1 day ago
ያለ ሐኪም ትዕዛዝ አንቲባዮቲክስ መውሰድ ጀርሞችን በሰውነታችን ውስጥ ማሳደግ መሆኑን ያውቃሉ?
#fastmereja :- የጸረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች በጀርሞች መላመድን (AMR) ለመከላከል አስቸኳይና የተቀናጀ እርምጃ የማይወሰድ ከሆነ፣ እ.ኤ.አ በ2050 በዓለም አቀፍ ደረጃ በየዓመቱ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር ወደ 10 ሚሊዮን ሊያሽቆለቁል እንደሚችል የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን አስታወቀ።
ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ይህንን ያስታወቀው፤ «የፀረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች በጀርሞች መለመድን ለመከላከል የተቀናጀ እርምጃ፡ የአንድ ጤናን በግንዛቤ እና በትምህርት ማሳደግ» በሚል መሪ ቃል፣ በአገር አቀፍ ደረጃ ለ14ኛ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚከበረውን የግንዛቤ ማስጨበጫ ቀንን አስመልክቶ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ነው።
የጀርሞች መድኃኒት መላመድ (AMR) ማለት በሰውም ሆነ በእንስሳት ላይ ለሚከሰቱ ተላላፊ በሽታዎች ማከሚያ የምንወስዳቸው የፀረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች (ለምሳሌ፦ አንቲባዮቲክስ፣ የቲቢ፣ የኤች.አይ.ቪ ወይም የወባ መድኃኒቶች) በሽታ አምጪ ጀርሞችን መግደል ወይም መቆጣጠር ሳይችሉ ሲቀሩ ሲሆን ጀርሞቹ መድኃኒቱን የመቋቋም አቅም ስለሚያገኟቸው በሰውነት ውስጥ ተከማችተው በመኖርና በመራባት ሕመሙ በቀላሉ እንዳይድን እንደሚያደርጉት አስታውቋል።
ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ በሰጠው መግለጫ፤ ችግሩ በአሁኑ ወቅት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱንና በሰው፣ በእንስሳትና በአካባቢ ጤና እንዲሁም በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ቀውስ እያስከተለ እንደሚገኝ ጠቅሷል።
በአሁኑ ወቅት በየዓመቱ ከ750,000 በላይ ሰዎች በዚህ ምክንያት ህይወታቸውን እንደሚያጡና ወደፊት ሊደርስ የሚችለውን የሰው ህይወት መጥፋት ከመከላከል ባሻገር፣ በዓለም ኢኮኖሚ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የ10 ትሪሊዮን ዶላር ከፍተኛ ኪሳራ (ከ2-3% የኢኮኖሚ ቅናሽ) ለመታደግ አስቸኳይ እርምጃ እንደሚያስፈልግ ግምቶች ማሳየታቸውን ባለሥልጣኑ ገልጿል።
በተለይም እንደ ኢትዮጵያ ባሉ በቂ የሕክምና ተቋማት፣ የንጹህ ውሃ አቅርቦት እጥረት ባለባቸውና ውስን ሀብት ባላቸው ታዳጊ አገራት ላይ የችግሩ አሳሳቢነት ይበልጥ ጎልቶ እንደሚታይም ተመልክቷል።
ይህንን ድምፅ አልባ ወረርሽኝ ለመከላከል ህብረተሰቡ መድኃኒቶችን በባለሙያ ትዕዛዝ ብቻ መውሰድና የግል ንጽህናውን መጠበቅ እንዳለበት ያሳሰበው ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ፤ ችግሩን መከላከል ለአንድ አካል ብቻ የሚተው ባለመሆኑ መላው ህብረተሰብ፣ የሃይማኖት መሪዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና መገናኛ ብዙኃን በጋራ ሊረባረቡ እንደሚገባ ጥሪ አቅርቧል።
ዕለቱም በመጪው ሰኔ 8 ቀን 2018 ዓ.ም (June 15, 2026) በልዩ ልዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ዝግጅቶች በአገር አቀፍ ደረጃ እንደሚከበር ታውቋል።
#fastmereja :- የጸረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች በጀርሞች መላመድን (AMR) ለመከላከል አስቸኳይና የተቀናጀ እርምጃ የማይወሰድ ከሆነ፣ እ.ኤ.አ በ2050 በዓለም አቀፍ ደረጃ በየዓመቱ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር ወደ 10 ሚሊዮን ሊያሽቆለቁል እንደሚችል የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን አስታወቀ።
ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ይህንን ያስታወቀው፤ «የፀረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች በጀርሞች መለመድን ለመከላከል የተቀናጀ እርምጃ፡ የአንድ ጤናን በግንዛቤ እና በትምህርት ማሳደግ» በሚል መሪ ቃል፣ በአገር አቀፍ ደረጃ ለ14ኛ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚከበረውን የግንዛቤ ማስጨበጫ ቀንን አስመልክቶ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ነው።
የጀርሞች መድኃኒት መላመድ (AMR) ማለት በሰውም ሆነ በእንስሳት ላይ ለሚከሰቱ ተላላፊ በሽታዎች ማከሚያ የምንወስዳቸው የፀረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች (ለምሳሌ፦ አንቲባዮቲክስ፣ የቲቢ፣ የኤች.አይ.ቪ ወይም የወባ መድኃኒቶች) በሽታ አምጪ ጀርሞችን መግደል ወይም መቆጣጠር ሳይችሉ ሲቀሩ ሲሆን ጀርሞቹ መድኃኒቱን የመቋቋም አቅም ስለሚያገኟቸው በሰውነት ውስጥ ተከማችተው በመኖርና በመራባት ሕመሙ በቀላሉ እንዳይድን እንደሚያደርጉት አስታውቋል።
ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ በሰጠው መግለጫ፤ ችግሩ በአሁኑ ወቅት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱንና በሰው፣ በእንስሳትና በአካባቢ ጤና እንዲሁም በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ቀውስ እያስከተለ እንደሚገኝ ጠቅሷል።
በአሁኑ ወቅት በየዓመቱ ከ750,000 በላይ ሰዎች በዚህ ምክንያት ህይወታቸውን እንደሚያጡና ወደፊት ሊደርስ የሚችለውን የሰው ህይወት መጥፋት ከመከላከል ባሻገር፣ በዓለም ኢኮኖሚ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የ10 ትሪሊዮን ዶላር ከፍተኛ ኪሳራ (ከ2-3% የኢኮኖሚ ቅናሽ) ለመታደግ አስቸኳይ እርምጃ እንደሚያስፈልግ ግምቶች ማሳየታቸውን ባለሥልጣኑ ገልጿል።
በተለይም እንደ ኢትዮጵያ ባሉ በቂ የሕክምና ተቋማት፣ የንጹህ ውሃ አቅርቦት እጥረት ባለባቸውና ውስን ሀብት ባላቸው ታዳጊ አገራት ላይ የችግሩ አሳሳቢነት ይበልጥ ጎልቶ እንደሚታይም ተመልክቷል።
ይህንን ድምፅ አልባ ወረርሽኝ ለመከላከል ህብረተሰቡ መድኃኒቶችን በባለሙያ ትዕዛዝ ብቻ መውሰድና የግል ንጽህናውን መጠበቅ እንዳለበት ያሳሰበው ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ፤ ችግሩን መከላከል ለአንድ አካል ብቻ የሚተው ባለመሆኑ መላው ህብረተሰብ፣ የሃይማኖት መሪዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና መገናኛ ብዙኃን በጋራ ሊረባረቡ እንደሚገባ ጥሪ አቅርቧል።
ዕለቱም በመጪው ሰኔ 8 ቀን 2018 ዓ.ም (June 15, 2026) በልዩ ልዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ዝግጅቶች በአገር አቀፍ ደረጃ እንደሚከበር ታውቋል።
2 months ago
ጠ/ሚ'ሯ የተሾሙሏት ኢትዮጵያ AI በጤና ዘርፍ ላይ ምን ያህል ድርሻ አለው?
#ethiopia | ኢትዮጵያ በሕክምናው ዘርፍ ለበርካታ ዓመታት ሲፈታተኗት የነበሩትን የባለሙያ እጥረት፣ የምርመራ መዘግየት እና የመረጃ አያያዝ ክፍተቶችን ለመቅረፍ ሰው ሰራሽ አስተውሎትን (AI) እንደ ዋነኛ መፍትሔ መጠቀም ጀምራለች።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተለያዩ ጊዜያት እንደገለጹት፤ ሰው ሠራሽ አስተውሎት ለኢትዮጵያ የቅንጦት ጉዳይ ሳይሆን ፍትሃዊ የጤና አገልግሎት ለማቅረብ የግድ አስፈላጊ መሠረታዊ ግብዓት ነው።
ቀደም ባሉት ጊዜያት የራጅ ወይም የሲቲ ስካን ውጤቶችን ለመተርጎም ቀናትን አልፎ ተርፎም ሳምንታትን ይፈጅ የነበረ ሲሆን፣ ይህ መዘግየት ሀገራችን ወደ ሰው ሠራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ አማራጭ እንድትመለከት አስገድዷታል።
በአሁኑ ወቅት ሀገራችን በራሷ ባለሙያዎች የበለጸጉ እና ከነባራዊ ሁኔታዎቿ ጋር የተቃኙ የAI መተግበሪያዎች ባለቤት መሆን ችላለች።
የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ያበለጸገው "መላ" የተሰኘው መተግበሪያ በዘርፉ የታየ ትልቅ እመርታ ነው።
መተግበሪያው ፈጣን የምርመራ ውጤቶችን በመስጠት የሳንባ ነቀርሳን (TB) እና የሳንባ ምችን (Pneumonia) ከራጅ ምስሎች ላይ በሰከንዶች ውስጥ በመለየት ለሐኪሞች የውሳኔ ድጋፍ ይሰጣል።
ከዚህ በተጨማሪ የጡት ካንሰር ምርመራ የራጅ (Mammography) ምስሎችን በመተንተን የሕመሙን ምልክቶች በከፍተኛ ፍጥነትና ጥራት የመለየት ተግባር ያከናውናል።
ካንሰርን ገና በጅምሩ ለመለየት ያለው አቅም የብዙዎችን ሕይወት ለማዳን ወሳኝ ሚና የሚጫወት ሲሆን፤ በአሁኑ ወቅት በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል እና በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
በሌላ በኩል የደረት ራጅ ምስሎችን በማንበብ የሳንባ ነቀርሳና ቲቢን የሚለየው ቴክኖሎጂ (CXR-based Diagnosis) የራጅ ባለሙያዎች በሌሉባቸው አካባቢዎች ፈጣን ውሳኔ ለመስጠት እያስቻለ ነው።
ይህ አገልግሎት በየካ ኮቲቤ አጠቃላይ ሆስፒታል እና በተመረጡ የክልል ሆስፒታሎች ተግባራዊ ተደርጓል።
የማህፀን በር ካንሰር ምርመራ (Cervical Cancer Screening) በምስል ትንተና አማካኝነት ምልክቶችን ቀድሞ መለየት የሚያስችል ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በጋንዲ መታሰቢያ ሆስፒታልና በአንዳንድ የጤና ጣቢያዎች በሙከራ ሂደት ላይ ይገኛል።
በተመሳሳይ የልብ ምትን (ECG) በመተንተን የሕመም ዓይነቶችን የሚለየው የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) መተግበሪያ የልብ ስፔሻሊስቶች በሌሉባቸው ሆስፒታሎች ለጠቅላላ ሐኪሞች እንደ ረዳት መሣሪያ ሆኖ እያገለገለ ነው።
እነዚህ የቴክኖሎጂ ውጤቶች በዋናነት በመንግሥት ከፍተኛ የሪፈራል ሆስፒታሎች የተጀመሩ ቢሆንም፣ ቀስ በቀስ ወደ ሁሉም የሀገራችን አካባቢዎች የማስፋፋት ሥራ እየተከናወነ ይገኛል።
የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት እና የጤና ሚኒስቴር በቅንጅት እያከናወኑት ያለው ይህ ተግባር የምርመራ ጥራትን በማሻሻል የሀገራችንን የጤና አገልግሎት ወደ አዲስ ከፍታ እያሸጋገረው ይገኛል።
ማስታወሻ ፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአፍሪካ ሕብረት የሰው ሰራሽ አስተውሎት (Artificial Intelligence) እና የዲጂታል ጤና ዘርፍ መሪ (Champion) ሆነው ተሹመዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu via#ebc #ethiopia #aiinhealth #healthtech #digitalhealth #melaai #ethiopianaiinstitute
#ethiopia | ኢትዮጵያ በሕክምናው ዘርፍ ለበርካታ ዓመታት ሲፈታተኗት የነበሩትን የባለሙያ እጥረት፣ የምርመራ መዘግየት እና የመረጃ አያያዝ ክፍተቶችን ለመቅረፍ ሰው ሰራሽ አስተውሎትን (AI) እንደ ዋነኛ መፍትሔ መጠቀም ጀምራለች።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተለያዩ ጊዜያት እንደገለጹት፤ ሰው ሠራሽ አስተውሎት ለኢትዮጵያ የቅንጦት ጉዳይ ሳይሆን ፍትሃዊ የጤና አገልግሎት ለማቅረብ የግድ አስፈላጊ መሠረታዊ ግብዓት ነው።
ቀደም ባሉት ጊዜያት የራጅ ወይም የሲቲ ስካን ውጤቶችን ለመተርጎም ቀናትን አልፎ ተርፎም ሳምንታትን ይፈጅ የነበረ ሲሆን፣ ይህ መዘግየት ሀገራችን ወደ ሰው ሠራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ አማራጭ እንድትመለከት አስገድዷታል።
በአሁኑ ወቅት ሀገራችን በራሷ ባለሙያዎች የበለጸጉ እና ከነባራዊ ሁኔታዎቿ ጋር የተቃኙ የAI መተግበሪያዎች ባለቤት መሆን ችላለች።
የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ያበለጸገው "መላ" የተሰኘው መተግበሪያ በዘርፉ የታየ ትልቅ እመርታ ነው።
መተግበሪያው ፈጣን የምርመራ ውጤቶችን በመስጠት የሳንባ ነቀርሳን (TB) እና የሳንባ ምችን (Pneumonia) ከራጅ ምስሎች ላይ በሰከንዶች ውስጥ በመለየት ለሐኪሞች የውሳኔ ድጋፍ ይሰጣል።
ከዚህ በተጨማሪ የጡት ካንሰር ምርመራ የራጅ (Mammography) ምስሎችን በመተንተን የሕመሙን ምልክቶች በከፍተኛ ፍጥነትና ጥራት የመለየት ተግባር ያከናውናል።
ካንሰርን ገና በጅምሩ ለመለየት ያለው አቅም የብዙዎችን ሕይወት ለማዳን ወሳኝ ሚና የሚጫወት ሲሆን፤ በአሁኑ ወቅት በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል እና በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
በሌላ በኩል የደረት ራጅ ምስሎችን በማንበብ የሳንባ ነቀርሳና ቲቢን የሚለየው ቴክኖሎጂ (CXR-based Diagnosis) የራጅ ባለሙያዎች በሌሉባቸው አካባቢዎች ፈጣን ውሳኔ ለመስጠት እያስቻለ ነው።
ይህ አገልግሎት በየካ ኮቲቤ አጠቃላይ ሆስፒታል እና በተመረጡ የክልል ሆስፒታሎች ተግባራዊ ተደርጓል።
የማህፀን በር ካንሰር ምርመራ (Cervical Cancer Screening) በምስል ትንተና አማካኝነት ምልክቶችን ቀድሞ መለየት የሚያስችል ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት በጋንዲ መታሰቢያ ሆስፒታልና በአንዳንድ የጤና ጣቢያዎች በሙከራ ሂደት ላይ ይገኛል።
በተመሳሳይ የልብ ምትን (ECG) በመተንተን የሕመም ዓይነቶችን የሚለየው የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) መተግበሪያ የልብ ስፔሻሊስቶች በሌሉባቸው ሆስፒታሎች ለጠቅላላ ሐኪሞች እንደ ረዳት መሣሪያ ሆኖ እያገለገለ ነው።
እነዚህ የቴክኖሎጂ ውጤቶች በዋናነት በመንግሥት ከፍተኛ የሪፈራል ሆስፒታሎች የተጀመሩ ቢሆንም፣ ቀስ በቀስ ወደ ሁሉም የሀገራችን አካባቢዎች የማስፋፋት ሥራ እየተከናወነ ይገኛል።
የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት እና የጤና ሚኒስቴር በቅንጅት እያከናወኑት ያለው ይህ ተግባር የምርመራ ጥራትን በማሻሻል የሀገራችንን የጤና አገልግሎት ወደ አዲስ ከፍታ እያሸጋገረው ይገኛል።
ማስታወሻ ፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአፍሪካ ሕብረት የሰው ሰራሽ አስተውሎት (Artificial Intelligence) እና የዲጂታል ጤና ዘርፍ መሪ (Champion) ሆነው ተሹመዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu via#ebc #ethiopia #aiinhealth #healthtech #digitalhealth #melaai #ethiopianaiinstitute
2 months ago
በኢትዮጵያ በቲቢ በሽታ በየቀኑ የ53 ሰዎች ሕይወት እያለፈ መሆኑ ተገለጠ
#ethiopia | በኢትዮጵያ በሳንባ ነቀርሳ (ቲቢ) በሽታ ሳቢያ በየቀኑ እስከ 53 የሚደርሱ ዜጎች ለህልፈት እንደሚዳረጉ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህም በዓመት በአማካይ 19 ሺህ ሰዎች በበሽታው ምክንያት ህይወታቸውን ያጣሉ ማለት ነው።
በሚኒስቴሩ የቲቢ፣ ስጋ ደዌ እና የሳምባ በሽታዎች መከላከያና መቆጣጠሪያ ዴስክ ኃላፊ አቶ ታየ ለታ ለብስራት ሬዲዮ እንደገለጹት፣ በሀገሪቱ በየዓመቱ በአማካይ 186 ሺህ ሰዎች በበሽታው የሚያዙ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ 150 ሺህ የሚሆኑት ብቻ ህክምና እንዲያገኙ ማድረግ ተችሏል።
ቁልፍ መረጃዎች እና ተግዳሮቶች
አሁንም ድረስ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ታማሚዎች ሳይታወቁና ህክምና ሳይጀምሩ በማህበረሰቡ ውስጥ መኖራቸው የበሽታውን ስርጭት አሳሳቢ አድርጎታል።
በዘንድሮው ዓመት ብቻ እስከ 2,500 ሰዎች መድኃኒት የተላመደ ቲቢ (MDR-TB) ሊያዙ እንደሚችሉ ተገምቷል። ይህንን ለማከም በሀገር አቀፍ ደረጃ 72 የሕክምና ጣቢያዎች ተቋቁመዋል።
በሽታው በትንፋሽና በንክኪ የሚተላለፍ በመሆኑ፣ ሰዎች ተፋፍገው በሚኖሩባቸው አካባቢዎች ስርጭቱ ከፍተኛ ነው።
በአማራ ክልል ከሳንባ ውጪ ያለ የቲቢ ዓይነት ሲያጠቃ፣ በደቡብና በኦሮሚያ ደግሞ በማዕድን ቁፋሮ አካባቢዎች የሳንባ ቲቢ በስፋት ይስተዋላል። ያልተፈላ ጥሬ ወተት የመጠጣት ልማድም ለስርጭቱ መጨመር እንደ ምክንያት ተጠቅሷል።
የኢትዮጵያ ግብ እና ስኬቶች
ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ. በ2030 የቲቢ ስርጭትን በ 85% እንዲሁም ሞትን በ 90% ለመቀነስ አቅዳ እየሰራች ትገኛለች። ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ ብቻ፦
* የበሽታውን ስርጭት በ 30% መቀነስ ተችሏል።
* የሞት መጠንን በ 35% ዝቅ ማድረግ ተችሏል።
"ማንኛውም ሰው የሁለት ሳምንትና ከዚያ በላይ ሳል፣ የሌሊት ላብ፣ ትኩሳትና የምግብ ፍላጎት መቀነስ ካጋጠመው ሳይዘገይ ወደ ጤና ተቋም በመሄድ ምርመራ ማድረግ አለበት።" — አቶ ታየ ለታ
የማህበረሰቡ የግንዛቤ ማነስ፣ ምልክቶች ሲታዩ ወደ ህክምና ቶሎ አለመምጣት እና የታመሙ ሰዎችን ማግለል (Stigma) ለበሽታው ቁጥጥር ዋነኛ እንቅፋቶች መሆናቸው ተገልጿል። የቲቢ ምርመራና ህክምና ከጤና ኬላ ጀምሮ በሁሉም የጤና ተቋማት በነፃ እንደሚሰጥ ይታወቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#bisrat fm #getutemesgen #getu #fmc #ኢትዮጵያ #ጤና #ቲቢ #ሳንባነቀርሳ #የጤናሚኒስቴር #ቲቢንእንከላከል #ethiopia #health #tuberculosis #globalhealth
#ethiopia | በኢትዮጵያ በሳንባ ነቀርሳ (ቲቢ) በሽታ ሳቢያ በየቀኑ እስከ 53 የሚደርሱ ዜጎች ለህልፈት እንደሚዳረጉ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህም በዓመት በአማካይ 19 ሺህ ሰዎች በበሽታው ምክንያት ህይወታቸውን ያጣሉ ማለት ነው።
በሚኒስቴሩ የቲቢ፣ ስጋ ደዌ እና የሳምባ በሽታዎች መከላከያና መቆጣጠሪያ ዴስክ ኃላፊ አቶ ታየ ለታ ለብስራት ሬዲዮ እንደገለጹት፣ በሀገሪቱ በየዓመቱ በአማካይ 186 ሺህ ሰዎች በበሽታው የሚያዙ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ 150 ሺህ የሚሆኑት ብቻ ህክምና እንዲያገኙ ማድረግ ተችሏል።
ቁልፍ መረጃዎች እና ተግዳሮቶች
አሁንም ድረስ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ታማሚዎች ሳይታወቁና ህክምና ሳይጀምሩ በማህበረሰቡ ውስጥ መኖራቸው የበሽታውን ስርጭት አሳሳቢ አድርጎታል።
በዘንድሮው ዓመት ብቻ እስከ 2,500 ሰዎች መድኃኒት የተላመደ ቲቢ (MDR-TB) ሊያዙ እንደሚችሉ ተገምቷል። ይህንን ለማከም በሀገር አቀፍ ደረጃ 72 የሕክምና ጣቢያዎች ተቋቁመዋል።
በሽታው በትንፋሽና በንክኪ የሚተላለፍ በመሆኑ፣ ሰዎች ተፋፍገው በሚኖሩባቸው አካባቢዎች ስርጭቱ ከፍተኛ ነው።
በአማራ ክልል ከሳንባ ውጪ ያለ የቲቢ ዓይነት ሲያጠቃ፣ በደቡብና በኦሮሚያ ደግሞ በማዕድን ቁፋሮ አካባቢዎች የሳንባ ቲቢ በስፋት ይስተዋላል። ያልተፈላ ጥሬ ወተት የመጠጣት ልማድም ለስርጭቱ መጨመር እንደ ምክንያት ተጠቅሷል።
የኢትዮጵያ ግብ እና ስኬቶች
ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ. በ2030 የቲቢ ስርጭትን በ 85% እንዲሁም ሞትን በ 90% ለመቀነስ አቅዳ እየሰራች ትገኛለች። ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ ብቻ፦
* የበሽታውን ስርጭት በ 30% መቀነስ ተችሏል።
* የሞት መጠንን በ 35% ዝቅ ማድረግ ተችሏል።
"ማንኛውም ሰው የሁለት ሳምንትና ከዚያ በላይ ሳል፣ የሌሊት ላብ፣ ትኩሳትና የምግብ ፍላጎት መቀነስ ካጋጠመው ሳይዘገይ ወደ ጤና ተቋም በመሄድ ምርመራ ማድረግ አለበት።" — አቶ ታየ ለታ
የማህበረሰቡ የግንዛቤ ማነስ፣ ምልክቶች ሲታዩ ወደ ህክምና ቶሎ አለመምጣት እና የታመሙ ሰዎችን ማግለል (Stigma) ለበሽታው ቁጥጥር ዋነኛ እንቅፋቶች መሆናቸው ተገልጿል። የቲቢ ምርመራና ህክምና ከጤና ኬላ ጀምሮ በሁሉም የጤና ተቋማት በነፃ እንደሚሰጥ ይታወቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#bisrat fm #getutemesgen #getu #fmc #ኢትዮጵያ #ጤና #ቲቢ #ሳንባነቀርሳ #የጤናሚኒስቴር #ቲቢንእንከላከል #ethiopia #health #tuberculosis #globalhealth
2 months ago
Yederaw Support:
የፖለቲካ ፓርቲዎችን ‘ተቃዋሚ’ በሚል መጥራት ማራቅ እና መግፋት ነው
#ethiopia | በ2010 ዓ.ም ሀገራዊ ለውጡ እውን መሆኑን ተከትሎ በርከታ ህብረ ብሔራዊ አንድነትን የሚያጸኑ ጉዳዮች ታይተዋል።
በኢትዮጵያ ታሪክ ያልነበሩ አዳዲስ ልምምዶች ተስተውለዋል።
በተለይም በፖለቲካው ምህዳር ውስጥ ይንጸባረቅ የነበረው ጽንፍ የረገጠ እሳቤ እንዲረግብ የሚያስችሉ ወሳኝ ርምጃዎች በመወሰዳቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች በትብብር መስራት የሚችሉበት ዐውድ ተፈጥሯል።
የፖለቲካ ፓርቲዎችን ‘ተቃዋሚ’ በሚል በመጥራት የማራቅ እና የመግፋት ዝንባሌን ለመለወጥ ‘ተፎካካሪ’ በሚል ከማረም ጀምሮ ተቀራርቦ ለመስራት የሚያስችል ጥርጊያ ተበጅቷል።
ፖለቲካዊ ችግሮቻችንን በጋራ እንፍታ የሚል የመሪ ጥሪ የታየውም በዚህ የለውጥ ጊዜ መሆኑን ልብ ይሏል።
ሀገራዊ ለውጡ ዜጎችን ወደ ፊት ያመጣና ተሣትፏቸውን ከፍ ያደረገ እንዲሁም የፖለቲካ ባይተዋርና ባለቤት የሚለውን ክፍፍል አስቀርቷል።
ይህንን ጉዳይ በገዢው ብልጽግና ፓርቲ ዘንድ ያየን እንደሆነ፤ የዳር እና የመሐል በሚል የነበረውን የክፍፍል ግንብ አፍርሶ የአንድነት ድልድይ ገንብቷል።
በዚህም ሁሉም ኢትዮጵያውያን በሀገራቸው ጉዳይ ‘የዳር እና የመሐል’ የሚል ክፍፍል ውስጥ ሳይገቡ ለሀገራቸው አስተዋጽኦ የሚያበርክቱበት እና ተጠቃሚ የሚሆኑበት ምቹ መደላድል ተፈጥሯል።
ለውጡ ሁሉም ኢትዮጵያዊ በሀገራዊ ጉዳይ ያገባዋል የሚለውን ዕሳቤ በማምጣቱ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ያሉ ኢትዮጵያዊያን የሀገሪቱን የፖለቲካ ችግር ለመፍታት የድርሻቸውን እንዲወጡ ዕድል ፈጥሯል።
የኢትዮጵያን የፖለቲካ ስብራት ለመጠገን በሚደረገው እንቅስቃሴ ውስጥ ሁሉም ወገን ግንባር ቀደም ተሳታፊ እንዲሆን የተደረገው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሚቀርበውን ተደጋጋሚ ጥሪ በአብነት ማንሳት ይቻላል።
በጥሪው መሰረት ለዓመታት ኑሯቸውን በውጭ ያደረጉና ለሀገራቸው ባይተዋርና የነበሩ ዜጎች ወደ ሀገራቸው ገብተዋል፣ በሚመቻቸውና በሚፈልጉ የፖለቲካ አደረጃጀት ተሰልፈዋል እንዲሁም ለሀገራቸው ዕድገት ሐሳባቸውን አዋጥተዋል።
በተለያዩ ሀገራትና ኢትዮጵያ ውስጥ የነበሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ወደ ፊት የመጡበት፣ መደራጀት፣ ቢሮ መክፈት እንዲሁም ሐሳቦቻቸውን ወደ ሕዝብ ማቅረብ መጀመራቸውም በለውጡ ዓመታት የታየ የፖለቲካ ዐውድ መለወጥ አብነት ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ይህንን ጉዳይ በተመለከተም ሲገልጹ፤ የፖለቲካ ምህዳርን መክፈት በ2010 ዓ.ም የወሰንነው ቁልፍ ውሳኔ ነው ይላሉ።
ከኖረው ፓርቲዎችን ተቃዋሚ አድርጎ ከመመልከት ህጋዊ ተፎካካሪዎች አድርጎ በማስተናገድ ዴሞክራሲያዊ ከባቢን ለመፍጠር መሰራቱን በመጥቀስ፤ ይህ የአስተሳሰብ ሽግግር ሰላማዊ የፉክክር ባሕል ለኢትዮጵያ መፃዒ ተስፋ አስፈላጊ መሆኑን በማመን ላይ የተመሠረተ እንደነበር ያብራራሉ።
በዚሁ አቋም በመመራት ላለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከተመዘገቡ ፓርቲዎች ጋር ተከታታይ የውይይት መድረኮች ተካሂደዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #fmc
በኢትዮጵያ በቲቢ በሽታ በየቀኑ የ53 ሰዎች ሕይወት እያለፈ መሆኑ ተገለጠ
#ethiopia | በኢትዮጵያ በሳንባ ነቀርሳ (ቲቢ) በሽታ ሳቢያ በየቀኑ እስከ 53 የሚደርሱ ዜጎች ለህልፈት እንደሚዳረጉ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህም በዓመት በአማካይ 19 ሺህ ሰዎች በበሽታው ምክንያት ህይወታቸውን ያጣሉ ማለት ነው።
በሚኒስቴሩ የቲቢ፣ ስጋ ደዌ እና የሳምባ በሽታዎች መከላከያና መቆጣጠሪያ ዴስክ ኃላፊ አቶ ታየ ለታ ለብስራት ሬዲዮ እንደገለጹት፣ በሀገሪቱ በየዓመቱ በአማካይ 186 ሺህ ሰዎች በበሽታው የሚያዙ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ 150 ሺህ የሚሆኑት ብቻ ህክምና እንዲያገኙ ማድረግ ተችሏል።
ቁልፍ መረጃዎች እና ተግዳሮቶች
አሁንም ድረስ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ታማሚዎች ሳይታወቁና ህክምና ሳይጀምሩ በማህበረሰቡ ውስጥ መኖራቸው የበሽታውን ስርጭት አሳሳቢ አድርጎታል።
በዘንድሮው ዓመት ብቻ እስከ 2,500 ሰዎች መድኃኒት የተላመደ ቲቢ (MDR-TB) ሊያዙ እንደሚችሉ ተገምቷል። ይህንን ለማከም በሀገር አቀፍ ደረጃ 72 የሕክምና ጣቢያዎች ተቋቁመዋል።
በሽታው በትንፋሽና በንክኪ የሚተላለፍ በመሆኑ፣ ሰዎች ተፋፍገው በሚኖሩባቸው አካባቢዎች ስርጭቱ ከፍተኛ ነው።
በአማራ ክልል ከሳንባ ውጪ ያለ የቲቢ ዓይነት ሲያጠቃ፣ በደቡብና በኦሮሚያ ደግሞ በማዕድን ቁፋሮ አካባቢዎች የሳንባ ቲቢ በስፋት ይስተዋላል። ያልተፈላ ጥሬ ወተት የመጠጣት ልማድም ለስርጭቱ መጨመር እንደ ምክንያት ተጠቅሷል።
የኢትዮጵያ ግብ እና ስኬቶች
ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ. በ2030 የቲቢ ስርጭትን በ 85% እንዲሁም ሞትን በ 90% ለመቀነስ አቅዳ እየሰራች ትገኛለች። ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ ብቻ፦
* የበሽታውን ስርጭት በ 30% መቀነስ ተችሏል።
* የሞት መጠንን በ 35% ዝቅ ማድረግ ተችሏል።
"ማንኛውም ሰው የሁለት ሳምንትና ከዚያ በላይ ሳል፣ የሌሊት ላብ፣ ትኩሳትና የምግብ ፍላጎት መቀነስ ካጋጠመው ሳይዘገይ ወደ ጤና ተቋም በመሄድ ምርመራ ማድረግ አለበት።" — አቶ ታየ ለታ
የማህበረሰቡ የግንዛቤ ማነስ፣ ምልክቶች ሲታዩ ወደ ህክምና ቶሎ አለመምጣት እና የታመሙ ሰዎችን ማግለል (Stigma) ለበሽታው ቁጥጥር ዋነኛ እንቅፋቶች መሆናቸው ተገልጿል። የቲቢ ምርመራና ህክምና ከጤና ኬላ ጀምሮ በሁሉም የጤና ተቋማት በነፃ እንደሚሰጥ ይታወቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#bisrat fm #getutemesgen #getu #fmc #ኢትዮጵያ #ጤና #ቲቢ #ሳንባነቀርሳ #የጤናሚኒስቴር #ቲቢንእንከላከል #ethiopia #health #tuberculosis #globalhealth
የፖለቲካ ፓርቲዎችን ‘ተቃዋሚ’ በሚል መጥራት ማራቅ እና መግፋት ነው
#ethiopia | በ2010 ዓ.ም ሀገራዊ ለውጡ እውን መሆኑን ተከትሎ በርከታ ህብረ ብሔራዊ አንድነትን የሚያጸኑ ጉዳዮች ታይተዋል።
በኢትዮጵያ ታሪክ ያልነበሩ አዳዲስ ልምምዶች ተስተውለዋል።
በተለይም በፖለቲካው ምህዳር ውስጥ ይንጸባረቅ የነበረው ጽንፍ የረገጠ እሳቤ እንዲረግብ የሚያስችሉ ወሳኝ ርምጃዎች በመወሰዳቸው የፖለቲካ ፓርቲዎች በትብብር መስራት የሚችሉበት ዐውድ ተፈጥሯል።
የፖለቲካ ፓርቲዎችን ‘ተቃዋሚ’ በሚል በመጥራት የማራቅ እና የመግፋት ዝንባሌን ለመለወጥ ‘ተፎካካሪ’ በሚል ከማረም ጀምሮ ተቀራርቦ ለመስራት የሚያስችል ጥርጊያ ተበጅቷል።
ፖለቲካዊ ችግሮቻችንን በጋራ እንፍታ የሚል የመሪ ጥሪ የታየውም በዚህ የለውጥ ጊዜ መሆኑን ልብ ይሏል።
ሀገራዊ ለውጡ ዜጎችን ወደ ፊት ያመጣና ተሣትፏቸውን ከፍ ያደረገ እንዲሁም የፖለቲካ ባይተዋርና ባለቤት የሚለውን ክፍፍል አስቀርቷል።
ይህንን ጉዳይ በገዢው ብልጽግና ፓርቲ ዘንድ ያየን እንደሆነ፤ የዳር እና የመሐል በሚል የነበረውን የክፍፍል ግንብ አፍርሶ የአንድነት ድልድይ ገንብቷል።
በዚህም ሁሉም ኢትዮጵያውያን በሀገራቸው ጉዳይ ‘የዳር እና የመሐል’ የሚል ክፍፍል ውስጥ ሳይገቡ ለሀገራቸው አስተዋጽኦ የሚያበርክቱበት እና ተጠቃሚ የሚሆኑበት ምቹ መደላድል ተፈጥሯል።
ለውጡ ሁሉም ኢትዮጵያዊ በሀገራዊ ጉዳይ ያገባዋል የሚለውን ዕሳቤ በማምጣቱ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ያሉ ኢትዮጵያዊያን የሀገሪቱን የፖለቲካ ችግር ለመፍታት የድርሻቸውን እንዲወጡ ዕድል ፈጥሯል።
የኢትዮጵያን የፖለቲካ ስብራት ለመጠገን በሚደረገው እንቅስቃሴ ውስጥ ሁሉም ወገን ግንባር ቀደም ተሳታፊ እንዲሆን የተደረገው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሚቀርበውን ተደጋጋሚ ጥሪ በአብነት ማንሳት ይቻላል።
በጥሪው መሰረት ለዓመታት ኑሯቸውን በውጭ ያደረጉና ለሀገራቸው ባይተዋርና የነበሩ ዜጎች ወደ ሀገራቸው ገብተዋል፣ በሚመቻቸውና በሚፈልጉ የፖለቲካ አደረጃጀት ተሰልፈዋል እንዲሁም ለሀገራቸው ዕድገት ሐሳባቸውን አዋጥተዋል።
በተለያዩ ሀገራትና ኢትዮጵያ ውስጥ የነበሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ወደ ፊት የመጡበት፣ መደራጀት፣ ቢሮ መክፈት እንዲሁም ሐሳቦቻቸውን ወደ ሕዝብ ማቅረብ መጀመራቸውም በለውጡ ዓመታት የታየ የፖለቲካ ዐውድ መለወጥ አብነት ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ይህንን ጉዳይ በተመለከተም ሲገልጹ፤ የፖለቲካ ምህዳርን መክፈት በ2010 ዓ.ም የወሰንነው ቁልፍ ውሳኔ ነው ይላሉ።
ከኖረው ፓርቲዎችን ተቃዋሚ አድርጎ ከመመልከት ህጋዊ ተፎካካሪዎች አድርጎ በማስተናገድ ዴሞክራሲያዊ ከባቢን ለመፍጠር መሰራቱን በመጥቀስ፤ ይህ የአስተሳሰብ ሽግግር ሰላማዊ የፉክክር ባሕል ለኢትዮጵያ መፃዒ ተስፋ አስፈላጊ መሆኑን በማመን ላይ የተመሠረተ እንደነበር ያብራራሉ።
በዚሁ አቋም በመመራት ላለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከተመዘገቡ ፓርቲዎች ጋር ተከታታይ የውይይት መድረኮች ተካሂደዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #fmc
በኢትዮጵያ በቲቢ በሽታ በየቀኑ የ53 ሰዎች ሕይወት እያለፈ መሆኑ ተገለጠ
#ethiopia | በኢትዮጵያ በሳንባ ነቀርሳ (ቲቢ) በሽታ ሳቢያ በየቀኑ እስከ 53 የሚደርሱ ዜጎች ለህልፈት እንደሚዳረጉ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ይህም በዓመት በአማካይ 19 ሺህ ሰዎች በበሽታው ምክንያት ህይወታቸውን ያጣሉ ማለት ነው።
በሚኒስቴሩ የቲቢ፣ ስጋ ደዌ እና የሳምባ በሽታዎች መከላከያና መቆጣጠሪያ ዴስክ ኃላፊ አቶ ታየ ለታ ለብስራት ሬዲዮ እንደገለጹት፣ በሀገሪቱ በየዓመቱ በአማካይ 186 ሺህ ሰዎች በበሽታው የሚያዙ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ 150 ሺህ የሚሆኑት ብቻ ህክምና እንዲያገኙ ማድረግ ተችሏል።
ቁልፍ መረጃዎች እና ተግዳሮቶች
አሁንም ድረስ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ታማሚዎች ሳይታወቁና ህክምና ሳይጀምሩ በማህበረሰቡ ውስጥ መኖራቸው የበሽታውን ስርጭት አሳሳቢ አድርጎታል።
በዘንድሮው ዓመት ብቻ እስከ 2,500 ሰዎች መድኃኒት የተላመደ ቲቢ (MDR-TB) ሊያዙ እንደሚችሉ ተገምቷል። ይህንን ለማከም በሀገር አቀፍ ደረጃ 72 የሕክምና ጣቢያዎች ተቋቁመዋል።
በሽታው በትንፋሽና በንክኪ የሚተላለፍ በመሆኑ፣ ሰዎች ተፋፍገው በሚኖሩባቸው አካባቢዎች ስርጭቱ ከፍተኛ ነው።
በአማራ ክልል ከሳንባ ውጪ ያለ የቲቢ ዓይነት ሲያጠቃ፣ በደቡብና በኦሮሚያ ደግሞ በማዕድን ቁፋሮ አካባቢዎች የሳንባ ቲቢ በስፋት ይስተዋላል። ያልተፈላ ጥሬ ወተት የመጠጣት ልማድም ለስርጭቱ መጨመር እንደ ምክንያት ተጠቅሷል።
የኢትዮጵያ ግብ እና ስኬቶች
ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ. በ2030 የቲቢ ስርጭትን በ 85% እንዲሁም ሞትን በ 90% ለመቀነስ አቅዳ እየሰራች ትገኛለች። ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ ብቻ፦
* የበሽታውን ስርጭት በ 30% መቀነስ ተችሏል።
* የሞት መጠንን በ 35% ዝቅ ማድረግ ተችሏል።
"ማንኛውም ሰው የሁለት ሳምንትና ከዚያ በላይ ሳል፣ የሌሊት ላብ፣ ትኩሳትና የምግብ ፍላጎት መቀነስ ካጋጠመው ሳይዘገይ ወደ ጤና ተቋም በመሄድ ምርመራ ማድረግ አለበት።" — አቶ ታየ ለታ
የማህበረሰቡ የግንዛቤ ማነስ፣ ምልክቶች ሲታዩ ወደ ህክምና ቶሎ አለመምጣት እና የታመሙ ሰዎችን ማግለል (Stigma) ለበሽታው ቁጥጥር ዋነኛ እንቅፋቶች መሆናቸው ተገልጿል። የቲቢ ምርመራና ህክምና ከጤና ኬላ ጀምሮ በሁሉም የጤና ተቋማት በነፃ እንደሚሰጥ ይታወቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#bisrat fm #getutemesgen #getu #fmc #ኢትዮጵያ #ጤና #ቲቢ #ሳንባነቀርሳ #የጤናሚኒስቴር #ቲቢንእንከላከል #ethiopia #health #tuberculosis #globalhealth
3 months ago
የላቀ የክብር ሽልማት ለፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ!
#ethiopia | በኢትዮጵያ የጤና ምርምር ዘርፍ ጉልህ አሻራ ያሳረፉት ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ፣ በቲቢ (TB) ምርምርና አመራር ዘርፍ ላሳዩት አርአያነት ያለው ተግባር የትራክ (TRAC) ልዩ የክብር ሽልማት ተበረከተላቸው።
የአመራር ብቃት፦ የቲቢ ምርምር አማካሪ ጉባኤን (TRAC) በማጠናከርና የምርምር ባህልን በመገንባት ረገድ ላሳዩት ቀዳሚነት።
በመረጃ ላይ የተመሰረቱ የፖሊሲ ሃሳቦችን በማመንጨት የሀገሪቱን የጤና ስትራቴጂ በማገዝ።
ኢትዮጵያ ቲቢን ለመከላከልና ለማጥፋት በምታደርገው ጥረት ውስጥ የምርምር አቅጣጫዎችን በመቅረጽ ረገድ ላበረከቱት ጉልህ ሚና።
በምርምር ግኝቶችና በሕዝብ ጤና ፖሊሲዎች መካከል ጠንካራ ድልድይ በመገንባት የጤናውን ዘርፍ ወደ አዲስ ምዕራፍ በማሸጋገራቸው።
ፕሮፌሰር አፈወርቅ በአሁኑ ወቅት የአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት (AHRI) ዋና ዳይሬክተር እና የቲቢ ምርምር አማካሪ ጉባኤ (TRAC) ሰብሳቢ ሆነው በማገልገል ላይ ይገኛሉ።
#professorafeworkkassu #ahri #trac #healthresearch #ethiopia #tbresearch #publichealth #awardexcellence #medicalscience #getutemesgenmedia #ኢትዮጵያ #ጤና #ምርምር
#ethiopia | በኢትዮጵያ የጤና ምርምር ዘርፍ ጉልህ አሻራ ያሳረፉት ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ፣ በቲቢ (TB) ምርምርና አመራር ዘርፍ ላሳዩት አርአያነት ያለው ተግባር የትራክ (TRAC) ልዩ የክብር ሽልማት ተበረከተላቸው።
የአመራር ብቃት፦ የቲቢ ምርምር አማካሪ ጉባኤን (TRAC) በማጠናከርና የምርምር ባህልን በመገንባት ረገድ ላሳዩት ቀዳሚነት።
በመረጃ ላይ የተመሰረቱ የፖሊሲ ሃሳቦችን በማመንጨት የሀገሪቱን የጤና ስትራቴጂ በማገዝ።
ኢትዮጵያ ቲቢን ለመከላከልና ለማጥፋት በምታደርገው ጥረት ውስጥ የምርምር አቅጣጫዎችን በመቅረጽ ረገድ ላበረከቱት ጉልህ ሚና።
በምርምር ግኝቶችና በሕዝብ ጤና ፖሊሲዎች መካከል ጠንካራ ድልድይ በመገንባት የጤናውን ዘርፍ ወደ አዲስ ምዕራፍ በማሸጋገራቸው።
ፕሮፌሰር አፈወርቅ በአሁኑ ወቅት የአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት (AHRI) ዋና ዳይሬክተር እና የቲቢ ምርምር አማካሪ ጉባኤ (TRAC) ሰብሳቢ ሆነው በማገልገል ላይ ይገኛሉ።
#professorafeworkkassu #ahri #trac #healthresearch #ethiopia #tbresearch #publichealth #awardexcellence #medicalscience #getutemesgenmedia #ኢትዮጵያ #ጤና #ምርምር
Sponsored by
Surafel
3 months ago
አዎ! ቲቢን ለማጥፋት እንችላለን! ...
#ethiopia | የጤና ሚኒስቴር 20ኛውን ዓመታዊ የቲቢ ምርምር ጉባኤ እና የዓለም አቀፍ የቲቢ ቀንን ምክንያት በማድረግ ለመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ያዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ተካሂዷል።
ይህ የንቅናቄ መድረክ የተዘጋጀው የሚዲያ አካላት በበሽታው መከላከል እና መቆጣጠር ስራ ላይ ያላቸውን ከፍተኛ ሚና ውጤታማ በሆነ መንገድ እንዲወጡ ለማስቻል ሲሆን በስልጠናው ላይ ከተለያዩ ተቋማት የተወከሉ የጤና ባለሙያዎች እና ጋዜጠኞች ተሳትፈዋል።
በውይይቱ ላይ የተገኙት የአርማወር ሀንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ፤ በሽታውን ከመከላከል ባለፈ ሙሉ ለሙሉ ለማጥፋት በሚደረገው ጥረት ውስጥ የመገናኛ ብዙሃን ህብረተሰቡን በማንቃት በኩል የድርሻቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል።
በጤና ሚኒስቴር የበሽታ መከላከል እና መቆጣጠር መሪ ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ሕይወት ሰለሞን በበኩላቸው፤ የሚዲያ ባለሙያዎች ስለ በሽታው ትክክለኛ መረጃ ለህዝብ በማድረስ ረገድ ያላቸውን ፋይዳ አብራርተዋል።
በጤና ሚኒስቴር የቲቢ፣ ስጋ ደዌ እና ሌሎች የሳንባ በሽታዎች መከላከልና መቆጣጠር ዴስክ ኃላፊ አቶ ታየ ለታ ደግሞ፤ የቲቢ በሽታ ዛሬም በሰው ዘር ላይ ከፍተኛ ሕመምና ሞት እያስከተለ መሆኑን በመጠቆም፣ ቁጥጥሩን ለማጠናከር ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ተቀናጅቶ መስራት እንደሚገባ አሳስበዋል።
የዓለም ቲቢ ቀን በየዓመቱ መጋቢት 15 ቀን (March 24) የሚከበር ሲሆን፣ ዕለቱ የተመረጠውም የዛሬ 140 ዓመት ታዋቂው ጀርመናዊ ተመራማሪ ዶ/ር ሮበርት ኮች የቲቢ በሽታ መንስኤ የሆነውን “ማይኮባክቴሪያም ቲዩበርክሎስስ” ማግኘቱን ለዓለም ያበሰረበትን ቀን ለማስታወስ ነው።
ዘንድሮም ቀኑ “አዎ! ቲቢን ለማጥፋት እንችላለን! በመንግስት መሪነት፤ በሕዝባችን ኃይል!!” በሚል መሪ ቃል በተለያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች ይከበራል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia #health #worldtbday #tbprevention #mediaawareness #publichealth #getutemesgen
#ethiopia | የጤና ሚኒስቴር 20ኛውን ዓመታዊ የቲቢ ምርምር ጉባኤ እና የዓለም አቀፍ የቲቢ ቀንን ምክንያት በማድረግ ለመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ያዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ተካሂዷል።
ይህ የንቅናቄ መድረክ የተዘጋጀው የሚዲያ አካላት በበሽታው መከላከል እና መቆጣጠር ስራ ላይ ያላቸውን ከፍተኛ ሚና ውጤታማ በሆነ መንገድ እንዲወጡ ለማስቻል ሲሆን በስልጠናው ላይ ከተለያዩ ተቋማት የተወከሉ የጤና ባለሙያዎች እና ጋዜጠኞች ተሳትፈዋል።
በውይይቱ ላይ የተገኙት የአርማወር ሀንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ፤ በሽታውን ከመከላከል ባለፈ ሙሉ ለሙሉ ለማጥፋት በሚደረገው ጥረት ውስጥ የመገናኛ ብዙሃን ህብረተሰቡን በማንቃት በኩል የድርሻቸውን እንዲወጡ ጥሪ አቅርበዋል።
በጤና ሚኒስቴር የበሽታ መከላከል እና መቆጣጠር መሪ ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር ሕይወት ሰለሞን በበኩላቸው፤ የሚዲያ ባለሙያዎች ስለ በሽታው ትክክለኛ መረጃ ለህዝብ በማድረስ ረገድ ያላቸውን ፋይዳ አብራርተዋል።
በጤና ሚኒስቴር የቲቢ፣ ስጋ ደዌ እና ሌሎች የሳንባ በሽታዎች መከላከልና መቆጣጠር ዴስክ ኃላፊ አቶ ታየ ለታ ደግሞ፤ የቲቢ በሽታ ዛሬም በሰው ዘር ላይ ከፍተኛ ሕመምና ሞት እያስከተለ መሆኑን በመጠቆም፣ ቁጥጥሩን ለማጠናከር ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ተቀናጅቶ መስራት እንደሚገባ አሳስበዋል።
የዓለም ቲቢ ቀን በየዓመቱ መጋቢት 15 ቀን (March 24) የሚከበር ሲሆን፣ ዕለቱ የተመረጠውም የዛሬ 140 ዓመት ታዋቂው ጀርመናዊ ተመራማሪ ዶ/ር ሮበርት ኮች የቲቢ በሽታ መንስኤ የሆነውን “ማይኮባክቴሪያም ቲዩበርክሎስስ” ማግኘቱን ለዓለም ያበሰረበትን ቀን ለማስታወስ ነው።
ዘንድሮም ቀኑ “አዎ! ቲቢን ለማጥፋት እንችላለን! በመንግስት መሪነት፤ በሕዝባችን ኃይል!!” በሚል መሪ ቃል በተለያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎች ይከበራል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia #health #worldtbday #tbprevention #mediaawareness #publichealth #getutemesgen
4 months ago
በአዲስ አበባ አይጦች የቲቢ በሽታን በደቂቃዎች ውስጥ እየለዩ ነው
በአለርት ሆስፒታል በአይጦች የታገዘ የቲቢ ምርመራ አገልግሎት በስፋት እየተሰጠ ይገኛል።
እነዚህ "አፖፖ" የተሰኙ አይጦች የሰውን አክታ በማሽተት ብቻ በደቂቃዎች ውስጥ በሽታው መኖር አለመኖሩን የመለየት አስደናቂ ብቃት አሳይተዋል።
በአጉሊ መነጽር እስከ 2 ሰዓት የሚፈጀውን ምርመራ እነዚህ አይጦች በሰከንዶች ውስጥ ያከናውኑታል።
እስካሁን በተደረገ ምርመራ ከ170 ሺህ ናሙናዎች ውስጥ 3 ሺህ የሚሆኑ የቲቢ ታማሚዎችን በትክክል ለይተዋል።
አይጦቹ ታንዛኒያ ውስጥ ለ9 ወራት ከፍተኛ ስልጠና የወሰዱ ሲሆን፣ በሽታው ያለበትን ናሙና ሲያገኙ በመቧጨር ምልክት ይሰጣሉ።
አንድ አይጥ እስከ 5 ሺህ ዩሮ የሚገመት ዋጋ ያለው ሲሆን፣ እስከ 8 ዓመት የመኖር አቅም አለው።
ታንዛኒያ የዚህ ቴክኖሎጂ መነሻ ስትሆን፤ በአሁኑ ወቅት በርካታ ሆስፒታሎች አይጦችን በመጠቀም የምርመራ ፍጥነታቸውን በ25% ማሳደግ ችለዋል።
ሞዛምቢክ፤ በዋና ከተማዋ ማፑቶ የሚገኙ ክሊኒኮች አይጦችን በመጠቀም በሺዎች የሚቆጠሩ የቲቢ ታማሚዎችን በመለየት የሕክምና ተደራሽነትን አሳድገዋል።
ካምቦዲያ፤ በደቡብ ምስራቅ እስያ ደግሞ እነዚህ አይጦች ከቲቢ ምርመራ ባለፈ የመሬት ውስጥ ፈንጂዎችን በማሽተት በመለየት ረገድ ትልቅ ስራ እየሰሩ ይገኛሉ።
seledadotio
seledadotio
በአለርት ሆስፒታል በአይጦች የታገዘ የቲቢ ምርመራ አገልግሎት በስፋት እየተሰጠ ይገኛል።
እነዚህ "አፖፖ" የተሰኙ አይጦች የሰውን አክታ በማሽተት ብቻ በደቂቃዎች ውስጥ በሽታው መኖር አለመኖሩን የመለየት አስደናቂ ብቃት አሳይተዋል።
በአጉሊ መነጽር እስከ 2 ሰዓት የሚፈጀውን ምርመራ እነዚህ አይጦች በሰከንዶች ውስጥ ያከናውኑታል።
እስካሁን በተደረገ ምርመራ ከ170 ሺህ ናሙናዎች ውስጥ 3 ሺህ የሚሆኑ የቲቢ ታማሚዎችን በትክክል ለይተዋል።
አይጦቹ ታንዛኒያ ውስጥ ለ9 ወራት ከፍተኛ ስልጠና የወሰዱ ሲሆን፣ በሽታው ያለበትን ናሙና ሲያገኙ በመቧጨር ምልክት ይሰጣሉ።
አንድ አይጥ እስከ 5 ሺህ ዩሮ የሚገመት ዋጋ ያለው ሲሆን፣ እስከ 8 ዓመት የመኖር አቅም አለው።
ታንዛኒያ የዚህ ቴክኖሎጂ መነሻ ስትሆን፤ በአሁኑ ወቅት በርካታ ሆስፒታሎች አይጦችን በመጠቀም የምርመራ ፍጥነታቸውን በ25% ማሳደግ ችለዋል።
ሞዛምቢክ፤ በዋና ከተማዋ ማፑቶ የሚገኙ ክሊኒኮች አይጦችን በመጠቀም በሺዎች የሚቆጠሩ የቲቢ ታማሚዎችን በመለየት የሕክምና ተደራሽነትን አሳድገዋል።
ካምቦዲያ፤ በደቡብ ምስራቅ እስያ ደግሞ እነዚህ አይጦች ከቲቢ ምርመራ ባለፈ የመሬት ውስጥ ፈንጂዎችን በማሽተት በመለየት ረገድ ትልቅ ስራ እየሰሩ ይገኛሉ።
seledadotio
seledadotio
4 months ago
በአዲስ አበባ አይጦች የቲቢ በሽታን በደቂቃዎች ውስጥ እየለዩ ነው
በአለርት ሆስፒታል በአይጦች የታገዘ የቲቢ ምርመራ አገልግሎት በስፋት እየተሰጠ ይገኛል። እነዚህ "አፖፖ" የተሰኙ አይጦች የሰውን አክታ በማሽተት ብቻ በደቂቃዎች ውስጥ በሽታው መኖር አለመኖሩን የመለየት አስደናቂ ብቃት አሳይተዋል።
🔍 ቁልፍ መረጃዎች፦
ፈጣን ምርመራ፦ በአጉሊ መነጽር እስከ 2 ሰዓት የሚፈጀውን ምርመራ እነዚህ አይጦች በሰከንዶች ውስጥ ያከናውኑታል።
ውጤታማነት፦ እስካሁን በተደረገ ምርመራ ከ170 ሺህ ናሙናዎች ውስጥ 3 ሺህ የሚሆኑ የቲቢ ታማሚዎችን በትክክል ለይተዋል።
ስልጠና፦ አይጦቹ ታንዛኒያ ውስጥ ለ9 ወራት ከፍተኛ ስልጠና የወሰዱ ሲሆን፣ በሽታው ያለበትን ናሙና ሲያገኙ በመቧጨር ምልክት ይሰጣሉ።
ዋጋ እና ዕድሜ፦ አንድ አይጥ እስከ 5 ሺህ ዩሮ የሚገመት ዋጋ ያለው ሲሆን፣ እስከ 8 ዓመት የመኖር አቅም አለው።
🌍 የሌሎች ሀገራት ተሞክሮ ምን ይመስላል?
ታንዛኒያ፦ የዚህ ቴክኖሎጂ መነሻ ስትሆን፣ በአሁኑ ወቅት በርካታ ሆስፒታሎች አይጦችን በመጠቀም የምርመራ ፍጥነታቸውን በ25% ማሳደግ ችለዋል።
ሞዛምቢክ፦ በዋና ከተማዋ ማፑቶ የሚገኙ ክሊኒኮች አይጦችን በመጠቀም በሺዎች የሚቆጠሩ የቲቢ ታማሚዎችን በመለየት የሕክምና ተደራሽነትን አሳድገዋል።
ካምቦዲያ፦ በደቡብ ምስራቅ እስያ ደግሞ እነዚህ አይጦች ከቲቢ ምርመራ ባለፈ የመሬት ውስጥ ፈንጂዎችን በማሽተት በመለየት ረገድ ትልቅ ስራ እየሰሩ ይገኛሉ።
ማስታወሻ፦ እነዚህ አይጦች (African Giant Pouched Rats) ከቤተሰብ አይጦች የሚለዩት ረጅም ዕድሜ በመኖራቸው፣ ሰላማዊ በመሆናቸውና እጅግ ከፍተኛ የማሽተት ችሎታ ስላላቸው ነው።
በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተሰራ ፎቶ
ምንጭ፦ ኢፕድ / አርማወር ሐንሰን የምርምር ማዕከል
በአለርት ሆስፒታል በአይጦች የታገዘ የቲቢ ምርመራ አገልግሎት በስፋት እየተሰጠ ይገኛል። እነዚህ "አፖፖ" የተሰኙ አይጦች የሰውን አክታ በማሽተት ብቻ በደቂቃዎች ውስጥ በሽታው መኖር አለመኖሩን የመለየት አስደናቂ ብቃት አሳይተዋል።
🔍 ቁልፍ መረጃዎች፦
ፈጣን ምርመራ፦ በአጉሊ መነጽር እስከ 2 ሰዓት የሚፈጀውን ምርመራ እነዚህ አይጦች በሰከንዶች ውስጥ ያከናውኑታል።
ውጤታማነት፦ እስካሁን በተደረገ ምርመራ ከ170 ሺህ ናሙናዎች ውስጥ 3 ሺህ የሚሆኑ የቲቢ ታማሚዎችን በትክክል ለይተዋል።
ስልጠና፦ አይጦቹ ታንዛኒያ ውስጥ ለ9 ወራት ከፍተኛ ስልጠና የወሰዱ ሲሆን፣ በሽታው ያለበትን ናሙና ሲያገኙ በመቧጨር ምልክት ይሰጣሉ።
ዋጋ እና ዕድሜ፦ አንድ አይጥ እስከ 5 ሺህ ዩሮ የሚገመት ዋጋ ያለው ሲሆን፣ እስከ 8 ዓመት የመኖር አቅም አለው።
🌍 የሌሎች ሀገራት ተሞክሮ ምን ይመስላል?
ታንዛኒያ፦ የዚህ ቴክኖሎጂ መነሻ ስትሆን፣ በአሁኑ ወቅት በርካታ ሆስፒታሎች አይጦችን በመጠቀም የምርመራ ፍጥነታቸውን በ25% ማሳደግ ችለዋል።
ሞዛምቢክ፦ በዋና ከተማዋ ማፑቶ የሚገኙ ክሊኒኮች አይጦችን በመጠቀም በሺዎች የሚቆጠሩ የቲቢ ታማሚዎችን በመለየት የሕክምና ተደራሽነትን አሳድገዋል።
ካምቦዲያ፦ በደቡብ ምስራቅ እስያ ደግሞ እነዚህ አይጦች ከቲቢ ምርመራ ባለፈ የመሬት ውስጥ ፈንጂዎችን በማሽተት በመለየት ረገድ ትልቅ ስራ እየሰሩ ይገኛሉ።
ማስታወሻ፦ እነዚህ አይጦች (African Giant Pouched Rats) ከቤተሰብ አይጦች የሚለዩት ረጅም ዕድሜ በመኖራቸው፣ ሰላማዊ በመሆናቸውና እጅግ ከፍተኛ የማሽተት ችሎታ ስላላቸው ነው።
በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተሰራ ፎቶ
ምንጭ፦ ኢፕድ / አርማወር ሐንሰን የምርምር ማዕከል
5 months ago
#ሩሲያ ያክ-130 ተዋጊ አውሮፕላኖችን እና ኦሪዮን ድሮን ለ #ኢትዮጵያ ማስረከቧ ተገለፀ‼️
ሩሲያ እስከ ስድስት የሚደርሱ ያክ-130 (Yak-130) የተራቀቁ የማሰልጠኛ እና ቀላል ተዋጊ አውሮፕላኖችን እንዲሁም ቢያንስ አንድ ኦሪዮን የተሰኘ ተዋጊ ድሮን ለኢትዮጵያ ማስረከቧን ‘ዲፌንስ ኤክስፕረስ’ የተሰኘው የዩክሬን የመከላከያ ጉዳዮች ህትመት ዘገበ።
ህትመቱ ጥር 19 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው ዘገባ፣ አውሮፕላኖቹ እና ድሮኑ በቢሾፍቱ አየር ኃይል ቤዝ በተካሄደው የ2026 አቪዬሽን ኤክስፖ ላይ መታየታቸውን አመልክቷል።
ከዝግጅቱ የተገኙ ምስሎች ከ2301 እስከ 2306 መለያ ቁጥር ያላቸውን ያክ-130 ጄቶች የሚያሳዩ ሲሆን፣ እነዚህ አውሮፕላኖች በዋነኝነት ለአብራሪዎች ስልጠና የተሰሩ ቢሆኑም ቀላል የውጊያ ተልዕኮዎችን የመፈጸም አቅም እንዳላቸው ተጠቁሟል።
እንደ ዲፌንስ ኤክስፕረስ ዘገባ፣ የኦሪዮን ሰው አልባ አውሮፕላን በኢትዮጵያ መታየት የሩሲያ ሰራሹ ምርት በይፋ ለውጭ ሀገር ሲሸጥ የታየበት የመጀመሪያው አጋጣሚ ነው።
ኦሪዮን በመካከለኛ ከፍታ ላይ ለረጅም ሰዓታት መብረር የሚችል ድሮን ሲሆን፣ ሩሲያ በዩክሬን ጦርነት ውስጥ አልፎ አልፎ ለውጊያ ስትጠቀምበት ቆይታለች።
ድሮኑ ቀደም ሲል የቱርክን ባይራክታር ቲቢ2 እና አኪንጂ፣ የኢራንን ሞሃጄር-6 እና የቻይናን ዊንግ ሎንግ 1 ድሮኖችን በባለቤትነት ለያዘችው ኢትዮጵያ ተጨማሪ አቅም እንደሚሆናት ዘገባው አመልክቷል።
seledadotio
seledadotio
ሩሲያ እስከ ስድስት የሚደርሱ ያክ-130 (Yak-130) የተራቀቁ የማሰልጠኛ እና ቀላል ተዋጊ አውሮፕላኖችን እንዲሁም ቢያንስ አንድ ኦሪዮን የተሰኘ ተዋጊ ድሮን ለኢትዮጵያ ማስረከቧን ‘ዲፌንስ ኤክስፕረስ’ የተሰኘው የዩክሬን የመከላከያ ጉዳዮች ህትመት ዘገበ።
ህትመቱ ጥር 19 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው ዘገባ፣ አውሮፕላኖቹ እና ድሮኑ በቢሾፍቱ አየር ኃይል ቤዝ በተካሄደው የ2026 አቪዬሽን ኤክስፖ ላይ መታየታቸውን አመልክቷል።
ከዝግጅቱ የተገኙ ምስሎች ከ2301 እስከ 2306 መለያ ቁጥር ያላቸውን ያክ-130 ጄቶች የሚያሳዩ ሲሆን፣ እነዚህ አውሮፕላኖች በዋነኝነት ለአብራሪዎች ስልጠና የተሰሩ ቢሆኑም ቀላል የውጊያ ተልዕኮዎችን የመፈጸም አቅም እንዳላቸው ተጠቁሟል።
እንደ ዲፌንስ ኤክስፕረስ ዘገባ፣ የኦሪዮን ሰው አልባ አውሮፕላን በኢትዮጵያ መታየት የሩሲያ ሰራሹ ምርት በይፋ ለውጭ ሀገር ሲሸጥ የታየበት የመጀመሪያው አጋጣሚ ነው።
ኦሪዮን በመካከለኛ ከፍታ ላይ ለረጅም ሰዓታት መብረር የሚችል ድሮን ሲሆን፣ ሩሲያ በዩክሬን ጦርነት ውስጥ አልፎ አልፎ ለውጊያ ስትጠቀምበት ቆይታለች።
ድሮኑ ቀደም ሲል የቱርክን ባይራክታር ቲቢ2 እና አኪንጂ፣ የኢራንን ሞሃጄር-6 እና የቻይናን ዊንግ ሎንግ 1 ድሮኖችን በባለቤትነት ለያዘችው ኢትዮጵያ ተጨማሪ አቅም እንደሚሆናት ዘገባው አመልክቷል።
seledadotio
seledadotio
5 months ago
በነጻ ለሕዝብ መድረስ ያለባቸው መድኃኒቶች ተሰርቀው በግል ተቋማት እየተሸጡ ነው ተባለ
የጤና ሚኒስቴር የመድኃኒት ስርቆትና ሕገ-ወጥ ሽያጭ በአሁኑ ወቅት በዘርፉ ትልቅ ስጋት እየሆነ መምጣቱን ገልጿል።
በነጻ ወይም በከፍተኛ ድጎማ ለሕዝብ መድረስ ያለባቸው መድኃኒቶች ተሰርቀው በግል ተቋማት እየተሸጡ መሆኑንም ለአራዳ ኤፍ ኤም አስታውቋል።
በተለይም የቲቢ፣ የወባ እና የኤች አይ ቪ መድኃኒቶች እንዲሁም አልሚ ምግቦች "ለሽያጭ የማይቀርቡ" ወይንም (Not for Sale) ተብለው ቢለዩም፥ በደላሎችና አንዳንድ ታማኝነት በጎደላቸው ባለሙያዎች አማካኝነት ወደግል ተቋማትና መድኃኒት ቤቶች በከፍተኛ ሁኔታ እየወጡ መሆኑን ጣቢያችን ሰምቷል።
seledadotio
seledadotio
የጤና ሚኒስቴር የመድኃኒት ስርቆትና ሕገ-ወጥ ሽያጭ በአሁኑ ወቅት በዘርፉ ትልቅ ስጋት እየሆነ መምጣቱን ገልጿል።
በነጻ ወይም በከፍተኛ ድጎማ ለሕዝብ መድረስ ያለባቸው መድኃኒቶች ተሰርቀው በግል ተቋማት እየተሸጡ መሆኑንም ለአራዳ ኤፍ ኤም አስታውቋል።
በተለይም የቲቢ፣ የወባ እና የኤች አይ ቪ መድኃኒቶች እንዲሁም አልሚ ምግቦች "ለሽያጭ የማይቀርቡ" ወይንም (Not for Sale) ተብለው ቢለዩም፥ በደላሎችና አንዳንድ ታማኝነት በጎደላቸው ባለሙያዎች አማካኝነት ወደግል ተቋማትና መድኃኒት ቤቶች በከፍተኛ ሁኔታ እየወጡ መሆኑን ጣቢያችን ሰምቷል።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
5 months ago
🛑 "በጎነትን አናሰናክል!"
- በሽንሺቾ ከተማ ለአቅመ ደካሞች የተዘጋጀው የገና ድጋፍ አደጋ ላይ ወደቀ!
ከወ/ሮ ብርቱኳን ፀጋዬ (ቡዬ) መታሰቢያ ፋውንዴሽን የተሰጠ መግለጫ
የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ "ቡዬ ፋውንዴሽን" (Buye Memorial Foundation) ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች ከሚገኙ በጎ ፈቃደኞች ጋር በመተባበር፤ በሽንሺቾ ከተማ ለሚገኙ አቅመ ደካሞች የገና ስጦታ እና ድጋፍ ለማድረግ ከፍተኛ ዝግጅት አድርጎ እንደነበረ ይታወቃል።
በዚህም መሰረት ፋውንዴሽኑ፡-
✅ ከ100 ሺህ ብር በላይ ወጪ የተደረገበት ሰንጋ በሬ ገዝቷል።
✅ ከ250 በላይ ለሚሆኑ አቅመ ደካሞች እና አረጋውያን ጥሪ አድርጓል።
✅ ለዝግጅቱ የሚሆኑ ሌሎች ወጪዎችን አውጥቶ ዝግጅቱን አጠናቋል።
ነገር ግን የሽንሺቾ ከተማ አስተዳደር ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ ይህን በጎ ተግባር "በአዳራሽ መሰብሰብ አትችሉም" በማለት ከልክሏል! የሚገርመው ደግሞ አስተባባሪ ኮሚቴዎቹ "ከፈለጋችሁ ስጋውን በፌስታል/ፕላስቲክ እያዞራችሁ ስጡ" የሚል ምላሽ መሰጠቱ ነው።
በመሆኑም ከፋውንዴሽኑ መስራቾች፣ ደጋፊዎች እና ከማህበረሰቡ ለከተማው አስተዳደር የሚከተሉትን ጥያቄዎች እናቀርባለን፡-
1️⃣ ክብር የት ሄደ?
ሰፊና ምቹ የሆነ የከተማው ምክር ቤት አዳራሽ እያለ፣ እነዚህን አረጋውያን እና አቅመ ደካሞች በክብር ጋብዞ ማስተናገድ ሲቻል፣ ለምን በፌስታል እንዲዞር ተፈለገ?
2️⃣ ሞራላዊ ተጠያቂነትስ?
በዓልን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀን የድጋፍ መርሐ-ግብር ማስተጓጎል የሞራል ተጠያቂነት የለውም ወይ?
3️⃣ ተስፋን ማጨለም አይሆንም ወይ?
ከ250 በላይ ወገኖች ተስፋ አድርገው እና በጉጉት እየጠበቁ፣ ይህን መርሐ ግብር ማሰናከል ምን የሚሉት አሰራር ነው?
4️⃣ ጥሪ ለሚመለከታቸው አካላት!
የከምባታ ዞን ከፍተኛ ኃላፊዎች፣ የሺንሽቾ ከተማ ማህበራዊ እና ዋስትና እንዲሁም ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት፤ ይህን በጎ ስራ በማስተጓጎል እና ቦታ በመከልከል ዙሪያ ያለውን ጉዳይ በአስቸኳይ አይተው ማብራሪያ እንዲሰጡንና ለተቸገሩ ወገኖቻችን ፍትህ እንዲሰጥ እንጠይቃለን!
በጎ ስራን እናበረታታ ወይስ እናዳክም?
BUYE MEMORIAL FOUNDATION
(ወ/ሮ ብርቱኳን ፀጋዬ (ቡዬ) መታሰቢያ ፋውንዴሽን) #shinshicho #justice #charity #kembata #ethiopia #buyefoundation #genna -KWWMN የልማት ቲቢ
ታሕሣሥ 27፣ 2018
***
ይህንን ዘገባ ያጠናቀርነው የ"ቡዬ መታሰቢያ ፋውንዴሽን" (Buye Memorial Foundation) ያወጣውን መግለጫ መነሻ በማድረግ ነው። ጉዳዩን በተመለከተ ሚዛናዊ መረጃ ለህዝብ ለማድረስ፣ ጉዳዩ የሚመለከታቸውን አካላት ለማነጋገር ተደጋጋሚ ጥረት ብናደርግም ለጊዜው ልናገኛቸው አልቻልንም።
ሆኖም፣ የሚሰጡት ምላሽ ወይም ማብራሪያ ካለ ለማስተናገድ እና ለህዝብ ለማድረስ ዝግጁ መሆናችንን ከወዲሁ እንገልጻለን።
- በሽንሺቾ ከተማ ለአቅመ ደካሞች የተዘጋጀው የገና ድጋፍ አደጋ ላይ ወደቀ!
ከወ/ሮ ብርቱኳን ፀጋዬ (ቡዬ) መታሰቢያ ፋውንዴሽን የተሰጠ መግለጫ
የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ "ቡዬ ፋውንዴሽን" (Buye Memorial Foundation) ከተለያዩ የዓለም ክፍሎች ከሚገኙ በጎ ፈቃደኞች ጋር በመተባበር፤ በሽንሺቾ ከተማ ለሚገኙ አቅመ ደካሞች የገና ስጦታ እና ድጋፍ ለማድረግ ከፍተኛ ዝግጅት አድርጎ እንደነበረ ይታወቃል።
በዚህም መሰረት ፋውንዴሽኑ፡-
✅ ከ100 ሺህ ብር በላይ ወጪ የተደረገበት ሰንጋ በሬ ገዝቷል።
✅ ከ250 በላይ ለሚሆኑ አቅመ ደካሞች እና አረጋውያን ጥሪ አድርጓል።
✅ ለዝግጅቱ የሚሆኑ ሌሎች ወጪዎችን አውጥቶ ዝግጅቱን አጠናቋል።
ነገር ግን የሽንሺቾ ከተማ አስተዳደር ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ ይህን በጎ ተግባር "በአዳራሽ መሰብሰብ አትችሉም" በማለት ከልክሏል! የሚገርመው ደግሞ አስተባባሪ ኮሚቴዎቹ "ከፈለጋችሁ ስጋውን በፌስታል/ፕላስቲክ እያዞራችሁ ስጡ" የሚል ምላሽ መሰጠቱ ነው።
በመሆኑም ከፋውንዴሽኑ መስራቾች፣ ደጋፊዎች እና ከማህበረሰቡ ለከተማው አስተዳደር የሚከተሉትን ጥያቄዎች እናቀርባለን፡-
1️⃣ ክብር የት ሄደ?
ሰፊና ምቹ የሆነ የከተማው ምክር ቤት አዳራሽ እያለ፣ እነዚህን አረጋውያን እና አቅመ ደካሞች በክብር ጋብዞ ማስተናገድ ሲቻል፣ ለምን በፌስታል እንዲዞር ተፈለገ?
2️⃣ ሞራላዊ ተጠያቂነትስ?
በዓልን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀን የድጋፍ መርሐ-ግብር ማስተጓጎል የሞራል ተጠያቂነት የለውም ወይ?
3️⃣ ተስፋን ማጨለም አይሆንም ወይ?
ከ250 በላይ ወገኖች ተስፋ አድርገው እና በጉጉት እየጠበቁ፣ ይህን መርሐ ግብር ማሰናከል ምን የሚሉት አሰራር ነው?
4️⃣ ጥሪ ለሚመለከታቸው አካላት!
የከምባታ ዞን ከፍተኛ ኃላፊዎች፣ የሺንሽቾ ከተማ ማህበራዊ እና ዋስትና እንዲሁም ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት፤ ይህን በጎ ስራ በማስተጓጎል እና ቦታ በመከልከል ዙሪያ ያለውን ጉዳይ በአስቸኳይ አይተው ማብራሪያ እንዲሰጡንና ለተቸገሩ ወገኖቻችን ፍትህ እንዲሰጥ እንጠይቃለን!
በጎ ስራን እናበረታታ ወይስ እናዳክም?
BUYE MEMORIAL FOUNDATION
(ወ/ሮ ብርቱኳን ፀጋዬ (ቡዬ) መታሰቢያ ፋውንዴሽን) #shinshicho #justice #charity #kembata #ethiopia #buyefoundation #genna -KWWMN የልማት ቲቢ
ታሕሣሥ 27፣ 2018
***
ይህንን ዘገባ ያጠናቀርነው የ"ቡዬ መታሰቢያ ፋውንዴሽን" (Buye Memorial Foundation) ያወጣውን መግለጫ መነሻ በማድረግ ነው። ጉዳዩን በተመለከተ ሚዛናዊ መረጃ ለህዝብ ለማድረስ፣ ጉዳዩ የሚመለከታቸውን አካላት ለማነጋገር ተደጋጋሚ ጥረት ብናደርግም ለጊዜው ልናገኛቸው አልቻልንም።
ሆኖም፣ የሚሰጡት ምላሽ ወይም ማብራሪያ ካለ ለማስተናገድ እና ለህዝብ ለማድረስ ዝግጁ መሆናችንን ከወዲሁ እንገልጻለን።
6 months ago
ኢትዮጵያ እና አሜሪካ በጤናው ዘርፍ በአጋርነት መሥራት የሚያስችል የ1.6 ቢሊዮን ዶላር ስምምነት ተፈራረሙ
የኢትዮጵያ እና የአሜሪካ መንግሥታት በጤናው ዘርፍ ያላቸውን ትብብር የሚያጠናክር የ 1 ነጥብ 6 ቢሊዮን ዶላር የጤና ትብብር ማዕቀፍ ተፈራርመዋል።
የትብብር ስምምነቱ በዘላቂ ልማት፣ በጋራ ኢንቨስትመንትና የጤና ሥርዓትን በማጠናከር ላይ ያተኮረ የኢትዮ-አሜሪካ አዲስ የጤና አጋርነት ምዕራፍ መሆኑ ተመላክቷል።
የትብብር ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ፣ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ እና በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ፈርመውታል።
የኢትዮጵያና የአሜሪካ የጤና የአጋርነት ስምምነት ለ5 ዓመታት የሚቆይ ሲሆን፣ የትብብር ማዕቀፉ በኤችአይቪ/ኤድስ፣ ቲቢ፣ ወባ፣ የእናቶች እና ህጻናት ጤና፣ የወረርሽኝ ምላሽ እና ዝግጁነትን የነበረውን ድጋፍ ለማስቀጠል እንዲሁም የኢትዮጵያን የጤና ሥርዓት የበለጠ ለማጠናከር ድጋፍ ለማድረግ ያቀደ ነው።
#ebc
የኢትዮጵያ እና የአሜሪካ መንግሥታት በጤናው ዘርፍ ያላቸውን ትብብር የሚያጠናክር የ 1 ነጥብ 6 ቢሊዮን ዶላር የጤና ትብብር ማዕቀፍ ተፈራርመዋል።
የትብብር ስምምነቱ በዘላቂ ልማት፣ በጋራ ኢንቨስትመንትና የጤና ሥርዓትን በማጠናከር ላይ ያተኮረ የኢትዮ-አሜሪካ አዲስ የጤና አጋርነት ምዕራፍ መሆኑ ተመላክቷል።
የትብብር ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ፣ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ እና በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ፈርመውታል።
የኢትዮጵያና የአሜሪካ የጤና የአጋርነት ስምምነት ለ5 ዓመታት የሚቆይ ሲሆን፣ የትብብር ማዕቀፉ በኤችአይቪ/ኤድስ፣ ቲቢ፣ ወባ፣ የእናቶች እና ህጻናት ጤና፣ የወረርሽኝ ምላሽ እና ዝግጁነትን የነበረውን ድጋፍ ለማስቀጠል እንዲሁም የኢትዮጵያን የጤና ሥርዓት የበለጠ ለማጠናከር ድጋፍ ለማድረግ ያቀደ ነው።
#ebc
7 months ago
በባዶ ሆድ ውሃ የመጠጣት የጤና ጥቅሞች!
1. በባዶ ሆድ ውሃ መጠጣት አንጀትን በማጽዳት ለሰውነታችን ጠቃሚ የሆኑ የተለያዩ ንጥረ ነገሮችን በቀላሉ እንዲመጥ ይረዳናል፡፡
2. አዲስ የደም እና የጡንቻ ሴሎች እንዲመረቱ ያደርጋል።
3. ክብደትን ለመቀነስ በጣም ጠቃሚ ነው፡፡ ጠዋት ከእንቅልፍዎ ሲነሱ ቀዝቃዛ ውሃ መጠጣት ሜታቦሊዝምን ያፋጥናል፡፡
4. ሲያዩት የሚያምርና ጤናማ የሆነ ቆዳ እንዲኖረን ያደርጋል፡፡ ውሃ በደም ውስጥ የሚገኙ መርዛማ ነገሮችን ጠራርጎ በማስወጣት ቆዳችን ንጹህ፣ ለስላሳና አንጸባራቂ እንዲሆን ያደርገዋል፡፡
5. የሊምፍ ሥርዓታችን (Lymph System) የተመጣጠነ እንዲሆን ያደርጋል፡፡ እነዚህ ዕጢዎች የዕለት ከዕለት ተግባራችንን በትክክል እንድንወጣ፣ የሰውነታችን ፈሳሽ የተመጣጠነ እንዲሆን እና ኢንፌክሽንን እንድንዋጋ ይረዱናል፡፡
✔ውሃን በመጠቀም የሚደረግ ህክምና
በአሁኑ ጊዜ ከወደ ጃፓን የመጣ አዲስ ልምድ አለ ጃፓኖች በሚመገቡበት ጊዜ ትኩስ ሻይ ይጠጣሉ ይህም ምንም የጎንዮሽ ጉዳት የሌለው ህክምና ሲሆን ይህ ህክምና ከጠዋት ጀምሮ ቀኑን ሙሉ በተወሰነ የጊዜ ልዩነት ውሃ መጠጣትን ያካትታል፡፡ ይህም ህክምና በሚጀምሩበት ሰሞን በተደጋጋሚ ሽንት መሽናት የሚያጋጥም ሲሆን በጃፓን የህክምና ማህበር ከብዙ በሽታዎች የመፈወስ አቅሙ 100% መሆኑ ተረጋግጧል፡፡
ከነዚህም በሽታዎች መካከል የራስ ህመም፣ አጠቃላይ የሰውነት ህመም፣ የልብ ህመም፣ አርትራይተስ፣ ለፈጣን የልብ ምት፣ ለሚጥል በሽታ፣ ለአስም፣ ቲቢ፣ መንጋጋ ቆልፍ፣ ለኩላሊትና ሽንት በሽታ፣ ማስመለስ፣ ጨጓራ፣ ተቅማጥ፣ ለሆድ ድርቀት፣ ለሁሉም የአይን በሽታ፣ ለካንሰርና የወር አበባ ችግር፣ ለጆሮ አፍንጫና ጉሮሮ ህመሞች ፈውስ መሆኑን አረጋግጠዋል፡፡
✔ቀዝቃዛ ውሃ መጠጣት
ምግብ በምንመገብበት ጊዜ ቀዝቃዛ ውሃ መጠጣት የራሱ የሆነ የጐንዮሽ ጉዳቶች አሉት፡፡ በተመገቡት ምግብ ውስጥ የሚገኝው ዘይት እንዲወፍር ያደርገዋል፤ ይህ ማለት የምግብ ስልቀጣ ሥርዓትን ከማዘግየቱ በተጨማሪ ምግብን ከሚፈጨው አሲድ ጋር ግጭት ይፈጥራል፤ አንጀታችን ምግብን በፍጥነት ይመጣቸዋል፣ ወደ ስብ(ፋት) ይቀይራቸዋል ስለዚህ ከምግብ በኋላ ያልቀዘቀዘ ወይም ትንሽ ለብ ያለ ውሃ ወይም ሾርባ ይጠቀሙ፡፡
✔ህክምናው እንዴት ይተገበራል (የህክምናው ዘዴ)
1. ጠዋት ጥርስዎን ከመፋቅዎ በፊት 160 ሚ.ሊ. በሚይዝ ብርጭቆ አራት(4) ብርጭቆ ውሃ ይጠጡ፡፡
2. ጥርስዎን ይቦርሹ ወይም ያጽዱ ነገር ግን ለ 45 ደቂቃ ምንም ዓይነት ምግብ ወይም ውሃ እንዳይወስዱ፡፡
3. ከ 45 ደቂቃ በኋላ ምግብ መመገብ ወይም ውሃ መጠጣት ይችላሉ፡፡
4. ቁርስ፣ ምሳ ወይም እራት ከበሉ ከ 15 ደቂቃ በኋላ ለሁለት(2) ሠዓት ያክል ምንም ዓይነት ምግብ ወይም ውሃ አይውሰዱ፡፡
5. ዕድሜያቸው የገፋና የታመሙ ሰዎች ከትንሽ ውሃ በመጀመር 4 ብርጭቆ ውሃ ላይ እንዲደርሱ ይመከራል፡፡
6. ይህ ህክምና በህመም ላይ የሚገኙ ወይም የታመሙ ሰዎችን የመፈወስ አቅም አለው፡፡
✔ከዚህ በታች የተዘረዘሩት እንደየበሽታዎ ለምን ያህል ቀን ህክምናውን መውሰድ እንዳለብዎ ያሳያል፦
1. ለደም ግፊት ሰላሳ(30) ቀናት
2. ለጨጓራ ህመም አስር(10) ቀናት
3. ለስኳር ህመም ሰላሳ(30) ቀናት
4. ለሆድ ድርቀት አሥር(10) ቀናት
5. ለቲቢ ዘጠና(90) ቀናት ናቸው።
seledadotio
seledadotio
1. በባዶ ሆድ ውሃ መጠጣት አንጀትን በማጽዳት ለሰውነታችን ጠቃሚ የሆኑ የተለያዩ ንጥረ ነገሮችን በቀላሉ እንዲመጥ ይረዳናል፡፡
2. አዲስ የደም እና የጡንቻ ሴሎች እንዲመረቱ ያደርጋል።
3. ክብደትን ለመቀነስ በጣም ጠቃሚ ነው፡፡ ጠዋት ከእንቅልፍዎ ሲነሱ ቀዝቃዛ ውሃ መጠጣት ሜታቦሊዝምን ያፋጥናል፡፡
4. ሲያዩት የሚያምርና ጤናማ የሆነ ቆዳ እንዲኖረን ያደርጋል፡፡ ውሃ በደም ውስጥ የሚገኙ መርዛማ ነገሮችን ጠራርጎ በማስወጣት ቆዳችን ንጹህ፣ ለስላሳና አንጸባራቂ እንዲሆን ያደርገዋል፡፡
5. የሊምፍ ሥርዓታችን (Lymph System) የተመጣጠነ እንዲሆን ያደርጋል፡፡ እነዚህ ዕጢዎች የዕለት ከዕለት ተግባራችንን በትክክል እንድንወጣ፣ የሰውነታችን ፈሳሽ የተመጣጠነ እንዲሆን እና ኢንፌክሽንን እንድንዋጋ ይረዱናል፡፡
✔ውሃን በመጠቀም የሚደረግ ህክምና
በአሁኑ ጊዜ ከወደ ጃፓን የመጣ አዲስ ልምድ አለ ጃፓኖች በሚመገቡበት ጊዜ ትኩስ ሻይ ይጠጣሉ ይህም ምንም የጎንዮሽ ጉዳት የሌለው ህክምና ሲሆን ይህ ህክምና ከጠዋት ጀምሮ ቀኑን ሙሉ በተወሰነ የጊዜ ልዩነት ውሃ መጠጣትን ያካትታል፡፡ ይህም ህክምና በሚጀምሩበት ሰሞን በተደጋጋሚ ሽንት መሽናት የሚያጋጥም ሲሆን በጃፓን የህክምና ማህበር ከብዙ በሽታዎች የመፈወስ አቅሙ 100% መሆኑ ተረጋግጧል፡፡
ከነዚህም በሽታዎች መካከል የራስ ህመም፣ አጠቃላይ የሰውነት ህመም፣ የልብ ህመም፣ አርትራይተስ፣ ለፈጣን የልብ ምት፣ ለሚጥል በሽታ፣ ለአስም፣ ቲቢ፣ መንጋጋ ቆልፍ፣ ለኩላሊትና ሽንት በሽታ፣ ማስመለስ፣ ጨጓራ፣ ተቅማጥ፣ ለሆድ ድርቀት፣ ለሁሉም የአይን በሽታ፣ ለካንሰርና የወር አበባ ችግር፣ ለጆሮ አፍንጫና ጉሮሮ ህመሞች ፈውስ መሆኑን አረጋግጠዋል፡፡
✔ቀዝቃዛ ውሃ መጠጣት
ምግብ በምንመገብበት ጊዜ ቀዝቃዛ ውሃ መጠጣት የራሱ የሆነ የጐንዮሽ ጉዳቶች አሉት፡፡ በተመገቡት ምግብ ውስጥ የሚገኝው ዘይት እንዲወፍር ያደርገዋል፤ ይህ ማለት የምግብ ስልቀጣ ሥርዓትን ከማዘግየቱ በተጨማሪ ምግብን ከሚፈጨው አሲድ ጋር ግጭት ይፈጥራል፤ አንጀታችን ምግብን በፍጥነት ይመጣቸዋል፣ ወደ ስብ(ፋት) ይቀይራቸዋል ስለዚህ ከምግብ በኋላ ያልቀዘቀዘ ወይም ትንሽ ለብ ያለ ውሃ ወይም ሾርባ ይጠቀሙ፡፡
✔ህክምናው እንዴት ይተገበራል (የህክምናው ዘዴ)
1. ጠዋት ጥርስዎን ከመፋቅዎ በፊት 160 ሚ.ሊ. በሚይዝ ብርጭቆ አራት(4) ብርጭቆ ውሃ ይጠጡ፡፡
2. ጥርስዎን ይቦርሹ ወይም ያጽዱ ነገር ግን ለ 45 ደቂቃ ምንም ዓይነት ምግብ ወይም ውሃ እንዳይወስዱ፡፡
3. ከ 45 ደቂቃ በኋላ ምግብ መመገብ ወይም ውሃ መጠጣት ይችላሉ፡፡
4. ቁርስ፣ ምሳ ወይም እራት ከበሉ ከ 15 ደቂቃ በኋላ ለሁለት(2) ሠዓት ያክል ምንም ዓይነት ምግብ ወይም ውሃ አይውሰዱ፡፡
5. ዕድሜያቸው የገፋና የታመሙ ሰዎች ከትንሽ ውሃ በመጀመር 4 ብርጭቆ ውሃ ላይ እንዲደርሱ ይመከራል፡፡
6. ይህ ህክምና በህመም ላይ የሚገኙ ወይም የታመሙ ሰዎችን የመፈወስ አቅም አለው፡፡
✔ከዚህ በታች የተዘረዘሩት እንደየበሽታዎ ለምን ያህል ቀን ህክምናውን መውሰድ እንዳለብዎ ያሳያል፦
1. ለደም ግፊት ሰላሳ(30) ቀናት
2. ለጨጓራ ህመም አስር(10) ቀናት
3. ለስኳር ህመም ሰላሳ(30) ቀናት
4. ለሆድ ድርቀት አሥር(10) ቀናት
5. ለቲቢ ዘጠና(90) ቀናት ናቸው።
seledadotio
seledadotio
7 months ago
ለጥንቃቄ በባምባሲ ከተማ ለቅርጫ ስጋነት ከተዘጋጀ ከብት ላይ ያጋጠመው ክስተት
በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባምባሲ ከተማ ባለፈው ሀሙስ ማለትም ህዳር 11/2018 ዓ/ም አንድ በሬ ከጎረቤት ቀሽማንዶ ገበያ ለቅርጫ የተገዛ ሲሆን በዕለቱ ለማረድ ወደ ባምባሲ ከተማ አስተዳደር ቄራ አገልግሎት በመሄድ ቅድመ ምርመራ ተደርጓል።
በሬውም ዉጫዊ ምርመራ ያለፈ በመሆኑ ይታረድ እና የዉስጣዊ ምርመራ ደግሞ ሲደረግ የአጥንት ቲቢ በሽተኛ መሆኑ ተረጋግጧል።
በዚህ የተነሳ የባምባሲ ከተማ አስተዳደር ቄራ አገልግሎት ባለሙያ የሆኑት አቶ ዩኑስ አብዱረህማን በሬው ለምግብነት እንደማያገለግልና መቀበር እንዳለበት መወሰኑን ተናግረዋል።
አቶ ዩኑስ ስጋዉ በአጥንት ቲቢ የተበከለ እና ለምግብነት የማያገለግል በመሆኑ እንዲሁም በከተማው ህዝብ ላይ የጤና ጉዳት የሚያደርስ በመሆኑ አራጆችን አስተባብረው ሙሉ በሙሉ መቀበሩን ለባምባሲ ከተማ አስተዳደር የህዝብ ግንኙነት መልዕክት እንዲተላለፍ አሳውቀዋል።
እንስሳቶች ጤነኛ መስለው በሰዉ ልጆች ጤና ላይ ከፍተኛ ችግር ሊያስከትሉ በሚችሉ በሽታዎች የሚጠቁበት አጋጣሚዎች ሰፊ መሆኑን ባለሙያው አብራርተዋል።
ስለሆነም መላው የወረዳችንና የከተማችን ማህበረሰቦች ለሰርግ ፣ ለበዓል ፣ ለቅርጫ እና ለሉካንዳ ቤቶች እርድ የሚዘጋጁ ማንኛውም እንስሳት በሰዉ ልጆች ጤና ላይ ችግር እንዳያደርሱ በባለሙያ መመርመር እንደሚገባም አሳስበዋል።
seledadotio
seledadotio
በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ባምባሲ ከተማ ባለፈው ሀሙስ ማለትም ህዳር 11/2018 ዓ/ም አንድ በሬ ከጎረቤት ቀሽማንዶ ገበያ ለቅርጫ የተገዛ ሲሆን በዕለቱ ለማረድ ወደ ባምባሲ ከተማ አስተዳደር ቄራ አገልግሎት በመሄድ ቅድመ ምርመራ ተደርጓል።
በሬውም ዉጫዊ ምርመራ ያለፈ በመሆኑ ይታረድ እና የዉስጣዊ ምርመራ ደግሞ ሲደረግ የአጥንት ቲቢ በሽተኛ መሆኑ ተረጋግጧል።
በዚህ የተነሳ የባምባሲ ከተማ አስተዳደር ቄራ አገልግሎት ባለሙያ የሆኑት አቶ ዩኑስ አብዱረህማን በሬው ለምግብነት እንደማያገለግልና መቀበር እንዳለበት መወሰኑን ተናግረዋል።
አቶ ዩኑስ ስጋዉ በአጥንት ቲቢ የተበከለ እና ለምግብነት የማያገለግል በመሆኑ እንዲሁም በከተማው ህዝብ ላይ የጤና ጉዳት የሚያደርስ በመሆኑ አራጆችን አስተባብረው ሙሉ በሙሉ መቀበሩን ለባምባሲ ከተማ አስተዳደር የህዝብ ግንኙነት መልዕክት እንዲተላለፍ አሳውቀዋል።
እንስሳቶች ጤነኛ መስለው በሰዉ ልጆች ጤና ላይ ከፍተኛ ችግር ሊያስከትሉ በሚችሉ በሽታዎች የሚጠቁበት አጋጣሚዎች ሰፊ መሆኑን ባለሙያው አብራርተዋል።
ስለሆነም መላው የወረዳችንና የከተማችን ማህበረሰቦች ለሰርግ ፣ ለበዓል ፣ ለቅርጫ እና ለሉካንዳ ቤቶች እርድ የሚዘጋጁ ማንኛውም እንስሳት በሰዉ ልጆች ጤና ላይ ችግር እንዳያደርሱ በባለሙያ መመርመር እንደሚገባም አሳስበዋል።
seledadotio
seledadotio
7 months ago
በአሜሪካ የተፈቀደው የኤች አይ ቪ መከላከያ በ2 የአፍሪካ ሀገራት በጥቅም ላይ ሊውል ነው።
የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ቢሮ "Gilead sciences" በተሰኘው የመድኃኒት አምራች የበለፀገውና እራሷ አሜሪካ ከአምስት ወራት በፊት ፈቃድ የሰጠችው "lanacapavir" የተሰኘውን የኤች አይ ቪ መከላከያ ክትባት እስዋቲኒ እና ዛምቢያ መውሰዳቸውን ገልጿል።
ሁለቱ ሀገራት በዓመት ሁለት ጊዜ በመውሰድ ከኤች አይ ቪ ይከላከላል የተባለውን ክትባት 500 ዶዝ መውሰዳቸውን ነው አሜሪካ ያስታወቀችው።
ኤች አይ ቪን ጨምሮ እንደ ቲቢና ወባ ያሉ በሽታዎችን ለመዋጋት ድጋፍ የሚያደርገው ግሎባል ፈንድ ከአሜሪካ ውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤትና ከአምራቹ ጋር በመሆን በ2028 ክትባቱን በብዛት በአፍሪካ በሚገኙና በርካታ ተጠቂዎች ባሉባቸው ሀገራት ቢያንስ 2 ሚሊየን ዶዞችን ለማዳረስ እየሰራ ስለመሆኑም ተገልጿል።
ለሁለቱ ሀገራት የሚሰጡት 500 ዶዞች ያለ ምንም ትርፍ የወጣባቸውን ወጪ ብቻ በመሸፈን የሚሰጡ መሆኑ ሲገለፅ፥ አምራቹ ሀገራት ፈቃድ ከሰጡ የመከላከያ መድኃኒቱን ለመላክ የሚያስችል አቅርቦት እንዳለ ገልጿል።
በአሜሪካና በአለም ጤና ድርጅት ፈቃድ የተሰጠው መድኃኒቱ በአፍሪካ በደቡብ አፍሪካና ዛምቢያ ፈቃድ ሲሰጠው አምራቹ ድርጅት በኬንያ፣ ሩዋንዳና ኡጋንዳ እንደዚሁም ሌሎች የአፍሪካ ሃገራት ፈቃድ እንዲሰጠው ጠይቋል።
አክሎም መድኃኒቱን ለማዳረስ ቅድሚያ የሚሰጣቸው 70% የሚሆኑ የዓለም የኤድስ ተጠቂዎች ያሉባቸውን 18 ሀገራት እንደሆነም ገልጿል።
ዘገባው ከNPR የተወሰደ ነው።
seledadotio
seledadotio
የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ቢሮ "Gilead sciences" በተሰኘው የመድኃኒት አምራች የበለፀገውና እራሷ አሜሪካ ከአምስት ወራት በፊት ፈቃድ የሰጠችው "lanacapavir" የተሰኘውን የኤች አይ ቪ መከላከያ ክትባት እስዋቲኒ እና ዛምቢያ መውሰዳቸውን ገልጿል።
ሁለቱ ሀገራት በዓመት ሁለት ጊዜ በመውሰድ ከኤች አይ ቪ ይከላከላል የተባለውን ክትባት 500 ዶዝ መውሰዳቸውን ነው አሜሪካ ያስታወቀችው።
ኤች አይ ቪን ጨምሮ እንደ ቲቢና ወባ ያሉ በሽታዎችን ለመዋጋት ድጋፍ የሚያደርገው ግሎባል ፈንድ ከአሜሪካ ውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤትና ከአምራቹ ጋር በመሆን በ2028 ክትባቱን በብዛት በአፍሪካ በሚገኙና በርካታ ተጠቂዎች ባሉባቸው ሀገራት ቢያንስ 2 ሚሊየን ዶዞችን ለማዳረስ እየሰራ ስለመሆኑም ተገልጿል።
ለሁለቱ ሀገራት የሚሰጡት 500 ዶዞች ያለ ምንም ትርፍ የወጣባቸውን ወጪ ብቻ በመሸፈን የሚሰጡ መሆኑ ሲገለፅ፥ አምራቹ ሀገራት ፈቃድ ከሰጡ የመከላከያ መድኃኒቱን ለመላክ የሚያስችል አቅርቦት እንዳለ ገልጿል።
በአሜሪካና በአለም ጤና ድርጅት ፈቃድ የተሰጠው መድኃኒቱ በአፍሪካ በደቡብ አፍሪካና ዛምቢያ ፈቃድ ሲሰጠው አምራቹ ድርጅት በኬንያ፣ ሩዋንዳና ኡጋንዳ እንደዚሁም ሌሎች የአፍሪካ ሃገራት ፈቃድ እንዲሰጠው ጠይቋል።
አክሎም መድኃኒቱን ለማዳረስ ቅድሚያ የሚሰጣቸው 70% የሚሆኑ የዓለም የኤድስ ተጠቂዎች ያሉባቸውን 18 ሀገራት እንደሆነም ገልጿል።
ዘገባው ከNPR የተወሰደ ነው።
seledadotio
seledadotio
7 months ago
በአሜሪካ የተፈቀደው የኤች አይ ቪ መከላከያ በ2 የአፍሪካ ሀገራት በጥቅም ላይ ሊውል ነው
#ethiopia | የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ቢሮ "Gilead sciences" በተሰኘው የመድኃኒት አምራች የበለፀገውና እራሷ አሜሪካ ከአምስት ወራት በፊት ፈቃድ የሰጠችው "lanacapavir" የተሰኘውን የኤች አይ ቪ መከላከያ ክትባት እስዋቲኒ እና ዛምቢያ መውሰዳቸውን ገልጿል።
ሁለቱ ሀገራት በዓመት ሁለት ጊዜ በመውሰድ ከኤች አይ ቪ ይከላከላል የተባለውን ክትባት 500 ዶዝ መውሰዳቸውን ነው አሜሪካ ያስታወቀችው።
ኤች አይ ቪን ጨምሮ እንደ ቲቢና ወባ ያሉ በሽታዎችን ለመዋጋት ድጋፍ የሚያደርገው ግሎባል ፈንድ ከአሜሪካ ውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤትና ከአምራቹ ጋር በመሆን በ2028 ክትባቱን በብዛት በአፍሪካ በሚገኙና በርካታ ተጠቂዎች ባሉባቸው ሀገራት ቢያንስ 2 ሚሊየን ዶዞችን ለማዳረስ እየሰራ ስለመሆኑም ተገልጿል።
ለሁለቱ ሀገራት የሚሰጡት 500 ዶዞች ያለ ምንም ትርፍ የወጣባቸውን ወጪ ብቻ በመሸፈን የሚሰጡ መሆኑ ሲገለፅ፥ አምራቹ ሀገራት ፈቃድ ከሰጡ የመከላከያ መድኃኒቱን ለመላክ የሚያስችል አቅርቦት እንዳለ ገልጿል።
በአሜሪካና በአለም ጤና ድርጅት ፈቃድ የተሰጠው መድኃኒቱ በአፍሪካ በደቡብ አፍሪካና ዛምቢያ ፈቃድ ሲሰጠው አምራቹ ድርጅት በኬንያ፣ ሩዋንዳና ኡጋንዳ እንደዚሁም ሌሎች የአፍሪካ ሃገራት ፈቃድ እንዲሰጠው ጠይቋል።
አክሎም መድኃኒቱን ለማዳረስ ቅድሚያ የሚሰጣቸው 70% የሚሆኑ የዓለም የኤድስ ተጠቂዎች ያሉባቸውን 18 ሀገራት እንደሆነም ገልጿል።
#npr #tm
#ethiopia | የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ቢሮ "Gilead sciences" በተሰኘው የመድኃኒት አምራች የበለፀገውና እራሷ አሜሪካ ከአምስት ወራት በፊት ፈቃድ የሰጠችው "lanacapavir" የተሰኘውን የኤች አይ ቪ መከላከያ ክትባት እስዋቲኒ እና ዛምቢያ መውሰዳቸውን ገልጿል።
ሁለቱ ሀገራት በዓመት ሁለት ጊዜ በመውሰድ ከኤች አይ ቪ ይከላከላል የተባለውን ክትባት 500 ዶዝ መውሰዳቸውን ነው አሜሪካ ያስታወቀችው።
ኤች አይ ቪን ጨምሮ እንደ ቲቢና ወባ ያሉ በሽታዎችን ለመዋጋት ድጋፍ የሚያደርገው ግሎባል ፈንድ ከአሜሪካ ውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤትና ከአምራቹ ጋር በመሆን በ2028 ክትባቱን በብዛት በአፍሪካ በሚገኙና በርካታ ተጠቂዎች ባሉባቸው ሀገራት ቢያንስ 2 ሚሊየን ዶዞችን ለማዳረስ እየሰራ ስለመሆኑም ተገልጿል።
ለሁለቱ ሀገራት የሚሰጡት 500 ዶዞች ያለ ምንም ትርፍ የወጣባቸውን ወጪ ብቻ በመሸፈን የሚሰጡ መሆኑ ሲገለፅ፥ አምራቹ ሀገራት ፈቃድ ከሰጡ የመከላከያ መድኃኒቱን ለመላክ የሚያስችል አቅርቦት እንዳለ ገልጿል።
በአሜሪካና በአለም ጤና ድርጅት ፈቃድ የተሰጠው መድኃኒቱ በአፍሪካ በደቡብ አፍሪካና ዛምቢያ ፈቃድ ሲሰጠው አምራቹ ድርጅት በኬንያ፣ ሩዋንዳና ኡጋንዳ እንደዚሁም ሌሎች የአፍሪካ ሃገራት ፈቃድ እንዲሰጠው ጠይቋል።
አክሎም መድኃኒቱን ለማዳረስ ቅድሚያ የሚሰጣቸው 70% የሚሆኑ የዓለም የኤድስ ተጠቂዎች ያሉባቸውን 18 ሀገራት እንደሆነም ገልጿል።
#npr #tm
7 months ago
ፑቲን አሜሪካ የኒውክሌር ሙከራዋን ከቀጠለች ሩሲያ የአፀፋ እርምጃ እንደምትወስድ ተናገሩ
#ethiopia | ዩናይትድ ስቴትስ ከአሥርተ ዓመታት ቆይታ በኋላ የራሷን የኒውክሌር ሙከራ እንድትቀጥል ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትእዛዝ መስጠታቸውን ተከትሎ የሩሲያ አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን ለክሬምሊን ከፍተኛ ባለሥልጣናት የኒውክሌር ጦር መሣሪያ ሙከራን እንደገና ለመጀመር የውሳኔ ሃሳቦችን እንዲያዘጋጁ ትዕዛዝ ሰጥተዋል። የሩስያ መሪ ለፀጥታው ምክር ቤት እንደተናገሩት ዩናይትድ ስቴትስ ወይም ማንኛውም የኑክሌር ሙከራ ክልከላ ስምምነት (ሲቲቢቲ) ፈራሚ ሀገራት የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ሙከራዎችን ቢያካሂድ "ሩሲያ አጸፋዊ እርምጃዎችን ለመውሰድ ግዴታ አለባት" ማለታቸውን ክሬምሊን ገልጿል።
"በዚህ ረገድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርን፣ የመከላከያ ሚኒስቴርን፣ የልዩ አገልግሎትን እና ተዛማጅ የሲቪል ኤጀንሲዎችን በዚህ ጉዳይ ላይ ተጨማሪ መረጃ ለመሰብሰብ፣ በፀጥታው ምክር ቤት እንዲተነተን እና ለኑክሌር ጦር መሳሪያ ሙከራዎች ዝግጅት ላይ ያተኮሩ የመጀመሪያ ደረጃዎች ላይ የተቀናጁ ሀሳቦችን እንዲያቀርቡ የተቻለውን ሁሉ እንዲያደርጉ አዝዣለሁ" ሲሉ ፑቲን ተናግረዋል።እ.ኤ.አ. በ 1991 ከሶቪየት ህብረት ውድቀት በኋላ ሞስኮ የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ሙከራዎችን አላደረገችም ። ነገር ግን ከአለም ትልቁ የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ባላቸው በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው ውዝግብ ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ እየጨመረ መጥቷል።
ትራምፕ በፑቲን ላይ ያላቸው ብስጭት የመጣው ሩሲያ በዩክሬን ውስጥ የጀመረችውን ጦርነት የማቆም አዝማሚያ አለማሳየቷን ተከትሎ ነው።የዩናይትድ ስቴትስ መሪ በጥቅምት ወር በሃንጋሪ ከፑቲን ጋር ሊያደርጉት የነበረውን ስብሰባ ሰርዘዋል። ከአንድ ቀን በኋላ በሁለት ዋና ዋና የሩሲያ የነዳጅ ኩባንያዎች ላይ ማዕቀብ ጥለዋል።ትራምፕ በጥር ወር ወደ ኋይት ሀውስ ከተመለሱ በኋላ ይህ የመጀመሪያው እርምጃቸው ነው።ትራምፕ በመቀጠል የመከላከያ ዲፓርትመንት የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ሙከራን ከሌሎች ኑክሌር የታጠቁ ሃይሎች ጋር “በእኩልነት” እንዲቀጥል ትዕዛዝ መስጠታቸው ይታወሳል ሲል ዳጉ ጆርናል ዘግቧል።
#ethiopia | ዩናይትድ ስቴትስ ከአሥርተ ዓመታት ቆይታ በኋላ የራሷን የኒውክሌር ሙከራ እንድትቀጥል ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ትእዛዝ መስጠታቸውን ተከትሎ የሩሲያ አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን ለክሬምሊን ከፍተኛ ባለሥልጣናት የኒውክሌር ጦር መሣሪያ ሙከራን እንደገና ለመጀመር የውሳኔ ሃሳቦችን እንዲያዘጋጁ ትዕዛዝ ሰጥተዋል። የሩስያ መሪ ለፀጥታው ምክር ቤት እንደተናገሩት ዩናይትድ ስቴትስ ወይም ማንኛውም የኑክሌር ሙከራ ክልከላ ስምምነት (ሲቲቢቲ) ፈራሚ ሀገራት የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ሙከራዎችን ቢያካሂድ "ሩሲያ አጸፋዊ እርምጃዎችን ለመውሰድ ግዴታ አለባት" ማለታቸውን ክሬምሊን ገልጿል።
"በዚህ ረገድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርን፣ የመከላከያ ሚኒስቴርን፣ የልዩ አገልግሎትን እና ተዛማጅ የሲቪል ኤጀንሲዎችን በዚህ ጉዳይ ላይ ተጨማሪ መረጃ ለመሰብሰብ፣ በፀጥታው ምክር ቤት እንዲተነተን እና ለኑክሌር ጦር መሳሪያ ሙከራዎች ዝግጅት ላይ ያተኮሩ የመጀመሪያ ደረጃዎች ላይ የተቀናጁ ሀሳቦችን እንዲያቀርቡ የተቻለውን ሁሉ እንዲያደርጉ አዝዣለሁ" ሲሉ ፑቲን ተናግረዋል።እ.ኤ.አ. በ 1991 ከሶቪየት ህብረት ውድቀት በኋላ ሞስኮ የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ሙከራዎችን አላደረገችም ። ነገር ግን ከአለም ትልቁ የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ባላቸው በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው ውዝግብ ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ እየጨመረ መጥቷል።
ትራምፕ በፑቲን ላይ ያላቸው ብስጭት የመጣው ሩሲያ በዩክሬን ውስጥ የጀመረችውን ጦርነት የማቆም አዝማሚያ አለማሳየቷን ተከትሎ ነው።የዩናይትድ ስቴትስ መሪ በጥቅምት ወር በሃንጋሪ ከፑቲን ጋር ሊያደርጉት የነበረውን ስብሰባ ሰርዘዋል። ከአንድ ቀን በኋላ በሁለት ዋና ዋና የሩሲያ የነዳጅ ኩባንያዎች ላይ ማዕቀብ ጥለዋል።ትራምፕ በጥር ወር ወደ ኋይት ሀውስ ከተመለሱ በኋላ ይህ የመጀመሪያው እርምጃቸው ነው።ትራምፕ በመቀጠል የመከላከያ ዲፓርትመንት የኒውክሌር ጦር መሳሪያ ሙከራን ከሌሎች ኑክሌር የታጠቁ ሃይሎች ጋር “በእኩልነት” እንዲቀጥል ትዕዛዝ መስጠታቸው ይታወሳል ሲል ዳጉ ጆርናል ዘግቧል።
8 months ago
ብሔራዊ የቲቢ ጥምረት ተመሰረተ!
#fastmereja I በአለማችን ላይ በገዳይነታቸው ከፍተኛ ከሚባሉ በሽታዎች አንዱ የሆነው የቲቢ በሽታ በየጊዜው ስርጭቱን እየጨመረ አሳሳቢነቱም ከዕለት ዕለት እያደገ ይገኛል። እንደ አለም አቀፉ የጤና ድርጅት በኢትዮጵያ በዜጎች ላይ እስከ ሞት ከሚያደርሱ በሽታዎች ዝርዝር ውስጥ በቀዳሚነት ካስቀመጣቸው ተላላፊ በሽታዎች መካከል አንዱ የቲቢ በሽታ ነው።
በአሁኑ ወቅት ባለው ሪፖርት በኢትዮጵያ ከ19ሺህ በላይ ዜጎች በቲቢ በሽታ ይሞታሉ ስለሆነም ይህንን በዜጎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት በማድረስ ላይ የሚገኘውን በሽታ ከተቻለ ከሀገራችን ማጥፋት ካልተቻለም የሚያደርሰውን ጉዳት መቀነስ ይቻል ዘንድ የሁሉንም ርብርብ ይፈልጋል። ይህንንም ጥረት ማሳካት የሚችል ብሔራዊ የቲቢ ጥምረት በላቭ ኢን አክሽን ኢትዮጵያ እና በጤና ሚንስቴር ትብብር በግሎባል ፈንድ ደጋፊነት በአዲስ አበባ ሳሬም ሆቴል የተለያዩ በቲቢ በሽታ ላይ በሀገራችን የሚሰሩ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች በተገኙበት ተመስርቷል።
ጥምረቱ በሽታው በሀገራችን በሚገኙ ዜጎች ላይ የሚያደርሰውን ጉዳት ከመከላከል ባሻገር በጋራ በትብብር ለመስራት መደላድልን የሚፈጥር መሆኑን የገለፁት በጤና ሚኒስቴር የቲቢ የስጋ ደዌና የሳንባ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር ዴስክ ሀላፊ የሆኑት አቶ ታዬ ለታ ለጥምረቱ ምስረታ መሳካት አስተወፅኦ ለነበራቸው አካላት ምስጋናቸውን አቅርበው በቀጣይ ሚንስቴር መስሪያ ቤቱ ከጥምረቱ ጎን በመሆን አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል ብለዋል።
ላቭ ኢን አክሽን ኢትዮጵያ ከግሎባል ፈንድ በተገኘ ድጋፍ ከጤና ሚንስቴር ጋር በመተባበር የቲቢ በሽታን በመከላከል ረገድ የማህበረሰቡን ግንዛቤ ማሳደግ የሚችሉ የተለያዩ ስራዎችን እየሰራ የሚገኝ ሲሆን ይህን ጥምረት ለማሳካት ከዚህ ቀደም በርካታ ጥረቶች ቢደረጉም ባለመሳካቱ ከፍተኛ ቁጭት ውስጥ መሆናቸውን የገለፁት የምስረታው ተሳታፊዎችና መስራቾች ዛሬ ምስረታው እውን ሆኖ በማየታቸው በሽታው እያደረሰ ያለውን ጉዳት ለመከላከል ያላቸውን ዕምነትና ተስፋ እንደጨመረላቸው ተናግረዋል።
#fastmereja I በአለማችን ላይ በገዳይነታቸው ከፍተኛ ከሚባሉ በሽታዎች አንዱ የሆነው የቲቢ በሽታ በየጊዜው ስርጭቱን እየጨመረ አሳሳቢነቱም ከዕለት ዕለት እያደገ ይገኛል። እንደ አለም አቀፉ የጤና ድርጅት በኢትዮጵያ በዜጎች ላይ እስከ ሞት ከሚያደርሱ በሽታዎች ዝርዝር ውስጥ በቀዳሚነት ካስቀመጣቸው ተላላፊ በሽታዎች መካከል አንዱ የቲቢ በሽታ ነው።
በአሁኑ ወቅት ባለው ሪፖርት በኢትዮጵያ ከ19ሺህ በላይ ዜጎች በቲቢ በሽታ ይሞታሉ ስለሆነም ይህንን በዜጎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት በማድረስ ላይ የሚገኘውን በሽታ ከተቻለ ከሀገራችን ማጥፋት ካልተቻለም የሚያደርሰውን ጉዳት መቀነስ ይቻል ዘንድ የሁሉንም ርብርብ ይፈልጋል። ይህንንም ጥረት ማሳካት የሚችል ብሔራዊ የቲቢ ጥምረት በላቭ ኢን አክሽን ኢትዮጵያ እና በጤና ሚንስቴር ትብብር በግሎባል ፈንድ ደጋፊነት በአዲስ አበባ ሳሬም ሆቴል የተለያዩ በቲቢ በሽታ ላይ በሀገራችን የሚሰሩ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች በተገኙበት ተመስርቷል።
ጥምረቱ በሽታው በሀገራችን በሚገኙ ዜጎች ላይ የሚያደርሰውን ጉዳት ከመከላከል ባሻገር በጋራ በትብብር ለመስራት መደላድልን የሚፈጥር መሆኑን የገለፁት በጤና ሚኒስቴር የቲቢ የስጋ ደዌና የሳንባ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር ዴስክ ሀላፊ የሆኑት አቶ ታዬ ለታ ለጥምረቱ ምስረታ መሳካት አስተወፅኦ ለነበራቸው አካላት ምስጋናቸውን አቅርበው በቀጣይ ሚንስቴር መስሪያ ቤቱ ከጥምረቱ ጎን በመሆን አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል ብለዋል።
ላቭ ኢን አክሽን ኢትዮጵያ ከግሎባል ፈንድ በተገኘ ድጋፍ ከጤና ሚንስቴር ጋር በመተባበር የቲቢ በሽታን በመከላከል ረገድ የማህበረሰቡን ግንዛቤ ማሳደግ የሚችሉ የተለያዩ ስራዎችን እየሰራ የሚገኝ ሲሆን ይህን ጥምረት ለማሳካት ከዚህ ቀደም በርካታ ጥረቶች ቢደረጉም ባለመሳካቱ ከፍተኛ ቁጭት ውስጥ መሆናቸውን የገለፁት የምስረታው ተሳታፊዎችና መስራቾች ዛሬ ምስረታው እውን ሆኖ በማየታቸው በሽታው እያደረሰ ያለውን ጉዳት ለመከላከል ያላቸውን ዕምነትና ተስፋ እንደጨመረላቸው ተናግረዋል።
8 months ago
"እንዳትሞቱ መስኮታችሁን ክፈቱ"
19 ሺህ ዜጎች በአመት
50 ዜጎች በየቀኑ በቲቢ በሽታ ይሞታሉ
#ethiopia | በኢትዮጵያ በየአመቱ ከ19 ሺህ በላይ ዜጎች በቲቢ በሽታ ለህልፈት ይዳረጋሉ፦ ጤና ሚኒስቴር
በሀገራችን ኢትዮጵያ በየአመቱ በበሽታው የሚያዙ ዜጎችም ከ188 ሺህ በላይ መሆኑም ተነግሯል።
በመላው ኢትዮጵያ በበሽታው ከሚያዙ ሰዎች ውስጥ ከ150 ሺህ በላይ የሚሆኑት ህክምና ማዕከላት ገብተው ህክምናቸውን የሚከታተሉ ሲሆን ቀሪዎቹ በሽታው እንዳለባቸው ባለማወቃቸው ወደ ጤና ጣበያ አይመጡም ተብሏል።
በጤና ሚኒስቴር የቲቢ የስጋ ደዌና የሳንባ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር ሀላፊ የሆኑት አቶ ታዬ ለታ እንደተናገሩት በሀገራችን በቲቢ በሽታ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በየአመቱ መቀነስ ቢያሳይም አሁንም ማህበረሰቡ ውስጥ ያለ በሽታ ነው ብለዋል።
የበሽታው መጠን ከሴቶች ይልቅ በወንዶች ላይ ከፍተኛ እንደሆነ የተናገሩት በሀገሪቱ 56 በመቶ የበሽታው ታማሚዎች ወንዶች መሆናቸውን ተናግረዋል።
እንደዚሁም 10 በመቶ የሚሆኑ ታማማሚዎች ደግሞ ህጻናት እንደሆኑም ሀላፊው ነግረውናል።
በኢትዮጵያ በሽታው ከፍተኛ የሆነባቸው አካባቢዎች መኖራቸውን የተናገሩት አቶ ታዬ በተለይም የማዕድን ማውጫ ቦታዎች በክልል ደረጃ ሲዳማና ኦሮሚያ የበሽታው መጠን ከፍተኛ የሚባል ነው ብለዋል።
በኢትዮጵያ የቲቢ ጫና ለመቀነስ በዛሬው እለት ሀገራዊ የቲቢ በሽታ መከላከል ጥምረት ተመስርቷል።
የጤና ሚንስቴር ከላቭ ኢን አክሽን ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር ከግሎባል ፈንድ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ የቲቢ በሽታን ከተቻለ ከሀገራችን ሙሉ በሙሉ ማጥፋት ካልተቻለም በዜጎች ላይ እያደረሰው ያለውን የሞት እና ሌሎች ጉዳቶችን መቀነስ የሚያስችሉ የተለያዩ ተግባራትን በማከናወን ላይ እንደሚነኝ አሰልጣኝ አስታውቋል።
ትልቅ ለውጥ ሊያመጣ ይችላል ተብሎ ትኩረት የተሰጠው በሀገራችን በቲቢ በሽታ መከላከል ላይ የሚሰሩ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች የተካተቱበት የቲቢ በሽታ መካላከል ጥምረት ምስረታ በይፋ ተመስርቷል።
በአለም ላይ በአሁኑ ወቅት በገዳይነታቸው ከሚጠቀሱ በሽታዎች አንዱ የሆነው የቲቢ በሽታ እንደ አለም አቀፉ የጤና ድርጅት ሪፖርት በሀገራችን በገዳይነታቸው ቀዳሚ ከሆኑ በሽታዎች የቲቢ በሽታ እንዱ መሆኑን አረጋግጧል።
በሽታው በዜጎቻችን ላይ እያደረሰ ያለውን ከፍተኛ ጉዳት ከግምት ውስጥ በማስገባት መንግስትና ባለድርሻ አካላት በጋራ በሽታውን የመከላከልና የመቆጣጠር ስራ መስራት አለባቸው ብለዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
19 ሺህ ዜጎች በአመት
50 ዜጎች በየቀኑ በቲቢ በሽታ ይሞታሉ
#ethiopia | በኢትዮጵያ በየአመቱ ከ19 ሺህ በላይ ዜጎች በቲቢ በሽታ ለህልፈት ይዳረጋሉ፦ ጤና ሚኒስቴር
በሀገራችን ኢትዮጵያ በየአመቱ በበሽታው የሚያዙ ዜጎችም ከ188 ሺህ በላይ መሆኑም ተነግሯል።
በመላው ኢትዮጵያ በበሽታው ከሚያዙ ሰዎች ውስጥ ከ150 ሺህ በላይ የሚሆኑት ህክምና ማዕከላት ገብተው ህክምናቸውን የሚከታተሉ ሲሆን ቀሪዎቹ በሽታው እንዳለባቸው ባለማወቃቸው ወደ ጤና ጣበያ አይመጡም ተብሏል።
በጤና ሚኒስቴር የቲቢ የስጋ ደዌና የሳንባ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር ሀላፊ የሆኑት አቶ ታዬ ለታ እንደተናገሩት በሀገራችን በቲቢ በሽታ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በየአመቱ መቀነስ ቢያሳይም አሁንም ማህበረሰቡ ውስጥ ያለ በሽታ ነው ብለዋል።
የበሽታው መጠን ከሴቶች ይልቅ በወንዶች ላይ ከፍተኛ እንደሆነ የተናገሩት በሀገሪቱ 56 በመቶ የበሽታው ታማሚዎች ወንዶች መሆናቸውን ተናግረዋል።
እንደዚሁም 10 በመቶ የሚሆኑ ታማማሚዎች ደግሞ ህጻናት እንደሆኑም ሀላፊው ነግረውናል።
በኢትዮጵያ በሽታው ከፍተኛ የሆነባቸው አካባቢዎች መኖራቸውን የተናገሩት አቶ ታዬ በተለይም የማዕድን ማውጫ ቦታዎች በክልል ደረጃ ሲዳማና ኦሮሚያ የበሽታው መጠን ከፍተኛ የሚባል ነው ብለዋል።
በኢትዮጵያ የቲቢ ጫና ለመቀነስ በዛሬው እለት ሀገራዊ የቲቢ በሽታ መከላከል ጥምረት ተመስርቷል።
የጤና ሚንስቴር ከላቭ ኢን አክሽን ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር ከግሎባል ፈንድ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ የቲቢ በሽታን ከተቻለ ከሀገራችን ሙሉ በሙሉ ማጥፋት ካልተቻለም በዜጎች ላይ እያደረሰው ያለውን የሞት እና ሌሎች ጉዳቶችን መቀነስ የሚያስችሉ የተለያዩ ተግባራትን በማከናወን ላይ እንደሚነኝ አሰልጣኝ አስታውቋል።
ትልቅ ለውጥ ሊያመጣ ይችላል ተብሎ ትኩረት የተሰጠው በሀገራችን በቲቢ በሽታ መከላከል ላይ የሚሰሩ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች የተካተቱበት የቲቢ በሽታ መካላከል ጥምረት ምስረታ በይፋ ተመስርቷል።
በአለም ላይ በአሁኑ ወቅት በገዳይነታቸው ከሚጠቀሱ በሽታዎች አንዱ የሆነው የቲቢ በሽታ እንደ አለም አቀፉ የጤና ድርጅት ሪፖርት በሀገራችን በገዳይነታቸው ቀዳሚ ከሆኑ በሽታዎች የቲቢ በሽታ እንዱ መሆኑን አረጋግጧል።
በሽታው በዜጎቻችን ላይ እያደረሰ ያለውን ከፍተኛ ጉዳት ከግምት ውስጥ በማስገባት መንግስትና ባለድርሻ አካላት በጋራ በሽታውን የመከላከልና የመቆጣጠር ስራ መስራት አለባቸው ብለዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
8 months ago
የወጣሁበትን ማህበረሰብ ማገልገል ግዴታዬ ነው
- አርቲስት አለማየሁ ታደሰ
#ethiopia | ቲቢ በሽታን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሚደረገው ጥረት በማህበረሰቡ ዘንድ የግንዛቤ ስራዎች ለመስራት አርቲስት አለማየሁ ታደሰ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ሆነ።
አርቲስት አለማየሁ ታደሰ የቲቢ በሽታን የግንዛቤ ስራ ለመስራት የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ሆኖ በጤና ሚኒስቴር ተሰይሟል።
ሀገራችን የቲቢ በሽታ ጫና ካለባቸው የዓለም ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗን የጠቀሱት የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ፤ ቲቢ ልንከላከለው የምንችለው በሽታ በመሆኑ አርቲስት አለማየሁ ታደሰ ባለው የህብረተሰብ ተቀባይነት ተጠቅሞ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን በመስራት የበሽታውን ጫና እንደሚቀንስ ተስፋ አለኝ ብለዋል።
ለመረጃ ቅርብ በሆኑት የሚዲያ ባለሙያዎች እንኳን ስለ ቲቢ ያለው ግንዛቤ በቂ አለመሆኑን የጠቆመው አርቲስት አለማየሁ ታደሰ በበኩሉ፤ የወጣሁበትን ማህበረሰብ ማገልገል ግዴታየ ነው፤ ቲቢን በመከላከልና በመቆጣጠር ዙሪያ ከጤና ሚኒስቴር ጋር ለመስራት በመመረጤ ደስ ብሎኛል፤ የምችለውን ያህል በመስራት ግዴታዬን እወጣለሁ ብሏል።
አርቲስት ፍቃዱ ተክለማርያም እስከ ህልፈተ ህይወቱ ድረስ ለረዥም አመታት ብሄራዊ የቲቢ በሽታ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ሆኖ ማገልገሉ ይታወሳል።
- አርቲስት አለማየሁ ታደሰ
#ethiopia | ቲቢ በሽታን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሚደረገው ጥረት በማህበረሰቡ ዘንድ የግንዛቤ ስራዎች ለመስራት አርቲስት አለማየሁ ታደሰ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ሆነ።
አርቲስት አለማየሁ ታደሰ የቲቢ በሽታን የግንዛቤ ስራ ለመስራት የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ሆኖ በጤና ሚኒስቴር ተሰይሟል።
ሀገራችን የቲቢ በሽታ ጫና ካለባቸው የዓለም ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗን የጠቀሱት የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጀ ዱጉማ፤ ቲቢ ልንከላከለው የምንችለው በሽታ በመሆኑ አርቲስት አለማየሁ ታደሰ ባለው የህብረተሰብ ተቀባይነት ተጠቅሞ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን በመስራት የበሽታውን ጫና እንደሚቀንስ ተስፋ አለኝ ብለዋል።
ለመረጃ ቅርብ በሆኑት የሚዲያ ባለሙያዎች እንኳን ስለ ቲቢ ያለው ግንዛቤ በቂ አለመሆኑን የጠቆመው አርቲስት አለማየሁ ታደሰ በበኩሉ፤ የወጣሁበትን ማህበረሰብ ማገልገል ግዴታየ ነው፤ ቲቢን በመከላከልና በመቆጣጠር ዙሪያ ከጤና ሚኒስቴር ጋር ለመስራት በመመረጤ ደስ ብሎኛል፤ የምችለውን ያህል በመስራት ግዴታዬን እወጣለሁ ብሏል።
አርቲስት ፍቃዱ ተክለማርያም እስከ ህልፈተ ህይወቱ ድረስ ለረዥም አመታት ብሄራዊ የቲቢ በሽታ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ሆኖ ማገልገሉ ይታወሳል።
10 months ago
አንጀሊና ጆሊ የቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታልን ጎበኘች
ታዋቂዋ አሜሪካዊት ተዋናይትና ሰብአዊ ድጋፍ አቅራቢ አንጀሊና ጆሊ በኢትዮጵያ የሚገኘውን
የቅዱስ ጴጥሮስ ልዩ ሆስፒታልን ጎብኝታለች።
የጉብኝቱ ዋና ዓላማ ሆስፒታሉ በመድኃኒት የሚቋቋም ቲቢ (MDR-TB) ሕክምና ዙሪያ የሚያከናውናቸውን ሥራዎች መመልከትና ለውጦችን መገምገም ነበር።
የጉብኝቱ ዋና ትኩረት:-
በጉብኝቷ ወቅት አንጀሊና ጆሊ የሆስፒታሉን የቲቢ እና የመድኃኒት የሚቋቋም ቲቢ (MDR-TB) ሕክምና መስጫ ክፍል፣ ላቦራቶሪ እንዲሁም ታካሚዎችን ጎብኝታለች።
የቀድሞ ጉብኝቷን በማስታወስ፣ ሆስፒታሉ ዘርፈ ብዙ ለውጦችን በማድረጉ በጣም መደሰቷን ገልጻለች።
በተጨማሪም ሆስፒታሉ ድጋፍ ከተደረገለት የተሻለ አገልግሎት መስጠት እንደሚችል ገልጻ፣ በቀጣይ በGlobal Health Committee (GHC) በኩል ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብታለች።
የሆስፒታሉ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር አብርሃም እሸቱ፣ አንጀሊና ለቲቢ ሕክምና ላሳየችው ቀጣይነት ያለው ቁርጠኝነትና ለጋስነት ምስጋና አቅርበዋል።
አንጀሊና ጆሊ ከትወና ሥራዋ ባሻገር ለዓለም አቀፍ ስደተኞችና ሰብአዊ መብቶች ጥብቅና በመቆም ለ20 ዓመታት ያህል በተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን (UNHCR) የበጎ ፈቃድ አምባሳደርና ልዩ መልዕክተኛ በመሆን ሰፊ ሰብአዊ ሥራዎችን በማከናወን ትታወቃለች።
Seledadotio
Seledadotio
ታዋቂዋ አሜሪካዊት ተዋናይትና ሰብአዊ ድጋፍ አቅራቢ አንጀሊና ጆሊ በኢትዮጵያ የሚገኘውን
የቅዱስ ጴጥሮስ ልዩ ሆስፒታልን ጎብኝታለች።
የጉብኝቱ ዋና ዓላማ ሆስፒታሉ በመድኃኒት የሚቋቋም ቲቢ (MDR-TB) ሕክምና ዙሪያ የሚያከናውናቸውን ሥራዎች መመልከትና ለውጦችን መገምገም ነበር።
የጉብኝቱ ዋና ትኩረት:-
በጉብኝቷ ወቅት አንጀሊና ጆሊ የሆስፒታሉን የቲቢ እና የመድኃኒት የሚቋቋም ቲቢ (MDR-TB) ሕክምና መስጫ ክፍል፣ ላቦራቶሪ እንዲሁም ታካሚዎችን ጎብኝታለች።
የቀድሞ ጉብኝቷን በማስታወስ፣ ሆስፒታሉ ዘርፈ ብዙ ለውጦችን በማድረጉ በጣም መደሰቷን ገልጻለች።
በተጨማሪም ሆስፒታሉ ድጋፍ ከተደረገለት የተሻለ አገልግሎት መስጠት እንደሚችል ገልጻ፣ በቀጣይ በGlobal Health Committee (GHC) በኩል ድጋፍ ለማድረግ ቃል ገብታለች።
የሆስፒታሉ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶ/ር አብርሃም እሸቱ፣ አንጀሊና ለቲቢ ሕክምና ላሳየችው ቀጣይነት ያለው ቁርጠኝነትና ለጋስነት ምስጋና አቅርበዋል።
አንጀሊና ጆሊ ከትወና ሥራዋ ባሻገር ለዓለም አቀፍ ስደተኞችና ሰብአዊ መብቶች ጥብቅና በመቆም ለ20 ዓመታት ያህል በተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን (UNHCR) የበጎ ፈቃድ አምባሳደርና ልዩ መልዕክተኛ በመሆን ሰፊ ሰብአዊ ሥራዎችን በማከናወን ትታወቃለች።
Seledadotio
Seledadotio
10 months ago
ዝነኛዋ ተዋናይት አንጀሊና ጆሊ ሆስፒታሉን ጎበኙ
#ethiopia | ዝነኛዋ አሜሪካዊት ተዋናይት ፣ የፊልም ባለሙያ እና የሰብአዊ ድጋፍ አቅራቢ የሆኑት አንጀሊና ጆሊ በዛሬው ዕለት የቅዱስ ጴጥሮስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልን ጎብኝተዋል።
ተዋናይቷ ያደረጉት ጉብኝት በዋነኝነት ሆስፒታሉ እየሰጠ በሚገኘው መድሃኒቱን የተላመደ ቲቢ (ኤም.ዲ.አር ቲቢ) ህክምና ዙሪያ እየተከናወኑ ያሉ እንቅስቃሴዎችን ፣ የሚታዩ ለውጦችን እንዲሁም ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ቦታዎች መለየት ላይ ትኩረት ያደረገ ነበር።
በጉብኝቱ ላይ አንጀሊና የሆስፒታሉን የቲቢና መድሃኒቱን የተላመደ ቲቢ (ኤም.ዲ.አር ቲቢ) ህክምና አገልግሎት መስጫ ዋርድ ፣ ላብራቶሪ እንዲሁም ታካሚዎችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል።
አንጀሊና ወደ ሆስፒታሉ ከረጅም ጊዜያት በፊት መጥተው እንደነበር ያስታወሱ ሲሆን በአሁኑ ጉብኝታቸው ላይ ሆስፒታሉ ዘርፈ ብዙ ለውጦች አምጥቶ በመመልከታቸው እጅግ ደስተኛ መሆናቸውን ተናግረዋል።
አክለውም ሆስፒታሉ ድጋፍ ቢደረግለት በቀጣይ የተሻለ
አገልግሎት ለታካሚዎች መስጠት በሚያስችለው አስተማማኝ ደረጃ ላይ እንዳለ በጉብኝቱ ላይ መገንዘባቸውን ገልፀዋል።
በተጨማሪም በሆስፒታሉ በቲቢ ህክምና አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የተገኘው እድገት በእጅጉ የሚደነቅ እና የሚያስተማምን ስለሆነ በቀጣይ በጂ.ኤች.ሲ (Global Health Committee (GHC)) በኩል ድጋፍ እናደርጋለን ብለዋል።
የሆስፒታሉ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር አብርሃም እሸቱ በበኩላቸው ቲቢን ለማጥፋት በሚደረገው ጥረት ውስጥ ተዋናይቱ ላሳዩት ዘላቂ ቁርጠኝነት ፣ ልግስና እና በቀጣይ ለሚያደርጉት ድጋፍ ከፍተኛ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
አንጀሊና ጆሊ ከፊልም ስራ ባሻገር በአለምዓቀፍ ደረጃ ለስደተኞች እና ለሰብአዊ መብቶች ጥብቅና በመቆም በ UNHCR (United Nations High Commissioner for Refugees) የበጎ ፈቃድ አምባሳደር እንዲሁም ልዩ መልዕክተኛ በመሆን ከ20 ዓመታት በላይ በማገልገል በሰሩት ሰፊ የሰብዓዊነት ስራ ይታወቃሉ።
ቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል
#ethiopia | ዝነኛዋ አሜሪካዊት ተዋናይት ፣ የፊልም ባለሙያ እና የሰብአዊ ድጋፍ አቅራቢ የሆኑት አንጀሊና ጆሊ በዛሬው ዕለት የቅዱስ ጴጥሮስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልን ጎብኝተዋል።
ተዋናይቷ ያደረጉት ጉብኝት በዋነኝነት ሆስፒታሉ እየሰጠ በሚገኘው መድሃኒቱን የተላመደ ቲቢ (ኤም.ዲ.አር ቲቢ) ህክምና ዙሪያ እየተከናወኑ ያሉ እንቅስቃሴዎችን ፣ የሚታዩ ለውጦችን እንዲሁም ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ቦታዎች መለየት ላይ ትኩረት ያደረገ ነበር።
በጉብኝቱ ላይ አንጀሊና የሆስፒታሉን የቲቢና መድሃኒቱን የተላመደ ቲቢ (ኤም.ዲ.አር ቲቢ) ህክምና አገልግሎት መስጫ ዋርድ ፣ ላብራቶሪ እንዲሁም ታካሚዎችን ተዘዋውረው ተመልክተዋል።
አንጀሊና ወደ ሆስፒታሉ ከረጅም ጊዜያት በፊት መጥተው እንደነበር ያስታወሱ ሲሆን በአሁኑ ጉብኝታቸው ላይ ሆስፒታሉ ዘርፈ ብዙ ለውጦች አምጥቶ በመመልከታቸው እጅግ ደስተኛ መሆናቸውን ተናግረዋል።
አክለውም ሆስፒታሉ ድጋፍ ቢደረግለት በቀጣይ የተሻለ
አገልግሎት ለታካሚዎች መስጠት በሚያስችለው አስተማማኝ ደረጃ ላይ እንዳለ በጉብኝቱ ላይ መገንዘባቸውን ገልፀዋል።
በተጨማሪም በሆስፒታሉ በቲቢ ህክምና አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የተገኘው እድገት በእጅጉ የሚደነቅ እና የሚያስተማምን ስለሆነ በቀጣይ በጂ.ኤች.ሲ (Global Health Committee (GHC)) በኩል ድጋፍ እናደርጋለን ብለዋል።
የሆስፒታሉ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር አብርሃም እሸቱ በበኩላቸው ቲቢን ለማጥፋት በሚደረገው ጥረት ውስጥ ተዋናይቱ ላሳዩት ዘላቂ ቁርጠኝነት ፣ ልግስና እና በቀጣይ ለሚያደርጉት ድጋፍ ከፍተኛ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
አንጀሊና ጆሊ ከፊልም ስራ ባሻገር በአለምዓቀፍ ደረጃ ለስደተኞች እና ለሰብአዊ መብቶች ጥብቅና በመቆም በ UNHCR (United Nations High Commissioner for Refugees) የበጎ ፈቃድ አምባሳደር እንዲሁም ልዩ መልዕክተኛ በመሆን ከ20 ዓመታት በላይ በማገልገል በሰሩት ሰፊ የሰብዓዊነት ስራ ይታወቃሉ።
ቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል
Sponsored by
Surafel
10 months ago
ተዋናይት አንጀሊና ጆሊ ኢትዮጵያ መጣች !
ተወዳጇ የፊልም ባለሙያ እና የሰብአዊ ድጋፍ አቅራቢ የሆነችዉ የሆሊውድ ፈርጧ አንጀሊና ጆሊ በዛሬው ዕለት ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት የቅዱስ ጴጥሮስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልን መጎብኘቷ ተነገረ።
ተዋናይቷ ባደረገችው ጉብኝት በዋነኝነት ሆስፒታሉ እየሰጠ በሚገኘው መድሃኒቱን የተላመደ ቲቢ (ኤም.ዲ.አር ቲቢ) ህክምና ዙሪያ እየተከናወኑ ያሉ እንቅስቃሴዎችን ፣ የሚታዩ ለውጦችን እንዲሁም ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ቦታዎች መለየት ላይ ትኩረት ያደረገ ነበር።
በጉብኝቱ ላይ አንጀሊና የሆስፒታሉን የቲቢና መድሃኒቱን የተላመደ ቲቢ (ኤም.ዲ.አር ቲቢ) ህክምና አገልግሎት መስጫ ዋርድ ፣ ላብራቶሪ እንዲሁም ታካሚዎችን መመልከቷም ተገልጿል ።
አንጀሊና ወደ ሆስፒታሉ ከረጅም ጊዜያት በፊት መጥተታ እንደነበር በማስታወስ በአሁኑ ጉብኝቷ ላይ ሆስፒታሉ ዘርፈ ብዙ ለውጦች አምጥቶ መመልከቷ እጅግ ደስተኛ መሆኗን ተናግራለች ።
አክላም ሆስፒታሉ ድጋፍ ቢደረግለት በቀጣይ የተሻለ አገልግሎት ለታካሚዎች መስጠት በሚያስችለው አስተማማኝ ደረጃ ላይ እንዳለ በጉብኝቱ ላይ መገንዘቧን ገልፃለች ገልፀዋል።
በተጨማሪም በሆስፒታሉ በቲቢ ህክምና አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የተገኘው እድገት በእጅጉ የሚደነቅ እና የሚያስተማምን ስለሆነ በቀጣይ በጂ.ኤች.ሲ (Global Health Committee (GHC)) በኩል ድጋፍ እናደርጋለን ብላለች።
ሲል ተቋሙ /ቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል / በማህበራዊ ትስስር ገፁ ገልጿል ።
ተወዳጇ የፊልም ባለሙያ እና የሰብአዊ ድጋፍ አቅራቢ የሆነችዉ የሆሊውድ ፈርጧ አንጀሊና ጆሊ በዛሬው ዕለት ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት የቅዱስ ጴጥሮስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልን መጎብኘቷ ተነገረ።
ተዋናይቷ ባደረገችው ጉብኝት በዋነኝነት ሆስፒታሉ እየሰጠ በሚገኘው መድሃኒቱን የተላመደ ቲቢ (ኤም.ዲ.አር ቲቢ) ህክምና ዙሪያ እየተከናወኑ ያሉ እንቅስቃሴዎችን ፣ የሚታዩ ለውጦችን እንዲሁም ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ቦታዎች መለየት ላይ ትኩረት ያደረገ ነበር።
በጉብኝቱ ላይ አንጀሊና የሆስፒታሉን የቲቢና መድሃኒቱን የተላመደ ቲቢ (ኤም.ዲ.አር ቲቢ) ህክምና አገልግሎት መስጫ ዋርድ ፣ ላብራቶሪ እንዲሁም ታካሚዎችን መመልከቷም ተገልጿል ።
አንጀሊና ወደ ሆስፒታሉ ከረጅም ጊዜያት በፊት መጥተታ እንደነበር በማስታወስ በአሁኑ ጉብኝቷ ላይ ሆስፒታሉ ዘርፈ ብዙ ለውጦች አምጥቶ መመልከቷ እጅግ ደስተኛ መሆኗን ተናግራለች ።
አክላም ሆስፒታሉ ድጋፍ ቢደረግለት በቀጣይ የተሻለ አገልግሎት ለታካሚዎች መስጠት በሚያስችለው አስተማማኝ ደረጃ ላይ እንዳለ በጉብኝቱ ላይ መገንዘቧን ገልፃለች ገልፀዋል።
በተጨማሪም በሆስፒታሉ በቲቢ ህክምና አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የተገኘው እድገት በእጅጉ የሚደነቅ እና የሚያስተማምን ስለሆነ በቀጣይ በጂ.ኤች.ሲ (Global Health Committee (GHC)) በኩል ድጋፍ እናደርጋለን ብላለች።
ሲል ተቋሙ /ቅዱስ ጴጥሮስ ሆስፒታል / በማህበራዊ ትስስር ገፁ ገልጿል ።
10 months ago
አንጀሊና ጆሊ በአዲስ አበባ
አሜሪካዊት ተዋናይት፣ የፊልም ባለሙያ እና የሰብአዊ ድጋፍ አቅራቢ አንጀሊና ጆሊ በትናንትናው ዕለት የቅዱስ ጴጥሮስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልን ጎብኝታለች።
የተዋናይቷ ጉብኝት በዋነኝነት ሆስፒታሉ እየሰጠ በሚገኘው መድኃኒቱን የተላመደ ቲቢ (ኤም.ዲ.አር ቲቢ) ሕክምና ዙሪያ እየተከናወኑ ያሉ እንቅስቃሴዎችን፣ የሚታዩ ለውጦችን እንዲሁም ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ቦታዎች መለየት ላይ ትኩረት ያደረገ እንደነበር ሆስፒታሉ አስታውቋል።
በጉብኝቱ ላይ አንጀሊና የሆስፒታሉን የቲቢና መድኃኒቱን የተላመደ ቲቢ (ኤም.ዲ.አር ቲቢ) ሕክምና አገልግሎት መስጫ ዋርድ፣ ላብራቶሪ እንዲሁም ታካሚዎችን ተዘዋውራ መመልከቷ ተገልጿል።
አንጀሊና ወደ ሆስፒታሉ ከረጅም ጊዜያት በፊት መጥታ እንደነበር ያስታወሰች ሲሆን፤ በአሁኑ ጉብኝቷ ላይ ሆስፒታሉ ዘርፈ ብዙ ለውጦች አምጥቶ በመመልከቷ እጅግ ደስተኛ መሆኗን ተናግራለች።
አሜሪካዊት ተዋናይት፣ የፊልም ባለሙያ እና የሰብአዊ ድጋፍ አቅራቢ አንጀሊና ጆሊ በትናንትናው ዕለት የቅዱስ ጴጥሮስ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልን ጎብኝታለች።
የተዋናይቷ ጉብኝት በዋነኝነት ሆስፒታሉ እየሰጠ በሚገኘው መድኃኒቱን የተላመደ ቲቢ (ኤም.ዲ.አር ቲቢ) ሕክምና ዙሪያ እየተከናወኑ ያሉ እንቅስቃሴዎችን፣ የሚታዩ ለውጦችን እንዲሁም ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ቦታዎች መለየት ላይ ትኩረት ያደረገ እንደነበር ሆስፒታሉ አስታውቋል።
በጉብኝቱ ላይ አንጀሊና የሆስፒታሉን የቲቢና መድኃኒቱን የተላመደ ቲቢ (ኤም.ዲ.አር ቲቢ) ሕክምና አገልግሎት መስጫ ዋርድ፣ ላብራቶሪ እንዲሁም ታካሚዎችን ተዘዋውራ መመልከቷ ተገልጿል።
አንጀሊና ወደ ሆስፒታሉ ከረጅም ጊዜያት በፊት መጥታ እንደነበር ያስታወሰች ሲሆን፤ በአሁኑ ጉብኝቷ ላይ ሆስፒታሉ ዘርፈ ብዙ ለውጦች አምጥቶ በመመልከቷ እጅግ ደስተኛ መሆኗን ተናግራለች።
10 months ago
📢 ነፃ የጤና ምክር ፣ ምርመራና ህክምና ከኤካ ኮተቤ ሆስፒታል!
📍ትጉሀኑ የኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ባለሙያዎች በበጎ ፈቃድ ፣ በፍቅርና በፍፁም ቅንነት ነፃ የጤና ምክር ፣ ምርመራና ህክምና አገልግሎት በየካ ክፍለ ከተማ አዳራሽ እየሰጡ ነው!
ሁላችሁም ተጋብዛቹዋል!!!!
📍 ቦታ፡ የካ ክፍለ ከተማ አዳራሽ
📅 ቀን፡ ከሐምሌ 30 - ነሀሴ 6/2017
🕘 ሰዓት፡ ከጠዋቱ 2:00 እስከ ምሽት 12:00
አገልግሎቶቹ፡
✅አጠቃላይ ምርመራዎች
የስኳርና የደም ግፊት ምርመራ
የልብ ምርመራ
ሁሉም የጤና ደህንነት ምርመራዎች/WELLNESS CHECK-UPS…
✅የጤና ምክር/ Counselling እና የጤና ትምህርት ) /psycho-social Services,
✅የጡት ካንሰር ምርመራ ፤ የማህፀን ጫፍ ቅድመ ካንሰር ምርመራ
✅ልዩ እንክብካቤ (የሴቶች ጉዳይ እና የአካል ጉዳት እንክብካቤ አገልግሎቶች)
✅የውስጥ ደዌ ህክምና
✅የህፃናት ህክምና አገልግሎቶች
የአመጋገብ ምርመራ
የዕድገት ክትትል
✅የቆዳ ህክምና አገልግሎቶች
✅የዓይን ሕክምና አገልግሎቶች
✅የማህፀንና ፅንስ ህክምና
✅የመለስተኛ ቀዶ-ህክምና
✅የጥርስ ህክምና
✅የአእምሮ ህክምና
✅የቲቢ እና ኤች አይቪ ምርመራ
✅የላቦራቶሪ አገልግሎት
✅የመድኃኒት አገልግሎት
✅ራዲዮሎጂ/ኢሜጂንግ አገልግሎቶች
(ኤምአርአይ/MRI
ሲቲ-ስካን፣/CT-SCAN
ኤክስ-ሬይ፣ /X-RAY
አልትራሳውንድ፣/ULTRASOUND
ኢሲጂ፣ /ECG
ማሞግራፊ፣/MAMOGRAPHY
ኢኮካርዲዮግራፊ/ECHOCARDIOGRAPHY
✅የፊዚዮቴራፒ አገልግሎቶች
✅የድንገተኛ ህክምና እና አምቡላንስ አገልግሎቶች
በመርሀግብሩ ላይ ዋሽንግተን ሜዲካል ሴንተር፣ ፓዮኔር ዲያግኖስቲክ ሴንተር እና ያኔት አጠቃላይ ሆስፒታል ምርመራዎችን በመስጠት የአጋርነት ሚናቸውን እየተወጡ ይገኛሉ።
☎️ 952 ነፃ መስመር ይደውሉ!
"የአገልግሎት ጥራት አርማችን!"
#ኤካ ኮተቤ ሆስፒታል
📍ትጉሀኑ የኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ባለሙያዎች በበጎ ፈቃድ ፣ በፍቅርና በፍፁም ቅንነት ነፃ የጤና ምክር ፣ ምርመራና ህክምና አገልግሎት በየካ ክፍለ ከተማ አዳራሽ እየሰጡ ነው!
ሁላችሁም ተጋብዛቹዋል!!!!
📍 ቦታ፡ የካ ክፍለ ከተማ አዳራሽ
📅 ቀን፡ ከሐምሌ 30 - ነሀሴ 6/2017
🕘 ሰዓት፡ ከጠዋቱ 2:00 እስከ ምሽት 12:00
አገልግሎቶቹ፡
✅አጠቃላይ ምርመራዎች
የስኳርና የደም ግፊት ምርመራ
የልብ ምርመራ
ሁሉም የጤና ደህንነት ምርመራዎች/WELLNESS CHECK-UPS…
✅የጤና ምክር/ Counselling እና የጤና ትምህርት ) /psycho-social Services,
✅የጡት ካንሰር ምርመራ ፤ የማህፀን ጫፍ ቅድመ ካንሰር ምርመራ
✅ልዩ እንክብካቤ (የሴቶች ጉዳይ እና የአካል ጉዳት እንክብካቤ አገልግሎቶች)
✅የውስጥ ደዌ ህክምና
✅የህፃናት ህክምና አገልግሎቶች
የአመጋገብ ምርመራ
የዕድገት ክትትል
✅የቆዳ ህክምና አገልግሎቶች
✅የዓይን ሕክምና አገልግሎቶች
✅የማህፀንና ፅንስ ህክምና
✅የመለስተኛ ቀዶ-ህክምና
✅የጥርስ ህክምና
✅የአእምሮ ህክምና
✅የቲቢ እና ኤች አይቪ ምርመራ
✅የላቦራቶሪ አገልግሎት
✅የመድኃኒት አገልግሎት
✅ራዲዮሎጂ/ኢሜጂንግ አገልግሎቶች
(ኤምአርአይ/MRI
ሲቲ-ስካን፣/CT-SCAN
ኤክስ-ሬይ፣ /X-RAY
አልትራሳውንድ፣/ULTRASOUND
ኢሲጂ፣ /ECG
ማሞግራፊ፣/MAMOGRAPHY
ኢኮካርዲዮግራፊ/ECHOCARDIOGRAPHY
✅የፊዚዮቴራፒ አገልግሎቶች
✅የድንገተኛ ህክምና እና አምቡላንስ አገልግሎቶች
በመርሀግብሩ ላይ ዋሽንግተን ሜዲካል ሴንተር፣ ፓዮኔር ዲያግኖስቲክ ሴንተር እና ያኔት አጠቃላይ ሆስፒታል ምርመራዎችን በመስጠት የአጋርነት ሚናቸውን እየተወጡ ይገኛሉ።
☎️ 952 ነፃ መስመር ይደውሉ!
"የአገልግሎት ጥራት አርማችን!"
#ኤካ ኮተቤ ሆስፒታል
10 months ago
ነዳጅን የሚቆጥብ እና ከመኪና የሚወጣ በካይ ጋዝን የሚቆጣጠር መሳሪያ ይፋ ሆነ
ቲቢኬ ትሬዲንግ plc ግሪን ቴክ ነዳጅ ቆጣቢ የተሰኘ ነዳጅን የሚቆጥብ እና ከመኪና የሚወጣ በካይ ጋዝን የሚቆጣጠር መሳሪያ በዛሬው እለት ይፋ አድርጓል
በቲቢኬ ትሬዲንግ አዘጋጅነት ከትራንስፓርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በነዳጅ ቆጣቢ እና የካርቦን ልቀትን ለመቆጣጠር እና ንጹህ የሆነ ከባቢ አየር ለመፍጠር የሚረዳውን ግሪን ቴክ ነዳጅ ቆጣቢ መሳሪያን አስተዋውቋል
በእለቱ የሚከናወኑ ሥነ ሥርዓቶች መካከል በባለድርሻ አካላት ስለ መመሪያዉ ገለፃ፣ ከመኪና የሚወጣዉ በካይ ጋዝ እያደረሰ ስላለዉ የጤና ጉዳት፣ የነዳጅ ቆጣቢ እና ካርቦን ልቀትን የሚቆጣጠረውን መሳሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ኘሮግራም ነው፡፡
መሳሪያው ትልቅ የፕሮጀክት ምዕራፍ ብቻ ሳይሆን በሃገራችን መንግስት ከመኪና ጭስ ጋር ተያይዞ ባወጣው መመሪያ መሰረት ከካርቦን ንጹህ የሆነ ከባቢ አየር በመፍጠር የላቀ ደረጃ ላይ ለመድረስ የሚረዳ ነው።
እንዲሁም የሞተር አገልግሎትን ያሻሽላል፤ የነዳጅ ፍጆታን ከ15% እስከ 30% ድረስ ይቀንሳል ፤ የበካይ ጭስ ልቀትን ከ80% እስከ 96% ድረስ እንደሚቅንስ ተገልጿል፡፡
ቲቢኬ ትሬዲንግ plc ግሪን ቴክ ነዳጅ ቆጣቢ የተሰኘ ነዳጅን የሚቆጥብ እና ከመኪና የሚወጣ በካይ ጋዝን የሚቆጣጠር መሳሪያ በዛሬው እለት ይፋ አድርጓል
በቲቢኬ ትሬዲንግ አዘጋጅነት ከትራንስፓርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በነዳጅ ቆጣቢ እና የካርቦን ልቀትን ለመቆጣጠር እና ንጹህ የሆነ ከባቢ አየር ለመፍጠር የሚረዳውን ግሪን ቴክ ነዳጅ ቆጣቢ መሳሪያን አስተዋውቋል
በእለቱ የሚከናወኑ ሥነ ሥርዓቶች መካከል በባለድርሻ አካላት ስለ መመሪያዉ ገለፃ፣ ከመኪና የሚወጣዉ በካይ ጋዝ እያደረሰ ስላለዉ የጤና ጉዳት፣ የነዳጅ ቆጣቢ እና ካርቦን ልቀትን የሚቆጣጠረውን መሳሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ኘሮግራም ነው፡፡
መሳሪያው ትልቅ የፕሮጀክት ምዕራፍ ብቻ ሳይሆን በሃገራችን መንግስት ከመኪና ጭስ ጋር ተያይዞ ባወጣው መመሪያ መሰረት ከካርቦን ንጹህ የሆነ ከባቢ አየር በመፍጠር የላቀ ደረጃ ላይ ለመድረስ የሚረዳ ነው።
እንዲሁም የሞተር አገልግሎትን ያሻሽላል፤ የነዳጅ ፍጆታን ከ15% እስከ 30% ድረስ ይቀንሳል ፤ የበካይ ጭስ ልቀትን ከ80% እስከ 96% ድረስ እንደሚቅንስ ተገልጿል፡፡
Sponsored by
Surafel
11 months ago
የቡርኪናፋሶ ወታደራዊ መሪዎች የአገሪቱን ምርጫ ኮሚሽን አፈረሱ
የቡርኪናፋሶ ወታደራዊ መሪዎች የአገሪቱን የምርጫ ኮሚሽን የገንዘብ ብክነት ነው በሚል በተኑ።
የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ወደፊት የሚደረገውን ምርጫ እንደሚያስተባብር የአገሪቱ ብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ አርቲቢ ዘግቧል።
እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2022 መስከረም ወር በመፈንቅለ መንግሥት የአገሪቱን ሥልጣን የተቆጣጠሩት አመራሮች በአገሪቱ የተለያዩ ማሻሻያዎችን ማድረግ ጀምረዋል።
የማሻሻያዎቹ አካል ከሆኑት መካከል ወደ የሲቪል አስተዳደር የሚወስደውን ምርጫ ማራዘምን ያካትታል።
በአገር አቀፍ ደረጃ ምርጫ መካሄድ የነበረበት ባለፈው ዓመት ቢሆንም ወታደራዊ አመራሮች አገሪቱ ወደ ዲሞክራሲ የምታደርገውን ሽግግር እስከ ሐምሌ 2029 ድረስ አራዝመዋል
። ይህም መሪው ኢብራሂም ትራኦሬ በሥልጣን ላይ እንዲቆዩ እና በሚቀጥለው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ያለ ተቀናቃኝ እንዲወዳደሩ ያስችላቸዋል።
የኤኤፍፒ የዜና ወኪል የጋዝት አስተዳደር ሚኒስትር ኤሚሌ ዜርቦን ጠቅሶ እንደዘገበው የምርጫ ኮሚሽኑ በዓመት 870,000 ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ ድጎማ ተደርጎለታል።
ሚኒስትሩ ኮሚሽኑን ማፍረስ "በምርጫ ሂደቱ ላይ ያለንን ሉዓላዊ ቁጥጥር እንደሚያጠናክር እና በተመሳሳይ የውጭ ተጽዕኖዎችን ይገድባል" ብለዋል።
ከሦስት ዓመታት በፊት ወታደራዊ አመራሮቹ ወደ ሥልጣን ሲመጡ የሲቪል ባለስልጣናቱ እየጨመረ የመጣውን እስላማዊ አማጽያን መቋቋም አልቻሉም በሚል ተችተው ነበር።
በወቅቱ የወታደራዊ መሪዎቹ ከቀድሞ ቅኝ ገዢዋ ፈረንሳይ የምትሰጠውን እርዳታ አንቀበልም ሲሉ ውድቅ አድርገዋል።
የመብት ተሟጋቾች ሠራዊቱ ታጣቂዎቹን ለመደምሰስ ባደረገው ሙከራ በሰላማዊ ሰዎች ላይ አነጣጥሯል ሲሉ፣ የፖለቲካ እንቅስቃሴን እና ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ መብትን በማፈን ይከስሷቸዋል።
በወታደራዊ ዘመቻው ውጤታማነት ላይ በርካታ ጥያቄዎች ይነሳሉ።
በ2025 የመጀመሪያ አጋማሽ ላይ የጂሃዲስት ቡድን ጄኤንአይኤም በቡርኪናፋሶ ውስጥ ከ280 በላይ ጥቃቶችን መፈፀሙን ተናግሯል።
ቢቢሲ ባረጋገጠው መረጃ መሰረት ቡድኑ የሚፈጽመው ጥቃት በ2024 ከነበረው በእጥፍ አድጓል።
እ.ኤ.አ. በ 2022 በመፈንቅለ መንግሥት ሥልጣኑን ከተቆጣጠረ በኋላ፣ የትራኦሬ አገዛዝ የቀድሞ የቡርኪናፋሶን ቅኝ ገዢ ፈረንሳይን ምትክ ከሩሲያ ጋር ጠንካራ ወዳጅነት እንድትመሠርት አድርጓል።
BBC
የቡርኪናፋሶ ወታደራዊ መሪዎች የአገሪቱን የምርጫ ኮሚሽን የገንዘብ ብክነት ነው በሚል በተኑ።
የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ወደፊት የሚደረገውን ምርጫ እንደሚያስተባብር የአገሪቱ ብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ አርቲቢ ዘግቧል።
እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ2022 መስከረም ወር በመፈንቅለ መንግሥት የአገሪቱን ሥልጣን የተቆጣጠሩት አመራሮች በአገሪቱ የተለያዩ ማሻሻያዎችን ማድረግ ጀምረዋል።
የማሻሻያዎቹ አካል ከሆኑት መካከል ወደ የሲቪል አስተዳደር የሚወስደውን ምርጫ ማራዘምን ያካትታል።
በአገር አቀፍ ደረጃ ምርጫ መካሄድ የነበረበት ባለፈው ዓመት ቢሆንም ወታደራዊ አመራሮች አገሪቱ ወደ ዲሞክራሲ የምታደርገውን ሽግግር እስከ ሐምሌ 2029 ድረስ አራዝመዋል
። ይህም መሪው ኢብራሂም ትራኦሬ በሥልጣን ላይ እንዲቆዩ እና በሚቀጥለው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ያለ ተቀናቃኝ እንዲወዳደሩ ያስችላቸዋል።
የኤኤፍፒ የዜና ወኪል የጋዝት አስተዳደር ሚኒስትር ኤሚሌ ዜርቦን ጠቅሶ እንደዘገበው የምርጫ ኮሚሽኑ በዓመት 870,000 ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ ድጎማ ተደርጎለታል።
ሚኒስትሩ ኮሚሽኑን ማፍረስ "በምርጫ ሂደቱ ላይ ያለንን ሉዓላዊ ቁጥጥር እንደሚያጠናክር እና በተመሳሳይ የውጭ ተጽዕኖዎችን ይገድባል" ብለዋል።
ከሦስት ዓመታት በፊት ወታደራዊ አመራሮቹ ወደ ሥልጣን ሲመጡ የሲቪል ባለስልጣናቱ እየጨመረ የመጣውን እስላማዊ አማጽያን መቋቋም አልቻሉም በሚል ተችተው ነበር።
በወቅቱ የወታደራዊ መሪዎቹ ከቀድሞ ቅኝ ገዢዋ ፈረንሳይ የምትሰጠውን እርዳታ አንቀበልም ሲሉ ውድቅ አድርገዋል።
የመብት ተሟጋቾች ሠራዊቱ ታጣቂዎቹን ለመደምሰስ ባደረገው ሙከራ በሰላማዊ ሰዎች ላይ አነጣጥሯል ሲሉ፣ የፖለቲካ እንቅስቃሴን እና ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ መብትን በማፈን ይከስሷቸዋል።
በወታደራዊ ዘመቻው ውጤታማነት ላይ በርካታ ጥያቄዎች ይነሳሉ።
በ2025 የመጀመሪያ አጋማሽ ላይ የጂሃዲስት ቡድን ጄኤንአይኤም በቡርኪናፋሶ ውስጥ ከ280 በላይ ጥቃቶችን መፈፀሙን ተናግሯል።
ቢቢሲ ባረጋገጠው መረጃ መሰረት ቡድኑ የሚፈጽመው ጥቃት በ2024 ከነበረው በእጥፍ አድጓል።
እ.ኤ.አ. በ 2022 በመፈንቅለ መንግሥት ሥልጣኑን ከተቆጣጠረ በኋላ፣ የትራኦሬ አገዛዝ የቀድሞ የቡርኪናፋሶን ቅኝ ገዢ ፈረንሳይን ምትክ ከሩሲያ ጋር ጠንካራ ወዳጅነት እንድትመሠርት አድርጓል።
BBC
11 months ago
የአፍሪካ ልማት እንጂ ኒኩሊየር አያሴፈልጋትም ! /ናይጀሪያ /
የናይጄሪያ ምክትል ፕሬዝዳንት ካሺም ሼቲማ የአፍሪካ አሳሳቢ ጉዳዮች ድህነትን እና የአየር ንብረት ለውጥን በመዋጋት ላይ እንጂ የኒውክሌር ጦር መሳሪያ አቅምን በማጎልበት ላይ እንዳልሆነ እንዲሁም በዚህ ወቅት ለአህጉሪቱ እንደማያስፈልግ መናገራቸው ተሰማ።
ይህንንም ያሉት አጠቃላይ የኑክሌር-ሙከራ-ባን ስምምነት ድርጅት (ሲቲቢቶ) ዋና ፀሃፊ ዶ/ር ሮበርት ፍሎይድ ጋር ባደረጉት ዉይይት መሆኑ ተነግሯል ።
የአህጉሪቱ ትኩረት በዘላቂ ልማት ላይ መሆኑን በግልፅ የተናገሩት ሼቲማ "ድህነትን እየተዋጋን ነው፣ ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ኢኮኖሚ እና ስነ-ምህዳሮች መካከል ያለውን ግንኙነት በመቃወም ጦርነት እየዋጋን ነው። ከኒውክሌር ጦር መሳሪያ ጋር በተገናኘ ምንም አይነት እንቅስቃሴ ውስጥ መግባት የለብንም" ብለዋል
እንደእርሳቸው ገለጻ የኒውክሌር ግጭት ምንም አይነት አወንታዊ ውጤት አያመጣም እና አህጉሪቱ በወታደራዊ አቅም ላይ ከማተኮር ይልቅ የልማት ተግዳሮቶችን ለመቅረፍ ሃይሏን እና ትኩረቷን ልማት ላይ እንድታደርግ አፅንኦት ሰጥተዋል።
ሼቲማም አክለውም አፍሪካ ለኒውክሌር ጦር መሳሪያ ሙከራ ልትውል ትችላለች የሚለው ስጋት መሠረተ ቢስ ነው ሲሉ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማረጋጋት ሞክረዋል። ሲል የዘገበው አፍሪካ ኒዉስ ድልረገፅ ነዉ ።
የኔታ ቲዩብ ዘጋቢ ፦ ታዴ የማመይ ልጅ
የናይጄሪያ ምክትል ፕሬዝዳንት ካሺም ሼቲማ የአፍሪካ አሳሳቢ ጉዳዮች ድህነትን እና የአየር ንብረት ለውጥን በመዋጋት ላይ እንጂ የኒውክሌር ጦር መሳሪያ አቅምን በማጎልበት ላይ እንዳልሆነ እንዲሁም በዚህ ወቅት ለአህጉሪቱ እንደማያስፈልግ መናገራቸው ተሰማ።
ይህንንም ያሉት አጠቃላይ የኑክሌር-ሙከራ-ባን ስምምነት ድርጅት (ሲቲቢቶ) ዋና ፀሃፊ ዶ/ር ሮበርት ፍሎይድ ጋር ባደረጉት ዉይይት መሆኑ ተነግሯል ።
የአህጉሪቱ ትኩረት በዘላቂ ልማት ላይ መሆኑን በግልፅ የተናገሩት ሼቲማ "ድህነትን እየተዋጋን ነው፣ ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ኢኮኖሚ እና ስነ-ምህዳሮች መካከል ያለውን ግንኙነት በመቃወም ጦርነት እየዋጋን ነው። ከኒውክሌር ጦር መሳሪያ ጋር በተገናኘ ምንም አይነት እንቅስቃሴ ውስጥ መግባት የለብንም" ብለዋል
እንደእርሳቸው ገለጻ የኒውክሌር ግጭት ምንም አይነት አወንታዊ ውጤት አያመጣም እና አህጉሪቱ በወታደራዊ አቅም ላይ ከማተኮር ይልቅ የልማት ተግዳሮቶችን ለመቅረፍ ሃይሏን እና ትኩረቷን ልማት ላይ እንድታደርግ አፅንኦት ሰጥተዋል።
ሼቲማም አክለውም አፍሪካ ለኒውክሌር ጦር መሳሪያ ሙከራ ልትውል ትችላለች የሚለው ስጋት መሠረተ ቢስ ነው ሲሉ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ለማረጋጋት ሞክረዋል። ሲል የዘገበው አፍሪካ ኒዉስ ድልረገፅ ነዉ ።
የኔታ ቲዩብ ዘጋቢ ፦ ታዴ የማመይ ልጅ
Comments