Logo
SeledaPost
ከዛሬው ምርጫ ጋር ተያይዘው አጃኢብ የሚያስብሉ መረጃዎች፡-

- በሰርጋቸው ዕለት ድምጽ የሰጡ ሙሽሮች

- “በምርጫ ሀገርን ለትውልድ እያስተላለፍኩ ነው” የ90 ዓመት የዕድሜ ባለጸጋ እማሆይ አዳነች

- “ለልጆቻችን የነገ ተስፋና እጣ ፋንታ ስንል መርጠናል” ያምራል ቅኔው የሚመስል መረጃ

- የምመርጠው ጠባቂ እንዲኖረኝ ነው - በደብረ ብርሃን ከተማ ድምፃቸውን የሰጡት የ95 ዓመቱ የዕድሜ ባለጸጋ

- እድሜ ያልበገራቸው የጎሬ ከተማ ነዋሪ የ85 ዓመት መራጭ

- በጎንደር መንታ ሕጻናት ልጆችን ታቅፈው ድምጽ የሰጡ እናቶች

- አርቲስቶች በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጻቸውን ሰጥተዋል

- በአፋር ክልል የሁለት እጅ አካል ጉዳት ያለበት ዜጋ ድምጽ ሲሰጥ

- የቀረበውን የሰላም አማራጭ ተቀብለው ድምፅ የሰጡት የቀድሞ ታጣቂዎች

Seledadotio
Seledadotio
3 days ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.