1 day ago
ጤና ልማትና ፀረ‐ወባ ማህበር በአማርኛ የተዘጋጀ የመጀመሪያውን የትምባሆ ቁጥጥር ዲጂታል ዳሽቦርድ ይፋ አደረገ!
#fastmereja :-በኢትዮጵያ በትምባሆ ቁጥጥር ዙሪያ ያሉ የተበታተኑ መረጃዎችን በአንድ ማዕከል ለማደራጀትና ተደራሽነታቸውን ለማስፋት ያለመው «የትምባሆ ቁጥጥርዳታ ኢኒሺዬቲቭ» (TCDI Ethiopia) ዳሽቦርድ፣ የአማርኛ ገጾቹን በይዘት በማበልፀግ በዛሬው ዕለት በይፋ ተመረቀ።
ይህ አገራዊ የዲጂታል ዳሽቦርድ ይፋ የተደረገው የጤና፣ ልማት እና ፀረ-ወባ ማህበር (HDAMA) ከኢትዮጵያ ምግብ እና መድኃኒት ባለሥልጣን (EFDA) ጋር በመተባበር ባዘጋጁት ልዩ የመክፈቻ መርሃ-ግብር ላይ ነው፡፡
የዳሽቦርዱ በይፋ መከፈት በኢትዮጵያ የትምባሆ ቁጥጥር ፖሊሲዎችን፣ ስትራቴጂዎችን እና ሕጋዊ ውሳኔዎችን ሙሉ በሙሉ በምርምርና በፅኑ መረጃ (Data-driven decision making) ላይ የተመሰረቱ ለማድረግ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር ተገልጿል።
ቀደም ሲል በተለያዩ ተቋማት እና ተመራማሪዎች ዘንድ ተበታትነው ይገኙ የነበሩ መረጃዎች በአንድ ቋት መደራጀታቸው፣ ፖሊሲ አውጪዎችና የሕብረተሰብ ጤና ባለሙያዎች ትክክለኛ አገራዊ ስታቲስቲክሶችን በመጠቀም ፈጣንና ውጤታማ እርምጃዎችን እንዲወስዱ እንደሚያስችላቸዉ ተገልጿል።
የቋንቋ ተደራሽነትና የባለድርሻ አካላት ምክክር የዳሽቦርዱ ገጾች በአማርኛ ቋንቋ ተበልፅገው መቅረባቸው የመረጃ ተደራሽነትን ከመጨመሩ ባለፈ፣ ለመገናኛ ብዙኃን፣ ለተመራማሪዎችና ለመላው ህብረተሰብ የግንዛቤ ማሳደጊያ ቁልፍ መሳሪያ ሆኖ እንደሚያገለግል ታውቋል።
በማስጀመርያ ስነ-ስርዓቱ ላይ የተገኙት የየዘርፉ ባለድርሻ አካላት የዳሽቦርዱን መመረቅ ተከትሎ በስፋት ዉይይት የተካሄደባቸዉ ሲሆን በውይይቱም ዳሽቦርዱ የሚያቀርባቸውን ዳታዎች ለሕግና ፖሊሲ ማሻሻያ አግባብነት ባለው መልኩ ጥቅም ላይ ማዋል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ አስተያየቶችን ተለዋውጠዋል።
ይህንን ጠቃሚ ዳሽቦርድ ወደ አማርኛ በመተርጎም፣ በማበልፀግ እና ለዛሬው ማስተዋወቂያ መድረክ የቴክኒክና የመረጃ ማዕከል ድጋፍ ላደረጉት የኢትዮጵያ የምግብ እና መድኃኒት ባለስልጣን፣ HDAMA፣ Development Gateway (DG) A Center for the Study of the Economies of Africa (CSEA) እንዲሁም ለሌሎች አጋር አካላት ምስጋና ቀርቧል።
#fastmereja :-በኢትዮጵያ በትምባሆ ቁጥጥር ዙሪያ ያሉ የተበታተኑ መረጃዎችን በአንድ ማዕከል ለማደራጀትና ተደራሽነታቸውን ለማስፋት ያለመው «የትምባሆ ቁጥጥርዳታ ኢኒሺዬቲቭ» (TCDI Ethiopia) ዳሽቦርድ፣ የአማርኛ ገጾቹን በይዘት በማበልፀግ በዛሬው ዕለት በይፋ ተመረቀ።
ይህ አገራዊ የዲጂታል ዳሽቦርድ ይፋ የተደረገው የጤና፣ ልማት እና ፀረ-ወባ ማህበር (HDAMA) ከኢትዮጵያ ምግብ እና መድኃኒት ባለሥልጣን (EFDA) ጋር በመተባበር ባዘጋጁት ልዩ የመክፈቻ መርሃ-ግብር ላይ ነው፡፡
የዳሽቦርዱ በይፋ መከፈት በኢትዮጵያ የትምባሆ ቁጥጥር ፖሊሲዎችን፣ ስትራቴጂዎችን እና ሕጋዊ ውሳኔዎችን ሙሉ በሙሉ በምርምርና በፅኑ መረጃ (Data-driven decision making) ላይ የተመሰረቱ ለማድረግ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር ተገልጿል።
ቀደም ሲል በተለያዩ ተቋማት እና ተመራማሪዎች ዘንድ ተበታትነው ይገኙ የነበሩ መረጃዎች በአንድ ቋት መደራጀታቸው፣ ፖሊሲ አውጪዎችና የሕብረተሰብ ጤና ባለሙያዎች ትክክለኛ አገራዊ ስታቲስቲክሶችን በመጠቀም ፈጣንና ውጤታማ እርምጃዎችን እንዲወስዱ እንደሚያስችላቸዉ ተገልጿል።
የቋንቋ ተደራሽነትና የባለድርሻ አካላት ምክክር የዳሽቦርዱ ገጾች በአማርኛ ቋንቋ ተበልፅገው መቅረባቸው የመረጃ ተደራሽነትን ከመጨመሩ ባለፈ፣ ለመገናኛ ብዙኃን፣ ለተመራማሪዎችና ለመላው ህብረተሰብ የግንዛቤ ማሳደጊያ ቁልፍ መሳሪያ ሆኖ እንደሚያገለግል ታውቋል።
በማስጀመርያ ስነ-ስርዓቱ ላይ የተገኙት የየዘርፉ ባለድርሻ አካላት የዳሽቦርዱን መመረቅ ተከትሎ በስፋት ዉይይት የተካሄደባቸዉ ሲሆን በውይይቱም ዳሽቦርዱ የሚያቀርባቸውን ዳታዎች ለሕግና ፖሊሲ ማሻሻያ አግባብነት ባለው መልኩ ጥቅም ላይ ማዋል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ አስተያየቶችን ተለዋውጠዋል።
ይህንን ጠቃሚ ዳሽቦርድ ወደ አማርኛ በመተርጎም፣ በማበልፀግ እና ለዛሬው ማስተዋወቂያ መድረክ የቴክኒክና የመረጃ ማዕከል ድጋፍ ላደረጉት የኢትዮጵያ የምግብ እና መድኃኒት ባለስልጣን፣ HDAMA፣ Development Gateway (DG) A Center for the Study of the Economies of Africa (CSEA) እንዲሁም ለሌሎች አጋር አካላት ምስጋና ቀርቧል።
2 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የሚኒሶታ ጤና መምሪያ በግዛቲቱ በሚገኙ የሜክሲኮ ምግብ ቤቶች ውስጥ ከሚቀርበው ሃላፒኖ የሚባለው የቃሪያ ዓይነት (የሜክሲኮ ቃሪያ) ጋር የተያያዘ የ'ሳልሞኔላ ጃቪያና' ወረርሽኝን እየመረመረ መሆኑን አስታወቀ። መምሪያው እስካሁን 110 የተረጋገጡ የሳልሞኔላ ታማሚዎች መመዝገባቸውን ገልጿል።
የጤና ባለስልጣናት ህመሙ ከተከሰተባቸው ሰዎች መካከል 84ቱን ያነጋገሩ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ 75 በመቶ የሚሆኑት ከሰኔ 14 እስከ ሀምሌ 14 ባለው ጊዜ ውስጥ 'ቺፖትሌ' በተባለው ታዋቂ ምግብ ቤት የተመገቡ መሆናቸውን ጠቁመዋል። ቀሪዎቹ ደግሞ በሌሎች የሜክሲኮ ምግብ ቤቶች መመገባቸውን ተናግረዋል። ወረርሽኙን ተከትሎ ቺፖትሌ በሚኒሶታ ከሚገኙ በርካታ ቅርንጫፎቹ ሃላፔኖ ቃሪያዎችን ማንሳቱን አስታውቋል።
የቺፖትሌ ቃል አቀባይ በሰጡት መግለጫ፣ "ሊከሰት ስለሚችለው ወረርሽኝ እንደሰማን ወዲያውኑ የክትትል ስርዓታችንን በመጠቀም ሃላፔኖ ቃሪያው የተሰራጨባቸውን ምግብ ቤቶች ለይተናል፤ ለጥንቃቄ ሲባልም የተጠረጠሩትን ምርቶች ከምግብ ቤቶቻችን በማስወገድ ከሌሎች አምራቾች በተገኙ ቃሪያዎች ተክተናል" ብለዋል። በሚኒሶታ ጤና መምሪያ የምግብ ወለድ በሽታዎች ክፍል ከፍተኛ ኤፒዲሚዮሎጂስት ካርሎታ ሜዱስ በበኩላቸው፣ ቺፖትሌ ከምርመራው ጋር በተያያዘ መረጃዎችን ከመስጠት ጀምሮ የተጠረጠሩትን ቃሪያዎች ለማስወገድ የወሰደውን ፈጣን እርምጃ በማንሳት የተቋሙን ሙሉ ትብብር አድንቀዋል።
የጤና መምሪያው ወረርሽኙ አሁንም እንደቀጠለ ለማወቅ ጊዜው ገና መሆኑን ቢገልጽም፣ ቺፖትሌ በወሰደው ፈጣን እርምጃ ምክንያት በድርጅቱ ላይ ስጋት እንደሌለው አስታውቋል። ሆኖም የተበከለው ቃሪያ በሌሎች ምግብ ቤቶች አሁንም እየቀረበ ከሆነ ወረርሽኙ ሊቀጥል እንደሚችል እና በቀጣይ ቀናት ተጨማሪ ታማሚዎች ሊመዘገቡ እንደሚችሉ ስጋቱን አጋርቷል።
ወረርሽኙን በፍጥነት ለመቆጣጠር የታማሚዎች መረጃ እጅግ ወሳኝ መሆኑን የገለጹት ካርሎታ ሜዱስ፣ የጤና ባለሙያዎች ምርመራቸውን የሚያካሂዱት ጥቆማ በደረሳቸው ታማሚዎች ላይ በመደወል በመሆኑ፣ ህብረተሰቡ ለሚደረጉ የስልክ ጥሪዎች ምላሽ በመስጠት ትብብር እንዲያደርግ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
የጤና ባለስልጣናት ህመሙ ከተከሰተባቸው ሰዎች መካከል 84ቱን ያነጋገሩ ሲሆን፣ ከእነዚህ ውስጥ 75 በመቶ የሚሆኑት ከሰኔ 14 እስከ ሀምሌ 14 ባለው ጊዜ ውስጥ 'ቺፖትሌ' በተባለው ታዋቂ ምግብ ቤት የተመገቡ መሆናቸውን ጠቁመዋል። ቀሪዎቹ ደግሞ በሌሎች የሜክሲኮ ምግብ ቤቶች መመገባቸውን ተናግረዋል። ወረርሽኙን ተከትሎ ቺፖትሌ በሚኒሶታ ከሚገኙ በርካታ ቅርንጫፎቹ ሃላፔኖ ቃሪያዎችን ማንሳቱን አስታውቋል።
የቺፖትሌ ቃል አቀባይ በሰጡት መግለጫ፣ "ሊከሰት ስለሚችለው ወረርሽኝ እንደሰማን ወዲያውኑ የክትትል ስርዓታችንን በመጠቀም ሃላፔኖ ቃሪያው የተሰራጨባቸውን ምግብ ቤቶች ለይተናል፤ ለጥንቃቄ ሲባልም የተጠረጠሩትን ምርቶች ከምግብ ቤቶቻችን በማስወገድ ከሌሎች አምራቾች በተገኙ ቃሪያዎች ተክተናል" ብለዋል። በሚኒሶታ ጤና መምሪያ የምግብ ወለድ በሽታዎች ክፍል ከፍተኛ ኤፒዲሚዮሎጂስት ካርሎታ ሜዱስ በበኩላቸው፣ ቺፖትሌ ከምርመራው ጋር በተያያዘ መረጃዎችን ከመስጠት ጀምሮ የተጠረጠሩትን ቃሪያዎች ለማስወገድ የወሰደውን ፈጣን እርምጃ በማንሳት የተቋሙን ሙሉ ትብብር አድንቀዋል።
የጤና መምሪያው ወረርሽኙ አሁንም እንደቀጠለ ለማወቅ ጊዜው ገና መሆኑን ቢገልጽም፣ ቺፖትሌ በወሰደው ፈጣን እርምጃ ምክንያት በድርጅቱ ላይ ስጋት እንደሌለው አስታውቋል። ሆኖም የተበከለው ቃሪያ በሌሎች ምግብ ቤቶች አሁንም እየቀረበ ከሆነ ወረርሽኙ ሊቀጥል እንደሚችል እና በቀጣይ ቀናት ተጨማሪ ታማሚዎች ሊመዘገቡ እንደሚችሉ ስጋቱን አጋርቷል።
ወረርሽኙን በፍጥነት ለመቆጣጠር የታማሚዎች መረጃ እጅግ ወሳኝ መሆኑን የገለጹት ካርሎታ ሜዱስ፣ የጤና ባለሙያዎች ምርመራቸውን የሚያካሂዱት ጥቆማ በደረሳቸው ታማሚዎች ላይ በመደወል በመሆኑ፣ ህብረተሰቡ ለሚደረጉ የስልክ ጥሪዎች ምላሽ በመስጠት ትብብር እንዲያደርግ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
4 days ago
የጤናው ዘርፍ የአረንጓዴ አሻራ ተሳትፎ
📌 ከ30 ሺህ በላይ ችግኞች በዛሬው እለት ተተክለዋል
#ethiopia | በሀገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ላይ የጤና ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት አመራሮች እንዲሁም ሰራተኞች ከኢትዮጵያ የአካል ድጋፍ አገልግሎት ከገፈርሳ ጉጄ ክፍለ ከተማ ጋር በመተባበር በዛሬ እለት በገፈርሳ ሰው ሰራሽ ሀይቅ ዳርቻ ከ30 ሺህ በላይ ችግኞች በዛሬው እለት ተተክለዋል።
በሸገር ከተማ በገፈርሳ ጉጄ አካባቢ በተካሄደው በዚህ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ላይ የጤና ሚኒስትሯ ክብርት ዶክተር መቅደስ ዳባ፣ ሚኒስትር ዴኤታዎች እና የየደረጃው የአካባቢው አመራሮች እንዲሁም የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላትና የማህበረሰብ ክፍሎች ከማለዳው 1 ሰዓት ጀምሮ በመገኘት ችግኝ ተክለዋል።
የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ በዚሁ ወቅት ባደረጉት ንግግር፣ አረንጓዴ አሻራ እና የጤና ዘርፍ የማይለያዩ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች መሆናቸውን ገልጸዋል። ችግኝ ለአካባቢ ጥበቃ ብቻ ሳይሆን ለህብረተሰብ ጤና፣ ለንጹህ አየር እና ለምግብ ዋስትና ማሻሻያ ወሳኝ ሚና እንደሚጫወት የጠቆሙት ሚኒስትር ዴኤታው፣ በተለይም ለአዲስ አበባ እና ለአካባቢው ህዝብ የንጹህ ውሃ ምንጭ የሆነውን የገፈርሳ አካባቢን መንከባከብ የሁላችንም ህብረ-ብሄራዊ ሀገራዊ ኃላፊነት እንደሆነ አስገንዝበዋል።
በዕለቱ በቦታው ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትሯ ክብርት ዶክተር መቅደስ ዳባ በበኩላቸው፣ ኢትዮጵያ የተፈጥሮ አካባቢዋን ለመጠበቅ የምታደርገው ጥረት በንግግር ሳይሆን በተግባር የሚገለጽ መሆኑን አብራርተዋል።
በዕለቱ ሚኒስቴሩ ከተጠሪ ተቋማት ጋር በመሆን ከ30 ሺህ በላይ ችግኞችን የተከለ ሲሆን፣ በክረምቱ የክረምት በጎ ፈቃድ መርሃ-ግብር ደግሞ በሀገር አቀፍ ደረጃ እስከ 250 ሺህ ችግኞችን ለመትከል እና ከ20 ሚሊዮን በላይ ዜጎችን ነጻ የህክምና አገልግሎት ለመስጠት ታቅዶ እየተሰራ እንደሚገኝ ሚኒስትሯ ገልጸዋል።
በመጨረሻም ክብርት ሚኒስትሯ፣ የጤና ባለሙያዎች እና መላው የሀገራችን ህዝብ ቀኑ ሳያልቅ እና ጀምበር ሳትጠልቅ የድርሻቸውን ችግኝ በመትከል የዚህ ታሪካዊ ኩነት አካል እንዲሆኑ ጥሪ አቅርበዋል።
ከችግኝ ተከላው መርሐግብር ባሻገር የኢትዮጵያ የአካል ድጋፍ አገልግሎት በሸገር ከተማ ከ200 በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ተደርጓል።
በጌትነት ተመስገን
📷 ከበደ መክብብ
#ministryofhealth #treeplanting
#climateaction #publichealth
#environmentalhealth #gefersa #cleanenvironment #greenethiopia
#communitysupport
📌 ከ30 ሺህ በላይ ችግኞች በዛሬው እለት ተተክለዋል
#ethiopia | በሀገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ላይ የጤና ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት አመራሮች እንዲሁም ሰራተኞች ከኢትዮጵያ የአካል ድጋፍ አገልግሎት ከገፈርሳ ጉጄ ክፍለ ከተማ ጋር በመተባበር በዛሬ እለት በገፈርሳ ሰው ሰራሽ ሀይቅ ዳርቻ ከ30 ሺህ በላይ ችግኞች በዛሬው እለት ተተክለዋል።
በሸገር ከተማ በገፈርሳ ጉጄ አካባቢ በተካሄደው በዚህ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ላይ የጤና ሚኒስትሯ ክብርት ዶክተር መቅደስ ዳባ፣ ሚኒስትር ዴኤታዎች እና የየደረጃው የአካባቢው አመራሮች እንዲሁም የሀገር መከላከያ ሰራዊት አባላትና የማህበረሰብ ክፍሎች ከማለዳው 1 ሰዓት ጀምሮ በመገኘት ችግኝ ተክለዋል።
የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ በዚሁ ወቅት ባደረጉት ንግግር፣ አረንጓዴ አሻራ እና የጤና ዘርፍ የማይለያዩ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች መሆናቸውን ገልጸዋል። ችግኝ ለአካባቢ ጥበቃ ብቻ ሳይሆን ለህብረተሰብ ጤና፣ ለንጹህ አየር እና ለምግብ ዋስትና ማሻሻያ ወሳኝ ሚና እንደሚጫወት የጠቆሙት ሚኒስትር ዴኤታው፣ በተለይም ለአዲስ አበባ እና ለአካባቢው ህዝብ የንጹህ ውሃ ምንጭ የሆነውን የገፈርሳ አካባቢን መንከባከብ የሁላችንም ህብረ-ብሄራዊ ሀገራዊ ኃላፊነት እንደሆነ አስገንዝበዋል።
በዕለቱ በቦታው ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትሯ ክብርት ዶክተር መቅደስ ዳባ በበኩላቸው፣ ኢትዮጵያ የተፈጥሮ አካባቢዋን ለመጠበቅ የምታደርገው ጥረት በንግግር ሳይሆን በተግባር የሚገለጽ መሆኑን አብራርተዋል።
በዕለቱ ሚኒስቴሩ ከተጠሪ ተቋማት ጋር በመሆን ከ30 ሺህ በላይ ችግኞችን የተከለ ሲሆን፣ በክረምቱ የክረምት በጎ ፈቃድ መርሃ-ግብር ደግሞ በሀገር አቀፍ ደረጃ እስከ 250 ሺህ ችግኞችን ለመትከል እና ከ20 ሚሊዮን በላይ ዜጎችን ነጻ የህክምና አገልግሎት ለመስጠት ታቅዶ እየተሰራ እንደሚገኝ ሚኒስትሯ ገልጸዋል።
በመጨረሻም ክብርት ሚኒስትሯ፣ የጤና ባለሙያዎች እና መላው የሀገራችን ህዝብ ቀኑ ሳያልቅ እና ጀምበር ሳትጠልቅ የድርሻቸውን ችግኝ በመትከል የዚህ ታሪካዊ ኩነት አካል እንዲሆኑ ጥሪ አቅርበዋል።
ከችግኝ ተከላው መርሐግብር ባሻገር የኢትዮጵያ የአካል ድጋፍ አገልግሎት በሸገር ከተማ ከ200 በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ተደርጓል።
በጌትነት ተመስገን
📷 ከበደ መክብብ
#ministryofhealth #treeplanting
#climateaction #publichealth
#environmentalhealth #gefersa #cleanenvironment #greenethiopia
#communitysupport
16 days ago
የጤና ሙያ ፈቃድ ፈተናን ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ ተመዛኞች በሙሉ
የጤና ሚኒስቴር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ለተመረቃችሁ ጤና ባለሙያዎች በነሀሴ ወር 2018 ዓ.ም የጤና ሙያ ፈቃድ ፈተና ለመስጠት ተመዛኞች ከሰኔ 30/2018ዓ.ም ጀምሮ መረጃችሁን በማስተሳሰር ላይ እንደምትገኙ ይታወቃል፡፡
ስለዚህም መረጃችሁን ወደ ሲስተም ያላስገባችሁ ነባር እና አዲስ ተመዛኞች ማስተሳሰር የምትችሉት እስከ ሃምሌ 17/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ መሆኑን ተገንዝባችሁ ይህንን https://hple.moh.gov.et/ ማስፈንጠሪያ/Link/ በመጫን የብሄራዊ መታወቂያ መለያ ቁጥር (National ID FAN 16 Digit) በማስገባት አስፈላጊ መረጃዎችን በማሟላት ለምዝገባ እንድትዘጋጁ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ፡-
▪ ይህ መረጃን የማስተሳሰር ሂደት እንዳለቀ የፈተና ጣቢያ መረጣ ሂደት እንደሚቀጥል እናሳውቃለን፡፡
▪ በሰኔ 2018 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ተፈትናችሁ ያለፉችሁ ተመዛኞች የስም ዝርዝራችሁን በተማራችሁበት ተቋም አማካኝነት ወደ ሲስተም ማስጫን የሚጠበቅባችሁ መሆኑን አሳስቧል።
Seledadotio
Seledadotio
የጤና ሚኒስቴር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ለተመረቃችሁ ጤና ባለሙያዎች በነሀሴ ወር 2018 ዓ.ም የጤና ሙያ ፈቃድ ፈተና ለመስጠት ተመዛኞች ከሰኔ 30/2018ዓ.ም ጀምሮ መረጃችሁን በማስተሳሰር ላይ እንደምትገኙ ይታወቃል፡፡
ስለዚህም መረጃችሁን ወደ ሲስተም ያላስገባችሁ ነባር እና አዲስ ተመዛኞች ማስተሳሰር የምትችሉት እስከ ሃምሌ 17/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ መሆኑን ተገንዝባችሁ ይህንን https://hple.moh.gov.et/ ማስፈንጠሪያ/Link/ በመጫን የብሄራዊ መታወቂያ መለያ ቁጥር (National ID FAN 16 Digit) በማስገባት አስፈላጊ መረጃዎችን በማሟላት ለምዝገባ እንድትዘጋጁ እናሳስባለን፡፡
ማሳሰቢያ፡-
▪ ይህ መረጃን የማስተሳሰር ሂደት እንዳለቀ የፈተና ጣቢያ መረጣ ሂደት እንደሚቀጥል እናሳውቃለን፡፡
▪ በሰኔ 2018 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ተፈትናችሁ ያለፉችሁ ተመዛኞች የስም ዝርዝራችሁን በተማራችሁበት ተቋም አማካኝነት ወደ ሲስተም ማስጫን የሚጠበቅባችሁ መሆኑን አሳስቧል።
Seledadotio
Seledadotio
24 days ago
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የ2018 የክረምት በጎ ፈቃድ ነጻ ህክምናን በይፋ ጀመረ
#ethiopia | የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ የ2018 የክረምት በጎ ፈቃድ ነጻ ምርመራ እና የህክምና አገልግሎትን በይፋ ጀመረ።
በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ በተካሄደው መርሐግብር ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ሎሚ በዶ በመድረኩ የመክፈቻ ንግግራቸው እንደገለጹት " የክረምት ወራት በሀገራችን የምንረዳዳበት እና የምንደጋገፍበት ወቅት ነው ብለዋል።
ያለንን ውስን ሀብት በመጠቀም ሀገራችንን ማልማት ይጠበቅብናል ያሉት ክብርት ወ/ሮ ሎሚ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት በመሳተፍ ላይ ለሚገኙ የጤና ባለሙያዎች እና በጎ ፈቃደኞች በምክር ቤቱ ስም ምስጋና አቅርበዋል።
በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ አነሳሽነት የተጀመረው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አሁን ላይ ለሌሎች ሀገራት ተምሳሌት የሚሆንበት ደረጃ ላይ መድረሱን የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በመድረኩ ተናግረዋል። የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን በጤና ስርዓት ውስጥ በማካተት ባለፈው አመት ብቻ ለ15 ሚሊዮን ዜጎች ነፃ የህክምና አገልግሎት ማቅረብ መቻሉንም ግልጸዋል።
በክረምት ወራት በጎ ፈቃድ ብቻ ባለፈው ክረምት 176,000 ዩኒት ደም መሰብሰቡን እና የህክምና መሳሪያዎች ጥገና በማካሄድ ሃብትን ከብክነት ማትረፍ መቻሉንም አክለዋል።
የዚህ አመት የበጎ ፈቃደኝነት አገልግሎት ከሀገር ግንባታ ጋር በማያያዝ የሚካሄድ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ደኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ ገልጸዋል በጎነት ለጤናው ዘርፍ የዘወትር ስራ መሆኑን ጠቁመው በዚህ ክረምት እስከ 20 ሚሊዮን የሚሆኑ ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ መታቀዱን ተናግረዋል።
ለቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የክረምት በጎፈቃድ አገልግሎት ድጋፍ እያደረጉ ለሚገኙ ተቋማት እና የግል ሆስፒታሎች ምስጋና ያቀረቡት የሆስፒታሉ ፕሮቭኦስት ዶ/ር ሙሉቀን ተስፋዬ: ሆስፒታሉ ከመሰረቱ ማህበረሰቡን ማዕከል አድርጎ የተቋቋመ መሆኑን አስታውሰዋል።
በመርሃ ግብሩ የህዝብ ተዋካዮች ምክር ቤት የጤና ማህበራዊ ልማት፣ ባህል እና ስፖርት ቋሚ ኮሚቴ አባላት፣ የጤና ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት አመራሮች፣ የግል ሆስፒታል ኃላፊዎች፣ የሆስፒታሉ አመራር እና ተግልጋዮች የተሳተፉ ሲሆን፣ ነጻ የጤና ምርመራ፣ የምክርና ህክምና አግልግሎት መስጠት ተጀምሯል።
በተጨማሪም በዚህ ክረምት መርሃ ግብር የሆስፒታሉን ድንገተኛ የህክምና አገልግሎት መስጫ ክፍልን በአዲስ መልክ ለመገንባትና ለማደራጀት የሚያስችል ስራ የተጀመረ ሲሆን ለተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ እና በሆስፒታሉ እየተሰጠ የሚገኘው አገልግሎት ጉብኝት ተካሂዷል።
Ministry of Health,Ethiopia
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#stpaulshospital #sphmmc
#volunteermedicalservice
#freehealthcare #ethiopia
#healthcareforall
#ethiopia | የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ የ2018 የክረምት በጎ ፈቃድ ነጻ ምርመራ እና የህክምና አገልግሎትን በይፋ ጀመረ።
በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ህክምና ኮሌጅ በተካሄደው መርሐግብር ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ሎሚ በዶ በመድረኩ የመክፈቻ ንግግራቸው እንደገለጹት " የክረምት ወራት በሀገራችን የምንረዳዳበት እና የምንደጋገፍበት ወቅት ነው ብለዋል።
ያለንን ውስን ሀብት በመጠቀም ሀገራችንን ማልማት ይጠበቅብናል ያሉት ክብርት ወ/ሮ ሎሚ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት በመሳተፍ ላይ ለሚገኙ የጤና ባለሙያዎች እና በጎ ፈቃደኞች በምክር ቤቱ ስም ምስጋና አቅርበዋል።
በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ አነሳሽነት የተጀመረው የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አሁን ላይ ለሌሎች ሀገራት ተምሳሌት የሚሆንበት ደረጃ ላይ መድረሱን የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በመድረኩ ተናግረዋል። የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን በጤና ስርዓት ውስጥ በማካተት ባለፈው አመት ብቻ ለ15 ሚሊዮን ዜጎች ነፃ የህክምና አገልግሎት ማቅረብ መቻሉንም ግልጸዋል።
በክረምት ወራት በጎ ፈቃድ ብቻ ባለፈው ክረምት 176,000 ዩኒት ደም መሰብሰቡን እና የህክምና መሳሪያዎች ጥገና በማካሄድ ሃብትን ከብክነት ማትረፍ መቻሉንም አክለዋል።
የዚህ አመት የበጎ ፈቃደኝነት አገልግሎት ከሀገር ግንባታ ጋር በማያያዝ የሚካሄድ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ደኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ ገልጸዋል በጎነት ለጤናው ዘርፍ የዘወትር ስራ መሆኑን ጠቁመው በዚህ ክረምት እስከ 20 ሚሊዮን የሚሆኑ ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ መታቀዱን ተናግረዋል።
ለቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የክረምት በጎፈቃድ አገልግሎት ድጋፍ እያደረጉ ለሚገኙ ተቋማት እና የግል ሆስፒታሎች ምስጋና ያቀረቡት የሆስፒታሉ ፕሮቭኦስት ዶ/ር ሙሉቀን ተስፋዬ: ሆስፒታሉ ከመሰረቱ ማህበረሰቡን ማዕከል አድርጎ የተቋቋመ መሆኑን አስታውሰዋል።
በመርሃ ግብሩ የህዝብ ተዋካዮች ምክር ቤት የጤና ማህበራዊ ልማት፣ ባህል እና ስፖርት ቋሚ ኮሚቴ አባላት፣ የጤና ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት አመራሮች፣ የግል ሆስፒታል ኃላፊዎች፣ የሆስፒታሉ አመራር እና ተግልጋዮች የተሳተፉ ሲሆን፣ ነጻ የጤና ምርመራ፣ የምክርና ህክምና አግልግሎት መስጠት ተጀምሯል።
በተጨማሪም በዚህ ክረምት መርሃ ግብር የሆስፒታሉን ድንገተኛ የህክምና አገልግሎት መስጫ ክፍልን በአዲስ መልክ ለመገንባትና ለማደራጀት የሚያስችል ስራ የተጀመረ ሲሆን ለተማሪዎች የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ እና በሆስፒታሉ እየተሰጠ የሚገኘው አገልግሎት ጉብኝት ተካሂዷል።
Ministry of Health,Ethiopia
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#stpaulshospital #sphmmc
#volunteermedicalservice
#freehealthcare #ethiopia
#healthcareforall
25 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በአማራ ክልል በሚገኙ የተለያዩ የጤና ተቋማት ውስጥ የሚያገለግሉ የጤና ባለሙያዎች ላለፉት በርካታ ወራት ያልተከፈላቸውን የትርፍ ሰዓት ክፍያ በመጠየቃቸው ብቻ ከመንግስት የፀጥታ አካላት እስር፣ ድብደባ እና ዛቻ እየደረሰባቸው መሆኑ ተገለጸ። የክልሉ መንግስት ለባለሙያዎቹ ህጋዊ ጥያቄ ተገቢውን ምላሽ ከመስጠት ይልቅ "በጀት የለኝም" በሚል ሰበብ ኃላፊነቱን ወደ ጤና ተቋማቱ በመግፋቱ፣ በክልሉ የጤና ዘርፍ ላይ አደገኛ ቀውስ እያንዣበበ ይገኛል።
የጤና ባለሙያዎቹ መብታቸው የሆነው ክፍያ እንዲፈጸምላቸው ፊርማ አሰባስበው ጥያቄ ቢያቀርቡም፣ የሚመለከታቸው አካላት ግን ጫና በማሳደር እና በማስፈራራት ምላሽ እየሰጡ መሆናቸውን መረጃዎች ያሳያሉ። የመንግስት አስተዳደራዊ ድክመት በፈጠረው ወጥ ያልሆነ አሰራር፣ አንዳንድ የጤና ተቋማት በአዲሱ መመሪያ ክፍያ ፈጽመው ሲያቋርጡ፣ ሌሎች ደግሞ በአሮጌው ስሌት ክፍያቸውን ቀጥለዋል። ይሁን እንጂ እስከ አንድ ዓመት ድረስ ምንም ዓይነት ክፍያ ያልተፈጸመላቸው በርካታ ባለሙያዎች፣ የስራ ማቆም አድማን ጨምሮ የተለያዩ ሰላማዊ አማራጮችን በመጠቀም ድምፃቸውን ለማሰማት እየሞከሩ ነው። የክልሉ መንግስት ግን ጉዳዩ በፍርድ ቤት ቀርቦ የመክፈል ትዕዛዝ ቢተላለፍበትም ውሳኔውን ተግባራዊ ከማድረግ ተቆጥቧል።
የባለሙያዎቹ ሰላማዊ ጥያቄ በኃይል እርምጃ እየታፈነ መሆኑን የሚያሳዩ ተጨባጭ ክስተቶች አሉ። ለአብነትም በምስራቅ ጎጃም ዞን የሚገኘው የሸጋው ሞጣ ጠቅላላ ሆስፒታል ሰራተኞች ያልተከፈላቸውን የስድስት ወር የትርፍ ሰዓት ክፍያ በመጠየቃቸው ብቻ፣ በፀጥታ አካላት ድብደባ እና እንግልት ደርሶባቸዋል። አምስት ባለሙያዎች ታስረው "ዳግመኛ ጥያቄ እንዳታነሱ" የሚል ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸው መለቀቃቸው ታውቋል።
ከዚህም ባሻገር በአካባቢው የሰፈረው የመከላከያ ሰራዊት አመራሮች የሆስፒታሉን ሰራተኞች ሰብስበው ከእንቅስቃሴያቸው ካልተቆጠቡ እና ዝም ብለው የማይሰሩ ከሆነ "ችግር ሊገጥማቸው" እንደሚችል ዛቻ አዘል ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል። አስተባባሪ የተባሉ ባለሙያዎችም የተናጠል ወከባ እየደረሰባቸው ይገኛል። ተመሳሳይ ማስፈራሪያ በሰሜን ሸዋው መሐል ሜዳ እና በምስራቅ ጎጃሙ ደጀን ሆስፒታሎችም መፈጸሙ ተረጋግጧል። በአንዳንድ ተቋማት ደግሞ የትርፍ ሰዓት አገልግሎት እንዲቋረጥ አስተባብረዋል የተባሉ ባለሙያዎች የመጨረሻ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ እንደደረሳቸው ታውቋል።
የመንግስት ቸልተኝነት እና የማስፈራራት እርምጃ በክልሉ የጤና አገልግሎት ላይ ከባድ መስተጓጎል ፈጥሯል። በርካታ ባለሙያዎች ተስፋ በመቁረጥ ስራቸውን እየለቀቁ በመሆኑ፣ ታካሚዎች ከፍተኛ እንግልት እየደረሰባቸው ነው። በአዊ ብሄረሰብ ዞን አገው ግምጃ ቤት ሆስፒታል ከነበሩት አስራ ሁለት ሀኪሞች ግማሽ ያህሉ ስራቸውን ለቀው ሄደዋል። በዚህም ሳቢያ በበርካታ የህክምና ጣቢያዎች ሀኪሞች በመጥፋታቸው የህክምና አገልግሎቱ በነርሶች ብቻ እየተሰጠ ይገኛል። የአማራ ክልል የሕክምና ማኅበርም ይህ ችግር በአፋጣኝ ካልተፈታ በክልሉ ጤና ዘርፍ ላይ ከባድ ቀውስ ሊያስከትል እንደሚችል ለጤና ሚኒስቴር አስጠንቅቋል።
ችግሩ ከክልል አቅም አልፎ ክልሉን ወደ ከፋ የጤና ቀውስ እየከተተው ቢሆንም፣ የፌደራሉ ጤና ሚኒስቴር የሰጠው ምላሽ ግን እጅግ ደካማ ሆኖ ተገኝቷል። የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከባለሙያዎቹ ጋር በበይነ-መረብ ባደረጉት ውይይት የችግሩን መኖር ቢያምኑም፣ "ይከፈላችኋል ታገሱን" ከማለት ባለፈ የሰጡት ተጨባጭ መፍትሄ የለም። ሚኒስትሯ የሆስፒታል አመራሮች "ሀብት አፈላልጋችሁ ክፈሉ" በማለት አቅጣጫ መስጠታቸው ደግሞ፣ መንግስት የጤና ባለሙያዎችን መብት ለማስከበር ያለውን ፍላጎት እና ቁርጠኝነት ጥያቄ ውስጥ የሚጥል ሆኗል።
የጤና ባለሙያዎቹ መብታቸው የሆነው ክፍያ እንዲፈጸምላቸው ፊርማ አሰባስበው ጥያቄ ቢያቀርቡም፣ የሚመለከታቸው አካላት ግን ጫና በማሳደር እና በማስፈራራት ምላሽ እየሰጡ መሆናቸውን መረጃዎች ያሳያሉ። የመንግስት አስተዳደራዊ ድክመት በፈጠረው ወጥ ያልሆነ አሰራር፣ አንዳንድ የጤና ተቋማት በአዲሱ መመሪያ ክፍያ ፈጽመው ሲያቋርጡ፣ ሌሎች ደግሞ በአሮጌው ስሌት ክፍያቸውን ቀጥለዋል። ይሁን እንጂ እስከ አንድ ዓመት ድረስ ምንም ዓይነት ክፍያ ያልተፈጸመላቸው በርካታ ባለሙያዎች፣ የስራ ማቆም አድማን ጨምሮ የተለያዩ ሰላማዊ አማራጮችን በመጠቀም ድምፃቸውን ለማሰማት እየሞከሩ ነው። የክልሉ መንግስት ግን ጉዳዩ በፍርድ ቤት ቀርቦ የመክፈል ትዕዛዝ ቢተላለፍበትም ውሳኔውን ተግባራዊ ከማድረግ ተቆጥቧል።
የባለሙያዎቹ ሰላማዊ ጥያቄ በኃይል እርምጃ እየታፈነ መሆኑን የሚያሳዩ ተጨባጭ ክስተቶች አሉ። ለአብነትም በምስራቅ ጎጃም ዞን የሚገኘው የሸጋው ሞጣ ጠቅላላ ሆስፒታል ሰራተኞች ያልተከፈላቸውን የስድስት ወር የትርፍ ሰዓት ክፍያ በመጠየቃቸው ብቻ፣ በፀጥታ አካላት ድብደባ እና እንግልት ደርሶባቸዋል። አምስት ባለሙያዎች ታስረው "ዳግመኛ ጥያቄ እንዳታነሱ" የሚል ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸው መለቀቃቸው ታውቋል።
ከዚህም ባሻገር በአካባቢው የሰፈረው የመከላከያ ሰራዊት አመራሮች የሆስፒታሉን ሰራተኞች ሰብስበው ከእንቅስቃሴያቸው ካልተቆጠቡ እና ዝም ብለው የማይሰሩ ከሆነ "ችግር ሊገጥማቸው" እንደሚችል ዛቻ አዘል ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል። አስተባባሪ የተባሉ ባለሙያዎችም የተናጠል ወከባ እየደረሰባቸው ይገኛል። ተመሳሳይ ማስፈራሪያ በሰሜን ሸዋው መሐል ሜዳ እና በምስራቅ ጎጃሙ ደጀን ሆስፒታሎችም መፈጸሙ ተረጋግጧል። በአንዳንድ ተቋማት ደግሞ የትርፍ ሰዓት አገልግሎት እንዲቋረጥ አስተባብረዋል የተባሉ ባለሙያዎች የመጨረሻ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ እንደደረሳቸው ታውቋል።
የመንግስት ቸልተኝነት እና የማስፈራራት እርምጃ በክልሉ የጤና አገልግሎት ላይ ከባድ መስተጓጎል ፈጥሯል። በርካታ ባለሙያዎች ተስፋ በመቁረጥ ስራቸውን እየለቀቁ በመሆኑ፣ ታካሚዎች ከፍተኛ እንግልት እየደረሰባቸው ነው። በአዊ ብሄረሰብ ዞን አገው ግምጃ ቤት ሆስፒታል ከነበሩት አስራ ሁለት ሀኪሞች ግማሽ ያህሉ ስራቸውን ለቀው ሄደዋል። በዚህም ሳቢያ በበርካታ የህክምና ጣቢያዎች ሀኪሞች በመጥፋታቸው የህክምና አገልግሎቱ በነርሶች ብቻ እየተሰጠ ይገኛል። የአማራ ክልል የሕክምና ማኅበርም ይህ ችግር በአፋጣኝ ካልተፈታ በክልሉ ጤና ዘርፍ ላይ ከባድ ቀውስ ሊያስከትል እንደሚችል ለጤና ሚኒስቴር አስጠንቅቋል።
ችግሩ ከክልል አቅም አልፎ ክልሉን ወደ ከፋ የጤና ቀውስ እየከተተው ቢሆንም፣ የፌደራሉ ጤና ሚኒስቴር የሰጠው ምላሽ ግን እጅግ ደካማ ሆኖ ተገኝቷል። የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከባለሙያዎቹ ጋር በበይነ-መረብ ባደረጉት ውይይት የችግሩን መኖር ቢያምኑም፣ "ይከፈላችኋል ታገሱን" ከማለት ባለፈ የሰጡት ተጨባጭ መፍትሄ የለም። ሚኒስትሯ የሆስፒታል አመራሮች "ሀብት አፈላልጋችሁ ክፈሉ" በማለት አቅጣጫ መስጠታቸው ደግሞ፣ መንግስት የጤና ባለሙያዎችን መብት ለማስከበር ያለውን ፍላጎት እና ቁርጠኝነት ጥያቄ ውስጥ የሚጥል ሆኗል።
Sponsored by
Surafel
28 days ago
የእንጀራ እናት የሚጠቡት አዋቂዎች
#ethiopia | በአሁኑ ወቅት በአዋቂዎች ዘንድ የህፃናት የእንጀራ እናት ጡጦዎችን የመጥባት ልማድ በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ከፍተኛ ትኩረትን እየሳበ ይገኛል።
ይህንን ልማድ የሚያዘወትሩ አንዳንድ ተጠቃሚዎች ድርጊቱ ውጥረትን፣ ጭንቀትንና ከአቅም በላይ የሆነ የስሜት መነቃቃትን ለመቀነስ እንደሚረዳቸው ይገልጻሉ።
የሥነ-አእምሮ ጤና ባለሙያዎች እንደሚናገሩት ከሆነ ድርጊቱ ራስን በማረጋጋት ሂደት ውስጥ ጊዜያዊ መጽናናትን ሊሰጥ ቢችልም እንደ ዘላቂ የጭንቀት መቋቋሚያ ስልት ለመጠቀሙ ግ አስተማማኝ ሳይንሳዊ ማስረጃ የለውም።
በሌላ በኩል የጥርስ ሐኪሞች በጉዳዩ ላይ ሰፊ ማስጠንቀቂያ እየሰጡ ይገኛሉ። በአዋቂዎች ላይ የሚታየው ይህ አዘውትሮ ጡጦ የመጥባት ልማድ ለረጅም ጊዜ የሚቀጥል ከሆነ የመንጋጋ ችግሮችን ከመፍጠር ባለፈ የጥርስ መነቃነቅና የጥርስ አቀማመጥ ለውጦችን ሊያስከትል እንደሚችል ገልጸዋል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | በአሁኑ ወቅት በአዋቂዎች ዘንድ የህፃናት የእንጀራ እናት ጡጦዎችን የመጥባት ልማድ በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ከፍተኛ ትኩረትን እየሳበ ይገኛል።
ይህንን ልማድ የሚያዘወትሩ አንዳንድ ተጠቃሚዎች ድርጊቱ ውጥረትን፣ ጭንቀትንና ከአቅም በላይ የሆነ የስሜት መነቃቃትን ለመቀነስ እንደሚረዳቸው ይገልጻሉ።
የሥነ-አእምሮ ጤና ባለሙያዎች እንደሚናገሩት ከሆነ ድርጊቱ ራስን በማረጋጋት ሂደት ውስጥ ጊዜያዊ መጽናናትን ሊሰጥ ቢችልም እንደ ዘላቂ የጭንቀት መቋቋሚያ ስልት ለመጠቀሙ ግ አስተማማኝ ሳይንሳዊ ማስረጃ የለውም።
በሌላ በኩል የጥርስ ሐኪሞች በጉዳዩ ላይ ሰፊ ማስጠንቀቂያ እየሰጡ ይገኛሉ። በአዋቂዎች ላይ የሚታየው ይህ አዘውትሮ ጡጦ የመጥባት ልማድ ለረጅም ጊዜ የሚቀጥል ከሆነ የመንጋጋ ችግሮችን ከመፍጠር ባለፈ የጥርስ መነቃነቅና የጥርስ አቀማመጥ ለውጦችን ሊያስከትል እንደሚችል ገልጸዋል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
29 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ በተለያዩ መንግስታዊ የጤና ተቋማት ውስጥ በማገልገል ላይ የሚገኙ ነገር ግን የትርፍ ሰዓት ክፍያ ለተጓደለባቸው የህክምና ባለሙያዎች ሙሉ ክፍያቸው በአስቸኳይ እንዲፈጸም ጥብቅ መመሪያ አስተላለፈ። ቢሮው ይህንን ውሳኔ ያሳለፈው፣ በክልሉ የህክምና ባለሙያዎች የትርፍ ሰዓት ክፍያ አፈጻጸም ወጥ ባልሆነ እና በተቆራረጠ መልኩ ሲካሄድ መቆየቱን ከባለሙያዎች እና ከተለያዩ ማህበረሰባዊ አካላት የቀረቡለትን ተደጋጋሚ አቤቱታዎች መነሻ በማድረግ መሆኑን ባወጣው ይፋዊ ደብዳቤ አረጋግጧል።
ይህ የክፍያ መጓደል በኦሮሚያ ክልል ብቻ የተወሰነ ሳይሆን በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ የጤና ባለሙያዎች በተደጋጋሚ የሚያነሱት አቢይ የብሶት ምንጭ መሆኑ ይታወቃል። የህክምና ባለሙያዎቹ ዋነኛ ጥያቄ በመንግስት አዋጅ እና ህግ የተፈቀደላቸውን መሰረታዊ መብት ለምን እንደሚነፈጉ የሚሞግት ነው። የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ አንቀጽ ስልሳ ስምንት የትርፍ ሰዓት ስራ አከፋፈልን በተመለከተ የማያሻማ እና ግልጽ ህጋዊ ድንጋጌ አስቀምጦ እያለ፣ ተቋማቱ ይህንን ህግ ወደጎን ብለውታል ሲሉ ባለሙያዎቹ በምሬት ይገልጻሉ።
የችግሩን አሳሳቢነት ይበልጥ የሚያጎላው ደግሞ አንዳንዱ የህክምና ባለሙያ እስከ ሰላሳ ስድስት ሰዓታት ድረስ ተከታታይ አድካሚ ስራ ሰርቶ ምንም አይነት የትርፍ ሰዓት ክፍያ እስከነጭራሹ የማይከፈልበት አሰራር መስፈኑ ነው። ሐኪሞች እና የጤና ባለሙያዎች የህይወት አድን ስራቸውን ወደጎን በመተው ያለ በቂ ምክንያት እና መነሻ የጥያቄ ድምጽ እንደማያሰሙ የሚሞግቱት የዘርፉ ተንታኞች፣ የጤና ተቋማት አመራሮች የዜጎችን ጤና ለሚጠብቁ ባለሙያዎች የሚገባውን ህጋዊ ክፍያ በመንፈግ በጤናው ዘርፍ ላይ ተጨማሪ ቀውስ ከመፍጠር ሊቆጠቡ እንደሚገባ በአጽንኦት ያሳስባሉ። የጤና ቢሮው አሁን የወሰደው የማስተካከያ እርምጃ በሌሎችም ክልሎች ተግባራዊ ሊደረግ የሚገባው ወሳኝ ጅምር መሆኑ ተጠቁሟል።
ይህ የክፍያ መጓደል በኦሮሚያ ክልል ብቻ የተወሰነ ሳይሆን በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ የጤና ባለሙያዎች በተደጋጋሚ የሚያነሱት አቢይ የብሶት ምንጭ መሆኑ ይታወቃል። የህክምና ባለሙያዎቹ ዋነኛ ጥያቄ በመንግስት አዋጅ እና ህግ የተፈቀደላቸውን መሰረታዊ መብት ለምን እንደሚነፈጉ የሚሞግት ነው። የአሰሪና ሰራተኛ ጉዳይ አዋጅ አንቀጽ ስልሳ ስምንት የትርፍ ሰዓት ስራ አከፋፈልን በተመለከተ የማያሻማ እና ግልጽ ህጋዊ ድንጋጌ አስቀምጦ እያለ፣ ተቋማቱ ይህንን ህግ ወደጎን ብለውታል ሲሉ ባለሙያዎቹ በምሬት ይገልጻሉ።
የችግሩን አሳሳቢነት ይበልጥ የሚያጎላው ደግሞ አንዳንዱ የህክምና ባለሙያ እስከ ሰላሳ ስድስት ሰዓታት ድረስ ተከታታይ አድካሚ ስራ ሰርቶ ምንም አይነት የትርፍ ሰዓት ክፍያ እስከነጭራሹ የማይከፈልበት አሰራር መስፈኑ ነው። ሐኪሞች እና የጤና ባለሙያዎች የህይወት አድን ስራቸውን ወደጎን በመተው ያለ በቂ ምክንያት እና መነሻ የጥያቄ ድምጽ እንደማያሰሙ የሚሞግቱት የዘርፉ ተንታኞች፣ የጤና ተቋማት አመራሮች የዜጎችን ጤና ለሚጠብቁ ባለሙያዎች የሚገባውን ህጋዊ ክፍያ በመንፈግ በጤናው ዘርፍ ላይ ተጨማሪ ቀውስ ከመፍጠር ሊቆጠቡ እንደሚገባ በአጽንኦት ያሳስባሉ። የጤና ቢሮው አሁን የወሰደው የማስተካከያ እርምጃ በሌሎችም ክልሎች ተግባራዊ ሊደረግ የሚገባው ወሳኝ ጅምር መሆኑ ተጠቁሟል።
29 days ago
በሮቤ ከተማ የጤና ባለሙያዉን በደቦ በመደብደብ የአካል ጉዳት ያደረሱ ተከሳሾች በእስራት ተቀጡ
በሮቤ ከተማ አስተዳደር አዶሼ ክፍለ ከተማ ሮቤ የተሽከርካሪ መናሕርያ ውስጥ አንድን የጤና ባለሞያ በደቦ የደበደቡ ወጣቶች በእስራት ተቀጡ። እንደ ሮቤ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምርያ የኮሙኒኬሽን ፅህፈት ቤት ሐላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ጌታቸው ታምሩ ገለፃ 1ኛ ሱልጣን ሑሴን ፣ 2ኛ ኢብራሔም ሑሴን እና 3ኛ ቦንሣ አወሉ የተባሉ ተከሳሾች የአንደኛ ተከሣሽ የእጅ ስልክ ጠፋ በሚል ሠበብ በአንድ የጤና ባለሞያ ላይ በደቦ ከፍተኛ ድብደባ በማድረስ የአካል ጉዳት አድርሰዋል።
ሚያዝያ 8 ቀን 2018 ዓም ከጥዋቱ አንድ ሠዓት ተኩል ላይ አሮጌው መናሕርያ ውስጥ የጊኒር ከተማ ጤና ፅህፈት ቤት የጤና ባለሞያ የሆኑትን ዋቆ ከድር የተባሉትን የአንደኛ ተከሣሽ ሞባይል በመጥፋቱ ወስደኃል በሚል ያልተረጋገጠ ማስረጃ በቡድን ተደራጅተው የድብደባ ወንጀል ፈፅመውባቸዋል።ባልተጣራና ባልተረጋገጠ ጉዳይ በመቀናጀት የፈፀሙት የድብደባ ወንጀል በማሕበራዊ ሚዲያ ላይ ከፍተኛ ቁጣ ማስከተሉ ይታወሳል፡፡
ፖሊስም በወቅቱ ሁኔታውን ተከታትሎ የድርጊቱ ፈፃሚ ወጣቶችን በቁጥጥር ስር በማዋል የምርመራ መዝገቡን በተለያዩ ማስረጃዎች በማጣራት መዝገቡን ለአቃቢ ሕግ ልኳል፡፡ አቃቢ ሕግም ከፖሊስ የቀረበውን የምርመራ መዝገብ ተመልክቶ በውንብድና ወንጀል ክስ መስርቷል፡፡ ክሱን የተመለከተው የሮቤ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓም በዋለው ችሎት እያንዳንዳቸዉን በሁለት ዓመት ከሶስት ወራት እስራት እንዲቀጡ የወሠነባቸው መሆኑ ምክትል ኢንስፔክተር ታምሩ ጌታቸው ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡
በሮቤ ከተማ አስተዳደር አዶሼ ክፍለ ከተማ ሮቤ የተሽከርካሪ መናሕርያ ውስጥ አንድን የጤና ባለሞያ በደቦ የደበደቡ ወጣቶች በእስራት ተቀጡ። እንደ ሮቤ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምርያ የኮሙኒኬሽን ፅህፈት ቤት ሐላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ጌታቸው ታምሩ ገለፃ 1ኛ ሱልጣን ሑሴን ፣ 2ኛ ኢብራሔም ሑሴን እና 3ኛ ቦንሣ አወሉ የተባሉ ተከሳሾች የአንደኛ ተከሣሽ የእጅ ስልክ ጠፋ በሚል ሠበብ በአንድ የጤና ባለሞያ ላይ በደቦ ከፍተኛ ድብደባ በማድረስ የአካል ጉዳት አድርሰዋል።
ሚያዝያ 8 ቀን 2018 ዓም ከጥዋቱ አንድ ሠዓት ተኩል ላይ አሮጌው መናሕርያ ውስጥ የጊኒር ከተማ ጤና ፅህፈት ቤት የጤና ባለሞያ የሆኑትን ዋቆ ከድር የተባሉትን የአንደኛ ተከሣሽ ሞባይል በመጥፋቱ ወስደኃል በሚል ያልተረጋገጠ ማስረጃ በቡድን ተደራጅተው የድብደባ ወንጀል ፈፅመውባቸዋል።ባልተጣራና ባልተረጋገጠ ጉዳይ በመቀናጀት የፈፀሙት የድብደባ ወንጀል በማሕበራዊ ሚዲያ ላይ ከፍተኛ ቁጣ ማስከተሉ ይታወሳል፡፡
ፖሊስም በወቅቱ ሁኔታውን ተከታትሎ የድርጊቱ ፈፃሚ ወጣቶችን በቁጥጥር ስር በማዋል የምርመራ መዝገቡን በተለያዩ ማስረጃዎች በማጣራት መዝገቡን ለአቃቢ ሕግ ልኳል፡፡ አቃቢ ሕግም ከፖሊስ የቀረበውን የምርመራ መዝገብ ተመልክቶ በውንብድና ወንጀል ክስ መስርቷል፡፡ ክሱን የተመለከተው የሮቤ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓም በዋለው ችሎት እያንዳንዳቸዉን በሁለት ዓመት ከሶስት ወራት እስራት እንዲቀጡ የወሠነባቸው መሆኑ ምክትል ኢንስፔክተር ታምሩ ጌታቸው ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡
29 days ago
በአዲስ አበባ ሲካሄድ የቆየው የአፍሪካ የሕክምና ትምህርት ጉባኤ በስኬት ተጠናቀቀ
#ethiopia | በአፍሪካ አህጉር የሕክምና ትምህርትን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ያለመውና ለሦስት ቀናት በአዲስ አበባ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የ"MedEDAfrica 2026" ዓለም አቀፍ ጉባኤ በስኬት ተጠናቋል።
በጉባኤው ማጠቃለያ ሥነ-ሥርዓት ላይ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዲኤታዋ ወይዘሮ ሳህረላ አብዱላሂ መድረኩ ለኢትዮጵያ የጤና ዘርፍ ጠቃሚ እይታዎችንና የፖሊሲ ምክረ-ሃሳቦችን ተገኝቶባቸዋል።
በተጨማሪም ሀገሪቱ በሕክምና ትምህርትና በጤናው ዘርፍ ልማት ያሏትን መልካም ተሞክሮዎች ለሌሎች ሀገራት ያካፈለችበት መልካም አጋጣሚ መሆኑን ጠቁመዋል።
ኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎችን አቅም ለማጠናከርና የሥልጠና ጥራትን ለማሻሻል በርካታ ሥራዎችን እየሠራች መሆኑን ያነሱት ሚኒስትር ዲኤታዋ በሬዚደንሲ መርሃ-ግብሮቿ አማካኝነት የጎረቤት ሀገራትን የሕክምና ተማሪዎች በማሠልጠን ለቀጣናው የጤና ልማት የበኩሏን ድጋፍ እያበረከተች እንደምትገኝም አክለው ገልጸዋል።
በሌላ በኩል የ"MedEDAfrica" ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ሊዮኔል ግሪን-ቶምፕሰን ኢትዮጵያ ለጉባኤው መሳካት ላደረገችው የላቀ አስተዋጽኦ አድናቆታቸውን ችረዋል።
ይህ ታላቅ መድረክ በመላው አፍሪካ ጠንካራና የማይበገሩ የጤና ሥርዓቶችን ለመገንባት የሚያስችሉ ስልታዊ ውይይቶች የተካሄዱበት መሆኑንም አጉልተው አሳይተዋል።
በማጠቃለያ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ በዘርፉ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላበረከቱ መምህራን፣ የጤና ባለሙያዎችና ባለድርሻ አካላት የዕውቅናና የምስጋና መርሃ-ግብር ተከናውኗል።
ከጉባኤው ማጠናቀቂያ በኋላም የጉባኤው ተሳታፊዎች የአድዋ ሙዚየምን ጨምሮ በአዲስ አበባ ከተማ በስፋት እየተተገበሩ ያሉ የወንዝ ዳርቻና የኮሪደር ልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | በአፍሪካ አህጉር የሕክምና ትምህርትን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ያለመውና ለሦስት ቀናት በአዲስ አበባ ከተማ ሲካሄድ የቆየው የ"MedEDAfrica 2026" ዓለም አቀፍ ጉባኤ በስኬት ተጠናቋል።
በጉባኤው ማጠቃለያ ሥነ-ሥርዓት ላይ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዲኤታዋ ወይዘሮ ሳህረላ አብዱላሂ መድረኩ ለኢትዮጵያ የጤና ዘርፍ ጠቃሚ እይታዎችንና የፖሊሲ ምክረ-ሃሳቦችን ተገኝቶባቸዋል።
በተጨማሪም ሀገሪቱ በሕክምና ትምህርትና በጤናው ዘርፍ ልማት ያሏትን መልካም ተሞክሮዎች ለሌሎች ሀገራት ያካፈለችበት መልካም አጋጣሚ መሆኑን ጠቁመዋል።
ኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎችን አቅም ለማጠናከርና የሥልጠና ጥራትን ለማሻሻል በርካታ ሥራዎችን እየሠራች መሆኑን ያነሱት ሚኒስትር ዲኤታዋ በሬዚደንሲ መርሃ-ግብሮቿ አማካኝነት የጎረቤት ሀገራትን የሕክምና ተማሪዎች በማሠልጠን ለቀጣናው የጤና ልማት የበኩሏን ድጋፍ እያበረከተች እንደምትገኝም አክለው ገልጸዋል።
በሌላ በኩል የ"MedEDAfrica" ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ሊዮኔል ግሪን-ቶምፕሰን ኢትዮጵያ ለጉባኤው መሳካት ላደረገችው የላቀ አስተዋጽኦ አድናቆታቸውን ችረዋል።
ይህ ታላቅ መድረክ በመላው አፍሪካ ጠንካራና የማይበገሩ የጤና ሥርዓቶችን ለመገንባት የሚያስችሉ ስልታዊ ውይይቶች የተካሄዱበት መሆኑንም አጉልተው አሳይተዋል።
በማጠቃለያ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ በዘርፉ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላበረከቱ መምህራን፣ የጤና ባለሙያዎችና ባለድርሻ አካላት የዕውቅናና የምስጋና መርሃ-ግብር ተከናውኗል።
ከጉባኤው ማጠናቀቂያ በኋላም የጉባኤው ተሳታፊዎች የአድዋ ሙዚየምን ጨምሮ በአዲስ አበባ ከተማ በስፋት እየተተገበሩ ያሉ የወንዝ ዳርቻና የኮሪደር ልማት ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የአፍሪካ የሕክምና ትምህርት ጉባኤ በአዲስ አበባ
📌ኢትዮጵያ በሕክምናና በዲጂታል ፈጠራ የአህጉሪቱ አርአያ ለመሆን እየሠራች ነው
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ በድምቀት እየተካሄደ በሚገኘው የአፍሪካ የሕክምና ትምህርት ጉባኤ (MedEDAfrica_2026) ላይ ኢትዮጵያ በሕክምና ትምህርትና በዲጂታል ፈጠራ የአህጉሪቱን የነገ ዕጣ ፈንታ ለመቅረጽ በከፍተኛ ቁርጠኝነት እየሠራች መሆኗ ተገለጸ።
በጉባኤው ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እንዳስታወቁት ሀገራችን ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የመጡ የጤና ባለሙያዎችን በከፍተኛ የሕክምና ትምህርት ተቋማቷ በማሰልጠን ቀጠናዊ የልህቀት ማዕከል ሆና እያገለገለች ትገኛለች።
አክለውም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አመራር ሰጪነት ኢትዮጵያ በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ እና በዲጂታል ፈጠራ ለአፍሪካ አርአያ ለመሆን ሰፊ ዝግጅት እያደረገች መሆኑን ጠቁመዋል። የአፍሪካን ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ለመፍታት በመላው አህጉሪቱ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ሆስፒታሎች እና የኢንዱስትሪው ዘርፍ በቅንጅት ሊሠሩ እንደሚገባ ያሳሰቡት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የጥናትና ምርምር ውጤቶችም የሕዝብን ሕይወት በተግባር ወደሚቀይሩ ጠንካራ የፖሊሲ መመሪያዎች ሊለወጡ ይገባል ብለዋል።
በሌላ በኩል በዚሁ መድረክ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ ኢትዮጵያ ይህንን አህጉራዊ ጉባኤ በማዘጋጀት ከመላው አፍሪካና ከሌሎችም የዓለም ሀገራት የመጡ ተሳታፊዎችን ለማስተናገድ በመብቃቷ የተሰማቸውን ጥልቅ ክብር ገልጸዋል። የአንድ አገርም ሆነ የአህጉር የጤና ሥርዓት ጥንካሬው የሚመነጨው ብቁ ዘመናዊና ለወደፊቱ ጊዜ የተዘጋጀ የጤና የሰው ኃይል ከመፍጠር ላይ መሆኑን ያብራሩት ሚኒስትሯ ኢትዮጵያ በመሠረታዊ የጤና እንክብካቤ፣ በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን፣ በመድኃኒትና የሕክምና ግብዓቶች የሀገር ውስጥ ምርት፣ በዘላቂ የጤና ፋይናንስ እንዲሁም በሙያ ማሻሻያ መርሃ ግብሮች እያስመዘገበች ያለውን አበረታች እመርታ ለተሳታፊዎች አጋርተዋል።
በአጠቃላይ የሕክምና ትምህርትን ማዘመንና ማጠናከር ለአፍሪካ ጤና፣ አቅም ግንባታና የወደፊት ሁለንተናዊ ዕድገት እጅግ ወሳኝ ኢንቨስትመንት መሆኑ በጉባኤው ላይ በስፋት ተንጸባርቋል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
📌ኢትዮጵያ በሕክምናና በዲጂታል ፈጠራ የአህጉሪቱ አርአያ ለመሆን እየሠራች ነው
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ በድምቀት እየተካሄደ በሚገኘው የአፍሪካ የሕክምና ትምህርት ጉባኤ (MedEDAfrica_2026) ላይ ኢትዮጵያ በሕክምና ትምህርትና በዲጂታል ፈጠራ የአህጉሪቱን የነገ ዕጣ ፈንታ ለመቅረጽ በከፍተኛ ቁርጠኝነት እየሠራች መሆኗ ተገለጸ።
በጉባኤው ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እንዳስታወቁት ሀገራችን ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የመጡ የጤና ባለሙያዎችን በከፍተኛ የሕክምና ትምህርት ተቋማቷ በማሰልጠን ቀጠናዊ የልህቀት ማዕከል ሆና እያገለገለች ትገኛለች።
አክለውም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አመራር ሰጪነት ኢትዮጵያ በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ እና በዲጂታል ፈጠራ ለአፍሪካ አርአያ ለመሆን ሰፊ ዝግጅት እያደረገች መሆኑን ጠቁመዋል። የአፍሪካን ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ለመፍታት በመላው አህጉሪቱ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ሆስፒታሎች እና የኢንዱስትሪው ዘርፍ በቅንጅት ሊሠሩ እንደሚገባ ያሳሰቡት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የጥናትና ምርምር ውጤቶችም የሕዝብን ሕይወት በተግባር ወደሚቀይሩ ጠንካራ የፖሊሲ መመሪያዎች ሊለወጡ ይገባል ብለዋል።
በሌላ በኩል በዚሁ መድረክ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ ኢትዮጵያ ይህንን አህጉራዊ ጉባኤ በማዘጋጀት ከመላው አፍሪካና ከሌሎችም የዓለም ሀገራት የመጡ ተሳታፊዎችን ለማስተናገድ በመብቃቷ የተሰማቸውን ጥልቅ ክብር ገልጸዋል። የአንድ አገርም ሆነ የአህጉር የጤና ሥርዓት ጥንካሬው የሚመነጨው ብቁ ዘመናዊና ለወደፊቱ ጊዜ የተዘጋጀ የጤና የሰው ኃይል ከመፍጠር ላይ መሆኑን ያብራሩት ሚኒስትሯ ኢትዮጵያ በመሠረታዊ የጤና እንክብካቤ፣ በዲጂታል ትራንስፎርሜሽን፣ በመድኃኒትና የሕክምና ግብዓቶች የሀገር ውስጥ ምርት፣ በዘላቂ የጤና ፋይናንስ እንዲሁም በሙያ ማሻሻያ መርሃ ግብሮች እያስመዘገበች ያለውን አበረታች እመርታ ለተሳታፊዎች አጋርተዋል።
በአጠቃላይ የሕክምና ትምህርትን ማዘመንና ማጠናከር ለአፍሪካ ጤና፣ አቅም ግንባታና የወደፊት ሁለንተናዊ ዕድገት እጅግ ወሳኝ ኢንቨስትመንት መሆኑ በጉባኤው ላይ በስፋት ተንጸባርቋል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
1 month ago
" የጤና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድ ፈተና በነሐሴ ወር 2018 ዓ.ም ይሰጣል " - ጤና ሚኒስቴር
ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ለተመረቁ የጤና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድ ፈተና በነሐሴ ወር 2018 ዓ.ም ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ገልጿል።
መረጃቸውን ወደ ሲስተም ያላስገቡ ነባር እና አዲስ ተመዛኞች ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ https://hple.moh.gov.et/ ላይ በመግባት የብሔራዊ መታወቂያ መለያ ቁጥር (FAN 16 Digit) በማስገባት አስፈላጊ መረጃዎችን በማሟላት ለምዝገባ እንዲዘጋጁ ሚኒስቴሩ አሳስቧል፡፡
መረጃ የማስተሳሰር ሂደት እንዳለቀ የፈተና ጣቢያ መረጣ ሂደት እንደሚቀጥል ተገልጿል፡፡
በሰኔ 2018 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ተፈትነው ያለፉ ተመዛኞች የስም ዝርዝራቸው በተማሩበት ተቋም አማካኝነት ወደ ሲስተም ማስጫን እንደሚጠበቅባቸው ሚኒስቴሩ አስገንዝቧል።
Addis_Reporter
Addis_Reporter
ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ ዲግሪ ለተመረቁ የጤና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድ ፈተና በነሐሴ ወር 2018 ዓ.ም ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ገልጿል።
መረጃቸውን ወደ ሲስተም ያላስገቡ ነባር እና አዲስ ተመዛኞች ከሰኔ 30 እስከ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ https://hple.moh.gov.et/ ላይ በመግባት የብሔራዊ መታወቂያ መለያ ቁጥር (FAN 16 Digit) በማስገባት አስፈላጊ መረጃዎችን በማሟላት ለምዝገባ እንዲዘጋጁ ሚኒስቴሩ አሳስቧል፡፡
መረጃ የማስተሳሰር ሂደት እንዳለቀ የፈተና ጣቢያ መረጣ ሂደት እንደሚቀጥል ተገልጿል፡፡
በሰኔ 2018 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ተፈትነው ያለፉ ተመዛኞች የስም ዝርዝራቸው በተማሩበት ተቋም አማካኝነት ወደ ሲስተም ማስጫን እንደሚጠበቅባቸው ሚኒስቴሩ አስገንዝቧል።
Addis_Reporter
Addis_Reporter
1 month ago
ልብ ጠጋኞቹ ኢትዮጵያ ገቡ
#ethiopia | ከ6 የተለያዩ ሀገራት የተውጣጡ ከ55 በላይ በጎ ፈቃደኛ የልብ ህክምና ስፔሻሊስቶች፣ ሰርጅኖችና የጤና ባለሙያዎች በኢትዮጵያ ከ200 በላይ ለሚሆኑ ህሙማን ነጻ እና ውስብስብ የልብ ህክምና ለመስጠት አዲስ አበባ ገብተዋል።
«ሄርት አታክ ኢትዮጵያ» (Heart Attack Ethiopia) በተሰኘው በጎ አድራጎት ድርጅት የተዘጋጀው 5ኛው ዙር ዘመቻ፣ በዶ/ር ተስፋዬ ተሊላ እና ዶ/ር ኦብስኔት መርዕድ የሚመራ ሲሆን፣ ከካናዳ፣ አሜሪካ፣ ሕንድ፣ ሩዋንዳ፣ ቦትስዋናና ሌሎች ሀገራት የመጡ ባለሙያዎች ከህክምና ቁሳቁሶች ጋር ወደ ሀገር ገብተዋል።
የሁለት ሳምንታት የነጻ ህክምና ዘመቻው በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል፣ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል፣ በካርዲያክ ሴንተር እና በኮሪያ ሆስፒታል በአጠቃላይ በ4 የህክምና ማዕከላት ይካሄዳል። ህሙማን የሚመረጡትም በሆስፒታሎቹ ነባር የወረፋ አሰራር መሰረት መሆኑ ተገልጿል።
ድርጅቱ ባለፉት አራት ዙሮች ብቻ ከ6 ሚሊዮን ዶላር በላይ ወጪ በመሸፈን 461 ታካሚዎችን ከከባድ የልብ ህመም መታደግ መቻሉን ገልጿል።
ከህክምና አገልግሎቱ በተጨማሪ 6 የኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎች ለልዩ ስልጠና ወደ ሕንድ እንደሚላኩ የተገለጸ ሲሆን፣ በቀጣይም በኢትዮጵያ ዘላቂ የልብ ህክምና አቅም ለመገንባት የህክምና ማዕከል ግንባታ ዕቅድ ይፋ እንደሚደረግ ተገልጿል።
#ethiopia | ከ6 የተለያዩ ሀገራት የተውጣጡ ከ55 በላይ በጎ ፈቃደኛ የልብ ህክምና ስፔሻሊስቶች፣ ሰርጅኖችና የጤና ባለሙያዎች በኢትዮጵያ ከ200 በላይ ለሚሆኑ ህሙማን ነጻ እና ውስብስብ የልብ ህክምና ለመስጠት አዲስ አበባ ገብተዋል።
«ሄርት አታክ ኢትዮጵያ» (Heart Attack Ethiopia) በተሰኘው በጎ አድራጎት ድርጅት የተዘጋጀው 5ኛው ዙር ዘመቻ፣ በዶ/ር ተስፋዬ ተሊላ እና ዶ/ር ኦብስኔት መርዕድ የሚመራ ሲሆን፣ ከካናዳ፣ አሜሪካ፣ ሕንድ፣ ሩዋንዳ፣ ቦትስዋናና ሌሎች ሀገራት የመጡ ባለሙያዎች ከህክምና ቁሳቁሶች ጋር ወደ ሀገር ገብተዋል።
የሁለት ሳምንታት የነጻ ህክምና ዘመቻው በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል፣ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል፣ በካርዲያክ ሴንተር እና በኮሪያ ሆስፒታል በአጠቃላይ በ4 የህክምና ማዕከላት ይካሄዳል። ህሙማን የሚመረጡትም በሆስፒታሎቹ ነባር የወረፋ አሰራር መሰረት መሆኑ ተገልጿል።
ድርጅቱ ባለፉት አራት ዙሮች ብቻ ከ6 ሚሊዮን ዶላር በላይ ወጪ በመሸፈን 461 ታካሚዎችን ከከባድ የልብ ህመም መታደግ መቻሉን ገልጿል።
ከህክምና አገልግሎቱ በተጨማሪ 6 የኢትዮጵያ የጤና ባለሙያዎች ለልዩ ስልጠና ወደ ሕንድ እንደሚላኩ የተገለጸ ሲሆን፣ በቀጣይም በኢትዮጵያ ዘላቂ የልብ ህክምና አቅም ለመገንባት የህክምና ማዕከል ግንባታ ዕቅድ ይፋ እንደሚደረግ ተገልጿል።
1 month ago
ud83eudd69 u1246u1295u1306 u1230u1295u130bu12ceu127d u1208u1290u1308 u1245u12f3u121c u134du122cu123d u1245u122du132b u12a0u12d8u130bu1305u1270u1293u120d!!!
u1208u121bu12d8u12dd u12e8u12f2u1302u1273u120d u1245u122du132b u1218u1270u130du1260u122au12ebu1363u1274u120cu1265u122d u1231u1350u122du12a0u1355 u12c8u12edu121d u12d8u1218u1295 u1308u1260u12ebu1295 u12edu1320u1240u1219u1362
u1233u121du1295u1273u12cau12c9 u1245u12f3u121c u12f0u1228u1230u1364 u12e8u12f2u1302u1273u120d u1245u122du132b u120du12e9 u12e8u1245u12f3u121c u1218u12f0u1266u127d u12adu134du1275 u1293u1278u12cdu1362 u1260u12f2u1302u1273u120d u1245u122du132b u12a0u121bu12abu129du1290u1275 u1260u121bu1295u129bu12cdu121d u130au12dc u12e8u121au1348u120du1309u1275u1295 u1325u122bu1275u1293 u1218u1320u1295 u12ebu120bu1278u12cdu1295 u1245u122du132bu12ceu127d u12a8u1229u1265 u1218u12f0u1265 u1300u121du122e u121bu130du1298u1275 u12edu127du120bu1209u1362
u1263u1205u120bu12cau12cdu1295 u12e8u1245u122du132b u12a0u1230u122bu122d u1260u12d8u1218u1293u12ca u1218u1295u1308u12f5 u12a0u1245u122du1260u1295u120du12ceu1273u120du1362
u2705 u1324u1293u121bu1290u1275u1366 u12e8u12a5u122du12f5 u12a5u1295u1235u1233u1271 u1260u12a0u12f2u1235 u12a0u1260u1263 u1244u122bu12ceu127d u12f5u122du1305u1275 u1260u1324u1293 u1263u1208u1219u12eb u12e8u1270u1218u1228u1218u1229 u1293u1278u12cdu1362
u2705 u121du1279u1290u1275u1366 u12a8u1229u1265 (1/4) u1218u12f0u1265 u1300u121du122e(u1201u1209u121d u12e8u1235u130b u1265u120du1276u127d u12e8u1270u121fu120b)u1362
u2705 u1325u122bu1275u1366 u1260u1325u1295u1243u1244 u12e8u1270u1218u1228u1320 u1230u1295u130bu1362
u2705 u12a0u1235u1270u121bu121bu129du1290u1275u1366 u1295u133du1205u1293u12cd u12e8u1270u1320u1260u1240u1362
u12f2u1302u1273u120d u1245u122du132b - u1325u122bu1275 u1293 u1273u121bu129du1290u1275 u1218u1208u12ebu127du1295 u1290u12cd!
#u1245u122du132b #u12f2u1302u1273u120du1245u122du132b #digitalethiopia #medeb #meat #oxkircha #u1235u130b #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kirchameat ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
🥩 ቆንጆ ሰንጋዎች ለነገ ቅዳሜ ፍሬሽ ቅርጫ አዘጋጅተናል!!!
ለማዘዝ የዲጂታል ቅርጫ መተግበሪያ፣ቴሌብር ሱፐርአፕ ወይም ዘመን ገበያን ይጠቀሙ።
ሳምንታዊዉ ቅዳሜ ደረሰ፤ የዲጂታል ቅርጫ ልዩ የቅዳሜ መደቦች ክፍት ናቸው። በዲጂታል ቅርጫ አማካኝነት በማንኛውም ጊዜ የሚፈልጉትን ጥራትና መጠን ያላቸውን ቅርጫዎች ከሩብ መደብ ጀምሮ ማግኘት ይችላሉ።
ባህላዊውን የቅርጫ አሰራር በዘመናዊ መንገድ አቅርበንልዎታል።
✅ ጤናማነት፦ የእርድ እንስሳቱ በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት በጤና ባለሙያ የተመረመሩ ናቸው።
✅ ምቹነት፦ ከሩብ (1/4) መደብ ጀምሮ(ሁሉም የስጋ ብልቶች የተሟላ)።
✅ ጥራት፦ በጥንቃቄ የተመረጠ ሰንጋ።
✅ አስተማማኝነት፦ ንጽህናው የተጠበቀ።
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት ና ታማኝነት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #digitalethiopia #medeb #meat #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kirchameat
1 month ago
የማዳ ዋላቡ ዩኒቨርሲቲ የሻሸመኔ ካምፓስ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ
#ethiopia | በ ሻሸመኔ ካምፓስ 405 ተማሪዎች በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ ዘርፎች በተለያዩ ሙያዎች የተማሩ ተማሪዎች በዛሬው ቀን በደማቅ ሥነ-ሥርዓት ተመርቀዋል።
የምረቃው ሥነ-ሥርዓት በ ካምፓስ ተካሂዶ የተማሪዎች ቤተሰቦች፣ እንግዶች እና የክልል ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
የፕሬዚዳንቱ መልዕክት
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና በምረቃው ላይ ባሰሙት መልዕክት፣ የተማሪዎች የትምህርት ጉዞ መጨረሻ ብቻ ሳይሆን አዲስ ተልዕኮ መጀመሪያ መሆኑን አስገንዝበዋል። የተማሪዎች ድካም፣ የቤተሰቦች መስዋዕትነት እና የመምህራን ትጋት በታላቅ ክብር መታወስ እንዳለበት ገልጸዋል።
“አንድ ጉዞ መጨረሻ ሌላ ጉዞ መጀመሪያ ነው” በሚል አባባል በመጠቀም፣ ተመራቂዎች እውቀታቸውን በሙሉ ታማኝነት፣ ብቃት እና ርህራሄ ለሕዝብ አገልግሎት እንዲያውሉ አሳስበዋል።
ሙያዊ አቅጣጫ እና ምክር
ፕሬዚዳንቱ ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና በተለይ ለጤና ባለሙያዎች እውቀታቸው አካልን እንዲፈውስ ሲያግዝ፣ ርህራሄ እና ሰብአዊነት ግን ልብን እንደሚፈውስ ገልጸዋል። ለመምህራን ደግሞ ትምህርት የወደፊት ትውልድ መሠረት መሆኑን አስታውቀዋል።
የተገኙ ኃላፊዎች መልዕክት
የኦሮሚያ ጤና ቢሮ ምክትል ሃላፊ ዶ/ር ቦኮና ጉታ በበኩላቸው፣ መንግሥት የተጀመረውን የብልጽግና ጉዞ ለማሳካት ጥራት ያለው ትምህርት ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።
የ ከንቲባ አቶ አዳነ ተክለጊዮርጊስ እና ሌሎች የክልል፣ ዞን እና ከተማ ኃላፊዎችም በሥነ-ሥርዓቱ ተገኝተዋል።
የተመራቂዎች ቃል
ተመራቂዎች በበኩላቸው ያገኙትን እውቀት በመጠቀም ለሕብረተሰብ አገልግሎት ለመቆም ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል።
የምረቃው ሥነ-ሥርዓት 405 ተማሪዎች ወደ አዲስ የሙያ ጉዞ በተስፋ፣ በኃላፊነት እና በአገልግሎት መንፈስ እንዲገቡ የሚያሳይ ታላቅ የትምህርት በዓል ሆኖ ተጠናቋል።
#ethiopia | በ ሻሸመኔ ካምፓስ 405 ተማሪዎች በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ ዘርፎች በተለያዩ ሙያዎች የተማሩ ተማሪዎች በዛሬው ቀን በደማቅ ሥነ-ሥርዓት ተመርቀዋል።
የምረቃው ሥነ-ሥርዓት በ ካምፓስ ተካሂዶ የተማሪዎች ቤተሰቦች፣ እንግዶች እና የክልል ኃላፊዎች ተገኝተዋል።
የፕሬዚዳንቱ መልዕክት
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና በምረቃው ላይ ባሰሙት መልዕክት፣ የተማሪዎች የትምህርት ጉዞ መጨረሻ ብቻ ሳይሆን አዲስ ተልዕኮ መጀመሪያ መሆኑን አስገንዝበዋል። የተማሪዎች ድካም፣ የቤተሰቦች መስዋዕትነት እና የመምህራን ትጋት በታላቅ ክብር መታወስ እንዳለበት ገልጸዋል።
“አንድ ጉዞ መጨረሻ ሌላ ጉዞ መጀመሪያ ነው” በሚል አባባል በመጠቀም፣ ተመራቂዎች እውቀታቸውን በሙሉ ታማኝነት፣ ብቃት እና ርህራሄ ለሕዝብ አገልግሎት እንዲያውሉ አሳስበዋል።
ሙያዊ አቅጣጫ እና ምክር
ፕሬዚዳንቱ ዶ/ር ብርሃነመስቀል ጠና በተለይ ለጤና ባለሙያዎች እውቀታቸው አካልን እንዲፈውስ ሲያግዝ፣ ርህራሄ እና ሰብአዊነት ግን ልብን እንደሚፈውስ ገልጸዋል። ለመምህራን ደግሞ ትምህርት የወደፊት ትውልድ መሠረት መሆኑን አስታውቀዋል።
የተገኙ ኃላፊዎች መልዕክት
የኦሮሚያ ጤና ቢሮ ምክትል ሃላፊ ዶ/ር ቦኮና ጉታ በበኩላቸው፣ መንግሥት የተጀመረውን የብልጽግና ጉዞ ለማሳካት ጥራት ያለው ትምህርት ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።
የ ከንቲባ አቶ አዳነ ተክለጊዮርጊስ እና ሌሎች የክልል፣ ዞን እና ከተማ ኃላፊዎችም በሥነ-ሥርዓቱ ተገኝተዋል።
የተመራቂዎች ቃል
ተመራቂዎች በበኩላቸው ያገኙትን እውቀት በመጠቀም ለሕብረተሰብ አገልግሎት ለመቆም ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል።
የምረቃው ሥነ-ሥርዓት 405 ተማሪዎች ወደ አዲስ የሙያ ጉዞ በተስፋ፣ በኃላፊነት እና በአገልግሎት መንፈስ እንዲገቡ የሚያሳይ ታላቅ የትምህርት በዓል ሆኖ ተጠናቋል።
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ከ1.5 ቢሊዮን በላይ ሰዎች የመስማት ችግር አለባቸው!
~ የጤና ድርጅት
#ethiopia | የአለም ጤና ድርጅት ያወጣው መረጃ እንደሚያሳየው ከሆነ በመላው አለም ከ1.5 ቢሊዮን በላይ ሰዎች የመስማት ችግር አለባቸው ብሏል።
ይሁን እንጂ አብዛኛው የህብረተሰብ ክፍል አስፈላጊውን ምርመራ የማግኘት እድል እንደሌለውም ገልጿል።
የጤና ባለሙያዎች እንደሚናገሩት በየጊዜው የሚደረግ የህክምና ምርመራ ለችግሩ ዋነኛ መፍትሔ ነው ይላሉ።
በተለይም በገጠርና መሰረተ ልማት በማይደርስባቸው አካባቢዎች ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የመስማት ችግርን በቶሎ መለየት አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል።
በልጆች ላይ የሚከሰት የመስማት ችግርን በወቅቱ መለየት ከተቻለ ለቋንቋና ለአዕምሮ እድገታቸው ወሳኝ መሆኑንም ባለሙያዎቹ ተናግረዋል።
ባላደጉ ሀገራት ችግሩ የከፋ መሆኑን የገለፀው የአለም ጤና ድርጅት አብዛኛዎቹ ሀገራት ለዜጎቻቸው የጆሮ ቅድመ ምርመራ እንደማያደርጉ ገልጿል።
የመስማት ችግር ቀላሉ መከላከያ መንገዱ አስቀድሞ ምርመራ ማድረግ እንደሆነ ነው ድርጅቱ የገለፀው።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #worldhealthorganization #hearingproblems
~ የጤና ድርጅት
#ethiopia | የአለም ጤና ድርጅት ያወጣው መረጃ እንደሚያሳየው ከሆነ በመላው አለም ከ1.5 ቢሊዮን በላይ ሰዎች የመስማት ችግር አለባቸው ብሏል።
ይሁን እንጂ አብዛኛው የህብረተሰብ ክፍል አስፈላጊውን ምርመራ የማግኘት እድል እንደሌለውም ገልጿል።
የጤና ባለሙያዎች እንደሚናገሩት በየጊዜው የሚደረግ የህክምና ምርመራ ለችግሩ ዋነኛ መፍትሔ ነው ይላሉ።
በተለይም በገጠርና መሰረተ ልማት በማይደርስባቸው አካባቢዎች ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የመስማት ችግርን በቶሎ መለየት አስፈላጊ መሆኑን ገልጸዋል።
በልጆች ላይ የሚከሰት የመስማት ችግርን በወቅቱ መለየት ከተቻለ ለቋንቋና ለአዕምሮ እድገታቸው ወሳኝ መሆኑንም ባለሙያዎቹ ተናግረዋል።
ባላደጉ ሀገራት ችግሩ የከፋ መሆኑን የገለፀው የአለም ጤና ድርጅት አብዛኛዎቹ ሀገራት ለዜጎቻቸው የጆሮ ቅድመ ምርመራ እንደማያደርጉ ገልጿል።
የመስማት ችግር ቀላሉ መከላከያ መንገዱ አስቀድሞ ምርመራ ማድረግ እንደሆነ ነው ድርጅቱ የገለፀው።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #worldhealthorganization #hearingproblems
1 month ago
የተስፋ ቀንዲል
#ethiopia | እኒህ እናት ኗሪነታቸው በሸገር ሲቲ በመናገሻ ከተማ ሲሆን ልጃቸው ዘር፤ ቀለም፤ፆታ፤ እድሜ እና የኑሮ ደረጃ በማይለየው ልጃቸው የአእምሮ ህመም ተጠቂ በመሆኑ ምክንያት ከግንቦት 2012 ዓ.ም ጀምሮ በአማኑኤል የአእምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ክትትል እያደረጉለት ይገኛሉ፡፡
ወ/ሮ አስናቀች ፍስሃ ይባላሉ፡፡ እጅግ ጠንካራ፤ ልበሙሉና ለነገው ትውልድ ጥንካሬን ብርታትን የሚያስተጋቡ እናት ናቸው፡፡
ወ/ሮ አስናቀች ልጃቸው የነበረበትን የቀድሞ ሁኔታ ሲገልፁ ልጄ ፍፁም መናገር አይችልም ነበር አሁን ግን ፈጣሪ ይመስገን በሆስፒታሉ በተደረገለት ህክምናና ክብካቤ መናገር ችሏል ይላሉ፡፡
በእርግጥ እግረ መንገዳችንን ልንገልፅላችሁ የፈለግነው የልጁን የጤና መሻሻል ይሁን እንጅ ዋናቁምነገር ግን ወ/ሮ አስናቀች ፍስሃን ያቀረብንበት ምክንያት ከሌሎች የቤተሰብ አስታማሚዎች ልዩ ሆነው በማግኘታችን ነው፡፡
ወ/ሮ አስናቀች የህክምና ባለሙያም አይደሉም ነገር ግን ተግባራቸው እንደማንኛውም ቤተሰብ ልጃቸው ከህመሙ ተፈውሶ መደበኛ ህይወቱን ሲመራ ማየት ጉጉታቸው ቢሆንም ልጃቸው ሲከታተሉበት የነበረው ሂደት ግን አድናቆትን ስለጫረብን ዛሬ ለእናንተ ልናካፍላችሁ ወደድን፡፡
ወ/ሮ አስናቀች ልጃቸውን በሆስፒታሉ ውስጥ ሲያስታምሙ እንደማንኛውም የቤተሰብ አስታማሚ ጠዋት ቁርሱን፤ ቀን ምሳውን፤ ማታ እራቱን አለፍ ሲልም ንፅህናውን ማስጠበቅ ብቻ አልነበረም ከሚከታተለው ሃኪም ባልተናነሰ የልጃቸውን የመድሃኒት አወሳሰድ፤ አይነት፤ መጠን እንዲሁም የጎንዮሽ ጉዳቱን፤ መድሃኒቱን ሲወስድ የሚታዩ አካላዊና የባህሪ ለውጦችን በሙሉ አጀንዳ አዘጋጅተው የየዕለቱን መዝግበው ይይዛሉ፤፤ ይህንኑ መረጃም ለሚከታተለው የጤና ባለሙያ (ሃኪም) የታዩ ለውጦችን (progress) ቃል በቃል በመዘገቡት መሰረት ያስረዳሉ፡፡
እኒህ እናት በየጊዜው ተኝቶ ለሚታከመው ልጃቸው በሃኪም የሚታዘዙትን መድሃኒቶች የወረቀት ቢን ካርድ አዘጋጅተው ከቢን ካርዱ ላይ የመድሃኒቱን ሳምፕል በመለጠፍ ከስሩ የመድሃኒቱን አይነት (ስም/ብራንድ)፤ መጠን(ዶዝ)፤ የሚወሰድበትን ጊዜ በመመዝገብ ተግባራዊ ያደርጋሉ፡፡
በተመሳሳይ ታካሚው መድሃኒቱን ሲወስድ የሚያሳያቸውን ለውጦች የጎንዮሽ ጉዳት ጨምሮ ለልጃቸው ሃኪም በሚያስረዱበት እናት መዝገብ(አጀንዳ) ላይ ያሰፍራሉ፡፡ ይህንን ተግባር ለአንድ ጊዜ ወይም ለሁለት ጊዜ ወይም ደግሞ ለሶስት ጊዜ አይደለም እየከወኑት የሚገኙት ከ2012 ዓ.ም ጀምሮ እስከ አሁን 2018 ዓ.ም ድረስ እንጅ፡፡
ወ/ሮ አስናቀች እሳቸው የሄዱበትን የህክምና መረጃ አያያዝ የጋን ውስጥ መብራት ሆኖ እንዲቀር አልፈለጉም ፡፡በመሆኑም በአጠገባቸው ለሚገኙ ሌሎች አስታማሚዎችም ተሞክሯቸውን አካፍለዋል፡፡
በቃል ያለ ይረሳል በፅሁፍ ያለ ይወረሳል የሚሉት ወ/ሮ አስናቀች መረጃ በአግባቡ ተሰንዶ መያዞ ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው እንደሆነ እረዳለሁ ይላሉ፡፡
ያ መጀመሪያ ላይ ቃል የማይናገረው ብላቴና አልጋ ላይ ሆኖ እናቴ መፅሃፍ ግዥልኝ ይለኛል እኔም ገዝቼ አመጣሁለት እሱም በስርዓቱ አንብቦ የተረዳውን በወረቀት ላይ ያሰፍራል፤ እኔም እከታተለዋለሁ ይሉናል የዛሬዋ እንግዳችን ወ/ሮ አስናቀች፡፡
በአማኑኤል የአእምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የቤተሰብ ህክምና ስፔሻሊስት ሀኪም የሆኑት ዶ/ር ሚኪያስ ታደለ በበኩላቸው የጤና መረጃ ሰነድ አያያዝን አስመልክቶ በሃገራችን በታካሚ ወይም በአስታማሚ ደረጃ ስለሚደረገው ህክምናና ስለህመሙ ሁኔታ መዝግቦ መያዝ የተለመደ እንዳልሆነ አንስተው ነገር ግን ቁርጠኝነት ያላቸውና የችግሩ አሳሳቢነት የገባቸው እንደ ወ/ሮ አስናቀች ያሉ ሰዎች የህክምና መረጃን ሰንደው በመያዝ ግንባር ቀደምና ምሳሌ ሊሆኑ የሚችሉ ናቸው በማለት ያነሳሉ፡፡
ዶ/ር ሚኪያስ አያይዘውም የህክምና መረጃ መያዝ ጠቀሜታው ለታካሚው ብሎም ለቤተሰብ ጭምር ነው፡፡ አንድ ታካሚ ወይም አስታማሚ የሚወስደውን መድሃኒት አይነት፤ የሚያመጣውን ለውጥና የጎንዮሽ ጉዳት ለይቶ ማወቅ የጤንነቱን ሁኔታ እያሻሻለ እንዲሄድ ያግዘዋል ይላሉ፡፡
ምክንያቱን ሲገልፁም በክትትል ወቅት የመድሃኒቶች መደጋገም እንዳይኖር፤ በሃኪሞች መካከል የሚኖረውን መናበብ ለማሻሻል እንዲሁም የጎንዮሽ ጉዳት ለመቀነስ ያግዛል ብለዋል፡፡ በአጠቃላይ የህክምና ፍሰቱን ወይም ሰንሰለቱን ለመጠበቅ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል በማለት ያነሳሉ፡፡
እንግዲህ እኛም እንደ ወ/ሮ አስናቀች ያሉ ብርቱ፤ ቁርጠኛ እና የህክምና መረጃ ጤና መሆኑን የተረዱ ቤተሰቦችንና ተንከባካቢዎችን ያብዛልን እያልን እንሰናበታለን፡፡
ለአእምሮ ጤናዎ እንተጋለን!
አማኑኤል ሆስፒታል
#ethiopia | እኒህ እናት ኗሪነታቸው በሸገር ሲቲ በመናገሻ ከተማ ሲሆን ልጃቸው ዘር፤ ቀለም፤ፆታ፤ እድሜ እና የኑሮ ደረጃ በማይለየው ልጃቸው የአእምሮ ህመም ተጠቂ በመሆኑ ምክንያት ከግንቦት 2012 ዓ.ም ጀምሮ በአማኑኤል የአእምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ክትትል እያደረጉለት ይገኛሉ፡፡
ወ/ሮ አስናቀች ፍስሃ ይባላሉ፡፡ እጅግ ጠንካራ፤ ልበሙሉና ለነገው ትውልድ ጥንካሬን ብርታትን የሚያስተጋቡ እናት ናቸው፡፡
ወ/ሮ አስናቀች ልጃቸው የነበረበትን የቀድሞ ሁኔታ ሲገልፁ ልጄ ፍፁም መናገር አይችልም ነበር አሁን ግን ፈጣሪ ይመስገን በሆስፒታሉ በተደረገለት ህክምናና ክብካቤ መናገር ችሏል ይላሉ፡፡
በእርግጥ እግረ መንገዳችንን ልንገልፅላችሁ የፈለግነው የልጁን የጤና መሻሻል ይሁን እንጅ ዋናቁምነገር ግን ወ/ሮ አስናቀች ፍስሃን ያቀረብንበት ምክንያት ከሌሎች የቤተሰብ አስታማሚዎች ልዩ ሆነው በማግኘታችን ነው፡፡
ወ/ሮ አስናቀች የህክምና ባለሙያም አይደሉም ነገር ግን ተግባራቸው እንደማንኛውም ቤተሰብ ልጃቸው ከህመሙ ተፈውሶ መደበኛ ህይወቱን ሲመራ ማየት ጉጉታቸው ቢሆንም ልጃቸው ሲከታተሉበት የነበረው ሂደት ግን አድናቆትን ስለጫረብን ዛሬ ለእናንተ ልናካፍላችሁ ወደድን፡፡
ወ/ሮ አስናቀች ልጃቸውን በሆስፒታሉ ውስጥ ሲያስታምሙ እንደማንኛውም የቤተሰብ አስታማሚ ጠዋት ቁርሱን፤ ቀን ምሳውን፤ ማታ እራቱን አለፍ ሲልም ንፅህናውን ማስጠበቅ ብቻ አልነበረም ከሚከታተለው ሃኪም ባልተናነሰ የልጃቸውን የመድሃኒት አወሳሰድ፤ አይነት፤ መጠን እንዲሁም የጎንዮሽ ጉዳቱን፤ መድሃኒቱን ሲወስድ የሚታዩ አካላዊና የባህሪ ለውጦችን በሙሉ አጀንዳ አዘጋጅተው የየዕለቱን መዝግበው ይይዛሉ፤፤ ይህንኑ መረጃም ለሚከታተለው የጤና ባለሙያ (ሃኪም) የታዩ ለውጦችን (progress) ቃል በቃል በመዘገቡት መሰረት ያስረዳሉ፡፡
እኒህ እናት በየጊዜው ተኝቶ ለሚታከመው ልጃቸው በሃኪም የሚታዘዙትን መድሃኒቶች የወረቀት ቢን ካርድ አዘጋጅተው ከቢን ካርዱ ላይ የመድሃኒቱን ሳምፕል በመለጠፍ ከስሩ የመድሃኒቱን አይነት (ስም/ብራንድ)፤ መጠን(ዶዝ)፤ የሚወሰድበትን ጊዜ በመመዝገብ ተግባራዊ ያደርጋሉ፡፡
በተመሳሳይ ታካሚው መድሃኒቱን ሲወስድ የሚያሳያቸውን ለውጦች የጎንዮሽ ጉዳት ጨምሮ ለልጃቸው ሃኪም በሚያስረዱበት እናት መዝገብ(አጀንዳ) ላይ ያሰፍራሉ፡፡ ይህንን ተግባር ለአንድ ጊዜ ወይም ለሁለት ጊዜ ወይም ደግሞ ለሶስት ጊዜ አይደለም እየከወኑት የሚገኙት ከ2012 ዓ.ም ጀምሮ እስከ አሁን 2018 ዓ.ም ድረስ እንጅ፡፡
ወ/ሮ አስናቀች እሳቸው የሄዱበትን የህክምና መረጃ አያያዝ የጋን ውስጥ መብራት ሆኖ እንዲቀር አልፈለጉም ፡፡በመሆኑም በአጠገባቸው ለሚገኙ ሌሎች አስታማሚዎችም ተሞክሯቸውን አካፍለዋል፡፡
በቃል ያለ ይረሳል በፅሁፍ ያለ ይወረሳል የሚሉት ወ/ሮ አስናቀች መረጃ በአግባቡ ተሰንዶ መያዞ ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው እንደሆነ እረዳለሁ ይላሉ፡፡
ያ መጀመሪያ ላይ ቃል የማይናገረው ብላቴና አልጋ ላይ ሆኖ እናቴ መፅሃፍ ግዥልኝ ይለኛል እኔም ገዝቼ አመጣሁለት እሱም በስርዓቱ አንብቦ የተረዳውን በወረቀት ላይ ያሰፍራል፤ እኔም እከታተለዋለሁ ይሉናል የዛሬዋ እንግዳችን ወ/ሮ አስናቀች፡፡
በአማኑኤል የአእምሮ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የቤተሰብ ህክምና ስፔሻሊስት ሀኪም የሆኑት ዶ/ር ሚኪያስ ታደለ በበኩላቸው የጤና መረጃ ሰነድ አያያዝን አስመልክቶ በሃገራችን በታካሚ ወይም በአስታማሚ ደረጃ ስለሚደረገው ህክምናና ስለህመሙ ሁኔታ መዝግቦ መያዝ የተለመደ እንዳልሆነ አንስተው ነገር ግን ቁርጠኝነት ያላቸውና የችግሩ አሳሳቢነት የገባቸው እንደ ወ/ሮ አስናቀች ያሉ ሰዎች የህክምና መረጃን ሰንደው በመያዝ ግንባር ቀደምና ምሳሌ ሊሆኑ የሚችሉ ናቸው በማለት ያነሳሉ፡፡
ዶ/ር ሚኪያስ አያይዘውም የህክምና መረጃ መያዝ ጠቀሜታው ለታካሚው ብሎም ለቤተሰብ ጭምር ነው፡፡ አንድ ታካሚ ወይም አስታማሚ የሚወስደውን መድሃኒት አይነት፤ የሚያመጣውን ለውጥና የጎንዮሽ ጉዳት ለይቶ ማወቅ የጤንነቱን ሁኔታ እያሻሻለ እንዲሄድ ያግዘዋል ይላሉ፡፡
ምክንያቱን ሲገልፁም በክትትል ወቅት የመድሃኒቶች መደጋገም እንዳይኖር፤ በሃኪሞች መካከል የሚኖረውን መናበብ ለማሻሻል እንዲሁም የጎንዮሽ ጉዳት ለመቀነስ ያግዛል ብለዋል፡፡ በአጠቃላይ የህክምና ፍሰቱን ወይም ሰንሰለቱን ለመጠበቅ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል በማለት ያነሳሉ፡፡
እንግዲህ እኛም እንደ ወ/ሮ አስናቀች ያሉ ብርቱ፤ ቁርጠኛ እና የህክምና መረጃ ጤና መሆኑን የተረዱ ቤተሰቦችንና ተንከባካቢዎችን ያብዛልን እያልን እንሰናበታለን፡፡
ለአእምሮ ጤናዎ እንተጋለን!
አማኑኤል ሆስፒታል
1 month ago
ለነፃ የልብ ሕክምና ተዘጋጁ!
* ከ54 በላይ የልብ ሕክምና ባለሙያዎች ወደ ኢትዮጵያ ሊመጡ ነው
#ethiopia | «ኸርት አታክ ኢትዮጵያ» የበጎ አድራጎት ድርጅት ከ54 በላይ የልብ ሕክምና በጎ ፈቃደኛ ባለሙያዎችን ያቀፈ የሕክምና ቡድን በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት ከ200 በላይ ነፃ የልብ ሕክምናና የቀዶ ሕክምና አገልግሎቶችን እንደሚሰጥ አስታውቋል።
ድርጅቱ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ የሕክምና ቡድኑ ከህንድ፣ ካናዳ፣ እንግሊዝ፣ አሜሪካ፣ ሩዋንዳ እና ቦትስዋና የተውጣጡ የልብ ስፔሻሊስት ሐኪሞች፣ ነርሶችና ሌሎች የጤና ባለሙያዎችን ያካተተ መሆኑን ገልጿል።
የድርጅቱ መስራች ዶ/ር ኦብሴ መርዕድ እንዳሉት፣ በዚህ አምስተኛ የሕክምና ዘመቻ ከ200 በላይ የልብ ቀዶ ሕክምናዎችና ሌሎች የካርዲዮሎጂ ፕሮሲጀሮች ይከናወናሉ።
አገልግሎቱም በኮሪያ ሆስፒታል፣ በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል፣ በኢትዮጵያ ብሔራዊ የልብ ህሙማን ህፃናት መርጃ ማዕከል እና በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ይሰጣል።
«ኸርት አታክ ኢትዮጵያ» ከዚህ ቀደም ባከናወናቸው አራት የነፃ የሕክምና ዘመቻዎች ወደ 480 የሚጠጉ የልብ ቀዶ ሕክምናዎችን በነፃ ማከናወኑን ገልጾ፣ በቀጣይም ተመሳሳይ ድጋፎችን እንደሚያስቀጥል አስታውቋል።
ድርጅቱ በመጨረሻም ነፃ የልብ ሕክምና ለማግኘት የሚፈልጉ ዜጎች ለቀጣይ እሁድ እንዲዘጋጁ ጥሪ አቅርቧል።
ሆኖም የሕክምና አገልግሎቱ በአብዛኛው በተዘጋጁ የልብ ሕክምና ማዕከላት ቀድሞ ክትትል ላይ ከነበሩ እና በስፔሻሊስት ሐኪሞች ከተለዩ ታካሚዎች መካከል እንደሚሰጥም ገልጿል።
በሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ኸርትአታክኢትዮጵያ #የልብህክምናበኢትዮጵያ #ጥቁርአንበሳሆስፒታል #ጌጡተመስገንሚዲያናኮሙኒኬሽንስ #getutemesgenmediacommunications
* ከ54 በላይ የልብ ሕክምና ባለሙያዎች ወደ ኢትዮጵያ ሊመጡ ነው
#ethiopia | «ኸርት አታክ ኢትዮጵያ» የበጎ አድራጎት ድርጅት ከ54 በላይ የልብ ሕክምና በጎ ፈቃደኛ ባለሙያዎችን ያቀፈ የሕክምና ቡድን በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት ከ200 በላይ ነፃ የልብ ሕክምናና የቀዶ ሕክምና አገልግሎቶችን እንደሚሰጥ አስታውቋል።
ድርጅቱ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ የሕክምና ቡድኑ ከህንድ፣ ካናዳ፣ እንግሊዝ፣ አሜሪካ፣ ሩዋንዳ እና ቦትስዋና የተውጣጡ የልብ ስፔሻሊስት ሐኪሞች፣ ነርሶችና ሌሎች የጤና ባለሙያዎችን ያካተተ መሆኑን ገልጿል።
የድርጅቱ መስራች ዶ/ር ኦብሴ መርዕድ እንዳሉት፣ በዚህ አምስተኛ የሕክምና ዘመቻ ከ200 በላይ የልብ ቀዶ ሕክምናዎችና ሌሎች የካርዲዮሎጂ ፕሮሲጀሮች ይከናወናሉ።
አገልግሎቱም በኮሪያ ሆስፒታል፣ በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል፣ በኢትዮጵያ ብሔራዊ የልብ ህሙማን ህፃናት መርጃ ማዕከል እና በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ይሰጣል።
«ኸርት አታክ ኢትዮጵያ» ከዚህ ቀደም ባከናወናቸው አራት የነፃ የሕክምና ዘመቻዎች ወደ 480 የሚጠጉ የልብ ቀዶ ሕክምናዎችን በነፃ ማከናወኑን ገልጾ፣ በቀጣይም ተመሳሳይ ድጋፎችን እንደሚያስቀጥል አስታውቋል።
ድርጅቱ በመጨረሻም ነፃ የልብ ሕክምና ለማግኘት የሚፈልጉ ዜጎች ለቀጣይ እሁድ እንዲዘጋጁ ጥሪ አቅርቧል።
ሆኖም የሕክምና አገልግሎቱ በአብዛኛው በተዘጋጁ የልብ ሕክምና ማዕከላት ቀድሞ ክትትል ላይ ከነበሩ እና በስፔሻሊስት ሐኪሞች ከተለዩ ታካሚዎች መካከል እንደሚሰጥም ገልጿል።
በሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ኸርትአታክኢትዮጵያ #የልብህክምናበኢትዮጵያ #ጥቁርአንበሳሆስፒታል #ጌጡተመስገንሚዲያናኮሙኒኬሽንስ #getutemesgenmediacommunications
1 month ago
የበሬ ስጋ ቅርጫ ዘወትር ቅዳሜ ቅዳሜ እኛ ጋር አለ ይዘዙን!!
ለማዘዝ ዲጂታል ቅርጫ መተግበሪያ፣ቴሌብር ሱፐርአፕ ወይም ዘመን ገበያን ይጠቀሙ።
ስጋ ለመቁረጥ የግድ በዓልን መጠበቅ ቀርቷል ዲጂታል ቅርጫ መጥቷል።
በዲጂታል ቅርጫ አማካኝነት በማንኛውም ጊዜ የሚፈልጉትን ጥራትና መጠን ያላቸውን ቅርጫዎች ከሩብ መደብ ጀምሮ ማግኘት ይችላሉ።
ባህላዊውን የቅርጫ አሰራር በዘመናዊ መንገድ አቅርበንልዎታል።
✅ ጤናማነት፦ የእርድ እንስሳቱ በቄራዎች ድርጅት በጤና ባለሙያ የተመረመሩ ናቸው።
✅ ምቹነት፦ ከሩብ (1/4) መደብ ጀምሮ(ሁሉም የስጋ ብልቶች የተሟላ)።
✅ ጥራት፦ በጥንቃቄ የተመረጠ ሰንጋ።
✅ አስተማማኝነት፦ ንጽህናው የተጠበቀ።
ዲጂታል ቅርጫ - ጥራት መለያችን ነው!
#ቅርጫ #ዲጂታልቅርጫ #digitalethiopia #medeb #meat #ፋሲካ #oxkircha #ስጋ #krcha #zemengebeya #digitalkircha #newapp #telebirr #saturday #kirchameat
2 months ago
ለግማሽ ሚሊዮን ሕዝብ አስተማማኝ የጤና ዋስትና የሆነው የበቆጂ ሆስፒታል
📌 የሕክምና ጥራትን ከመዝናኛ ጋር ያቆራኘው ሆስፒታል
#ethiopia | በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ታሪክ ደማቅ ስሟ በወርቅ ቀለም የተጻፈውና የአትሌቶቻችን መፍለቂያ ተብላ የምትታወቀው የበቆጂ ከተማ፣ በአሁኑ ወቅት በሩጫዋ ብቻ ሳይሆን በጤናው ዘርፍም እያሳየች ባለችው አስደናቂ ለውጥ የብዙዎችን ትኩረት እየሳበች ትገኛለች።
በአካባቢው የሚገኘው የበቆጂ ሆስፒታል ካለፈበት የዕድገት ጉዞ አንስቶ አሁን ላይ እየሰጠ ያለው ሰፊና ዘመናዊ የሕክምና አገልግሎት፣ ከተማዋን በጤናው ዘርፍም የልማት ተምሳሌት አድርጓታል።
ይህ ሆስፒታል በ2004 ዓ.ም. ተመስርቶ በ2007 ዓ.ም. መደበኛ ሥራውን ሲጀምር፣ በአካባቢው ለነበሩ 250 ሺህ ለሚጠጉ ነዋሪዎች የመጀመሪያ ደረጃ የሕክምና አገልግሎት በመስጠት ነበር። ሆኖም ግን ተቋሙ በየጊዜው በሚያሳየው ተጨባጭ የሥራ መሻሻልና ውጤታማነት ምክንያት፣ በ2018 ዓ.ም. በጤና ጥበቃ ሚኒስቴርና በኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ በተደረገለት ግምገማ ደረጃው ወደ አጠቃላይ ሆስፒታል እንዲያድግ ተደርጓል።
ይህ የደረጃ ዕድገት ሆስፒታሉ ቀደም ሲል ከነበረው የአገልግሎት አድማስ በላቀ መልኩ አቅሙን እንዲያሳድግና በአሁኑ ወቅት ከ500 ሺህ በላይ ለሚሆን ሕዝብ ጥራቱን የጠበቀ የሕክምና ድጋፍ እንዲያበረክት አስችሎታል።
የሆስፒታሉ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አብዱልፈታ አደም የሆስፒታሉን አጠቃላይ የአገልግሎት ጥራትና አሰራር አስመልክተው ሲናገሩ፣ ተቋሙ አሁን ላይ ከበቆጂ ከተማ ባለፈ በዙሪያው ለሚገኙ እንደ ሌሙ ቢልቢሎ፣ ዶዶላ፣ ሲርካ፣ ሀንቆሎ ዋቤና ገደብ ሀሳሳን የመሳሰሉ በርካታ የምዕራብ አርሲ ወረዳዎችን እያገለገለ እንደሚገኝ ገልጸዋል።
እንደ ሥራ አስኪያጁ ማብራሪያ፣ ሆስፒታሉ የአገልግሎት አሰጣጡን ግልጽና ቀልጣፋ ለማድረግ ሙሉ በሙሉ በሲሲቲቪ ካሜራ የሚደረግበት ሲሆን፣ ይህም በየክፍሉ የሚሰጡ ሕክምናዎችንና የኅብረተሰቡን ቅሬታዎች በቅርበት ለመከታተል ትልቅ እገዛ አድርጓል። ከተለመደው አሰራር በተለየ መልኩ፣ የሆስፒታሉ ሐኪሞችና የጤና ባለሙያዎች ወደ ተለያዩ የገጠር ጤና ጣቢያዎች በአካል ወርደው ሙያዊና የሕክምና ድጋፍ እንደሚሰጡ እንዲሁም ከአሰላ ሆስፒታል ጋር የቴሌ ሜዲሲን ቴክኖሎጂን በመጠቀም ታካሚዎች ሳይንገላቱና ብዙ ወጪ ሳያወጡ ያሉበት ቦታ ሆነው የባለሙያ ምክር እንዲያገኙ እያደረጉ መሆኑን አቶ አብዱልፈታ በሰፊው አብራርተዋል።
የበቆጂ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ ብርሃኔ ነገሰ በበኩላቸው፣ ሆስፒታሉ እያከናወነ ያለውን ስር ነቀል የሪፎርም ሥራ በከፍተኛ ሁኔታ አድንቀዋል። ከንቲባዋ እንዳሉት፣ ተቋሙ የመንግስትን የጤና ፖሊሲና አቅጣጫ በአግባቡ በመተግበር የውስጥ ገቢውን ማሳደግ የቻለ ሲሆን፣ ይህም መድኃኒቶችን ራሱን ችሎ በመግዛት ለማኅበረሰቡ በበቂ ሁኔታ እንዲያቀርብ አስችሎታል። ከንቲባዋ አክለውም፣ በሆስፒታሉ ውስጥ ከአራቱም የሀገሪቱ አቅጣጫዎች የመጡ የተለያዩ ብሔረሰቦች ስብጥር ያላቸው ሐኪሞች፣ ነርሶች፣ የጽዳትና የጥበቃ ሠራተኞች በመናበብና ሙሉ ጊዜያቸውን በመስጠት ሕዝባቸውን በቅንነት እያገለገሉ መሆኑን በኩራት ገልጸዋል።
ይህ የሕክምና አገልግሎት ዘመናዊነትና ጥራት እንደተጠበቀ ሆኖ፣ በሆስፒታሉ ግቢ ውስጥ የተከናወነው ሁለተኛው ትልቅ ስኬት ደግሞ የአካባቢውን ገጽታ የመቀየር ሥራ ነው። ቀደም ሲል በተፈጥሮ ድንጋዮች ተሸፍኖ የነበረውን አስቸጋሪ መሬት፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩን የኮሪደር ልማት ኢኒሼቲቭ መነሻ በማድረግ የሆስፒታሉ ማኔጅመንትና ሠራተኞች በጋራ በመረባረብ ወደ ማራኪ መዝናኛነት ቀይረውታል።
ይህንን አስመልክቶ አቶ አብዱልፈታ አደም ሲያብራሩ፣ "አብዛኛው ኅብረተሰባችን ለመታከም ብቻ ሳይሆን ለመዝናናትም ጭምር ነው ወደ ሆስፒታላችን እየመጣ ያለው" ብለዋል። በግቢው ውስጥ ለአዋቂዎችና ለሕፃናት ተለይተው የተዘጋጁ ሙሉ ፓኬጅ ያላቸው መጫወቻና ማረፊያ ቦታዎች የተገነቡ ሲሆን፣ ይህም በተለይ ሕፃናት ወደ ሕክምና ተቋም ሲመጡ የሚሰማቸውን የ"መርፌ ፍርሃት " አስወግዶ በደስታ እንዲመጡ አድርጓቸዋል። ቦታው ቅዳሜና እሁድ ለሕዝብ ክፍት ሆኖ ማኅበረሰቡ ከቤተሰቡ ጋር የሚዝናናበት ቦታ መሆን ችሏል።
ወይዘሮ ብርሃኔ ነገሰም ይህንን አስደናቂ ለውጥ ሲያጠቃልሉ፣ የሰው እጅ ከሠራ የማይለውጠው ነገር እንደሌለ በተግባር የታየበትና ተቋሙ ከሕክምና መስጫነት ባለፈ የከተማዋ ውብ መዝናኛ እስከሚመስል ድረስ በላቀ ጥረት የተገነባ የኩራት ምንጭ መሆኑን በምስጋና መስክረዋል።
በጌትነት ተመስገን
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia #healthsector #bokojihospital #healthcarereform #oromiahealth
📌 የሕክምና ጥራትን ከመዝናኛ ጋር ያቆራኘው ሆስፒታል
#ethiopia | በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ታሪክ ደማቅ ስሟ በወርቅ ቀለም የተጻፈውና የአትሌቶቻችን መፍለቂያ ተብላ የምትታወቀው የበቆጂ ከተማ፣ በአሁኑ ወቅት በሩጫዋ ብቻ ሳይሆን በጤናው ዘርፍም እያሳየች ባለችው አስደናቂ ለውጥ የብዙዎችን ትኩረት እየሳበች ትገኛለች።
በአካባቢው የሚገኘው የበቆጂ ሆስፒታል ካለፈበት የዕድገት ጉዞ አንስቶ አሁን ላይ እየሰጠ ያለው ሰፊና ዘመናዊ የሕክምና አገልግሎት፣ ከተማዋን በጤናው ዘርፍም የልማት ተምሳሌት አድርጓታል።
ይህ ሆስፒታል በ2004 ዓ.ም. ተመስርቶ በ2007 ዓ.ም. መደበኛ ሥራውን ሲጀምር፣ በአካባቢው ለነበሩ 250 ሺህ ለሚጠጉ ነዋሪዎች የመጀመሪያ ደረጃ የሕክምና አገልግሎት በመስጠት ነበር። ሆኖም ግን ተቋሙ በየጊዜው በሚያሳየው ተጨባጭ የሥራ መሻሻልና ውጤታማነት ምክንያት፣ በ2018 ዓ.ም. በጤና ጥበቃ ሚኒስቴርና በኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ በተደረገለት ግምገማ ደረጃው ወደ አጠቃላይ ሆስፒታል እንዲያድግ ተደርጓል።
ይህ የደረጃ ዕድገት ሆስፒታሉ ቀደም ሲል ከነበረው የአገልግሎት አድማስ በላቀ መልኩ አቅሙን እንዲያሳድግና በአሁኑ ወቅት ከ500 ሺህ በላይ ለሚሆን ሕዝብ ጥራቱን የጠበቀ የሕክምና ድጋፍ እንዲያበረክት አስችሎታል።
የሆስፒታሉ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አብዱልፈታ አደም የሆስፒታሉን አጠቃላይ የአገልግሎት ጥራትና አሰራር አስመልክተው ሲናገሩ፣ ተቋሙ አሁን ላይ ከበቆጂ ከተማ ባለፈ በዙሪያው ለሚገኙ እንደ ሌሙ ቢልቢሎ፣ ዶዶላ፣ ሲርካ፣ ሀንቆሎ ዋቤና ገደብ ሀሳሳን የመሳሰሉ በርካታ የምዕራብ አርሲ ወረዳዎችን እያገለገለ እንደሚገኝ ገልጸዋል።
እንደ ሥራ አስኪያጁ ማብራሪያ፣ ሆስፒታሉ የአገልግሎት አሰጣጡን ግልጽና ቀልጣፋ ለማድረግ ሙሉ በሙሉ በሲሲቲቪ ካሜራ የሚደረግበት ሲሆን፣ ይህም በየክፍሉ የሚሰጡ ሕክምናዎችንና የኅብረተሰቡን ቅሬታዎች በቅርበት ለመከታተል ትልቅ እገዛ አድርጓል። ከተለመደው አሰራር በተለየ መልኩ፣ የሆስፒታሉ ሐኪሞችና የጤና ባለሙያዎች ወደ ተለያዩ የገጠር ጤና ጣቢያዎች በአካል ወርደው ሙያዊና የሕክምና ድጋፍ እንደሚሰጡ እንዲሁም ከአሰላ ሆስፒታል ጋር የቴሌ ሜዲሲን ቴክኖሎጂን በመጠቀም ታካሚዎች ሳይንገላቱና ብዙ ወጪ ሳያወጡ ያሉበት ቦታ ሆነው የባለሙያ ምክር እንዲያገኙ እያደረጉ መሆኑን አቶ አብዱልፈታ በሰፊው አብራርተዋል።
የበቆጂ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ ብርሃኔ ነገሰ በበኩላቸው፣ ሆስፒታሉ እያከናወነ ያለውን ስር ነቀል የሪፎርም ሥራ በከፍተኛ ሁኔታ አድንቀዋል። ከንቲባዋ እንዳሉት፣ ተቋሙ የመንግስትን የጤና ፖሊሲና አቅጣጫ በአግባቡ በመተግበር የውስጥ ገቢውን ማሳደግ የቻለ ሲሆን፣ ይህም መድኃኒቶችን ራሱን ችሎ በመግዛት ለማኅበረሰቡ በበቂ ሁኔታ እንዲያቀርብ አስችሎታል። ከንቲባዋ አክለውም፣ በሆስፒታሉ ውስጥ ከአራቱም የሀገሪቱ አቅጣጫዎች የመጡ የተለያዩ ብሔረሰቦች ስብጥር ያላቸው ሐኪሞች፣ ነርሶች፣ የጽዳትና የጥበቃ ሠራተኞች በመናበብና ሙሉ ጊዜያቸውን በመስጠት ሕዝባቸውን በቅንነት እያገለገሉ መሆኑን በኩራት ገልጸዋል።
ይህ የሕክምና አገልግሎት ዘመናዊነትና ጥራት እንደተጠበቀ ሆኖ፣ በሆስፒታሉ ግቢ ውስጥ የተከናወነው ሁለተኛው ትልቅ ስኬት ደግሞ የአካባቢውን ገጽታ የመቀየር ሥራ ነው። ቀደም ሲል በተፈጥሮ ድንጋዮች ተሸፍኖ የነበረውን አስቸጋሪ መሬት፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩን የኮሪደር ልማት ኢኒሼቲቭ መነሻ በማድረግ የሆስፒታሉ ማኔጅመንትና ሠራተኞች በጋራ በመረባረብ ወደ ማራኪ መዝናኛነት ቀይረውታል።
ይህንን አስመልክቶ አቶ አብዱልፈታ አደም ሲያብራሩ፣ "አብዛኛው ኅብረተሰባችን ለመታከም ብቻ ሳይሆን ለመዝናናትም ጭምር ነው ወደ ሆስፒታላችን እየመጣ ያለው" ብለዋል። በግቢው ውስጥ ለአዋቂዎችና ለሕፃናት ተለይተው የተዘጋጁ ሙሉ ፓኬጅ ያላቸው መጫወቻና ማረፊያ ቦታዎች የተገነቡ ሲሆን፣ ይህም በተለይ ሕፃናት ወደ ሕክምና ተቋም ሲመጡ የሚሰማቸውን የ"መርፌ ፍርሃት " አስወግዶ በደስታ እንዲመጡ አድርጓቸዋል። ቦታው ቅዳሜና እሁድ ለሕዝብ ክፍት ሆኖ ማኅበረሰቡ ከቤተሰቡ ጋር የሚዝናናበት ቦታ መሆን ችሏል።
ወይዘሮ ብርሃኔ ነገሰም ይህንን አስደናቂ ለውጥ ሲያጠቃልሉ፣ የሰው እጅ ከሠራ የማይለውጠው ነገር እንደሌለ በተግባር የታየበትና ተቋሙ ከሕክምና መስጫነት ባለፈ የከተማዋ ውብ መዝናኛ እስከሚመስል ድረስ በላቀ ጥረት የተገነባ የኩራት ምንጭ መሆኑን በምስጋና መስክረዋል።
በጌትነት ተመስገን
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia #healthsector #bokojihospital #healthcarereform #oromiahealth
2 months ago
በኮንጎ 75 የሕክምና ባለሙያዎች በኢቦላ ቫይረስ መጠቃታቸው ተገለፀ
የዓለም ጤና ድርጅት እንደገለጸው ወረርሽኙ ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ 75 የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሕክምና ባለሙያዎች በኢቦላ ቫይረስ ተይዘዋል።
አንድ ከፍተኛ የዓለም ጤና ድርጅት ባለሥልጣን እንደገለፁት በቫይረሱ ከተጠቁ የህክምና ባለሙያዎች መካከል 17ቱ ህይወታቸው አልፏል ።
ብዙ የሕክምና ባለሙያዎች በሽታው
በይፋ ከመታወጁ በፊት ለበሽታው ተጋልጠዋል ተብሏል ።
አሁንም ቢሆን የጤና ባለሙያዎች ራሳቸውን ለመከላከል የሚያስፈልጉ መሠረታዊ መሣሪያዎች አቅርቦት እጥረት እንዳለ ገልፀዋል ። ዘገባው የሮይተርስ ነው፡፡
የዓለም ጤና ድርጅት እንደገለጸው ወረርሽኙ ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ 75 የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሕክምና ባለሙያዎች በኢቦላ ቫይረስ ተይዘዋል።
አንድ ከፍተኛ የዓለም ጤና ድርጅት ባለሥልጣን እንደገለፁት በቫይረሱ ከተጠቁ የህክምና ባለሙያዎች መካከል 17ቱ ህይወታቸው አልፏል ።
ብዙ የሕክምና ባለሙያዎች በሽታው
በይፋ ከመታወጁ በፊት ለበሽታው ተጋልጠዋል ተብሏል ።
አሁንም ቢሆን የጤና ባለሙያዎች ራሳቸውን ለመከላከል የሚያስፈልጉ መሠረታዊ መሣሪያዎች አቅርቦት እጥረት እንዳለ ገልፀዋል ። ዘገባው የሮይተርስ ነው፡፡
2 months ago
በአዲስ አበባ ከተማ ፍቃዳቸውን ያላደሱ የጤና ተቋማት ከመስከረም 30 ቀን 2019 ዓ.ም በኋላ አገልግሎት መስጠት አይችሉም ተባለ‼️
የአዲስ አበባ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን በ2019 በጀት ዓመት የጤና ተቋማት የብቃት ማረጋገጫ እድሳትን በወቅቱ እንዲያጠናቅቁ ጥሪ አቅርቧል።ከ4 ሺህ በላይ የመንግሥትና የግል የጤና ተቋማት እድሳታቸውን ከሐምሌ 1 እስከ ነሐሴ 30 ቀን ድረስ በኦንላይን ሥርዓት ማጠናቀቅ እንደሚገባቸው ባለስልጣኑ አሳስቧል።
በአዲስ አበባ ምግብ እና መድኃኒት ባለስልጣን የጤና ተቋማትና ጤና ባለሙያዎች ብቃት ማረጋገጥ ዳይሬክተር አቶ ታደሰ ወርዶፋ ለብስራት ሬድዮ እንደገለጹት ከነሐሴ 30 እስከ መስከረም 30 ቀን ድረስ ፍቃዳቸውን ያላደሱ ተቋማት በቅጣት ማደስ ይችላሉ። ከመስከረም 30 በኋላ ግን የብቃት ማረጋገጫቸው ወይም የሥራ ፍቃዳቸው ተሰርዞ አገልግሎት መስጠት እንደማችሉ ገልፀዋል።
በተጨማሪም ተቋማቱ የጤና ባለሙያዎች ሲቀጠሩ ወይም ሥራ ሲለቁ ለባለሥልጣኑ በወቅቱ ማሳወቅ እንደሚገባቸው ተጠቁሟል።ከ2 ዓመት በላይ ከሙያ ውጪ የነበሩ ባለሙያዎች የሙያ ፍቃዳቸውን ሳያስተካክሉ መቅጠር እንደማይገባ አንስተዋል።
Seledadotio
Seledadotio
የአዲስ አበባ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን በ2019 በጀት ዓመት የጤና ተቋማት የብቃት ማረጋገጫ እድሳትን በወቅቱ እንዲያጠናቅቁ ጥሪ አቅርቧል።ከ4 ሺህ በላይ የመንግሥትና የግል የጤና ተቋማት እድሳታቸውን ከሐምሌ 1 እስከ ነሐሴ 30 ቀን ድረስ በኦንላይን ሥርዓት ማጠናቀቅ እንደሚገባቸው ባለስልጣኑ አሳስቧል።
በአዲስ አበባ ምግብ እና መድኃኒት ባለስልጣን የጤና ተቋማትና ጤና ባለሙያዎች ብቃት ማረጋገጥ ዳይሬክተር አቶ ታደሰ ወርዶፋ ለብስራት ሬድዮ እንደገለጹት ከነሐሴ 30 እስከ መስከረም 30 ቀን ድረስ ፍቃዳቸውን ያላደሱ ተቋማት በቅጣት ማደስ ይችላሉ። ከመስከረም 30 በኋላ ግን የብቃት ማረጋገጫቸው ወይም የሥራ ፍቃዳቸው ተሰርዞ አገልግሎት መስጠት እንደማችሉ ገልፀዋል።
በተጨማሪም ተቋማቱ የጤና ባለሙያዎች ሲቀጠሩ ወይም ሥራ ሲለቁ ለባለሥልጣኑ በወቅቱ ማሳወቅ እንደሚገባቸው ተጠቁሟል።ከ2 ዓመት በላይ ከሙያ ውጪ የነበሩ ባለሙያዎች የሙያ ፍቃዳቸውን ሳያስተካክሉ መቅጠር እንደማይገባ አንስተዋል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
2 months ago
"የሕክምና ልብሴ ልጄን ከስቃዩ አልሸፈነልኝም"
ውድ ኢትዮጵያውያን፣
#ethiopia | ዶ/ር የሮም ጌታቸው እባላለሁ። ከስድስት ዓመት በላይ በህክምና ሙያ ውስጥ ሕሙማንን በማከም፣ የተሰበሩ ቤተሰቦችን በማጽናናት እና ለብዙዎች ተስፋ በመሆን ኖሬያለሁ። በስራዬ ምክንያት ብዙ ወላጆች በልጆቻቸው አልጋ አጠገብ ሲያለቅሱ አይቻለሁ፣ ብዙ ሰዎች ሕይወትን ለማትረፍ ሲታገሉ ተመልክቻለሁ።
ዛሬ ግን ያ አባት እኔ ሆኛለሁ።
የ3 ዓመት ከ6 ወር ህፃን ልጄ በአጥንት ካንሰር ተጠቅቶ ከባድ የህክምና ፈተና ውስጥ ይገኛል። በየቀኑ ህመሙን ሲታገል ማየት፣ የልጄን ስቃይ እያየሁ ምንም ማድረግ አለመቻሌ ልቤን ይሰብረዋል።
እንደ ሀኪም የበሽታውን ስም አውቃለሁ። እንደ አባት ግን የልጄን ህመም እሸከማለሁ።
ልጄ ሕይወቱን ለማትረፍ ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ ልዩ የአጥንት ቀዶ ጥገና እና ተከታታይ ህክምና ማድረግ ያስፈልገዋል። ለዚህም ከ3.5 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተጠይቆብናል።
እኔ ሀኪም መሆኔ፣ ህዝቤን ለበርካታ አመታት በቅንነት ማገልገሌ ይህን ወጪ ለመሸፈን አላስቻለኝም።
በሀገራችን ያለው የጤና ስርዓት በብዙ ፈተናዎች ውስጥ እያለፈ ነው። የጤና ባለሙያዎች ሌት ተቀን የሕዝብ ሕይወትን ለማዳን ቢተጉም፣ የሚያገኙት ገቢ እና ድጋፍ ብዙ ጊዜ ከሚሸከሙት ኃላፊነት ጋር አይመጣጠንም። ሌሎችን የምናክም እጆቻችን፣ የራሳችንን ልጆች ለማዳን ሲያንሱ ማየት እጅግ ያማል።
የሕክምና ልብሴ ልጄን ከስቃዩ አልሸፈነልኝም። የዶክተርነት ማዕረጌም የልጄን ህመም አላስቆመውም። ዛሬ በፊታችሁ የቆምኩት እንደ ዶክተር ሳይሆን፣ ልጁን ለማጣት የሚፈራ አባት ሆኜ ነው።
ስለዚህ ውድ ወገኖቼ፣ ልጄ የመኖር እድል እንዲያገኝ፣ እና በድጋሚ ሳቁን እንድናይ በአቅማችሁ የምትችሉትን እርዳታ እንድታደርጉልኝ ከልብ እጠይቃለሁ።
ለእናንተ ትንሽ የሚመስለው አስተዋፅኦ ለልጄ ግን ሕይወት ሊሆን ይችላል።
"ሌሎችን ለማከም የቆምኩት እኔ፣ ዛሬ ግን የራሴን ልጅ ለማዳን የወገኖቼን እጅ እጠብቃለሁ።"
እግዚአብሔር የምታደርጉትን ቸርነት በብዙ ይክፈላችሁ።
ዶ/ር የሮም ጌታቸው
CBE - 1000149557982
Abay - 2091011011819814
Awash : 013201344371300
Tele birr: 0910119336
GoFundMe: https://www.gofundme.com/f...
[Share]
ውድ ኢትዮጵያውያን፣
#ethiopia | ዶ/ር የሮም ጌታቸው እባላለሁ። ከስድስት ዓመት በላይ በህክምና ሙያ ውስጥ ሕሙማንን በማከም፣ የተሰበሩ ቤተሰቦችን በማጽናናት እና ለብዙዎች ተስፋ በመሆን ኖሬያለሁ። በስራዬ ምክንያት ብዙ ወላጆች በልጆቻቸው አልጋ አጠገብ ሲያለቅሱ አይቻለሁ፣ ብዙ ሰዎች ሕይወትን ለማትረፍ ሲታገሉ ተመልክቻለሁ።
ዛሬ ግን ያ አባት እኔ ሆኛለሁ።
የ3 ዓመት ከ6 ወር ህፃን ልጄ በአጥንት ካንሰር ተጠቅቶ ከባድ የህክምና ፈተና ውስጥ ይገኛል። በየቀኑ ህመሙን ሲታገል ማየት፣ የልጄን ስቃይ እያየሁ ምንም ማድረግ አለመቻሌ ልቤን ይሰብረዋል።
እንደ ሀኪም የበሽታውን ስም አውቃለሁ። እንደ አባት ግን የልጄን ህመም እሸከማለሁ።
ልጄ ሕይወቱን ለማትረፍ ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ ልዩ የአጥንት ቀዶ ጥገና እና ተከታታይ ህክምና ማድረግ ያስፈልገዋል። ለዚህም ከ3.5 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተጠይቆብናል።
እኔ ሀኪም መሆኔ፣ ህዝቤን ለበርካታ አመታት በቅንነት ማገልገሌ ይህን ወጪ ለመሸፈን አላስቻለኝም።
በሀገራችን ያለው የጤና ስርዓት በብዙ ፈተናዎች ውስጥ እያለፈ ነው። የጤና ባለሙያዎች ሌት ተቀን የሕዝብ ሕይወትን ለማዳን ቢተጉም፣ የሚያገኙት ገቢ እና ድጋፍ ብዙ ጊዜ ከሚሸከሙት ኃላፊነት ጋር አይመጣጠንም። ሌሎችን የምናክም እጆቻችን፣ የራሳችንን ልጆች ለማዳን ሲያንሱ ማየት እጅግ ያማል።
የሕክምና ልብሴ ልጄን ከስቃዩ አልሸፈነልኝም። የዶክተርነት ማዕረጌም የልጄን ህመም አላስቆመውም። ዛሬ በፊታችሁ የቆምኩት እንደ ዶክተር ሳይሆን፣ ልጁን ለማጣት የሚፈራ አባት ሆኜ ነው።
ስለዚህ ውድ ወገኖቼ፣ ልጄ የመኖር እድል እንዲያገኝ፣ እና በድጋሚ ሳቁን እንድናይ በአቅማችሁ የምትችሉትን እርዳታ እንድታደርጉልኝ ከልብ እጠይቃለሁ።
ለእናንተ ትንሽ የሚመስለው አስተዋፅኦ ለልጄ ግን ሕይወት ሊሆን ይችላል።
"ሌሎችን ለማከም የቆምኩት እኔ፣ ዛሬ ግን የራሴን ልጅ ለማዳን የወገኖቼን እጅ እጠብቃለሁ።"
እግዚአብሔር የምታደርጉትን ቸርነት በብዙ ይክፈላችሁ።
ዶ/ር የሮም ጌታቸው
CBE - 1000149557982
Abay - 2091011011819814
Awash : 013201344371300
Tele birr: 0910119336
GoFundMe: https://www.gofundme.com/f...
[Share]
2 months ago
14ኛው ሀገራዊ እና የመጀመሪያው የምስራቅ አፍሪካ የአንቲማይክሮቢያል ግንዛቤ ቀን ተከበረ!
#fastmereja : የፀረ-ተህዋስያን መድኃኒቶች መላመድ ወይም መቋቋም (AMR) እያደረሰ ያለው ዘርፈ-ብዙ ጉዳት በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍም ሆነ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሰው፣ በእንስሳትና በአካባቢ ጤና እንዲሁም በኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ስጋት መደቀኑ ተገለፀ።
ይህ የተገለጸው በአገር አቀፍ ደረጃ ለ14ኛ ጊዜ፣ በምስራቅ አፍሪካ ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ የተከበረውን ብሔራዊ የአንቲማይክሮቢያል ግንዛቤ ቀንን አስመልክቶ በተዘጋጀው ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ መድረክ ላይ ነው።
የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ወይዘሪት ሄራን ገርባ እንደገለፁት በአሁኑ ወቅት በዓለም ላይ በየዓመቱ ከ750 ሺህ በላይ ሰዎች በዚህ ችግር ሳቢያ ሕይወታቸውን እንደሚያጡ የተገለፀ ሲሆን አፋጣኝ እርምጃ ካልተወሰደ ግን እ.ኤ.አ በ2050 የሟቾች ቁጥር ወደ 10 ሚሊዮን ሊጠጋ እንደሚችልና በዓለም ኢኮኖሚ ላይም እስከ 10 ትሪሊዮን ዶላር (ከ2% እስከ 3%) ኪሳራ ሊያደርስ እንደሚችል እና ይህ የኢኮኖሚ ኪሳራ በተለይ በታዳጊ አገራት ላይ ከ5% በላይ ሊበልጥ እንደሚችል ተነግሯል።
በኢትዮጵያ አሁንም ተላላፊ በሽታዎች ከፍተኛውን ቁጥር ይዘው እንደሚገኙ የተገለፀ ሲሆን፣ ጀርሞች መድኃኒቶችን የመቋቋም አቅም እንዲያዳብሩ የሚያደርጉ ዋና ዋና መንስኤዎች የታዘዘን መድኃኒት ሳይጨርሱ ማቋረጥ፣የመውሰጃ ሰዓትን ማዛባት፣ያለሀኪም ትዕዛዝ መድኃኒት ገዝቶ መውሰድ፣እና የሌላ ሰውን መድኃኒት "ያድናል" በሚል እሳቤ መውሰድ ዋነኞቹ መሆናቸው ተጠቅሷል።
ይህ አሠራር በበሽታዎች የመዳን ዕድልን ከመቀነሱም በላይ የሆስፒታል ቆይታንና የሕክምና ወጪን በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረው እንደሚገኝ አስረድተዋል።
ይህንን ችግር ለመከላከል ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመሆን ባለፉት ሁለት ዓመታት "ሀገር አቀፍ የማህበረሰብ ፋርማሲ አስገዳጅ ደረጃ መመሪያ" ያወጣ ሲሆን፣ የአምስት ዓመት ስትራቴጂካዊ ዕቅዱን ባለፈው ግንቦት 2026 ዓ.ም ከወጣው የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) የ10 ዓመት የAMR መከላከያ ዕቅድ ጋር የማስማማት ሥራ መሠራቱ ተረጋግጧል።
የኢትዮጵያ ፋርማሲስቶች ማኅበር (EPA) ከዩኬ የጤና ደኅንነት ኤጀንሲ (UKHSA)፣ ከዓለም አቀፍ የፋርማሲዩቲካል ፌዴሬሽን (FIP)፣ ከአፍሪካ ፋርማሲዩቲካል ፎረምና ከዩኒዶ (UNIDO) ጋር በመሆን የ"አንድ ጤና" (One Health) አካሄድን ለማጠናከር እየሠራ እንደሚገኝ ተገልጿል።
ችግሩን ለመከላከል መላው ማኅበረሰብ፣ የጤና ባለሙያዎች፣ ፖሊሲ አውጪዎችና በተለይም ሕዝብ ዘንድ የመድረስ ከፍተኛ አቅም ያላቸው መገናኛ ብዙኃን (ሚዲያዎች) የተቀናጀ ግንዛቤ በመፍጠር ረገድ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀርቧል።
#fastmereja : የፀረ-ተህዋስያን መድኃኒቶች መላመድ ወይም መቋቋም (AMR) እያደረሰ ያለው ዘርፈ-ብዙ ጉዳት በአሁኑ ወቅት በዓለም አቀፍም ሆነ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሰው፣ በእንስሳትና በአካባቢ ጤና እንዲሁም በኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ስጋት መደቀኑ ተገለፀ።
ይህ የተገለጸው በአገር አቀፍ ደረጃ ለ14ኛ ጊዜ፣ በምስራቅ አፍሪካ ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ የተከበረውን ብሔራዊ የአንቲማይክሮቢያል ግንዛቤ ቀንን አስመልክቶ በተዘጋጀው ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ መድረክ ላይ ነው።
የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ቁጥጥር ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ወይዘሪት ሄራን ገርባ እንደገለፁት በአሁኑ ወቅት በዓለም ላይ በየዓመቱ ከ750 ሺህ በላይ ሰዎች በዚህ ችግር ሳቢያ ሕይወታቸውን እንደሚያጡ የተገለፀ ሲሆን አፋጣኝ እርምጃ ካልተወሰደ ግን እ.ኤ.አ በ2050 የሟቾች ቁጥር ወደ 10 ሚሊዮን ሊጠጋ እንደሚችልና በዓለም ኢኮኖሚ ላይም እስከ 10 ትሪሊዮን ዶላር (ከ2% እስከ 3%) ኪሳራ ሊያደርስ እንደሚችል እና ይህ የኢኮኖሚ ኪሳራ በተለይ በታዳጊ አገራት ላይ ከ5% በላይ ሊበልጥ እንደሚችል ተነግሯል።
በኢትዮጵያ አሁንም ተላላፊ በሽታዎች ከፍተኛውን ቁጥር ይዘው እንደሚገኙ የተገለፀ ሲሆን፣ ጀርሞች መድኃኒቶችን የመቋቋም አቅም እንዲያዳብሩ የሚያደርጉ ዋና ዋና መንስኤዎች የታዘዘን መድኃኒት ሳይጨርሱ ማቋረጥ፣የመውሰጃ ሰዓትን ማዛባት፣ያለሀኪም ትዕዛዝ መድኃኒት ገዝቶ መውሰድ፣እና የሌላ ሰውን መድኃኒት "ያድናል" በሚል እሳቤ መውሰድ ዋነኞቹ መሆናቸው ተጠቅሷል።
ይህ አሠራር በበሽታዎች የመዳን ዕድልን ከመቀነሱም በላይ የሆስፒታል ቆይታንና የሕክምና ወጪን በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረው እንደሚገኝ አስረድተዋል።
ይህንን ችግር ለመከላከል ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመሆን ባለፉት ሁለት ዓመታት "ሀገር አቀፍ የማህበረሰብ ፋርማሲ አስገዳጅ ደረጃ መመሪያ" ያወጣ ሲሆን፣ የአምስት ዓመት ስትራቴጂካዊ ዕቅዱን ባለፈው ግንቦት 2026 ዓ.ም ከወጣው የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) የ10 ዓመት የAMR መከላከያ ዕቅድ ጋር የማስማማት ሥራ መሠራቱ ተረጋግጧል።
የኢትዮጵያ ፋርማሲስቶች ማኅበር (EPA) ከዩኬ የጤና ደኅንነት ኤጀንሲ (UKHSA)፣ ከዓለም አቀፍ የፋርማሲዩቲካል ፌዴሬሽን (FIP)፣ ከአፍሪካ ፋርማሲዩቲካል ፎረምና ከዩኒዶ (UNIDO) ጋር በመሆን የ"አንድ ጤና" (One Health) አካሄድን ለማጠናከር እየሠራ እንደሚገኝ ተገልጿል።
ችግሩን ለመከላከል መላው ማኅበረሰብ፣ የጤና ባለሙያዎች፣ ፖሊሲ አውጪዎችና በተለይም ሕዝብ ዘንድ የመድረስ ከፍተኛ አቅም ያላቸው መገናኛ ብዙኃን (ሚዲያዎች) የተቀናጀ ግንዛቤ በመፍጠር ረገድ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀርቧል።
2 months ago
ያለ ሐኪም ትዕዛዝ አንቲባዮቲክስ መውሰድ ጀርሞችን በሰውነታችን ውስጥ ማሳደግ መሆኑን ያውቃሉ?
#fastmereja :- የጸረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች በጀርሞች መላመድን (AMR) ለመከላከል አስቸኳይና የተቀናጀ እርምጃ የማይወሰድ ከሆነ፣ እ.ኤ.አ በ2050 በዓለም አቀፍ ደረጃ በየዓመቱ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር ወደ 10 ሚሊዮን ሊያሽቆለቁል እንደሚችል የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን አስታወቀ።
ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ይህንን ያስታወቀው፤ «የፀረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች በጀርሞች መለመድን ለመከላከል የተቀናጀ እርምጃ፡ የአንድ ጤናን በግንዛቤ እና በትምህርት ማሳደግ» በሚል መሪ ቃል፣ በአገር አቀፍ ደረጃ ለ14ኛ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚከበረውን የግንዛቤ ማስጨበጫ ቀንን አስመልክቶ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ነው።
የጀርሞች መድኃኒት መላመድ (AMR) ማለት በሰውም ሆነ በእንስሳት ላይ ለሚከሰቱ ተላላፊ በሽታዎች ማከሚያ የምንወስዳቸው የፀረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች (ለምሳሌ፦ አንቲባዮቲክስ፣ የቲቢ፣ የኤች.አይ.ቪ ወይም የወባ መድኃኒቶች) በሽታ አምጪ ጀርሞችን መግደል ወይም መቆጣጠር ሳይችሉ ሲቀሩ ሲሆን ጀርሞቹ መድኃኒቱን የመቋቋም አቅም ስለሚያገኟቸው በሰውነት ውስጥ ተከማችተው በመኖርና በመራባት ሕመሙ በቀላሉ እንዳይድን እንደሚያደርጉት አስታውቋል።
ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ በሰጠው መግለጫ፤ ችግሩ በአሁኑ ወቅት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱንና በሰው፣ በእንስሳትና በአካባቢ ጤና እንዲሁም በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ቀውስ እያስከተለ እንደሚገኝ ጠቅሷል።
በአሁኑ ወቅት በየዓመቱ ከ750,000 በላይ ሰዎች በዚህ ምክንያት ህይወታቸውን እንደሚያጡና ወደፊት ሊደርስ የሚችለውን የሰው ህይወት መጥፋት ከመከላከል ባሻገር፣ በዓለም ኢኮኖሚ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የ10 ትሪሊዮን ዶላር ከፍተኛ ኪሳራ (ከ2-3% የኢኮኖሚ ቅናሽ) ለመታደግ አስቸኳይ እርምጃ እንደሚያስፈልግ ግምቶች ማሳየታቸውን ባለሥልጣኑ ገልጿል።
በተለይም እንደ ኢትዮጵያ ባሉ በቂ የሕክምና ተቋማት፣ የንጹህ ውሃ አቅርቦት እጥረት ባለባቸውና ውስን ሀብት ባላቸው ታዳጊ አገራት ላይ የችግሩ አሳሳቢነት ይበልጥ ጎልቶ እንደሚታይም ተመልክቷል።
ይህንን ድምፅ አልባ ወረርሽኝ ለመከላከል ህብረተሰቡ መድኃኒቶችን በባለሙያ ትዕዛዝ ብቻ መውሰድና የግል ንጽህናውን መጠበቅ እንዳለበት ያሳሰበው ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ፤ ችግሩን መከላከል ለአንድ አካል ብቻ የሚተው ባለመሆኑ መላው ህብረተሰብ፣ የሃይማኖት መሪዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና መገናኛ ብዙኃን በጋራ ሊረባረቡ እንደሚገባ ጥሪ አቅርቧል።
ዕለቱም በመጪው ሰኔ 8 ቀን 2018 ዓ.ም (June 15, 2026) በልዩ ልዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ዝግጅቶች በአገር አቀፍ ደረጃ እንደሚከበር ታውቋል።
#fastmereja :- የጸረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች በጀርሞች መላመድን (AMR) ለመከላከል አስቸኳይና የተቀናጀ እርምጃ የማይወሰድ ከሆነ፣ እ.ኤ.አ በ2050 በዓለም አቀፍ ደረጃ በየዓመቱ የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር ወደ 10 ሚሊዮን ሊያሽቆለቁል እንደሚችል የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን አስታወቀ።
ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ይህንን ያስታወቀው፤ «የፀረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች በጀርሞች መለመድን ለመከላከል የተቀናጀ እርምጃ፡ የአንድ ጤናን በግንዛቤ እና በትምህርት ማሳደግ» በሚል መሪ ቃል፣ በአገር አቀፍ ደረጃ ለ14ኛ ጊዜ በዓለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚከበረውን የግንዛቤ ማስጨበጫ ቀንን አስመልክቶ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ነው።
የጀርሞች መድኃኒት መላመድ (AMR) ማለት በሰውም ሆነ በእንስሳት ላይ ለሚከሰቱ ተላላፊ በሽታዎች ማከሚያ የምንወስዳቸው የፀረ-ተህዋሲያን መድኃኒቶች (ለምሳሌ፦ አንቲባዮቲክስ፣ የቲቢ፣ የኤች.አይ.ቪ ወይም የወባ መድኃኒቶች) በሽታ አምጪ ጀርሞችን መግደል ወይም መቆጣጠር ሳይችሉ ሲቀሩ ሲሆን ጀርሞቹ መድኃኒቱን የመቋቋም አቅም ስለሚያገኟቸው በሰውነት ውስጥ ተከማችተው በመኖርና በመራባት ሕመሙ በቀላሉ እንዳይድን እንደሚያደርጉት አስታውቋል።
ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ በሰጠው መግለጫ፤ ችግሩ በአሁኑ ወቅት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱንና በሰው፣ በእንስሳትና በአካባቢ ጤና እንዲሁም በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ከፍተኛ ቀውስ እያስከተለ እንደሚገኝ ጠቅሷል።
በአሁኑ ወቅት በየዓመቱ ከ750,000 በላይ ሰዎች በዚህ ምክንያት ህይወታቸውን እንደሚያጡና ወደፊት ሊደርስ የሚችለውን የሰው ህይወት መጥፋት ከመከላከል ባሻገር፣ በዓለም ኢኮኖሚ ላይ ሊደርስ የሚችለውን የ10 ትሪሊዮን ዶላር ከፍተኛ ኪሳራ (ከ2-3% የኢኮኖሚ ቅናሽ) ለመታደግ አስቸኳይ እርምጃ እንደሚያስፈልግ ግምቶች ማሳየታቸውን ባለሥልጣኑ ገልጿል።
በተለይም እንደ ኢትዮጵያ ባሉ በቂ የሕክምና ተቋማት፣ የንጹህ ውሃ አቅርቦት እጥረት ባለባቸውና ውስን ሀብት ባላቸው ታዳጊ አገራት ላይ የችግሩ አሳሳቢነት ይበልጥ ጎልቶ እንደሚታይም ተመልክቷል።
ይህንን ድምፅ አልባ ወረርሽኝ ለመከላከል ህብረተሰቡ መድኃኒቶችን በባለሙያ ትዕዛዝ ብቻ መውሰድና የግል ንጽህናውን መጠበቅ እንዳለበት ያሳሰበው ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ፤ ችግሩን መከላከል ለአንድ አካል ብቻ የሚተው ባለመሆኑ መላው ህብረተሰብ፣ የሃይማኖት መሪዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና መገናኛ ብዙኃን በጋራ ሊረባረቡ እንደሚገባ ጥሪ አቅርቧል።
ዕለቱም በመጪው ሰኔ 8 ቀን 2018 ዓ.ም (June 15, 2026) በልዩ ልዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ዝግጅቶች በአገር አቀፍ ደረጃ እንደሚከበር ታውቋል።
2 months ago
በኢትዮጵያ የሕጻናት የደም እና የካንሰር ሕክምና ማኅበር ተመሠረተ
#ethiopia | በሀገራችን በየዓመቱ ከ6 ሺህ እስከ 8 ሺህ የሚደርሱ ሕጻናት በካንሰር በሽታ ቢያዙም አስፈላጊውን የሕክምና ዕርዳታ ማግኘት የሚችሉት ከ2 ሺህ የማይበልጡት ብቻ ናቸው።
የቀሩት ሕጻናት ደግሞ ስለ በሽታው በቂ ግንባቤ ባለመኖሩ፣ በቅርበት የሕክምና ተደራሽነት በማጣታቸው፣ የባለሙያ እጥረት በመኖሩ እንዲሁም በዝቅተኛ ማኅበረ-ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ ውስጥ በመገኘታቸው ምክንያት ተገቢውን ዕርዳታ ሳያገኙ ለህልፈተ ሕይወት ይዳረጋሉ።
ይህን አሳሳቢ ችግር ለመቅረፍ በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ የሕጻናት የደምና የካንሰር ሐኪሞች በመተባበር የኢትዮጵያ የሕጻናት የደምና የካንሰር ማኅበርን ተመስርቷል።
ማኅበሩ በበሽታው ለሚሰቃዩ ሕጻናት ዘላቂ መፍትሔዎችን ለመንደፍ፣ ባለድርሻ አካላትን በጋራ ለማንቀሳቀስ፣ ማኅበረሰቡን ለማንቃት እና የስነ-ልቦና እንዲሁም የማኅበራዊ ድጋፍ ለመስጠት ያለመ ነው።
በተጨማሪም የአገልግሎት ተደራሽነትን በማስፋት እና በጥናትና ምርምር ላይ የተመሰረተ ዓለም አቀፋዊ ትስስር በመፍጠር፣ በካንሰር ምክንያት የአንድም ሕጻን ሕይወት የማይቀጠፍባትን ሀገር ለመገንባት በቁርጠኝነት ሥራውን ጀምሯል።
ይህንን ታላቅ ሀገራዊ ዓላማ ከግብ ለማድረስ ማኅበረሰቡን በማንቃት ረገድ የሚዲያ ባለሙያዎች ሚና ከፍተኛ በመሆኑ፣ ማኅበሩ ይፋዊ የምስረታ ሥነ ስርዓቱን በሒልተን ሆቴል አካሂዷል።
በዝግጅቱ ላይ ክብርት ሚኒስትሮች፣ የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ከፍተኛ ምሁራን፣ ሕጻናትና ወላጆች፣ ተጽዕኖ ፈጣሪ የሚዲያ ባለሙያዎች እንዲሁም የድርጅት ሥራ አስኪያጆች ታድመዋል።
በተያያዘ ዜና በጨቅላ ሕጻናት ሰብ-ስፔሻሊስት ሐኪሞች የተመሰረተው የኢትዮጵያ የጨቅላ ሕጻናት ሕክምና ማኅበር ይፋዊ የምስረታ ጉባኤውን በዚሁ ዕለት በሒልተን አዲስ አበባ ሆቴል በደመቀ ሁኔታ አካሂዷል።
ይህ ታሪካዊ የምስረታ በዓል የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ዴኤታ ክቡር ዶክተር ደረጄ ዱጉማ፣ የማኅበሩ አመራሮች፣ የጨቅላ ሕጻናት ስፔሻሊስት ሐኪሞች፣ ነርሶች፣ ባለድርሻ አካላት እና ደጋፊ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች በተገኙበት በይፋ ተከብሯል።
ይህ ማኅበር ከሕጻናት ስፔሻሊስት ሐኪሞች፣ ከጨቅላ ሕጻናት ፌሎው ስፔሻሊስት ተማሪ ሐኪሞች፣ ከጨቅላ ሕጻናት ነርሶች፣ እንዲሁም ማንኛውም በጨቅላ ሕጻናት ጤና ላይ ከሚሰሩ የጤና ባለሙያዎች ጋር በመተባበር በሀገሪቱ የሚወለዱ ጨቅላ ሕጻናትን ሕይወት ለመታደግ በትጋት እንደሚሰራ አስታውቋል።
የዚህ ታላቅ የምስረታ ጉባኤ መሪ ቃል ጤናማ ጅምር ለሁሉም አራስ ልጆች የሚል ነበር።
ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ከ5 ዓመት በታች ያሉ ሕጻናትን ሞት በመቀነስ ረገድ ከፍተኛ ስኬት ያስመዘገበች ቢሆንም፣ የጨቅላ ሕጻናት ማለትም ከተወለዱ ጀምሮ እስከ 28 ቀናት ባለው ጊዜ ውስጥ ያሉ ሕጻናት ሞት አሁንም ከፍተኛ ሀገራዊ ትኩረት የሚሻ ፈተና ሆኖ ቀጥሏል።
የቅርብ ጊዜ መረጃዎች እንደሚያሳዩት በሀገሪቱ ከሚከሰቱት ከ5 ዓመት በታች ካሉ ሕጻናት ሞት ውስጥ ወደ ግማሽ የሚጠጋው ድርሻ የጨቅላ ሕጻናት ሞት ነው።
በየዓመቱ በሺዎች የሚቆረጠሩ ጨቅላ ሕጻናት ሊከላከሏቸው እና ሊታከሙ በሚችሉ ከመወለጃ ቀናቸው ቀድሞ መወለድ፣ መታፈን እና በኢንፌክሽን ምክንያት ሕይወታቸውን ያጣሉ።
ይህ አሃዝ እንደሚያሳየው የማኅበሩ መመስረት እና የባለሙያዎች ቅንጅት በሀገሪቱ የእንክብካቤ ጥራትን ለማሻሻል እና የዘላቂ ልማት ግቦችን ለማሳካት ወሳኝ ሚና ይጫወታል።
የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ዴኤታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ ባስተላለፉት መልዕክት፣ የኢትዮጵያ የጨቅላ ሕጻናት ሕክምና ማኅበር መመስረት የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የጨቅላ ሕጻናትን ሞት ለመቀነስ ለሚያደርገው አገራዊ ጥረት ታላቅ አቅም የሚፈጥር መሆኑን ገልጸዋል።
መንግስት የጨቅላ ሕጻናትን የሕክምና አገልግሎት ተደራሽነት እና ጥራት ለማሻሻል የፖሊሲ እና የስትራቴጂ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝና ይህ ማኅበር በማስረጃ ላይ የተመሰረቱ የሕክምና አሰራሮችን በመዘርጋት እና የባለሙያዎችን አቅም በመገንባት ረገድ ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እና ከሌሎች አጋር አካላት ጋር በቅርበት እንደሚሰራ ሙሉ እምነት እንዳላቸው ገልጸዋል።
የማኅበሩ ፕሬዝዳንት ዶክተር አስራት ድምፀ በበኩላቸው ባደረጉት ንግግር፣ ማኅበሩ ጤናማ ጅምር ለሁሉም ጨቅላ ሕጻን በሚል መሪ ቃል የተመሰረተ መሆኑን ጠቅሰው፣ ዋነኛ ዓላማቸው በኢትዮጵያ የሚወለድ እያንዳንዱ ጨቅላ ሕጻን በወቅቱ የሚገኝ፣ ደህንነቱ የተጠበቀ፣ ፍትሀዊ፣ በሳይንሳዊ ማስረጃ የተደገፈ፣ ከፍተኛ ጥራት ያለውና ርህራሄ የተሞላበት የጨቅላ ሕጻናት ሕክምናና እንክብካቤ እንዲያገኝ ማስቻል እንደሆነ አስረድተዋል።
ዛሬ በይፋ ሥራ ሲጀመር ሁሉንም ባለድርሻ አካላት ያካተተ ቅንጅታዊ አሰራር በመፍጠር የሕጻናትን ሞት ለመቀነስ መቁረጣቸውን አስታውቀዋል።
የኢትዮጵያ የጨቅላ ሕጻናት ሕክምና ማኅበር በሀገሪቱ የሕክምና ሥርዓት ውስጥ ዘላቂ ለውጥ ለማምጣት አራት ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎችን ይዞ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።
እነሱም በጨቅላ ሕጻናት ሕክምና ዙሪያ የሚሰሩ ባለሙያዎችን አቅም በስልጠና እና በትምህርት ማሳደግ፣ በሳይንሳዊ ማስረጃዎችና ምርምሮች ላይ የተመሰረቱ የሕክምና አሰራሮችን መዘርጋትና ማሻሻል፣ ለጨቅላ ሕጻናት ጤናና ደህንነት ምቹ የሆኑ ሀገራዊ የጤና ፖሊሲዎች እንዲቀረፁና እንዲሻሻሉ ተፅዕኖ መፍጠር እንዲሁም የጨቅላ ሕጻናትን ጤና በተመለከተ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ ማድረግ እና ሰፊ የሕብረተሰብና የሙያተኞች ቅስቀሳ ማካሄድ ናቸው።
ማኅበሩ በሀገሪቱ የጨቅላ ሕጻናትን የጤና ችግሮች በዘላቂነት ለመቅረፍ ከመንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች፣ ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እና ከሌሎች ዓለም አቀፍ የጤና ተቋማት ጋር በጋራ ለመስራት ሁልጊዜም በሩ ክፍት መሆኑን እያስታወሰ፣ ሕብረተሰቡና የጤና ባለሙያዎች ለዚህ ቅዱስ ዓላማ መሳካት የበኩላቸውን አስተዋፅኦ እንዲያበረክቱ ጥሪውን አቅርቧል።
#espho #childhoodcancer #esn #neonatology #healthcareethiopia #pediatriconcology #communityawareness #newbornhealth #ethiopiandoctors #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በሀገራችን በየዓመቱ ከ6 ሺህ እስከ 8 ሺህ የሚደርሱ ሕጻናት በካንሰር በሽታ ቢያዙም አስፈላጊውን የሕክምና ዕርዳታ ማግኘት የሚችሉት ከ2 ሺህ የማይበልጡት ብቻ ናቸው።
የቀሩት ሕጻናት ደግሞ ስለ በሽታው በቂ ግንባቤ ባለመኖሩ፣ በቅርበት የሕክምና ተደራሽነት በማጣታቸው፣ የባለሙያ እጥረት በመኖሩ እንዲሁም በዝቅተኛ ማኅበረ-ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ ውስጥ በመገኘታቸው ምክንያት ተገቢውን ዕርዳታ ሳያገኙ ለህልፈተ ሕይወት ይዳረጋሉ።
ይህን አሳሳቢ ችግር ለመቅረፍ በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ የሕጻናት የደምና የካንሰር ሐኪሞች በመተባበር የኢትዮጵያ የሕጻናት የደምና የካንሰር ማኅበርን ተመስርቷል።
ማኅበሩ በበሽታው ለሚሰቃዩ ሕጻናት ዘላቂ መፍትሔዎችን ለመንደፍ፣ ባለድርሻ አካላትን በጋራ ለማንቀሳቀስ፣ ማኅበረሰቡን ለማንቃት እና የስነ-ልቦና እንዲሁም የማኅበራዊ ድጋፍ ለመስጠት ያለመ ነው።
በተጨማሪም የአገልግሎት ተደራሽነትን በማስፋት እና በጥናትና ምርምር ላይ የተመሰረተ ዓለም አቀፋዊ ትስስር በመፍጠር፣ በካንሰር ምክንያት የአንድም ሕጻን ሕይወት የማይቀጠፍባትን ሀገር ለመገንባት በቁርጠኝነት ሥራውን ጀምሯል።
ይህንን ታላቅ ሀገራዊ ዓላማ ከግብ ለማድረስ ማኅበረሰቡን በማንቃት ረገድ የሚዲያ ባለሙያዎች ሚና ከፍተኛ በመሆኑ፣ ማኅበሩ ይፋዊ የምስረታ ሥነ ስርዓቱን በሒልተን ሆቴል አካሂዷል።
በዝግጅቱ ላይ ክብርት ሚኒስትሮች፣ የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ከፍተኛ ምሁራን፣ ሕጻናትና ወላጆች፣ ተጽዕኖ ፈጣሪ የሚዲያ ባለሙያዎች እንዲሁም የድርጅት ሥራ አስኪያጆች ታድመዋል።
በተያያዘ ዜና በጨቅላ ሕጻናት ሰብ-ስፔሻሊስት ሐኪሞች የተመሰረተው የኢትዮጵያ የጨቅላ ሕጻናት ሕክምና ማኅበር ይፋዊ የምስረታ ጉባኤውን በዚሁ ዕለት በሒልተን አዲስ አበባ ሆቴል በደመቀ ሁኔታ አካሂዷል።
ይህ ታሪካዊ የምስረታ በዓል የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ዴኤታ ክቡር ዶክተር ደረጄ ዱጉማ፣ የማኅበሩ አመራሮች፣ የጨቅላ ሕጻናት ስፔሻሊስት ሐኪሞች፣ ነርሶች፣ ባለድርሻ አካላት እና ደጋፊ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች በተገኙበት በይፋ ተከብሯል።
ይህ ማኅበር ከሕጻናት ስፔሻሊስት ሐኪሞች፣ ከጨቅላ ሕጻናት ፌሎው ስፔሻሊስት ተማሪ ሐኪሞች፣ ከጨቅላ ሕጻናት ነርሶች፣ እንዲሁም ማንኛውም በጨቅላ ሕጻናት ጤና ላይ ከሚሰሩ የጤና ባለሙያዎች ጋር በመተባበር በሀገሪቱ የሚወለዱ ጨቅላ ሕጻናትን ሕይወት ለመታደግ በትጋት እንደሚሰራ አስታውቋል።
የዚህ ታላቅ የምስረታ ጉባኤ መሪ ቃል ጤናማ ጅምር ለሁሉም አራስ ልጆች የሚል ነበር።
ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ከ5 ዓመት በታች ያሉ ሕጻናትን ሞት በመቀነስ ረገድ ከፍተኛ ስኬት ያስመዘገበች ቢሆንም፣ የጨቅላ ሕጻናት ማለትም ከተወለዱ ጀምሮ እስከ 28 ቀናት ባለው ጊዜ ውስጥ ያሉ ሕጻናት ሞት አሁንም ከፍተኛ ሀገራዊ ትኩረት የሚሻ ፈተና ሆኖ ቀጥሏል።
የቅርብ ጊዜ መረጃዎች እንደሚያሳዩት በሀገሪቱ ከሚከሰቱት ከ5 ዓመት በታች ካሉ ሕጻናት ሞት ውስጥ ወደ ግማሽ የሚጠጋው ድርሻ የጨቅላ ሕጻናት ሞት ነው።
በየዓመቱ በሺዎች የሚቆረጠሩ ጨቅላ ሕጻናት ሊከላከሏቸው እና ሊታከሙ በሚችሉ ከመወለጃ ቀናቸው ቀድሞ መወለድ፣ መታፈን እና በኢንፌክሽን ምክንያት ሕይወታቸውን ያጣሉ።
ይህ አሃዝ እንደሚያሳየው የማኅበሩ መመስረት እና የባለሙያዎች ቅንጅት በሀገሪቱ የእንክብካቤ ጥራትን ለማሻሻል እና የዘላቂ ልማት ግቦችን ለማሳካት ወሳኝ ሚና ይጫወታል።
የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ዴኤታ ዶክተር ደረጄ ዱጉማ ባስተላለፉት መልዕክት፣ የኢትዮጵያ የጨቅላ ሕጻናት ሕክምና ማኅበር መመስረት የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የጨቅላ ሕጻናትን ሞት ለመቀነስ ለሚያደርገው አገራዊ ጥረት ታላቅ አቅም የሚፈጥር መሆኑን ገልጸዋል።
መንግስት የጨቅላ ሕጻናትን የሕክምና አገልግሎት ተደራሽነት እና ጥራት ለማሻሻል የፖሊሲ እና የስትራቴጂ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝና ይህ ማኅበር በማስረጃ ላይ የተመሰረቱ የሕክምና አሰራሮችን በመዘርጋት እና የባለሙያዎችን አቅም በመገንባት ረገድ ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እና ከሌሎች አጋር አካላት ጋር በቅርበት እንደሚሰራ ሙሉ እምነት እንዳላቸው ገልጸዋል።
የማኅበሩ ፕሬዝዳንት ዶክተር አስራት ድምፀ በበኩላቸው ባደረጉት ንግግር፣ ማኅበሩ ጤናማ ጅምር ለሁሉም ጨቅላ ሕጻን በሚል መሪ ቃል የተመሰረተ መሆኑን ጠቅሰው፣ ዋነኛ ዓላማቸው በኢትዮጵያ የሚወለድ እያንዳንዱ ጨቅላ ሕጻን በወቅቱ የሚገኝ፣ ደህንነቱ የተጠበቀ፣ ፍትሀዊ፣ በሳይንሳዊ ማስረጃ የተደገፈ፣ ከፍተኛ ጥራት ያለውና ርህራሄ የተሞላበት የጨቅላ ሕጻናት ሕክምናና እንክብካቤ እንዲያገኝ ማስቻል እንደሆነ አስረድተዋል።
ዛሬ በይፋ ሥራ ሲጀመር ሁሉንም ባለድርሻ አካላት ያካተተ ቅንጅታዊ አሰራር በመፍጠር የሕጻናትን ሞት ለመቀነስ መቁረጣቸውን አስታውቀዋል።
የኢትዮጵያ የጨቅላ ሕጻናት ሕክምና ማኅበር በሀገሪቱ የሕክምና ሥርዓት ውስጥ ዘላቂ ለውጥ ለማምጣት አራት ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎችን ይዞ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።
እነሱም በጨቅላ ሕጻናት ሕክምና ዙሪያ የሚሰሩ ባለሙያዎችን አቅም በስልጠና እና በትምህርት ማሳደግ፣ በሳይንሳዊ ማስረጃዎችና ምርምሮች ላይ የተመሰረቱ የሕክምና አሰራሮችን መዘርጋትና ማሻሻል፣ ለጨቅላ ሕጻናት ጤናና ደህንነት ምቹ የሆኑ ሀገራዊ የጤና ፖሊሲዎች እንዲቀረፁና እንዲሻሻሉ ተፅዕኖ መፍጠር እንዲሁም የጨቅላ ሕጻናትን ጤና በተመለከተ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር አገልግሎቱን ይበልጥ ተደራሽ ማድረግ እና ሰፊ የሕብረተሰብና የሙያተኞች ቅስቀሳ ማካሄድ ናቸው።
ማኅበሩ በሀገሪቱ የጨቅላ ሕጻናትን የጤና ችግሮች በዘላቂነት ለመቅረፍ ከመንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች፣ ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እና ከሌሎች ዓለም አቀፍ የጤና ተቋማት ጋር በጋራ ለመስራት ሁልጊዜም በሩ ክፍት መሆኑን እያስታወሰ፣ ሕብረተሰቡና የጤና ባለሙያዎች ለዚህ ቅዱስ ዓላማ መሳካት የበኩላቸውን አስተዋፅኦ እንዲያበረክቱ ጥሪውን አቅርቧል።
#espho #childhoodcancer #esn #neonatology #healthcareethiopia #pediatriconcology #communityawareness #newbornhealth #ethiopiandoctors #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
ወጣቶች እየሸሹ ነው‼️
በትግራይ ክልል በደብረፅዮን ገብረሚካኤል የሚመራው የክልሉ አመራር አስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላን የሚፈቅድና ማዕከላዊ ኮማንድ ፖስት የሚያቋቁም ረቂቅ አዋጅ አዘጋጀ።
👉ይህን ተከተሎ በርካታ ወጣቶች እየሸሹ ነው።
ረቂቅ አዋጅ፤ ዕድሜው የደረሠ ማንኛውም የክልሉ ነዋሪ የክተት ጥሪውን ተቀብሎ በወታደራዊ ግዳጅ እንዲሳተፍ ግዴታ የሚጥል ሲሆን፤ ጥሪውን የማይቀበል ከ10 ሺሕ እስከ 50 ሺሕ ብር በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ እንደሚጣልበት ደንግጓል።
የክተት ጥሪውን መሸሽ ለሚፈልጉ ግለሰቦች ሀሰተኛ የሕክምና ማስረጃ የሚሠጡ የጤና ባለሙያዎችም እስከ 50 ሺሕ ብር ቅጣት እንደሚጠብቃቸው በረቂቁ ላይ ሠፍሯል። ማዕከላዊ ኮማንድ ፖስቱን በበላይነት የሚመራው የክልሉ ፕሬዝዳንት፣ የተዋጊ ኃይሎች የበላይ አዛዥ እንደሚኾን ተጠቅሷል።
በጦር ግንባር የተከፈለውን መስዋዕትነትና የሕዝቡን ትግል የሚያሳንስ ወይም የሚያጠለሽ ጽሑፍ፣ ንግግር ወይም ምስል ማሰራጨት እስከ 15 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እንደሚያስቀጣም ተደንግጓል።
Seledadotio
Seledadotio
በትግራይ ክልል በደብረፅዮን ገብረሚካኤል የሚመራው የክልሉ አመራር አስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላን የሚፈቅድና ማዕከላዊ ኮማንድ ፖስት የሚያቋቁም ረቂቅ አዋጅ አዘጋጀ።
👉ይህን ተከተሎ በርካታ ወጣቶች እየሸሹ ነው።
ረቂቅ አዋጅ፤ ዕድሜው የደረሠ ማንኛውም የክልሉ ነዋሪ የክተት ጥሪውን ተቀብሎ በወታደራዊ ግዳጅ እንዲሳተፍ ግዴታ የሚጥል ሲሆን፤ ጥሪውን የማይቀበል ከ10 ሺሕ እስከ 50 ሺሕ ብር በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ እንደሚጣልበት ደንግጓል።
የክተት ጥሪውን መሸሽ ለሚፈልጉ ግለሰቦች ሀሰተኛ የሕክምና ማስረጃ የሚሠጡ የጤና ባለሙያዎችም እስከ 50 ሺሕ ብር ቅጣት እንደሚጠብቃቸው በረቂቁ ላይ ሠፍሯል። ማዕከላዊ ኮማንድ ፖስቱን በበላይነት የሚመራው የክልሉ ፕሬዝዳንት፣ የተዋጊ ኃይሎች የበላይ አዛዥ እንደሚኾን ተጠቅሷል።
በጦር ግንባር የተከፈለውን መስዋዕትነትና የሕዝቡን ትግል የሚያሳንስ ወይም የሚያጠለሽ ጽሑፍ፣ ንግግር ወይም ምስል ማሰራጨት እስከ 15 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እንደሚያስቀጣም ተደንግጓል።
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
አዲስ አበባ : ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ተመረቀ
ከ40 በላይ በሚሆኑ የህክምና ባለሙያዎችና አጋሮች ጥምረት የተከፈተው ዘመናዊው ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዋና ከተማዋ በይፋ ተመርቋል።
ማዕከሉ አዲስ አበባን የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግና በከተማዋ ያለውን ከፍተኛ የህክምና አገልግሎት ፍላጎት ለማቃለል ያለመ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ፍሬሁን አየለ እንደተናገሩት፣ ተቋሙ ከ35 በላይ ስፔሻሊስት እና ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞችን ጨምሮ ከተለያዩ የጤና ዘርፎች በተውጣጡ ባለሙያዎች የጋራ ራዕይ የተመሰረተ መሆኑን አስታውቀዋል።
የሆስፒታሉ ዋነኛ መርህ ሰብአዊ ክብርን የጠበቀና ርህራሄ የተሞላበት አገልግሎት መስጠት መሆኑን የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፣ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር ዘመናዊ የህክምና እውቀትና ቴክኖሎጂን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት እንደሚሰሩ አስረድተዋል።
ዶክተር ፍሬሁን አያይዘውም ማህበረሰቡን ለማገልገል ለሚነሱ የጤና ባለሙያዎች መንግስት ከባድ መያዣ የሌለበት የብድርና የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያመቻች ጠይቀዋል።
በምረቃው ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ የጤና ባለሙያዎች ከተናጠል አሰራር ወጥተው በህብረት እንዲህ ያለ ግዙፍ የህክምና ማዕከል መክፈታቸው ለሌሎች አርአያ የሚሆን ተግባር ነው በማለት አድንቀዋል።
ከተማ አስተዳደሩ ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር ከሚያከናውናቸው የኮሪደር፣ የወንዝ ዳርቻ ልማትና የህዝብ ስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ግንባታ ጎን ለጎን፣ የግሉን የጤና ዘርፍ ለማገዝ የመሬት፣ የመሰረተ ልማት እና የካፒታል ሊዝ ፋይናንስ ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ሆስፒታሉ ዜጎች ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር የሚወስዱትን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በሀገር ውስጥ ለማስቀረትና የከተማዋን የሕክምና ቱሪዝም አቅም ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ እገዛ እንደሚኖረውም ጠቅሰዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በበኩላቸው፣ ሆስፒታሉ ወደ ስራ መግባቱ ለጤናው ዘርፍ ትልቅ የምስራች መሆኑን ገልጸዋል።
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲው ከበሽታ መከላከል ባለፈ በማከም፣ በማዳንና በተሃድሶ ህክምና ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ያስረዱት ኃላፊው፣ የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል መከፈት ለዘርፉ ትልቅ አቅም እንደሚሆን ገልጸዋል።
ባለሙያዎቹ የህክምና ስነ ምግባርን በጠበቀ መልኩ ህዝቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ አደራ ያሉት ኃላፊው፣ የጤና ቢሮው ተቋሙን እንደ መንግስት ሆስፒታል በመቁጠር አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አማረ አሰፋ ሆስፒታሉ ዓለም የደረሰበትን የሕክምና መሣሪያዎችና ምቹ የሕክምና ክፍሎችን በማሟላት ከአጎራባች ሀገራት የሚመጡ ታካሚዎችን ጭምር ለማስተናገድ ሙሉ ዝግጁ ሆኗል ብለዋል።
#nucleushospital #healthsector #addisababahealth #medicaltourism
ከ40 በላይ በሚሆኑ የህክምና ባለሙያዎችና አጋሮች ጥምረት የተከፈተው ዘመናዊው ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዋና ከተማዋ በይፋ ተመርቋል።
ማዕከሉ አዲስ አበባን የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግና በከተማዋ ያለውን ከፍተኛ የህክምና አገልግሎት ፍላጎት ለማቃለል ያለመ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ፍሬሁን አየለ እንደተናገሩት፣ ተቋሙ ከ35 በላይ ስፔሻሊስት እና ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞችን ጨምሮ ከተለያዩ የጤና ዘርፎች በተውጣጡ ባለሙያዎች የጋራ ራዕይ የተመሰረተ መሆኑን አስታውቀዋል።
የሆስፒታሉ ዋነኛ መርህ ሰብአዊ ክብርን የጠበቀና ርህራሄ የተሞላበት አገልግሎት መስጠት መሆኑን የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፣ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር ዘመናዊ የህክምና እውቀትና ቴክኖሎጂን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት እንደሚሰሩ አስረድተዋል።
ዶክተር ፍሬሁን አያይዘውም ማህበረሰቡን ለማገልገል ለሚነሱ የጤና ባለሙያዎች መንግስት ከባድ መያዣ የሌለበት የብድርና የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያመቻች ጠይቀዋል።
በምረቃው ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ የጤና ባለሙያዎች ከተናጠል አሰራር ወጥተው በህብረት እንዲህ ያለ ግዙፍ የህክምና ማዕከል መክፈታቸው ለሌሎች አርአያ የሚሆን ተግባር ነው በማለት አድንቀዋል።
ከተማ አስተዳደሩ ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር ከሚያከናውናቸው የኮሪደር፣ የወንዝ ዳርቻ ልማትና የህዝብ ስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ግንባታ ጎን ለጎን፣ የግሉን የጤና ዘርፍ ለማገዝ የመሬት፣ የመሰረተ ልማት እና የካፒታል ሊዝ ፋይናንስ ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ሆስፒታሉ ዜጎች ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር የሚወስዱትን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በሀገር ውስጥ ለማስቀረትና የከተማዋን የሕክምና ቱሪዝም አቅም ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ እገዛ እንደሚኖረውም ጠቅሰዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በበኩላቸው፣ ሆስፒታሉ ወደ ስራ መግባቱ ለጤናው ዘርፍ ትልቅ የምስራች መሆኑን ገልጸዋል።
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲው ከበሽታ መከላከል ባለፈ በማከም፣ በማዳንና በተሃድሶ ህክምና ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ያስረዱት ኃላፊው፣ የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል መከፈት ለዘርፉ ትልቅ አቅም እንደሚሆን ገልጸዋል።
ባለሙያዎቹ የህክምና ስነ ምግባርን በጠበቀ መልኩ ህዝቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ አደራ ያሉት ኃላፊው፣ የጤና ቢሮው ተቋሙን እንደ መንግስት ሆስፒታል በመቁጠር አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አማረ አሰፋ ሆስፒታሉ ዓለም የደረሰበትን የሕክምና መሣሪያዎችና ምቹ የሕክምና ክፍሎችን በማሟላት ከአጎራባች ሀገራት የሚመጡ ታካሚዎችን ጭምር ለማስተናገድ ሙሉ ዝግጁ ሆኗል ብለዋል።
#nucleushospital #healthsector #addisababahealth #medicaltourism
Sponsored by
Surafel
2 months ago
አዲስ አበባ : ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ተመረቀ
#ethiopia | ከ40 በላይ በሚሆኑ የህክምና ባለሙያዎችና አጋሮች ጥምረት የተከፈተው ዘመናዊው ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዋና ከተማዋ በይፋ ተመርቋል።
ማዕከሉ አዲስ አበባን የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግና በከተማዋ ያለውን ከፍተኛ የህክምና አገልግሎት ፍላጎት ለማቃለል ያለመ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ፍሬሁን አየለ እንደተናገሩት፣ ተቋሙ ከ35 በላይ ስፔሻሊስት እና ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞችን ጨምሮ ከተለያዩ የጤና ዘርፎች በተውጣጡ ባለሙያዎች የጋራ ራዕይ የተመሰረተ መሆኑን አስታውቀዋል።
የሆስፒታሉ ዋነኛ መርህ ሰብአዊ ክብርን የጠበቀና ርህራሄ የተሞላበት አገልግሎት መስጠት መሆኑን የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፣ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር ዘመናዊ የህክምና እውቀትና ቴክኖሎጂን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት እንደሚሰሩ አስረድተዋል።
ዶክተር ፍሬሁን አያይዘውም ማህበረሰቡን ለማገልገል ለሚነሱ የጤና ባለሙያዎች መንግስት ከባድ መያዣ የሌለበት የብድርና የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያመቻች ጠይቀዋል።
በምረቃው ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ የጤና ባለሙያዎች ከተናጠል አሰራር ወጥተው በህብረት እንዲህ ያለ ግዙፍ የህክምና ማዕከል መክፈታቸው ለሌሎች አርአያ የሚሆን ተግባር ነው በማለት አድንቀዋል።
ከተማ አስተዳደሩ ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር ከሚያከናውናቸው የኮሪደር፣ የወንዝ ዳርቻ ልማትና የህዝብ ስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ግንባታ ጎን ለጎን፣ የግሉን የጤና ዘርፍ ለማገዝ የመሬት፣ የመሰረተ ልማት እና የካፒታል ሊዝ ፋይናንስ ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ሆስፒታሉ ዜጎች ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር የሚወስዱትን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በሀገር ውስጥ ለማስቀረትና የከተማዋን የሕክምና ቱሪዝም አቅም ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ እገዛ እንደሚኖረውም ጠቅሰዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በበኩላቸው፣ ሆስፒታሉ ወደ ስራ መግባቱ ለጤናው ዘርፍ ትልቅ የምስራች መሆኑን ገልጸዋል።
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲው ከበሽታ መከላከል ባለፈ በማከም፣ በማዳንና በተሃድሶ ህክምና ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ያስረዱት ኃላፊው፣ የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል መከፈት ለዘርፉ ትልቅ አቅም እንደሚሆን ገልጸዋል።
ባለሙያዎቹ የህክምና ስነ ምግባርን በጠበቀ መልኩ ህዝቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ አደራ ያሉት ኃላፊው፣ የጤና ቢሮው ተቋሙን እንደ መንግስት ሆስፒታል በመቁጠር አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አማረ አሰፋ ሆስፒታሉ ዓለም የደረሰበትን የሕክምና መሣሪያዎችና ምቹ የሕክምና ክፍሎችን በማሟላት ከአጎራባች ሀገራት የሚመጡ ታካሚዎችን ጭምር ለማስተናገድ ሙሉ ዝግጁ ሆኗል ብለዋል።
#ethiopia | ከ40 በላይ በሚሆኑ የህክምና ባለሙያዎችና አጋሮች ጥምረት የተከፈተው ዘመናዊው ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዋና ከተማዋ በይፋ ተመርቋል።
ማዕከሉ አዲስ አበባን የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግና በከተማዋ ያለውን ከፍተኛ የህክምና አገልግሎት ፍላጎት ለማቃለል ያለመ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ፍሬሁን አየለ እንደተናገሩት፣ ተቋሙ ከ35 በላይ ስፔሻሊስት እና ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞችን ጨምሮ ከተለያዩ የጤና ዘርፎች በተውጣጡ ባለሙያዎች የጋራ ራዕይ የተመሰረተ መሆኑን አስታውቀዋል።
የሆስፒታሉ ዋነኛ መርህ ሰብአዊ ክብርን የጠበቀና ርህራሄ የተሞላበት አገልግሎት መስጠት መሆኑን የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፣ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር ዘመናዊ የህክምና እውቀትና ቴክኖሎጂን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት እንደሚሰሩ አስረድተዋል።
ዶክተር ፍሬሁን አያይዘውም ማህበረሰቡን ለማገልገል ለሚነሱ የጤና ባለሙያዎች መንግስት ከባድ መያዣ የሌለበት የብድርና የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያመቻች ጠይቀዋል።
በምረቃው ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ የጤና ባለሙያዎች ከተናጠል አሰራር ወጥተው በህብረት እንዲህ ያለ ግዙፍ የህክምና ማዕከል መክፈታቸው ለሌሎች አርአያ የሚሆን ተግባር ነው በማለት አድንቀዋል።
ከተማ አስተዳደሩ ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር ከሚያከናውናቸው የኮሪደር፣ የወንዝ ዳርቻ ልማትና የህዝብ ስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ግንባታ ጎን ለጎን፣ የግሉን የጤና ዘርፍ ለማገዝ የመሬት፣ የመሰረተ ልማት እና የካፒታል ሊዝ ፋይናንስ ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ሆስፒታሉ ዜጎች ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር የሚወስዱትን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በሀገር ውስጥ ለማስቀረትና የከተማዋን የሕክምና ቱሪዝም አቅም ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ እገዛ እንደሚኖረውም ጠቅሰዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በበኩላቸው፣ ሆስፒታሉ ወደ ስራ መግባቱ ለጤናው ዘርፍ ትልቅ የምስራች መሆኑን ገልጸዋል።
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲው ከበሽታ መከላከል ባለፈ በማከም፣ በማዳንና በተሃድሶ ህክምና ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ያስረዱት ኃላፊው፣ የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል መከፈት ለዘርፉ ትልቅ አቅም እንደሚሆን ገልጸዋል።
ባለሙያዎቹ የህክምና ስነ ምግባርን በጠበቀ መልኩ ህዝቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ አደራ ያሉት ኃላፊው፣ የጤና ቢሮው ተቋሙን እንደ መንግስት ሆስፒታል በመቁጠር አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አማረ አሰፋ ሆስፒታሉ ዓለም የደረሰበትን የሕክምና መሣሪያዎችና ምቹ የሕክምና ክፍሎችን በማሟላት ከአጎራባች ሀገራት የሚመጡ ታካሚዎችን ጭምር ለማስተናገድ ሙሉ ዝግጁ ሆኗል ብለዋል።
3 months ago
አዲስ አበባ : ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ተመረቀ
#ethiopia | ከ40 በላይ በሚሆኑ የህክምና ባለሙያዎችና አጋሮች ጥምረት የተከፈተው ዘመናዊው ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዋና ከተማዋ በይፋ ተመርቋል።
ማዕከሉ አዲስ አበባን የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግና በከተማዋ ያለውን ከፍተኛ የህክምና አገልግሎት ፍላጎት ለማቃለል ያለመ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ፍሬሁን አየለ እንደተናገሩት፣ ተቋሙ ከ35 በላይ ስፔሻሊስት እና ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞችን ጨምሮ ከተለያዩ የጤና ዘርፎች በተውጣጡ ባለሙያዎች የጋራ ራዕይ የተመሰረተ መሆኑን አስታውቀዋል።
የሆስፒታሉ ዋነኛ መርህ ሰብአዊ ክብርን የጠበቀና ርህራሄ የተሞላበት አገልግሎት መስጠት መሆኑን የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፣ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር ዘመናዊ የህክምና እውቀትና ቴክኖሎጂን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት እንደሚሰሩ አስረድተዋል።
ዶክተር ፍሬሁን አያይዘውም ማህበረሰቡን ለማገልገል ለሚነሱ የጤና ባለሙያዎች መንግስት ከባድ መያዣ የሌለበት የብድርና የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያመቻች ጠይቀዋል።
በምረቃው ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ የጤና ባለሙያዎች ከተናጠል አሰራር ወጥተው በህብረት እንዲህ ያለ ግዙፍ የህክምና ማዕከል መክፈታቸው ለሌሎች አርአያ የሚሆን ተግባር ነው በማለት አድንቀዋል።
ከተማ አስተዳደሩ ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር ከሚያከናውናቸው የኮሪደር፣ የወንዝ ዳርቻ ልማትና የህዝብ ስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ግንባታ ጎን ለጎን፣ የግሉን የጤና ዘርፍ ለማገዝ የመሬት፣ የመሰረተ ልማት እና የካፒታል ሊዝ ፋይናንስ ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ሆስፒታሉ ዜጎች ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር የሚወስዱትን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በሀገር ውስጥ ለማስቀረትና የከተማዋን የሕክምና ቱሪዝም አቅም ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ እገዛ እንደሚኖረውም ጠቅሰዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በበኩላቸው፣ ሆስፒታሉ ወደ ስራ መግባቱ ለጤናው ዘርፍ ትልቅ የምስራች መሆኑን ገልጸዋል።
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲው ከበሽታ መከላከል ባለፈ በማከም፣ በማዳንና በተሃድሶ ህክምና ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ያስረዱት ኃላፊው፣ የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል መከፈት ለዘርፉ ትልቅ አቅም እንደሚሆን ገልጸዋል።
ባለሙያዎቹ የህክምና ስነ ምግባርን በጠበቀ መልኩ ህዝቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ አደራ ያሉት ኃላፊው፣ የጤና ቢሮው ተቋሙን እንደ መንግስት ሆስፒታል በመቁጠር አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አማረ አሰፋ ሆስፒታሉ ዓለም የደረሰበትን የሕክምና መሣሪያዎችና ምቹ የሕክምና ክፍሎችን በማሟላት ከአጎራባች ሀገራት የሚመጡ ታካሚዎችን ጭምር ለማስተናገድ ሙሉ ዝግጁ ሆኗል ብለዋል።
#nucleushospital #healthsector #addisababahealth #medicaltourism #ethiopiahealthcare #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ከ40 በላይ በሚሆኑ የህክምና ባለሙያዎችና አጋሮች ጥምረት የተከፈተው ዘመናዊው ኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የጤና ባለሙያዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በዋና ከተማዋ በይፋ ተመርቋል።
ማዕከሉ አዲስ አበባን የህክምና ቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግና በከተማዋ ያለውን ከፍተኛ የህክምና አገልግሎት ፍላጎት ለማቃለል ያለመ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተገልጿል።
የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር ዶክተር ፍሬሁን አየለ እንደተናገሩት፣ ተቋሙ ከ35 በላይ ስፔሻሊስት እና ሰብ ስፔሻሊስት ሐኪሞችን ጨምሮ ከተለያዩ የጤና ዘርፎች በተውጣጡ ባለሙያዎች የጋራ ራዕይ የተመሰረተ መሆኑን አስታውቀዋል።
የሆስፒታሉ ዋነኛ መርህ ሰብአዊ ክብርን የጠበቀና ርህራሄ የተሞላበት አገልግሎት መስጠት መሆኑን የጠቆሙት ዳይሬክተሩ፣ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር በመተባበር ዘመናዊ የህክምና እውቀትና ቴክኖሎጂን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት እንደሚሰሩ አስረድተዋል።
ዶክተር ፍሬሁን አያይዘውም ማህበረሰቡን ለማገልገል ለሚነሱ የጤና ባለሙያዎች መንግስት ከባድ መያዣ የሌለበት የብድርና የፋይናንስ አቅርቦት እንዲያመቻች ጠይቀዋል።
በምረቃው ላይ በክብር እንግድነት የተገኙት የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ፣ የጤና ባለሙያዎች ከተናጠል አሰራር ወጥተው በህብረት እንዲህ ያለ ግዙፍ የህክምና ማዕከል መክፈታቸው ለሌሎች አርአያ የሚሆን ተግባር ነው በማለት አድንቀዋል።
ከተማ አስተዳደሩ ጤናማ ማህበረሰብ ለመፍጠር ከሚያከናውናቸው የኮሪደር፣ የወንዝ ዳርቻ ልማትና የህዝብ ስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎች ግንባታ ጎን ለጎን፣ የግሉን የጤና ዘርፍ ለማገዝ የመሬት፣ የመሰረተ ልማት እና የካፒታል ሊዝ ፋይናንስ ድጋፍ ማድረጉን እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ሆስፒታሉ ዜጎች ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር የሚወስዱትን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ በሀገር ውስጥ ለማስቀረትና የከተማዋን የሕክምና ቱሪዝም አቅም ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ትልቅ እገዛ እንደሚኖረውም ጠቅሰዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ዮሐንስ ጫላ በበኩላቸው፣ ሆስፒታሉ ወደ ስራ መግባቱ ለጤናው ዘርፍ ትልቅ የምስራች መሆኑን ገልጸዋል።
ሀገራዊ የጤና ፖሊሲው ከበሽታ መከላከል ባለፈ በማከም፣ በማዳንና በተሃድሶ ህክምና ላይ ትኩረት አድርጎ እየሰራ መሆኑን ያስረዱት ኃላፊው፣ የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል መከፈት ለዘርፉ ትልቅ አቅም እንደሚሆን ገልጸዋል።
ባለሙያዎቹ የህክምና ስነ ምግባርን በጠበቀ መልኩ ህዝቡን በታማኝነት እንዲያገለግሉ አደራ ያሉት ኃላፊው፣ የጤና ቢሮው ተቋሙን እንደ መንግስት ሆስፒታል በመቁጠር አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የኒውክለስ አጠቃላይ ሆስፒታል ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ አማረ አሰፋ ሆስፒታሉ ዓለም የደረሰበትን የሕክምና መሣሪያዎችና ምቹ የሕክምና ክፍሎችን በማሟላት ከአጎራባች ሀገራት የሚመጡ ታካሚዎችን ጭምር ለማስተናገድ ሙሉ ዝግጁ ሆኗል ብለዋል።
#nucleushospital #healthsector #addisababahealth #medicaltourism #ethiopiahealthcare #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Comments