እየሆነ ያለውን ራስን የማጥፋት ድርጊት ለመከላከል የሚያስችል አገር አቀፍ ንቅናቄ ከሚመለከታቸው ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ጋር በጋራ በመሆን ይፋ ሊደረግ መሆኑ ተጠቁሟል።
በሞቴ - ከመሞት መሰንበት በሚል መሪ ቃል ለሚቀጥሉት ሦስት ወራት የሚቆየው ይህ የህይወት አድን ንቅናቄ በህብረተሰቡ ውስጥ የሚገኙ ባህላዊ የመረዳዳት እሴቶችን እና የስነ-ልቦና ግንዛቤን በማሳደግ ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት ያለመ ነው።
የዓለም ጤና ድርጅት መረጃዎች እንደሚያሳዩት በዓለም ዙሪያ በየዓመቱ ከ720 ሺህ በላይ ሰዎች የራሳቸውን ህይወት የሚያጠፉ ሲሆን ይህም በዓለም ላይ ከሚሞቱ መቶ ሰዎች መካከል አንዱ ራሱን እንደሚያጠፋ ያመለክታል።
በተለይም እ.ኤ.አ በ2021 በተደረገ ጥናት ዕድሜያቸው ከ15 እስከ 19 ባሉ ወጣቶች ላይ ራስን ማጥፋት ዋነኛው የሞት መንስኤ ሆኖ ተመዝግቧል።
ይህ ችግር በብዛት ዝቅተኛና መካከለኛ ገቢ ባላቸው ሀገራት የሚከሰት ሲሆን በኢትዮጵያም በየዓመቱ ከ100 ሺህ ሰዎች ውስጥ 10 ያህሉ ራሳቸውን እንደሚያጠፉና ይህም ከጠቅላላው የህዝብ ቁጥር ጋር ሲሰላ በአመት ከ8 ሺህ እስከ 10 ሺህ የሚደርሱ ዜጎች በዚሁ ምክንያት ህይወታቸውን እንደሚያጡ ከቀረቡት መረጃዎች ለመረዳት ተችሏል።
የአይሰለጥንብኝም ንቅናቄ ፕሬዝደንት መጋቢ ቢንያም አዱኛ በመድረኩ ላይ እንደገለጹት ለራስ ማጥፋት ድርጊት የአእምሮ ጤና እክሎች ዋነኛ መንስኤዎች ሲሆኑ የችግሩ መነሻዎች ደግሞ የሱስ ጥገኝነት፣ የደኅረ-ጕዳት መዘዞች፣ እንዲሁም ግለሰባዊ፣ ቤተሰባዊ እና ማህበረሰባዊ ቀውሶች ናቸው።
ስትራቴጂው በዋናነት የሚያተኩረው የማህበረሰቡን ስነ-ልቦና መረዳት ላይ ሲሆን ሰዎች ችግር ሲገጥማቸው መጀመሪያ ወደ ባለሙያ ከመሄዳቸው በፊት በቤተሰብ፣ በጓደኞች እና በጎረቤቶች ዘንድ የመጀመሪያ ደረጃ ድጋፍ እንዲያገኙ ማድረግ ላይ ይሰራል ብለዋል።
ለዚህም ሲባል ስልጠናውና የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራው ከባለሙያዎች ባለፈ በየቤቱ ባሉ እናቶች፣ አባቶች፣ ወጣቶችና የመንደር መሪዎች ላይ ትኩረት በማድረግ ችግሩን በቅድሚያ ለይተው ተገቢውን እገዛ እንዲያደርጉ ያስችላቸዋል።
ከዚህ በተጨማሪም በማህበረሰቡ ውስጥ ያለውንና በሞቴ ሲባል የተጠየቁትን የመስጠትና የመረዳዳት ጥልቅ ባህላዊ እሴትን መልሶ በማንቃት ትውልድን ከአስከፊ አደጋ ለመጠበቅ ታቅዷል።
ይህንን አገር አቀፍ እንቅስቃሴ ውጤታማ ለማድረግ በየአካባቢው የሚገኙ 4,200 ማህበራትን በማንቃትና በማብቃት እያንዳንዱ ከ200 እስከ 300 የሚደርሱ አባወራዎችን ተደራሽ እንዲያደርጉ ይደረጋል።
ከዚህ ጎን ለጎን መልእክቱ ለታለመለት የህብረተሰብ ክፍል በተለይም ለወጣቱ በፍጥነት እንዲደርስ የማህበራዊ ሚዲያ እና የዋና ዋና መገናኛ ብዙሃን ስትራቴጂዎች በጥቅም ላይ የሚውሉ ሲሆን የስነ-ልቦና ምክር አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግም የቴክኖሎጂ እገዛ ስራ ላይ ይውላል።
ለውጡ በተከታታይ ስራ የሚመጣ መሆኑን የገለጹት አስተባባሪዎቹ የፕሮጀክቱን ስኬታማነት ለማረጋገጥ በየወሩ ጠንካራ የክትትልና የግምገማ ስልት እንደሚዘረጋና በየደረጃው ያሉ አስተባባሪዎችም ግልጽ የሪፖርት አቀራረብ እንዲኖራቸው እንደሚደረግ አስታውቀዋል።
#የአእምሮጤና #የህብረተሰብጤና #ንቅናቄ #ወጣቶች #ጤና #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
13 days ago
ለመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን የእድሳት ስራ ማጠናቀቂያ የሚሆን የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ ቀረበ
#ethiopia | ታሪክን ለትውልድ የማሻገር ተራው የእኔ ነው በሚል መሪ ቃል ሰፊ እድሳት እየተደረገለት የሚገኘው የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን የቀሩትን የግንባታ ስራዎች ለማጠናቀቅ እንዲቻል መላው ኢትዮጵያውያን የድርሻቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርቧል።
በአዲስ አበባ ከተማ እምብርት ላይ የሚገኘው ይህ ታሪካዊ የእምነት ተቋም ከተመሰረተ 130 ዓመታትን ያስቆጠረ ሲሆን ልዩ በሆነው የስነ ህንጻ ጥበቡና የቅርስነት እሴቱ ይታወቃል።
የቤተክርስቲያኑ አስተዳዳሪ መልአከ ገነት ክብሩ ገብረ ጻድቅ እንደገለጹት የቅርስ ጥገና ስራው ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቅ በመሆኑ የገንዘብ አቅምን ለማጠናከር ከግንቦት 28 እስከ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለሶስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የኢንተርኔት ወይም የበይነ መረብ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ተዘጋጅቷል።
ይህ ታሪካዊ ህንጻ ባለፉት ረጅም ዘመናት በርካታ ፈተናዎችን አልፎ መንፈሳዊ አገልግሎት ሲሰጥ የቆየ ቢሆንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን በተፈጥሮአዊና ሰው ሰራሽ ምክንያቶች ጉዳት ደርሶበታል።
በተለይም በህንጻው ውስጥ የተከሰተው የውሃ ስርገት፣ የውጪው ግድግዳ መወየብ እንዲሁም ያለምንም የብረት ድጋፍ በቀይ ሸክላ ብቻ የተገነባው ልዩ የኮርኒስ አካል መሰንጠቅና ከጉልላቱ ጀምሮ የሚፈሰው ዝናብ ህንጻውን ለአደጋ በመዳረጉ አሁን ላይ የተጀመረው እድሳት የግድ አስፈላጊ መሆኑን አስተዳዳሪው አብራርተዋል።
በበይነ መረብ በሚካሄደው በዚህ መርሃ ግብር ከ250 እስከ 300 ሚሊዮን ብር ለመሰብሰብ የታቀደ ሲሆን መላው ምዕመን የበረከቱ ተሳታፊ በመሆን በገንዘብ፣ በጉልበትና በማቴሪያል ክርስቲያናዊና ሀገራዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ተጠይቋል።
ለዚህም ይረዳ ዘንድ በሁሉም ባንኮች በኩል 1423 የተባለውን አጭር የሂሳብ ቁጥር በመጠቀም ድጋፍ ማድረግ የሚቻልበት አሰራር ተመቻችቷል።
በተጨማሪም የቤተክርስቲያኑ የጉልላት ስራ በመጠናቀቁ እሁድ ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3 ሰዓት ጀምሮ ታላቅ የመስቀል መልሶ ማስቀመጥ ስነ ስርዓት የሚከናወን በመሆኑ ህዝበ ክርስቲያኑ በቦታው ተገኝቶ በሂደቱ ላይ እንዲሳተፍና የበኩሉን እገዛ እንዲያደርግ አስተዳዳሪው ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
#ቤተክርስቲያን #ቅርስ #እድሳት #የገቢማሰባሰቢያ #ታሪክ #ሃይማኖት #ዜና #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ታሪክን ለትውልድ የማሻገር ተራው የእኔ ነው በሚል መሪ ቃል ሰፊ እድሳት እየተደረገለት የሚገኘው የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን የቀሩትን የግንባታ ስራዎች ለማጠናቀቅ እንዲቻል መላው ኢትዮጵያውያን የድርሻቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርቧል።
በአዲስ አበባ ከተማ እምብርት ላይ የሚገኘው ይህ ታሪካዊ የእምነት ተቋም ከተመሰረተ 130 ዓመታትን ያስቆጠረ ሲሆን ልዩ በሆነው የስነ ህንጻ ጥበቡና የቅርስነት እሴቱ ይታወቃል።
የቤተክርስቲያኑ አስተዳዳሪ መልአከ ገነት ክብሩ ገብረ ጻድቅ እንደገለጹት የቅርስ ጥገና ስራው ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቅ በመሆኑ የገንዘብ አቅምን ለማጠናከር ከግንቦት 28 እስከ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለሶስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የኢንተርኔት ወይም የበይነ መረብ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ተዘጋጅቷል።
ይህ ታሪካዊ ህንጻ ባለፉት ረጅም ዘመናት በርካታ ፈተናዎችን አልፎ መንፈሳዊ አገልግሎት ሲሰጥ የቆየ ቢሆንም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን በተፈጥሮአዊና ሰው ሰራሽ ምክንያቶች ጉዳት ደርሶበታል።
በተለይም በህንጻው ውስጥ የተከሰተው የውሃ ስርገት፣ የውጪው ግድግዳ መወየብ እንዲሁም ያለምንም የብረት ድጋፍ በቀይ ሸክላ ብቻ የተገነባው ልዩ የኮርኒስ አካል መሰንጠቅና ከጉልላቱ ጀምሮ የሚፈሰው ዝናብ ህንጻውን ለአደጋ በመዳረጉ አሁን ላይ የተጀመረው እድሳት የግድ አስፈላጊ መሆኑን አስተዳዳሪው አብራርተዋል።
በበይነ መረብ በሚካሄደው በዚህ መርሃ ግብር ከ250 እስከ 300 ሚሊዮን ብር ለመሰብሰብ የታቀደ ሲሆን መላው ምዕመን የበረከቱ ተሳታፊ በመሆን በገንዘብ፣ በጉልበትና በማቴሪያል ክርስቲያናዊና ሀገራዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ተጠይቋል።
ለዚህም ይረዳ ዘንድ በሁሉም ባንኮች በኩል 1423 የተባለውን አጭር የሂሳብ ቁጥር በመጠቀም ድጋፍ ማድረግ የሚቻልበት አሰራር ተመቻችቷል።
በተጨማሪም የቤተክርስቲያኑ የጉልላት ስራ በመጠናቀቁ እሁድ ግንቦት 30 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3 ሰዓት ጀምሮ ታላቅ የመስቀል መልሶ ማስቀመጥ ስነ ስርዓት የሚከናወን በመሆኑ ህዝበ ክርስቲያኑ በቦታው ተገኝቶ በሂደቱ ላይ እንዲሳተፍና የበኩሉን እገዛ እንዲያደርግ አስተዳዳሪው ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
#ቤተክርስቲያን #ቅርስ #እድሳት #የገቢማሰባሰቢያ #ታሪክ #ሃይማኖት #ዜና #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa