14 hours ago
ቱሪዝም - የኢትዮጵያን ብልጽግና ማረጋገጫ አንዱ መሳሪያ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ውስጥ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የቱሪዝም ዘርፉ ከዋና ዋናዎቹ የክፍለ ኢኮኖሚው ምሰሶዎች ዝርዝር በመግባቱ ለዘርፉ በርካታ መሰረተ ልማቶች ተሰርተዋል፡፡
ኢትዮጵያም ለሌሎችም የሚተርፍ ገቢን መፍጠር የሚያስችል እምቅ የቱሪዝም ሃብት ቢኖራትም እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በሚገባው ልክ አልተጠቀመችበትም ነበር።
ዘርፉ እንዲያንሰራራ ፖሊሲ የማውጣት፣ ተቋማትን የማዋቀር፣ አዳዲስ ልማቶችን የማከናወን ሥራ ተከናውኗል፡፡
ከለውጡ ወዲህ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ ቅርሶችን ከመጠገን ባለፈ አዳዲስ የቱሪዝም መዳረሻዎች ተገንብተዋል፡፡
የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ ከፍተኛ እመርታ በማሳየት የሀገሪቱ ዋና የኢኮኖሚ ምንጭ እየሆነ መጥቷል።
የመደመር እሳቤ የኢትዮጵያን የቱሪዝም ዘርፍ ከነበረበት መዘናጋት በማውጣት የሀገሪቱን ብልጽግና ከሚያረጋግጡ ዋና ዋና የኢኮኖሚ ምሰሶዎች አንዱ እንዲሆን አድርጎታል፡፡
መንግሥት ዘርፉን እንደ አንድ ስትራቴጂካዊ የኢኮኖሚ ምሰሶ አድርጎ በመቅረጽ፣ አዳዲስ ግዙፍ መዳረሻዎችን በመገንባት እና ነባር የባህል፣ የታሪክና የተፈጥሮ ጸጋዎችን በማዘመን ረገድ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል።
ቱሪዝምን ከተፈጥሮ ጥበቃ እና ከማህበረሰብ ልማት ጋር ያቀናጁ የገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ሜጋ ፕሮጀክቶችን መቅረጽና መተግበር ነው።
በርካታ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር ጎብኚዎችን በመሳብ ለሀገሪቱ ገቢና የስራ ዕድል ፈጠራ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል፡፡
ለዘርፉ እድገት መንግሥት በሰጠው ትኩረት አዳዲስ መዳረሻዎችና መሠረተ ልማቶች ተገንብተዋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ እና በሌሎችም የሀገሪቱ ከተሞች የተከናወኑት የኮሪደር ልማቶች የከተሞችን ውበት በማጎልበት ምቹ ሁኔታን በመፍጠር ቱሪዝሙን ማነቃቃት ተችሏል፡፡
የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት፣ የፋሲለደስ ግንብ እና የጁገል ግንብ የመሳሰሉ አንጋፋ ቅርሶችን የመጠበቅና የዕድሳት ሥራዎች በስፋት ተግባራዊ ተደርገዋል፡፡
ከውጭ ጎብኚዎች ባለፈ፣ የሀገር ውስጥ ቱሪዝም ከፍተኛ እድገት እያሳየ ሲሆን፤ ዜጎች ሀገራቸውን እንዲያውቁና እንዲጎበኙ በማድረግ፤ የህዝብ ለህዝብ ትስስርን አጠናክሯል።
የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ እመርታ የሀገሪቱን አወንታዊ ገጽታ በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቅ ረገድ የማይተካ ሚና አለው።
የቱሪዝም መዳረሻዎችን በዘመናዊ መንገድ የማልማትና አገልግሎቶችን የማዘመን ሥራዎችም በስፋት እየተሰሩ ነው፡፡
ኢኮኖሚው በብዝሃ ዘርፍ ላይ እንዲመሰረት መደረጉ በቱሪዝም ዘርፍ ያለውን እምቅ አቅም ይበልጥ መጠቀም የሚያስችል ዕድል ፈጥሯል።
በወንድማገኝ ጸጋዬ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ውስጥ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የቱሪዝም ዘርፉ ከዋና ዋናዎቹ የክፍለ ኢኮኖሚው ምሰሶዎች ዝርዝር በመግባቱ ለዘርፉ በርካታ መሰረተ ልማቶች ተሰርተዋል፡፡
ኢትዮጵያም ለሌሎችም የሚተርፍ ገቢን መፍጠር የሚያስችል እምቅ የቱሪዝም ሃብት ቢኖራትም እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በሚገባው ልክ አልተጠቀመችበትም ነበር።
ዘርፉ እንዲያንሰራራ ፖሊሲ የማውጣት፣ ተቋማትን የማዋቀር፣ አዳዲስ ልማቶችን የማከናወን ሥራ ተከናውኗል፡፡
ከለውጡ ወዲህ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ ቅርሶችን ከመጠገን ባለፈ አዳዲስ የቱሪዝም መዳረሻዎች ተገንብተዋል፡፡
የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ ከፍተኛ እመርታ በማሳየት የሀገሪቱ ዋና የኢኮኖሚ ምንጭ እየሆነ መጥቷል።
የመደመር እሳቤ የኢትዮጵያን የቱሪዝም ዘርፍ ከነበረበት መዘናጋት በማውጣት የሀገሪቱን ብልጽግና ከሚያረጋግጡ ዋና ዋና የኢኮኖሚ ምሰሶዎች አንዱ እንዲሆን አድርጎታል፡፡
መንግሥት ዘርፉን እንደ አንድ ስትራቴጂካዊ የኢኮኖሚ ምሰሶ አድርጎ በመቅረጽ፣ አዳዲስ ግዙፍ መዳረሻዎችን በመገንባት እና ነባር የባህል፣ የታሪክና የተፈጥሮ ጸጋዎችን በማዘመን ረገድ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል።
ቱሪዝምን ከተፈጥሮ ጥበቃ እና ከማህበረሰብ ልማት ጋር ያቀናጁ የገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ሜጋ ፕሮጀክቶችን መቅረጽና መተግበር ነው።
በርካታ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር ጎብኚዎችን በመሳብ ለሀገሪቱ ገቢና የስራ ዕድል ፈጠራ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል፡፡
ለዘርፉ እድገት መንግሥት በሰጠው ትኩረት አዳዲስ መዳረሻዎችና መሠረተ ልማቶች ተገንብተዋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ እና በሌሎችም የሀገሪቱ ከተሞች የተከናወኑት የኮሪደር ልማቶች የከተሞችን ውበት በማጎልበት ምቹ ሁኔታን በመፍጠር ቱሪዝሙን ማነቃቃት ተችሏል፡፡
የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት፣ የፋሲለደስ ግንብ እና የጁገል ግንብ የመሳሰሉ አንጋፋ ቅርሶችን የመጠበቅና የዕድሳት ሥራዎች በስፋት ተግባራዊ ተደርገዋል፡፡
ከውጭ ጎብኚዎች ባለፈ፣ የሀገር ውስጥ ቱሪዝም ከፍተኛ እድገት እያሳየ ሲሆን፤ ዜጎች ሀገራቸውን እንዲያውቁና እንዲጎበኙ በማድረግ፤ የህዝብ ለህዝብ ትስስርን አጠናክሯል።
የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ እመርታ የሀገሪቱን አወንታዊ ገጽታ በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቅ ረገድ የማይተካ ሚና አለው።
የቱሪዝም መዳረሻዎችን በዘመናዊ መንገድ የማልማትና አገልግሎቶችን የማዘመን ሥራዎችም በስፋት እየተሰሩ ነው፡፡
ኢኮኖሚው በብዝሃ ዘርፍ ላይ እንዲመሰረት መደረጉ በቱሪዝም ዘርፍ ያለውን እምቅ አቅም ይበልጥ መጠቀም የሚያስችል ዕድል ፈጥሯል።
በወንድማገኝ ጸጋዬ
21 hours ago
የኢትዮጵያ አስደናቂ የብዝሃ ኢኮኖሚና እምቅ የቱሪዝም አቅም በሲኤንኤን (CNN) ዕይታ
ዓለም አቀፉ የቴሌቪዥን ጣቢያ ሲኤንኤን (CNN) "Connecting Africa" በተሰኘው ታዋቂ ዝግጅቱ፤ ኢትዮጵያ ከለመደችው የቡና ኤክስፖርት ባለፈ በቱሪዝም፣ በማዕድን፣ በታዳሽ ኃይል እና በግዙፍ መሰረተ ልማቶች ላይ እያስመዘገበች ያለውን አስደናቂ የኢኮኖሚ ሽግግር በስፋት ዳስሷል። የጣቢያው ዘጋቢ ቪክቶሪያ ሩባድሪ በልማት ስፍራዎቹ በአካል በመገኘት ባቀረበችው ዘገባ፣ ሀገሪቱ ያላትን እምቅ ሀብት በተጨባጭ ወደ ተግባር እየቀየረች መሆኑን እማኝነቷን ሰጥታለች።
ዘጋቢዋ በልዩ ትኩረት ከተመለከተቻቸው መስኮች አንዱ የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ ነው። ኢትዮጵያ ያላትን እምቅ የቱሪዝም ሀብት እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በሚገባው ልክ ሳትጠቀም ብትቆይም፣ አሁን ላይ ግን በመደመር እሳቤ ከዋና ዋና የኢኮኖሚ ምሰሶዎች አንዱ ሆኗል። በተለይም በፈረንጆቹ 2023 በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በዓለም ቅርስነት የተመዘገበውንና 250 ሺህ ሄክታር መሬት የሚሸፍነውን የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በመጎብኘት፣ ስፍራው በዓለም ላይ በመጥፋት ላይ ያሉ የእንስሳት ዝርያዎች መገኛ መሆኑን ዘገባው አውስቷል። መንግስት ለዘርፉ በሰጠው ልዩ ትኩረት ደረጃቸውን የጠበቁ ኢኮ-ሎጆችና የመንገድ መሰረተ ልማቶች መገንባታቸው የሀገር ውስጥና የውጭ ጎብኚዎችን በከፍተኛ ደረጃ እየሳበ ይገኛል። የቱሪዝም ዘርፉ እመርታ እያሳየ ያለው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት የተጀመሩት የገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች ባመጡት ትልቅ አቅም መሆኑን ዘገባው በስፋት ያትታል።
የሀገሪቱ የልማት ራዕይ በቱሪዝም ብቻ የተገደበ አይደለም። ኢትዮጵያ ቀጣናዊ ትስስርን የሚያጠናክሩ ግዙፍ ፕሮጀክቶችን እውን እያደረገች ትገኛለች። ከ12 ቢሊዮን ዶላር በላይ በሆነ ወጪ እየተገነባ ያለውና በ2030 ሙሉ ለሙሉ ተጠናቆ አገልግሎት ሲጀምር በአፍሪካ ተወዳዳሪ የማይገኝለት ግዙፍ ፕሮጀክት የሆነው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለዚህ ማሳያ ነው።
ማረፊያው የሀገሪቱን ንግድና ቱሪዝም ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግራል ተብሎ ይጠበቃል። በተጨማሪም በአፍሪካ ቀዳሚው የውሃ ኃይል ማመንጫ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ፣ የሚሊዮኖችን ቤት ወደ ብርሃን ከመቀየሩም ባሻገር ከራስ ፍጆታ እስከ ቀጣናዊ የኃይል ትስስር ትልቅ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
ኢትዮጵያ ኢኮኖሚዋን በብዝሃ ዘርፍ ለማሳደግ የጀመረችው ጥረት በማዕድን ዘርፉም ደማቅ አሻራ አሳርፏል። በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገኘው የኩርሙክ የወርቅ ፋብሪካ በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰራተኞችን አቅፎ እየተገነባ የሚገኝ ትልቅ የማዕድን ሀብት ማውጫ ነው። በሌላ በኩል፣ 140 ዓመታት ያስቆጠረችው መዲናችን አዲስ አበባ፣ ታሪኳን በሚመጥን መልኩ በሚያስደንቅ የልማትና የለውጥ ጉዞ ላይ እንደምትገኝ እና ለሀገሪቱ ሰፊ የኢኮኖሚ ራዕይ አይነተኛ ማሳያ መሆኗ በዘገባው ተጠቁሟል።
በአጠቃላይ የሲኤንኤን ጥልቅ ዘገባ፣ ኢትዮጵያ ኢኮኖሚዋን በብዝሃ ዘርፍ ላይ እንዲመሰረት በማድረግ የሀገሪቱን ብሎም የቀጣናውን የኢኮኖሚ ምህዳር ለመቀየር የጀመረችው ጉዞ ስኬታማ መሆኑን የሚያሳይ ነው። ፖሊሲ ከማውጣት ጀምሮ ቅርሶችን እስከመጠገንና ተቋማትን እስከማዋቀር የተሰሩት ስራዎች ኢትዮጵያን ተመራጭ የኢንቨስትመንትና የቱሪዝም መዳረሻ እያደረጓት ይገኛል።
ዓለም አቀፉ የቴሌቪዥን ጣቢያ ሲኤንኤን (CNN) "Connecting Africa" በተሰኘው ታዋቂ ዝግጅቱ፤ ኢትዮጵያ ከለመደችው የቡና ኤክስፖርት ባለፈ በቱሪዝም፣ በማዕድን፣ በታዳሽ ኃይል እና በግዙፍ መሰረተ ልማቶች ላይ እያስመዘገበች ያለውን አስደናቂ የኢኮኖሚ ሽግግር በስፋት ዳስሷል። የጣቢያው ዘጋቢ ቪክቶሪያ ሩባድሪ በልማት ስፍራዎቹ በአካል በመገኘት ባቀረበችው ዘገባ፣ ሀገሪቱ ያላትን እምቅ ሀብት በተጨባጭ ወደ ተግባር እየቀየረች መሆኑን እማኝነቷን ሰጥታለች።
ዘጋቢዋ በልዩ ትኩረት ከተመለከተቻቸው መስኮች አንዱ የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ ነው። ኢትዮጵያ ያላትን እምቅ የቱሪዝም ሀብት እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በሚገባው ልክ ሳትጠቀም ብትቆይም፣ አሁን ላይ ግን በመደመር እሳቤ ከዋና ዋና የኢኮኖሚ ምሰሶዎች አንዱ ሆኗል። በተለይም በፈረንጆቹ 2023 በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በዓለም ቅርስነት የተመዘገበውንና 250 ሺህ ሄክታር መሬት የሚሸፍነውን የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በመጎብኘት፣ ስፍራው በዓለም ላይ በመጥፋት ላይ ያሉ የእንስሳት ዝርያዎች መገኛ መሆኑን ዘገባው አውስቷል። መንግስት ለዘርፉ በሰጠው ልዩ ትኩረት ደረጃቸውን የጠበቁ ኢኮ-ሎጆችና የመንገድ መሰረተ ልማቶች መገንባታቸው የሀገር ውስጥና የውጭ ጎብኚዎችን በከፍተኛ ደረጃ እየሳበ ይገኛል። የቱሪዝም ዘርፉ እመርታ እያሳየ ያለው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት የተጀመሩት የገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች ባመጡት ትልቅ አቅም መሆኑን ዘገባው በስፋት ያትታል።
የሀገሪቱ የልማት ራዕይ በቱሪዝም ብቻ የተገደበ አይደለም። ኢትዮጵያ ቀጣናዊ ትስስርን የሚያጠናክሩ ግዙፍ ፕሮጀክቶችን እውን እያደረገች ትገኛለች። ከ12 ቢሊዮን ዶላር በላይ በሆነ ወጪ እየተገነባ ያለውና በ2030 ሙሉ ለሙሉ ተጠናቆ አገልግሎት ሲጀምር በአፍሪካ ተወዳዳሪ የማይገኝለት ግዙፍ ፕሮጀክት የሆነው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለዚህ ማሳያ ነው።
ማረፊያው የሀገሪቱን ንግድና ቱሪዝም ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግራል ተብሎ ይጠበቃል። በተጨማሪም በአፍሪካ ቀዳሚው የውሃ ኃይል ማመንጫ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ፣ የሚሊዮኖችን ቤት ወደ ብርሃን ከመቀየሩም ባሻገር ከራስ ፍጆታ እስከ ቀጣናዊ የኃይል ትስስር ትልቅ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
ኢትዮጵያ ኢኮኖሚዋን በብዝሃ ዘርፍ ለማሳደግ የጀመረችው ጥረት በማዕድን ዘርፉም ደማቅ አሻራ አሳርፏል። በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገኘው የኩርሙክ የወርቅ ፋብሪካ በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰራተኞችን አቅፎ እየተገነባ የሚገኝ ትልቅ የማዕድን ሀብት ማውጫ ነው። በሌላ በኩል፣ 140 ዓመታት ያስቆጠረችው መዲናችን አዲስ አበባ፣ ታሪኳን በሚመጥን መልኩ በሚያስደንቅ የልማትና የለውጥ ጉዞ ላይ እንደምትገኝ እና ለሀገሪቱ ሰፊ የኢኮኖሚ ራዕይ አይነተኛ ማሳያ መሆኗ በዘገባው ተጠቁሟል።
በአጠቃላይ የሲኤንኤን ጥልቅ ዘገባ፣ ኢትዮጵያ ኢኮኖሚዋን በብዝሃ ዘርፍ ላይ እንዲመሰረት በማድረግ የሀገሪቱን ብሎም የቀጣናውን የኢኮኖሚ ምህዳር ለመቀየር የጀመረችው ጉዞ ስኬታማ መሆኑን የሚያሳይ ነው። ፖሊሲ ከማውጣት ጀምሮ ቅርሶችን እስከመጠገንና ተቋማትን እስከማዋቀር የተሰሩት ስራዎች ኢትዮጵያን ተመራጭ የኢንቨስትመንትና የቱሪዝም መዳረሻ እያደረጓት ይገኛል።
8 days ago
u134du122c u12a8u1293u134du122d - u12a8u1243u120d u12a5u1235u12a8 u1270u130du1263u122d
#ethiopia #u1308u1260u1273_u1208u1275u12cdu120du12f5 #u1308u1260u1273_u1208u1200u1308u122d #pmabiyahmed ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ፍሬ ከናፍር - ከቃል እስከ ተግባር
#ethiopia #ገበታ_ለትውልድ #ገበታ_ለሀገር #pmabiyahmed
9 days ago
ቱሪዝም፦ የመደመር እሳቤ የተፈጥሮ ጸጋዎቻችንን ወደ ኢኮኖሚ ሞተርነት የለወጠበት ተጨባጭ ማሳያ
***************************
ኢትዮጵያ እጅግ አስደናቂ የታሪክ፣ የተፈጥሮ፣ የመልክዓ ምድር እና እምቅ የባህል ሀብት ያላት ሀገር ብትሆንም፣ እነዚህን ጸጋዎች አቀናጅቶ እና አልምቶ ለመጠቀም የሚያስችል ሥልታዊ ዕቅድ እና ቁርጠኝነት ባለመኖሩ ለዘመናት ለሀገር ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ተጨባጭ አስተዋጽኦ ሳያበረክቱ ቆይተዋል።
ነገር ግን ባለፉት ስምንት ዓመታት ውስጥ በሀገራችን ተግባራዊ የተደረጉት ዘርፈ ብዙ ማሻሻያዎች ይህንን የአስተሳሰብ አጥር በመስበር፣ የሀገራችንን እውነተኛ አቅም ወደ መግለጥ ተሸጋግረዋል።
ይህ ስኬት የመጣው የመንግሥትን፣ የግሉን ዘርፍ፣ የማኅበረሰቡን እና የተፈጥሮን አቅም በአንድ የጋራ ሕልም ዙሪያ አስተባብሮ ከሚመራው የመደመር ፍልስፍና ነው። ዜጎች ሀገራቸውን እንዲያውቁ፣ እንዲወዱ እና እንዲኮሩባት የተደረገው ብሔራዊ ጥሪ ቱሪዝምን ከተለመደው የታሪክ ጥበቃ አልፎ ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ሞተርነት አሸጋግሮታል።
በቱሪዝም ዘርፍ የታየው ይህ ሥር ነቀል ለውጥ የመጣው ታዲያ ፈጣን እና ፈጠራ በተሞላበት የፕሮጀክት አመራር የተመራ ሥልታዊ ለውጥ ነው። ይህ ጉዞ በ2011 ዓ.ም አዲስ አበባን ለማስዋብ ከተጀመረው እና እንጦጦ እንዲሁም ሸገር ፓርኮችን እውን ካደረገው "ገበታ ለሸገር" መርሐ ግብር ጅማሮውን አድርጓል።
የዚህ ፕሮጀክት መሳካት በ2012 ዓ.ም ልማቱን ወደ ክልሎች በማስፋፋት በጎርጎራ፣ ወንጪ እና ኮይሻ የተፈጥሮ መዳረሻዎችን በከፍተኛ ጥራት ያለማውን "ገበታ ለሀገር" ፕሮጀክትን ወልዷል።
በአሁኑ ወቅት ደግሞ ስምንት አዳዲስ መዳረሻዎችን በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለማው "ገበታ ለትውልድ" መርሐ ግብር ሀገራዊ የቱሪዝም ገጽታን በመሠረታዊነት እየቀየረ ይገኛል።
የእነዚህን ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ መዳረሻዎች አስተዳደር ለኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ለተመረጡ ባለሀብቶች መሰጠቱ ደግሞ ዓለም አቀፍ ጎብኚዎችን ለመሳብ ሥልታዊ ድልድይ ሆኗል።
በእነዚህ መርሐ ግብሮች የተገነቡት ፕሮጀክቶች የመደመር እሳቤን በተግባር የሚያሳዩ ተጨባጭ የልማት ዕንቁዎች ናቸው።
በደቡብ ኢትዮጵያ የተመረቀው የአርባ ምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት የኮንፈረንስ ቱሪዝምን ከአዲስ አበባ ውጪ በማስፋፋት እና ከአባያ እንዲሁም ጫሞ ሐይቆች ተፈጥሯዊ ውበት ጋር በመዋሃድ ለአካባቢው ኢኮኖሚ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል።
በተመሳሳይ በአማራ ክልል የተገነባው የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት 13.3 ሔክታር ላይ ያረፈ ዘመናዊ መገልገያዎችን እና የሔሊኮፕተር ማረፊያን ያካተተ ሲሆን፣ የሰሜኑን የሀገራችን የቱሪስት መስመር የሚያስተሳስር ወሳኝ ማዕከል ሆኗል።
በአፋር ክልል የተገነባው የኒዒን ሌ ፓልም ስፕሪንግ ሎጅ ከአዋሽ ብሔራዊ ፓርክ ጋር ባለው ቅርበት የተፈጥሮ ፍል ውኃን እና ሐይቅን በማቀናጀት የቱሪዝም አቅምን እያጎላ ይገኛል።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የተገነባው ደንቢ ኢኮ ሎጅ በበካ የቡና እርሻ አጠገብ ሙሉ በሙሉ ከአካባቢው የተገኙ የተፈጥሮ ቁሳቁሶችን በመጠቀም የተገነባ የዘላቂ የአካባቢ ጥበቃ ሞዴል ነው። በዚሁ ክልል የሚገኘው የሀላላ ኬላ ሪዞርትም በጊቤ ሦስት ሰው ሠራሽ ሐይቅ ዳርቻ የተገነባ ሌላው አስደናቂ ማሳያ ነው።
እነዚህ ታላላቅ የቱሪዝም መዳረሻዎች በማክሮ ኢኮኖሚክስ ዕይታ የቱሪዝምን ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ በከፍተኛ ደረጃ የሚያባዙ ናቸው። ፕሮጀክቶቹ ሙሉ በሙሉ በሀገር ውስጥ ቁሳቁሶች እና በኢትዮጵያውያን አቅም መገንባታቸው በአካባቢው ማኅበረሰብ ውስጥ የሚፈጠረውን የግብይት ዝውውር በከፍተኛ ደረጃ አሳድጎታል።
ይህ ስትራቴጂ ኢትዮጵያ በ2018 በጀት ዓመት የ10.2 በመቶ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስመዝገብ ከያዘችው ግብ ጋር በቀጥታ የሚጣጣም ሲሆን፣ ዘንድሮ ከቱሪዝም ዘርፍ ከ5.2 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱ የዚህ የመደመር ቀመር ተግባራዊ ስኬት ነው።
የገበታ መርሐ ግብሮች ከተለመደው የቢሮክራሲ አሠራር ወጥተው በፈጠራ የታገዘ የፕሮጀክት አመራርን በማሳየት፣ የኢትዮጵያን የተዳፈነ ጸጋ ወደ ተግባራዊ ሀብት በመቀየር ለቀጣዩ ትውልድ የበለጸገች ሀገርን ለማስረከብ የተጀመረው ጉዞ ስኬታማ ማሳያዎች ናቸው።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #tourism #medemer #gebetainitiatives #economicgrowth #landoforigins
***************************
ኢትዮጵያ እጅግ አስደናቂ የታሪክ፣ የተፈጥሮ፣ የመልክዓ ምድር እና እምቅ የባህል ሀብት ያላት ሀገር ብትሆንም፣ እነዚህን ጸጋዎች አቀናጅቶ እና አልምቶ ለመጠቀም የሚያስችል ሥልታዊ ዕቅድ እና ቁርጠኝነት ባለመኖሩ ለዘመናት ለሀገር ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ተጨባጭ አስተዋጽኦ ሳያበረክቱ ቆይተዋል።
ነገር ግን ባለፉት ስምንት ዓመታት ውስጥ በሀገራችን ተግባራዊ የተደረጉት ዘርፈ ብዙ ማሻሻያዎች ይህንን የአስተሳሰብ አጥር በመስበር፣ የሀገራችንን እውነተኛ አቅም ወደ መግለጥ ተሸጋግረዋል።
ይህ ስኬት የመጣው የመንግሥትን፣ የግሉን ዘርፍ፣ የማኅበረሰቡን እና የተፈጥሮን አቅም በአንድ የጋራ ሕልም ዙሪያ አስተባብሮ ከሚመራው የመደመር ፍልስፍና ነው። ዜጎች ሀገራቸውን እንዲያውቁ፣ እንዲወዱ እና እንዲኮሩባት የተደረገው ብሔራዊ ጥሪ ቱሪዝምን ከተለመደው የታሪክ ጥበቃ አልፎ ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ሞተርነት አሸጋግሮታል።
በቱሪዝም ዘርፍ የታየው ይህ ሥር ነቀል ለውጥ የመጣው ታዲያ ፈጣን እና ፈጠራ በተሞላበት የፕሮጀክት አመራር የተመራ ሥልታዊ ለውጥ ነው። ይህ ጉዞ በ2011 ዓ.ም አዲስ አበባን ለማስዋብ ከተጀመረው እና እንጦጦ እንዲሁም ሸገር ፓርኮችን እውን ካደረገው "ገበታ ለሸገር" መርሐ ግብር ጅማሮውን አድርጓል።
የዚህ ፕሮጀክት መሳካት በ2012 ዓ.ም ልማቱን ወደ ክልሎች በማስፋፋት በጎርጎራ፣ ወንጪ እና ኮይሻ የተፈጥሮ መዳረሻዎችን በከፍተኛ ጥራት ያለማውን "ገበታ ለሀገር" ፕሮጀክትን ወልዷል።
በአሁኑ ወቅት ደግሞ ስምንት አዳዲስ መዳረሻዎችን በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለማው "ገበታ ለትውልድ" መርሐ ግብር ሀገራዊ የቱሪዝም ገጽታን በመሠረታዊነት እየቀየረ ይገኛል።
የእነዚህን ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ መዳረሻዎች አስተዳደር ለኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ለተመረጡ ባለሀብቶች መሰጠቱ ደግሞ ዓለም አቀፍ ጎብኚዎችን ለመሳብ ሥልታዊ ድልድይ ሆኗል።
በእነዚህ መርሐ ግብሮች የተገነቡት ፕሮጀክቶች የመደመር እሳቤን በተግባር የሚያሳዩ ተጨባጭ የልማት ዕንቁዎች ናቸው።
በደቡብ ኢትዮጵያ የተመረቀው የአርባ ምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት የኮንፈረንስ ቱሪዝምን ከአዲስ አበባ ውጪ በማስፋፋት እና ከአባያ እንዲሁም ጫሞ ሐይቆች ተፈጥሯዊ ውበት ጋር በመዋሃድ ለአካባቢው ኢኮኖሚ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል።
በተመሳሳይ በአማራ ክልል የተገነባው የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት 13.3 ሔክታር ላይ ያረፈ ዘመናዊ መገልገያዎችን እና የሔሊኮፕተር ማረፊያን ያካተተ ሲሆን፣ የሰሜኑን የሀገራችን የቱሪስት መስመር የሚያስተሳስር ወሳኝ ማዕከል ሆኗል።
በአፋር ክልል የተገነባው የኒዒን ሌ ፓልም ስፕሪንግ ሎጅ ከአዋሽ ብሔራዊ ፓርክ ጋር ባለው ቅርበት የተፈጥሮ ፍል ውኃን እና ሐይቅን በማቀናጀት የቱሪዝም አቅምን እያጎላ ይገኛል።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የተገነባው ደንቢ ኢኮ ሎጅ በበካ የቡና እርሻ አጠገብ ሙሉ በሙሉ ከአካባቢው የተገኙ የተፈጥሮ ቁሳቁሶችን በመጠቀም የተገነባ የዘላቂ የአካባቢ ጥበቃ ሞዴል ነው። በዚሁ ክልል የሚገኘው የሀላላ ኬላ ሪዞርትም በጊቤ ሦስት ሰው ሠራሽ ሐይቅ ዳርቻ የተገነባ ሌላው አስደናቂ ማሳያ ነው።
እነዚህ ታላላቅ የቱሪዝም መዳረሻዎች በማክሮ ኢኮኖሚክስ ዕይታ የቱሪዝምን ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ በከፍተኛ ደረጃ የሚያባዙ ናቸው። ፕሮጀክቶቹ ሙሉ በሙሉ በሀገር ውስጥ ቁሳቁሶች እና በኢትዮጵያውያን አቅም መገንባታቸው በአካባቢው ማኅበረሰብ ውስጥ የሚፈጠረውን የግብይት ዝውውር በከፍተኛ ደረጃ አሳድጎታል።
ይህ ስትራቴጂ ኢትዮጵያ በ2018 በጀት ዓመት የ10.2 በመቶ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስመዝገብ ከያዘችው ግብ ጋር በቀጥታ የሚጣጣም ሲሆን፣ ዘንድሮ ከቱሪዝም ዘርፍ ከ5.2 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱ የዚህ የመደመር ቀመር ተግባራዊ ስኬት ነው።
የገበታ መርሐ ግብሮች ከተለመደው የቢሮክራሲ አሠራር ወጥተው በፈጠራ የታገዘ የፕሮጀክት አመራርን በማሳየት፣ የኢትዮጵያን የተዳፈነ ጸጋ ወደ ተግባራዊ ሀብት በመቀየር ለቀጣዩ ትውልድ የበለጸገች ሀገርን ለማስረከብ የተጀመረው ጉዞ ስኬታማ ማሳያዎች ናቸው።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #tourism #medemer #gebetainitiatives #economicgrowth #landoforigins
Sponsored by
Surafel
16 days ago
የኢትዮጵያ ቱሪዝም ዘርፍ አዲስ ዕይታና ዕድሎች
**********************
ኢትዮጵያ በታሪክ፣ በባህልና በተፈጥሮ ሀብት የታደለች፣ የበርካታ የዓለም ቅርሶች ባለቤት የሆነች ሀገር ናት። ይሁን እንጂ ይህን እምቅ አቅም ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ጥቅም ከመቀየር አንጻር ዘርፉ ለብዙ ዓመታት በርካታ ተግዳሮቶች ሲገጥሙት ቆይቷል።
በአሁኑ ወቅት ግን፣ የመደመር መንግሥት በሰጠው ልዩ ትኩረት የኢትዮጵያ ቱሪዝም ዘርፍ አሮጌውን አካሄድ በመቀየር፣ በአዳዲስ ስትራቴጂዎችና ሜጋ ፕሮጀክቶች የታገዘ አዲስ የዕድገት ምዕራፍ ላይ ይገኛል።
ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ቱሪዝም በአብዛኛው የታሪክና የሃይማኖት ቅርሶችን ብቻ ማዕከል ያደረገ ነበር። አሁን ላይ ይህ አካሄድ ተቀይሮ የቱሪስት መዳረሻዎች ብዝኃነትን እንዲያካትቱ ተደርጓል።
በአዲስ አበባ በ“ገበታ ለሸገር” ፕሮጀክት የተገነቡት እንደ አንድነት ፓርክ፣ እንጦጦ ፓርክ፣ የሳይንስ ሙዚየም እና የወዳጅነት አደባባይ ያሉ ፕሮጀክቶች ዋና ከተማዋን የቱሪስት ማረፊያና መስኅብ አድርገዋታል።
አንዲሁም በገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች የተገነቡት የቱሪዝም መስኅቦች የሀገራችን የተፈጥሮ ውበት እና ሥነ-ምህዳር ለዓለም አቀፍ ጎብኝዎች በአዲስ መልክ እያስተዋወቁ ይገኛሉ።
በሌላ በኩል የቱሪዝም ዕድገት ያለ አስተማማኝ መሠረተ-ልማት ሊታሰብ የማይችል ሲሆን፣ በዚህ ረገድ የተሠሩ ሥራዎችም ለዘርፉ መነቃቃት ትልቅ አስተዋጽዖ አበርክተዋል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አዳዲስ ዓለም አቀፍ መዳረሻዎችን በመጨመር እና የአውሮፕላን ማረፊያ መሠረተ-ልማቶችን በሀገር ውስጥ በማስፋፋት ተጓዦችን ከዓለም ዙሪያ በቀላሉ የማገናኘት ሚናውን እየተወጣ ይገኛል።
በተጨማሪም የኢ-ቪዛ አሰጣጥ መዘርጋት እና የኦንላይን የክፍያ ሥርዓቶች መዘመን የጎብኝዎችን እንግልት በመቀነስ የጉዞ ሂደቱን ቀላልና ፈጣን በማድረግ ሀገራችን ከዘርፉ ተጠቃሚ እንድትሆን እያስቻላት ነው።
የቱሪዝም ዕድገት ስትራቴጂ ትኩረት የነዋሪውን ማኅበረሰብ ሕይወት መለወጥ ላይ ነው። በአዳዲስ መዳረሻዎች አካባቢ የሚኖሩ ማኅበረሰቦች በዕደ-ጥበብ፣ በቅርስ ጥበቃ፣ በሎጅና በእንግዳ ተቀባይነት ዘርፍ ቀጥተኛ ተጠቃሚ እየሆኑ ነው። ይህም ቅርሶችና ተፈጥሯዊ ሀብቶችን በባለቤትነት ስሜት እንዲጠበቁ አድርጓቸዋል።
የኢትዮጵያ ቱሪዝም ዘርፍ ካለበት "የማይነካ እምቅ አቅም" ተሻግሮ ወደ ተግባራዊ የኢኮኖሚ ምሰሶነት እየተቀየረ ይገኛል። አዳዲስ መዳረሻዎችን ማልማት፣ ጥራትን ማሻሻል እና ዲጂታል ስትራቴጂዎችን በአግባቡ መጠቀም ከተቻለ፣ ቱሪዝም ለሀገራችን የውጭ ምንዛሪ ግኝትና ለሥራ ዕድል ፈጠራ ቀዳሚው አንቀሳቃሽ ኃይል መሆኑ አይቀሬ ነው።
በአድማሱ አራጋው
#ethiopianbroadcastingcorporation #tourismethiopia #landoforigins #visitethiopia
**********************
ኢትዮጵያ በታሪክ፣ በባህልና በተፈጥሮ ሀብት የታደለች፣ የበርካታ የዓለም ቅርሶች ባለቤት የሆነች ሀገር ናት። ይሁን እንጂ ይህን እምቅ አቅም ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ጥቅም ከመቀየር አንጻር ዘርፉ ለብዙ ዓመታት በርካታ ተግዳሮቶች ሲገጥሙት ቆይቷል።
በአሁኑ ወቅት ግን፣ የመደመር መንግሥት በሰጠው ልዩ ትኩረት የኢትዮጵያ ቱሪዝም ዘርፍ አሮጌውን አካሄድ በመቀየር፣ በአዳዲስ ስትራቴጂዎችና ሜጋ ፕሮጀክቶች የታገዘ አዲስ የዕድገት ምዕራፍ ላይ ይገኛል።
ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ቱሪዝም በአብዛኛው የታሪክና የሃይማኖት ቅርሶችን ብቻ ማዕከል ያደረገ ነበር። አሁን ላይ ይህ አካሄድ ተቀይሮ የቱሪስት መዳረሻዎች ብዝኃነትን እንዲያካትቱ ተደርጓል።
በአዲስ አበባ በ“ገበታ ለሸገር” ፕሮጀክት የተገነቡት እንደ አንድነት ፓርክ፣ እንጦጦ ፓርክ፣ የሳይንስ ሙዚየም እና የወዳጅነት አደባባይ ያሉ ፕሮጀክቶች ዋና ከተማዋን የቱሪስት ማረፊያና መስኅብ አድርገዋታል።
አንዲሁም በገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች የተገነቡት የቱሪዝም መስኅቦች የሀገራችን የተፈጥሮ ውበት እና ሥነ-ምህዳር ለዓለም አቀፍ ጎብኝዎች በአዲስ መልክ እያስተዋወቁ ይገኛሉ።
በሌላ በኩል የቱሪዝም ዕድገት ያለ አስተማማኝ መሠረተ-ልማት ሊታሰብ የማይችል ሲሆን፣ በዚህ ረገድ የተሠሩ ሥራዎችም ለዘርፉ መነቃቃት ትልቅ አስተዋጽዖ አበርክተዋል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አዳዲስ ዓለም አቀፍ መዳረሻዎችን በመጨመር እና የአውሮፕላን ማረፊያ መሠረተ-ልማቶችን በሀገር ውስጥ በማስፋፋት ተጓዦችን ከዓለም ዙሪያ በቀላሉ የማገናኘት ሚናውን እየተወጣ ይገኛል።
በተጨማሪም የኢ-ቪዛ አሰጣጥ መዘርጋት እና የኦንላይን የክፍያ ሥርዓቶች መዘመን የጎብኝዎችን እንግልት በመቀነስ የጉዞ ሂደቱን ቀላልና ፈጣን በማድረግ ሀገራችን ከዘርፉ ተጠቃሚ እንድትሆን እያስቻላት ነው።
የቱሪዝም ዕድገት ስትራቴጂ ትኩረት የነዋሪውን ማኅበረሰብ ሕይወት መለወጥ ላይ ነው። በአዳዲስ መዳረሻዎች አካባቢ የሚኖሩ ማኅበረሰቦች በዕደ-ጥበብ፣ በቅርስ ጥበቃ፣ በሎጅና በእንግዳ ተቀባይነት ዘርፍ ቀጥተኛ ተጠቃሚ እየሆኑ ነው። ይህም ቅርሶችና ተፈጥሯዊ ሀብቶችን በባለቤትነት ስሜት እንዲጠበቁ አድርጓቸዋል።
የኢትዮጵያ ቱሪዝም ዘርፍ ካለበት "የማይነካ እምቅ አቅም" ተሻግሮ ወደ ተግባራዊ የኢኮኖሚ ምሰሶነት እየተቀየረ ይገኛል። አዳዲስ መዳረሻዎችን ማልማት፣ ጥራትን ማሻሻል እና ዲጂታል ስትራቴጂዎችን በአግባቡ መጠቀም ከተቻለ፣ ቱሪዝም ለሀገራችን የውጭ ምንዛሪ ግኝትና ለሥራ ዕድል ፈጠራ ቀዳሚው አንቀሳቃሽ ኃይል መሆኑ አይቀሬ ነው።
በአድማሱ አራጋው
#ethiopianbroadcastingcorporation #tourismethiopia #landoforigins #visitethiopia
18 days ago
ኢትዮጵያ የአፍሪካን አዲስ የቱሪዝም ካርታ በጥበብ እየሳለች ነው
******************
"ኢትዮጵያ ታሪክ ብቻ ናት" የሚለው የቆየ አስተሳሰብ ከጊዜ ጋር በከፍተኛ ፍጥነት እየተቀየረ ይገኛል። ዛሬ ኢትዮጵያ የሺህ ዓመታት ጥንታዊ ቅርሶቿን ከዘመናዊ የቱሪዝም ልማቶች ጋር በስምምነት እያጣመረች፣ ለዓለም አቀፍ ጎብኚዎች አዲስና ተመራጭ የጉዞ መስመር እየሆነች ነው።
ኢትዮጵያ ታሪክን፣ ተፈጥሮን፣ ባህልን እና ዘመናዊ መሠረተ-ልማትን በአንድ ወጥ የጉዞ ተሞክሮ ውስጥ አጣምራ የምታቀርብበት አዲስ ምዕራፍ ተከፍቷል።
ዛሬ ኢትዮጵያ የቱሪዝም ታሪኳን ብቻ አትተርክም፤ ይልቁንም አዲስ የቱሪዝም ታሪክ በተግባር እየጻፈች ትገኛለች። ለምሳሌ ያህል፣ በቅርቡ ተገንብተው ለፍሬ የበቁት የ"ገበታ ለሀገር" እና "ገበታ ለትውልድ" ታላላቅ ፕሮጀክቶች፣ የአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት፣ ዘመናዊ መናፈሻዎች፣ ሰፋፊ የእግረኛ መንገዶች እና አረንጓዴ ስፍራዎች ኢትዮጵያን ከባህላዊ መዳረሻነት ወደ ዘመናዊ የጉዞ ልምድ እየቀየሯት ይገኛሉ።
በጎርጎራ የጣና ሐይቅ ዳርቻ ላይ የተገነቡት ዘመናዊ የመስተንግዶ ማዕከላት፣ በወንጪ የተራራ ሐይቅን የሚያቅፉት አስደናቂ የእይታ መድረኮች፣ እንዲሁም በሀላላ ኬላ የተፈጥሮንና የታሪክን ውበት የሚያሳዩት መዝናኛዎች የሀገሪቱን የቱሪዝም ገጽታ በአዲስ መልክ የሳሉት ትልልቅ ስኬቶች ናቸው። ከዚህ በተጨማሪም የአንድነት ፓርክ፣ የወዳጅነት ፓርክ፣ የእንጦጦ ተፈጥሮ ፓርክ፣ የሳይንስ ሙዚየም እና የአዲስ አበባ አዳዲስ አረንጓዴ መናፈሻዎች የከተማ ቱሪዝምን ወደ ላቀ የደረጃ ማማ አሸጋግረውታል።
ነገር ግን ሀገራችን የዘመናዊ ቱሪዝም ልማትን በከፍተኛ ደረጃ ስታስፋፋ የትናንት ታሪኳንና ማንነቷን ከቶም አልዘነጋችም። እንደ ላሊበላ ውቅር አብያተ-ክርስቲያናት፣ የአክሱም ሐውልቶች፣ የፋሲል ግቢ፣ የሰሜንና የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርኮች፣ እሳተ-ገሞራማው የዳናኪል ምድር እና የአንትሮፖሎጂ መገኛ የሆነው የኦሞ ሸለቆ ያሉ ዓለም አቀፍ ቅርሶች ከአዳዲሶቹ መዳረሻዎች ጋር ተደምረው ለጎብኚዎች ልዩና ድንቅ የጉዞ ተሞክሮ እየፈጠሩ ይገኛሉ።
ዓለም ዛሬ መዝናናትንና መጎብኘትን ብቻ ሳይሆን፣ የማይረሳ ሕያው ተሞክሮን አጥብቆ በሚሻበት በዚህ ዘመን፤ ኢትዮጵያ ያንን ፍላጎት በተፈጥሮ፣ በታሪክ፣ በሕዝቦቿ ሞቅ ያለ ፈገግታና በዘመናዊ ልማቶቿ በአንድ ላይ አሟልታ ታቀርባለች። ዛሬ ጎብኚዎች ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጡ የምትጋብዝበት ምክንያት ትናንቷ ብቻ አይደለም፤ ብሩህ የሆነው ነገዋም ጭምር ነው። በአጠቃላይ ኢትዮጵያ ታሪኳን በአግባቡ ጠብቃ፣ የወደፊቱን የአፍሪካ የቱሪዝም ካርታ በበላይነት እየሳለች ያለች ታላቅ ሀገር መሆኗን በተግባር እያረጋገጠች ትገኛለች።
በልዩ እሸቱ
#ebc #ethiopia #tourism #landoforigins #visitethiopia
******************
"ኢትዮጵያ ታሪክ ብቻ ናት" የሚለው የቆየ አስተሳሰብ ከጊዜ ጋር በከፍተኛ ፍጥነት እየተቀየረ ይገኛል። ዛሬ ኢትዮጵያ የሺህ ዓመታት ጥንታዊ ቅርሶቿን ከዘመናዊ የቱሪዝም ልማቶች ጋር በስምምነት እያጣመረች፣ ለዓለም አቀፍ ጎብኚዎች አዲስና ተመራጭ የጉዞ መስመር እየሆነች ነው።
ኢትዮጵያ ታሪክን፣ ተፈጥሮን፣ ባህልን እና ዘመናዊ መሠረተ-ልማትን በአንድ ወጥ የጉዞ ተሞክሮ ውስጥ አጣምራ የምታቀርብበት አዲስ ምዕራፍ ተከፍቷል።
ዛሬ ኢትዮጵያ የቱሪዝም ታሪኳን ብቻ አትተርክም፤ ይልቁንም አዲስ የቱሪዝም ታሪክ በተግባር እየጻፈች ትገኛለች። ለምሳሌ ያህል፣ በቅርቡ ተገንብተው ለፍሬ የበቁት የ"ገበታ ለሀገር" እና "ገበታ ለትውልድ" ታላላቅ ፕሮጀክቶች፣ የአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት፣ ዘመናዊ መናፈሻዎች፣ ሰፋፊ የእግረኛ መንገዶች እና አረንጓዴ ስፍራዎች ኢትዮጵያን ከባህላዊ መዳረሻነት ወደ ዘመናዊ የጉዞ ልምድ እየቀየሯት ይገኛሉ።
በጎርጎራ የጣና ሐይቅ ዳርቻ ላይ የተገነቡት ዘመናዊ የመስተንግዶ ማዕከላት፣ በወንጪ የተራራ ሐይቅን የሚያቅፉት አስደናቂ የእይታ መድረኮች፣ እንዲሁም በሀላላ ኬላ የተፈጥሮንና የታሪክን ውበት የሚያሳዩት መዝናኛዎች የሀገሪቱን የቱሪዝም ገጽታ በአዲስ መልክ የሳሉት ትልልቅ ስኬቶች ናቸው። ከዚህ በተጨማሪም የአንድነት ፓርክ፣ የወዳጅነት ፓርክ፣ የእንጦጦ ተፈጥሮ ፓርክ፣ የሳይንስ ሙዚየም እና የአዲስ አበባ አዳዲስ አረንጓዴ መናፈሻዎች የከተማ ቱሪዝምን ወደ ላቀ የደረጃ ማማ አሸጋግረውታል።
ነገር ግን ሀገራችን የዘመናዊ ቱሪዝም ልማትን በከፍተኛ ደረጃ ስታስፋፋ የትናንት ታሪኳንና ማንነቷን ከቶም አልዘነጋችም። እንደ ላሊበላ ውቅር አብያተ-ክርስቲያናት፣ የአክሱም ሐውልቶች፣ የፋሲል ግቢ፣ የሰሜንና የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርኮች፣ እሳተ-ገሞራማው የዳናኪል ምድር እና የአንትሮፖሎጂ መገኛ የሆነው የኦሞ ሸለቆ ያሉ ዓለም አቀፍ ቅርሶች ከአዳዲሶቹ መዳረሻዎች ጋር ተደምረው ለጎብኚዎች ልዩና ድንቅ የጉዞ ተሞክሮ እየፈጠሩ ይገኛሉ።
ዓለም ዛሬ መዝናናትንና መጎብኘትን ብቻ ሳይሆን፣ የማይረሳ ሕያው ተሞክሮን አጥብቆ በሚሻበት በዚህ ዘመን፤ ኢትዮጵያ ያንን ፍላጎት በተፈጥሮ፣ በታሪክ፣ በሕዝቦቿ ሞቅ ያለ ፈገግታና በዘመናዊ ልማቶቿ በአንድ ላይ አሟልታ ታቀርባለች። ዛሬ ጎብኚዎች ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጡ የምትጋብዝበት ምክንያት ትናንቷ ብቻ አይደለም፤ ብሩህ የሆነው ነገዋም ጭምር ነው። በአጠቃላይ ኢትዮጵያ ታሪኳን በአግባቡ ጠብቃ፣ የወደፊቱን የአፍሪካ የቱሪዝም ካርታ በበላይነት እየሳለች ያለች ታላቅ ሀገር መሆኗን በተግባር እያረጋገጠች ትገኛለች።
በልዩ እሸቱ
#ebc #ethiopia #tourism #landoforigins #visitethiopia
20 days ago
ከምሽት እስከ ንጋት በውበት መንቃት !!
የኢትዮጵያን የቱሪዝም ዘርፍ ከረጅም ጊዜ የውሱንነት፣ የአቅም ማነስና የመሰረተ ልማት እጥረት ጭጋጋማ ‘ምሽት’ በማላቀቅ ወደ ተስፋ ሰጪ የውበት ብርሀንና ‘ንጋት’ ያሸጋገሩት የ*ገበታ ለሀገር’ እና የገበታ ለትውልድ’ አገራዊ ታላላቅ ፕሮጀክቶች፣ የሀገሪቱን የኢኮኖሚና የማህበራዊ ትርክት በአዲስና ማራኪ መልክ እየቀየሱት ይገኛሉ።
ለዘመናት በነበረው የኢንቨስትመንት ድክመትና አለመተማመን ውስጥ ተዘፍቆ የነበረውን ይህንን ወሳኝ ዘርፍ በማነቃቃት መንግስት ግንባር ቀደም በመሆን የኢንቨስትመንት ስጋትን በቆራጥነት በመስበር፣ የግሉ ሴክተር በልበ ሙሉነት ወደ ተለያዩ የሀገሪቱ ሩቅ ክፍሎች ዘልቆ እንዲገባ ሰፊ በር ከፍተዋል።
ከምሽት መደንዘዝ ወጥተን ብሩህ ወደ ሆነው የልማት ንጋት መነቃቃት የጀመርነው በራሳችን ውስጣዊ አቅም፣ በማያቋርጥ ትጋትና በጋራ አብሮ በማለም መሆኑ ትልቅ ትርጉም አለው። በተለይም እንደ አርባ ምንጭ፣ ወንጪ፣ ጎርጎራ እና ሀላላ ኬላ የመሳሰሉ ተፈጥሯዊ ውበትን ከዘመናዊ አርክቴክቸር ጋር በሚያስደምም ሁኔታ ያዋሃዱ ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ እጅግ ማራኪ የሆኑ መዳረሻዎች መገንባታቸው፣ የኮንፈረንስ ቱሪዝምን ከአዲስ አበባ ጠባብ ማዕቀፍ በማውጣት በመላው ሀገሪቱ ያልተማከለና ተደራሽ እንዲሆን አድርጎታል። ይህ አዲስ የቱሪዝም ምዕራፍ በሺዎች ለሚቆጠሩ በርካታ ወጣቶች በሆቴል፣ በትራንስፖርትና በተለያዩ ፈጠራ የታከለባቸው የአገልግሎት መስኮች የኑሮ ምንጭ በመፍጠር ትልቅ የኢኮኖሚ ሞተር ሆኗል፤ ዘመናዊ የመዝናኛ ማዕከላትና የውሃ ላይ ሪዞርቶችም የውጭ ቱሪስቶችን የቆይታ ጊዜ በከፍተኛ ደረጃ በማራዘም ሀገሪቱ የምታገኘውን የውጭ ምንዛሬ ገቢ በማሳደግ በኩል እጅግ የጎላ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ነው።
ከዚህ ብሩህ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ በተጓዳኝ፣ ፕሮጀክቶቹ የአካባቢውን ማህበረሰብ ጥንታዊ ባህል፣ የቆየ ማህበራዊ እሴትና ታሪክ በዘመናዊ ዲዛይን አቅፈው በመጠበቅ የኢትዮጵያን እውነተኛ ብሔራዊ ማንነትና የዜግነት ኩራት በዓለም መድረክ ላይ ደምቆ እንዲታይ አድርገዋል።
በአጠቃላይ እነዚህ በየስፍራው የተተከሉት ታሪካዊና አጓጊ የቱሪዝም ዕንቁዎች፣ ሀገራችን ኢትዮጵያን ከምሽት የድህነት ትረካ ወደ ንጋት የብልጽግና ብርሃን ያሸጋገሩ፣ ሀገሪቱን ለዓለም አቀፍ ቱሪዝም ተስማሚና ለኢንቨስትመንት ማራኪ ያደረጉ፣ እንዲሁም ነገ ለልጆቻችን በታላቅ ኩራት የምናስረክበው ደማቅ ታሪክና የጋራ ጥረታችን ህያው የማይጠፉ የውበት አሻራዎች ሆነው በኢትዮጵያ ታሪክ ማህደር በደመቀ ሁኔታ ተጽፈዋል።
#ethiopia #ethiopianbroadcastingcorporation
የኢትዮጵያን የቱሪዝም ዘርፍ ከረጅም ጊዜ የውሱንነት፣ የአቅም ማነስና የመሰረተ ልማት እጥረት ጭጋጋማ ‘ምሽት’ በማላቀቅ ወደ ተስፋ ሰጪ የውበት ብርሀንና ‘ንጋት’ ያሸጋገሩት የ*ገበታ ለሀገር’ እና የገበታ ለትውልድ’ አገራዊ ታላላቅ ፕሮጀክቶች፣ የሀገሪቱን የኢኮኖሚና የማህበራዊ ትርክት በአዲስና ማራኪ መልክ እየቀየሱት ይገኛሉ።
ለዘመናት በነበረው የኢንቨስትመንት ድክመትና አለመተማመን ውስጥ ተዘፍቆ የነበረውን ይህንን ወሳኝ ዘርፍ በማነቃቃት መንግስት ግንባር ቀደም በመሆን የኢንቨስትመንት ስጋትን በቆራጥነት በመስበር፣ የግሉ ሴክተር በልበ ሙሉነት ወደ ተለያዩ የሀገሪቱ ሩቅ ክፍሎች ዘልቆ እንዲገባ ሰፊ በር ከፍተዋል።
ከምሽት መደንዘዝ ወጥተን ብሩህ ወደ ሆነው የልማት ንጋት መነቃቃት የጀመርነው በራሳችን ውስጣዊ አቅም፣ በማያቋርጥ ትጋትና በጋራ አብሮ በማለም መሆኑ ትልቅ ትርጉም አለው። በተለይም እንደ አርባ ምንጭ፣ ወንጪ፣ ጎርጎራ እና ሀላላ ኬላ የመሳሰሉ ተፈጥሯዊ ውበትን ከዘመናዊ አርክቴክቸር ጋር በሚያስደምም ሁኔታ ያዋሃዱ ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ እጅግ ማራኪ የሆኑ መዳረሻዎች መገንባታቸው፣ የኮንፈረንስ ቱሪዝምን ከአዲስ አበባ ጠባብ ማዕቀፍ በማውጣት በመላው ሀገሪቱ ያልተማከለና ተደራሽ እንዲሆን አድርጎታል። ይህ አዲስ የቱሪዝም ምዕራፍ በሺዎች ለሚቆጠሩ በርካታ ወጣቶች በሆቴል፣ በትራንስፖርትና በተለያዩ ፈጠራ የታከለባቸው የአገልግሎት መስኮች የኑሮ ምንጭ በመፍጠር ትልቅ የኢኮኖሚ ሞተር ሆኗል፤ ዘመናዊ የመዝናኛ ማዕከላትና የውሃ ላይ ሪዞርቶችም የውጭ ቱሪስቶችን የቆይታ ጊዜ በከፍተኛ ደረጃ በማራዘም ሀገሪቱ የምታገኘውን የውጭ ምንዛሬ ገቢ በማሳደግ በኩል እጅግ የጎላ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ነው።
ከዚህ ብሩህ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ በተጓዳኝ፣ ፕሮጀክቶቹ የአካባቢውን ማህበረሰብ ጥንታዊ ባህል፣ የቆየ ማህበራዊ እሴትና ታሪክ በዘመናዊ ዲዛይን አቅፈው በመጠበቅ የኢትዮጵያን እውነተኛ ብሔራዊ ማንነትና የዜግነት ኩራት በዓለም መድረክ ላይ ደምቆ እንዲታይ አድርገዋል።
በአጠቃላይ እነዚህ በየስፍራው የተተከሉት ታሪካዊና አጓጊ የቱሪዝም ዕንቁዎች፣ ሀገራችን ኢትዮጵያን ከምሽት የድህነት ትረካ ወደ ንጋት የብልጽግና ብርሃን ያሸጋገሩ፣ ሀገሪቱን ለዓለም አቀፍ ቱሪዝም ተስማሚና ለኢንቨስትመንት ማራኪ ያደረጉ፣ እንዲሁም ነገ ለልጆቻችን በታላቅ ኩራት የምናስረክበው ደማቅ ታሪክና የጋራ ጥረታችን ህያው የማይጠፉ የውበት አሻራዎች ሆነው በኢትዮጵያ ታሪክ ማህደር በደመቀ ሁኔታ ተጽፈዋል።
#ethiopia #ethiopianbroadcastingcorporation
21 days ago
ሰላም፤ እንደምን አደራችሁ?
የመደመር መንግሥት ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ድሎችን ከማስመዝገቡም በላይ በሰው ተኮር ልማቶች የሰራው ስራ በልዩነት ይነሳል፡፡
የመደመር መንግሥት በግብርና፣ በቱሪዝም እና በኢንዱስትሪ ዘርፎች ተጨባጭ ስኬቶች ያስመዘገበ ሲሆን፤ በማሀበራዊ ዘርፉም በሰው ተኮር ስራዎች አንጸባራቂ ውጤቶችን አምጥቷል፡፡
ባለፉት የለውጥ ዓመታት ኢትዮጵያ በመደመር መንግሥት እሳቤ እንደ ሀገር ተከታታይ የሚባል ልማት እና የኢኮኖሚ እድገት ማስመዝገብ ችላለች፡፡
ይሄ እድገት የህብረተሰቡን የኑሮ ሁኔታ በማሻሻል፣ የዜጎችን የስራ ዕድል ፈጠራ እና ተጠቃሚነት እውን በማድረግ እንዲሁም ፍትሃዊ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ አስችሏል፡፡
ባለፉት የለውጥ ዓመታት በጤናው መስክ በርካታ የጤና ተቋማትን በሁሉም የሀገሪቱ አከባቢዎች በመገንባት እንዲሁም ዘመናዊ የጤና ቁሳቁሶችን ከውጪ በማስገባት ዘርፉን ለማዘመን እና አገልግሎቱን ለማሳደግ ከፍተኛ ስራ ተሰርቷል፡፡
በትምህርት ዘርፍ የትምህርት ጥራትን ለማሳደግና የበቃ ዜጋን ለማፍራት በተደረገው ጥረት ከ30 ሺህ የሚልቁ መዋዕለ ህጻናት የተገነቡ ሲሆን፤ ይህም ህጻናት ላይ ትኩረት በማድረግ ብቁ ዜጋ ለመፍጠር ያስችላል።
በተጨማሪም የመማር ማስተማር ሒደቱን በማሻሻል እንዲሁም የፈተና አሰጠጥ ሂደትን በማዘመንና ኩረጃን በማስቀረት የነጠሩ ተማሪዎች ብቻ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን እንዲቀላቀሉ ማድረግ ተችሏል፡፡
በኮሪደር ልማት ስራ ከተሞች ያደገ ሀገር ቁመና እንዲላበሱ ከማስቻሉም በላይ ዜጎች በነጻነት እና ጤናቸው በተጠበቀ መልኩ ኑሯቸውን እንዲገፉ ተደርጓል።
በግብርና በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ በዓመት ሁለት ሶስቴ ማምረት ተችሏል፤ ዘመናዊ የእርሻ ማሽነሪዎችን በመጠቀም ምርታማነት በከፍተኛ ደረጃ አድጓል።
በኋላ ቀር መንገድ በበሬ በማረስ ላይ ብቻ ተወስኖ የነበረው የእርሻ ስራ ወደ ሜካናይዜሽን በፍጥነት እየተሸጋገረ ሲሆን፤ በዝናብ ላይ የተንጠለጠለው ግብርና በመስኖ ጭምር እየተሰራበት በመሆኑ ብዙዎቹ የሀገሪቱ አካባቢዎች ሁለትና ሶስት ጊዜ የሚያመርቱ ሆነዋል።
ይህ ሁኔታ የአርሶ አደሩን ገቢ በማሳደግ ኑሮውን እያሻሻለ መጥቷል። በገጠር ኮሪደር ስራ የአርሶና አርብቶ አደሩን አኗኗር የማዘመን ተግባር በስፋት እየተከናወነ ተስፋ ሰጪ ውጤት ተመዝግቧል።
በቱሪዝም ዘርፍ በገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች በተሰሩ ዘመናዊ ሪዞርቶች የየአካባቢዎቹ ልማት እደገት ዕውን ከመሆኑም በላይ ከዘርፉ የሚገኘው ገቢ ጨምሯል። ዜጎች ሰፊ የስራ ዕድል ተጠቃሚ ሆነዋል።
የመደመር መንግሥት ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ድሎችን ከማስመዝገቡም በላይ በሰው ተኮር ልማቶች የሰራው ስራ በልዩነት ይነሳል፡፡
የመደመር መንግሥት በግብርና፣ በቱሪዝም እና በኢንዱስትሪ ዘርፎች ተጨባጭ ስኬቶች ያስመዘገበ ሲሆን፤ በማሀበራዊ ዘርፉም በሰው ተኮር ስራዎች አንጸባራቂ ውጤቶችን አምጥቷል፡፡
ባለፉት የለውጥ ዓመታት ኢትዮጵያ በመደመር መንግሥት እሳቤ እንደ ሀገር ተከታታይ የሚባል ልማት እና የኢኮኖሚ እድገት ማስመዝገብ ችላለች፡፡
ይሄ እድገት የህብረተሰቡን የኑሮ ሁኔታ በማሻሻል፣ የዜጎችን የስራ ዕድል ፈጠራ እና ተጠቃሚነት እውን በማድረግ እንዲሁም ፍትሃዊ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ አስችሏል፡፡
ባለፉት የለውጥ ዓመታት በጤናው መስክ በርካታ የጤና ተቋማትን በሁሉም የሀገሪቱ አከባቢዎች በመገንባት እንዲሁም ዘመናዊ የጤና ቁሳቁሶችን ከውጪ በማስገባት ዘርፉን ለማዘመን እና አገልግሎቱን ለማሳደግ ከፍተኛ ስራ ተሰርቷል፡፡
በትምህርት ዘርፍ የትምህርት ጥራትን ለማሳደግና የበቃ ዜጋን ለማፍራት በተደረገው ጥረት ከ30 ሺህ የሚልቁ መዋዕለ ህጻናት የተገነቡ ሲሆን፤ ይህም ህጻናት ላይ ትኩረት በማድረግ ብቁ ዜጋ ለመፍጠር ያስችላል።
በተጨማሪም የመማር ማስተማር ሒደቱን በማሻሻል እንዲሁም የፈተና አሰጠጥ ሂደትን በማዘመንና ኩረጃን በማስቀረት የነጠሩ ተማሪዎች ብቻ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን እንዲቀላቀሉ ማድረግ ተችሏል፡፡
በኮሪደር ልማት ስራ ከተሞች ያደገ ሀገር ቁመና እንዲላበሱ ከማስቻሉም በላይ ዜጎች በነጻነት እና ጤናቸው በተጠበቀ መልኩ ኑሯቸውን እንዲገፉ ተደርጓል።
በግብርና በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ በዓመት ሁለት ሶስቴ ማምረት ተችሏል፤ ዘመናዊ የእርሻ ማሽነሪዎችን በመጠቀም ምርታማነት በከፍተኛ ደረጃ አድጓል።
በኋላ ቀር መንገድ በበሬ በማረስ ላይ ብቻ ተወስኖ የነበረው የእርሻ ስራ ወደ ሜካናይዜሽን በፍጥነት እየተሸጋገረ ሲሆን፤ በዝናብ ላይ የተንጠለጠለው ግብርና በመስኖ ጭምር እየተሰራበት በመሆኑ ብዙዎቹ የሀገሪቱ አካባቢዎች ሁለትና ሶስት ጊዜ የሚያመርቱ ሆነዋል።
ይህ ሁኔታ የአርሶ አደሩን ገቢ በማሳደግ ኑሮውን እያሻሻለ መጥቷል። በገጠር ኮሪደር ስራ የአርሶና አርብቶ አደሩን አኗኗር የማዘመን ተግባር በስፋት እየተከናወነ ተስፋ ሰጪ ውጤት ተመዝግቧል።
በቱሪዝም ዘርፍ በገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች በተሰሩ ዘመናዊ ሪዞርቶች የየአካባቢዎቹ ልማት እደገት ዕውን ከመሆኑም በላይ ከዘርፉ የሚገኘው ገቢ ጨምሯል። ዜጎች ሰፊ የስራ ዕድል ተጠቃሚ ሆነዋል።
25 days ago
ከገጽታ ግንባታ ባሻገር፦ ቱሪዝም የኢትዮጵያውያን አዲሱ የትስስር ድልድይ
*******************
ኢትዮጵያ በቱሪዝም ዘርፍ እያደረገችው ያለው አስደናቂ ጉዞ፣ ከተለመደው የኢኮኖሚ ትርፍ እና የገጽታ ግንባታ ትርክት የዘለለና እጅግ ጥልቅ ትርጉም ያለው ነው።
ሀገራችን እጅግ ገናና ታሪክ፣ ማራኪ የተፈጥሮ መልክዓ ምድር እና እምቅ የባህል ሀብት ባለቤት ናት።
ይሁን እንጂ ይህን ጸጋ አቀናጅቶ እና አልምቶ ለመጠቀም የሚያስችል ስልታዊ ዕቅድ እና ቁርጠኝነት ባለመኖሩ፣ የሀገራችን ብልጽግና ለዘመናት በምኞት ብቻ ሲታጠር ቆይቷል።
ባለፉት ዓመታት በሀገራችን ተግባራዊ የተደረጉት ዘርፈ ብዙ ማሻሻያዎች ይህን የቸልተኝነት ድባብ በመግፈፍ የእውነተኛ ውበታችንን እና አቅማችንን በር ከፍተዋል።
ይህ መነቃቃት ከመሠረታዊው የመደመር እሳቤ ጋር በጥብቅ የተሳሰረ ነው። መደመር የሀገርን ሙሉ አቅም በአንድ የጋራ ሕልም ዙሪያ አስተባብሮ ለአንድ ዓላማ እንዲውል የማድረግ ፍልስፍና ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ደጋግመው የሚያቀርቡትን "ሀገራችንን እንወቅ፣ እንውደድ፣ እንኩራባት፤ ይህ አስደናቂ ምድር የእኛው ነውና!" የሚለውን ብሔራዊ ጥሪ በቱሪዝም ልማት እያሳዩ ነው።
ከምንም በላይ አሁን የተጀመረው የቱሪዝም ልማት የብሔራዊ አንድነት ማጠናከሪያ እና የጠንካራ የሕዝብ ለሕዝብ ትስስር ድልድይ ነው።
የሀገር ውስጥ ቱሪዝም ሲስፋፋ አንዱ ማኅበረሰብ ወደ ሌላው በማቅናት ባህልን ይለዋወጣል፣ ቋንቋን ያዳምጣል፣ አብሮ ማዕድ ይጋራል።
ይህ ደግሞ በዜጎች መካከል የተገነቡ የተዛቡ አመለካከቶችን በመስበር መተሳሰብን እና ሀገራዊ ባለቤትነትን ያጎለብታል። የቱሪዝም መዳረሻዎችም የልዩነት መገለጫ ሳይሆኑ የጋራ ማንነት መገለጫ ሆነው ያገለግላሉ።
ይህን እውነታ መሬት ላይ ለማውረድ፣ የመዲናችንን ገጽታ ከቀየረው የ“ገበታ ለሸገር” ፕሮጀክቶች ስኬት በመቀጠል፣ የ"ገበታ ለሀገር" እና የ"ገበታ ለትውልድ" ፕሮጀክቶች ልማቱን ወደ ተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች ይዘውት ዘልቀዋል።
በአፋር ክልል የተገነባው የ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ' በአካባቢው ያለውን ያልታየ እምቅ አቅም ወደ ልማት የቀየረ ታላቅ ሥራ ነው።
ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ስናቀና ደግሞ የአርባ ምንጭ ኮንፍረንስ ሪዞርት፣ የኮንፍረንስ ቱሪዝምን ከአዲስ አበባ ውጪ በማስፋት የሁሉም ኢትዮጵያውያን መገናኛ ማዕከል ሆኗል።
በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል በአማራ ክልል የተገነባው የ‘ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት' ቀደም ሲል ከቱሪስት እይታ ርቆ ለቆየው አካባቢ አዲስ ሕይወት የዘራ ነው።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የተገነባው የ‘ደንቢ ኢኮ ሎጅ' ደግሞ የኢትዮጵያን አረንጓዴ ውበት ዳግም የገለጠ ድንቅ ፕሮጀክት ነው።
እነ ጎርጎራ፣ ወንጪ ደንዲ፣ ጨበራ ጬርጩራ እና ሃላላ ኬላ ያሉ ኢኮ ለጆችም የኢትዮጵያውያንን ድንቅ የጋራ ሀብት ገልጠው አሳይተዋል።
እነዚህ ከመዲናዋ ውጭ የተገነቡ ውብ ሥፍራዎች ኢትዮጵያውያን ከጫፍ ጫፍ ተንቀሳቅሰው ሀገራቸውን እንዲያውቁ እና የኅብረ ብሔራዊት ኢትዮጵያን ማኅበራዊ ትስስር አጥብቀው እንዲገነቡ ታላቅ ዕድል ፈጥረዋል።
በማክሮ ኢኮኖሚ ረገድ እነዚህ ፕሮጀክቶች ቱሪዝምን ከባዶ እይታ አውጥተው ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ግብይት አሸጋግረውታል።
ቱሪስቶች አዳዲስ እና ማራኪ መዳረሻዎችን ሲጎበኙ ለተለያዩ አገልግሎቶች ወጪ ያደርጋሉ፤ ይህም በየአካባቢው ማኅበረሰብ ውስጥ የገንዘብ ዝውውርን ያፋጥናል፤ የሥራ ዕድልን ይፈጥራል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንደገለጹት፣ ጎብኚዎች ይዘው የመጡትን ገንዘብ ወደ ከፍተኛ ደስታ ቀይረው፣ ላወጡት ወጪ ሳይቆጩ መመለስ አለባቸው።
ፕሮጀክቶቹ የየአካባቢውን ግብዓትና የሰው ኃይል በመጠቀም የውጭ ምንዛሬ ወጪን በመቀነስ በኩል ያላቸው አስተዋጽኦም ከፍተኛ ነው።
እነዚህ አዳዲስ የቱሪዝም መዳረሻዎች ከተለመደው የፖለቲካ እና የቢሮክራሲ አሠራር በመውጣት ፈጣን እና ፈጠራ የተሞላበት አመራር መስጠት ከተቻለ ምን ያህል ርቀት መጓዝ እንደምንችል በተግባር አሳይተውናል።
አቧራ ተሸፍነው የነበሩ የሀገራችን ጸጋዎች ዛሬ በአዲስ ምናብ ደምቀው አይተናቸዋል። ይህ ስኬት የምትከበር፣ የምትወደድ እና በራሷ አቅም የምትቆም የበለጸገች ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ ለማስረከብ የጀመርነው ታሪካዊ ጉዞ በትክክለኛ መንገድ ላይ ለመሆኑ ትልቅ ማረጋገጫ ነው።
ሀገራችንን እያወቅን፣ ውበቷን እያጣጣምን እና ትስስራችንን እያጠናከርን ወደ ኢትዮጵያ ከፍታ እንጓዛለን!
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #medemer #tourism #visitethiopia #landoforigins #ebc
*******************
ኢትዮጵያ በቱሪዝም ዘርፍ እያደረገችው ያለው አስደናቂ ጉዞ፣ ከተለመደው የኢኮኖሚ ትርፍ እና የገጽታ ግንባታ ትርክት የዘለለና እጅግ ጥልቅ ትርጉም ያለው ነው።
ሀገራችን እጅግ ገናና ታሪክ፣ ማራኪ የተፈጥሮ መልክዓ ምድር እና እምቅ የባህል ሀብት ባለቤት ናት።
ይሁን እንጂ ይህን ጸጋ አቀናጅቶ እና አልምቶ ለመጠቀም የሚያስችል ስልታዊ ዕቅድ እና ቁርጠኝነት ባለመኖሩ፣ የሀገራችን ብልጽግና ለዘመናት በምኞት ብቻ ሲታጠር ቆይቷል።
ባለፉት ዓመታት በሀገራችን ተግባራዊ የተደረጉት ዘርፈ ብዙ ማሻሻያዎች ይህን የቸልተኝነት ድባብ በመግፈፍ የእውነተኛ ውበታችንን እና አቅማችንን በር ከፍተዋል።
ይህ መነቃቃት ከመሠረታዊው የመደመር እሳቤ ጋር በጥብቅ የተሳሰረ ነው። መደመር የሀገርን ሙሉ አቅም በአንድ የጋራ ሕልም ዙሪያ አስተባብሮ ለአንድ ዓላማ እንዲውል የማድረግ ፍልስፍና ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ደጋግመው የሚያቀርቡትን "ሀገራችንን እንወቅ፣ እንውደድ፣ እንኩራባት፤ ይህ አስደናቂ ምድር የእኛው ነውና!" የሚለውን ብሔራዊ ጥሪ በቱሪዝም ልማት እያሳዩ ነው።
ከምንም በላይ አሁን የተጀመረው የቱሪዝም ልማት የብሔራዊ አንድነት ማጠናከሪያ እና የጠንካራ የሕዝብ ለሕዝብ ትስስር ድልድይ ነው።
የሀገር ውስጥ ቱሪዝም ሲስፋፋ አንዱ ማኅበረሰብ ወደ ሌላው በማቅናት ባህልን ይለዋወጣል፣ ቋንቋን ያዳምጣል፣ አብሮ ማዕድ ይጋራል።
ይህ ደግሞ በዜጎች መካከል የተገነቡ የተዛቡ አመለካከቶችን በመስበር መተሳሰብን እና ሀገራዊ ባለቤትነትን ያጎለብታል። የቱሪዝም መዳረሻዎችም የልዩነት መገለጫ ሳይሆኑ የጋራ ማንነት መገለጫ ሆነው ያገለግላሉ።
ይህን እውነታ መሬት ላይ ለማውረድ፣ የመዲናችንን ገጽታ ከቀየረው የ“ገበታ ለሸገር” ፕሮጀክቶች ስኬት በመቀጠል፣ የ"ገበታ ለሀገር" እና የ"ገበታ ለትውልድ" ፕሮጀክቶች ልማቱን ወደ ተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች ይዘውት ዘልቀዋል።
በአፋር ክልል የተገነባው የ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ' በአካባቢው ያለውን ያልታየ እምቅ አቅም ወደ ልማት የቀየረ ታላቅ ሥራ ነው።
ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ስናቀና ደግሞ የአርባ ምንጭ ኮንፍረንስ ሪዞርት፣ የኮንፍረንስ ቱሪዝምን ከአዲስ አበባ ውጪ በማስፋት የሁሉም ኢትዮጵያውያን መገናኛ ማዕከል ሆኗል።
በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል በአማራ ክልል የተገነባው የ‘ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት' ቀደም ሲል ከቱሪስት እይታ ርቆ ለቆየው አካባቢ አዲስ ሕይወት የዘራ ነው።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የተገነባው የ‘ደንቢ ኢኮ ሎጅ' ደግሞ የኢትዮጵያን አረንጓዴ ውበት ዳግም የገለጠ ድንቅ ፕሮጀክት ነው።
እነ ጎርጎራ፣ ወንጪ ደንዲ፣ ጨበራ ጬርጩራ እና ሃላላ ኬላ ያሉ ኢኮ ለጆችም የኢትዮጵያውያንን ድንቅ የጋራ ሀብት ገልጠው አሳይተዋል።
እነዚህ ከመዲናዋ ውጭ የተገነቡ ውብ ሥፍራዎች ኢትዮጵያውያን ከጫፍ ጫፍ ተንቀሳቅሰው ሀገራቸውን እንዲያውቁ እና የኅብረ ብሔራዊት ኢትዮጵያን ማኅበራዊ ትስስር አጥብቀው እንዲገነቡ ታላቅ ዕድል ፈጥረዋል።
በማክሮ ኢኮኖሚ ረገድ እነዚህ ፕሮጀክቶች ቱሪዝምን ከባዶ እይታ አውጥተው ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ግብይት አሸጋግረውታል።
ቱሪስቶች አዳዲስ እና ማራኪ መዳረሻዎችን ሲጎበኙ ለተለያዩ አገልግሎቶች ወጪ ያደርጋሉ፤ ይህም በየአካባቢው ማኅበረሰብ ውስጥ የገንዘብ ዝውውርን ያፋጥናል፤ የሥራ ዕድልን ይፈጥራል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንደገለጹት፣ ጎብኚዎች ይዘው የመጡትን ገንዘብ ወደ ከፍተኛ ደስታ ቀይረው፣ ላወጡት ወጪ ሳይቆጩ መመለስ አለባቸው።
ፕሮጀክቶቹ የየአካባቢውን ግብዓትና የሰው ኃይል በመጠቀም የውጭ ምንዛሬ ወጪን በመቀነስ በኩል ያላቸው አስተዋጽኦም ከፍተኛ ነው።
እነዚህ አዳዲስ የቱሪዝም መዳረሻዎች ከተለመደው የፖለቲካ እና የቢሮክራሲ አሠራር በመውጣት ፈጣን እና ፈጠራ የተሞላበት አመራር መስጠት ከተቻለ ምን ያህል ርቀት መጓዝ እንደምንችል በተግባር አሳይተውናል።
አቧራ ተሸፍነው የነበሩ የሀገራችን ጸጋዎች ዛሬ በአዲስ ምናብ ደምቀው አይተናቸዋል። ይህ ስኬት የምትከበር፣ የምትወደድ እና በራሷ አቅም የምትቆም የበለጸገች ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ ለማስረከብ የጀመርነው ታሪካዊ ጉዞ በትክክለኛ መንገድ ላይ ለመሆኑ ትልቅ ማረጋገጫ ነው።
ሀገራችንን እያወቅን፣ ውበቷን እያጣጣምን እና ትስስራችንን እያጠናከርን ወደ ኢትዮጵያ ከፍታ እንጓዛለን!
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #medemer #tourism #visitethiopia #landoforigins #ebc
28 days ago
የቱሪዝም ዘርፍ ትንሳኤ እና አዳዲስ መዳረሻዎች
የዛሬ አምስት ዓመት መንግሥት ሲመሠርት፣ ሀገር ለመምራት በምርጫ የህዝብ ድምጽ ያገኘው ፓርቲ በቱሪዝም ዘርፍ ለማሳካት ቃል የገባቸው በርካታ ጉዳዮች ነበሩ፡፡
እነዚህም በሀገሪቱ የነበሩ የቱሪስት መዳረሻዎችን ማዘመን፣ አዳዲስ ሰው ሰራሽ የቱሪስት መስህቦችን መገንባት፣ የሀገር ገፅታን ማሻሻል እና ከዘርፉ የሚገኘውን የውጭ ምንዛሪ ገቢ በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደግ የሚሉ ታላላቅ ቃሎች ነበሩ፡፡
በዝርዝር ስናይ፡-
1. የገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ሜጋ ፕሮጀክቶች፡-
የተገባ ቃል፦ ከባህላዊ እና ታሪካዊ ቅርሶች በተጨማሪ አዳዲስና ዘመናዊ የተፈጥሮ የቱሪዝም መዳረሻዎችን በመላ ሀገሪቱ በከፍተኛ ጥራት መገንባት።
አፈጻጸም፦
የገበታዎች ስኬት፦ ይህ ዘርፍ መንግሥት ባለፉት አምስት ዓመታት እጅግ አስደናቂ እና ፈጣን አፈጻጸም ካሳየባቸው መርሃ ግብሮች መካከል አንዱ ነው። መንግሥት በአዲስ አበባ በገበታ ለሸገር ፕሮጀክቶች አመርቂ ውጤቶችን አስመዝግቧል፡፡ ቀጥሎ በገበታ ለሀገር መዳረሻ ፕሮጀክቶች ሀገር ተጨማሪ ሀብቶችን በዘርፉ አፍርታለች፡፡
የገበታ ለሸገርና የገበታ ለሀገር ስኬትን ተከትሎ የተጀመረው የገበታ ለትውልድ መርሃ ግብር በርካታ ታሪካዊ ስፍራዎችን ወደ ዘመናዊ ሪዞርት እና መዝናኛነት በመቀየር አዲስ የሀገር ውስጥና የውጭ ቱሪስቶች ፍሰት መፍጠር ችሏል።
2. የአዲስ አበባ ከተማ ገፅታ ግንባታ :-
የተገባ ቃል፦ ዋና ከተማዋን አዲስ አበባን ለአፍሪካ እና ለዓለም አቀፍ ጎብኚዎች ምቹ፣ ውብ እና ማራኪ የቱሪዝም ማዕከል ማድረግ።
አፈጻጸም፦
የኮሪደር ልማት እና አዳዲስ መስህቦች፦ ባለፉት አምስት ዓመታት በአዲስ አበባ የተከናወኑት ታላላቅ የኮሪደር ልማት ሥራዎች፣ የሳይንስ ሙዚየም፣ የአብርሆት ቤተ መጻሕፍት፣ የዓድዋ ድል መታሰቢያ፣ የእንጦጦ ፓርክ፣ የወዳጅነት እና የአንድነት ፓርኮች ግንባታ የከተማዋን ገፅታ ሙሉ በሙሉ ቀይረውታል።
የኮንፈረንስ ቱሪዝም ማደግ፦ እነዚህ አዳዲስ መሠረተ ልማቶች ከተማዋ የዓለም አቀፍ ስብሰባዎችን፣ ኤክስፖዎችን እና የአፍሪካ ሕብረት ጉባኤዎችን በከፍተኛ የደኅንነትና የውበት ደረጃ እንድታስተናግድ በማድረግ ረገድ ትልቅ አስተዋፅኦ አበርክተዋል።
3. የቪዛ ሥርዓትን ማዘመን እና የሀገር ውስጥ ቱሪዝም፡-
የተገባ ቃል፦ የውጭ ቱሪስቶች ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡበትን የቪዛ አሰጣጥ ሥርዓት ማቅለል እና የሀገር ውስጥ የቱሪዝም ባህልን ማሳደግ።
አፈጻጸም ፦
የኢ-ቪዛ መስፋፋት፦ የኢሚግሬሽን ሥርዓቱን በማዘመን የውጭ ዜጎች በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ በኦንላይን ቪዛ የሚያገኙበት ሥርዓት ይበልጥ ተጠናክሯል።
የሀገር ውስጥ ቱሪዝም መነቃቃት፦ ቀደም ሲል ቱሪዝም በውጭ ዜጎች ላይ ብቻ ተደግፎ የነበረ ቢሆንም፣ ባለፉት አምስት ዓመታት በተሰሩት ሰፊ ሥራዎች የሀገር ውስጥ ተወላጆች፣ ተማሪዎች እና ድርጅቶች አዳዲስ ፓርኮችንና መዳረሻዎችን የመጎብኘት ባህላቸው በከፍተኛ ደረጃ አድጓል።
በአጠቃላይ ባለፉት አምስት የመደመር መንግሥት ዓመታት መንግሥት በቱሪዝም ዘርፍ በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ታላቅ እና ስኬታማ አፈጻጸም አስመዝግቧል።
የዛሬ አምስት ዓመት መንግሥት ሲመሠርት፣ ሀገር ለመምራት በምርጫ የህዝብ ድምጽ ያገኘው ፓርቲ በቱሪዝም ዘርፍ ለማሳካት ቃል የገባቸው በርካታ ጉዳዮች ነበሩ፡፡
እነዚህም በሀገሪቱ የነበሩ የቱሪስት መዳረሻዎችን ማዘመን፣ አዳዲስ ሰው ሰራሽ የቱሪስት መስህቦችን መገንባት፣ የሀገር ገፅታን ማሻሻል እና ከዘርፉ የሚገኘውን የውጭ ምንዛሪ ገቢ በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደግ የሚሉ ታላላቅ ቃሎች ነበሩ፡፡
በዝርዝር ስናይ፡-
1. የገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ሜጋ ፕሮጀክቶች፡-
የተገባ ቃል፦ ከባህላዊ እና ታሪካዊ ቅርሶች በተጨማሪ አዳዲስና ዘመናዊ የተፈጥሮ የቱሪዝም መዳረሻዎችን በመላ ሀገሪቱ በከፍተኛ ጥራት መገንባት።
አፈጻጸም፦
የገበታዎች ስኬት፦ ይህ ዘርፍ መንግሥት ባለፉት አምስት ዓመታት እጅግ አስደናቂ እና ፈጣን አፈጻጸም ካሳየባቸው መርሃ ግብሮች መካከል አንዱ ነው። መንግሥት በአዲስ አበባ በገበታ ለሸገር ፕሮጀክቶች አመርቂ ውጤቶችን አስመዝግቧል፡፡ ቀጥሎ በገበታ ለሀገር መዳረሻ ፕሮጀክቶች ሀገር ተጨማሪ ሀብቶችን በዘርፉ አፍርታለች፡፡
የገበታ ለሸገርና የገበታ ለሀገር ስኬትን ተከትሎ የተጀመረው የገበታ ለትውልድ መርሃ ግብር በርካታ ታሪካዊ ስፍራዎችን ወደ ዘመናዊ ሪዞርት እና መዝናኛነት በመቀየር አዲስ የሀገር ውስጥና የውጭ ቱሪስቶች ፍሰት መፍጠር ችሏል።
2. የአዲስ አበባ ከተማ ገፅታ ግንባታ :-
የተገባ ቃል፦ ዋና ከተማዋን አዲስ አበባን ለአፍሪካ እና ለዓለም አቀፍ ጎብኚዎች ምቹ፣ ውብ እና ማራኪ የቱሪዝም ማዕከል ማድረግ።
አፈጻጸም፦
የኮሪደር ልማት እና አዳዲስ መስህቦች፦ ባለፉት አምስት ዓመታት በአዲስ አበባ የተከናወኑት ታላላቅ የኮሪደር ልማት ሥራዎች፣ የሳይንስ ሙዚየም፣ የአብርሆት ቤተ መጻሕፍት፣ የዓድዋ ድል መታሰቢያ፣ የእንጦጦ ፓርክ፣ የወዳጅነት እና የአንድነት ፓርኮች ግንባታ የከተማዋን ገፅታ ሙሉ በሙሉ ቀይረውታል።
የኮንፈረንስ ቱሪዝም ማደግ፦ እነዚህ አዳዲስ መሠረተ ልማቶች ከተማዋ የዓለም አቀፍ ስብሰባዎችን፣ ኤክስፖዎችን እና የአፍሪካ ሕብረት ጉባኤዎችን በከፍተኛ የደኅንነትና የውበት ደረጃ እንድታስተናግድ በማድረግ ረገድ ትልቅ አስተዋፅኦ አበርክተዋል።
3. የቪዛ ሥርዓትን ማዘመን እና የሀገር ውስጥ ቱሪዝም፡-
የተገባ ቃል፦ የውጭ ቱሪስቶች ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡበትን የቪዛ አሰጣጥ ሥርዓት ማቅለል እና የሀገር ውስጥ የቱሪዝም ባህልን ማሳደግ።
አፈጻጸም ፦
የኢ-ቪዛ መስፋፋት፦ የኢሚግሬሽን ሥርዓቱን በማዘመን የውጭ ዜጎች በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ በኦንላይን ቪዛ የሚያገኙበት ሥርዓት ይበልጥ ተጠናክሯል።
የሀገር ውስጥ ቱሪዝም መነቃቃት፦ ቀደም ሲል ቱሪዝም በውጭ ዜጎች ላይ ብቻ ተደግፎ የነበረ ቢሆንም፣ ባለፉት አምስት ዓመታት በተሰሩት ሰፊ ሥራዎች የሀገር ውስጥ ተወላጆች፣ ተማሪዎች እና ድርጅቶች አዳዲስ ፓርኮችንና መዳረሻዎችን የመጎብኘት ባህላቸው በከፍተኛ ደረጃ አድጓል።
በአጠቃላይ ባለፉት አምስት የመደመር መንግሥት ዓመታት መንግሥት በቱሪዝም ዘርፍ በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ታላቅ እና ስኬታማ አፈጻጸም አስመዝግቧል።
Sponsored by
Surafel
28 days ago
ሰላም፤ እንደምን አደራችሁ?
የመደመር መንግሥት በአምስቱ የኢኮኖሚ ምሰሶዎች ሲመዘን
የመደመር መንግሥት ወደ ሥልጣን ሲመጣ የኢትዮጵያን የምጣኔ ሀብት መዋቅር ካረጀውና በአንድ ዘርፍ ላይ ብቻ ከተደገፈው የግብርና ምህዳር በማውጣት ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ስትራቴጂን ቀረጸ።
በዚህ ስትራቴጂ ውስጥ አምስት ቁልፍ የኢኮኖሚ ምሰሶዎች፡ ግብርና፣ ቱሪዝም፣ ማዕድን፣ አይሲቲ እና አምራች ኢንዱስትሪ ተለይተው ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቷቸዋል።
መንግሥት በነዚህ ዘርፎች የገባውን ቃል እና ባለፉት አምስት ዓመታት የታየውን አፈጻጸም በአጭር በአጭሩ ለማየት እንሞክር፡፡
1. ግብርና፡-
ቃል የተገባው፡ የግብርናውን ዘርፍ ማዘመን፣ የምግብ ዋስትናን (ራስን መቻል) ማረጋገጥ እና ኢትዮጵያን ከእህል አስመጪነት ወደ ላኪነት ማሸጋገር።
አፈጻጸም ፦ ግብርናው በመደመር መንግሥት ስር ትልቅ የመዋቅር ለውጥ ያሳየበት ዘርፍ ነው። በተለይም በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት የተመዘገበው ውጤት ሀገሪቱን ወደ ስንዴ ላኪነት ያሸጋገረ ታሪካዊ ምዕራፍ ሆኗል።
2. ቱሪዝም ፡-
ቃል የተገባው፦ የቱሪስት መስህቦቻችንን አቧራ አራግፈን አሻራ እናኖራለን በሚል መርህ፣ ዘርፉን የሀገር ገጽታ መገንቢያና የውጭ ምንዛሬ ማግኛ ምሰሶ ማድረግ።
አፈጻጸም ፦ ዘርፉ ከፍተኛ መነቃቃት የታየበት ነው። በገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች አማካኝነት እንደ እንጦጦ፣ አንድነት ፓርክ፣ ጎርጎራ፣ ወንጪ እና በቅርቡ የተመረቀው የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት ያሉን ጨምሮ አዳዲስና ዘመናዊ መዳረሻዎች ተገንብተዋል።
3. ማዕድን ፡-
ቃል የተገባው፦ የሀገሪቱን የማዕድን ሀብት በአግባቡ ማልማት፣ ህገ-ወጥ የማዕድን ዝውውርን መቆጣጠር እና ዘርፉን የብሔራዊ ኢኮኖሚ ሉዓላዊነት ምሰሶ ማድረግ።
አፈጻጸም ፦ መንግሥት የድንጋይ ከሰል ምርትን በማሳደግ የውጭ ምንዛሪን ለማዳን የጀመረው ስራ እና የወርቅ ግዢ አሰራርን በማዘመን የሀገር ውስጥ ገበያ ድርሻን ከፍ ለማድረግ ያደረገው ጥረት የሚጠቀስ ነው።
4. አይሲቲ እና ዲጂታል ኢኮኖሚ:-
ቃል የተገባው፦ የቴሌኮም ገበያውን ለግሉ ዘርፍ ክፍት ማድረግ፣ ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂን መተግበር እና የቢሮክራሲ አገልግሎቶችን ዲጂታላይዝ ማድረግ።
አፈጻጸም ፦ የመደመር መንግሥት በትልቅ ቁርጠኝነት ካሳካቸው ጉዳዮች አንዱ የኢትዮ ቴሌኮም ሞኖፖሊን ሰብሮ ሳፋሪኮምን ወደ ገበያ ማስገባት እና የዲጂታል ክፍያ ስርዓትን ማስፋፋት ነው። የፋይዳ ብሔራዊ መታወቂያ እና የቴሌብር/ባንኪንግ መተግበሪያዎች የዜጎችን የዕለት ተዕለት ሕይወትና የንግድ እንቅስቃሴ አቅልለዋል።
5. አምራች ኢንዱስትሪ:-
ቃል የተገባው፦ የሀገር ውስጥ አምራችነትን ማሳደግ፣ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን መተካት እና ለዜጎች ሰፊ የሥራ ዕድል መፍጠር።
አፈጻጸም ፦ በሀገር አቀፍ ደረጃ በተከፈተው ኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አማካኝነት ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ የመተካት አቅም 58 በመቶ ደርሷል።
በአጠቃላይ ባለፉት አምስት ዓመታት
በአምስቱ የኢኮኖሚ ምሰሶዎች በመደመር መንግሥት መሪነት የተመዘገቡት ስኬቶች መንግሥት ገቢር-ነበብ እና ተግባር ተኮር መሆኑን ያሳዩ ናቸው።
የመደመር መንግሥት በአምስቱ የኢኮኖሚ ምሰሶዎች ሲመዘን
የመደመር መንግሥት ወደ ሥልጣን ሲመጣ የኢትዮጵያን የምጣኔ ሀብት መዋቅር ካረጀውና በአንድ ዘርፍ ላይ ብቻ ከተደገፈው የግብርና ምህዳር በማውጣት ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ስትራቴጂን ቀረጸ።
በዚህ ስትራቴጂ ውስጥ አምስት ቁልፍ የኢኮኖሚ ምሰሶዎች፡ ግብርና፣ ቱሪዝም፣ ማዕድን፣ አይሲቲ እና አምራች ኢንዱስትሪ ተለይተው ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቷቸዋል።
መንግሥት በነዚህ ዘርፎች የገባውን ቃል እና ባለፉት አምስት ዓመታት የታየውን አፈጻጸም በአጭር በአጭሩ ለማየት እንሞክር፡፡
1. ግብርና፡-
ቃል የተገባው፡ የግብርናውን ዘርፍ ማዘመን፣ የምግብ ዋስትናን (ራስን መቻል) ማረጋገጥ እና ኢትዮጵያን ከእህል አስመጪነት ወደ ላኪነት ማሸጋገር።
አፈጻጸም ፦ ግብርናው በመደመር መንግሥት ስር ትልቅ የመዋቅር ለውጥ ያሳየበት ዘርፍ ነው። በተለይም በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት የተመዘገበው ውጤት ሀገሪቱን ወደ ስንዴ ላኪነት ያሸጋገረ ታሪካዊ ምዕራፍ ሆኗል።
2. ቱሪዝም ፡-
ቃል የተገባው፦ የቱሪስት መስህቦቻችንን አቧራ አራግፈን አሻራ እናኖራለን በሚል መርህ፣ ዘርፉን የሀገር ገጽታ መገንቢያና የውጭ ምንዛሬ ማግኛ ምሰሶ ማድረግ።
አፈጻጸም ፦ ዘርፉ ከፍተኛ መነቃቃት የታየበት ነው። በገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች አማካኝነት እንደ እንጦጦ፣ አንድነት ፓርክ፣ ጎርጎራ፣ ወንጪ እና በቅርቡ የተመረቀው የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት ያሉን ጨምሮ አዳዲስና ዘመናዊ መዳረሻዎች ተገንብተዋል።
3. ማዕድን ፡-
ቃል የተገባው፦ የሀገሪቱን የማዕድን ሀብት በአግባቡ ማልማት፣ ህገ-ወጥ የማዕድን ዝውውርን መቆጣጠር እና ዘርፉን የብሔራዊ ኢኮኖሚ ሉዓላዊነት ምሰሶ ማድረግ።
አፈጻጸም ፦ መንግሥት የድንጋይ ከሰል ምርትን በማሳደግ የውጭ ምንዛሪን ለማዳን የጀመረው ስራ እና የወርቅ ግዢ አሰራርን በማዘመን የሀገር ውስጥ ገበያ ድርሻን ከፍ ለማድረግ ያደረገው ጥረት የሚጠቀስ ነው።
4. አይሲቲ እና ዲጂታል ኢኮኖሚ:-
ቃል የተገባው፦ የቴሌኮም ገበያውን ለግሉ ዘርፍ ክፍት ማድረግ፣ ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂን መተግበር እና የቢሮክራሲ አገልግሎቶችን ዲጂታላይዝ ማድረግ።
አፈጻጸም ፦ የመደመር መንግሥት በትልቅ ቁርጠኝነት ካሳካቸው ጉዳዮች አንዱ የኢትዮ ቴሌኮም ሞኖፖሊን ሰብሮ ሳፋሪኮምን ወደ ገበያ ማስገባት እና የዲጂታል ክፍያ ስርዓትን ማስፋፋት ነው። የፋይዳ ብሔራዊ መታወቂያ እና የቴሌብር/ባንኪንግ መተግበሪያዎች የዜጎችን የዕለት ተዕለት ሕይወትና የንግድ እንቅስቃሴ አቅልለዋል።
5. አምራች ኢንዱስትሪ:-
ቃል የተገባው፦ የሀገር ውስጥ አምራችነትን ማሳደግ፣ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን መተካት እና ለዜጎች ሰፊ የሥራ ዕድል መፍጠር።
አፈጻጸም ፦ በሀገር አቀፍ ደረጃ በተከፈተው ኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አማካኝነት ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ የመተካት አቅም 58 በመቶ ደርሷል።
በአጠቃላይ ባለፉት አምስት ዓመታት
በአምስቱ የኢኮኖሚ ምሰሶዎች በመደመር መንግሥት መሪነት የተመዘገቡት ስኬቶች መንግሥት ገቢር-ነበብ እና ተግባር ተኮር መሆኑን ያሳዩ ናቸው።
1 month ago
ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ተምሳሌት የሚሆን የብልጽግና ጉዞ ጀምራለች - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ለመላው አፍሪካ ትልቅ ምሳሌ የሚሆን የብልጽግና ጉዞ ጀምራለች አሉ።
በገበታ ለትውልድ መርሐ ግብር የተገነባው የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት በዛሬው ዕለት ተመርቆ በይፋ ሥራ ጀምሯል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፥ በሐምሌና በነሐሴ ወራት የሚከሰተውን የክረምት ቁር ለመሸሽ ምቹ የሆነችው አርባምንጭ ጎብኝዎችን በሁለት እጆቿ ተቀብላ ለማስተናገድ ዝግጁ ሆናለች ብለዋል።
ከተማዋ በሪዞርቶቿና በተፈጥሮ ውበቶቿ ብቻ ሳይሆን በባህላዊ ምግቦቿ እንግዶችን ለመቀበል መዘጋጀቷን ተናግረዋል።
ሰዎች ወደ ከተማዋ የሚመጡት ለመዝናናት ብቻ እንዳልሆነ ገልጸው ፥ በዚሁ አጋጣሚ እኛ ተጨማሪ የሀብት ልማት እንዲፈጠር ማድረግ ይገባናል ነው ያሉት።
በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሀገራቸው እያስመዘገበችው ያለውን አህጉራዊ አርአያነት ተመልክተው ወደ ሀገራቸው ተመልሰው ለመኖር ማሰብ የሚጀምሩበት ጊዜ ሩቅ አይደለም ብለዋል፡፡
የኢትዮጵያን ብልጽግና እውን ማድረግ ከእያንዳንዱ ዜጋ የሚጠበቅ ታሪካዊ ተግባር እንደሆነም አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡
ኢትዮጵያ ወደ ፊት እንዳትራመድና ወደ ኋላ እንድትጎተት የሚፈልጉ የውስጥና የውጭ ኃይሎች የሚፈጥሯቸው ፈተናዎችና ችግሮች ቢኖሩም፤ ልማት፣ ሰላምና ብልጽግናን ስለምናስብ እያሸነፍን ጉዟችን እንቀጥላለን ሲሉ አስገንዝበዋል፡፡
ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት በ10 ነጥብ 2 በመቶ በሆነ ከፍተኛ ፍጥነት በማደግ ላይ የምትገኝ ብቸኛ ሀገር መሆኗን ገልጸው፥ ይህ ስኬት ለመላው ሕዝብ ኩራት በመሆኑ እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል።
ኢትዮጵያ ልጆቿን የምትሰበስብ፣ የአንድነትና የሰላም ምሳሌ ሆና እንደምትቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትሩ አረጋግጠዋል።
ይህ የአህጉሪቱ ምሳሌ የሆነው ዕድገት በተግባር የሚታይባቸውን እንደ አርባምንጭ፣ ጅማ፣ ሶዶ፣ ሀዋሳ፣ ነቀምቴ፣ ባሕርዳር፣ ድሬዳዋና ጅግጅጋ ያሉ በርካታ ከተሞች በምስክርነት ጠቅሰዋል።
በሶስና አለማየሁ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት ለመላው አፍሪካ ትልቅ ምሳሌ የሚሆን የብልጽግና ጉዞ ጀምራለች አሉ።
በገበታ ለትውልድ መርሐ ግብር የተገነባው የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት በዛሬው ዕለት ተመርቆ በይፋ ሥራ ጀምሯል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፥ በሐምሌና በነሐሴ ወራት የሚከሰተውን የክረምት ቁር ለመሸሽ ምቹ የሆነችው አርባምንጭ ጎብኝዎችን በሁለት እጆቿ ተቀብላ ለማስተናገድ ዝግጁ ሆናለች ብለዋል።
ከተማዋ በሪዞርቶቿና በተፈጥሮ ውበቶቿ ብቻ ሳይሆን በባህላዊ ምግቦቿ እንግዶችን ለመቀበል መዘጋጀቷን ተናግረዋል።
ሰዎች ወደ ከተማዋ የሚመጡት ለመዝናናት ብቻ እንዳልሆነ ገልጸው ፥ በዚሁ አጋጣሚ እኛ ተጨማሪ የሀብት ልማት እንዲፈጠር ማድረግ ይገባናል ነው ያሉት።
በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሀገራቸው እያስመዘገበችው ያለውን አህጉራዊ አርአያነት ተመልክተው ወደ ሀገራቸው ተመልሰው ለመኖር ማሰብ የሚጀምሩበት ጊዜ ሩቅ አይደለም ብለዋል፡፡
የኢትዮጵያን ብልጽግና እውን ማድረግ ከእያንዳንዱ ዜጋ የሚጠበቅ ታሪካዊ ተግባር እንደሆነም አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡
ኢትዮጵያ ወደ ፊት እንዳትራመድና ወደ ኋላ እንድትጎተት የሚፈልጉ የውስጥና የውጭ ኃይሎች የሚፈጥሯቸው ፈተናዎችና ችግሮች ቢኖሩም፤ ልማት፣ ሰላምና ብልጽግናን ስለምናስብ እያሸነፍን ጉዟችን እንቀጥላለን ሲሉ አስገንዝበዋል፡፡
ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት በ10 ነጥብ 2 በመቶ በሆነ ከፍተኛ ፍጥነት በማደግ ላይ የምትገኝ ብቸኛ ሀገር መሆኗን ገልጸው፥ ይህ ስኬት ለመላው ሕዝብ ኩራት በመሆኑ እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል።
ኢትዮጵያ ልጆቿን የምትሰበስብ፣ የአንድነትና የሰላም ምሳሌ ሆና እንደምትቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትሩ አረጋግጠዋል።
ይህ የአህጉሪቱ ምሳሌ የሆነው ዕድገት በተግባር የሚታይባቸውን እንደ አርባምንጭ፣ ጅማ፣ ሶዶ፣ ሀዋሳ፣ ነቀምቴ፣ ባሕርዳር፣ ድሬዳዋና ጅግጅጋ ያሉ በርካታ ከተሞች በምስክርነት ጠቅሰዋል።
በሶስና አለማየሁ
1 month ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሐይቅ ላይ የተገነባ ልዩ ተንሳፋፊ ሬስቶራንት ያለው የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት ጎብኚዎች እንዲጎበኙት ጥሪ አቀረቡ
************************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመዲናችን ባሻገር የኮንፈረንስ ቱሪዝምን በማስፋፋት ኢትዮጵያን የዓለም አቀፍ መድረኮች ማዕከል የማድረግ ርዕይን የሚያጠናክረውን ዘመናዊውን "የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት" መርቀዋል።
የ‘ገበታ ለትውልድ’ መርሃ-ግብር ታላቅ ስኬት የሆነው ይህ ሪዞርት፣ ከ1 ሺህ 300 በላይ ሰዎችን የሚያስተናግድ ሰፊ የስብሰባ አዳራሽ እና በሐይቅ ላይ የተገነባ ልዩ ተንሳፋፊ ሬስቶራንትን በውስጡ ያካተተ ነው።
ፕሮጀክቱ ሀገራዊ የኮንፈረንስ ቱሪዝም አቅምን ከማሳደጉም ባሻገር ለአካባቢው ማኅበረሰብ ሰፊ የሥራ ዕድል መፍጠሩን ጠቅላይ ሚኒስትሩ አብራርተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ መላው የሀገራችን ሕዝብ፣ የዳያስፖራው አባላት እና የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ይህንን አዲስ የሀገራችንን ዕንቁ ስፍራ በመጎብኘትና በመጠቀም የተከፈተውን አዲስ የቱሪዝምና የኮንፈረንስ ምዕራፍ በጋራ እንዲቋደሱ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
#ethiopia #arbaminch #pmabiyahmed #tourismethiopia #visitethiopia #conferenceresort
************************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመዲናችን ባሻገር የኮንፈረንስ ቱሪዝምን በማስፋፋት ኢትዮጵያን የዓለም አቀፍ መድረኮች ማዕከል የማድረግ ርዕይን የሚያጠናክረውን ዘመናዊውን "የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት" መርቀዋል።
የ‘ገበታ ለትውልድ’ መርሃ-ግብር ታላቅ ስኬት የሆነው ይህ ሪዞርት፣ ከ1 ሺህ 300 በላይ ሰዎችን የሚያስተናግድ ሰፊ የስብሰባ አዳራሽ እና በሐይቅ ላይ የተገነባ ልዩ ተንሳፋፊ ሬስቶራንትን በውስጡ ያካተተ ነው።
ፕሮጀክቱ ሀገራዊ የኮንፈረንስ ቱሪዝም አቅምን ከማሳደጉም ባሻገር ለአካባቢው ማኅበረሰብ ሰፊ የሥራ ዕድል መፍጠሩን ጠቅላይ ሚኒስትሩ አብራርተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፤ መላው የሀገራችን ሕዝብ፣ የዳያስፖራው አባላት እና የዓለም አቀፍ ማኅበረሰብ ይህንን አዲስ የሀገራችንን ዕንቁ ስፍራ በመጎብኘትና በመጠቀም የተከፈተውን አዲስ የቱሪዝምና የኮንፈረንስ ምዕራፍ በጋራ እንዲቋደሱ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
#ethiopia #arbaminch #pmabiyahmed #tourismethiopia #visitethiopia #conferenceresort
1 month ago
ቱሪዝም፡ አዲሱ የኢኮኖሚ ሞተር!
በገበታ ለትውልድ አማካኝነት ለምርቃት በደረሰው የአርባ ምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት ሰማይ ላይ የቀረበው የድሮን ትርኢት፣ የ‘ገበታ’ ውጥኖች የኢትዮጵያን የቱሪስት መዳረሻዎችም በማልማት ረገድ ያደረጉትን የሀገር አቀፍ የለውጥ ጉዞ አሳይቷል።
#pmoethiopia #ethiopiadelivers
በገበታ ለትውልድ አማካኝነት ለምርቃት በደረሰው የአርባ ምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት ሰማይ ላይ የቀረበው የድሮን ትርኢት፣ የ‘ገበታ’ ውጥኖች የኢትዮጵያን የቱሪስት መዳረሻዎችም በማልማት ረገድ ያደረጉትን የሀገር አቀፍ የለውጥ ጉዞ አሳይቷል።
#pmoethiopia #ethiopiadelivers
Sponsored by
Surafel
1 month ago
u12e8u12f5u122eu1295 u1275u122du12d2u1275
u12a8u1308u1260u1273 u1208u1275u12cdu120du12f5 u12e8u12a0u122du1263u121du1295u132d u12aeu1295u1348u1228u1295u1235 u122au12deu122du1275 #ebc #tourismethiopia #ethiopiamegaprojects #beautifulethiopia #u12a0u122du1263u121du1295u132d ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የድሮን ትርዒት
ከገበታ ለትውልድ የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት #ebc #tourismethiopia #ethiopiamegaprojects #beautifulethiopia #አርባምንጭ
1 month ago
የትውልዱ የቱሪዝም ዘርፍ አለኝታ ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እልፍ በሆኑ የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ የቱሪዝም መስህብ ስፍራዎች የተሞላች ነች፤ ነገር ግን ቀደም ሲል ለዘርፉ በተሰጠው አነስተኛ ግምትና አስተዳደራዊ ችግሮች ሳቢያ እነዚህ ሀብቶች ለዐይን የማይሞሉ፣ ጎብኚዎችን የማይስቡ፣ ከገቢም አንጻር ይህ ነው የማይባል አስተዋፅኦ ሳይኖራቸው ዘመናት ተቆጥረዋል።
ከሀገራዊ ለውጥ በኋላ ቱሪዝም እንደ ሀገሪቷ የብልጽግና ምሰሶነት ትልቅ ትኩረት ሊሰጠው ችሏል።
በዚህም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት ገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገርና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች ተጠንስሰው ለፍሬ በቅተዋል።
እነዚህ ፕሮጀክቶች የሀገርን እምቅ ውበት ከመግለጥ አንጻር ከፍተኛ እመርታን እያሳዩ ሁለንተናዊ እድገትንም ለማረጋገጥ በሚደረገው ጉዞ ውስጥ ወሳኝ ርምጃ ሆነው ውጤታቸው መታየት ጀምሯል።
ከገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ የሆነው በስሙ የሚጠራ ከተማ የተሰየመለት በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ውስጥ በተሁለደሬ ወረዳ የሚገኘው የሎጎ ሐይቅ አንዱ ነው፡፡
ይህ ሐይቅ ከአዲስ አበባ በ430 ኪሎ ሜትር፤ ከደቡብ ወሎ ዞን መቀመጫ ደሴ ከተማ ደግሞ በ30 ኪሎ ሜትር እንዲሁም ከሐይቅ ከተማ በቅርብ ርቀት ላይ ይገኛል፡፡
ከ23 እስከ 88 ሜትር ጥልቀት ያለው ሐይቁ ከባህር ወለል በላይ 1 ሺህ 950 ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ ሲሆን፤ የሚሸፍነው የመሬት አካል ደግሞ 35 ስኩዌር ኪሎ ሜትር በላይ ነው።
ይህ ሐይቅ የተንሰራፋበት መልክዓ ምድር በሰንሰለታማ ተራሮች የተከበበ፣ ለዕይታ ማራኪ፣ የበርካታ ጎብኚዎችን ቀልብ መሳብ የሚችል ሃብቱ ያለተነካ ድንቅ የመስህብ ስፍራ ነው፡፡
ሐይቅ ከተማ ኢትዮጵያውያን የሚታወቁበት የአብሮነት እሴት በተጨባጭ የሚታይበት ስፍራ እንደሆነ በርካቶች ይስማሙበታል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቦታውን እንዲህ ሲሉ ገልጸውት ነበር፤ "ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ገራገርና ቅን የሆነውን የወሎ ሕዝብ ውብ ባህልና እሴት ለማስተዋወቅ ያስችላል፤ ክርስትና እና እስልምና ተዋደው እና ተከባብረው የሚኖሩበት ድንቅ አከባቢ፤ የሐይቅ እስጢፋኖስ ገዳም ደግሞ የስፍራው ታላቅ ሃብት ነው"፡፡
በዚህ ከተማ የሚገኘው ትልቅ ውበት ነው ታድያ፤ ከትኩረት ማጣት አንጻር ከተቀረው የኢትዮጵያ ክፍል ብሎም ከዓለም ዕይታ ተሸሽጎ የቆየው።
በገበታ ለትውልድ ውጥን ፕሮጀክቶች ስር በመታቀፍ ቀን ከሌት ስራው በጥራትና በፍጥነት ተከናውኖ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጥር ወር 2018 ዓ.ም ተመርቆ ለአገልግሎት በቅቷል።
በሐይቁ ላይ የተገነባው ሪዞርት በመደመር እሳቤ መንግሥትንና የግሉን ዘርፍ በአንድነት በማሳተፍ የተገኘውን ውጤት ጽኑ መሰረት እንዲኖረው አስችሏል፡፡
በ13 ነጥብ 3 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ዘመናዊና ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ምግብ ቤቶችን፣ የመዋኛ ገንዳዎችን፣ የውስጥ ለውስጥ አስፋልት መንገዶችን እና የሄሊኮፕተር ማረፊያን ጨምሮ ሁሉንም ዓይነት አገልግሎቶችን በአንድነት ይዟል፡፡
ልዩ ልዩ የአትክልትና ፍራፍሬ ስፍራዎች፣ ለዕይታ የሚማርኩ አረንጓዴ አካባቢዎችን አቅፎ ለሀገር ውስጥም ሆነ ለውጭ ሀገራት ጎብኚዎች የማይረሳ ትዝታን የሚፈጥር ውብ ቦታ ነው፡፡
የቱሪዝም ልማትን ከተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ፣ ከዘላቂ እና ከአካታች ሁለንተናዊ እድገት ጋር በማቀናጀት፣ ሪዞርቱ የወሎ ሕዝብ ያለውን ታላቅ ባህላዊና ተፈጥሯዊ እሴት ለተቀረው ዓለም ማኅበረሰብ ማስተዋወቅ የሚቻልበት ሰፊ ገበታ ነው፡፡
ፕሮጀክቱ ለማህበረሰቡ የስራ ዕድልን ከመፍጠር ባሻገር የአካባቢውን ቱሪዝም፣ የትራንስፖርት እንዲሁም የግብርና ዘርፎች የሚያነቃቃ በተጨማሪም ለአምራቾችና ስራ ፈጣሪዎች አዲስ የገበያ ትስስርን በመፍጠር ለኢኮኖሚ እድገትና ብልጽግና አለኝታ ሆኖ ያገለግላል።
በመልካም ፍቃዱ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እልፍ በሆኑ የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ የቱሪዝም መስህብ ስፍራዎች የተሞላች ነች፤ ነገር ግን ቀደም ሲል ለዘርፉ በተሰጠው አነስተኛ ግምትና አስተዳደራዊ ችግሮች ሳቢያ እነዚህ ሀብቶች ለዐይን የማይሞሉ፣ ጎብኚዎችን የማይስቡ፣ ከገቢም አንጻር ይህ ነው የማይባል አስተዋፅኦ ሳይኖራቸው ዘመናት ተቆጥረዋል።
ከሀገራዊ ለውጥ በኋላ ቱሪዝም እንደ ሀገሪቷ የብልጽግና ምሰሶነት ትልቅ ትኩረት ሊሰጠው ችሏል።
በዚህም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት ገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገርና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች ተጠንስሰው ለፍሬ በቅተዋል።
እነዚህ ፕሮጀክቶች የሀገርን እምቅ ውበት ከመግለጥ አንጻር ከፍተኛ እመርታን እያሳዩ ሁለንተናዊ እድገትንም ለማረጋገጥ በሚደረገው ጉዞ ውስጥ ወሳኝ ርምጃ ሆነው ውጤታቸው መታየት ጀምሯል።
ከገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ የሆነው በስሙ የሚጠራ ከተማ የተሰየመለት በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ውስጥ በተሁለደሬ ወረዳ የሚገኘው የሎጎ ሐይቅ አንዱ ነው፡፡
ይህ ሐይቅ ከአዲስ አበባ በ430 ኪሎ ሜትር፤ ከደቡብ ወሎ ዞን መቀመጫ ደሴ ከተማ ደግሞ በ30 ኪሎ ሜትር እንዲሁም ከሐይቅ ከተማ በቅርብ ርቀት ላይ ይገኛል፡፡
ከ23 እስከ 88 ሜትር ጥልቀት ያለው ሐይቁ ከባህር ወለል በላይ 1 ሺህ 950 ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ ሲሆን፤ የሚሸፍነው የመሬት አካል ደግሞ 35 ስኩዌር ኪሎ ሜትር በላይ ነው።
ይህ ሐይቅ የተንሰራፋበት መልክዓ ምድር በሰንሰለታማ ተራሮች የተከበበ፣ ለዕይታ ማራኪ፣ የበርካታ ጎብኚዎችን ቀልብ መሳብ የሚችል ሃብቱ ያለተነካ ድንቅ የመስህብ ስፍራ ነው፡፡
ሐይቅ ከተማ ኢትዮጵያውያን የሚታወቁበት የአብሮነት እሴት በተጨባጭ የሚታይበት ስፍራ እንደሆነ በርካቶች ይስማሙበታል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቦታውን እንዲህ ሲሉ ገልጸውት ነበር፤ "ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ገራገርና ቅን የሆነውን የወሎ ሕዝብ ውብ ባህልና እሴት ለማስተዋወቅ ያስችላል፤ ክርስትና እና እስልምና ተዋደው እና ተከባብረው የሚኖሩበት ድንቅ አከባቢ፤ የሐይቅ እስጢፋኖስ ገዳም ደግሞ የስፍራው ታላቅ ሃብት ነው"፡፡
በዚህ ከተማ የሚገኘው ትልቅ ውበት ነው ታድያ፤ ከትኩረት ማጣት አንጻር ከተቀረው የኢትዮጵያ ክፍል ብሎም ከዓለም ዕይታ ተሸሽጎ የቆየው።
በገበታ ለትውልድ ውጥን ፕሮጀክቶች ስር በመታቀፍ ቀን ከሌት ስራው በጥራትና በፍጥነት ተከናውኖ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጥር ወር 2018 ዓ.ም ተመርቆ ለአገልግሎት በቅቷል።
በሐይቁ ላይ የተገነባው ሪዞርት በመደመር እሳቤ መንግሥትንና የግሉን ዘርፍ በአንድነት በማሳተፍ የተገኘውን ውጤት ጽኑ መሰረት እንዲኖረው አስችሏል፡፡
በ13 ነጥብ 3 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ዘመናዊና ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ምግብ ቤቶችን፣ የመዋኛ ገንዳዎችን፣ የውስጥ ለውስጥ አስፋልት መንገዶችን እና የሄሊኮፕተር ማረፊያን ጨምሮ ሁሉንም ዓይነት አገልግሎቶችን በአንድነት ይዟል፡፡
ልዩ ልዩ የአትክልትና ፍራፍሬ ስፍራዎች፣ ለዕይታ የሚማርኩ አረንጓዴ አካባቢዎችን አቅፎ ለሀገር ውስጥም ሆነ ለውጭ ሀገራት ጎብኚዎች የማይረሳ ትዝታን የሚፈጥር ውብ ቦታ ነው፡፡
የቱሪዝም ልማትን ከተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ፣ ከዘላቂ እና ከአካታች ሁለንተናዊ እድገት ጋር በማቀናጀት፣ ሪዞርቱ የወሎ ሕዝብ ያለውን ታላቅ ባህላዊና ተፈጥሯዊ እሴት ለተቀረው ዓለም ማኅበረሰብ ማስተዋወቅ የሚቻልበት ሰፊ ገበታ ነው፡፡
ፕሮጀክቱ ለማህበረሰቡ የስራ ዕድልን ከመፍጠር ባሻገር የአካባቢውን ቱሪዝም፣ የትራንስፖርት እንዲሁም የግብርና ዘርፎች የሚያነቃቃ በተጨማሪም ለአምራቾችና ስራ ፈጣሪዎች አዲስ የገበያ ትስስርን በመፍጠር ለኢኮኖሚ እድገትና ብልጽግና አለኝታ ሆኖ ያገለግላል።
በመልካም ፍቃዱ
1 month ago
የወደፊቷ ኢትዮጵያ - በቱሪዝም ልማት የሚገነባ የብልጽግና ተስፋ
******************
(የዕለቱ መልዕክት)
ኢትዮጵያ የሥልጣኔ ማህደር በመሆኗ ብቻ ሳይሆን ዛሬ በፈጠራ እና በልማት ክህሎት የቱሪዝም ተስፋዋን እንደ አዲስ እያበሰረች ያለች ሀገር ናት።
በታሪክ አድማስ ውስጥ የነበረው የቱሪዝም ዘርፋችን ዛሬ ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ሞተርነት ተሸጋግሯል። ይህ ለውጥ በአጋጣሚ የመጣ ሳይሆን ነባሩን የተፈጥሮ እና የታሪክ ሀብት በዘመናዊ ዕይታ እና በቁርጠኝነት የመቅረጽ ውጤት ነው።
ዛሬ ኢትዮጵያ ለቱሪዝም ዘርፉ የሰጠችው ትኩረት የሀገርን የውጭ ምንዛሬ ገቢ ከማሳደግ እና ለወጣቶች የሥራ ዕድል ከመፍጠር ባሻገር ኢትዮጵያዊነትን ለዓለም የምናስተዋውቅበት የገጽታ ግንባታ መንገድ ሆኗል።
የቱሪዝም ልማታችን የጀርባ አጥንት የሆኑት መሠረተ ልማቶች እና መዳረሻዎች፣ የስትራቴጂያችን ማዕከል ናቸው። ከሸገር እስከ ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች የተከናወኑት ሥራዎች የነበሩን የተፈጥሮ ጸጋዎች ከማልማት ባለፈ ለወደፊት ትውልድ ተረካቢ የሚሆኑ የብልጽግና ተምሳሌቶች ናቸው።
የኮሪደር ልማት ሥራዎችም ከተሞቻችንን ለቱሪስቶች ምቹ እና ማራኪ ከማድረጋቸው በላይ የቱሪዝም ኢንዱስትሪውን ረጅም ዘመን የፈተኑ የመሠረተ ልማት ችግሮችን እየፈቱ ይገኛሉ።
ቱሪስት በቆየ ቁጥር ለኢኮኖሚያችን የሚጠቅም መሆኑን በመረዳት የሆቴል እና የመስተንግዶ አገልግሎቶችን በጥራት እና በዘመናዊነት ማሳደግ፣ ከዚህ በኋላ ምርጫ ሳይሆን የግዴታ ተግባር ሊሆን ይገባል።
ሆኖም ትልቅ የቱሪዝም ሀብት መያዝ ብቻውን በቂ አይደለም፤ ሀብቱን ለዓለም ገበያ ማቅረብ ያስፈልጋል። በዚህ ረገድ የገበያ ልማት ሥራዎች ወሳኝ ናቸው። ዓለም አቀፍ ጎብኚዎችን ለመሳብ የምናደርገው ማስተዋወቂያ፣ ካለን የዲጂታል አቅም ጋር ተዳምሮ የሀገራችንን ስም በዓለም የቱሪዝም ካርታ ላይ በጥብቅ ማስቀመጥ ይኖርበታል።
ይህ ሁሉ ጥረት ግን የሠለጠነ የሰው ኃይል ከሌለው ውጤታማ አይሆንም። በዘርፉ ለሚሠሩ ባለሙያዎች ቀጣይነት ያለው ሥልጠና መስጠት፣ ቴክኖሎጂን ማስተዋወቅ እና የአገልግሎት ጥራትን ማረጋገጥ የዘርፉን ተወዳዳሪነት ከፍ የሚያደርጉ ቁልፍ ጉዳዮች ናቸው።
የቱሪዝም ልማት የሁሉንም ዘርፎች ትሥሥር የሚጠይቅ ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ ነው። በአንድ በኩል ልማትን ስናከናውን በሌላ በኩል ደግሞ ያለንን ቅርስ እና ተፈጥሮ ጥበቃ ማድረግ ተቀዳሚ ተግባራችን ሊሆን ይገባል።
የተፈጥሮ እና የታሪካዊ ስፍራዎች ዘላቂነት ተጠብቆ ለትውልድ ማስተላለፍ የጋራ ኃላፊነታችን ነው። የቱሪዝም ትንሣኤያችን የአንድ ወገን ሳይሆን የዜጎች ሁሉ የጋራ ጥረት ውጤት ነው።
እያንዳንዱ ዜጋ ለሀገሩ የቱሪዝም አምባሳደር በመሆን ይህን ታላቅ የልማት ፍሰት በዓለም አደባባይ ማስተጋባት ይኖርበታል።
ኢትዮጵያን የዓለም ተመራጭ መዳረሻ ለማድረግ የምናደርገው ጉዞ በቁርጠኝነት እና በተባበረ ክንድ ከቀጠለ አሁን ካለንበት ከፍታ በላይ እንደምንሻገር እርግጠኞች ነን።
የቱሪዝም ዕድገት የብልጽግናችን ማረጋገጫ የትንሣኤያችን መገለጫ ነው።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
#ethiopia #ebc #nature #tourism
******************
(የዕለቱ መልዕክት)
ኢትዮጵያ የሥልጣኔ ማህደር በመሆኗ ብቻ ሳይሆን ዛሬ በፈጠራ እና በልማት ክህሎት የቱሪዝም ተስፋዋን እንደ አዲስ እያበሰረች ያለች ሀገር ናት።
በታሪክ አድማስ ውስጥ የነበረው የቱሪዝም ዘርፋችን ዛሬ ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ሞተርነት ተሸጋግሯል። ይህ ለውጥ በአጋጣሚ የመጣ ሳይሆን ነባሩን የተፈጥሮ እና የታሪክ ሀብት በዘመናዊ ዕይታ እና በቁርጠኝነት የመቅረጽ ውጤት ነው።
ዛሬ ኢትዮጵያ ለቱሪዝም ዘርፉ የሰጠችው ትኩረት የሀገርን የውጭ ምንዛሬ ገቢ ከማሳደግ እና ለወጣቶች የሥራ ዕድል ከመፍጠር ባሻገር ኢትዮጵያዊነትን ለዓለም የምናስተዋውቅበት የገጽታ ግንባታ መንገድ ሆኗል።
የቱሪዝም ልማታችን የጀርባ አጥንት የሆኑት መሠረተ ልማቶች እና መዳረሻዎች፣ የስትራቴጂያችን ማዕከል ናቸው። ከሸገር እስከ ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች የተከናወኑት ሥራዎች የነበሩን የተፈጥሮ ጸጋዎች ከማልማት ባለፈ ለወደፊት ትውልድ ተረካቢ የሚሆኑ የብልጽግና ተምሳሌቶች ናቸው።
የኮሪደር ልማት ሥራዎችም ከተሞቻችንን ለቱሪስቶች ምቹ እና ማራኪ ከማድረጋቸው በላይ የቱሪዝም ኢንዱስትሪውን ረጅም ዘመን የፈተኑ የመሠረተ ልማት ችግሮችን እየፈቱ ይገኛሉ።
ቱሪስት በቆየ ቁጥር ለኢኮኖሚያችን የሚጠቅም መሆኑን በመረዳት የሆቴል እና የመስተንግዶ አገልግሎቶችን በጥራት እና በዘመናዊነት ማሳደግ፣ ከዚህ በኋላ ምርጫ ሳይሆን የግዴታ ተግባር ሊሆን ይገባል።
ሆኖም ትልቅ የቱሪዝም ሀብት መያዝ ብቻውን በቂ አይደለም፤ ሀብቱን ለዓለም ገበያ ማቅረብ ያስፈልጋል። በዚህ ረገድ የገበያ ልማት ሥራዎች ወሳኝ ናቸው። ዓለም አቀፍ ጎብኚዎችን ለመሳብ የምናደርገው ማስተዋወቂያ፣ ካለን የዲጂታል አቅም ጋር ተዳምሮ የሀገራችንን ስም በዓለም የቱሪዝም ካርታ ላይ በጥብቅ ማስቀመጥ ይኖርበታል።
ይህ ሁሉ ጥረት ግን የሠለጠነ የሰው ኃይል ከሌለው ውጤታማ አይሆንም። በዘርፉ ለሚሠሩ ባለሙያዎች ቀጣይነት ያለው ሥልጠና መስጠት፣ ቴክኖሎጂን ማስተዋወቅ እና የአገልግሎት ጥራትን ማረጋገጥ የዘርፉን ተወዳዳሪነት ከፍ የሚያደርጉ ቁልፍ ጉዳዮች ናቸው።
የቱሪዝም ልማት የሁሉንም ዘርፎች ትሥሥር የሚጠይቅ ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ ነው። በአንድ በኩል ልማትን ስናከናውን በሌላ በኩል ደግሞ ያለንን ቅርስ እና ተፈጥሮ ጥበቃ ማድረግ ተቀዳሚ ተግባራችን ሊሆን ይገባል።
የተፈጥሮ እና የታሪካዊ ስፍራዎች ዘላቂነት ተጠብቆ ለትውልድ ማስተላለፍ የጋራ ኃላፊነታችን ነው። የቱሪዝም ትንሣኤያችን የአንድ ወገን ሳይሆን የዜጎች ሁሉ የጋራ ጥረት ውጤት ነው።
እያንዳንዱ ዜጋ ለሀገሩ የቱሪዝም አምባሳደር በመሆን ይህን ታላቅ የልማት ፍሰት በዓለም አደባባይ ማስተጋባት ይኖርበታል።
ኢትዮጵያን የዓለም ተመራጭ መዳረሻ ለማድረግ የምናደርገው ጉዞ በቁርጠኝነት እና በተባበረ ክንድ ከቀጠለ አሁን ካለንበት ከፍታ በላይ እንደምንሻገር እርግጠኞች ነን።
የቱሪዝም ዕድገት የብልጽግናችን ማረጋገጫ የትንሣኤያችን መገለጫ ነው።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
#ethiopia #ebc #nature #tourism
1 month ago
ገበታ ለትውልድ የኢትዮጵያን ደም ግባት የገለጠ ፕሮጀክት ...
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት፣ አነሳሽነትና አስተባባሪነት የተመሩት የገበታ ለትውልድ፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለሸገር ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን ድብቅ ውበት እያወጡ ደም ግባቷን እየገለጡ ለቱሪዝም እድገት ትልቅ የታሪክ እጥፋት የሚሆን አበርክቶን እየለገሱ ይገኛሉ፡፡
በእነዚህ ፕሮጀክቶች ኢትዮጵያ የተራቆቱ አካባቢዎቿን ውበት እያለበሰች የጎደሉ መሰረተ ልማቶችንም እያሟላች ለዜጎቿም ሆነ ከውጭ መጥተው ለሚጎበኟት እየደመቀች ትገኛለች፡፡
ይህም ግንባር ቀደም የቱሪዝም መዳረሻ ለመሆን ለምታደርገው ጥረት አይነተኛ ሚና እየተጫወተ ነው።
በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና ባህል ተቋም (ዩኔስኮ) በዓለም ቅርስነት ባስመዘገበቻቸው 19 የሚዳሰሱ እና የማይዳሰሱ ቅርሶቿ በአፍሪካ ቀዳሚ ሥፍራ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ፤ እነዚህ ሀብቶቿ የቱሪዝም አቅምን ጨምረው ከዓለም አቀፍ ጎብኚዎች የውጭ ምንዛሪን ከመሳብ ባሻገር በየአካባቢዎቹ ለሚኖሩ ዜጎች የስራ እድልን በመፍጠር ትልቅ ጠቀሜታ አላቸው፡፡
ነገር ግን በቱሪስ መዳረሻዎች አካባቢ ያለው መሰረተ ልማት በተገቢው ባለመልማቱ ውጤታማ ሳይሆን ቆይቷል።
ይህንን በውል የተገነዘበው የመደመር እሳቤ ለቱሪዝም እምቅ አቅም ትኩረት በመስጠት የዘርፉን አሜኬላዎች በመንቀል ምቹ መደላድል ለመፍጠር በስፋት ለመስራት የሚያስችል ዕድል ፈጥሯል።
በዋናነት በገበታ ለሸገር፣ በገበታ ለሀገር እና በገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች አማካኝነት ዐይን የመግለጥ ስራ ተሰርቷል።
መንግሥት እንደ አብሪ ኮከብ በመሆን የግሉን ዘርፍ ጨምሮ ሌሎች ባለድርሻዎች በቱሪዝም ዘርፉ ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ የሚያስችል መንገድ ጠርጓል።
በዚህም በአሁኑ ወቅት በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች እውን የሆነው የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት የሀገርን ሁለንተናዊ እድገት ለማረጋገጥ ኢትዮጵያ ያላትን እምቅ የተፈጥሮና ታሪካዊ ሀብቶች በማልማት ወደ ታላቅ የኢኮኖሚ ግብአትነት ለመቀየር በመንቀሳቀስ አስደናቂ ውጤት አምጥቷል።
የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት አካል የሆኑትና የስራውን ጥልቀትና ታላቅነት ሊመሰክሩ ለአገልግሎት ክፍት ሆነው የሚገኙት የኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ፣ የሸበሌ ሪዞርት፣ ደንቢ ኢኮ ሎጅ እና የሐይቅ ሎጎ ሪዞርት ለአብነት የሚነሱ ናቸው፡፡
ፕሮጀክቶቹ በቱሪዝም መስክ የታለመውን ከፍታ ለመቆናጠጥ ትልቅ አቅም መሆናቸው ታይቷል።
የገበታ ለትውልድ ሥራ ማሳያ የሆነው ደንቢ ኢኮ ሎጅ በውብ ተፈጥሮ ላይ ተዘርግቶ የሀገሪቱን የቱሪዝም ዘርፍ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተመራጭና የኢኮኖሚውም ማገር ለማድረግ ወሳኝ ሀብት ነው፡፡
‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ’ ማህበረሰብና ሀገርን በአንድ ላይ ለማበልጸግ የተተለመ የተከወነ ድንቅ ስራ ሲሆን፤ በቱሪስት መስህብ ሀብቱ ለሚታወቀው የአፋር ክልል ትልቅ አቅም የሚጨምር ግዙፍ ፕሮጀክት ነው።
የቱሪዝም ፍሰትን ከመጨመር ባሻገር ታላላቅ ሀገራዊ፣ አህጉራዊ ብሎም ዓለም አቀፍ ጉባኤዎችን የሚያስተናግድና ለዜጎች የስራ ዕድል የሚፈጥረው ፕሮጀክት፤ ዘርፈ ብዙ ጥቅም ይሰጣል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንደሚሉት፤ ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ መሰራት የነበረበት የዛሬ 50 እና 60 ዓመት ነበር፤ አሁን ስለዘገየን አንቆጭም።
ከ’ገበታ ለትውልድ’ ፕሮጀክቶች መካከል በሶማሌ ክልል በ385 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው የሸበሌ ሪዞርት አንዱ ሲሆን፤ የቱሪዝም አገልግሎቶችን በላቀ ደረጃ የሚሰጥ ነው።
ሌላኛው የገበታ ለትውልድ ፍሬ የሆነው ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ኢትዮጵያ እድገትና ብልጽግናዋን እውን ለማድረግ ላላት ቁርጠኝነት ማሳያ ነው፡፡
በአማራ ክልል በደቡብ ወሎ ዞን የሚገኝ የቱሪዝም ሀብት ተፈጥሮን መሰረት አድርጎ ማህበረሰባዊ እሴትን ለተቀረው አለም በማሳየት ክዋኔ ውስጥ ትልቅ እድል የያዘ ፕሮጀክት ነው፡፡
የፕሮጀክቶቹ ግንባታ ሂደት የየአካባቢዎቹን የማህበረሰብ አካላት ያሳተፈ መሆኑ ደግሞ ስራዎቹ በባለቤትነት ስሜት እንዲታዩ አድርጓቸዋል፡፡
የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች በኢትዮጵያ የእድገትና የብልጽግና ታሪክ ውስጥ በደማቁ የሚጻፉ አንቀጾች ሆነው ለትውልድ ይቀመጣሉ፡፡ በአጠቃላይ ፕሮጀክቶቹ ማለም፣ ማቀድና በፍጥነት ማከናወን እንደሚቻል አሳይተዋል።
በመልካም ፍቃዱ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት፣ አነሳሽነትና አስተባባሪነት የተመሩት የገበታ ለትውልድ፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለሸገር ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን ድብቅ ውበት እያወጡ ደም ግባቷን እየገለጡ ለቱሪዝም እድገት ትልቅ የታሪክ እጥፋት የሚሆን አበርክቶን እየለገሱ ይገኛሉ፡፡
በእነዚህ ፕሮጀክቶች ኢትዮጵያ የተራቆቱ አካባቢዎቿን ውበት እያለበሰች የጎደሉ መሰረተ ልማቶችንም እያሟላች ለዜጎቿም ሆነ ከውጭ መጥተው ለሚጎበኟት እየደመቀች ትገኛለች፡፡
ይህም ግንባር ቀደም የቱሪዝም መዳረሻ ለመሆን ለምታደርገው ጥረት አይነተኛ ሚና እየተጫወተ ነው።
በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና ባህል ተቋም (ዩኔስኮ) በዓለም ቅርስነት ባስመዘገበቻቸው 19 የሚዳሰሱ እና የማይዳሰሱ ቅርሶቿ በአፍሪካ ቀዳሚ ሥፍራ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ፤ እነዚህ ሀብቶቿ የቱሪዝም አቅምን ጨምረው ከዓለም አቀፍ ጎብኚዎች የውጭ ምንዛሪን ከመሳብ ባሻገር በየአካባቢዎቹ ለሚኖሩ ዜጎች የስራ እድልን በመፍጠር ትልቅ ጠቀሜታ አላቸው፡፡
ነገር ግን በቱሪስ መዳረሻዎች አካባቢ ያለው መሰረተ ልማት በተገቢው ባለመልማቱ ውጤታማ ሳይሆን ቆይቷል።
ይህንን በውል የተገነዘበው የመደመር እሳቤ ለቱሪዝም እምቅ አቅም ትኩረት በመስጠት የዘርፉን አሜኬላዎች በመንቀል ምቹ መደላድል ለመፍጠር በስፋት ለመስራት የሚያስችል ዕድል ፈጥሯል።
በዋናነት በገበታ ለሸገር፣ በገበታ ለሀገር እና በገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች አማካኝነት ዐይን የመግለጥ ስራ ተሰርቷል።
መንግሥት እንደ አብሪ ኮከብ በመሆን የግሉን ዘርፍ ጨምሮ ሌሎች ባለድርሻዎች በቱሪዝም ዘርፉ ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ የሚያስችል መንገድ ጠርጓል።
በዚህም በአሁኑ ወቅት በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች እውን የሆነው የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት የሀገርን ሁለንተናዊ እድገት ለማረጋገጥ ኢትዮጵያ ያላትን እምቅ የተፈጥሮና ታሪካዊ ሀብቶች በማልማት ወደ ታላቅ የኢኮኖሚ ግብአትነት ለመቀየር በመንቀሳቀስ አስደናቂ ውጤት አምጥቷል።
የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት አካል የሆኑትና የስራውን ጥልቀትና ታላቅነት ሊመሰክሩ ለአገልግሎት ክፍት ሆነው የሚገኙት የኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ፣ የሸበሌ ሪዞርት፣ ደንቢ ኢኮ ሎጅ እና የሐይቅ ሎጎ ሪዞርት ለአብነት የሚነሱ ናቸው፡፡
ፕሮጀክቶቹ በቱሪዝም መስክ የታለመውን ከፍታ ለመቆናጠጥ ትልቅ አቅም መሆናቸው ታይቷል።
የገበታ ለትውልድ ሥራ ማሳያ የሆነው ደንቢ ኢኮ ሎጅ በውብ ተፈጥሮ ላይ ተዘርግቶ የሀገሪቱን የቱሪዝም ዘርፍ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተመራጭና የኢኮኖሚውም ማገር ለማድረግ ወሳኝ ሀብት ነው፡፡
‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ’ ማህበረሰብና ሀገርን በአንድ ላይ ለማበልጸግ የተተለመ የተከወነ ድንቅ ስራ ሲሆን፤ በቱሪስት መስህብ ሀብቱ ለሚታወቀው የአፋር ክልል ትልቅ አቅም የሚጨምር ግዙፍ ፕሮጀክት ነው።
የቱሪዝም ፍሰትን ከመጨመር ባሻገር ታላላቅ ሀገራዊ፣ አህጉራዊ ብሎም ዓለም አቀፍ ጉባኤዎችን የሚያስተናግድና ለዜጎች የስራ ዕድል የሚፈጥረው ፕሮጀክት፤ ዘርፈ ብዙ ጥቅም ይሰጣል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንደሚሉት፤ ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ መሰራት የነበረበት የዛሬ 50 እና 60 ዓመት ነበር፤ አሁን ስለዘገየን አንቆጭም።
ከ’ገበታ ለትውልድ’ ፕሮጀክቶች መካከል በሶማሌ ክልል በ385 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው የሸበሌ ሪዞርት አንዱ ሲሆን፤ የቱሪዝም አገልግሎቶችን በላቀ ደረጃ የሚሰጥ ነው።
ሌላኛው የገበታ ለትውልድ ፍሬ የሆነው ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ኢትዮጵያ እድገትና ብልጽግናዋን እውን ለማድረግ ላላት ቁርጠኝነት ማሳያ ነው፡፡
በአማራ ክልል በደቡብ ወሎ ዞን የሚገኝ የቱሪዝም ሀብት ተፈጥሮን መሰረት አድርጎ ማህበረሰባዊ እሴትን ለተቀረው አለም በማሳየት ክዋኔ ውስጥ ትልቅ እድል የያዘ ፕሮጀክት ነው፡፡
የፕሮጀክቶቹ ግንባታ ሂደት የየአካባቢዎቹን የማህበረሰብ አካላት ያሳተፈ መሆኑ ደግሞ ስራዎቹ በባለቤትነት ስሜት እንዲታዩ አድርጓቸዋል፡፡
የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች በኢትዮጵያ የእድገትና የብልጽግና ታሪክ ውስጥ በደማቁ የሚጻፉ አንቀጾች ሆነው ለትውልድ ይቀመጣሉ፡፡ በአጠቃላይ ፕሮጀክቶቹ ማለም፣ ማቀድና በፍጥነት ማከናወን እንደሚቻል አሳይተዋል።
በመልካም ፍቃዱ
2 months ago
ከተግባር ከፍታ ወደ ብሔራዊ ጽናት - የኢትዮጵያ የሜጋ ፕሮጀክቶች የስኬት ዐሻራ
****************
(የዕለቱ መልእክት)
ኢትዮጵያ ታሪክን በንግግር እና በምኞት ሳይሆን፣ በተግባር እና በግዙፍ ፕሮጀክቶች የምትቀይርበት ልዩ የዕድገት ምዕራፍ ላይ ትገኛለች።
“አፍ ተናግሮ እግር ሲያፍር፣ ልብ አዝኖ ዐይን ሲያለቅስ” እንደሚሉት ሳይሆን፣ ዛሬ በሀገራችን እየታየ ያለው የቃል እና የተግባር መገጣጠም ነው።
“ከነገሩ ጽናቱ” እንዲሉ በተግባር ከፍታ የተመሰከረላቸው ግዙፍ የልማት አውታሮች የብሔራዊ ጽናታችን ማማ ሆነው በግልጽ እየታዩ ነው።
ለዚህም በቢሾፍቱ እየተገነባ ያለው ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ፣ በኢንቨስትመንት መጠኑ እና በሥራው ግዝፈት በአፍሪካ ታሪክ ብቸኛው ፕሮጀክት መሆኑ ቀዳሚ ማሳያ ነው።
“አውቆ የተነገረ ከልብ ይደርሳል” እንደሚባለው በአዲስ አበባ ከተማ ታቅደው በአጭር ጊዜ የተጠናቀቁት እንደ ወዳጅነት ፓርክ፣ እንጦጦ ፓርክ፣ የወንዝ ዳር ልማቶች፣ የሳይንስ ሙዚየም እና የዓድዋ ድል መታሰቢያ ያሉ ታላላቅ ፕሮጀክቶች መሬት ላይ የወረዱ እውነታዎች እንጂ የሩቅ ሕልሞች አይደሉም።
ከዚህም ባሻገር ሌሊት እና ቀን የተሠራው እና እየተሠራ ያለው የኮሪደር ልማት የመንግሥትን የፕሮጀክት ፈጻሚነት አቅም ቁልጭ አድርጎ ያመላከተ ሲሆን፣ ይህ ስኬት መንግሥት ላለፉት ዓታት በትኩረት ሲተገብራቸው የቆያቸው የልማት አፈጻጸሞች ቀጣይ ማሳያ ነው።
ቀደም ሲል ይስተዋሉ የነበሩ መዘግየቶችን በመስበር እንደ ስኳር ፕሮጀክቶች ያሉ ግዙፍ ተቋማትን ማጠናቀቅ መቻሉ የመንግሥት ቁርጠኝነት በተግባር የታየበት ነው። ከሁሉም በላይ ደግሞ የኢትዮጵያውያን ዳግማዊ ዓድዋ የሆነው የታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁ እና በቅርቡ የተበሰሩት የጉባ ብሥራቶች፣ ሀገራችን የማይቻሉ የሚመስሉ ታላላቅ ሕልሞችን የመፈጸም አቅም እንዳላት ለዓለም የመሰከሩበት ታሪካዊ ምዕራፍ ናቸው።
በአፈጻጸም ሂደት ላይ የሚያጋጥሙ ማነቆዎችን መንግሥት በግልጽ ለሕዝብ የሚያሳውቅ ከሆነ፣ ሕዝቡ ውሳኔዎችን የመረዳት እና የመቀበል ዝንባሌው ይጨምራል። “እውነት እና ንጋት እያደር ይጠራል” እንዲሉ ግልጽነት መተማመንን ይፈጥራል።
በገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ (እንደ ወንጪ፣ ኮይሻ፣ ጎርጎራ) ፕሮጀክቶች ላይ ከሕዝብ የተሰበሰበው ሀብት እንዴት ወደ ተጨባጭ ልማት እንደተለወጠ ደረጃ በደረጃ ለሕዝቡ ይፋ መሆኑ ግልጽነትን አጠናክሯል። የመደመር እሳቤም ዋና ምሰሶ ይኸው ነው - ሀገርን በጋራ መገንባት።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቢሾፍቱ እየተገነባ ያለው ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግዝፈት እና የቴክኖሎጂ አጠቃቀም አስመልክተው ሲናገሩ፤ "ይህንን ያህል ማሽን የሚንቀሳቀስበት ሥራ እንደ ሀገር መርተን አናውቅም፤ የመጀመሪያችን ነው። ሥርዓት ቢኖረን፣ በየቀኑ ሥራዎቻችንን ማየት ብንችል፣ አብዛኛው ፕሮጀክት በተጀመረለት ጊዜ እና ጥራት አልቆ የሕዝብን እርካታ ሊያረጋግጥ ይችላል" ብለዋል።
ይህ ተከታታይነት እና ወጥነት ያለው የፕሮጀክቶች አፈጻጸም በቁስ አካል ደረጃ ከሚታዩ ውጤቶች ባሻገር፣ በሀገራችን የአስተዳደር ሥነ ልቦና ላይ ታላቅ የባህል ለውጥ ፈጥሯል። የዘገምተኛነት እና የቢሮክራሲ ሰንሰለትን ሙሉ በሙሉ በመበጠስ፣ አሁን ላይ ሌሊት እና ቀን ሳይለዩ የማያቋርጥ ሥራ የመሥራት፣ የቀጠሮ ትክክለኛነት እና ፈጣን ውሳኔ የመስጠት አዲስ ሀገራዊ የፈጠነ ሥራ ባህል ተተክሏል።
የሜጋ ፕሮጀክቶች መሳካት ከኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታቸው በላይ የኅብረተሰቡን ሥነ ልቦና የማነጽ እና የጋራ ማንነትን የማንቃት ታላቅ አቅም አላቸው። ለረጅም ዘመናት በአንዳንዶች ዘንድ ይንጸባረቅ የነበረውን የተሸናፊነት እና የዝቅተኝነት ሥነ ልቦና ሙሉ በሙሉ በመስበር፣ “እኛም እንችላለን” የሚል የጽኑ እምነት እና የሀገራዊ ኩራት ስሜት በትውልዱ ልብ ውስጥ እንዲቀረጽ አድርጓል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሥራው ላይ ለሚታዩት ተግዳሮቶች እና የጥርጣሬ ሐሳቦች በሰጡት ምላሽ፤ "ብዙዎች ‘አትችሉም፣ ገንዘቡም አይገኝም፣ ሥራውን መምራት አይሆንላችሁም’ የሚል እሳቤ ሲያራግቡ ይሰማል። እኛ ደግሞ ‘እንችላለን፤ ይገባናል፤ የሚመጥነን ትልቅ ነገር ነው’ እያልን ነው። ማን እንደሚያሸንፍ ጊዜው ሲደርስ እናያለን" በማለት የሀገራችንን ጽኑ አቋም ገልጸዋል።
ኢትዮጵያውያን በራሳቸው ተነሣሽነት እና ብርታት በተደጋጋሚ ታሪክ እየሠሩ መሆናቸውን በተግባር አሳይተዋል።
በመሆኑም መላው ሕዝብ በተባበረ ክንድ ድህነትን ለመስበር፣ የጠለሸ ማንነትን ለመቀየር እና የበለጸገች ሀገር ለትውልድ ለማውረስ “ሳይደክሙ አይታለፍም የኑሮ አቀበት” እንዲሉ በሥራ እና በልፋት ብቻ መረባረብ ይኖርበታል።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
#ebc #ethiopia #megaprojects #pmabiyahmed
****************
(የዕለቱ መልእክት)
ኢትዮጵያ ታሪክን በንግግር እና በምኞት ሳይሆን፣ በተግባር እና በግዙፍ ፕሮጀክቶች የምትቀይርበት ልዩ የዕድገት ምዕራፍ ላይ ትገኛለች።
“አፍ ተናግሮ እግር ሲያፍር፣ ልብ አዝኖ ዐይን ሲያለቅስ” እንደሚሉት ሳይሆን፣ ዛሬ በሀገራችን እየታየ ያለው የቃል እና የተግባር መገጣጠም ነው።
“ከነገሩ ጽናቱ” እንዲሉ በተግባር ከፍታ የተመሰከረላቸው ግዙፍ የልማት አውታሮች የብሔራዊ ጽናታችን ማማ ሆነው በግልጽ እየታዩ ነው።
ለዚህም በቢሾፍቱ እየተገነባ ያለው ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ፣ በኢንቨስትመንት መጠኑ እና በሥራው ግዝፈት በአፍሪካ ታሪክ ብቸኛው ፕሮጀክት መሆኑ ቀዳሚ ማሳያ ነው።
“አውቆ የተነገረ ከልብ ይደርሳል” እንደሚባለው በአዲስ አበባ ከተማ ታቅደው በአጭር ጊዜ የተጠናቀቁት እንደ ወዳጅነት ፓርክ፣ እንጦጦ ፓርክ፣ የወንዝ ዳር ልማቶች፣ የሳይንስ ሙዚየም እና የዓድዋ ድል መታሰቢያ ያሉ ታላላቅ ፕሮጀክቶች መሬት ላይ የወረዱ እውነታዎች እንጂ የሩቅ ሕልሞች አይደሉም።
ከዚህም ባሻገር ሌሊት እና ቀን የተሠራው እና እየተሠራ ያለው የኮሪደር ልማት የመንግሥትን የፕሮጀክት ፈጻሚነት አቅም ቁልጭ አድርጎ ያመላከተ ሲሆን፣ ይህ ስኬት መንግሥት ላለፉት ዓታት በትኩረት ሲተገብራቸው የቆያቸው የልማት አፈጻጸሞች ቀጣይ ማሳያ ነው።
ቀደም ሲል ይስተዋሉ የነበሩ መዘግየቶችን በመስበር እንደ ስኳር ፕሮጀክቶች ያሉ ግዙፍ ተቋማትን ማጠናቀቅ መቻሉ የመንግሥት ቁርጠኝነት በተግባር የታየበት ነው። ከሁሉም በላይ ደግሞ የኢትዮጵያውያን ዳግማዊ ዓድዋ የሆነው የታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁ እና በቅርቡ የተበሰሩት የጉባ ብሥራቶች፣ ሀገራችን የማይቻሉ የሚመስሉ ታላላቅ ሕልሞችን የመፈጸም አቅም እንዳላት ለዓለም የመሰከሩበት ታሪካዊ ምዕራፍ ናቸው።
በአፈጻጸም ሂደት ላይ የሚያጋጥሙ ማነቆዎችን መንግሥት በግልጽ ለሕዝብ የሚያሳውቅ ከሆነ፣ ሕዝቡ ውሳኔዎችን የመረዳት እና የመቀበል ዝንባሌው ይጨምራል። “እውነት እና ንጋት እያደር ይጠራል” እንዲሉ ግልጽነት መተማመንን ይፈጥራል።
በገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ (እንደ ወንጪ፣ ኮይሻ፣ ጎርጎራ) ፕሮጀክቶች ላይ ከሕዝብ የተሰበሰበው ሀብት እንዴት ወደ ተጨባጭ ልማት እንደተለወጠ ደረጃ በደረጃ ለሕዝቡ ይፋ መሆኑ ግልጽነትን አጠናክሯል። የመደመር እሳቤም ዋና ምሰሶ ይኸው ነው - ሀገርን በጋራ መገንባት።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቢሾፍቱ እየተገነባ ያለው ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግዝፈት እና የቴክኖሎጂ አጠቃቀም አስመልክተው ሲናገሩ፤ "ይህንን ያህል ማሽን የሚንቀሳቀስበት ሥራ እንደ ሀገር መርተን አናውቅም፤ የመጀመሪያችን ነው። ሥርዓት ቢኖረን፣ በየቀኑ ሥራዎቻችንን ማየት ብንችል፣ አብዛኛው ፕሮጀክት በተጀመረለት ጊዜ እና ጥራት አልቆ የሕዝብን እርካታ ሊያረጋግጥ ይችላል" ብለዋል።
ይህ ተከታታይነት እና ወጥነት ያለው የፕሮጀክቶች አፈጻጸም በቁስ አካል ደረጃ ከሚታዩ ውጤቶች ባሻገር፣ በሀገራችን የአስተዳደር ሥነ ልቦና ላይ ታላቅ የባህል ለውጥ ፈጥሯል። የዘገምተኛነት እና የቢሮክራሲ ሰንሰለትን ሙሉ በሙሉ በመበጠስ፣ አሁን ላይ ሌሊት እና ቀን ሳይለዩ የማያቋርጥ ሥራ የመሥራት፣ የቀጠሮ ትክክለኛነት እና ፈጣን ውሳኔ የመስጠት አዲስ ሀገራዊ የፈጠነ ሥራ ባህል ተተክሏል።
የሜጋ ፕሮጀክቶች መሳካት ከኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታቸው በላይ የኅብረተሰቡን ሥነ ልቦና የማነጽ እና የጋራ ማንነትን የማንቃት ታላቅ አቅም አላቸው። ለረጅም ዘመናት በአንዳንዶች ዘንድ ይንጸባረቅ የነበረውን የተሸናፊነት እና የዝቅተኝነት ሥነ ልቦና ሙሉ በሙሉ በመስበር፣ “እኛም እንችላለን” የሚል የጽኑ እምነት እና የሀገራዊ ኩራት ስሜት በትውልዱ ልብ ውስጥ እንዲቀረጽ አድርጓል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሥራው ላይ ለሚታዩት ተግዳሮቶች እና የጥርጣሬ ሐሳቦች በሰጡት ምላሽ፤ "ብዙዎች ‘አትችሉም፣ ገንዘቡም አይገኝም፣ ሥራውን መምራት አይሆንላችሁም’ የሚል እሳቤ ሲያራግቡ ይሰማል። እኛ ደግሞ ‘እንችላለን፤ ይገባናል፤ የሚመጥነን ትልቅ ነገር ነው’ እያልን ነው። ማን እንደሚያሸንፍ ጊዜው ሲደርስ እናያለን" በማለት የሀገራችንን ጽኑ አቋም ገልጸዋል።
ኢትዮጵያውያን በራሳቸው ተነሣሽነት እና ብርታት በተደጋጋሚ ታሪክ እየሠሩ መሆናቸውን በተግባር አሳይተዋል።
በመሆኑም መላው ሕዝብ በተባበረ ክንድ ድህነትን ለመስበር፣ የጠለሸ ማንነትን ለመቀየር እና የበለጸገች ሀገር ለትውልድ ለማውረስ “ሳይደክሙ አይታለፍም የኑሮ አቀበት” እንዲሉ በሥራ እና በልፋት ብቻ መረባረብ ይኖርበታል።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
#ebc #ethiopia #megaprojects #pmabiyahmed
2 months ago
የ5ቱ ዓመታት ገፆች፦ መደመር ያዋለዳቸው የገበታ ፕሮጀክቶች
**************
ታሪክ በየዘመኑ የራሱን ዐሻራ ጥሎ ያልፋል። ከስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ አንስቶ ወደ ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ዋዜማ ስንሸጋገር የተፃፉት የአምስቱ ዓመታት ገፆች ደግሞ፣ ኢትዮጵያ ድብቅ የተፈጥሮ ውበቷንና ፀዳሏን አውጥታ ለዓለም ያሳየችባቸው የውበት አብዮት ድርሳናት ናቸው።
ለዘመናት "የ13 ወር ፀጋ" በሚለው የቱሪዝም መሪ ቃል ብቻ ስትጠራ የነበረችው ሀገራችን፣ ዛሬ ከመፈክር ባለፈ "ምድረ ቀደምት" በሚለው ከፍታዋ ልክ በተጨባጭ በዓለም አቀፍ መድረክ ደምቃ እንድትታይ ያደረጋት አስደናቂ የታሪክ እጥፋት ተፈጥሯል። የዚህ ታላቅ ሀገራዊ ትራንስፎርሜሽን የጀርባ አጥንትና ሞተር ደግሞ ከመደመር እሳቤ የተወለዱት የ"ገበታ" ፕሮጀክቶች ናቸው።
የገበታ ፕሮጀክቶች “ገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ” ተራ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች አይደሉም። ይልቁንም ሃብትን አስተባብሮ ከተፈጥሮ ፀጋዎች ጋር በማዋሀድ ኢትዮጵያን ወደ ተፈጥሯዊ የቱሪዝም መስህብነት የቀየሩና ከመደመር እሳቤ የፈለቁ እውነተኛ ኢትዮጵያዊ ትርክቶች ናቸው። የመደመር ትውልድ ሀገርን ማልማት ማለት የውጭ ዕርዳታን መጠበቅ ሳይሆን፣ የራስን እምቅ አቅም፣ የተፈጥሮ ውበትና ታሪክን ወደ ኢኮኖሚያዊ እሴት መቀየር መሆኑን በተግባር አሳይቶበታል።
ይህ የገበታ ጉዞ የተጀመረው በ"ገበታ ለሸገር" ሲሆን፣ ለዘመናት በቆሻሻ ተውጠው የነበሩ የከተማ ቦታዎችንና የተተው ተራራዎችን ወደ ምድር ገነት ቀይሯቸዋል። ጫካና ገደል የነበረው የእንጦጦ ተራራ ወደ ማራኪው "እንጦጦ ፓርክ" ሲቀየር፣ የአዲስ አበባን የልብ ትርታ ያደሰው "ወዳጅነት ፓርክ" እና ታሪክን ከተፈጥሮ ጋር ያዋሀደው ግዙፉ "አንድነት ፓርክ" የዚህ ስኬት በኩር ፍሬዎች ሆነዋል።
ይህ ስኬት በመዲናዋ ብቻ አልተገታም፤ የመደመር እሳቤ "ገበታ ለሀገር" በሚል አዲስ ሀገራዊ ንቅናቄ መላዋን ኢትዮጵያ አዳረሰ። ማራኪው የ"ወንጪ" ሐይቅ ከተፈጥሮ አቀማመጡ ጋር በተዋሀደ መልኩ በዓለም አቀፍ ስታንዳርድ ለቱሪዝም ክፍት ሆነ። የጣናን ሐይቅ ሞገድ የሚያማትረው የ"ጎርጎራ" ፕሮጀክት ታሪካዊቷን ከተማ ዳግም ሲያነቃ፣ በደቡብ ምዕራብ የሚገኘው "ኮይሻ" እና የታላቁ ሸለቆ ድንቅ ስጦታ የሆነው "ሀላላ ኬላ ሎጅ" እንዲሁም በጨበራ ጩርጩራ ብሔራዊ ፓርክ የተገነባው “ጨበራ የዝሆን ዳና ሎጅ” የኢትዮጵያን የተፈጥሮ ውበትና የባህል ብዝኃነት ቁልጭ አድርገው አሳይተዋል።
በዚህ ያላቆመው የመደመር ትውልድ "ገበታ ለትውልድ" በማለት ሌላ ምዕራፍ ከፈተ። የደንዲ ሐይቅ፣ የጢስ አባይ ፏፏቴ፣ የጅማ ዞን ቦንጋ አካባቢ እና የሶፍ ኡመር ዋሻን ጨምሮ በርካታ ድንቅ የቱሪስት መዳረሻዎች በተፈጥሮ ላይ ምንም ዓይነት አሉታዊ ተፅዕኖ በማያሳድር (eco-friendly) እና ከዓለም አቀፍ ስታንዳርድ ጋር በተናበበ አኳኋን እየተገነቡ ይገኛሉ።
እነዚህ ሁሉ የገበታ ፕሮጀክቶች ስኬታማ ሊሆኑ የቻሉበት ትልቁ ምስጢር የሥራ ባህል ለውጥ ነው። ፕሮጀክቶቹ የተመሩት "ጥራትና ፍጥነት"ን ባማከለ ጽኑ መርህ ነው። ለዘመናት ሲንከባለሉና ሲጓተቱ የነበሩ የመንግሥት ፕሮጀክቶችን ልማድ በመስበር፣ የገበታ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው በጀት፣ በተቀመጠላቸው እጅግ አጭር ጊዜ እና ዓለም አቀፍ ጥራታቸውን በጠበቀ መልኩ ተጠናቅቀዋል። ፕሮጀክቶቹ ከተፈጥሮ ጋር የፈጠሩት አስደናቂ መስተጋብር ሳይነካ የአካባቢን ሥነ-ምህዳር በጠበቀ መልኩ የተከናወኑ በመሆናቸው፣ ሀገራችንን የዓለም ጎብኚዎች ተመራጭ መዳረሻ አድርገዋታል።
የገበታ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን እውነተኛ ፀዳል የገለጡ፣ የመደመር ትውልድ ሀገሩን በዓለም አቀፍ የቱሪዝም ካርታ ላይ ቀዳሚ ለማድረግ ያለውን ብቃት፣ ፍጥነትና የፈጠራ ጥበብ ያረጋገጡ ሕያው ሐውልቶች ናቸው።
ኢትዮጵያም "ምድረ ቀደምት" መሆኗን በኩራት እያወጀች፣ የተፈጥሮና የሰው ልጅ ጥበብ የተዋሀደበትን አዲሱን ገፅታዋን ለዓለም እየገለጠች ትገኛለች።
በአጠቃላይ፣ ከስድስተኛው እስከ ሰባተኛው ምርጫ የተጓዝንባቸው የአምስቱ ዓመታት ገፆች፣ የኢትዮጵያ ውበት ከግጥምና ከዘፈን ወጥቶ መሬት የነካባቸው የክብር ዘመናት ናቸው።
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #tourism #ecotourism #greentourism #sustainabletourism #ebc
**************
ታሪክ በየዘመኑ የራሱን ዐሻራ ጥሎ ያልፋል። ከስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ አንስቶ ወደ ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ዋዜማ ስንሸጋገር የተፃፉት የአምስቱ ዓመታት ገፆች ደግሞ፣ ኢትዮጵያ ድብቅ የተፈጥሮ ውበቷንና ፀዳሏን አውጥታ ለዓለም ያሳየችባቸው የውበት አብዮት ድርሳናት ናቸው።
ለዘመናት "የ13 ወር ፀጋ" በሚለው የቱሪዝም መሪ ቃል ብቻ ስትጠራ የነበረችው ሀገራችን፣ ዛሬ ከመፈክር ባለፈ "ምድረ ቀደምት" በሚለው ከፍታዋ ልክ በተጨባጭ በዓለም አቀፍ መድረክ ደምቃ እንድትታይ ያደረጋት አስደናቂ የታሪክ እጥፋት ተፈጥሯል። የዚህ ታላቅ ሀገራዊ ትራንስፎርሜሽን የጀርባ አጥንትና ሞተር ደግሞ ከመደመር እሳቤ የተወለዱት የ"ገበታ" ፕሮጀክቶች ናቸው።
የገበታ ፕሮጀክቶች “ገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ” ተራ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች አይደሉም። ይልቁንም ሃብትን አስተባብሮ ከተፈጥሮ ፀጋዎች ጋር በማዋሀድ ኢትዮጵያን ወደ ተፈጥሯዊ የቱሪዝም መስህብነት የቀየሩና ከመደመር እሳቤ የፈለቁ እውነተኛ ኢትዮጵያዊ ትርክቶች ናቸው። የመደመር ትውልድ ሀገርን ማልማት ማለት የውጭ ዕርዳታን መጠበቅ ሳይሆን፣ የራስን እምቅ አቅም፣ የተፈጥሮ ውበትና ታሪክን ወደ ኢኮኖሚያዊ እሴት መቀየር መሆኑን በተግባር አሳይቶበታል።
ይህ የገበታ ጉዞ የተጀመረው በ"ገበታ ለሸገር" ሲሆን፣ ለዘመናት በቆሻሻ ተውጠው የነበሩ የከተማ ቦታዎችንና የተተው ተራራዎችን ወደ ምድር ገነት ቀይሯቸዋል። ጫካና ገደል የነበረው የእንጦጦ ተራራ ወደ ማራኪው "እንጦጦ ፓርክ" ሲቀየር፣ የአዲስ አበባን የልብ ትርታ ያደሰው "ወዳጅነት ፓርክ" እና ታሪክን ከተፈጥሮ ጋር ያዋሀደው ግዙፉ "አንድነት ፓርክ" የዚህ ስኬት በኩር ፍሬዎች ሆነዋል።
ይህ ስኬት በመዲናዋ ብቻ አልተገታም፤ የመደመር እሳቤ "ገበታ ለሀገር" በሚል አዲስ ሀገራዊ ንቅናቄ መላዋን ኢትዮጵያ አዳረሰ። ማራኪው የ"ወንጪ" ሐይቅ ከተፈጥሮ አቀማመጡ ጋር በተዋሀደ መልኩ በዓለም አቀፍ ስታንዳርድ ለቱሪዝም ክፍት ሆነ። የጣናን ሐይቅ ሞገድ የሚያማትረው የ"ጎርጎራ" ፕሮጀክት ታሪካዊቷን ከተማ ዳግም ሲያነቃ፣ በደቡብ ምዕራብ የሚገኘው "ኮይሻ" እና የታላቁ ሸለቆ ድንቅ ስጦታ የሆነው "ሀላላ ኬላ ሎጅ" እንዲሁም በጨበራ ጩርጩራ ብሔራዊ ፓርክ የተገነባው “ጨበራ የዝሆን ዳና ሎጅ” የኢትዮጵያን የተፈጥሮ ውበትና የባህል ብዝኃነት ቁልጭ አድርገው አሳይተዋል።
በዚህ ያላቆመው የመደመር ትውልድ "ገበታ ለትውልድ" በማለት ሌላ ምዕራፍ ከፈተ። የደንዲ ሐይቅ፣ የጢስ አባይ ፏፏቴ፣ የጅማ ዞን ቦንጋ አካባቢ እና የሶፍ ኡመር ዋሻን ጨምሮ በርካታ ድንቅ የቱሪስት መዳረሻዎች በተፈጥሮ ላይ ምንም ዓይነት አሉታዊ ተፅዕኖ በማያሳድር (eco-friendly) እና ከዓለም አቀፍ ስታንዳርድ ጋር በተናበበ አኳኋን እየተገነቡ ይገኛሉ።
እነዚህ ሁሉ የገበታ ፕሮጀክቶች ስኬታማ ሊሆኑ የቻሉበት ትልቁ ምስጢር የሥራ ባህል ለውጥ ነው። ፕሮጀክቶቹ የተመሩት "ጥራትና ፍጥነት"ን ባማከለ ጽኑ መርህ ነው። ለዘመናት ሲንከባለሉና ሲጓተቱ የነበሩ የመንግሥት ፕሮጀክቶችን ልማድ በመስበር፣ የገበታ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው በጀት፣ በተቀመጠላቸው እጅግ አጭር ጊዜ እና ዓለም አቀፍ ጥራታቸውን በጠበቀ መልኩ ተጠናቅቀዋል። ፕሮጀክቶቹ ከተፈጥሮ ጋር የፈጠሩት አስደናቂ መስተጋብር ሳይነካ የአካባቢን ሥነ-ምህዳር በጠበቀ መልኩ የተከናወኑ በመሆናቸው፣ ሀገራችንን የዓለም ጎብኚዎች ተመራጭ መዳረሻ አድርገዋታል።
የገበታ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን እውነተኛ ፀዳል የገለጡ፣ የመደመር ትውልድ ሀገሩን በዓለም አቀፍ የቱሪዝም ካርታ ላይ ቀዳሚ ለማድረግ ያለውን ብቃት፣ ፍጥነትና የፈጠራ ጥበብ ያረጋገጡ ሕያው ሐውልቶች ናቸው።
ኢትዮጵያም "ምድረ ቀደምት" መሆኗን በኩራት እያወጀች፣ የተፈጥሮና የሰው ልጅ ጥበብ የተዋሀደበትን አዲሱን ገፅታዋን ለዓለም እየገለጠች ትገኛለች።
በአጠቃላይ፣ ከስድስተኛው እስከ ሰባተኛው ምርጫ የተጓዝንባቸው የአምስቱ ዓመታት ገፆች፣ የኢትዮጵያ ውበት ከግጥምና ከዘፈን ወጥቶ መሬት የነካባቸው የክብር ዘመናት ናቸው።
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #tourism #ecotourism #greentourism #sustainabletourism #ebc
2 months ago
የኢትዮጵያ ቱሪዝም፦ ከአቧራ የተነሱ ጸጋዎች፣ ለዕለት ጉርስ የሆኑ ዐሻራዎች!
**************
የዕለቱ መልዕክት
ባለፉት አምስት ዓመታት በኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ የታየው አዲስ ተነሳሽነትና ስር ነቀል መዋቅራዊ ሽግግር፣ ሀገራችን ለዘመናት በአቧራ ተሸፍነው የቆዩ ታሪካዊና ተፈጥሯዊ ጸጋዎቿን ለሕዝብ ጥቅምና ለሀገር ግንባታ የምታውልበትን አዲስ ምዕራፍ ፈጥሯል።
ይህ ለውጥ ቱሪዝምን ከተራ የኢኮኖሚ ዘርፍነት ባሻገር የብሔራዊ አንድነት፣ የሰላም፣ የብዝኃነት መገናኛና የሀገር ገጽታ ግንባታ ታላቅ መሣሪያ አድርጎታል።
ለ16 ዓመታት ሳይሻሻል የቆየውን የቱርዝም ፖሊሲ በአዲስ በመተካት ዘርፉን በሚኒስቴር ደረጃ ማደራጀት፣ የዲጂታል አሰራርንና የኢ-ቪዛ ቴክኖሎጂን መተግበር እንዲሁም የስብሰባና ኤግዚቢሽን ስትራቴጂን መቅረጽ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ አድርጓታል።
እንደ “ገበታ ለሸገር”፣ “ገበታ ለሀገር” እና “ገበታ ለትውልድ” ያሉ ታላላቅ ፅንሰ-ሀሳቦች በተግባር ተተርጉመው በአጭር ጊዜ ውስጥ አዳዲስ የመስህብ ስፍራዎችን መፍጠር ችለዋል።
በአዲስ አበባ የተከናወነው ሰፊ የኮሪደር ልማትም የሀገራችን ዋና መግቢያ በር ውበትና ምቾት በከፍተኛ ደረጃ አሳድጎታል። ፈታኝ በሆኑ ዓለም አቀፋዊና አገራዊ ሁኔታዎች ውስጥም ቢሆን እነዚህ ስልታዊ የልማት ፕሮጀክቶች የኢኮኖሚውን ትንሳኤ የሚያፋጥኑ ትልልቅ በረከቶችን ይዘውልን መጥተዋል።
የዚህ ሁሉን አቀፍ ጥረት ውጤትም ተጨባጭ ስኬት አስገኝቷል። ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ የውጭ ቱሪስቶች ቁጥር ከ781 ሺህ ወደ 1.3 ሚሊዮን ማደጉ፣ የውጭ ምንዛሪ ገቢን ከማሳደጉም በላይ ለሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ዘላቂ የሥራ ዕድል ፈጥሯል።
እንጦጦ ፓርክ፣ ሳይንስ ሙዚየም፣ ታላቁ ብሔራዊ ቤተመንግስት፣ ደንቢና ጎሪጎራ ኢኮ ሪዞርቶች፣ የሃላላ ኬላ እና የኮይሻ ፓርክ "ከቅርሱ ወደ ቁርሱ" የሚለውን መርህ በተግባር ያሳዩ ናቸው። ኢትዮጵያ በዓለም ቱሪዝም ድርጅት ልዩ ዕውቅና ማግኘቷና በአንድ ዓመት ውስጥ ሦስት አዳዲስ ቅርሶችን በዩኔስኮ ማስመዝገቧም የዚሁ ታሪካዊ ስኬት አካል ነው።
ይሁን እንጂ የተመዘገቡት ስኬቶች የዛሬ ጥንካሬዎቻችን ማሳያ እንጂ የነገው ስልታዊ ጉዟችን ማዘናጊያ አይደሉም። ሀገራችን በቀጣይ ዓመታት የውጭ ቱሪስት ፍሰቱን እስከ 7.3 ሚሊዮን ለማድረስ የሰነቀችው ግዙፍ ብሔራዊ ራዕይ ትልቅና የተቀናጀ ሥራን ይጠይቃል።
ይህንን ታላቅ ግብ ለማሳካት የመንግሥት፣ የግል ዘርፍና የኅብረተሰቡ የተቀናጀ አጋርነት ወሳኝ ነው። የመሠረተ ልማት አውታሮችን በተለይም መንገዶችን፣ አስተማማኝ ኤሌክትሪክን፣ ንጹህ ውሃንና የቴሌኮም ኔትወርኮችን በመዳረሻዎች አካባቢ ማሻሻልና ደህንነቱ የተጠበቀ ምቹ ሁኔታን መፍጠር የቀዳሚነት ደረጃ ሊሰጠው ይገባል።
በተጨማሪም የዲጂታል ቴክኖሎጂን፣ ዘመናዊ የዳታ አያያዝንና አርቲፊሻል ኢንተለጀንስን (AI) በመጠቀም አገልግሎቶችን ማዘመን፤የጎብኚዎችን ልምድ መጠቀምና የሀገር ውስጥ ቱሪዝምን መደገፍና ማበረታታት ይኖርብናል።
ቱሪዝም ለኢኮኖሚ ዕድገትና ለዜጎች ኑሮ መሻሻል ያለውን የማይተካ ሚና በመገንዘብ፣ የተጀመረው አገራዊ የልማት ዐሻራ ተጠናክሮ እንዲቀጥልና የሀገራችን ራዕይ እውን እንዲሆን ሁላችንም በጋራ ልንረባረብ ይገባል።
በብሔራዊ ዕድገታችንና በትውልድ ገጽታ ግንባታችን ላይ የሚጋረጡ ማናቸውንም ተግዳሮቶች የምንሻገረው በጀመርነው የልማት መስመር ላይ በጽናትና በአንድነት ስንቆም ብቻ ነው።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
**************
የዕለቱ መልዕክት
ባለፉት አምስት ዓመታት በኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ የታየው አዲስ ተነሳሽነትና ስር ነቀል መዋቅራዊ ሽግግር፣ ሀገራችን ለዘመናት በአቧራ ተሸፍነው የቆዩ ታሪካዊና ተፈጥሯዊ ጸጋዎቿን ለሕዝብ ጥቅምና ለሀገር ግንባታ የምታውልበትን አዲስ ምዕራፍ ፈጥሯል።
ይህ ለውጥ ቱሪዝምን ከተራ የኢኮኖሚ ዘርፍነት ባሻገር የብሔራዊ አንድነት፣ የሰላም፣ የብዝኃነት መገናኛና የሀገር ገጽታ ግንባታ ታላቅ መሣሪያ አድርጎታል።
ለ16 ዓመታት ሳይሻሻል የቆየውን የቱርዝም ፖሊሲ በአዲስ በመተካት ዘርፉን በሚኒስቴር ደረጃ ማደራጀት፣ የዲጂታል አሰራርንና የኢ-ቪዛ ቴክኖሎጂን መተግበር እንዲሁም የስብሰባና ኤግዚቢሽን ስትራቴጂን መቅረጽ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ አድርጓታል።
እንደ “ገበታ ለሸገር”፣ “ገበታ ለሀገር” እና “ገበታ ለትውልድ” ያሉ ታላላቅ ፅንሰ-ሀሳቦች በተግባር ተተርጉመው በአጭር ጊዜ ውስጥ አዳዲስ የመስህብ ስፍራዎችን መፍጠር ችለዋል።
በአዲስ አበባ የተከናወነው ሰፊ የኮሪደር ልማትም የሀገራችን ዋና መግቢያ በር ውበትና ምቾት በከፍተኛ ደረጃ አሳድጎታል። ፈታኝ በሆኑ ዓለም አቀፋዊና አገራዊ ሁኔታዎች ውስጥም ቢሆን እነዚህ ስልታዊ የልማት ፕሮጀክቶች የኢኮኖሚውን ትንሳኤ የሚያፋጥኑ ትልልቅ በረከቶችን ይዘውልን መጥተዋል።
የዚህ ሁሉን አቀፍ ጥረት ውጤትም ተጨባጭ ስኬት አስገኝቷል። ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ የውጭ ቱሪስቶች ቁጥር ከ781 ሺህ ወደ 1.3 ሚሊዮን ማደጉ፣ የውጭ ምንዛሪ ገቢን ከማሳደጉም በላይ ለሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ዘላቂ የሥራ ዕድል ፈጥሯል።
እንጦጦ ፓርክ፣ ሳይንስ ሙዚየም፣ ታላቁ ብሔራዊ ቤተመንግስት፣ ደንቢና ጎሪጎራ ኢኮ ሪዞርቶች፣ የሃላላ ኬላ እና የኮይሻ ፓርክ "ከቅርሱ ወደ ቁርሱ" የሚለውን መርህ በተግባር ያሳዩ ናቸው። ኢትዮጵያ በዓለም ቱሪዝም ድርጅት ልዩ ዕውቅና ማግኘቷና በአንድ ዓመት ውስጥ ሦስት አዳዲስ ቅርሶችን በዩኔስኮ ማስመዝገቧም የዚሁ ታሪካዊ ስኬት አካል ነው።
ይሁን እንጂ የተመዘገቡት ስኬቶች የዛሬ ጥንካሬዎቻችን ማሳያ እንጂ የነገው ስልታዊ ጉዟችን ማዘናጊያ አይደሉም። ሀገራችን በቀጣይ ዓመታት የውጭ ቱሪስት ፍሰቱን እስከ 7.3 ሚሊዮን ለማድረስ የሰነቀችው ግዙፍ ብሔራዊ ራዕይ ትልቅና የተቀናጀ ሥራን ይጠይቃል።
ይህንን ታላቅ ግብ ለማሳካት የመንግሥት፣ የግል ዘርፍና የኅብረተሰቡ የተቀናጀ አጋርነት ወሳኝ ነው። የመሠረተ ልማት አውታሮችን በተለይም መንገዶችን፣ አስተማማኝ ኤሌክትሪክን፣ ንጹህ ውሃንና የቴሌኮም ኔትወርኮችን በመዳረሻዎች አካባቢ ማሻሻልና ደህንነቱ የተጠበቀ ምቹ ሁኔታን መፍጠር የቀዳሚነት ደረጃ ሊሰጠው ይገባል።
በተጨማሪም የዲጂታል ቴክኖሎጂን፣ ዘመናዊ የዳታ አያያዝንና አርቲፊሻል ኢንተለጀንስን (AI) በመጠቀም አገልግሎቶችን ማዘመን፤የጎብኚዎችን ልምድ መጠቀምና የሀገር ውስጥ ቱሪዝምን መደገፍና ማበረታታት ይኖርብናል።
ቱሪዝም ለኢኮኖሚ ዕድገትና ለዜጎች ኑሮ መሻሻል ያለውን የማይተካ ሚና በመገንዘብ፣ የተጀመረው አገራዊ የልማት ዐሻራ ተጠናክሮ እንዲቀጥልና የሀገራችን ራዕይ እውን እንዲሆን ሁላችንም በጋራ ልንረባረብ ይገባል።
በብሔራዊ ዕድገታችንና በትውልድ ገጽታ ግንባታችን ላይ የሚጋረጡ ማናቸውንም ተግዳሮቶች የምንሻገረው በጀመርነው የልማት መስመር ላይ በጽናትና በአንድነት ስንቆም ብቻ ነው።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ለማይበገር ኢኮኖሚ ግንባታ የብዝሃ ዘርፍ አማራጮች …
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘላቂ እና የማይበገር ኢኮኖሚ በመገንባት ሂደት መሰረታዊ ለውጥ ማምጣት ያስፈልጋል።
ኢትዮጵያ በግብርና ዘርፍ ብቻ ተወስኖ የነበረውን የኢኮኖሚ መሰረት በማስፋት ብዝሃ ዘርፍ የኢኮኖሚ ስርዓትን መተግበር ጀምራለች።
የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ስርዓት ለሁሉም ዘርፎች ተገቢውን ትኩረት በመስጠት ባለፉት ዓመታት በተሰሩ ስራዎች ከፍተኛ ስኬት ማስመዝገብ ተችሏል።
ኢትዮጵያ በተለይም ሰፊ የግብርና፣ የሰው ኃይል እንዲሁም ጠንካራ የታዳሽ ኃይል መሰረት ያላት መሆኑ ወደ ብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ለምታደርገው ሽግግር ጉልህ ሚና ይጫወታል፡፡
ይህንን በመገንዘብ በግብርና፣ ኢንዱስትሪ፣ ቱሪዝም፣ ማዕድንና ቴክኖሎጂ ዘርፎች ተግባራዊ በተደረጉ የብዝሃ ዘርፍ የኢኮኖሚ ስርዓት አመርቂ ውጤት እየተመዘገበ ይገኛል፡፡
ቀደም ሲል በግብርና ላይ ብቻ የተወሰነውን የኢኮኖሚ ስርዓት በማስፋት በቱሪዝም፣ በኢነርጂ፣ በአገልግሎትና አምራች ዘርፎች በተከናወኑ ሰፋፊ ስራዎች አበረታች እመርታ ተመዝግቧል፡፡
ለአብነትም በመላ ሀገሪቱ የተከናወኑ የቱሪዝም መዳረሻዎችን የማስፋት ስራዎች ይጠቀሳሉ።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት ገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ የመሳሰሉ መርሐ ግብሮች ተተግብረው የቱሪዝሙ አቅም ከፍተኛ መሆኑን ማሳየት ተችሏል።
ከዚህ በተጨማሪ ነባር የቱሪዝም መዳረሻዎችን በማዘመንና አዳዲስ መዳረሻዎችን በመገንባት የቱሪዝም ዘርፉ ያለውን የኢኮኖሚ ድርሻ ያሳደገ ውጤትና ተስፋ ተገኝቷል።
በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ በተለይም በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አማካኝነት የውጭ ምንዛሪን ማስቀረት የሚችሉ ተኪ ምርቶች ላይ ትኩረት በማድረግ ተጨባጭ ውጤት ተመዝግቧል፡፡
ከ47 በመቶ ያልተሻገረውን የኢንዱስትሪዎች የማምረት አቅም ባለፉት ሦስት ዓመታት ብቻ ወደ 66 ነጥብ 3 በመቶ ማሳደግ ተችሏል፡፡
በተመሳሳይ በማዕድን ዘርፍ ከፍተኛ ስኬት የተመዘገበ ሲሆን፥ የወርቅ፣ የብረት፣ የከበሩ ማዕድናት እንዲሁም የሲምንቶ ምርት መጠን በእጅጉ ጨምሯል፡፡
የልማት ስራዎች በቴክኖሎጂ ታግዘው በሚፈለገው ፍጥነት እድገትን እንዲያረጋግጡ ባለፉት ዓመታት የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማትን በማስፋፋት ረገድ በርካታ ተግባራት የተከናወኑ ሲሆን፤ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ዘርፍ አስደናቂ ውጤት መጥቷል።
በዚህም አገልግሎት አሰጣጥን በማዘመን የአገልግሎት ተደራሽነትን ከማስፋት ባሻገር የኅብረተሰቡን የቴክኖሎጂ ተጠቃሚነት ማሻሻል ተችሏል።
የሞባይል ተጠቃሚዎች ቁጥር ከ97 ሚሊየን መሻገሩ ዲጂታል የፋይናንስ እንቅስቃሴን በማጎልበት በኩል የራሱን ሚና እያበረከተ ነው።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘላቂ እና የማይበገር ኢኮኖሚ በመገንባት ሂደት መሰረታዊ ለውጥ ማምጣት ያስፈልጋል።
ኢትዮጵያ በግብርና ዘርፍ ብቻ ተወስኖ የነበረውን የኢኮኖሚ መሰረት በማስፋት ብዝሃ ዘርፍ የኢኮኖሚ ስርዓትን መተግበር ጀምራለች።
የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ስርዓት ለሁሉም ዘርፎች ተገቢውን ትኩረት በመስጠት ባለፉት ዓመታት በተሰሩ ስራዎች ከፍተኛ ስኬት ማስመዝገብ ተችሏል።
ኢትዮጵያ በተለይም ሰፊ የግብርና፣ የሰው ኃይል እንዲሁም ጠንካራ የታዳሽ ኃይል መሰረት ያላት መሆኑ ወደ ብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ለምታደርገው ሽግግር ጉልህ ሚና ይጫወታል፡፡
ይህንን በመገንዘብ በግብርና፣ ኢንዱስትሪ፣ ቱሪዝም፣ ማዕድንና ቴክኖሎጂ ዘርፎች ተግባራዊ በተደረጉ የብዝሃ ዘርፍ የኢኮኖሚ ስርዓት አመርቂ ውጤት እየተመዘገበ ይገኛል፡፡
ቀደም ሲል በግብርና ላይ ብቻ የተወሰነውን የኢኮኖሚ ስርዓት በማስፋት በቱሪዝም፣ በኢነርጂ፣ በአገልግሎትና አምራች ዘርፎች በተከናወኑ ሰፋፊ ስራዎች አበረታች እመርታ ተመዝግቧል፡፡
ለአብነትም በመላ ሀገሪቱ የተከናወኑ የቱሪዝም መዳረሻዎችን የማስፋት ስራዎች ይጠቀሳሉ።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት ገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ የመሳሰሉ መርሐ ግብሮች ተተግብረው የቱሪዝሙ አቅም ከፍተኛ መሆኑን ማሳየት ተችሏል።
ከዚህ በተጨማሪ ነባር የቱሪዝም መዳረሻዎችን በማዘመንና አዳዲስ መዳረሻዎችን በመገንባት የቱሪዝም ዘርፉ ያለውን የኢኮኖሚ ድርሻ ያሳደገ ውጤትና ተስፋ ተገኝቷል።
በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ በተለይም በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አማካኝነት የውጭ ምንዛሪን ማስቀረት የሚችሉ ተኪ ምርቶች ላይ ትኩረት በማድረግ ተጨባጭ ውጤት ተመዝግቧል፡፡
ከ47 በመቶ ያልተሻገረውን የኢንዱስትሪዎች የማምረት አቅም ባለፉት ሦስት ዓመታት ብቻ ወደ 66 ነጥብ 3 በመቶ ማሳደግ ተችሏል፡፡
በተመሳሳይ በማዕድን ዘርፍ ከፍተኛ ስኬት የተመዘገበ ሲሆን፥ የወርቅ፣ የብረት፣ የከበሩ ማዕድናት እንዲሁም የሲምንቶ ምርት መጠን በእጅጉ ጨምሯል፡፡
የልማት ስራዎች በቴክኖሎጂ ታግዘው በሚፈለገው ፍጥነት እድገትን እንዲያረጋግጡ ባለፉት ዓመታት የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማትን በማስፋፋት ረገድ በርካታ ተግባራት የተከናወኑ ሲሆን፤ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ዘርፍ አስደናቂ ውጤት መጥቷል።
በዚህም አገልግሎት አሰጣጥን በማዘመን የአገልግሎት ተደራሽነትን ከማስፋት ባሻገር የኅብረተሰቡን የቴክኖሎጂ ተጠቃሚነት ማሻሻል ተችሏል።
የሞባይል ተጠቃሚዎች ቁጥር ከ97 ሚሊየን መሻገሩ ዲጂታል የፋይናንስ እንቅስቃሴን በማጎልበት በኩል የራሱን ሚና እያበረከተ ነው።
3 months ago
የማያልቀው የወርቅ ማዕድን ፍለጋ
***************
(የዕለቱ መልዕክት)
ኢትዮጵያ "የቀደመው ታሪካችን የዛሬው ትጋታችን" የሚባልበት አዲስና ብሩህ የትንሳኤ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች። ትላንት በታሪክ ማማዎቻችንና በተፈጥሮ ዝናችን ብቻ ይነገር የነበረው የሀገራችን ገጽታ ዛሬ በሥራ ጥበብና በፈጠራ በለሙ አዳዲስ መዳረሻዎች ታጅቦ የዓለምን ዓይን በድጋሚ ስቧል።
ይህ ሽግግር "የውኃ መንገድን ውኃ ያውቀዋል" እንደሚባለው ለሀገራዊ ኢኮኖሚው የደም ሥር ከመሆን ባለፈ የኢትዮጵያዊነትን አዲስ ከፍታ ለዓለም የምናሳይበት የገጽታ ግንባታችን አውራ መንገድ ሆኗል።
የኢትዮጵያ ቱሪዝም ጉዞ ከነበረበት የቆመ ታሪክ ወጥቶ፣ ዛሬ ወደ ተንቀሳቃሽና ሕያው ልማት ተሸጋግሯል። የዚህ ታላቅ ለውጥ ግንባር ቀደም ማሳያ የሆነው የ"ገበታ ለሸገር" ፕሮጀክት፣ አዲስ አበባን ከነበረችበት የኮንክሪት ጫካነት አውጥቶ ወደ አረንጓዴና ማራኪ የቱሪስት ማዕከልነት ቀይሯታል።
"ሳይቸግሩ ጤፍ አይዘሩ" እንዲሉ ይህ ስኬት በመዲናዋ ብቻ ሳይወሰን በታላቁ "ገበታ ለሀገር" እና "ገበታ ለትውልድ" መርሐ-ግብሮች ወደ ክልሎች በመሻገር እንደ ጎርጎራ፣ ወንጪ፣ ሎጎ ሃይቅ፣ ቤኑና ፣ ኮይሻ ወዘተ ያሉ የተፈጥሮ ጸጋዎችን በአዲስ ዕይታ ለዓለም አብቅቷል።
እነዚህ ፕሮጀክቶች የተፈጥሮ ሀብትን በዘመናዊ ዕውቀትና በሥነ-ሕንጻ ጥበብ በመደመር፣ የነገውን ትውልድ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የብልጽግና ተምሳሌቶች ሆነዋል።
በአሁኑ ወቅት እየተከናወኑያሉ የኮሪደር ልማቶች የከተሞቻችንን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ፣ የቱሪዝም ኢንዱስትሪውን መሰረታዊ ችግር የፈታ ታላቅ ሥራ ነው። ጽዱ መንገዶችና ማራኪ የፓርክ አገልግሎቶች ቱሪስቶች በሀገራችን የሚቆዩበትን ጊዜ እንዲያራዝሙና በቆይታቸውም የልብ እርካታ እንዲያገኙ ያስችሏቸዋል። "ውበት በሥራ ይደምቃል" እንደሚባለው አገልግሎትና ምቾት ሲደመሩ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ እያደርጓት ይገኛሉ።
ቱሪዝም ለእኛ "የማያልቅ የወርቅ ማዕድን" ነው። በአንድ በኩል የውጭ ምንዛሬን በማስገኘትና ለሚሊዮን ወጣቶች የሥራ ዕድልን በመክፈት የኢኮኖሚው የጀርባ አጥንት ሆኖ እያገለገለ ይገኛል። በሌላ በኩል ደግሞ ሀገራችንን የዓለም የሥራና የዕረፍት መዳረሻ በማድረግ የሀገርን ገጽታ በአዲስ መልክ እየገነባ ነው። ይህ የኢትዮጵያ ቱሪዝም ትንሳኤ "ከመናገር መሥራት፣ ከማለም መድረስ" በሚል ጽኑ እምነት የተገኘ ውጤት ነው።
"ባለቤት ካልጮኸ ጎረቤት አይደርስም" እንዲሉ እያንዳንዱ ዜጋ ለሀገሩ አምባሳደር በመሆን ይህንን ታላቅ ሀገራዊ ትርክትና የልማት ፍሰት በዓለም አደባባይ ማስተጋባት ይኖርበታል።
ነባሩን ጥንታዊ ቅርስ ከአዲሱ የፈጠራ ስራ ጋር ደምረን፣ ኢትዮጵያን የዓለም የቱሪዝም ተመራጭ መዳረሻ ለማድረግ የምናደርገው ጉዞ አሁን ካለንበት ከፍታ በላይ እንደሚሻገር ጥርጥር የለዉም።
ኢትዮጵያ በቱሪዝም መስኮት ዓለምን የምታስተናግድበት፣ ልጆቿም በሀገራቸው የሚኮሩበት ብሩህ ጊዜ ዛሬ ነው።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
***************
(የዕለቱ መልዕክት)
ኢትዮጵያ "የቀደመው ታሪካችን የዛሬው ትጋታችን" የሚባልበት አዲስና ብሩህ የትንሳኤ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች። ትላንት በታሪክ ማማዎቻችንና በተፈጥሮ ዝናችን ብቻ ይነገር የነበረው የሀገራችን ገጽታ ዛሬ በሥራ ጥበብና በፈጠራ በለሙ አዳዲስ መዳረሻዎች ታጅቦ የዓለምን ዓይን በድጋሚ ስቧል።
ይህ ሽግግር "የውኃ መንገድን ውኃ ያውቀዋል" እንደሚባለው ለሀገራዊ ኢኮኖሚው የደም ሥር ከመሆን ባለፈ የኢትዮጵያዊነትን አዲስ ከፍታ ለዓለም የምናሳይበት የገጽታ ግንባታችን አውራ መንገድ ሆኗል።
የኢትዮጵያ ቱሪዝም ጉዞ ከነበረበት የቆመ ታሪክ ወጥቶ፣ ዛሬ ወደ ተንቀሳቃሽና ሕያው ልማት ተሸጋግሯል። የዚህ ታላቅ ለውጥ ግንባር ቀደም ማሳያ የሆነው የ"ገበታ ለሸገር" ፕሮጀክት፣ አዲስ አበባን ከነበረችበት የኮንክሪት ጫካነት አውጥቶ ወደ አረንጓዴና ማራኪ የቱሪስት ማዕከልነት ቀይሯታል።
"ሳይቸግሩ ጤፍ አይዘሩ" እንዲሉ ይህ ስኬት በመዲናዋ ብቻ ሳይወሰን በታላቁ "ገበታ ለሀገር" እና "ገበታ ለትውልድ" መርሐ-ግብሮች ወደ ክልሎች በመሻገር እንደ ጎርጎራ፣ ወንጪ፣ ሎጎ ሃይቅ፣ ቤኑና ፣ ኮይሻ ወዘተ ያሉ የተፈጥሮ ጸጋዎችን በአዲስ ዕይታ ለዓለም አብቅቷል።
እነዚህ ፕሮጀክቶች የተፈጥሮ ሀብትን በዘመናዊ ዕውቀትና በሥነ-ሕንጻ ጥበብ በመደመር፣ የነገውን ትውልድ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የብልጽግና ተምሳሌቶች ሆነዋል።
በአሁኑ ወቅት እየተከናወኑያሉ የኮሪደር ልማቶች የከተሞቻችንን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ፣ የቱሪዝም ኢንዱስትሪውን መሰረታዊ ችግር የፈታ ታላቅ ሥራ ነው። ጽዱ መንገዶችና ማራኪ የፓርክ አገልግሎቶች ቱሪስቶች በሀገራችን የሚቆዩበትን ጊዜ እንዲያራዝሙና በቆይታቸውም የልብ እርካታ እንዲያገኙ ያስችሏቸዋል። "ውበት በሥራ ይደምቃል" እንደሚባለው አገልግሎትና ምቾት ሲደመሩ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ እያደርጓት ይገኛሉ።
ቱሪዝም ለእኛ "የማያልቅ የወርቅ ማዕድን" ነው። በአንድ በኩል የውጭ ምንዛሬን በማስገኘትና ለሚሊዮን ወጣቶች የሥራ ዕድልን በመክፈት የኢኮኖሚው የጀርባ አጥንት ሆኖ እያገለገለ ይገኛል። በሌላ በኩል ደግሞ ሀገራችንን የዓለም የሥራና የዕረፍት መዳረሻ በማድረግ የሀገርን ገጽታ በአዲስ መልክ እየገነባ ነው። ይህ የኢትዮጵያ ቱሪዝም ትንሳኤ "ከመናገር መሥራት፣ ከማለም መድረስ" በሚል ጽኑ እምነት የተገኘ ውጤት ነው።
"ባለቤት ካልጮኸ ጎረቤት አይደርስም" እንዲሉ እያንዳንዱ ዜጋ ለሀገሩ አምባሳደር በመሆን ይህንን ታላቅ ሀገራዊ ትርክትና የልማት ፍሰት በዓለም አደባባይ ማስተጋባት ይኖርበታል።
ነባሩን ጥንታዊ ቅርስ ከአዲሱ የፈጠራ ስራ ጋር ደምረን፣ ኢትዮጵያን የዓለም የቱሪዝም ተመራጭ መዳረሻ ለማድረግ የምናደርገው ጉዞ አሁን ካለንበት ከፍታ በላይ እንደሚሻገር ጥርጥር የለዉም።
ኢትዮጵያ በቱሪዝም መስኮት ዓለምን የምታስተናግድበት፣ ልጆቿም በሀገራቸው የሚኮሩበት ብሩህ ጊዜ ዛሬ ነው።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
3 months ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በመጋቢት እና ሚያዚያ 2018 ዓ.ም ወራት ያከናወኗቸው ተግባራት
በመጋቢት እና ሚያዚያ 2018 ዓ.ም ወራት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሳይንሳዊ የምርምር ልህቀት፣ በከተማ ልማት፣ በኢኮኖሚ ሪፎርም እና በቀጣናዊ ዲፕሎማሲ ዙሪያ ያተኮሩ የተለያዩ ከፍተኛ የሥራ ክንውኖችን አድርገዋል።
• የፕሮጀክቶች ምረቃ እና የሥራ ጅማሮ
የመጋቢት ወር በተለያዩ ዘርፎች በርካታ ግዙፍ ፕሮጀክቶች የተመረቁበት ነበር። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአርማወር ሀንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት (AHRI) ውስጥ ዘመናዊ የምርምር ማዕከል መርቀዋል። ይህ ማዕከል 40 የላብራቶሪ ክፍሎችን እና በሀገር ውስጥ የሚመረቱ መድኃኒቶችን ጥራት የሚያረጋግጥ የባዮ-ኢኩቫለንስ (bioequivalence) ማዕከልን ያካተተ ነው።
በከተማ ልማት ዘርፍ፣ የሚያዝያ ወር በአገልግሎት እና በዲጂታል መሠረተ-ልማት ግንባታ ረገድ ጉልህ እመርታ የታየበት ወር ነበር። የአራዳ ፓርክ ፕሮጀክት ከፍተኛ የሆነ የከተማ ገጽታ ለውጥ የታየበት ሲሆን፤ ቀደም ሲል ችላ ተብለውና ለአደጋ ተጋልጠው የነበሩ ቤቶች የሚገኙበትን 40 ሄክታር መሬት ወደ ዘመናዊ ሁለገብ መዳረሻነት ቀይሮታል። ይህ የተቀናጀ የመሠረተ-ልማት እና የመሬት አጠቃቀም ውጤታማነት የታየበት ፕሮጀክት፣ የአካባቢውን ማህበረሰብ ተጠቃሚ ለማድረግ ከ700 በላይ ነባር ቤቶችን የማደስ ስራን አካቷል።
ከዚህም በተጨማሪ በ5.7 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈውና የኦሊምፒክ ደረጃቸውን የጠበቁ የስፖርት መሠረተ-ልማቶችን፣ የ15 የወርቅ ሜዳልያ አሸናፊዎችን ሃውልት እና ለተነሺ ነዋሪዎች ተብለው የተገነቡ 105 የንግድ ሱቆችን የያዘው የአዲስ ስፖርት ፓርክ በዚሁ ወር ተመርቋል።
የሀገሪቱን የኃይል አቅርቦት አቅም ለማሳደግ የ100 ሜጋ ዋት የአሰላ የነፋስ ኃይል ማመንጫ ተመርቋል። በተጨማሪም በሀዋሳ የቶዮ ምዕራፍ 2፣ የኦሪጂን እና የሉሚንቴክ የሶላር ፋብሪካዎች ሥራ ጀምረዋል። እነዚህ ፋብሪካዎች ከአዲሱ የኤች.ዜድ (HZ) ጋዝ ፋብሪካ ጋር በመሆን በዓመት 11.3 ጊጋ ዋት ንጹህ ኃይል ያመነጫሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በቱሪዝም ዘርፍ፦ በገበታ ለትውልድ መርሃ-ግብር የተገነባው የሀሮ ደንዲ ሎጅ በይፋ ተመርቋል። በመጨረሻም፣ እንደ መታወቂያ ምዝገባ እና የሥራ ፈቃድ ያሉ መሠረታዊ የመንግሥት አገልግሎቶችን በቀጥታ ለዜጎች ተደራሽ ለማድረግ የታለመው የመሶብ ተንቀሳቃሽ የአውቶቡስ አገልግሎት ስራ ጀምሯል።
• ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአፍሪካ ኅብረት የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ እና የዲጂታል ጤና መሪ ሆነው የተሾሙት በያዝነው የሚያዝያ ነው።
ይህ ኃላፊነት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለሉዓላዊነት፣ ለውጤታማነት እና ለአካታች ዕድገት ቁልፍ መሣሪያ የሆኑትን የፈጠራ ሥራዎችን እና የዲጂታል ትራንስፎርሜሽንን በማሳደግ ረገድ እያሳዩት ያለውን የአመራር ጥበብ እውቅና የሰጠ ሲሆን ኢትዮጵያ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ንቁ አመራር ሰጪነት በዲጂታላይዜሽን ዘርፍ ያስመዘገበችውን ጉልህ ስራ የሚያሳይ ነው።
• የማክሮ-ኢኮኖሚ ማሻሻያ እና የአፈጻጸም ግምገማ፦
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሦስተኛውን የ100 ቀናት የሥራ አፈጻጸም እና የዘጠኝ ወራት ሪፖርት ግምገማ መርተዋል። በዚህም የሀገሪቱ የኢኮኖሚ ዕድገት 9.2 በመቶ መድረሱ የተገለጸ ሲሆን፣ በቀጣዩ ዓመት ደግሞ ወደ 10.2 በመቶ እንደሚያድግ ይጠበቃል። ሪፖርቱ በመንግሥት የልማት ድርጅቶች ላይ የተመዘገበውን ስኬታማ ሽግግር በዝርዝር ያሳየ ሲሆን፣ ቀደም ሲል በቢሊዮን የሚቆጠር ብር ኪሳራ ያስመዘግቡ የነበሩ ተቋማት በአሁኑ ወቅት 2.1 ትሪሊዮን ብር ገቢ ወደ ማስገባት ተሸጋግረዋል። ለዚህ ውጤት መገኘት ቁልፍ የሆነው የግሉ ዘርፍ የኢኮኖሚ እድገቱ ዋና መሪ እንዲሆን ቅድሚያ የሚሰጠው የሪፎርም አጀንዳ ነው።
ይህም እንደ ካፒታል ገበያ ባሉ አዳዲስ የፋይናንስ ሥርዓቶች እና እያደገ በመጣው የመንግሥትና የግል ዘርፍ አጋርነት እየተደገፈ ይገኛል።
• የኢንዱስትሪ ስትራቴጂ ፦
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቅርቡ በሰጡት ቃለ መጠይቅ፣ የሀገሪቱን ሉዓላዊነት ለማጠናከር አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን (AI) እና ሮቦቲክስን በመጠቀም ወደ ቺፕስ እና ዳታ (ኢንዱስትሪ 4.0) መሸጋገር እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል። የሀገር ውስጥ ምርትን በማሳደግ የውጭ ምርቶችን መተካት የቻለው “ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄ፣ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን የይዞታ መጠን ወደ 88 በመቶ ማድረሱን በስኬትነቱ ጠቅሰዋል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ፣ ሰላማዊ የባሕር በር ማግኘት የሀገር የህልውና ጉዳይ መሆኑን አጽንኦት የሰጡ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ ወደብ አልባ መሆኗ በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ እንዳትሆን ከፍተኛ የሎጂስቲክስ ወጪ እንደሚጨምርባት አስገንዝበዋል።
• ማህበራዊ ልማት እና የአካባቢ ጥበቃ አመራር፦
“ማኅበራዊ ልማት እመርታ ለሀገር ግንባታ” በተሰኘው እና ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት የምክክር መድረክ ላይ፣ መንግሥት ባለፉት ስምንት ዓመታት ከ19.8 ሚሊዮን በላይ የሥራ ዕድሎች መፈጠራቸውን እና ይበልጥ ተዓማኒነት ያለው ሥርዓተ-ትምህርት ተግባራዊ መደረጉ ተገልጿል።
በጤናው ዘርፍም በቅደመ መከላከል እና አክሞ ማዳን፤ መካከል የተሻለ ሚዛን ለመፍጠር ለ30 ዓመታት ያገለገለው ፖሊሲ እንዲሻሻል ተደርጓል። በአካባቢ ጥበቃ ረገድም ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ በ2027 የሚካሄደውን የኮፕ32 (COP32) ጉባኤን ለማስተናገድ ቅድመ ዝግጅት የጀመረች ሲሆን፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩም ዝግጅቱ ከሀገራዊው የአረንጓዴ ልማት ግቦች ጋር የተጣጣመ መሆኑን እንዲያረጋግጥ ብሔራዊ አስተባባሪ ኮሚቴውን ሰብስበው አቅጣጫ ተሰጥተዋል።
• ዲፕሎማሲ እና ቀጣናዊ ትስስር፦
ኢትዮጵያ የብሩንዲ፣ የላይቤሪያ፣ የደቡብ ሱዳን እና የሞዛምቢክ ፕሬዝዳንቶችን ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ያስተናገደች ሲሆን፤ ይህም በመከላከያ፣ በጤና፣ በትምህርት እና በዲጂታል መሠረተ-ልማት ዘርፎች ላይ ያተኮሩ በርካታ የመግባቢያ ስምምነቶች እንዲፈረሙ አስችሏል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአውሮፓ ህብረት ዓለም አቀፍ አጋርነት ኮሚሽነር፣ ከአፍሪካ ኤክስፖርትና ኢምፖርት (Afrexim) ባንክ ፕሬዝዳንት፣ እንዲሁም ከፖርቹጋል የውጭ ጉዳይ እና የሀገር ውስጥ ሚኒስትር ጋር ተወያይተዋል።
በተጨማሪም ጠቅላይ ሚኒስትሩ የጅቡቲ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትርን በመቀበል በሁለትዮሽ ትብብሮች ዙሪያ የመከሩ ሲሆን፤ ከአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠሪያና መከላከያ ማዕከል (Africa CDC) ዋና ዳይሬክተር ጋር ደግሞ በአፍሪካ ህብረት ሰው ሰራሽ አስተውሎት እና ዲጂታል ጤና ረገድ የተሰጣቸውን ሚና ጨምሮ ሰፋ ባሉ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።
በሀገር ውስጥ ጉዳይ፦
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ከሆኑት ሌተናል ጄነራል ታደሰ ወረደ ጋር በመገናኘት ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርታቸውን የገመገሙ ሲሆን፣ የፕሬዝዳንቱን የሥራ ዘመን ለተጨማሪ አንድ ዓመት በይፋ አራዝመዋል።
የሚያዝ ወር የትንሳኤ በዓል የተከበረበት በመሆኑ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የማዕድ ማጋራት ፕሮግራም በማዘጋጀትና አነስተኛ ገቢ ላላቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ሠራተኞች የቁሳቁስ ድጋፍ በማጋራት ተጠናቋል።
#ethiopiadelivers #pmoethiopia
በመጋቢት እና ሚያዚያ 2018 ዓ.ም ወራት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሳይንሳዊ የምርምር ልህቀት፣ በከተማ ልማት፣ በኢኮኖሚ ሪፎርም እና በቀጣናዊ ዲፕሎማሲ ዙሪያ ያተኮሩ የተለያዩ ከፍተኛ የሥራ ክንውኖችን አድርገዋል።
• የፕሮጀክቶች ምረቃ እና የሥራ ጅማሮ
የመጋቢት ወር በተለያዩ ዘርፎች በርካታ ግዙፍ ፕሮጀክቶች የተመረቁበት ነበር። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአርማወር ሀንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት (AHRI) ውስጥ ዘመናዊ የምርምር ማዕከል መርቀዋል። ይህ ማዕከል 40 የላብራቶሪ ክፍሎችን እና በሀገር ውስጥ የሚመረቱ መድኃኒቶችን ጥራት የሚያረጋግጥ የባዮ-ኢኩቫለንስ (bioequivalence) ማዕከልን ያካተተ ነው።
በከተማ ልማት ዘርፍ፣ የሚያዝያ ወር በአገልግሎት እና በዲጂታል መሠረተ-ልማት ግንባታ ረገድ ጉልህ እመርታ የታየበት ወር ነበር። የአራዳ ፓርክ ፕሮጀክት ከፍተኛ የሆነ የከተማ ገጽታ ለውጥ የታየበት ሲሆን፤ ቀደም ሲል ችላ ተብለውና ለአደጋ ተጋልጠው የነበሩ ቤቶች የሚገኙበትን 40 ሄክታር መሬት ወደ ዘመናዊ ሁለገብ መዳረሻነት ቀይሮታል። ይህ የተቀናጀ የመሠረተ-ልማት እና የመሬት አጠቃቀም ውጤታማነት የታየበት ፕሮጀክት፣ የአካባቢውን ማህበረሰብ ተጠቃሚ ለማድረግ ከ700 በላይ ነባር ቤቶችን የማደስ ስራን አካቷል።
ከዚህም በተጨማሪ በ5.7 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈውና የኦሊምፒክ ደረጃቸውን የጠበቁ የስፖርት መሠረተ-ልማቶችን፣ የ15 የወርቅ ሜዳልያ አሸናፊዎችን ሃውልት እና ለተነሺ ነዋሪዎች ተብለው የተገነቡ 105 የንግድ ሱቆችን የያዘው የአዲስ ስፖርት ፓርክ በዚሁ ወር ተመርቋል።
የሀገሪቱን የኃይል አቅርቦት አቅም ለማሳደግ የ100 ሜጋ ዋት የአሰላ የነፋስ ኃይል ማመንጫ ተመርቋል። በተጨማሪም በሀዋሳ የቶዮ ምዕራፍ 2፣ የኦሪጂን እና የሉሚንቴክ የሶላር ፋብሪካዎች ሥራ ጀምረዋል። እነዚህ ፋብሪካዎች ከአዲሱ የኤች.ዜድ (HZ) ጋዝ ፋብሪካ ጋር በመሆን በዓመት 11.3 ጊጋ ዋት ንጹህ ኃይል ያመነጫሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በቱሪዝም ዘርፍ፦ በገበታ ለትውልድ መርሃ-ግብር የተገነባው የሀሮ ደንዲ ሎጅ በይፋ ተመርቋል። በመጨረሻም፣ እንደ መታወቂያ ምዝገባ እና የሥራ ፈቃድ ያሉ መሠረታዊ የመንግሥት አገልግሎቶችን በቀጥታ ለዜጎች ተደራሽ ለማድረግ የታለመው የመሶብ ተንቀሳቃሽ የአውቶቡስ አገልግሎት ስራ ጀምሯል።
• ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአፍሪካ ኅብረት የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ እና የዲጂታል ጤና መሪ ሆነው የተሾሙት በያዝነው የሚያዝያ ነው።
ይህ ኃላፊነት ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለሉዓላዊነት፣ ለውጤታማነት እና ለአካታች ዕድገት ቁልፍ መሣሪያ የሆኑትን የፈጠራ ሥራዎችን እና የዲጂታል ትራንስፎርሜሽንን በማሳደግ ረገድ እያሳዩት ያለውን የአመራር ጥበብ እውቅና የሰጠ ሲሆን ኢትዮጵያ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ንቁ አመራር ሰጪነት በዲጂታላይዜሽን ዘርፍ ያስመዘገበችውን ጉልህ ስራ የሚያሳይ ነው።
• የማክሮ-ኢኮኖሚ ማሻሻያ እና የአፈጻጸም ግምገማ፦
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሦስተኛውን የ100 ቀናት የሥራ አፈጻጸም እና የዘጠኝ ወራት ሪፖርት ግምገማ መርተዋል። በዚህም የሀገሪቱ የኢኮኖሚ ዕድገት 9.2 በመቶ መድረሱ የተገለጸ ሲሆን፣ በቀጣዩ ዓመት ደግሞ ወደ 10.2 በመቶ እንደሚያድግ ይጠበቃል። ሪፖርቱ በመንግሥት የልማት ድርጅቶች ላይ የተመዘገበውን ስኬታማ ሽግግር በዝርዝር ያሳየ ሲሆን፣ ቀደም ሲል በቢሊዮን የሚቆጠር ብር ኪሳራ ያስመዘግቡ የነበሩ ተቋማት በአሁኑ ወቅት 2.1 ትሪሊዮን ብር ገቢ ወደ ማስገባት ተሸጋግረዋል። ለዚህ ውጤት መገኘት ቁልፍ የሆነው የግሉ ዘርፍ የኢኮኖሚ እድገቱ ዋና መሪ እንዲሆን ቅድሚያ የሚሰጠው የሪፎርም አጀንዳ ነው።
ይህም እንደ ካፒታል ገበያ ባሉ አዳዲስ የፋይናንስ ሥርዓቶች እና እያደገ በመጣው የመንግሥትና የግል ዘርፍ አጋርነት እየተደገፈ ይገኛል።
• የኢንዱስትሪ ስትራቴጂ ፦
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቅርቡ በሰጡት ቃለ መጠይቅ፣ የሀገሪቱን ሉዓላዊነት ለማጠናከር አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን (AI) እና ሮቦቲክስን በመጠቀም ወደ ቺፕስ እና ዳታ (ኢንዱስትሪ 4.0) መሸጋገር እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል። የሀገር ውስጥ ምርትን በማሳደግ የውጭ ምርቶችን መተካት የቻለው “ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄ፣ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን የይዞታ መጠን ወደ 88 በመቶ ማድረሱን በስኬትነቱ ጠቅሰዋል። ከዚሁ ጋር በተያያዘ፣ ሰላማዊ የባሕር በር ማግኘት የሀገር የህልውና ጉዳይ መሆኑን አጽንኦት የሰጡ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ ወደብ አልባ መሆኗ በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ እንዳትሆን ከፍተኛ የሎጂስቲክስ ወጪ እንደሚጨምርባት አስገንዝበዋል።
• ማህበራዊ ልማት እና የአካባቢ ጥበቃ አመራር፦
“ማኅበራዊ ልማት እመርታ ለሀገር ግንባታ” በተሰኘው እና ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት የምክክር መድረክ ላይ፣ መንግሥት ባለፉት ስምንት ዓመታት ከ19.8 ሚሊዮን በላይ የሥራ ዕድሎች መፈጠራቸውን እና ይበልጥ ተዓማኒነት ያለው ሥርዓተ-ትምህርት ተግባራዊ መደረጉ ተገልጿል።
በጤናው ዘርፍም በቅደመ መከላከል እና አክሞ ማዳን፤ መካከል የተሻለ ሚዛን ለመፍጠር ለ30 ዓመታት ያገለገለው ፖሊሲ እንዲሻሻል ተደርጓል። በአካባቢ ጥበቃ ረገድም ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ በ2027 የሚካሄደውን የኮፕ32 (COP32) ጉባኤን ለማስተናገድ ቅድመ ዝግጅት የጀመረች ሲሆን፣ ጠቅላይ ሚኒስትሩም ዝግጅቱ ከሀገራዊው የአረንጓዴ ልማት ግቦች ጋር የተጣጣመ መሆኑን እንዲያረጋግጥ ብሔራዊ አስተባባሪ ኮሚቴውን ሰብስበው አቅጣጫ ተሰጥተዋል።
• ዲፕሎማሲ እና ቀጣናዊ ትስስር፦
ኢትዮጵያ የብሩንዲ፣ የላይቤሪያ፣ የደቡብ ሱዳን እና የሞዛምቢክ ፕሬዝዳንቶችን ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ያስተናገደች ሲሆን፤ ይህም በመከላከያ፣ በጤና፣ በትምህርት እና በዲጂታል መሠረተ-ልማት ዘርፎች ላይ ያተኮሩ በርካታ የመግባቢያ ስምምነቶች እንዲፈረሙ አስችሏል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአውሮፓ ህብረት ዓለም አቀፍ አጋርነት ኮሚሽነር፣ ከአፍሪካ ኤክስፖርትና ኢምፖርት (Afrexim) ባንክ ፕሬዝዳንት፣ እንዲሁም ከፖርቹጋል የውጭ ጉዳይ እና የሀገር ውስጥ ሚኒስትር ጋር ተወያይተዋል።
በተጨማሪም ጠቅላይ ሚኒስትሩ የጅቡቲ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትርን በመቀበል በሁለትዮሽ ትብብሮች ዙሪያ የመከሩ ሲሆን፤ ከአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠሪያና መከላከያ ማዕከል (Africa CDC) ዋና ዳይሬክተር ጋር ደግሞ በአፍሪካ ህብረት ሰው ሰራሽ አስተውሎት እና ዲጂታል ጤና ረገድ የተሰጣቸውን ሚና ጨምሮ ሰፋ ባሉ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል።
በሀገር ውስጥ ጉዳይ፦
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ከሆኑት ሌተናል ጄነራል ታደሰ ወረደ ጋር በመገናኘት ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርታቸውን የገመገሙ ሲሆን፣ የፕሬዝዳንቱን የሥራ ዘመን ለተጨማሪ አንድ ዓመት በይፋ አራዝመዋል።
የሚያዝ ወር የትንሳኤ በዓል የተከበረበት በመሆኑ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የማዕድ ማጋራት ፕሮግራም በማዘጋጀትና አነስተኛ ገቢ ላላቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ሠራተኞች የቁሳቁስ ድጋፍ በማጋራት ተጠናቋል።
#ethiopiadelivers #pmoethiopia
4 months ago
ልቡ በአምላኩ የታመነ
በዲ/ን ዳንኤል ክብረት
📌ላለፉት ስምንት ዓመታት የማውቃቸው የዐቢይ ስምንት ገንዘቦች እነዚህ ናቸው
1. ቁጭት፡- የኢትዮጵያን ታሪኳን ያነበበ፤ ቅርሶቿን የጎበኘ፤ተራሮቿን የወጣ፤ ዋሻዎቿን የመረመረ፤ የመስጊዶቿንና የአብያተ ክርስቲያናቷን ውስጥ የሚያውቅ፤ በዚህ የተነሣም የኢትዮጵያ ኋላ ቀርነት፣ ድህነትና ተዋርዶ የሚቆጨው፡፡ ስለሚቆጨውም ኢትዮጵያን ወደ ትክክለኛ ቦታዋ ለማድረስ የሚለፋ፡፡
2. እልህ፡- የኢትዮጵያ ድህነትና ኋላ ቀርነት እንደሚቆጨው መሪ፤ ንጋቷን ሳያይ፣ ታሪኳን ሳይቀይር፣ ገናንነቷን ሳይመልስ “ለዓይኖቹ ዕንቅልፍ፣ ለሽፋሽፍቶቹ ዕረፍት” የሌለው፡፡ ከድህነትና ከኋላ ቀርነት ጋር እልህ የተጋባ፡፡ ቃል የገባለትን፣ ያመነበትንና ለኢትዮጵያ ይጠቅማል ያለውን - ቀን ለፍቶ፣ ሌት ተንከራትቶ ሳያሳካ በቃኝ የማይል፡፡ የትም፣ መቼም፣ በምንም ሁኔታ ከዓላማው የማይዛነፍ፡፡ ከኋላው ያለውን እየተወ ከፊቱ ያለውን ለመያዝ ያለ ማቋረጥ የሚዘረጋ፡፡
3. ልቡ በአምላኩ የታመነ፡- የአንበሳ ግሣት፣ የሌት ወፍ ጩኸት፣ የእባቡ ፉጨት፣ የዕንቁራሪቱ ማሽካካት ምንም የማይመስለው፡፡ ሁሉም ከአምላኩ በታች መሆኑን የሚያምን፡፡ በባሕሩ ላይ ሲራመድ፣ ማዕበሉን እንዳይፈራ ዓይኑን ከፈጣሪው ላይ ያልነቀለ፡፡ ሁሉን የያዘውን የያዘ፤ ማንም የማያሸንፈውን የተጠጋ፤ የማይለወጠውን የተማመነ፤ ዋጋን ለሠሪ፣ ድልን ለፈጣሪ የሚሰጥ፡፡
4. ትጋት፡- ከድህነትና ከኋላ ቀርነት ጋር በገባው እልህ የተነሣ ትጋት እግሩ፣ ልፋት ባቡሩ የሆነ፡፡ ቀን እንደ ሠራዊት፣ ሌሊት እንደ መላእክት ሲለፋ የምታየው፡፡ ፕሮጀክትን እንደ ልጁ፣ ሥራን እንደ ወዳጁ የሚያይ፡፡ ሕዝበ አዳም እንደ ቤተልሔም ሰዎች ሲተኛ፣ እሱ እንደ እረኞቹ ወደ ፕሮጀክቶቹ ሌት የሚገሠግሥ፡፡
5. ፍቅር፡- በትጋት የሚያገለግላትን፣ ከድህነቷና ከኋላ ቀርነቷ ጋር እልህ የተጋባባትን፣ የስሟንና የታሪኳን ያህል ባለመሠልጠኗ የሚቆጭላትን ኢትዮጵያን ከልቡ የሚወዳት፡፡ ፍቅሩን በዜማ፣ መንሰፍሰፉን በቁዘማ የማይግልጥ፡፡ ከዚያ ይልቅ - ፍቅሩን በመሥዋዕትነት፣ መንሰፍሰፉን በትጋት የሚገልጥላት፡፡ ልጅ ሆኖ የተዋጋላት፤ መሪ ሆኖ ግንባር የወረደላት፤ የኢትዮጵያ ፍቅር እንደ ሞት የበተረታበት፡፡
6. ሁሌ አዲስ፡- የሚወዳትን ሀገር ዕለት ዕለት አዲስ የሚያደርጋት፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትርነቱን በዓመት ሳይሆን በዕለት የሚለካ፡፡ ለኢትዮጵያ - ትናንት ምን አለፈ? ዛሬ ምን ተሰለፈ? ነገ ምን ተነጠፈዠ፣ የሚል፡፡ የመቶ ዓመታትን ዝግመት በወራት ፍጥነት የሚያካክስ፡፡ ኢትዮጵያን እንደ እናቱ የሚያይ፤ በዚህ የተነሣ የፈሰሰ ሊያቀና፣ የተሰበረ ሊያጸና፣ ትናንትን ሊያድስ፣ ነገን ሊቀይስ የሚተጋ፡፡
7. ፈጠራ፡- ፍጥነት ቁርሱ፣ ፈጠራ ትራሱ፡፡ በፍቅር እንደመር፣ በይቅርታ እንሻገር፤ ከቢሮ እስከ ሀገር፤ አረንጓዴ ዐሻራ፤ ገበታ ለሸገር፤ ገበታ ለሀገር፤ ገበታ ለትውልድ፤ የሌማት ትሩፋት፤ ጽዱና አረንጓዴ ሀገር፤ ዲጂታል ኢትዮጵያ፣ የምግብ ሉዓላዊነት፣ 5 ሚልዮን ኮደርስ፣ የኮሪደር ልማት፣ ኢትዮጵያ ታምርት፣ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም፣ ወዘተ.፤ ስምንት ዓመትን እንደ ስምንት መቶ ዓመት የሠራበት፡፡
8. የማንም/ የሁሉም፡- አወላለዱ፣ አስተዳደጉ፣ የትዳር ሕይወቱ፣ የእምነት ጉዞው፣ የባህል ሥሪቱ፣ የአገልግሎት መንገዱ - የሁሉ የሆነ፡፡ በዚህም የተነሣ የማንም የግል ንብረት ያልሆነ፡፡ ከሁሉም ያለው፡፡ ለሁሉም የሚሰጠው ያለው፡፡ የኢትዮጵያ ለመሆን የተሠራ፡፡ በአንድ ሳጥን ሊቆልፉት የማይቻል፣ አማካይ ለመሆን የታደለ፡፡
"አማን አማን እብለከ፤ ከመ ዘነአምር ንነግር፤ ወበዘርኢነ ሰማዕተ ንከውን -
እውነት እውነት እልሃለሁ። የምናውቀውን እንናገራለን፤ ያየነውንም እንመሰክራለን" እንዲል መጽሐፉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
በዲ/ን ዳንኤል ክብረት
📌ላለፉት ስምንት ዓመታት የማውቃቸው የዐቢይ ስምንት ገንዘቦች እነዚህ ናቸው
1. ቁጭት፡- የኢትዮጵያን ታሪኳን ያነበበ፤ ቅርሶቿን የጎበኘ፤ተራሮቿን የወጣ፤ ዋሻዎቿን የመረመረ፤ የመስጊዶቿንና የአብያተ ክርስቲያናቷን ውስጥ የሚያውቅ፤ በዚህ የተነሣም የኢትዮጵያ ኋላ ቀርነት፣ ድህነትና ተዋርዶ የሚቆጨው፡፡ ስለሚቆጨውም ኢትዮጵያን ወደ ትክክለኛ ቦታዋ ለማድረስ የሚለፋ፡፡
2. እልህ፡- የኢትዮጵያ ድህነትና ኋላ ቀርነት እንደሚቆጨው መሪ፤ ንጋቷን ሳያይ፣ ታሪኳን ሳይቀይር፣ ገናንነቷን ሳይመልስ “ለዓይኖቹ ዕንቅልፍ፣ ለሽፋሽፍቶቹ ዕረፍት” የሌለው፡፡ ከድህነትና ከኋላ ቀርነት ጋር እልህ የተጋባ፡፡ ቃል የገባለትን፣ ያመነበትንና ለኢትዮጵያ ይጠቅማል ያለውን - ቀን ለፍቶ፣ ሌት ተንከራትቶ ሳያሳካ በቃኝ የማይል፡፡ የትም፣ መቼም፣ በምንም ሁኔታ ከዓላማው የማይዛነፍ፡፡ ከኋላው ያለውን እየተወ ከፊቱ ያለውን ለመያዝ ያለ ማቋረጥ የሚዘረጋ፡፡
3. ልቡ በአምላኩ የታመነ፡- የአንበሳ ግሣት፣ የሌት ወፍ ጩኸት፣ የእባቡ ፉጨት፣ የዕንቁራሪቱ ማሽካካት ምንም የማይመስለው፡፡ ሁሉም ከአምላኩ በታች መሆኑን የሚያምን፡፡ በባሕሩ ላይ ሲራመድ፣ ማዕበሉን እንዳይፈራ ዓይኑን ከፈጣሪው ላይ ያልነቀለ፡፡ ሁሉን የያዘውን የያዘ፤ ማንም የማያሸንፈውን የተጠጋ፤ የማይለወጠውን የተማመነ፤ ዋጋን ለሠሪ፣ ድልን ለፈጣሪ የሚሰጥ፡፡
4. ትጋት፡- ከድህነትና ከኋላ ቀርነት ጋር በገባው እልህ የተነሣ ትጋት እግሩ፣ ልፋት ባቡሩ የሆነ፡፡ ቀን እንደ ሠራዊት፣ ሌሊት እንደ መላእክት ሲለፋ የምታየው፡፡ ፕሮጀክትን እንደ ልጁ፣ ሥራን እንደ ወዳጁ የሚያይ፡፡ ሕዝበ አዳም እንደ ቤተልሔም ሰዎች ሲተኛ፣ እሱ እንደ እረኞቹ ወደ ፕሮጀክቶቹ ሌት የሚገሠግሥ፡፡
5. ፍቅር፡- በትጋት የሚያገለግላትን፣ ከድህነቷና ከኋላ ቀርነቷ ጋር እልህ የተጋባባትን፣ የስሟንና የታሪኳን ያህል ባለመሠልጠኗ የሚቆጭላትን ኢትዮጵያን ከልቡ የሚወዳት፡፡ ፍቅሩን በዜማ፣ መንሰፍሰፉን በቁዘማ የማይግልጥ፡፡ ከዚያ ይልቅ - ፍቅሩን በመሥዋዕትነት፣ መንሰፍሰፉን በትጋት የሚገልጥላት፡፡ ልጅ ሆኖ የተዋጋላት፤ መሪ ሆኖ ግንባር የወረደላት፤ የኢትዮጵያ ፍቅር እንደ ሞት የበተረታበት፡፡
6. ሁሌ አዲስ፡- የሚወዳትን ሀገር ዕለት ዕለት አዲስ የሚያደርጋት፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትርነቱን በዓመት ሳይሆን በዕለት የሚለካ፡፡ ለኢትዮጵያ - ትናንት ምን አለፈ? ዛሬ ምን ተሰለፈ? ነገ ምን ተነጠፈዠ፣ የሚል፡፡ የመቶ ዓመታትን ዝግመት በወራት ፍጥነት የሚያካክስ፡፡ ኢትዮጵያን እንደ እናቱ የሚያይ፤ በዚህ የተነሣ የፈሰሰ ሊያቀና፣ የተሰበረ ሊያጸና፣ ትናንትን ሊያድስ፣ ነገን ሊቀይስ የሚተጋ፡፡
7. ፈጠራ፡- ፍጥነት ቁርሱ፣ ፈጠራ ትራሱ፡፡ በፍቅር እንደመር፣ በይቅርታ እንሻገር፤ ከቢሮ እስከ ሀገር፤ አረንጓዴ ዐሻራ፤ ገበታ ለሸገር፤ ገበታ ለሀገር፤ ገበታ ለትውልድ፤ የሌማት ትሩፋት፤ ጽዱና አረንጓዴ ሀገር፤ ዲጂታል ኢትዮጵያ፣ የምግብ ሉዓላዊነት፣ 5 ሚልዮን ኮደርስ፣ የኮሪደር ልማት፣ ኢትዮጵያ ታምርት፣ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም፣ ወዘተ.፤ ስምንት ዓመትን እንደ ስምንት መቶ ዓመት የሠራበት፡፡
8. የማንም/ የሁሉም፡- አወላለዱ፣ አስተዳደጉ፣ የትዳር ሕይወቱ፣ የእምነት ጉዞው፣ የባህል ሥሪቱ፣ የአገልግሎት መንገዱ - የሁሉ የሆነ፡፡ በዚህም የተነሣ የማንም የግል ንብረት ያልሆነ፡፡ ከሁሉም ያለው፡፡ ለሁሉም የሚሰጠው ያለው፡፡ የኢትዮጵያ ለመሆን የተሠራ፡፡ በአንድ ሳጥን ሊቆልፉት የማይቻል፣ አማካይ ለመሆን የታደለ፡፡
"አማን አማን እብለከ፤ ከመ ዘነአምር ንነግር፤ ወበዘርኢነ ሰማዕተ ንከውን -
እውነት እውነት እልሃለሁ። የምናውቀውን እንናገራለን፤ ያየነውንም እንመሰክራለን" እንዲል መጽሐፉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
Sponsored by
Surafel
6 months ago
#wollo #logohayk
ሎጎ ሐይቅ ሪዞርትን ባለሃብቱ በላይነህ ክንዴ እንደሚያስተዳድሩት ተገለጸ።
ዛሬ የተመረቀው የአማራ ክልሉ ሎጎ ሐይቅ ሪዞርትን ባለሀብቱ በላይነህ ክንዴ " እንዲያስተዳድሩ መወሰኑን " ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታውቀዋል።
" በላይነህ ክንዴ ከከፈልነው፣ ከጠየቅነው አሻግሮ እና አስበልጦ ለሕዝቡ መሥራት ችሏል " ያሉ ሲሆን ይህንን ምክንያት በማድረግ ባለሀብቱ ሪዞርቱን እንዲያስተዳድሩ መወሰኑን ይፋ አድርገዋል።
" የለፋበት፣ የደከመበት፣ የሚወደው ማኅበረሰብ ስለሆነ ይህንን ሪዞርት ራሱ በላይነህ ክንዴ እንዲያስተዳድረው ተወስኗል " ብለዋል።
ከዚህ ቀደም በጠቅላይ ሚኒስትሩ የገበታ ለሀገር ገንዘብ ንድፍ አማካኝነት የተገነቡ የ4 ሪዞርቶች አስተዳደር በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሥር እንዲሆን መደረጉ ይታወቃል።
አየር መንገዱ የተረከባቸው ፦
- በአማራ ክልል ውስጥ የሚገኘው ጎርጎራ ኢኮ ሎጅ ፤
- የጨበራ ጩርጩራ የዝሆን ዳና
- ሃላላ ኬላ ሎጅ
- የወንጪ ኢኮሎጅ ናቸው።
ባለፉት ሳምንታት የገበታ ለትውልድ አካል የሆኑትን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኘውን ደንቢ ኢኮ ሎጅ እና በሶማሌ ክልል የተገነባውን የሸበሌ ሪዞርት ተመርቀዋል።
seledadotio
seledadotio
ሎጎ ሐይቅ ሪዞርትን ባለሃብቱ በላይነህ ክንዴ እንደሚያስተዳድሩት ተገለጸ።
ዛሬ የተመረቀው የአማራ ክልሉ ሎጎ ሐይቅ ሪዞርትን ባለሀብቱ በላይነህ ክንዴ " እንዲያስተዳድሩ መወሰኑን " ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታውቀዋል።
" በላይነህ ክንዴ ከከፈልነው፣ ከጠየቅነው አሻግሮ እና አስበልጦ ለሕዝቡ መሥራት ችሏል " ያሉ ሲሆን ይህንን ምክንያት በማድረግ ባለሀብቱ ሪዞርቱን እንዲያስተዳድሩ መወሰኑን ይፋ አድርገዋል።
" የለፋበት፣ የደከመበት፣ የሚወደው ማኅበረሰብ ስለሆነ ይህንን ሪዞርት ራሱ በላይነህ ክንዴ እንዲያስተዳድረው ተወስኗል " ብለዋል።
ከዚህ ቀደም በጠቅላይ ሚኒስትሩ የገበታ ለሀገር ገንዘብ ንድፍ አማካኝነት የተገነቡ የ4 ሪዞርቶች አስተዳደር በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሥር እንዲሆን መደረጉ ይታወቃል።
አየር መንገዱ የተረከባቸው ፦
- በአማራ ክልል ውስጥ የሚገኘው ጎርጎራ ኢኮ ሎጅ ፤
- የጨበራ ጩርጩራ የዝሆን ዳና
- ሃላላ ኬላ ሎጅ
- የወንጪ ኢኮሎጅ ናቸው።
ባለፉት ሳምንታት የገበታ ለትውልድ አካል የሆኑትን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኘውን ደንቢ ኢኮ ሎጅ እና በሶማሌ ክልል የተገነባውን የሸበሌ ሪዞርት ተመርቀዋል።
seledadotio
seledadotio
6 months ago
የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት አስተዳደር ለአቶ በላይነህ ክንዴ ተሰጠ! 🇪🇹
#ethiopia | ከዚህ በፊት ለስካይ ላይት ሆቴል ይሰጥ የነበረው ኃላፊነት፤ አሁን ለግል ባለሀብት ተሰጥቷል
ዛሬ በወሎ የተመረቀው እና በ"ገበታ ለትውልድ" ፕሮጀክት የተገነባው ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት፤ አስተዳደሩ ለባለሀብቱ አቶ በላይነህ ክንዴ መሰጠቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ።
የውሳኔው አንድምታ እና ለውጡ
እስካሁን በገበታ ለሀገር የለሙ እንደ ጎርጎራ ያሉ ሪዞርቶች አስተዳደራቸው ለኢትዮጵያ አየር መንገድ (ስካይ ላይት ሆቴል) ተሰጥቶ የነበረ ቢሆንም፤ የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ግን በስራ ተቋራጭነት ግንባታውን ላከናወኑት ለአቶ በላይነህ ክንዴ ተሰጥቷል።
ለምን ለአቶ በላይነህ ተሰጠ?
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በንግግራቸው እንዳነሱት፤ አቶ በላይነህ ስራውን በአጭር ጊዜ እና በጥራት በማጠናቀቃቸው የተሰጠ እውቅና ሲሆን፤ በዋናነት ግን አካባቢው ላይ ተጨማሪ የልማት ስራዎችን እንዲሰሩ ለማበረታታት መሆኑን ጠቁመዋል።
የቢኬጂ (BKG) ግሩፕ ባለቤት የሆኑት አቶ በላይነህ ክንዴ በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ኢንቨስት በማድረግ እና ለዜጎች የስራ እድል በመፍጠር የሚታወቁ ባለሀብት ናቸው።
ለወሎ ህዝብ እና ለአቶ በላይነህ መልካም የስራ ዘመን!
#logolakeresort #wollo #belaynehkinde #pmabiy #investment #tourism #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | ከዚህ በፊት ለስካይ ላይት ሆቴል ይሰጥ የነበረው ኃላፊነት፤ አሁን ለግል ባለሀብት ተሰጥቷል
ዛሬ በወሎ የተመረቀው እና በ"ገበታ ለትውልድ" ፕሮጀክት የተገነባው ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት፤ አስተዳደሩ ለባለሀብቱ አቶ በላይነህ ክንዴ መሰጠቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ።
የውሳኔው አንድምታ እና ለውጡ
እስካሁን በገበታ ለሀገር የለሙ እንደ ጎርጎራ ያሉ ሪዞርቶች አስተዳደራቸው ለኢትዮጵያ አየር መንገድ (ስካይ ላይት ሆቴል) ተሰጥቶ የነበረ ቢሆንም፤ የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ግን በስራ ተቋራጭነት ግንባታውን ላከናወኑት ለአቶ በላይነህ ክንዴ ተሰጥቷል።
ለምን ለአቶ በላይነህ ተሰጠ?
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በንግግራቸው እንዳነሱት፤ አቶ በላይነህ ስራውን በአጭር ጊዜ እና በጥራት በማጠናቀቃቸው የተሰጠ እውቅና ሲሆን፤ በዋናነት ግን አካባቢው ላይ ተጨማሪ የልማት ስራዎችን እንዲሰሩ ለማበረታታት መሆኑን ጠቁመዋል።
የቢኬጂ (BKG) ግሩፕ ባለቤት የሆኑት አቶ በላይነህ ክንዴ በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ኢንቨስት በማድረግ እና ለዜጎች የስራ እድል በመፍጠር የሚታወቁ ባለሀብት ናቸው።
ለወሎ ህዝብ እና ለአቶ በላይነህ መልካም የስራ ዘመን!
#logolakeresort #wollo #belaynehkinde #pmabiy #investment #tourism #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
Comments