1 month ago
u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u1209u12a0u120bu12cau1290u1275 u12e8u121bu1235u12a8u1260u122d u12d8u1218u127bu12ceu127d | u12a2u1275u12ee_u1218u120du1205u1245 | Ethio-melik #pmabiyahimed #ethiopia #u12a2u1275u12eeu1335u12eb #sovereignty #u1209u12d3u120bu12cau1290u1275 #ethiopianpolitics #u12a2u1275u12ee_u1218u120du1205u1245 #redsea #seagateway #u12e8u1263u1205u122d_u1260u122d #hornofafrica #geopolitics #nationalinterest #strategy ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የኢትዮጵያ ሉአላዊነት የማስከበር ዘመቻዎች | ኢትዮ_መልህቅ | Ethio-melik #pmabiyahimed #ethiopia #ኢትዮጵያ #sovereignty #ሉዓላዊነት #ethiopianpolitics #ኢትዮ_መልህቅ #redsea #seagateway #የባህር_በር #hornofafrica #geopolitics #nationalinterest #strategy
1 month ago
u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12eb u1209u12a0u120bu12cau1290u1275 u12e8u121bu1235u12a8u1260u122d u12d8u1218u127bu12ceu127d | u12a2u1275u12ee_u1218u120du1205u1245 | Ethio-melik
#pmabiyahimed #ethiopia #u12a2u1275u12eeu1335u12eb #sovereignty #u1209u12d3u120bu12cau1290u1275 #ethiopianpolitics #u12a2u1275u12ee_u1218u120du1205u1245 #redsea #seagateway #u12e8u1263u1205u122d_u1260u122d #hornofafrica #geopolitics #nationalinterest #strategy ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የኢትዮጵያ ሉአላዊነት የማስከበር ዘመቻዎች | ኢትዮ_መልህቅ | Ethio-melik
#pmabiyahimed #ethiopia #ኢትዮጵያ #sovereignty #ሉዓላዊነት #ethiopianpolitics #ኢትዮ_መልህቅ #redsea #seagateway #የባህር_በር #hornofafrica #geopolitics #nationalinterest #strategy
3 months ago
ያለደረሰኝ ሽያጭ የፈፀሙ 55 ግብር ከፋዮች በጽኑ እስራት ተቀጡ
#fastmereja I አዲስ አበባ
በአዲስ አበባ ከተማ ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲያከናውኑ የተገኙ 55 ግብር ከፋዮች ከ1 ዓመት እስከ 2 ዓመት ከ6 ወራት በሚደርስ ጽኑ እስራትና በገንዘብ ቅጣት መቀጣታቸውን የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው ባለፉት ስምንት ወራት ባካሄደው ተከታታይ የኦፕሬሽን ስራ 294 ተጠርጣሪዎችን እጅ ከፍንጅ መያዙን ገልጿል።
የከተማዋ ገቢዎች ቢሮ ፍትሃዊ የግብር አሰባሰብ ስርዓትን ለማስፈን ከፖሊስ ጋር በመቀናጀት ባከናወነው እርምጃ፣ በተለያዩ የንግድ ዘርፎች ላይ የተሰማሩ ግለሰቦች በህግ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
እንደ ቢሮው መረጃ ክሳቸው በፍርድ ቤት ከታዩ 55 ግብር ከፋዮች መካከል ከፍተኛው ቅጣት 2 ዓመት ከ6 ወራት እስራት ሆኖ ተመዝግቧል።
በአጠቃላይ 294 ግለሰቦች እጅ ከፍንጅ የተያዙ ሲሆን፣ ቀሪዎቹ 239 ተጠርጣሪዎች ጉዳያቸው በፖሊስና በአቃቤ ህግ እየታየ ይገኛል።
ኦፕሬሽኑ በጎማና መኪና መለዋወጫ፣ በኤሌክትሮኒክስ፣ በኮንስትራክሽን ግብአቶች፣ በስጋ ቤቶች፣ በሱፍ ልብስና በወለል ምንጣፍ ንግድ ላይ ያተኮረ ነበር።
ቢሮው የመንግስትን ጥቅም ለማሳጣትና የታክስ አስተዳደር አዋጅን በመጣስ ያለደረሰኝ ሽያጭ የሚፈጽሙ ነጋዴዎች ላይ እርምጃው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አሳስቧል። የንግዱ ማህበረሰብ ግብይቱን በደረሰኝ ብቻ እንዲያከናውን፣ ህብረተሰቡም መሰል ጥሰቶችን ሲመለከት በ7075 ነፃ የስልክ መስመር ጥቆማ እንዲሰጥ ጥሪ ቀርቧል።
#fastmereja I አዲስ አበባ
በአዲስ አበባ ከተማ ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲያከናውኑ የተገኙ 55 ግብር ከፋዮች ከ1 ዓመት እስከ 2 ዓመት ከ6 ወራት በሚደርስ ጽኑ እስራትና በገንዘብ ቅጣት መቀጣታቸውን የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው ባለፉት ስምንት ወራት ባካሄደው ተከታታይ የኦፕሬሽን ስራ 294 ተጠርጣሪዎችን እጅ ከፍንጅ መያዙን ገልጿል።
የከተማዋ ገቢዎች ቢሮ ፍትሃዊ የግብር አሰባሰብ ስርዓትን ለማስፈን ከፖሊስ ጋር በመቀናጀት ባከናወነው እርምጃ፣ በተለያዩ የንግድ ዘርፎች ላይ የተሰማሩ ግለሰቦች በህግ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
እንደ ቢሮው መረጃ ክሳቸው በፍርድ ቤት ከታዩ 55 ግብር ከፋዮች መካከል ከፍተኛው ቅጣት 2 ዓመት ከ6 ወራት እስራት ሆኖ ተመዝግቧል።
በአጠቃላይ 294 ግለሰቦች እጅ ከፍንጅ የተያዙ ሲሆን፣ ቀሪዎቹ 239 ተጠርጣሪዎች ጉዳያቸው በፖሊስና በአቃቤ ህግ እየታየ ይገኛል።
ኦፕሬሽኑ በጎማና መኪና መለዋወጫ፣ በኤሌክትሮኒክስ፣ በኮንስትራክሽን ግብአቶች፣ በስጋ ቤቶች፣ በሱፍ ልብስና በወለል ምንጣፍ ንግድ ላይ ያተኮረ ነበር።
ቢሮው የመንግስትን ጥቅም ለማሳጣትና የታክስ አስተዳደር አዋጅን በመጣስ ያለደረሰኝ ሽያጭ የሚፈጽሙ ነጋዴዎች ላይ እርምጃው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አሳስቧል። የንግዱ ማህበረሰብ ግብይቱን በደረሰኝ ብቻ እንዲያከናውን፣ ህብረተሰቡም መሰል ጥሰቶችን ሲመለከት በ7075 ነፃ የስልክ መስመር ጥቆማ እንዲሰጥ ጥሪ ቀርቧል።
3 months ago
ባለፉት 8 ወራት ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ በቁጥጥር ስር ከዋሉ ተጠርጣሪዎች መካከል 55ቱ ላይ ከ1 ዓመት እስከ 2 ዓመት ከ6 ወራት እስራትና የገንዘብ ቅጣት መቀጣታቸው ተገለፀ።
የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ፍትሃዊ የግብር አሰባሰብ ስርዓት በማስፈን ለከተማዋ ልማት የሚውል ገቢ በብቃት ለመሰብሰብ በከተማችን በተለያዩ አካባቢዎች ያለደረሰኝ ሽያጭ በሚያከናውኑ ነጋዴዎች ላይ ተከታታይ የኦፕሬሽን ተግባራት ሲያከናውን መቆየቱ ታወቃል፡፡
ቢሮው ባለፉት 8 ወራት በተለያዩ የስራ ዘርፎች በተካሄዱ የኦፕሬሽን ተግባራት በልዩ ልዩ የንግድ ዘርፎች ውስጥ ተሰማርተው ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ የተገኙ 294 ተጠርጣሪዎች እጅ ከፍንጅ መያዛቸውን ነው የገለፀው፡፡
የኦፕሬሽን ተግባራቱ በከተማችን በተለያዩ አካባቢዎች በጎማና በመኪና መለዋወጫ፣ በኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ በኮንስትራክሽ ግብአቶች፣ በስጋ ቤት፣ በግንባታ ዕቃዎች፣ በሱፍ ልብስ እንዲሁም በወለል ምንጣፍ ንግድ ላይ በተሰማሩ ነጋዴዎች ላይ የተካሄዱ መሆናቸው ተጠቁሟል፡፡
በአሁኑ ወቅትም ከእነዚህ ተጠርጣሪዎች መካከል 55ቱ ጉዳያቸው ለፍርድ ቤት ቀርቦ ውሳኔ የተሰጠባቸው ሲሆን ከ2 ዓመት ከ6 ወራት እስከ 1 ዓመት ብይን ተሰጥቶባቸዋል ብሏል፡፡
በፍርድ ቤት ውሳኔ የተላለፈባቸው ግለሰቦች የመንግሰትን ጥቅም ለማሳጣት ከታክስ አስተዳደር አዋጅ በተፃረረ መልኩ ያለደረሰኝ ሽያጭ በመፈፀም ወንጀል የፈፀሙ መሆናቸውም ለማወቅ ተችሏል፡፡
የተቀሩት 239 ተጠርጣሪዎች ደግሞ በአሁኑ ወቅት ጉዳያቸው በፖሊስና በአቃቢ እጅ መሆኑ የተጠቆመ ሲሆን በህግ ቁጥጥር ስር ከዋሉ ተጠርጣሪዎች መካከል በኢንቨስቲጌሽን ኦዲት ዳግም ተጠያቂ እንዲሆኑ የተደረጉም መኖራቸው ተመላክቷል፡፡
ቢሮው በቀጣይም ያለደረሰኝ ግብይትና የግብር ስወራን ለመከላከል፣ የንግድ ሥርዓቱን ፍትሀዊነት ለማረጋገጥ እንዲሁም የህግ የበላይነትን ለማስከበር የኦፕሬሽን ተግባሩን ከፖሊስ ጋር በመቀናጀት በሌሎችም የስራ ዘርፎች አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ጠቁሟል፡፡
በመጨረሻም የንግዱ ማህበረሰብ ግብይቶችን በደረሰኝ ብቻ እንዲፈፅም ህብረተሰቡም በ7075 ነፃ የስልክ መስመር በመጠቀም መሰል ወንጀሎችን እንዲያጋልጥ ጥሪ አቅርቧል፡፡
የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ
የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ፍትሃዊ የግብር አሰባሰብ ስርዓት በማስፈን ለከተማዋ ልማት የሚውል ገቢ በብቃት ለመሰብሰብ በከተማችን በተለያዩ አካባቢዎች ያለደረሰኝ ሽያጭ በሚያከናውኑ ነጋዴዎች ላይ ተከታታይ የኦፕሬሽን ተግባራት ሲያከናውን መቆየቱ ታወቃል፡፡
ቢሮው ባለፉት 8 ወራት በተለያዩ የስራ ዘርፎች በተካሄዱ የኦፕሬሽን ተግባራት በልዩ ልዩ የንግድ ዘርፎች ውስጥ ተሰማርተው ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ የተገኙ 294 ተጠርጣሪዎች እጅ ከፍንጅ መያዛቸውን ነው የገለፀው፡፡
የኦፕሬሽን ተግባራቱ በከተማችን በተለያዩ አካባቢዎች በጎማና በመኪና መለዋወጫ፣ በኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ በኮንስትራክሽ ግብአቶች፣ በስጋ ቤት፣ በግንባታ ዕቃዎች፣ በሱፍ ልብስ እንዲሁም በወለል ምንጣፍ ንግድ ላይ በተሰማሩ ነጋዴዎች ላይ የተካሄዱ መሆናቸው ተጠቁሟል፡፡
በአሁኑ ወቅትም ከእነዚህ ተጠርጣሪዎች መካከል 55ቱ ጉዳያቸው ለፍርድ ቤት ቀርቦ ውሳኔ የተሰጠባቸው ሲሆን ከ2 ዓመት ከ6 ወራት እስከ 1 ዓመት ብይን ተሰጥቶባቸዋል ብሏል፡፡
በፍርድ ቤት ውሳኔ የተላለፈባቸው ግለሰቦች የመንግሰትን ጥቅም ለማሳጣት ከታክስ አስተዳደር አዋጅ በተፃረረ መልኩ ያለደረሰኝ ሽያጭ በመፈፀም ወንጀል የፈፀሙ መሆናቸውም ለማወቅ ተችሏል፡፡
የተቀሩት 239 ተጠርጣሪዎች ደግሞ በአሁኑ ወቅት ጉዳያቸው በፖሊስና በአቃቢ እጅ መሆኑ የተጠቆመ ሲሆን በህግ ቁጥጥር ስር ከዋሉ ተጠርጣሪዎች መካከል በኢንቨስቲጌሽን ኦዲት ዳግም ተጠያቂ እንዲሆኑ የተደረጉም መኖራቸው ተመላክቷል፡፡
ቢሮው በቀጣይም ያለደረሰኝ ግብይትና የግብር ስወራን ለመከላከል፣ የንግድ ሥርዓቱን ፍትሀዊነት ለማረጋገጥ እንዲሁም የህግ የበላይነትን ለማስከበር የኦፕሬሽን ተግባሩን ከፖሊስ ጋር በመቀናጀት በሌሎችም የስራ ዘርፎች አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ጠቁሟል፡፡
በመጨረሻም የንግዱ ማህበረሰብ ግብይቶችን በደረሰኝ ብቻ እንዲፈፅም ህብረተሰቡም በ7075 ነፃ የስልክ መስመር በመጠቀም መሰል ወንጀሎችን እንዲያጋልጥ ጥሪ አቅርቧል፡፡
የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ
3 months ago
u1260 7075 u1290u1343 u1218u1235u1218u122d u1215u1308u12c8u1325 u130du1265u12edu1276u127du1295 u1232u1320u1241u1219 u12edu1238u1208u121bu1209
#ethiopia | u1260u12a0u12f2u1235 u12a0u1260u1263 u12a8u1270u121b u12a0u1235u1270u12f3u12f0u122d u1308u1262u12ceu127d u1262u122e u1260u12a9u120d u12a5u12e8u1270u12f0u1228u1308 u12ebu1208u12cdu1295 u12e8\
Sponsored by
Surafel
4 months ago
4 months ago
በመዲናዋ በሱፍ ልብስ ንግድ ስራ ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ የተገኙ 7 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡
የካቲት 15 ቀን 2018ዓ.ም ፣ አዲስ አበባ፣ ገቢዎች ቢሮ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የግብር ስወራን ለመከላከልና የንግድ ሥርዓቱን ፍትሀዊነት ለማረጋገጥና የህግ የበላይነትን ለማስከበር በተከናወነ የተጠና፣ የተቀናጀና ድንገተኛ ኦፕሬሽን በ5 የሱፍ ልብስ ንግድ ድርጅቶች ደረሰኝ ሳይቆርጡ ግብይት ሲፈጽሙ የተገኙ 7 ተጠርጣሪዎችን በህግ ቁጥጥር ስር ማዋሉን አሳወቀ።
ቢሮው የካቲት 14 ቀን 2018ዓ.ም በከተማዋ በተለያዩ አካባቢዎች ባካሄደው የተጠና የኦፕሬሽን ተግባር በ5 የንግድ ድርጅቶች በድምሩ 7 ግለሰቦች በሕግ የተጣለባቸውን የደረሰኝ አጠቃቀም ግዴታ ባለመወጣት ያለ ደረሰኝ ግብይት ሲፈጽሙ እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል ብሏል።
በዚህም ከድርጊቱ ጋር በቀጥታ ግንኙነት ያላቸው የንግድ ስራዎቹ ባለቤቶችና ሽያጩን ያለደረሰኝ ሲያከናውኑ የነበሩ ሰራተኞች የመንግስትን ግብር ለመሰወር ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ እጅ ከፍንጅ ተገኝተው በቁጥጥር ስር የዋሉ መሆናቸውን አሳውቋል፡፡
ቢሮው የኦፕሬሽን ተግባሩ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት ማካሄዱን የተገለፀ ሲሆን በቁጥጥር ስር የዋሉት ግለሰቦች የመንግሰትን ጥቅም ለማሳጣት ከታክስ አስተዳደር አዋጅ በተፃረረ መልኩ ያለደረሰኝ ሽያጭ በመፈፀም ወንጀል ተጠርጥረው በአሁኑ ወቅት ጉዳያቸው በፖሊስ ተይዞ ለፍርድ የሚቀርቡ ይሆናል ብሏል፡፡
በቀጣይ ቀናትም ቢሮው የኦፕሬሽን ተግባሩን በሌሎችም ዘርፎች አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ያሳወቀ ሲሆን የንግዱ ማህበረሰብ ግብይቶችን በደረሰኝ ብቻ እንዲፈፅም ህብረተሰቡም በ7075 ነፃ የስልክ መስመር በመጠቀም መሰል ወንጀሎችን እንዲያጋልጥ ጥሪ አቅርቧል፡፡
ቢሮው ባለፉት ሁለት ወራት ብቻ በጎማ፣ በኤሌክትሮኒክስና በኮንስትራክሽ፣ በስጋ ቤትና በግንባታ ዕቃዎች ንግድ ላይ በተሰማሩ ነጋዴዎች ላይ ባካሄደውኦፕሬሽን 67 ተጠርጣሪዎች ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ እጅ ከፍንጅ በመያዝ በህግ ቁጥጥር ስር ማዋሉ የሚታው ነው፡፡
የካቲት 15 ቀን 2018ዓ.ም ፣ አዲስ አበባ፣ ገቢዎች ቢሮ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የግብር ስወራን ለመከላከልና የንግድ ሥርዓቱን ፍትሀዊነት ለማረጋገጥና የህግ የበላይነትን ለማስከበር በተከናወነ የተጠና፣ የተቀናጀና ድንገተኛ ኦፕሬሽን በ5 የሱፍ ልብስ ንግድ ድርጅቶች ደረሰኝ ሳይቆርጡ ግብይት ሲፈጽሙ የተገኙ 7 ተጠርጣሪዎችን በህግ ቁጥጥር ስር ማዋሉን አሳወቀ።
ቢሮው የካቲት 14 ቀን 2018ዓ.ም በከተማዋ በተለያዩ አካባቢዎች ባካሄደው የተጠና የኦፕሬሽን ተግባር በ5 የንግድ ድርጅቶች በድምሩ 7 ግለሰቦች በሕግ የተጣለባቸውን የደረሰኝ አጠቃቀም ግዴታ ባለመወጣት ያለ ደረሰኝ ግብይት ሲፈጽሙ እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል ብሏል።
በዚህም ከድርጊቱ ጋር በቀጥታ ግንኙነት ያላቸው የንግድ ስራዎቹ ባለቤቶችና ሽያጩን ያለደረሰኝ ሲያከናውኑ የነበሩ ሰራተኞች የመንግስትን ግብር ለመሰወር ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ እጅ ከፍንጅ ተገኝተው በቁጥጥር ስር የዋሉ መሆናቸውን አሳውቋል፡፡
ቢሮው የኦፕሬሽን ተግባሩ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት ማካሄዱን የተገለፀ ሲሆን በቁጥጥር ስር የዋሉት ግለሰቦች የመንግሰትን ጥቅም ለማሳጣት ከታክስ አስተዳደር አዋጅ በተፃረረ መልኩ ያለደረሰኝ ሽያጭ በመፈፀም ወንጀል ተጠርጥረው በአሁኑ ወቅት ጉዳያቸው በፖሊስ ተይዞ ለፍርድ የሚቀርቡ ይሆናል ብሏል፡፡
በቀጣይ ቀናትም ቢሮው የኦፕሬሽን ተግባሩን በሌሎችም ዘርፎች አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ያሳወቀ ሲሆን የንግዱ ማህበረሰብ ግብይቶችን በደረሰኝ ብቻ እንዲፈፅም ህብረተሰቡም በ7075 ነፃ የስልክ መስመር በመጠቀም መሰል ወንጀሎችን እንዲያጋልጥ ጥሪ አቅርቧል፡፡
ቢሮው ባለፉት ሁለት ወራት ብቻ በጎማ፣ በኤሌክትሮኒክስና በኮንስትራክሽ፣ በስጋ ቤትና በግንባታ ዕቃዎች ንግድ ላይ በተሰማሩ ነጋዴዎች ላይ ባካሄደውኦፕሬሽን 67 ተጠርጣሪዎች ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ እጅ ከፍንጅ በመያዝ በህግ ቁጥጥር ስር ማዋሉ የሚታው ነው፡፡
4 months ago
የገቢዎች ቢሮ ድንገተኛ ኦፕሬሽን
ያለ ደረሰኝ የሱፍ ልብስ ሲሸጡ የተገኙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ! ⚖️
#ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የግብር ስወራን ለመከላከል ባደረገው የተቀናጀ ድንገተኛ ኦፕሬሽን፣ በሱፍ ልብስ ንግድ ላይ የተሰማሩና ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ ያለ ደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ የተገኙ 7 ግለሰቦችን በሕግ ቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል።
📌 የኦፕሬሽኑ ዝርዝር፦
የተያዙት፦ የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም በተከናወነ ኦፕሬሽን በ5 የንግድ ድርጅቶች ውስጥ የሚገኙ 7 ተጠርጣሪዎች (ባለቤቶችና ሰራተኞች) እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል።
የተፈጸመው ጥፋት፦ በመንግስት የተጣለባቸውን የደረሰኝ አጠቃቀም ግዴታ በመጣስ፣ የመንግስትን ግብር ለመሰወር ያለ ደረሰኝ ግብይት ሲፈጽሙ ተገኝተዋል።
ቀጣይ እርምጃ፦ ተጠርጣሪዎቹ ጉዳያቸው በፖሊስ ተይዞ ለፍርድ የሚቀረቡ ሲሆን፣ ቢሮው ኦፕሬሽኑን በሌሎች ዘርፎችም አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጿል።
📊 የቢሮው የሁለት ወራት አፈጻጸም፦
ቢሮው ባለፉት ሁለት ወራት ብቻ በጎማ፣ በኤሌክትሮኒክስ፣ በስጋ ቤትና በኮንስትራክሽን ዕቃዎች ንግድ ላይ በተሰማሩ ነጋዴዎች ላይ በወሰደው እርምጃ 67 ተጠርጣሪዎችን እጅ ከፍንጅ ይዞ ለሕግ ማቅረቡን አስታውሷል።
💡 ለህብረተሰቡ የቀረበ ጥሪ፦
የንግዱ ማህበረሰብ ማንኛውንም ግብይት በደረሰኝ ብቻ እንዲፈጽም ቢሮው አሳስቧል።
ህብረተሰቡ መሰል የደረሰኝ አለመቁረጥ ወንጀሎችን ሲመለከት በ 7075 ነፃ የስልክ መስመር በመጠቀም እንዲያጋልጥ ጥሪ ተላልፏል።
#addisababarevenues #taxcompliance #ethiopia #economicintegrity #lawenforcement #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
ያለ ደረሰኝ የሱፍ ልብስ ሲሸጡ የተገኙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ! ⚖️
#ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የግብር ስወራን ለመከላከል ባደረገው የተቀናጀ ድንገተኛ ኦፕሬሽን፣ በሱፍ ልብስ ንግድ ላይ የተሰማሩና ከ1 ሚሊዮን ብር በላይ ያለ ደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ የተገኙ 7 ግለሰቦችን በሕግ ቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል።
📌 የኦፕሬሽኑ ዝርዝር፦
የተያዙት፦ የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም በተከናወነ ኦፕሬሽን በ5 የንግድ ድርጅቶች ውስጥ የሚገኙ 7 ተጠርጣሪዎች (ባለቤቶችና ሰራተኞች) እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል።
የተፈጸመው ጥፋት፦ በመንግስት የተጣለባቸውን የደረሰኝ አጠቃቀም ግዴታ በመጣስ፣ የመንግስትን ግብር ለመሰወር ያለ ደረሰኝ ግብይት ሲፈጽሙ ተገኝተዋል።
ቀጣይ እርምጃ፦ ተጠርጣሪዎቹ ጉዳያቸው በፖሊስ ተይዞ ለፍርድ የሚቀረቡ ሲሆን፣ ቢሮው ኦፕሬሽኑን በሌሎች ዘርፎችም አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጿል።
📊 የቢሮው የሁለት ወራት አፈጻጸም፦
ቢሮው ባለፉት ሁለት ወራት ብቻ በጎማ፣ በኤሌክትሮኒክስ፣ በስጋ ቤትና በኮንስትራክሽን ዕቃዎች ንግድ ላይ በተሰማሩ ነጋዴዎች ላይ በወሰደው እርምጃ 67 ተጠርጣሪዎችን እጅ ከፍንጅ ይዞ ለሕግ ማቅረቡን አስታውሷል።
💡 ለህብረተሰቡ የቀረበ ጥሪ፦
የንግዱ ማህበረሰብ ማንኛውንም ግብይት በደረሰኝ ብቻ እንዲፈጽም ቢሮው አሳስቧል።
ህብረተሰቡ መሰል የደረሰኝ አለመቁረጥ ወንጀሎችን ሲመለከት በ 7075 ነፃ የስልክ መስመር በመጠቀም እንዲያጋልጥ ጥሪ ተላልፏል።
#addisababarevenues #taxcompliance #ethiopia #economicintegrity #lawenforcement #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
5 months ago
ያለደረሰኝ ሲገበያዩ የተገኙ 32 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ!
#ethiopia | ኦፕሬሽኑ በስጋ ቤቶች እና በግንባታ እቃዎች መሸጫዎች ላይ አነጣጥሯል
የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት ትላንት ቅዳሜ ጥር 23 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው ድንገተኛ ኦፕሬሽን፤ ህጋዊ ደረሰኝ ሳይቆርጡ ግብይት ሲፈጽሙ የተገኙ 32 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ።
የኦፕሬሽኑ ዝርዝር:
መርካቶን ጨምሮ በተለያዩ የከተማዋ አካባቢዎች በተደረገው በዚህ ዘመቻ፤ 19 ስጋ ቤቶች እና 6 የግንባታ እቃዎች መሸጫ ቤቶች ላይ በተደረገ ድንገተኛ ፍተሸ ግለሰቦቹ እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል።
እርምጃው:
በቁጥጥር ስር የዋሉት የንግድ ድርጅቱ ባለቤቶችና ሽያጭ ያከናወኑ ሰራተኞች ሲሆኑ፤ የመንግስትን ግብር ለመሰወር እና አዋጅን በመተላለፍ ወንጀል ተጠርጥረው ለፍርድ ይቀርባሉ።
ማስጠንቀቂያ:
የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የኦፕሬሽን ተግባር በቀጣይ ቀናትም አጠናክሮ እንደሚቀጥል በመግለጽ፤ ህብረተሰቡ ግብይት ሲፈጽም ደረሰኝ እንዲጠይቅ እና ጥቆማ ለመስጠት በ 7075 ነፃ የስልክ መስመር እንዲጠቀም ጥሪ አቅርቧል።
ህግን ማክበር ለራስ ሰላም ነው!
የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ
#addisababa #revenuesbureau #taxcompliance #operation #legalaction #mercato #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | ኦፕሬሽኑ በስጋ ቤቶች እና በግንባታ እቃዎች መሸጫዎች ላይ አነጣጥሯል
የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት ትላንት ቅዳሜ ጥር 23 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው ድንገተኛ ኦፕሬሽን፤ ህጋዊ ደረሰኝ ሳይቆርጡ ግብይት ሲፈጽሙ የተገኙ 32 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ።
የኦፕሬሽኑ ዝርዝር:
መርካቶን ጨምሮ በተለያዩ የከተማዋ አካባቢዎች በተደረገው በዚህ ዘመቻ፤ 19 ስጋ ቤቶች እና 6 የግንባታ እቃዎች መሸጫ ቤቶች ላይ በተደረገ ድንገተኛ ፍተሸ ግለሰቦቹ እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል።
እርምጃው:
በቁጥጥር ስር የዋሉት የንግድ ድርጅቱ ባለቤቶችና ሽያጭ ያከናወኑ ሰራተኞች ሲሆኑ፤ የመንግስትን ግብር ለመሰወር እና አዋጅን በመተላለፍ ወንጀል ተጠርጥረው ለፍርድ ይቀርባሉ።
ማስጠንቀቂያ:
የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የኦፕሬሽን ተግባር በቀጣይ ቀናትም አጠናክሮ እንደሚቀጥል በመግለጽ፤ ህብረተሰቡ ግብይት ሲፈጽም ደረሰኝ እንዲጠይቅ እና ጥቆማ ለመስጠት በ 7075 ነፃ የስልክ መስመር እንዲጠቀም ጥሪ አቅርቧል።
ህግን ማክበር ለራስ ሰላም ነው!
የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ
#addisababa #revenuesbureau #taxcompliance #operation #legalaction #mercato #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
5 months ago
በመዲናዋ በ19 ስጋ ቤቶችና በ6 የግንባታ እቃዎች መሸጫ ቤቶች ላይ በተካሄደ ኦፕሬሽን 32 ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ የተገኙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የግብር ስወራን ለመከላከልና የንግድ ሥርዓቱን ፍትሀዊነት ለማረጋገጥና የህግ የበላይነትን ለማስከበር በተከናወነ የተጠና፣ የተቀናጀና ድንገተኛ ኦፕሬሽን በ25 የንግድ ድርጅቶች ደረሰኝ ሳይቆርጡ ግብይት ሲፈጽሙ የተገኙ 32 በስጋ ቤትና በግንባታ እቃዎች ንግድ ላይ የተሰማሩ ተጠርጣሪዎችን በህግ ቁጥጥር ስር ማዋሉን አሳወቀ።
ቢሮው ቅዳሜ ጥር 23 ቀን 2018ዓ.ም መርካቶን ጨምሮ በከተማዋ በተለያዩ አካባቢዎች ባካሄደው የተጠና የኦፕሬሽን ተግባር በ2 የንግድ ዘርፎች በድምሩ 32 የንግድ ድርጅቶች በሕግ የተጣለባቸውን የደረሰኝ አጠቃቀም ግዴታ ባለመወጣት ያለ ደረሰኝ ግብይት ሲፈጽሙ እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል ብሏል።
በዚህም ከድርጊቱ ጋር በቀጥታ ግንኙነት ያላቸው የንግድ ስራዎቹ ባለቤቶችና ሽያጩን ያለደረሰኝ ሲያከናውኑ የነበሩ ሰራተኞች የመንግስትን ግብር ለመሰወር ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ እጅ ከፍንጅ ተገኝተው በቁጥጥር ስር የዋሉ መሆናቸውን አሳውቋል፡፡
የኦፕሬሽን ተግባሩ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት ማካሄዱን የገለጸው ቢሮው በቁጥጥር ስር የዋሉት ግለሰቦች የመንግሰትን ጥቅም ለማሳጣት ከታክስ አስተዳደር አዋጅ በተፃረረ መልኩ ያለደረሰኝ ሽያጭ በመፈፀም ወንጀል ተጠርጥረው በአሁኑ ወቅት ጉዳያቸው በፖሊስ ተይዞ ለፍርድ የሚቀርቡ ይሆናል ብሏል፡፡
በቀጣይ ቀናትም ቢሮው የኦፕሬሽን ተግባሩን በሌሎችም ዘርፎች አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ያሳወቀ ሲሆን የንግዱ ማህበረሰብ ግብይቶችን በደረሰኝ ብቻ እንዲፈፅም ህብረተሰቡም በ7075 ነፃ የስልክ መስመር በመጠቀም መሰል ወንጀሎችን እንዲያጋልጥ ጥሪ አቅርቧል፡፡
ቢሮው ከዚህ ቀደም በጎማ፣ በኤሌክትሮኒክስና በኮንስትራክሽ ዘርፎች በተሰማሩ ነጋዴዎች ላይ ባካሄደው የተጠና ኦፕሬሽን 35 ተጠርጣሪዎች ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ እጅ ከፍንጅ ተይዘው በህግ ቁጥጥር ስር ማዋሉ ይታወሳል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የግብር ስወራን ለመከላከልና የንግድ ሥርዓቱን ፍትሀዊነት ለማረጋገጥና የህግ የበላይነትን ለማስከበር በተከናወነ የተጠና፣ የተቀናጀና ድንገተኛ ኦፕሬሽን በ25 የንግድ ድርጅቶች ደረሰኝ ሳይቆርጡ ግብይት ሲፈጽሙ የተገኙ 32 በስጋ ቤትና በግንባታ እቃዎች ንግድ ላይ የተሰማሩ ተጠርጣሪዎችን በህግ ቁጥጥር ስር ማዋሉን አሳወቀ።
ቢሮው ቅዳሜ ጥር 23 ቀን 2018ዓ.ም መርካቶን ጨምሮ በከተማዋ በተለያዩ አካባቢዎች ባካሄደው የተጠና የኦፕሬሽን ተግባር በ2 የንግድ ዘርፎች በድምሩ 32 የንግድ ድርጅቶች በሕግ የተጣለባቸውን የደረሰኝ አጠቃቀም ግዴታ ባለመወጣት ያለ ደረሰኝ ግብይት ሲፈጽሙ እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል ብሏል።
በዚህም ከድርጊቱ ጋር በቀጥታ ግንኙነት ያላቸው የንግድ ስራዎቹ ባለቤቶችና ሽያጩን ያለደረሰኝ ሲያከናውኑ የነበሩ ሰራተኞች የመንግስትን ግብር ለመሰወር ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ እጅ ከፍንጅ ተገኝተው በቁጥጥር ስር የዋሉ መሆናቸውን አሳውቋል፡፡
የኦፕሬሽን ተግባሩ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት ማካሄዱን የገለጸው ቢሮው በቁጥጥር ስር የዋሉት ግለሰቦች የመንግሰትን ጥቅም ለማሳጣት ከታክስ አስተዳደር አዋጅ በተፃረረ መልኩ ያለደረሰኝ ሽያጭ በመፈፀም ወንጀል ተጠርጥረው በአሁኑ ወቅት ጉዳያቸው በፖሊስ ተይዞ ለፍርድ የሚቀርቡ ይሆናል ብሏል፡፡
በቀጣይ ቀናትም ቢሮው የኦፕሬሽን ተግባሩን በሌሎችም ዘርፎች አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ያሳወቀ ሲሆን የንግዱ ማህበረሰብ ግብይቶችን በደረሰኝ ብቻ እንዲፈፅም ህብረተሰቡም በ7075 ነፃ የስልክ መስመር በመጠቀም መሰል ወንጀሎችን እንዲያጋልጥ ጥሪ አቅርቧል፡፡
ቢሮው ከዚህ ቀደም በጎማ፣ በኤሌክትሮኒክስና በኮንስትራክሽ ዘርፎች በተሰማሩ ነጋዴዎች ላይ ባካሄደው የተጠና ኦፕሬሽን 35 ተጠርጣሪዎች ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ እጅ ከፍንጅ ተይዘው በህግ ቁጥጥር ስር ማዋሉ ይታወሳል፡፡
5 months ago
በአዲስ አበባ በኮንስትራክሽን ግብአት አከፋፋይ ነጋዴዎች ላይ በተካሄደ የታክስ ኦፕሬሽን ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ የተገኙ 11 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡
ጥር 9 ቀን 2018ዓ.ም ፣ አዲስ አበባ፣ ገቢዎች ቢሮ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የግብር ስወራን ለመከላከልና የንግድ ሥርዓቱን ፍትሀዊነት ለማረጋገጥና የህግ የበላይነትን ለማስከበር በተከናወነ የተጠና፣ የተቀናጀና ድንገተኛ ኦፕሬሽን ደረሰኝ ሳይቆርጡ ግብይት ሲፈጽሙ የተገኙ 11 የኮንስትራክሽ ግብአቶችን በማከፋፈል ንግድ ላይ የተሰማሩ ተጠርጣሪዎችን በህግ ቁጥጥር ስር ማዋሉን አሳወቀ።
ቢሮው አርብ ጥር 8 ቀን 2018ዓ.ም መርካቶን ጨምሮ በከተማዋ በተለያዩ አካባቢዎች የኮንስትራክሽን ግብአቶች በሚሸጡ የንግድ ድርጅቶች ላይ ባካሄደው የተጠና የኦፕሬሽን ተግባር 10 ድርጅቶች በሕግ የተጣለባቸውን የደረሰኝ አጠቃቀም ግዴታ ባለመወጣት ያለ ደረሰኝ ግብይት ሲፈጽሙ እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል ብሏል።
በዚህም ከድርጊቱ ጋር በቀጥታ ግንኙነት ያላቸው 11 የንግድ ስራው ባለቤቶችና ሽያጩን ያለደረሰኝ ሲያከናውኑ የነበሩ ሰራተኞች የመንግስትን ግብር ለመሰወር ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ እጅ ከፍንጅ ተገኝተው በቁጥጥር ስር የዋሉ መሆናቸውን አሳውቋል፡፡
የኦፕሬሽን ተግባሩ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት ማካሄዱን የገለጸው ቢሮው በቁጥጥር ስር የዋሉት ግለሰቦች የመንግሰትን ጥቅም ለማሳጣት ከታክስ አስተዳደር አዋጅ በተፃረረ መልኩ ያለደረሰኝ ሽያጭ በመፈፀም ወንጀል ተጠርጥረው በአሁኑ ወቅት ጉዳያቸው በፖሊስ ተይዞ ለፍርድ የሚቀርቡ ይሆናል ብሏል፡፡
በቀጣይ ቀናትም ቢሮው የኦፕሬሽን ተግባሩን በሌሎችም ዘርፎች አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ያሳወቀ ሲሆን የንግዱ ማህበረሰብ ግብይቶችን በደረሰኝ ብቻ እንዲፈፅም ህብረተሰቡም በ7075 ነፃ የስልክ መስመር በመጠቀም መሰል ወንጀሎችን እንዲያጋልጥ ጥሪ አቅርቧል፡፡
ቢሮው ባለፉት ሁለት ሳምንታት በጎማና በኤሌክትሮኒክስ ነጋዴዎች ላይ ባካሄደው ተመሳሳይ ድንገተኛ የኦፕሬሽን ተግባር 20 የሚደርሱ ተጠርጣሪዎች ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ እጅ ከፍንጅ ተይዘው በህግ ቁጥጥር ስር ማዋሉ ይታወሳል፡፡
ጥር 9 ቀን 2018ዓ.ም ፣ አዲስ አበባ፣ ገቢዎች ቢሮ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የግብር ስወራን ለመከላከልና የንግድ ሥርዓቱን ፍትሀዊነት ለማረጋገጥና የህግ የበላይነትን ለማስከበር በተከናወነ የተጠና፣ የተቀናጀና ድንገተኛ ኦፕሬሽን ደረሰኝ ሳይቆርጡ ግብይት ሲፈጽሙ የተገኙ 11 የኮንስትራክሽ ግብአቶችን በማከፋፈል ንግድ ላይ የተሰማሩ ተጠርጣሪዎችን በህግ ቁጥጥር ስር ማዋሉን አሳወቀ።
ቢሮው አርብ ጥር 8 ቀን 2018ዓ.ም መርካቶን ጨምሮ በከተማዋ በተለያዩ አካባቢዎች የኮንስትራክሽን ግብአቶች በሚሸጡ የንግድ ድርጅቶች ላይ ባካሄደው የተጠና የኦፕሬሽን ተግባር 10 ድርጅቶች በሕግ የተጣለባቸውን የደረሰኝ አጠቃቀም ግዴታ ባለመወጣት ያለ ደረሰኝ ግብይት ሲፈጽሙ እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል ብሏል።
በዚህም ከድርጊቱ ጋር በቀጥታ ግንኙነት ያላቸው 11 የንግድ ስራው ባለቤቶችና ሽያጩን ያለደረሰኝ ሲያከናውኑ የነበሩ ሰራተኞች የመንግስትን ግብር ለመሰወር ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ እጅ ከፍንጅ ተገኝተው በቁጥጥር ስር የዋሉ መሆናቸውን አሳውቋል፡፡
የኦፕሬሽን ተግባሩ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት ማካሄዱን የገለጸው ቢሮው በቁጥጥር ስር የዋሉት ግለሰቦች የመንግሰትን ጥቅም ለማሳጣት ከታክስ አስተዳደር አዋጅ በተፃረረ መልኩ ያለደረሰኝ ሽያጭ በመፈፀም ወንጀል ተጠርጥረው በአሁኑ ወቅት ጉዳያቸው በፖሊስ ተይዞ ለፍርድ የሚቀርቡ ይሆናል ብሏል፡፡
በቀጣይ ቀናትም ቢሮው የኦፕሬሽን ተግባሩን በሌሎችም ዘርፎች አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ያሳወቀ ሲሆን የንግዱ ማህበረሰብ ግብይቶችን በደረሰኝ ብቻ እንዲፈፅም ህብረተሰቡም በ7075 ነፃ የስልክ መስመር በመጠቀም መሰል ወንጀሎችን እንዲያጋልጥ ጥሪ አቅርቧል፡፡
ቢሮው ባለፉት ሁለት ሳምንታት በጎማና በኤሌክትሮኒክስ ነጋዴዎች ላይ ባካሄደው ተመሳሳይ ድንገተኛ የኦፕሬሽን ተግባር 20 የሚደርሱ ተጠርጣሪዎች ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ እጅ ከፍንጅ ተይዘው በህግ ቁጥጥር ስር ማዋሉ ይታወሳል፡፡
5 months ago
እጅ ከፍንጅ! ጉቦ ሲቀበል የነበረው የኦዲት ባለሙያ በቁጥጥር ስር ዋለ
#ethiopia | "ሰነድህ ትክክል አይደለም" እያሉ የግብር ከፋዩን መብት በመርገጥ ጉቦ የጠየቁ አካላት በሕግ ወጥመድ ገብተዋል።
በአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የቦሌ ክ/ከተማ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የኦዲት ባለሙያ እና አስተባባሪ፤ አንድ ግብር ከፋይ ያቀረበውን የ3 ሚሊዮን ብር ሕጋዊ የወጪ ሰነድ "አንቀበልም" በማለት ለአንድ ወር ሲያመላልሱት ቆይተዋል።
ነገሩ ወዲህ ነው...
እነዚህ አካላት ትክክለኛውን ሰነድ ወደ ጎን በመተው ጉቦ እንዲሰጣቸው ግብር ከፋዩን ወጥረው ይይዛሉ። ግብር ከፋዩ ግን በድርጊቱ ባለመተባበር በቢሮው 7075 ነፃ የስልክ መስመር ጥቆማ ይሰጣሉ።
በተደረገው ክትትልም፦
ባለሙያው 50,000 (ሃምሳ ሺህ) ብር ጉቦ ሲቀበል ፖሊስ እጅ ከፍንጅ ይዞታል። የኦዲት አስተባባሪዋም ከኃላፊነት ተነስተው ጉዳዩ እየተመረመረ ይገኛል።
የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ መልዕክት:
ሌብነትን ዝም አንበል! ግብር ከፋዩ እንዳደረገው በ 7075 በመደወል የበኩላችንን እንወጣ።
የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ
#addisababa #revenuesbureau #anticorruption #7075 #justice #bole
#ethiopia | "ሰነድህ ትክክል አይደለም" እያሉ የግብር ከፋዩን መብት በመርገጥ ጉቦ የጠየቁ አካላት በሕግ ወጥመድ ገብተዋል።
በአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የቦሌ ክ/ከተማ አነስተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የኦዲት ባለሙያ እና አስተባባሪ፤ አንድ ግብር ከፋይ ያቀረበውን የ3 ሚሊዮን ብር ሕጋዊ የወጪ ሰነድ "አንቀበልም" በማለት ለአንድ ወር ሲያመላልሱት ቆይተዋል።
ነገሩ ወዲህ ነው...
እነዚህ አካላት ትክክለኛውን ሰነድ ወደ ጎን በመተው ጉቦ እንዲሰጣቸው ግብር ከፋዩን ወጥረው ይይዛሉ። ግብር ከፋዩ ግን በድርጊቱ ባለመተባበር በቢሮው 7075 ነፃ የስልክ መስመር ጥቆማ ይሰጣሉ።
በተደረገው ክትትልም፦
ባለሙያው 50,000 (ሃምሳ ሺህ) ብር ጉቦ ሲቀበል ፖሊስ እጅ ከፍንጅ ይዞታል። የኦዲት አስተባባሪዋም ከኃላፊነት ተነስተው ጉዳዩ እየተመረመረ ይገኛል።
የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ መልዕክት:
ሌብነትን ዝም አንበል! ግብር ከፋዩ እንዳደረገው በ 7075 በመደወል የበኩላችንን እንወጣ።
የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ
#addisababa #revenuesbureau #anticorruption #7075 #justice #bole
6 months ago
በመዲናዋ በተሽከርካሪ ጎማዎች ንግድ ተሰማርተው ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ የተገኙ 15 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
በመዲናዋ በተሽከርካሪ ጎማዎች ንግድ በተሰማሩ ነጋዴዎች ላይ በተካሄደ የታክስ ኦፕሬሽን በ11 የንግድ ድርጅት ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ የተገኙ 15 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በከተማዋ በተለያዩ አካባቢዎች የተሽከርካሪ ጎማ በሚሸጡ የንግድ ድርጅቶች ላይ ባካሄደው የኦፕሬሽን ተግባር ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ የተገኙ 15 ግለሰቦችን በሕግ ቁጥጥር ስር ማዋሉን ገልጿል፡፡
ቢሮው ያካሄደው ድንገተኛ የኦፕሬሽን ተግባር ለረጅም ቀናት በተካሄደ ጥናት ላይ የተመሰረተ ሲሆን÷ በቁጥጥር ስር የዋሉት 15 ከፍተኛ እና መካከለኛ የመኪና ጎማ የሚሸጡ ነጋዴዎች ናቸው፡፡
ግለሰቦቹ የመንግስትን ግብር ለመሰወር ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ እጅ ከፍንጅ ተገኝተው በቁጥጥር ስር የዋሉ መሆናቸውን የገለፀው ቢሮው ÷ የኦፕሬሽን ተግባሩ መርካቶን ጨምሮ በተመረጡ 12 የከተማዋ የጎማ መሸጫ ቦታዎች ላይ ነው የተከናወነው፡፡
ቢሮው የኦፕሬሽን ተግባሩን ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት ያካሄደ ሲሆን÷ ግለሰቦቹ በአሁኑ ወቅት የመንግሥትን ጥቅም ለማሳጣት ያለደረሰኝ ሽያጭ በመፈፀም ወንጀል ተጠርጥረው ጉዳያቸው በፖሊስ ተይዞ ለፍርድ እንደሚቀርቡ ተጠቁሟል፡፡
የኦፕሬሽን ተግባሩ በቀጣይ ቀናት በሌሎች ዘርፎች ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ነው የተመላከተው፡፡
የንግዱ ማሕበረሰብ ግብይቶችን በደረሰኝ ብቻ እንዲፈፅም እና በ7075 ነፃ የስልክ መስመር በመጠቀም ወንጀሎችን እንዲያጋልጥ ተጠይቋል፡፡
FBC
በመዲናዋ በተሽከርካሪ ጎማዎች ንግድ በተሰማሩ ነጋዴዎች ላይ በተካሄደ የታክስ ኦፕሬሽን በ11 የንግድ ድርጅት ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ የተገኙ 15 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በከተማዋ በተለያዩ አካባቢዎች የተሽከርካሪ ጎማ በሚሸጡ የንግድ ድርጅቶች ላይ ባካሄደው የኦፕሬሽን ተግባር ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ የተገኙ 15 ግለሰቦችን በሕግ ቁጥጥር ስር ማዋሉን ገልጿል፡፡
ቢሮው ያካሄደው ድንገተኛ የኦፕሬሽን ተግባር ለረጅም ቀናት በተካሄደ ጥናት ላይ የተመሰረተ ሲሆን÷ በቁጥጥር ስር የዋሉት 15 ከፍተኛ እና መካከለኛ የመኪና ጎማ የሚሸጡ ነጋዴዎች ናቸው፡፡
ግለሰቦቹ የመንግስትን ግብር ለመሰወር ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ እጅ ከፍንጅ ተገኝተው በቁጥጥር ስር የዋሉ መሆናቸውን የገለፀው ቢሮው ÷ የኦፕሬሽን ተግባሩ መርካቶን ጨምሮ በተመረጡ 12 የከተማዋ የጎማ መሸጫ ቦታዎች ላይ ነው የተከናወነው፡፡
ቢሮው የኦፕሬሽን ተግባሩን ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት ያካሄደ ሲሆን÷ ግለሰቦቹ በአሁኑ ወቅት የመንግሥትን ጥቅም ለማሳጣት ያለደረሰኝ ሽያጭ በመፈፀም ወንጀል ተጠርጥረው ጉዳያቸው በፖሊስ ተይዞ ለፍርድ እንደሚቀርቡ ተጠቁሟል፡፡
የኦፕሬሽን ተግባሩ በቀጣይ ቀናት በሌሎች ዘርፎች ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ነው የተመላከተው፡፡
የንግዱ ማሕበረሰብ ግብይቶችን በደረሰኝ ብቻ እንዲፈፅም እና በ7075 ነፃ የስልክ መስመር በመጠቀም ወንጀሎችን እንዲያጋልጥ ተጠይቋል፡፡
FBC
Sponsored by
Surafel
6 months ago
በአዲስ አበባ ያለ ደረሰኝ ግብይት ሲፈጽሙ የተገኙ 9 የኤሌክትሮኒክስ ነጋዴዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ
#ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት ባካሄደው ድንገተኛ የግብር ኦፕሬሽን፤ በኤሌክትሮኒክስ ንግድ ላይ የተሰማሩ 6 የንግድ ድርጅቶች እና 9 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ።
ቢሮው የግብር ስወራን ለመከላከል እና የንግድ ሥርዓቱን ሕጋዊነት ለማረጋገጥ ዛሬ ባካሄደው በዚህ ዘመቻ፤ መርካቶን ጨምሮ በተለያዩ የመዲናዋ አካባቢዎች የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን ያለ ደረሰኝ ሲሸጡ የተገኙ ነጋዴዎችን ኢላማ አድርጓል።
በዚህም ሕጋዊ የደረሰኝ አጠቃቀም ግዴታቸውን ባለመወጣት የመንግሥትን ግብር ለመሰወር የሞከሩ 6 ድርጅቶች እና ከድርጊቱ ጋር ቀጥተኛ ተሳትፎ ያላቸው 9 ተጠርጣሪዎች እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል።
ተጠርጣሪዎቹ በመንግሥት ገቢ ላይ ጉዳት በማድረስ ወንጀል ጉዳያቸው በሕግ እንዲታይ ለፖሊስ ተላልፈው መሰጠታቸው ተመላክቷል።
ቢሮው ከ15 ቀናት በፊት በጎማ ነጋዴዎች ላይ ባደረገው ተመሳሳይ ኦፕሬሽን፤ ያለ ደረሰኝ ሲሸጡ የተገኙ 15 ግለሰቦች እና 11 የንግድ ድርጅቶች ላይ ሕጋዊ እርምጃ መውሰዱ የሚታወስ ነው።
በቀጣይም መሰል የቁጥጥር ሥራዎች በሌሎች ዘርፎችም ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ያስታወቀው ቢሮው፤ የንግዱ ማኅበረሰብ ግብይቱን በሕጋዊ ደረሰኝ ብቻ እንዲፈጽም አሳስቧል።
ሕብረተሰቡም መሰል ሕገ-ወጥ ድርጊቶችን ሲመለከት በ 7075 ነጻ የስልክ መስመር ጥቆማ በመስጠት ትብብር እንዲያደርግ ጥሪ ቀርቧል።
#ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት ባካሄደው ድንገተኛ የግብር ኦፕሬሽን፤ በኤሌክትሮኒክስ ንግድ ላይ የተሰማሩ 6 የንግድ ድርጅቶች እና 9 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገለጸ።
ቢሮው የግብር ስወራን ለመከላከል እና የንግድ ሥርዓቱን ሕጋዊነት ለማረጋገጥ ዛሬ ባካሄደው በዚህ ዘመቻ፤ መርካቶን ጨምሮ በተለያዩ የመዲናዋ አካባቢዎች የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችን ያለ ደረሰኝ ሲሸጡ የተገኙ ነጋዴዎችን ኢላማ አድርጓል።
በዚህም ሕጋዊ የደረሰኝ አጠቃቀም ግዴታቸውን ባለመወጣት የመንግሥትን ግብር ለመሰወር የሞከሩ 6 ድርጅቶች እና ከድርጊቱ ጋር ቀጥተኛ ተሳትፎ ያላቸው 9 ተጠርጣሪዎች እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል።
ተጠርጣሪዎቹ በመንግሥት ገቢ ላይ ጉዳት በማድረስ ወንጀል ጉዳያቸው በሕግ እንዲታይ ለፖሊስ ተላልፈው መሰጠታቸው ተመላክቷል።
ቢሮው ከ15 ቀናት በፊት በጎማ ነጋዴዎች ላይ ባደረገው ተመሳሳይ ኦፕሬሽን፤ ያለ ደረሰኝ ሲሸጡ የተገኙ 15 ግለሰቦች እና 11 የንግድ ድርጅቶች ላይ ሕጋዊ እርምጃ መውሰዱ የሚታወስ ነው።
በቀጣይም መሰል የቁጥጥር ሥራዎች በሌሎች ዘርፎችም ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ያስታወቀው ቢሮው፤ የንግዱ ማኅበረሰብ ግብይቱን በሕጋዊ ደረሰኝ ብቻ እንዲፈጽም አሳስቧል።
ሕብረተሰቡም መሰል ሕገ-ወጥ ድርጊቶችን ሲመለከት በ 7075 ነጻ የስልክ መስመር ጥቆማ በመስጠት ትብብር እንዲያደርግ ጥሪ ቀርቧል።
6 months ago
15 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
#ethiopia | በመዲናዋ በተሽከርካሪ ጎማዎች ንግድ በተሰማሩ ነጋዴዎች ላይ በተካሄደ የታክስ ኦፕሬሽን በ11 የንግድ ድርጅት ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ የተገኙ 15 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በከተማዋ በተለያዩ አካባቢዎች የተሸከርካሪ ጎማ በሚሸጡ የንግድ ድርጅቶች ላይ ባካሄደው የኦፕሬሽን ተግባር ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ የተገኙ 15 ግለሰቦችን በህግ ቁጥጥር ስር ማዋሉን አሳውቋል፡፡
በዛሬው ዕለት ቢሮው ያካሄደው ድንገተኛ የኦፕሬሽን ተግባር ለረጅም ቀናት በተካሄደ ጥናት ላይ የተመሰረተ ሲሆን በቁጥጥር ስር የዋሉት 15 ከፍተኛ እና መካከለኛ የመኪና ጎማ የሚሸጡ ነጋዴዎች ናቸው፡፡
ግለሰቦቹ የመንግስትን ግብር ለመሰወር ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ እጅ ከፍንጅ ተገኝተው በቁጥጥር ስር የዋሉ መሆናቸውን የገለፀው ቢሮው የኦፕሬሽን ተግባሩ መርካቶን ጨምሮ በተመረጡ 12 የከተማዋ የጎማ መሸጫ ቦታዎች ላይ ማከናወኑን ተገልፆል፡፡
ቢሮው የኦፕሬሽን ተግባሩን ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት ያካሄደ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን ግለሰቦቹ በአሁኑ ወቅት የመንግሰትን ጥቅም ለማሳጣት ከግብር ህግ ጋር በተፃረረ መልኩ ያለደረሰኝ ሽያጭ በመፈፀም በተፈፀመ ወንጀል ተጠርጥረው ጉዳያቸው በፖሊስ ተይዞ ለፍርድ የሚቀርቡ ይሆናል ብሏል፡፡
ቢሮው የኦፕሬሽን ተግባሩ በቀጣይ ቀናት በሌሎችም ዘርፎች አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ያሳወቀ ሲሆን የንግዱ ማህበረሰብ ግብይቶችን በደረሰኝ ብቻ እንዲፈፅም ህብረተሰቡም በ7075 ነፃ የስልክ መስመር በመጠቀም መሰል ወንጀሎችን እንዲያጋልጥ ተጠይቋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በታክስ አስተዳደር አዋጅ 983/2008ዓ.ምመሰረት በከተማችን የሚፈፀሙ ህገ-ወጥ ግብይቶችን የመቆጣጠር ኃላፊነት የተሰጠው ተቋም ነው፡፡
አዲስ አበባ፣ ገቢዎች ቢሮ
#ethiopia | በመዲናዋ በተሽከርካሪ ጎማዎች ንግድ በተሰማሩ ነጋዴዎች ላይ በተካሄደ የታክስ ኦፕሬሽን በ11 የንግድ ድርጅት ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ የተገኙ 15 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በከተማዋ በተለያዩ አካባቢዎች የተሸከርካሪ ጎማ በሚሸጡ የንግድ ድርጅቶች ላይ ባካሄደው የኦፕሬሽን ተግባር ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ የተገኙ 15 ግለሰቦችን በህግ ቁጥጥር ስር ማዋሉን አሳውቋል፡፡
በዛሬው ዕለት ቢሮው ያካሄደው ድንገተኛ የኦፕሬሽን ተግባር ለረጅም ቀናት በተካሄደ ጥናት ላይ የተመሰረተ ሲሆን በቁጥጥር ስር የዋሉት 15 ከፍተኛ እና መካከለኛ የመኪና ጎማ የሚሸጡ ነጋዴዎች ናቸው፡፡
ግለሰቦቹ የመንግስትን ግብር ለመሰወር ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ እጅ ከፍንጅ ተገኝተው በቁጥጥር ስር የዋሉ መሆናቸውን የገለፀው ቢሮው የኦፕሬሽን ተግባሩ መርካቶን ጨምሮ በተመረጡ 12 የከተማዋ የጎማ መሸጫ ቦታዎች ላይ ማከናወኑን ተገልፆል፡፡
ቢሮው የኦፕሬሽን ተግባሩን ከአዲስ አበባ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት ያካሄደ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን ግለሰቦቹ በአሁኑ ወቅት የመንግሰትን ጥቅም ለማሳጣት ከግብር ህግ ጋር በተፃረረ መልኩ ያለደረሰኝ ሽያጭ በመፈፀም በተፈፀመ ወንጀል ተጠርጥረው ጉዳያቸው በፖሊስ ተይዞ ለፍርድ የሚቀርቡ ይሆናል ብሏል፡፡
ቢሮው የኦፕሬሽን ተግባሩ በቀጣይ ቀናት በሌሎችም ዘርፎች አጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን ያሳወቀ ሲሆን የንግዱ ማህበረሰብ ግብይቶችን በደረሰኝ ብቻ እንዲፈፅም ህብረተሰቡም በ7075 ነፃ የስልክ መስመር በመጠቀም መሰል ወንጀሎችን እንዲያጋልጥ ተጠይቋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በታክስ አስተዳደር አዋጅ 983/2008ዓ.ምመሰረት በከተማችን የሚፈፀሙ ህገ-ወጥ ግብይቶችን የመቆጣጠር ኃላፊነት የተሰጠው ተቋም ነው፡፡
አዲስ አበባ፣ ገቢዎች ቢሮ
11 months ago
ከታክስ ማጭበርበር ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ያላቸው 217 ሠራተኞች ላይ እርምጃ ተወሰደ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በ2017 በጀት ዓመት ከታክስ ማጭበርበር ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት አላቸው ተብለው በተጠረጠሩ 217 ሠራተኞች ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ መውሰዱን ለአሐዱ አስታውቋል።
የቢሮው የኮሙኒኬሽን ኃላፊ አቶ ሰውነት አየለ በበጀት ዓመቱ ገቢ በማሰባሰብ ረገድ ጥሩ የሆነ አፈፃፀም መኖሩን ገልጸው፤ በዛው ልክ በታክስ ማጭበርበር የተጠመዱ የተቋሙ አመራሮችና ሠራተኞች እንደነበሩ አንስተዋል።
በነዚህ የተነሳ እርምጃ ከተወሰደባቸው 217 የቢሮው ሠራተኞች መካከል 12ቱ ከፍተኛ አመራሮች መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡
"እነዚህ ግለሰቦች ደንበኛን በአግባቡ ባለማስተናገድ፣ ሰዓት ባለማክበርና ከታክስ ከፍይ ጋር በመመሳጠር ታክስ ለማጭበርበር የሞከሩ ናቸው" ሲሉ አስታውቀዋል።
ቢሮው በመልካም አስተዳደር ተጠርጥረው በተገኙ ግለሰቦች ላይ እንደየ ወንጀላቸው ታይቶ የፁሁፍ ማስጠንቀቂያ፣ ከሥራ ማገድና እንዲሁም አንዳንዶቹ ደግሞ ጉዳያቸው በሕግ እንዲታይ መወሰኑን የቢሮው የኮሙኒኬሽን ኃላፊ አስታውቀዋል።
"የትኛውም የተቋሙ ሠራተኛም ሆነ አመራር እንዲሁም ታክስ ከፋይ፤ ታክስ ለማጭበርበር ቢሞክር ከሕግ ማምለጥ እንደማይችል ማሳወቅ የተቻለበት የበጀት ዓመት ነበር" ሲሉም ተናግረዋል።
"ግብር መክፈል ሀገራዊ ግዴታ ነው" የሚሉት አቶ ሰውነት፤ ነገር ግን ከዚህ ውጭ የሚደረግ ማንኛውም እንቅስቃሴ ቢሮው ከሚጠቀመው የአሰራር ስርዓት ማምለጥ እንደማይቻል አስገንዝበዋል።
ነገር ግን ባሳለፍነዉ የ2017 ዓ.ም የበጀት ዓመቱ ቢሮው ከታክስ ማጭበርበር ጋር በተያያዘ የተለያዩ እንቅፋቶች አጋጥሞት የነበረ ቢሆንም፤ 243 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ 233 ቢሊዮን ብር መሰብሰብ መቻሉን አስታውቋል።
ይህም 83 በመቶ አፈፃፀሙን ማሳካት መቻሉን የቢሮው የኮሙኒኬሽን ኃላፊ አቶ ሰውነት አያሌው ለአሐዱ አስታውቀዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በታክስ ኦዲት የሚወሰኑ ውሳኔዎችን በድጋሚ ኦዲት በማድረግ፤ የውሳኔ ጥራትን የሚያረጋግጥ አዲስ የሥራ ክፍል በማደራጀት ወደ ሥራ ማስገባቱ ይታወሳል፡፡
አዲሱ የኦዲት ጥራት አረጋጋጭ የሥራ ክፍል ከዚህ ቀደም በታክስ ኦዲት በሚወሰኑ ውሳኔዎች ምክንያት የሚፈጠሩ ክፍተቶች እና ብልሹ አሰራሮችን በአሰራር የሚዘጋ መሆኑም ተገልጿል፡፡
በዚህም መሠረት ግብር ከፋዩ በሚወሰኑ ውሳኔዎች ላይ ቅሬታ ካለው በተዘረጉ ሕጋዊ አሰራሮች ብቻ በመጠቀም እንዲሁም በ7075 ነጻ የስልክ መስመር ቅሬታውን እና ማንኛውንም ጥቆማ ማቅረብ የሚያስችል አሰራር መዘርጋቱ ተመላክቷል፡፡
(አሐዱ ሬዲዮ)
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በ2017 በጀት ዓመት ከታክስ ማጭበርበር ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት አላቸው ተብለው በተጠረጠሩ 217 ሠራተኞች ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ መውሰዱን ለአሐዱ አስታውቋል።
የቢሮው የኮሙኒኬሽን ኃላፊ አቶ ሰውነት አየለ በበጀት ዓመቱ ገቢ በማሰባሰብ ረገድ ጥሩ የሆነ አፈፃፀም መኖሩን ገልጸው፤ በዛው ልክ በታክስ ማጭበርበር የተጠመዱ የተቋሙ አመራሮችና ሠራተኞች እንደነበሩ አንስተዋል።
በነዚህ የተነሳ እርምጃ ከተወሰደባቸው 217 የቢሮው ሠራተኞች መካከል 12ቱ ከፍተኛ አመራሮች መሆናቸውን ተናግረዋል፡፡
"እነዚህ ግለሰቦች ደንበኛን በአግባቡ ባለማስተናገድ፣ ሰዓት ባለማክበርና ከታክስ ከፍይ ጋር በመመሳጠር ታክስ ለማጭበርበር የሞከሩ ናቸው" ሲሉ አስታውቀዋል።
ቢሮው በመልካም አስተዳደር ተጠርጥረው በተገኙ ግለሰቦች ላይ እንደየ ወንጀላቸው ታይቶ የፁሁፍ ማስጠንቀቂያ፣ ከሥራ ማገድና እንዲሁም አንዳንዶቹ ደግሞ ጉዳያቸው በሕግ እንዲታይ መወሰኑን የቢሮው የኮሙኒኬሽን ኃላፊ አስታውቀዋል።
"የትኛውም የተቋሙ ሠራተኛም ሆነ አመራር እንዲሁም ታክስ ከፋይ፤ ታክስ ለማጭበርበር ቢሞክር ከሕግ ማምለጥ እንደማይችል ማሳወቅ የተቻለበት የበጀት ዓመት ነበር" ሲሉም ተናግረዋል።
"ግብር መክፈል ሀገራዊ ግዴታ ነው" የሚሉት አቶ ሰውነት፤ ነገር ግን ከዚህ ውጭ የሚደረግ ማንኛውም እንቅስቃሴ ቢሮው ከሚጠቀመው የአሰራር ስርዓት ማምለጥ እንደማይቻል አስገንዝበዋል።
ነገር ግን ባሳለፍነዉ የ2017 ዓ.ም የበጀት ዓመቱ ቢሮው ከታክስ ማጭበርበር ጋር በተያያዘ የተለያዩ እንቅፋቶች አጋጥሞት የነበረ ቢሆንም፤ 243 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ 233 ቢሊዮን ብር መሰብሰብ መቻሉን አስታውቋል።
ይህም 83 በመቶ አፈፃፀሙን ማሳካት መቻሉን የቢሮው የኮሙኒኬሽን ኃላፊ አቶ ሰውነት አያሌው ለአሐዱ አስታውቀዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ በታክስ ኦዲት የሚወሰኑ ውሳኔዎችን በድጋሚ ኦዲት በማድረግ፤ የውሳኔ ጥራትን የሚያረጋግጥ አዲስ የሥራ ክፍል በማደራጀት ወደ ሥራ ማስገባቱ ይታወሳል፡፡
አዲሱ የኦዲት ጥራት አረጋጋጭ የሥራ ክፍል ከዚህ ቀደም በታክስ ኦዲት በሚወሰኑ ውሳኔዎች ምክንያት የሚፈጠሩ ክፍተቶች እና ብልሹ አሰራሮችን በአሰራር የሚዘጋ መሆኑም ተገልጿል፡፡
በዚህም መሠረት ግብር ከፋዩ በሚወሰኑ ውሳኔዎች ላይ ቅሬታ ካለው በተዘረጉ ሕጋዊ አሰራሮች ብቻ በመጠቀም እንዲሁም በ7075 ነጻ የስልክ መስመር ቅሬታውን እና ማንኛውንም ጥቆማ ማቅረብ የሚያስችል አሰራር መዘርጋቱ ተመላክቷል፡፡
(አሐዱ ሬዲዮ)
Comments