40 mins. ago
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም እስከ ሕንድ ውቅያኖስ የሚደርስ መሆኑን እና አየር ኃይሉም ይህን ለማስጠበቅ አቅሙን እየገነባ እንደሚገኝ ተገለጸ
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም በታላቁ ሕዳሴ ግድብ ላይ ብቻ የሚገደብ ሳይሆን እጅግ ሰፊና እስከ ሕንድ ውቅያኖስ የሚደርስ መሆኑን የኢትዮጵያ አየር ኃይል አስታወቀ። የአየር ኃይሉ ምክትል አዛዥ ብርጋዴር ጄኔራል መሠረት ጌታቸው እንዳሉት፣ ተቋሙ ይህንን አገራዊና ቀጣናዊ ጥቅም ለማስጠበቅ የሚመጥን ጠንካራ አቅም ለመገንባት ሌት ተቀን በትጋት እየሠራ ይገኛል።
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ምክትል አዛዥ ብርጋዴር ጄኔራል መሠረት ጌታቸው ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንደገለጹት፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም እጅግ በጣም ሰፊና እስከ ሕንድ ውቅያኖስ የሚዘልቅ ነው። አየር ኃይሉም ለዚህ አገራዊና ቀጣናዊ ጥቅም የሚመጥን የላቀ የመከላከል አቅም ለመገንባት ሌት ተቀን እየሠራ ይገኛል።
ምክትል አዛዡ አክለውም ባላጋራ ኃይሎች የቱንም ያህል ፍላጎትና ዛቻ ቢኖራቸውም፣ የአየር ኃይሉ የመከላከል አቅም በየቀኑ እየጨመረ መምጣቱን በሚገባ ስለሚረዱት ጥቃት ከመሰንዘር መቆጠባቸውን ገልጸዋል።
በሌላ በኩል፣ የአየር ኃይሉ ከአፍሪካ አገራት ጋር ሲነፃፀር አሁን ላይ ያለበት ደረጃ እጅግ ከፍተኛ መሆኑን የጠቆሙት ብርጋዴር ጄኔራል መሠረት፤ በተለይም በቴክኖሎጂ፣ በእውቀት እና ራስን ችሎ በመሥራት በኩል ኢትዮጵያ ከፍተኛውን ድርሻ እንደምትይዝ አስረድተዋል።
እንደ ምክትል አዛዡ ገለጻ፣ ከበርካታ የአፍሪካ አገራት ተቋሙን ለመጎብኘት የሚመጡ የልዑካን ቡድኖች በአየር ኃይሉ ውስጥ ያለውን ዘመናዊ አሠራር ሲመለከቱ ከጠበቁት በላይ ይሆንባቸዋል። በዚህም ምክንያት ከኢትዮጵያ አየር ኃይል ጋር “በጋራ እንሥራ” የሚሉ ጥያቄዎችን በስፋት የሚያቀርቡ ሲሆን፣ ባለፉት ሦስት ወራት ብቻ ከሦስት በላይ ከሚሆኑ የአፍሪካ አገራት ጋር በጋራ ለመሥራት የሚያስችሉ የትብብር ስምምነቶች መፈረማቸውን ጠቁመዋል።
Seledadotio
Seledadotio
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም በታላቁ ሕዳሴ ግድብ ላይ ብቻ የሚገደብ ሳይሆን እጅግ ሰፊና እስከ ሕንድ ውቅያኖስ የሚደርስ መሆኑን የኢትዮጵያ አየር ኃይል አስታወቀ። የአየር ኃይሉ ምክትል አዛዥ ብርጋዴር ጄኔራል መሠረት ጌታቸው እንዳሉት፣ ተቋሙ ይህንን አገራዊና ቀጣናዊ ጥቅም ለማስጠበቅ የሚመጥን ጠንካራ አቅም ለመገንባት ሌት ተቀን በትጋት እየሠራ ይገኛል።
የኢትዮጵያ አየር ኃይል ምክትል አዛዥ ብርጋዴር ጄኔራል መሠረት ጌታቸው ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ እንደገለጹት፤ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም እጅግ በጣም ሰፊና እስከ ሕንድ ውቅያኖስ የሚዘልቅ ነው። አየር ኃይሉም ለዚህ አገራዊና ቀጣናዊ ጥቅም የሚመጥን የላቀ የመከላከል አቅም ለመገንባት ሌት ተቀን እየሠራ ይገኛል።
ምክትል አዛዡ አክለውም ባላጋራ ኃይሎች የቱንም ያህል ፍላጎትና ዛቻ ቢኖራቸውም፣ የአየር ኃይሉ የመከላከል አቅም በየቀኑ እየጨመረ መምጣቱን በሚገባ ስለሚረዱት ጥቃት ከመሰንዘር መቆጠባቸውን ገልጸዋል።
በሌላ በኩል፣ የአየር ኃይሉ ከአፍሪካ አገራት ጋር ሲነፃፀር አሁን ላይ ያለበት ደረጃ እጅግ ከፍተኛ መሆኑን የጠቆሙት ብርጋዴር ጄኔራል መሠረት፤ በተለይም በቴክኖሎጂ፣ በእውቀት እና ራስን ችሎ በመሥራት በኩል ኢትዮጵያ ከፍተኛውን ድርሻ እንደምትይዝ አስረድተዋል።
እንደ ምክትል አዛዡ ገለጻ፣ ከበርካታ የአፍሪካ አገራት ተቋሙን ለመጎብኘት የሚመጡ የልዑካን ቡድኖች በአየር ኃይሉ ውስጥ ያለውን ዘመናዊ አሠራር ሲመለከቱ ከጠበቁት በላይ ይሆንባቸዋል። በዚህም ምክንያት ከኢትዮጵያ አየር ኃይል ጋር “በጋራ እንሥራ” የሚሉ ጥያቄዎችን በስፋት የሚያቀርቡ ሲሆን፣ ባለፉት ሦስት ወራት ብቻ ከሦስት በላይ ከሚሆኑ የአፍሪካ አገራት ጋር በጋራ ለመሥራት የሚያስችሉ የትብብር ስምምነቶች መፈረማቸውን ጠቁመዋል።
Seledadotio
Seledadotio
3 hours ago
በአርባምንጭ ከተማ የኮሪደር ልማት የመብራት ምሰሶ ላይ ጉዳት ያደረሰው አሽከርካሪ 1 ሚሊዮን ብር ተቀጣ
በአርባምንጭ ከተማ በኮሪደር ልማት ሥራ የተተከለ ዘመናዊ የመንገድ ዳር መብራት ምሰሶ (ፖል) በመግጨት ውድመት ያደረሰ አሽከርካሪ በቁጥጥር ሥር ውሎ 1 ሚሊዮን ብር እንዲቀጣና የወደመውን ሀብት በራሱ ወጪ ወደ ነበረበት እንዲመልስ ተወሰነ።
በከተማዋ ሲቀላ ክፍለ ከተማ አሽከርካሪው ተሽከርካሪ ለማንቀሳቀስ ባልተፈቀደ ቦታ ላይ በማሽከርከር በከፍተኛ ወጪ የተተከለውን ስማርት የመብራት ምሰሶ በመግጨት ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱ ተገልጿል።
ድርጊቱ ከተፈጸመ በኋላ የአርባምንጭ ከተማ ደንብ አስከባሪ ጽሕፈት ቤት ከከተማው ትራፊክ ፖሊስ ጋር ባደረጉት የተቀናጀ ክትትል ጥፋተኛውን አሽከርካሪ በቁጥጥር ሥር ማዋል ተችሏል።
የከተማው ደንብ አስከባሪ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሰራዊት ገዛኸኝ እንዳስታወቁት፣ በቸልተኝነት በሚፈጸሙ ጥፋቶች የመንግሥትና የሕዝብ ሀብት እንዳይባክን እና አስተማሪ ሕጋዊ እርምጃ ለመውሰድ ሲባል የተሰበረውንና የወደመውን ስማርት የመብራት ምሰሶ በራሱ ወጪ ወደ ነበረበት እንዲመልስ።
ጥፋተኛውን በቁጥጥር ሥር ለማዋል ከነዋሪዎች የተገኘው የጥቆማ ትብብር ከፍተኛ ሚና እንደነበረው የገለጹት አቶ ሰራዊት፣ ለኅብረተሰቡ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ኃላፊው አክለውም ለከተማዋ እድገትና ለነዋሪዎች ምቾት በከፍተኛ ወጪ የተገነቡ የኮሪደር ልማት ሥራዎችንና ሌሎች መሠረተ ልማቶችን በሚያበላሹ ወይም ሕግ በሚተላለፉ አካላት ላይ የሚወሰደው ሕጋዊ እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አሳስበዋል።
Seledadotio
Seledadotio
በአርባምንጭ ከተማ በኮሪደር ልማት ሥራ የተተከለ ዘመናዊ የመንገድ ዳር መብራት ምሰሶ (ፖል) በመግጨት ውድመት ያደረሰ አሽከርካሪ በቁጥጥር ሥር ውሎ 1 ሚሊዮን ብር እንዲቀጣና የወደመውን ሀብት በራሱ ወጪ ወደ ነበረበት እንዲመልስ ተወሰነ።
በከተማዋ ሲቀላ ክፍለ ከተማ አሽከርካሪው ተሽከርካሪ ለማንቀሳቀስ ባልተፈቀደ ቦታ ላይ በማሽከርከር በከፍተኛ ወጪ የተተከለውን ስማርት የመብራት ምሰሶ በመግጨት ከፍተኛ ጉዳት ማድረሱ ተገልጿል።
ድርጊቱ ከተፈጸመ በኋላ የአርባምንጭ ከተማ ደንብ አስከባሪ ጽሕፈት ቤት ከከተማው ትራፊክ ፖሊስ ጋር ባደረጉት የተቀናጀ ክትትል ጥፋተኛውን አሽከርካሪ በቁጥጥር ሥር ማዋል ተችሏል።
የከተማው ደንብ አስከባሪ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሰራዊት ገዛኸኝ እንዳስታወቁት፣ በቸልተኝነት በሚፈጸሙ ጥፋቶች የመንግሥትና የሕዝብ ሀብት እንዳይባክን እና አስተማሪ ሕጋዊ እርምጃ ለመውሰድ ሲባል የተሰበረውንና የወደመውን ስማርት የመብራት ምሰሶ በራሱ ወጪ ወደ ነበረበት እንዲመልስ።
ጥፋተኛውን በቁጥጥር ሥር ለማዋል ከነዋሪዎች የተገኘው የጥቆማ ትብብር ከፍተኛ ሚና እንደነበረው የገለጹት አቶ ሰራዊት፣ ለኅብረተሰቡ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ኃላፊው አክለውም ለከተማዋ እድገትና ለነዋሪዎች ምቾት በከፍተኛ ወጪ የተገነቡ የኮሪደር ልማት ሥራዎችንና ሌሎች መሠረተ ልማቶችን በሚያበላሹ ወይም ሕግ በሚተላለፉ አካላት ላይ የሚወሰደው ሕጋዊ እርምጃ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አሳስበዋል።
Seledadotio
Seledadotio
4 hours ago
አርቲስት ቬሮኒካ አዳነህ ለ«ሱሱ ሂውማን ሄር» የሁለት ዓመት የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ሆነች!
#fastmereja :-በስደት ሀገር ከነበረ ከባድ የህይወት ውጣ ውረድ እና የእስራት ፈተና በመውጣት በጠንካራ ማንነቷ የራሷን ስኬት መገንባት የቻለችው ስራ ፈጣሪ ሱመያ ዋሪስ፣ በሀገሯ አዲስ የንግድ ምዕራፍ መጀመሯን በዛሬዉ እለት አስታወቀች።
በስደት ሀገር በሰው ቤት ተቀጣሪነት በመጀመር፣ በኋላም በሊባኖስ ዋና ከተማ በትንሽ የሴቶች ውበት ሳሎን ተነስታ ታዋቂ የሂውማን ሄር (Human Hair) አስመጪ መሆን የቻለችው ሱመያ፤ የማህበራዊ ሚዲያ (ቲክቶክ) አጠቃቀሟ እና ከአርቲስት ቬሮኒካ አዳነህ የተደረገላት ድጋፍ ለስኬቷ ትልቅ መንገድ መክፈቱን ገልጻለች።
በጉዞዋ ላይ ባጋጠማት ድንገተኛ የእስራት ፈተና ላለፉት 10 ዓመታት የደከመችበትን ሀብትና ንብረት ብታጣይም፣ ወደ ሀገሯ ኢትዮጵያ ከተመለሰች በኋላ በፈጣሪ እርዳታ፣ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ባሉ ኢትዮጵያውያን፣ በወዳጇ ሀቢባ እንዲሁም በአርቲስት ቬሮኒካ አዳነህ ያልተቋረጠ ደጋፊነት መልሳ መቆም እንደቻለች ገልፃለች።
ድምጻዊ እና አርቲስት ቬሮኒካ አዳነህ ለሱመያ ዋሪስ ባደረገችላት ትልቅ ሰርፕራይዝ፣ ለ«ሱሱ ሂውማን ሄር» (Susu Human Hair) ለሁለት ዓመታት ያህል ያለ ምንም ክፍያ በነፃ የብራንድ አምባሳደር ሆና ለመስራት ተስማምታለች።
በተጨማሪም ሱመያ ዋሪስ በሀገሯ ኢትዮጵያ ግዙፍ የሂውማን ሄር መሸጫ እና ዘመናዊ የውበት ሳሎን ለመክፈት ዝግጅቷን ያጠናቀቀች ሲሆን፣ ጥራት ያላቸውን የፀጉር ምርቶች በቀጥታ ከቻይና ግዙፍ የሂውማን ሄርኩባንያዎች ጋር በመስራት ለሀገር ውስጥና ለውጭ ሀገር ደንበኞች ለማቅረብ ስምምነት ላይ መድረሷ ተገልጿል።
በተጨማሪም በኢትዮጵያ ውስጥ በድጋሚ ለመክፈት ዝግጅቷን ማጠናቀቋን እንዲሁም ከቻይና ሂውማን ሄር ኩባንያ ጋር አብራ መስራት መጀመሯን አክላ አስታውቃለች።
ወደፊትም ተደራሽነቷን በማስፋት በተለያዩ ሀገራት የተለያዩ ቅርንጫፎችን የመክፈት እቅድ እንዳላትም ነዉ የገለፀችዉ።
#fastmereja :-በስደት ሀገር ከነበረ ከባድ የህይወት ውጣ ውረድ እና የእስራት ፈተና በመውጣት በጠንካራ ማንነቷ የራሷን ስኬት መገንባት የቻለችው ስራ ፈጣሪ ሱመያ ዋሪስ፣ በሀገሯ አዲስ የንግድ ምዕራፍ መጀመሯን በዛሬዉ እለት አስታወቀች።
በስደት ሀገር በሰው ቤት ተቀጣሪነት በመጀመር፣ በኋላም በሊባኖስ ዋና ከተማ በትንሽ የሴቶች ውበት ሳሎን ተነስታ ታዋቂ የሂውማን ሄር (Human Hair) አስመጪ መሆን የቻለችው ሱመያ፤ የማህበራዊ ሚዲያ (ቲክቶክ) አጠቃቀሟ እና ከአርቲስት ቬሮኒካ አዳነህ የተደረገላት ድጋፍ ለስኬቷ ትልቅ መንገድ መክፈቱን ገልጻለች።
በጉዞዋ ላይ ባጋጠማት ድንገተኛ የእስራት ፈተና ላለፉት 10 ዓመታት የደከመችበትን ሀብትና ንብረት ብታጣይም፣ ወደ ሀገሯ ኢትዮጵያ ከተመለሰች በኋላ በፈጣሪ እርዳታ፣ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ባሉ ኢትዮጵያውያን፣ በወዳጇ ሀቢባ እንዲሁም በአርቲስት ቬሮኒካ አዳነህ ያልተቋረጠ ደጋፊነት መልሳ መቆም እንደቻለች ገልፃለች።
ድምጻዊ እና አርቲስት ቬሮኒካ አዳነህ ለሱመያ ዋሪስ ባደረገችላት ትልቅ ሰርፕራይዝ፣ ለ«ሱሱ ሂውማን ሄር» (Susu Human Hair) ለሁለት ዓመታት ያህል ያለ ምንም ክፍያ በነፃ የብራንድ አምባሳደር ሆና ለመስራት ተስማምታለች።
በተጨማሪም ሱመያ ዋሪስ በሀገሯ ኢትዮጵያ ግዙፍ የሂውማን ሄር መሸጫ እና ዘመናዊ የውበት ሳሎን ለመክፈት ዝግጅቷን ያጠናቀቀች ሲሆን፣ ጥራት ያላቸውን የፀጉር ምርቶች በቀጥታ ከቻይና ግዙፍ የሂውማን ሄርኩባንያዎች ጋር በመስራት ለሀገር ውስጥና ለውጭ ሀገር ደንበኞች ለማቅረብ ስምምነት ላይ መድረሷ ተገልጿል።
በተጨማሪም በኢትዮጵያ ውስጥ በድጋሚ ለመክፈት ዝግጅቷን ማጠናቀቋን እንዲሁም ከቻይና ሂውማን ሄር ኩባንያ ጋር አብራ መስራት መጀመሯን አክላ አስታውቃለች።
ወደፊትም ተደራሽነቷን በማስፋት በተለያዩ ሀገራት የተለያዩ ቅርንጫፎችን የመክፈት እቅድ እንዳላትም ነዉ የገለፀችዉ።
4 hours ago
የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የሚያሰራውን ቤተሰሊሆም አጠቃላይ ሆስፒታል ህንፃ ግንባታን አስመልክቶ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 https://www.wegenfund.com/...
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 https://www.wegenfund.com/...
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
Sponsored by
Surafel
5 hours ago
ሴንቸሪ ኢንቨስትመንት ግሩፕ እና ኩባንያዎቹ ምን እየሰሩ ነው?
👉የብረት ፋብሪካው በከፍተኛ ኢንቨስትመንት ከአካባቢ ብከላ ነጻ የሆነ የምርት ሂደት መጀመሩ ተነግሯል፡፡
በሴንቸሪ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ስር የሚገኙት ስቲሊ አር ኤም አይ እና አስመን ኃ/የተ/ግ/ማ እንደ አገር በአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን የተቀመጠውን የኢንደስትሪ ቅጥር ግቢ ሁለት በመቶ ከባቢ በአረንገዴ የመሸፈን ሃላፊነት ተወጥተው ኢንደስትሪዎቹ በሚገኙበት አቅራቢያ የማህበረሰብ አቀፍ የአካባቢ ልማት ላይ በጉልህ መሳተፍ እንደቀጠሉ ተገለጠ፡፡
ባለፉት ሁለት አስርት አመታት ኢንደስትሪዎቹ በሚገኙበት የቢሾፍቱ ከተማ ቅጥር ግቢ እና አካባቢው በሚገኙ የተራቆቱ ስፍራዎቸን በአረንጓዴ የመሸፈን ስራ አጠናክረው የቀጠለ መሆኑ ታውቋል፡፡
በዚህም ዘንድሮው የክረምት ወቅት ከመንግስት ተረክበው መልሶ እንዲያገግም እየተንከባከቡት በሚገኘው ዲባዬ ተራራ በተከታታይ ለ 5ኛ አመት የተከላ መርሃ ግብር ተከናውኗል፡፡
ሀሙስ ሐምሌ 30 ቀን በተከናወነው እና የሁለቱ ኩባንያ ሰራተኞች በተሳተፉበት የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የቢሾፍቱ ከተማ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ፅ/ቤት ኃላፊ ጣይቱ ያሚ የሁለቱ ድርጅቶች የአረንጓዴ ልማት ተግባር በአካባቢው ለሚገኙ በርካታ ኢንደስትሪዎች አርአያ እና ቀዳሚ ነው ብለዋል፡፡
እንደ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ከኢንደስትሪ ግቢ 2 በመቶ በአረንጓዴ መሸፈን አለበት የሚለውን ህግ በተገቢው ሁለቱም ድርጅቶች መወጣታቸውን አስታውሰው፡፡
በተጨማሪነት በሴንቸሪ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ስር የሚገኙት ስቲሊ አር ኤም አይ እና አስመን ከኢንደስትሪ ስፍራዎቻቸው ባለፈ በአዋሳኝ የመንገድ አካባቢዎች እንዲሁም የተራቆቱ ቦታዎችን ወደ ጫካ የመለወጥ ስራን እንዲወጡ በከተማ አስተዳደሩ የተሰጣቸውን ቦታዎች በዛፍ የመሸፈን ስራ ለአመታት በከፍተኛ ሃላፊነት ሲሰሩ እንደቆዩ ነው የተናገሩት፡፡
ከተማ አሰስተዳደሩ በአረንጓዴ ልማት ሆነ ሌሎች ማህበራዊ ሃላፊነት ስራዎች ጥሪ ባደረገ ጊዜ ቀድመው የሚገኙ መሆናቸውን ያስታወሱት የከተማ አስተዳደሩ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ፅ/ቤት ሃላፊ ወ/ሮ ጣይቱ ይህን መልካም ተግባር ሌሎች በተሞክሮ እንዲወስዱት ነው ያሳሰቡት፡፡
በተከላው ወቅት የግዙፉ ብረት አምራች ስቲሊ አር ኤም አይ ስራ አስኪያጅ ኢ/ር ሰለሞን ደስታ እንደገለፁት ድርጅታቸው ስቲሊ በመርህ ደረጃ የተያዘውን የማህበራዊ ሃላፊነት የመወጣት ተግባር በህብረተሰብ ድጋፍ ላይ ብቻ ያተኮረ አለመሆኑን አስታውሰው፡፡
በአካባቢ ጠበቃ የሚሰራው ስራ የኩባንያው አይነተኛ መርህ መሆኑን እንደ ተጨማሪ የማህበራዊ ሃላፊነት ስራ ተግባር ለአብነት አንስተዋል፡፡
በዚህም ስቲሊ አር ኤም አይ ማምረት ከጀመረበት ያለፉት ሁለት አስርት አመታት ወደ ስራ ካስገባቸው እንደ ዘመናዊ ትምህርት ቤት እንዲሁም የውሃ አቅርቦት አይነት ጉልህ ማህበራዊ ሃላፊነት ባልተናነሰ በአረንጓዴ ልማት ከፍተኛ ስራ ተሰርቷል ብለዋል፡፡
በግቢያችን በመንግስት ከተቀመጠው የሁለት በመቶ አረንጓዴ ሽፋን አልፈናል ያሉት ኢ/ር ሰለሞን ለምግብነት የሚያገለግሉ ዛፎችን የመትከል ግቡም ውጤታማ እየሆነልን ነው ሲሉ ነው ያከሉት።
ዋና ስራ አስኪያጁ በተጨማሪነት በአካበቢው በሚገኙ ተራራማ ቦታዎች ችግኝ በመትከል እና በቋሚነት ባለሞያ ቀጥሮ በመንከባከብ ከፍተኛ ውጤት ማስገኘት መቻሉንም እንደ ከፍተኛ ተጠቃሽ ውጤት አንስተዋል፡፡
በተጨማሪም ኩባያው ከፍተኛ ኢንቨስትመንት በማድረግ ዘመናዊ የምርት ሂደትን ያስተዋወቀ መሆኑን ጠቅሰው። ይህም የአካባቢ ጥበቃ አካል ነው ሲሉ በአገር ደረጃ በዘመናዊነት ቀዳሚ የሆነው የብረት ፋብሪካ የስራ ሂደት ጠቅሰዋል፡፡
በተመሳሳይ ከፍተኛ ተኪ የብረት ምርት እና የግንባታ ግብአቶችን በማምረት ላለፉት ሩብ ክፍለ ዘመናት መቆየት የቻለው የአስመን ስራ አስኪያጅ አቶ ኑሩ እሸቱ የአረንጓዴ አሻራ ስራ የኩባንያቸው ባህል መሆኑን ጠቅሰው በቀጣይ ይህ ተግባር ተጠናክሮ የሚቀጠል መሆኑን ነው የገለፁት፡፡
እንደ አስመን ስራ አስኪያጅ ገለፃ የኩባንያውን ሰራተኛና የአካበባቢውን ነዋሪ በማሳተፍ ሲከናወን የቆየው የአካባቢ ጥበቃ ስራ በተለይ አሁን በፋብሪካዎቹ እና የችግኝ ተከላ በሚከናወንበት አቅራቢያ በሚገኘው በአቡሴራ እየተገነባ የሚገኘው የቢሾፍቱ አየር መንገድ ምቹ እና አረንጓዴ ከባቢ በመፍጠር የራሱ ሚና አለው ሲሉ ነው የገለጹት፡፡
የሴንቸሪ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የቦርድ ተወካይ አቶ ግርማ አዲስ በበኩላቸው ስቲሊ አር ኤም አይ እና አስመን አረጋውያን የማገዝ፣ ተንከባካቢ የሌላቸው ህጻናትን ከጎናቸው በመሆን አሌንታነት በማረጋገጥ፣ የምገባ ማዕከላትን በማቋቋም፣ በተለያየ ምክንያት እና እንደ የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋ አይነት አጣዳፊ ሁኔታ ሲያጋጥም ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች ድጋፍ በማድረግ የወገን ደራሽ የመሆን ሚናቸውን ከምስረታቸው ጀምሮ እንደተገበሩ ገልፀዋል፡፡
ይህንኑ ተግባር ወደ ፊትም በተቀናጀ መልኩ እንደ ግሩፕ ለማከናወን ፋውንዴሽን መቋቋሙን ነው አክለው የገለጹት፡፡
👉የብረት ፋብሪካው በከፍተኛ ኢንቨስትመንት ከአካባቢ ብከላ ነጻ የሆነ የምርት ሂደት መጀመሩ ተነግሯል፡፡
በሴንቸሪ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ስር የሚገኙት ስቲሊ አር ኤም አይ እና አስመን ኃ/የተ/ግ/ማ እንደ አገር በአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን የተቀመጠውን የኢንደስትሪ ቅጥር ግቢ ሁለት በመቶ ከባቢ በአረንገዴ የመሸፈን ሃላፊነት ተወጥተው ኢንደስትሪዎቹ በሚገኙበት አቅራቢያ የማህበረሰብ አቀፍ የአካባቢ ልማት ላይ በጉልህ መሳተፍ እንደቀጠሉ ተገለጠ፡፡
ባለፉት ሁለት አስርት አመታት ኢንደስትሪዎቹ በሚገኙበት የቢሾፍቱ ከተማ ቅጥር ግቢ እና አካባቢው በሚገኙ የተራቆቱ ስፍራዎቸን በአረንጓዴ የመሸፈን ስራ አጠናክረው የቀጠለ መሆኑ ታውቋል፡፡
በዚህም ዘንድሮው የክረምት ወቅት ከመንግስት ተረክበው መልሶ እንዲያገግም እየተንከባከቡት በሚገኘው ዲባዬ ተራራ በተከታታይ ለ 5ኛ አመት የተከላ መርሃ ግብር ተከናውኗል፡፡
ሀሙስ ሐምሌ 30 ቀን በተከናወነው እና የሁለቱ ኩባንያ ሰራተኞች በተሳተፉበት የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የቢሾፍቱ ከተማ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ፅ/ቤት ኃላፊ ጣይቱ ያሚ የሁለቱ ድርጅቶች የአረንጓዴ ልማት ተግባር በአካባቢው ለሚገኙ በርካታ ኢንደስትሪዎች አርአያ እና ቀዳሚ ነው ብለዋል፡፡
እንደ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ከኢንደስትሪ ግቢ 2 በመቶ በአረንጓዴ መሸፈን አለበት የሚለውን ህግ በተገቢው ሁለቱም ድርጅቶች መወጣታቸውን አስታውሰው፡፡
በተጨማሪነት በሴንቸሪ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ስር የሚገኙት ስቲሊ አር ኤም አይ እና አስመን ከኢንደስትሪ ስፍራዎቻቸው ባለፈ በአዋሳኝ የመንገድ አካባቢዎች እንዲሁም የተራቆቱ ቦታዎችን ወደ ጫካ የመለወጥ ስራን እንዲወጡ በከተማ አስተዳደሩ የተሰጣቸውን ቦታዎች በዛፍ የመሸፈን ስራ ለአመታት በከፍተኛ ሃላፊነት ሲሰሩ እንደቆዩ ነው የተናገሩት፡፡
ከተማ አሰስተዳደሩ በአረንጓዴ ልማት ሆነ ሌሎች ማህበራዊ ሃላፊነት ስራዎች ጥሪ ባደረገ ጊዜ ቀድመው የሚገኙ መሆናቸውን ያስታወሱት የከተማ አስተዳደሩ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ፅ/ቤት ሃላፊ ወ/ሮ ጣይቱ ይህን መልካም ተግባር ሌሎች በተሞክሮ እንዲወስዱት ነው ያሳሰቡት፡፡
በተከላው ወቅት የግዙፉ ብረት አምራች ስቲሊ አር ኤም አይ ስራ አስኪያጅ ኢ/ር ሰለሞን ደስታ እንደገለፁት ድርጅታቸው ስቲሊ በመርህ ደረጃ የተያዘውን የማህበራዊ ሃላፊነት የመወጣት ተግባር በህብረተሰብ ድጋፍ ላይ ብቻ ያተኮረ አለመሆኑን አስታውሰው፡፡
በአካባቢ ጠበቃ የሚሰራው ስራ የኩባንያው አይነተኛ መርህ መሆኑን እንደ ተጨማሪ የማህበራዊ ሃላፊነት ስራ ተግባር ለአብነት አንስተዋል፡፡
በዚህም ስቲሊ አር ኤም አይ ማምረት ከጀመረበት ያለፉት ሁለት አስርት አመታት ወደ ስራ ካስገባቸው እንደ ዘመናዊ ትምህርት ቤት እንዲሁም የውሃ አቅርቦት አይነት ጉልህ ማህበራዊ ሃላፊነት ባልተናነሰ በአረንጓዴ ልማት ከፍተኛ ስራ ተሰርቷል ብለዋል፡፡
በግቢያችን በመንግስት ከተቀመጠው የሁለት በመቶ አረንጓዴ ሽፋን አልፈናል ያሉት ኢ/ር ሰለሞን ለምግብነት የሚያገለግሉ ዛፎችን የመትከል ግቡም ውጤታማ እየሆነልን ነው ሲሉ ነው ያከሉት።
ዋና ስራ አስኪያጁ በተጨማሪነት በአካበቢው በሚገኙ ተራራማ ቦታዎች ችግኝ በመትከል እና በቋሚነት ባለሞያ ቀጥሮ በመንከባከብ ከፍተኛ ውጤት ማስገኘት መቻሉንም እንደ ከፍተኛ ተጠቃሽ ውጤት አንስተዋል፡፡
በተጨማሪም ኩባያው ከፍተኛ ኢንቨስትመንት በማድረግ ዘመናዊ የምርት ሂደትን ያስተዋወቀ መሆኑን ጠቅሰው። ይህም የአካባቢ ጥበቃ አካል ነው ሲሉ በአገር ደረጃ በዘመናዊነት ቀዳሚ የሆነው የብረት ፋብሪካ የስራ ሂደት ጠቅሰዋል፡፡
በተመሳሳይ ከፍተኛ ተኪ የብረት ምርት እና የግንባታ ግብአቶችን በማምረት ላለፉት ሩብ ክፍለ ዘመናት መቆየት የቻለው የአስመን ስራ አስኪያጅ አቶ ኑሩ እሸቱ የአረንጓዴ አሻራ ስራ የኩባንያቸው ባህል መሆኑን ጠቅሰው በቀጣይ ይህ ተግባር ተጠናክሮ የሚቀጠል መሆኑን ነው የገለፁት፡፡
እንደ አስመን ስራ አስኪያጅ ገለፃ የኩባንያውን ሰራተኛና የአካበባቢውን ነዋሪ በማሳተፍ ሲከናወን የቆየው የአካባቢ ጥበቃ ስራ በተለይ አሁን በፋብሪካዎቹ እና የችግኝ ተከላ በሚከናወንበት አቅራቢያ በሚገኘው በአቡሴራ እየተገነባ የሚገኘው የቢሾፍቱ አየር መንገድ ምቹ እና አረንጓዴ ከባቢ በመፍጠር የራሱ ሚና አለው ሲሉ ነው የገለጹት፡፡
የሴንቸሪ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የቦርድ ተወካይ አቶ ግርማ አዲስ በበኩላቸው ስቲሊ አር ኤም አይ እና አስመን አረጋውያን የማገዝ፣ ተንከባካቢ የሌላቸው ህጻናትን ከጎናቸው በመሆን አሌንታነት በማረጋገጥ፣ የምገባ ማዕከላትን በማቋቋም፣ በተለያየ ምክንያት እና እንደ የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋ አይነት አጣዳፊ ሁኔታ ሲያጋጥም ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች ድጋፍ በማድረግ የወገን ደራሽ የመሆን ሚናቸውን ከምስረታቸው ጀምሮ እንደተገበሩ ገልፀዋል፡፡
ይህንኑ ተግባር ወደ ፊትም በተቀናጀ መልኩ እንደ ግሩፕ ለማከናወን ፋውንዴሽን መቋቋሙን ነው አክለው የገለጹት፡፡
6 hours ago
ሴንቸሪ ፕሮሞሽን የ35ኛውን “ዘመን ገበያ የአዲስ ዓመት ኤክስፖ 2019” ሊያካሂድ ነው!
#fastmereja :-ሴንቸሪ ፕሮሞሽን እና ኤቨንትስ 35ተኛዉን ታላቅ የአዲስ አመት የንግድ ትርኢት እና ባዛር ከነሐሴ 15 እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም. ለ21 ተከታታይ ቀናት በኤግዚቢሽን ማዕከል እና በመስቀል አደባባይ እንደሚያካሂድ በዛሬው ዕለት በሰጡት ይፋዊ ጋዜጣዊ መግለጫ አስታወቁ።
ባለፉት 27 ዓመታት ከ60 በላይ ታላላቅ ሁነቶችን እና 34 የንግድ ትርኢቶችን ያዘጋጀው ሴንቸሪ ፕሮሞሽን፤ የዘንድሮውን የ2019 ዓ.ም. የአዲስ ዓመት ኤክስፖ ለማዘጋጀት በኤግዚቢሽን ማዕከልና ገበያ ልማት ድርጅት የወጣውን ጨረታ በማሸነፍ ወደ ተለመደው ስራው መመለሱን አስታውቋል።
በዚህ የንግድ ትርኢት እና ባዛር ላይ ከ500 በላይ አምራቾች፣ አስመጪና ላኪዎች፣ የንግድ ወኪሎች እና ልዩ ልዩ አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች እንደሚሳተፉ ተገልጿል።
በዚህ የንግድ ትርኢት እና ባዛር ላይ የተለያዩ እጣዎች የተዘጋጁ ሲሆን በዚህም ላቅ ያሉ ሽልማቶች ተዘጋጅተዋል 1ኛ ዕጣ በኤሌክትሪክ ኃይል የሚሠራ ዘመናዊ አውቶሞቢል (መኪና) 2ኛ ዕጣ የቢ.ኤም.ደብሊው (BMW) ኤሌክትሪክሞተር ሳይክል እንዲሁም 3ኛ ዕጣ የኤሌክትሪክ ብስክሌት እንደሆነም ነዉ የተገለፀዉ።
በተጨማሪም ከነሐሴ 16 እስከ ጳጉሜ 5 ቀን ድረስ በየምሽቱ የተለያዩ የሙዚቃ ኮንሰርቶች የሚቀርቡ ሲሆን፤ ከነሐሴ 16 እስከ 21 ባሉት ቀናት ደግሞ ለአሸንዳ፣ አሸንድዬ እና ሶለል በዓላት የተዘጋጁ ልዩ የባህል ጭፈራዎችና የየዕለቱ የሽልማት ውድድሮች እንደሚካሄዱ ተገልጿል።
📷 ከበደ መክብብ
#fastmereja :-ሴንቸሪ ፕሮሞሽን እና ኤቨንትስ 35ተኛዉን ታላቅ የአዲስ አመት የንግድ ትርኢት እና ባዛር ከነሐሴ 15 እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም. ለ21 ተከታታይ ቀናት በኤግዚቢሽን ማዕከል እና በመስቀል አደባባይ እንደሚያካሂድ በዛሬው ዕለት በሰጡት ይፋዊ ጋዜጣዊ መግለጫ አስታወቁ።
ባለፉት 27 ዓመታት ከ60 በላይ ታላላቅ ሁነቶችን እና 34 የንግድ ትርኢቶችን ያዘጋጀው ሴንቸሪ ፕሮሞሽን፤ የዘንድሮውን የ2019 ዓ.ም. የአዲስ ዓመት ኤክስፖ ለማዘጋጀት በኤግዚቢሽን ማዕከልና ገበያ ልማት ድርጅት የወጣውን ጨረታ በማሸነፍ ወደ ተለመደው ስራው መመለሱን አስታውቋል።
በዚህ የንግድ ትርኢት እና ባዛር ላይ ከ500 በላይ አምራቾች፣ አስመጪና ላኪዎች፣ የንግድ ወኪሎች እና ልዩ ልዩ አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች እንደሚሳተፉ ተገልጿል።
በዚህ የንግድ ትርኢት እና ባዛር ላይ የተለያዩ እጣዎች የተዘጋጁ ሲሆን በዚህም ላቅ ያሉ ሽልማቶች ተዘጋጅተዋል 1ኛ ዕጣ በኤሌክትሪክ ኃይል የሚሠራ ዘመናዊ አውቶሞቢል (መኪና) 2ኛ ዕጣ የቢ.ኤም.ደብሊው (BMW) ኤሌክትሪክሞተር ሳይክል እንዲሁም 3ኛ ዕጣ የኤሌክትሪክ ብስክሌት እንደሆነም ነዉ የተገለፀዉ።
በተጨማሪም ከነሐሴ 16 እስከ ጳጉሜ 5 ቀን ድረስ በየምሽቱ የተለያዩ የሙዚቃ ኮንሰርቶች የሚቀርቡ ሲሆን፤ ከነሐሴ 16 እስከ 21 ባሉት ቀናት ደግሞ ለአሸንዳ፣ አሸንድዬ እና ሶለል በዓላት የተዘጋጁ ልዩ የባህል ጭፈራዎችና የየዕለቱ የሽልማት ውድድሮች እንደሚካሄዱ ተገልጿል።
📷 ከበደ መክብብ
11 hours ago
መጥፎውን አዙሪት እንስበር፡ በሌብነት ላይ የሚደረግ የጋራ ትግል
*******************
(የዕለቱ መልዕክት)
ሀገር የምታድገው፣ የምትበለፅገው እና የዜጎቿን ተጠቃሚነት በዘላቂነት ማረጋገጥ የምትችለው በንፁህ እጆች እና በቅን ልቦች ስትመራ ብቻ ነው። ይሁን እንጂ፣ ሀገራችን ኢትዮጵያ በጀመረችው የብልጽግና እና የፈጣን ዕድገት ጉዞ ላይ እንደ ትልቅ ካንሰር እና ማነቆ የተጋረጠው አሳሳቢ ፈተና ሌብነት እና የሙስና ተግባር ነው። ይህ እኩይ ድርጊት በግለሰቦች፣ በንግዱ ማኅበረሰብ፣ በልማት ድርጅቶች እና በመንግሥት መዋቅር ውስጥ እንደ ምስጥ በመሰግሰግ የሀገርን ሀብት በከፍተኛ ደረጃ በመመዝበር ላይ ይገኛል።
ሙስና እና ሌብነት የሀገርን አጠቃላይ ኢኮኖሚ ከማድማት ባለፈ የውጭ ምንዛሬ እጥረት እንዲባባስ እና የኮንትሮባንድ ንግድ እንዲስፋፋ ያደርጋል። በመሠረታዊ የፍጆታ እቃዎች ላይ ሰው ሠራሽ እጥረት ፈጥሮ የዋጋ ንረት እንዲባባስ በማድረግ ኅብረተሰቡን ለከፋ ችግር እያጋለጠው ይገኛል። ይህን የጥፋት ተግባር ከሥረ መሠረቱ ነቅሎ ማውጣት አሁን ላይ የሀገር ህልውና፣ ሰላም እና ደህንነት ጉዳይ ሆኗል።
ይህንኑ አሳሳቢ ሀገራዊ ፈተና አስመልክቶ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የችግሩን ሥር-ሰደድነት ሲያብራሩ፤ "የተንዛዛ አሰራር ጉቦ ሰጭ ይፈጥራል። ጉቦ ሰጭ ጉቦ ተቀባይ ይፈጥራል። ጉቦ ተቀባይ የተንዛዛ አሰራር ይፈጥራል። ይህ መጥፎ አዙሪት ነው፤ በቀላሉ አንወጣውም። ጉቦኞች እና ሌቦች ባሉበት ሀገር ውስጥ የኢኮኖሚ እድገት ማምጣት ቀርቶ አብሮ መኖርም አስቸጋሪ ይሆናል፤ ካልተረባረብን ያጠፋናል" በማለት አስገንዝበዋል።
ይህን በሽታ ለማከም መንግሥት አሁን ላይ በማያዳግም ሁኔታ ሰፊ የማጽዳት ዘመቻ እና የሕግ ማስከበር እርምጃ መውሰድ ጀምሯል። ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ከቁጥጥር ውጭ ለማድረግ በፋይናንስ እና በንግድ ሥርዓቱ ውስጥ ሰርገው በመግባት የኢኮኖሚ አሻጥር ሲፈጽሙ በነበሩ አካላት፣ እንዲሁም በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር መዋቅር ውስጥ በተሰገሰጉ ሌቦች ላይ ጥብቅ ቁጥጥር እየተደረገ ነው።
በተለይም በነዳጅ አቅርቦት እና ሎጂስቲክስ፣ በማዕድን ዘርፍ የኮንትሮባንድ ንግድ፣ በፋይናንስ ተቋማት እና በሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር እንዲሁም ከአፈር ማዳበሪያ ግዢ እና ከኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ጋር በተያያዙ ወንጀሎች ላይ ጠንካራ እርምጃዎች እየተወሰዱ ይገኛሉ።
የሕዝብን ሀብት በመመዝበር በተገኙ አመራሮች፣ ነጋዴዎች፣ ደላሎች እና የውጭ ዜጎች ጭምር ላይ የማያዳግም የሕግ ተጠያቂነት እየሰፈነ መሆኑ፤ ሕገ-ወጥ የንግድ ድርጅቶች እና መጋዘኖች እየታሸጉ፣ የተጭበረበሩ የባንክ ሒሳቦች እየታገዱ መሆኑ እንዲሁም አሻጥሩን ከመሰረቱ ለማጋለጥ የሚያስችል ምቹ ሁኔታ መፈጠሩ ይበል የሚያሰኝ እና ተጠናክሮ ሊቀጥል የሚገባው ተግባር ነው።
ይሁን እንጂ ሌብነትን የማጥፋቱ እና ግልጽነት ያለው ዘመናዊ አሠራርን የመዘርጋቱ ኃላፊነት ለመንግሥት ብቻ የሚተው አይደለም። መንግሥት የጀመረው ይህ ጠንካራ የሕግ ማስከበር እርምጃ ግቡን እንዲመታ እና ሀገርን ከሕገ-ወጥነት ሙሉ በሙሉ ለመታደግ የሕዝቡ ንቁ ተሳትፎ ወሳኝ እና የማይተካ ሚና አለው።
ስለሆነም እያንዳንዱ ዜጋ ሕጋዊ መብቱን ለማስከበርም ሆነ አገልግሎት ለማግኘት ጉቦ ከመስጠት መቆጠብ፣ ሌቦችን እና አሻጥር ፈጻሚዎችን ያለ አንዳች ይሉኝታ እና ፍርሃት ማጋለጥ እንዲሁም ከሕገ-ወጦች ጋር ባለመተባበር ከመንግሥት ጎን በጽናት ሊቆም ይገባል።
በተጨማሪም በጅምላ ከመወነጃጀል ወጥተን፣ ሌባውን ለይተን ሌባ በማለት፣ በተቃራኒው በቅንነትና በታማኝነት የሚያገለግለውን ሠራተኛ ደግሞ በማክበርና በማበረታታት ሀገራዊ ኃላፊነታችንን ልንወጣ ይገባል።
ካልተረባረብን አብሮ መኖርን ጭምር አደጋ ላይ የሚጥለውን ይህን የሙስና እና የሌብነት ደዌ፣ በጋራ ትግላችን፣ በቁርጠኝነታችን እና በማይናወጥ ጽናታችን ማሸነፍ ግድ ይለናል።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
*******************
(የዕለቱ መልዕክት)
ሀገር የምታድገው፣ የምትበለፅገው እና የዜጎቿን ተጠቃሚነት በዘላቂነት ማረጋገጥ የምትችለው በንፁህ እጆች እና በቅን ልቦች ስትመራ ብቻ ነው። ይሁን እንጂ፣ ሀገራችን ኢትዮጵያ በጀመረችው የብልጽግና እና የፈጣን ዕድገት ጉዞ ላይ እንደ ትልቅ ካንሰር እና ማነቆ የተጋረጠው አሳሳቢ ፈተና ሌብነት እና የሙስና ተግባር ነው። ይህ እኩይ ድርጊት በግለሰቦች፣ በንግዱ ማኅበረሰብ፣ በልማት ድርጅቶች እና በመንግሥት መዋቅር ውስጥ እንደ ምስጥ በመሰግሰግ የሀገርን ሀብት በከፍተኛ ደረጃ በመመዝበር ላይ ይገኛል።
ሙስና እና ሌብነት የሀገርን አጠቃላይ ኢኮኖሚ ከማድማት ባለፈ የውጭ ምንዛሬ እጥረት እንዲባባስ እና የኮንትሮባንድ ንግድ እንዲስፋፋ ያደርጋል። በመሠረታዊ የፍጆታ እቃዎች ላይ ሰው ሠራሽ እጥረት ፈጥሮ የዋጋ ንረት እንዲባባስ በማድረግ ኅብረተሰቡን ለከፋ ችግር እያጋለጠው ይገኛል። ይህን የጥፋት ተግባር ከሥረ መሠረቱ ነቅሎ ማውጣት አሁን ላይ የሀገር ህልውና፣ ሰላም እና ደህንነት ጉዳይ ሆኗል።
ይህንኑ አሳሳቢ ሀገራዊ ፈተና አስመልክቶ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የችግሩን ሥር-ሰደድነት ሲያብራሩ፤ "የተንዛዛ አሰራር ጉቦ ሰጭ ይፈጥራል። ጉቦ ሰጭ ጉቦ ተቀባይ ይፈጥራል። ጉቦ ተቀባይ የተንዛዛ አሰራር ይፈጥራል። ይህ መጥፎ አዙሪት ነው፤ በቀላሉ አንወጣውም። ጉቦኞች እና ሌቦች ባሉበት ሀገር ውስጥ የኢኮኖሚ እድገት ማምጣት ቀርቶ አብሮ መኖርም አስቸጋሪ ይሆናል፤ ካልተረባረብን ያጠፋናል" በማለት አስገንዝበዋል።
ይህን በሽታ ለማከም መንግሥት አሁን ላይ በማያዳግም ሁኔታ ሰፊ የማጽዳት ዘመቻ እና የሕግ ማስከበር እርምጃ መውሰድ ጀምሯል። ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ከቁጥጥር ውጭ ለማድረግ በፋይናንስ እና በንግድ ሥርዓቱ ውስጥ ሰርገው በመግባት የኢኮኖሚ አሻጥር ሲፈጽሙ በነበሩ አካላት፣ እንዲሁም በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር መዋቅር ውስጥ በተሰገሰጉ ሌቦች ላይ ጥብቅ ቁጥጥር እየተደረገ ነው።
በተለይም በነዳጅ አቅርቦት እና ሎጂስቲክስ፣ በማዕድን ዘርፍ የኮንትሮባንድ ንግድ፣ በፋይናንስ ተቋማት እና በሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር እንዲሁም ከአፈር ማዳበሪያ ግዢ እና ከኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ጋር በተያያዙ ወንጀሎች ላይ ጠንካራ እርምጃዎች እየተወሰዱ ይገኛሉ።
የሕዝብን ሀብት በመመዝበር በተገኙ አመራሮች፣ ነጋዴዎች፣ ደላሎች እና የውጭ ዜጎች ጭምር ላይ የማያዳግም የሕግ ተጠያቂነት እየሰፈነ መሆኑ፤ ሕገ-ወጥ የንግድ ድርጅቶች እና መጋዘኖች እየታሸጉ፣ የተጭበረበሩ የባንክ ሒሳቦች እየታገዱ መሆኑ እንዲሁም አሻጥሩን ከመሰረቱ ለማጋለጥ የሚያስችል ምቹ ሁኔታ መፈጠሩ ይበል የሚያሰኝ እና ተጠናክሮ ሊቀጥል የሚገባው ተግባር ነው።
ይሁን እንጂ ሌብነትን የማጥፋቱ እና ግልጽነት ያለው ዘመናዊ አሠራርን የመዘርጋቱ ኃላፊነት ለመንግሥት ብቻ የሚተው አይደለም። መንግሥት የጀመረው ይህ ጠንካራ የሕግ ማስከበር እርምጃ ግቡን እንዲመታ እና ሀገርን ከሕገ-ወጥነት ሙሉ በሙሉ ለመታደግ የሕዝቡ ንቁ ተሳትፎ ወሳኝ እና የማይተካ ሚና አለው።
ስለሆነም እያንዳንዱ ዜጋ ሕጋዊ መብቱን ለማስከበርም ሆነ አገልግሎት ለማግኘት ጉቦ ከመስጠት መቆጠብ፣ ሌቦችን እና አሻጥር ፈጻሚዎችን ያለ አንዳች ይሉኝታ እና ፍርሃት ማጋለጥ እንዲሁም ከሕገ-ወጦች ጋር ባለመተባበር ከመንግሥት ጎን በጽናት ሊቆም ይገባል።
በተጨማሪም በጅምላ ከመወነጃጀል ወጥተን፣ ሌባውን ለይተን ሌባ በማለት፣ በተቃራኒው በቅንነትና በታማኝነት የሚያገለግለውን ሠራተኛ ደግሞ በማክበርና በማበረታታት ሀገራዊ ኃላፊነታችንን ልንወጣ ይገባል።
ካልተረባረብን አብሮ መኖርን ጭምር አደጋ ላይ የሚጥለውን ይህን የሙስና እና የሌብነት ደዌ፣ በጋራ ትግላችን፣ በቁርጠኝነታችን እና በማይናወጥ ጽናታችን ማሸነፍ ግድ ይለናል።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
18 hours ago
ኢትዮጵያ በአፍሪካ በዲጂታል ተጋላጭነት 5ኛ ደረጃ ላይ መሆኗን የኢንተርፖል ሪፖርት አመለከተ
#ethiopia | ኢትዮጵያ የዲጂታል ለውጥ ጉዞዋን በፍጥነት እያፋጠነች ባለችበት ወቅት፣ እየተባባሱ የሚመጡ የሳይበር ጥቃቶችን እና የዲጂታል ደህንነት ተግዳሮቶችን እየተጋፈጠች መሆኗን አዲስ የኢንተርፖል የአፍሪካ የሳይበር ስጋት ግምገማ ሪፖርት አመልክቷል።
ሪፖርቱ በ36 የአፍሪካ አባል ሀገራት እና እንደ Shadowserver Foundation ባሉ ተቋማት የተሰበሰበ መረጃን መሰረት አድርጎ የተዘጋጀ ሲሆን፣ ፈጣን የቴክኖሎጂ እድገት ከሳይበር ደህንነት አቅምና ከተቋማዊ ዝግጁነት በፍጥነት እየቀደመ መሆኑን ገልጿል።
በዚህም መሰረት ኢትዮጵያ በአፍሪካ ከተመዘገቡ የዲጂታል ተጋላጭነቶች 3.3 በመቶውን በመያዝ በአህጉሪቱ 5ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች።
በመላው አፍሪካ በሳይበር ወንጀሎች የደረሰው ቀጥተኛ የኢኮኖሚ ኪሳራ 5 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ሊጠጋ ሲችል፣ ለሳይበር ደህንነት የተደረገው ወጪ 15.3 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል።
በተጨማሪም በሳይበር ወንጀሎች የተመዘገበው የገንዘብ ኪሳራ ከ192 ሚሊዮን ዶላር ወደ 484 ሚሊዮን ዶላር ሲጨምር፣ የተጎጂዎች ቁጥርም ከ35 ሺህ ወደ 87 ሺህ ከፍ ብሏል።
ሪፖርቱ እንደሚያሳየው በምስራቅ አፍሪካ የሳይበር ስጋት መጠን መካከለኛ እስከ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል። ይህም በተለይ ከሞባይል ገንዘብ ማጭበርበር፣ በቴሌኮሙኒኬሽን ዘርፍ ጥቃቶች እና ወሳኝ መሠረተ ልማቶችን የሚያነጣጥሩ የራንሰምዌር ጥቃቶች ጋር የተያያዘ ነው።
ኢንተርፖል እንደገለጸው፣ በብዛት ለጥቃት የሚጋለጡት ያልተዘመኑ የሶፍትዌር ስርዓቶች፣ ለህዝብ የተጋለጡ የVPN አገልግሎቶች እና በትክክል ያልተዋቀሩ የሰነድ አስተዳደር መድረኮች ናቸው። እንዲሁም ኢትዮጵያ 1.36 በመቶ የአፍሪካ የቦትኔት ኖዶችን እንደምታስተናግድ ተገልጿል።
በተጨማሪም በሰው ሠራሽ የማሰብ ችሎታ (AI) የሚደገፍ ዲጂታል የጾታ ማስፈራሪያ (Sextortion) እያደገ የመጣ ስጋት ሲሆን፣ ኢትዮጵያ በዚህ ዘርፍ 8 በመቶ የአህጉራዊ መለኪያ ድርሻ እንዳላት ተጠቅሷል።
ሪፖርቱ በአፍሪካ ያሉ የህግ አስከባሪ ተቋማትም ከባድ የአቅም ችግሮች እንደሚያጋጥሟቸው ያመለክታል። 94 በመቶ የሚሆኑት ተቋማት በቂ የዲጂታል ፎረንሲክስ መሳሪያዎች እንደሌላቸው ሲገልጹ፣ 78 በመቶ የበጀትና የባለሙያ እጥረት እንዳለባቸው፣ 89 በመቶዎቹ ደግሞ በሀገራት መካከል የተሻለ ትብብር አለመኖሩ ዋና ተግዳሮት መሆኑን ጠቁመዋል።
በመጨረሻም ኢንተርፖልና የሳይበር ደህንነት ባለሙያዎች መንግስታት ድንበር ተሻጋሪ ትብብርን ማጠናከር፣ የሳይበር ንፅህና መርሆችን ማሻሻል፣ የመንግስትና የግል ዘርፍ አጋርነትን ማሳደግ እንዲሁም ዘመናዊ የህግ ማዕቀፎችን ማዘጋጀት ወሳኝ መሆኑን አሳስበዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia | ኢትዮጵያ የዲጂታል ለውጥ ጉዞዋን በፍጥነት እያፋጠነች ባለችበት ወቅት፣ እየተባባሱ የሚመጡ የሳይበር ጥቃቶችን እና የዲጂታል ደህንነት ተግዳሮቶችን እየተጋፈጠች መሆኗን አዲስ የኢንተርፖል የአፍሪካ የሳይበር ስጋት ግምገማ ሪፖርት አመልክቷል።
ሪፖርቱ በ36 የአፍሪካ አባል ሀገራት እና እንደ Shadowserver Foundation ባሉ ተቋማት የተሰበሰበ መረጃን መሰረት አድርጎ የተዘጋጀ ሲሆን፣ ፈጣን የቴክኖሎጂ እድገት ከሳይበር ደህንነት አቅምና ከተቋማዊ ዝግጁነት በፍጥነት እየቀደመ መሆኑን ገልጿል።
በዚህም መሰረት ኢትዮጵያ በአፍሪካ ከተመዘገቡ የዲጂታል ተጋላጭነቶች 3.3 በመቶውን በመያዝ በአህጉሪቱ 5ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች።
በመላው አፍሪካ በሳይበር ወንጀሎች የደረሰው ቀጥተኛ የኢኮኖሚ ኪሳራ 5 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ሊጠጋ ሲችል፣ ለሳይበር ደህንነት የተደረገው ወጪ 15.3 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል።
በተጨማሪም በሳይበር ወንጀሎች የተመዘገበው የገንዘብ ኪሳራ ከ192 ሚሊዮን ዶላር ወደ 484 ሚሊዮን ዶላር ሲጨምር፣ የተጎጂዎች ቁጥርም ከ35 ሺህ ወደ 87 ሺህ ከፍ ብሏል።
ሪፖርቱ እንደሚያሳየው በምስራቅ አፍሪካ የሳይበር ስጋት መጠን መካከለኛ እስከ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል። ይህም በተለይ ከሞባይል ገንዘብ ማጭበርበር፣ በቴሌኮሙኒኬሽን ዘርፍ ጥቃቶች እና ወሳኝ መሠረተ ልማቶችን የሚያነጣጥሩ የራንሰምዌር ጥቃቶች ጋር የተያያዘ ነው።
ኢንተርፖል እንደገለጸው፣ በብዛት ለጥቃት የሚጋለጡት ያልተዘመኑ የሶፍትዌር ስርዓቶች፣ ለህዝብ የተጋለጡ የVPN አገልግሎቶች እና በትክክል ያልተዋቀሩ የሰነድ አስተዳደር መድረኮች ናቸው። እንዲሁም ኢትዮጵያ 1.36 በመቶ የአፍሪካ የቦትኔት ኖዶችን እንደምታስተናግድ ተገልጿል።
በተጨማሪም በሰው ሠራሽ የማሰብ ችሎታ (AI) የሚደገፍ ዲጂታል የጾታ ማስፈራሪያ (Sextortion) እያደገ የመጣ ስጋት ሲሆን፣ ኢትዮጵያ በዚህ ዘርፍ 8 በመቶ የአህጉራዊ መለኪያ ድርሻ እንዳላት ተጠቅሷል።
ሪፖርቱ በአፍሪካ ያሉ የህግ አስከባሪ ተቋማትም ከባድ የአቅም ችግሮች እንደሚያጋጥሟቸው ያመለክታል። 94 በመቶ የሚሆኑት ተቋማት በቂ የዲጂታል ፎረንሲክስ መሳሪያዎች እንደሌላቸው ሲገልጹ፣ 78 በመቶ የበጀትና የባለሙያ እጥረት እንዳለባቸው፣ 89 በመቶዎቹ ደግሞ በሀገራት መካከል የተሻለ ትብብር አለመኖሩ ዋና ተግዳሮት መሆኑን ጠቁመዋል።
በመጨረሻም ኢንተርፖልና የሳይበር ደህንነት ባለሙያዎች መንግስታት ድንበር ተሻጋሪ ትብብርን ማጠናከር፣ የሳይበር ንፅህና መርሆችን ማሻሻል፣ የመንግስትና የግል ዘርፍ አጋርነትን ማሳደግ እንዲሁም ዘመናዊ የህግ ማዕቀፎችን ማዘጋጀት ወሳኝ መሆኑን አሳስበዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
18 hours ago
ምክክር ለዘላቂ ሠላም
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከጥንታዊ ነጻ ሀገረ መንግሥታት አንዷ የሆነችው ኢትዮጵያ በበርካታ ባህሎች፣ ቋንቋዎችና እሴቶች የተዋቀረች ኅብረብሔራዊት ሀገር ናት፡፡
ከ130 ሚሊየን በላይ ሕዝብ መኖሪያ የሆነችው ሀገራችን ህልውናዋን አጽንታ ዘመናትን መሻገር የቻለችው በልጆቿ የተባበረ ክንድ ስለመሆኑ ታሪክ ህያው ምስክር ነው።
በእነዚያ ጊዜያት ውስጥ ሰላሟንና ልማቷን ሲፈታተኑ የዘለቁ ቅራኔዎችን በሰላማዊ ውይይት በመፍታት ነገዋን የተሻለ ለማድረግ በሀገራዊ ምክክር ሂደት ላይ ትገኛለች፡፡
ዜጎቿ ዘላቂ ሰላምን የሚያረጋግጥ የጋራ መግባባት ላይ የሚያደርስ መፍትሄ እንዲያበጁ በገለልተኛ የምክክር ኮሚሽን የሚመራ አሳታፊና አካታች ሀገራዊ መድረክ አበጅታለች፡፡
ይህ አሳታፊነት ምክከሩ በሀገሪቱ ዘመናዊ ታሪክ ውስጥ ከታዩ እጅግ ሰፊና ለውጥ አምጪ እንቅስቃሴዎች መካከል አንዱ መሆኑን የሚያመላክት ነው፡፡
ለብዙ ዓመታት ሲንከባለሉ የመጡ አለመግባባቶች ዛሬም ድረስ በተለያዩ አካባቢዎች ለሚቀሰቀሱ ግጭቶችና የሰላም እጦት በምክንያትነት ሲቀርቡ ይስተዋላል፡፡
ሀገር በቀል እውቀቶችንና ባህላዊ የውይይት እሴቶችን ማዕከል በማድረግ እየተካሄደ የሚገኘው ሀገራዊ ምክክር እነዚህን የቆዩ ቁርሾዎች በዘላቂነት ለመፍታት ያስችላል፡፡
የጋራ ሀገራዊ ራዕይ እውን የሚሆንበት ይህ መድረክ ከጊዜያዊ ፖለቲካዊ ጥቅም በላይ የሀገሪቱን የዘላቂ ሰላም ጉዞ የሚያሳልጥ ታሪካዊ እድል ነው፡፡
የሁሉም ኢትዮጵያውያን ድምፅ እኩል የሚሰማበት ይህ ሀገራዊ ምክክር የአሸናፊና ተሸናፊ ትርክትን በጋራ መግባባት ላይ በተመሠረተ ባህል የሚተካ ወሳኝ መድረክ ነው።
አንዲት ሀገር ለትናንት ቅራኔዎች ሕዝብን ባሳተፈ መንገድ እውነተኛ መፍትሄ ሳትሰጥ ሰላማዊ ነገን መገንባት አትችልም።
በዚህ መንፈስ በእኩልነት ላይ በተመሰረተ፣ ግልጽ፣ ነጻ እና አሳታፊ ሂደት እየተካሄደ የሚገኘው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር፥ ሀገሪቱን ወደ ብልጽግና የሚያሸጋግር ድልድይ እንዲሁም ከውርስ ህመሟ የሚፈውስ ፍቱን መድሃኒት ነው፡፡
ግጭትና የሕዝቦች መለያየት የሀገርን ሀብት የሚያወድሙና ልማትን የሚያደናቅፉ በመሆናቸው፤ የሀገርን ጥቅም ባስቀደመ የጋራ መግባባት የተረጋጋ ፖለቲካዊ ሁኔታን በመፍጠር ብሔራዊ ምክክሩ ለጠንካራ ኢኮኖሚ ዕድገት መሠረት ይጥላል።
የዜጎችን የጋራ መግባባት ጽኑ መሰረት አድርጋ የምትገነባው ሰላማዊት ኢትዮጵያ በግብርና፣ በኢንዱስትሪ፣ በቴክኖሎጂና ሌሎች የመሠረተ ልማት ዘርፎች ያላትን አቅም ሙሉ በሙሉ በመጠቀም የዜጎቿን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ትችላለች፡፡
ኢትዮጵያ የአህጉሪቱ የፖለቲካና የዲፕሎማሲ ማዕከል እንዲሁም የአፍሪካ ኅብረት መቀመጫ እንደመሆኗ፤ አለመግባባትን በውይይት ለመፍታት የጀመረችው ጉዞ አፍሪካውያን ችግሮችን በራሳቸው ለመፍታት ለሚያደርጉት ጥረት መልካም አርአያ ነው።
የተዋሃደችና ደህንነቷ የተጠበቀ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድን በማረጋጋት የቀጣናውን የኢኮኖሚ ትስስር፣ ንግድና የጋራ ደህንነት ማረጋገጥ ይቻላታል፡፡
ምክክሩ የአንድ ጊዜ ሁነት ሳይሆን የሁሉንም ኢትዮጵያውያን ሀገራዊ ተቆርቋሪነት የሚጠይቅ የታሰበበት ረጅም ጉዞ ነው።
አለመግባባቶች የማህበረሰብ ተፈጥሯዊ አካል ቢሆኑም ጠንካራ ሀገር የሚገነባው ግን እነዚህን ልዩነቶች ባስተናገዱበት ጤናማ መንገድ እንደሆነ ይታመናል፡፡
ኢትዮጵያ ከግጭት ይልቅ ውይይትን በማስቀደም እያከናወነች የምትገኘው ሀገራዊ ምክክር አንድነት፣ የተቋማት ጥንካሬና ዘላቂ ሰላም የሚጸናበት አዲስ ምዕራፍ ነው፡፡
ከምንጊዜውም በላይ ይህንን ታሪካዊ አጋጣሚ በመጠቀም ለወደፊቱ ትውልድ ምቹ ሀገር ለመገንባት ጊዜው አሁን ነው።
በምሕረት ደምሴ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከጥንታዊ ነጻ ሀገረ መንግሥታት አንዷ የሆነችው ኢትዮጵያ በበርካታ ባህሎች፣ ቋንቋዎችና እሴቶች የተዋቀረች ኅብረብሔራዊት ሀገር ናት፡፡
ከ130 ሚሊየን በላይ ሕዝብ መኖሪያ የሆነችው ሀገራችን ህልውናዋን አጽንታ ዘመናትን መሻገር የቻለችው በልጆቿ የተባበረ ክንድ ስለመሆኑ ታሪክ ህያው ምስክር ነው።
በእነዚያ ጊዜያት ውስጥ ሰላሟንና ልማቷን ሲፈታተኑ የዘለቁ ቅራኔዎችን በሰላማዊ ውይይት በመፍታት ነገዋን የተሻለ ለማድረግ በሀገራዊ ምክክር ሂደት ላይ ትገኛለች፡፡
ዜጎቿ ዘላቂ ሰላምን የሚያረጋግጥ የጋራ መግባባት ላይ የሚያደርስ መፍትሄ እንዲያበጁ በገለልተኛ የምክክር ኮሚሽን የሚመራ አሳታፊና አካታች ሀገራዊ መድረክ አበጅታለች፡፡
ይህ አሳታፊነት ምክከሩ በሀገሪቱ ዘመናዊ ታሪክ ውስጥ ከታዩ እጅግ ሰፊና ለውጥ አምጪ እንቅስቃሴዎች መካከል አንዱ መሆኑን የሚያመላክት ነው፡፡
ለብዙ ዓመታት ሲንከባለሉ የመጡ አለመግባባቶች ዛሬም ድረስ በተለያዩ አካባቢዎች ለሚቀሰቀሱ ግጭቶችና የሰላም እጦት በምክንያትነት ሲቀርቡ ይስተዋላል፡፡
ሀገር በቀል እውቀቶችንና ባህላዊ የውይይት እሴቶችን ማዕከል በማድረግ እየተካሄደ የሚገኘው ሀገራዊ ምክክር እነዚህን የቆዩ ቁርሾዎች በዘላቂነት ለመፍታት ያስችላል፡፡
የጋራ ሀገራዊ ራዕይ እውን የሚሆንበት ይህ መድረክ ከጊዜያዊ ፖለቲካዊ ጥቅም በላይ የሀገሪቱን የዘላቂ ሰላም ጉዞ የሚያሳልጥ ታሪካዊ እድል ነው፡፡
የሁሉም ኢትዮጵያውያን ድምፅ እኩል የሚሰማበት ይህ ሀገራዊ ምክክር የአሸናፊና ተሸናፊ ትርክትን በጋራ መግባባት ላይ በተመሠረተ ባህል የሚተካ ወሳኝ መድረክ ነው።
አንዲት ሀገር ለትናንት ቅራኔዎች ሕዝብን ባሳተፈ መንገድ እውነተኛ መፍትሄ ሳትሰጥ ሰላማዊ ነገን መገንባት አትችልም።
በዚህ መንፈስ በእኩልነት ላይ በተመሰረተ፣ ግልጽ፣ ነጻ እና አሳታፊ ሂደት እየተካሄደ የሚገኘው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር፥ ሀገሪቱን ወደ ብልጽግና የሚያሸጋግር ድልድይ እንዲሁም ከውርስ ህመሟ የሚፈውስ ፍቱን መድሃኒት ነው፡፡
ግጭትና የሕዝቦች መለያየት የሀገርን ሀብት የሚያወድሙና ልማትን የሚያደናቅፉ በመሆናቸው፤ የሀገርን ጥቅም ባስቀደመ የጋራ መግባባት የተረጋጋ ፖለቲካዊ ሁኔታን በመፍጠር ብሔራዊ ምክክሩ ለጠንካራ ኢኮኖሚ ዕድገት መሠረት ይጥላል።
የዜጎችን የጋራ መግባባት ጽኑ መሰረት አድርጋ የምትገነባው ሰላማዊት ኢትዮጵያ በግብርና፣ በኢንዱስትሪ፣ በቴክኖሎጂና ሌሎች የመሠረተ ልማት ዘርፎች ያላትን አቅም ሙሉ በሙሉ በመጠቀም የዜጎቿን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ትችላለች፡፡
ኢትዮጵያ የአህጉሪቱ የፖለቲካና የዲፕሎማሲ ማዕከል እንዲሁም የአፍሪካ ኅብረት መቀመጫ እንደመሆኗ፤ አለመግባባትን በውይይት ለመፍታት የጀመረችው ጉዞ አፍሪካውያን ችግሮችን በራሳቸው ለመፍታት ለሚያደርጉት ጥረት መልካም አርአያ ነው።
የተዋሃደችና ደህንነቷ የተጠበቀ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድን በማረጋጋት የቀጣናውን የኢኮኖሚ ትስስር፣ ንግድና የጋራ ደህንነት ማረጋገጥ ይቻላታል፡፡
ምክክሩ የአንድ ጊዜ ሁነት ሳይሆን የሁሉንም ኢትዮጵያውያን ሀገራዊ ተቆርቋሪነት የሚጠይቅ የታሰበበት ረጅም ጉዞ ነው።
አለመግባባቶች የማህበረሰብ ተፈጥሯዊ አካል ቢሆኑም ጠንካራ ሀገር የሚገነባው ግን እነዚህን ልዩነቶች ባስተናገዱበት ጤናማ መንገድ እንደሆነ ይታመናል፡፡
ኢትዮጵያ ከግጭት ይልቅ ውይይትን በማስቀደም እያከናወነች የምትገኘው ሀገራዊ ምክክር አንድነት፣ የተቋማት ጥንካሬና ዘላቂ ሰላም የሚጸናበት አዲስ ምዕራፍ ነው፡፡
ከምንጊዜውም በላይ ይህንን ታሪካዊ አጋጣሚ በመጠቀም ለወደፊቱ ትውልድ ምቹ ሀገር ለመገንባት ጊዜው አሁን ነው።
በምሕረት ደምሴ
20 hours ago
አዲሱ ተርሚናል የአማራ ክልልን ቱሪዝምና ኢንቨስትመንት በማበልፀግ ቁልፍ ሚና ይጫወታል፦ አቶ መስፍን ጣሰው
*******************
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በባህር ዳር ደጃዝማች በላይ ዘለቀ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በ4.1 ቢሊዮን ብር ወጪ ያስገነባው ዘመናዊ የመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ዛሬ ተመርቋል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው በዚሁ ወቅት እንዳሉት፣ ባህር ዳር ከቀድሞው የጎጃም ክፍለ ሀገር እስከ አሁኑ የአማራ ክልል ዋና ከተማነቷ ላሳየችው ዕድገት ከ60 ዓመታት በፊት ወደ ከተማዋ በረራ የጀመረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የላቀ ሚና ተጫውቷል።
ይህ በ8 ሺህ 300 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈው እና ጠቅላላ የወለል ስፋቱ 11 ሺህ 170 ካሬ ሜትር የሆነው አዲሱ ተርሚናል፣ ከቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ቀጥሎ ትልቁ የሀገር ውስጥ ተርሚናል መሆኑን አቶ መስፍን ጠቅሰዋል።
ተርሚናሉ በአንድ ጊዜ እስከ 700 መንገደኞችን የማስተናገድ አቅም ያለው ሲሆን፣ ሰፊ የቪአይፒ ሳሎኖችን፣ የክቡር መንገደኞች ላውንጆችን እና ምግብ ቤቶችን ጭምር ያካተተ መሆኑንም አክለዋል።
በተደረገለት የኤፕሮን ማስፋፊያ አሁን ላይ በአንድ ጊዜ እንደ ቦይንግ 777 ያሉ 4 ትላልቅ እና እንደ ቦይንግ 737 ያሉ 6 መለስተኛ አውሮፕላኖችን ማቆም የሚያስችል አቅም ያለው ተርሚናሉ፣ ወደፊት በትንሽ ማስተካከያ ዓለም አቀፍ እና የሀገር ውስጥ መንገደኞችን በተጓዳኝ ማስተናገድ ይችላል ብለዋል።
አየር መንገዱ ወደ ባህር ዳር በቀን እስከ 14 የበረራ ምልልሶችን እንደሚያደርግ ጠቅሰው፤ የተርሚናሉ መገንባት በክልሉ ቱሪዝም፣ ንግድና ኢንቨስትመንት እንዲስፋፋ ከማድረግ ባሻገር ከተማዋ የኮንፈረንስች ማዕከል እንድትሆን ያግዛል ብለዋል።
አየር መንገዱ ባለፈው አንድ ዓመት ውስጥ አራት አዳዲስ አውሮፕላን ማረፊያዎችን ገንብቶ አገልግሎት ላይ ማዋሉን እና አምስተኛው በመቱ በሚመጡት ሁለት ወራት ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ገልጸው፤ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታም በታቀደለት የጊዜ ሰሌዳ እየተፋጠነ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው ለፕሮጀክቱ ስኬት የላቀ አስተዋጽኦ ላደረጉት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶር) እና ለኢፌዴሪ መንግሥት እንዲሁም ለቻይናው ሳኢኖ ሃይድሮ፣ ለአማካሪው ዳር አልሀንዳሳ፣ ለአየር መንገዱ መሀንዲሶች፣ ለአማራ ክልል እና ለባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ልባዊ ምስጋና አቅርበዋል።
በሔዋን ጌታቸው
#ethiopia #aviation #ethiopianairlines #bahirdar #airport #ebc
*******************
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በባህር ዳር ደጃዝማች በላይ ዘለቀ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በ4.1 ቢሊዮን ብር ወጪ ያስገነባው ዘመናዊ የመንገደኞች ማስተናገጃ ተርሚናል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ዛሬ ተመርቋል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው በዚሁ ወቅት እንዳሉት፣ ባህር ዳር ከቀድሞው የጎጃም ክፍለ ሀገር እስከ አሁኑ የአማራ ክልል ዋና ከተማነቷ ላሳየችው ዕድገት ከ60 ዓመታት በፊት ወደ ከተማዋ በረራ የጀመረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የላቀ ሚና ተጫውቷል።
ይህ በ8 ሺህ 300 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈው እና ጠቅላላ የወለል ስፋቱ 11 ሺህ 170 ካሬ ሜትር የሆነው አዲሱ ተርሚናል፣ ከቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ቀጥሎ ትልቁ የሀገር ውስጥ ተርሚናል መሆኑን አቶ መስፍን ጠቅሰዋል።
ተርሚናሉ በአንድ ጊዜ እስከ 700 መንገደኞችን የማስተናገድ አቅም ያለው ሲሆን፣ ሰፊ የቪአይፒ ሳሎኖችን፣ የክቡር መንገደኞች ላውንጆችን እና ምግብ ቤቶችን ጭምር ያካተተ መሆኑንም አክለዋል።
በተደረገለት የኤፕሮን ማስፋፊያ አሁን ላይ በአንድ ጊዜ እንደ ቦይንግ 777 ያሉ 4 ትላልቅ እና እንደ ቦይንግ 737 ያሉ 6 መለስተኛ አውሮፕላኖችን ማቆም የሚያስችል አቅም ያለው ተርሚናሉ፣ ወደፊት በትንሽ ማስተካከያ ዓለም አቀፍ እና የሀገር ውስጥ መንገደኞችን በተጓዳኝ ማስተናገድ ይችላል ብለዋል።
አየር መንገዱ ወደ ባህር ዳር በቀን እስከ 14 የበረራ ምልልሶችን እንደሚያደርግ ጠቅሰው፤ የተርሚናሉ መገንባት በክልሉ ቱሪዝም፣ ንግድና ኢንቨስትመንት እንዲስፋፋ ከማድረግ ባሻገር ከተማዋ የኮንፈረንስች ማዕከል እንድትሆን ያግዛል ብለዋል።
አየር መንገዱ ባለፈው አንድ ዓመት ውስጥ አራት አዳዲስ አውሮፕላን ማረፊያዎችን ገንብቶ አገልግሎት ላይ ማዋሉን እና አምስተኛው በመቱ በሚመጡት ሁለት ወራት ውስጥ እንደሚጠናቀቅ ገልጸው፤ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታም በታቀደለት የጊዜ ሰሌዳ እየተፋጠነ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው ለፕሮጀክቱ ስኬት የላቀ አስተዋጽኦ ላደረጉት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶር) እና ለኢፌዴሪ መንግሥት እንዲሁም ለቻይናው ሳኢኖ ሃይድሮ፣ ለአማካሪው ዳር አልሀንዳሳ፣ ለአየር መንገዱ መሀንዲሶች፣ ለአማራ ክልል እና ለባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ልባዊ ምስጋና አቅርበዋል።
በሔዋን ጌታቸው
#ethiopia #aviation #ethiopianairlines #bahirdar #airport #ebc
1 day ago
መንግሥት ሌብነትን እና ሕገወጥነትን ለመከላከል ጠንካራ እርምጃ እየወሰደ መሆኑን ገለጸ
በኢትዮጵያ ተግባራዊ እየተደረገ ያለውን ሰፊ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ለማደናቀፍ በሚንቀሳቀሱ እና የሀገር ሀብት በሚመዘብሩ አካላት ላይ መንግሥት የማያዳግም እርምጃ እየወሰደ መሆኑን አስታወቀ።
የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ወይዘሮ እናትዓለም መለሰ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ፈጣን ልማትና ዕድገት እንድታረጋግጥ በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን ጠቅሰው፣ በዚህም ሰፋፊና አስደናቂ ሀገራዊ ውጤቶች መመዝገባቸውን ገልጸዋል፡፡ በዚህ ሂደት ግን ይህ ውጤት ጉዞው አልጋ በአልጋ እንዳልነበር አመላክተዋል ። ከተለያዩ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ተግዳሮቶች ባሻገር፣ ሕገ-ወጥነት እና የሙስና ተግባራት የልማቱ ዋነኛ ፈተና ሆነው መቆየታቸውንም ክብርት ሚኒስትሯ አብራርተዋል።
እንደ ሚኒስትሯ ገለጻ፣ የሕገ-ወጥነት ችግር በአንድ ወገን ብቻ የሚፈጸም ሳይሆን በርካታ የኅብረተሰብ ክፍሎችን የሚያጠቃልል መሆኑን ገልጸው ከውስጥም ከውጪም ያሉ በርካታ ኃይሎች በተደራጀ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ነበር፡፡ በንግዱ ማኅበረሰብ፣ በልማት ድርጅቶች፣ በመንግሥት መዋቅር፣ በግለሰቦች እና በተገልጋዮች ጭምር በተደራጀ መንገድ በስፋት የሚታይ ነው።
እነዚህ አካላት ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ከቁጥጥር ውጭ ለማድረግ በፋይናንስ እና በንግድ ሥርዐቱ ውስጥ ሰርገው በመግባት ከፍተኛ የኢኮኖሚ አሻጥር ሲፈጽሙ ቆይተዋል" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ድርጊቱ ሀገሪቱ የውጭ ምንዛሬ እንድታጣ፣ የዋጋ ንረትና ኮንትሮባንድ እንዲባባስ እንዲሁም በፍጆታ እቃዎች ላይ ሰው ሠራሽ እጥረት እንዲፈጠር ማድረጉን አስታውቀዋል። ይህንን የተደራጀ አሻጥር ለመግታት መንግሥት እና የሚመለከታቸው የሕግ አካላት ባከናወኑት ሰፊ ኦፕሬሽን አሻጥሩን ማክሸፍ መቻሉ ተገልጿል።
በሌላ በኩል በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት እንዲሁም የሕዝብ ተቋማት ውስጥ የተሰገሰጉ ሌቦችን በማጽዳት ረገድ መንግሥት ቁርጠኛ እርምጃ እየወሰደ እንደሚገኝ ያስታወቁት ወ/ሮ እናትዓለም በሕዝብ ሀብት ላይ ከፍተኛ ምዝበራ የፈጸሙ እና ተቋማዊ አሻጥር በሠሩ አመራሮች እና ሌሎች የጥቅም ትስስሮችና ድርጅቶች ላይ የማያዳግም እርምጃ መወሰዱንም አስታውቀዋል። በተለይም በሚከተሉት ቁልፍ ዘርፎች ላይ በተፈጸሙ ወንጀሎች ሰፊ ማጣራት ተደርጎ ተጠያቂነት ሰፍኗል ሲሉ ገልጸዋል፡
በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት፣ እንዲሁም ልዩ ልዩ የልማት ዘርፎች ውስጥ የተፈጸሙ ዋና ዋና የሙስና እና አሻጥር ወንጀሎችን ለማረም በተወሰዱት ሰፊ ኦፕሬሽኖች እና ሕግ የማስከበር እርምጃዎች ተጨባጭ ውጤቶች ተመዝግበዋል። ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ጋር በተያያዘ ማሻሻያውን ለማደናቀፍ በማሰብ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን በማከማቸት እጥረት እንዲፈጠርና ዋጋ እንዲንር ሲያደርጉ የነበሩ 13 አቅራቢ ድርጅቶች ባለቤቶች ላይ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷል፤ ሕገ-ወጥ ተግባር ሲፈጽሙ በነበሩ ከ7 ሺህ በላይ የንግድ ድርጅቶችና መጋዘኖች ላይ የማሸግ እርምጃ ተወስዷል።
በፋይናንስ ተቋማት እና የገንዘብ ዝውውር፡ በሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር፣ በሐዋላ እና በጥቁር ገበያ ተሳታፊ የሆኑ 169 ኢትዮጵያውያንና የውጭ ሀገር ዜጎች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተደራጀ መንገድ ከንግድ ባንክ ደንበኞች አካውንት ላይ በማጭበርበር ገንዘብ የወሰዱ 36 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው የባንክ ሒሳባቸው እንዲታገድ ተደርጓል።
ለሕገ-ወጥ ዝውውር ሽፋን ይሰጡ የነበሩ 7 የክሪፕቶ ካረንሲ መተግበሪያዎች በሀገር ውስጥ እንዳይሠሩ ሙሉ በሙሉ ታግደዋል፤ ምርት ልከው የውጭ ምንዛሬ ተመላሽ ያላደረጉ 29 ላኪ የንግድ ድርጅቶችና ግለሰቦች ላይም የህግ ተጠያቂነት ሰፍኗል።
በቤቲንግ እና ፊንቴክ ቢዝነሶች፡ የደንበኞችን መረጃ በመደበቅ መንግሥትን ግብር ያጭበረበሩ፣ ገቢያቸውን የሰወሩ እና ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር በፈጸሙ 38 የቤቲንግ ድርጅቶች ላይ እርምጃ ተወስዶ ባለቤቶቻቸው በቁጥጥር ስር ውለዋል፤ የእነዚህ ሕገ-ወጥ ተቋማት የባንክ ሒሳብ ታግዷል፤
በማዕድን ዘርፍ ሕገ-ወጥ ዝውውር፡ የወርቅ ምርትን ከገበያ ውጭ በኮንትሮባንድ በማስወጣት ወንጀል የተሳተፉ የመንግሥት ኃላፊዎችን፣ የፀጥታ መዋቅር አመራሮችን፣ አምራቾችን እና የውጭ ዜጎችን ጨምሮ 183 ግለሰቦች በሕግ ተጠያቂ ተደርገዋል። በወንጀሉ የተሳተፉ የውጭ ሀገር ዜጎች ከሀገር እንዲወጡ ተደርገዋል፤ ሕገ-ወጥ ወርቅ፣ የወርቅ ሚዛንና ማቅለጫ፣ የተለያዩ የውጭ ሀገራት ገንዘቦች፣ እንዲሁም የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ከነዳጅ አቅርቦት እና ሎጂስቲክስ አንጻር፡ በሕገ-ወጥ መንገድ የሽፋን ደብዳቤዎችን በማዘጋጀት፣ ነዳጅ በመደበቅ እና አየር በአየር በመሸጥ ወንጀል የተሳተፉ 38 የመንግሥት አመራሮች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተጨማሪም በሀገር አቀፍ ደረጃ በሕገ-ወጥ የነዳጅ ንግድ ላይ የተሰማሩ ከ650 በላይ ግለሰቦች፣ ማደያዎች እና አቅራቢ ኩባንያዎች ላይ የህግ እርምጃ ተወስዷል።
በአፈር ማዳበሪያ ግዢ አሻጥር፡ በተቋሙ የጥቅም ትስስር በመፍጠር ጥራት የጎደለውና ጊዜው ያለፈበት የአፈር ማዳበሪያ ግዢ እንዲፈጸም በማድረግ ሆን ብለው ችግር በፈጠሩ የግብርና ሚኒስቴር አመራሮች ላይ የወንጀል ተጠያቂነት እርምጃ ተወስዷል።
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል (EEP)፡ ተገቢው መመሪያ በሌለበት ሁኔታ ከ36 የዳታ ማይኒንግ ድርጅቶች ጋር ሕገ-ወጥ የኃይል ሽያጭ ውል የፈጸሙ 4 ከፍተኛ አመራሮች ላይ እርምጃ ተወስዷል። የኤሌክትሪክ ኃይል ስርቆት የፈጸሙ ድርጅቶች እና ግለሰቦችም እንዲሁ በሕግ እንዲጠየቁ ተደርጓል።
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የሰዎች ዝውውር የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ሲስተምን በማዛባት እና ጉቦ በመቀበል ወንጀል የተሳተፉ 8 ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል። እንዲሁም በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ የተሰማሩ 44 ደላሎች እና አዘዋዋሪዎች በሕግ ቁጥጥር ስር ሲውሉ፣ ሕገ-ወጥ ፈቃድ የነበራቸው ተቋማት ሙሉ በሙሉ ታሽገዋል።
በገቢዎችና ጉምሩክ ዘርፍ፡ የግብር ውሳኔዎችን በመቀነስ፣ ሐሰተኛ ደረሰኞች በማወራረድ፣ እና በሲስተም መረጃ በማጥፋት የመንግሥት ገቢን ባሳጡ አካላት ላይ ኦፕሬሽን ተካሂዷል። በራሳቸው፣ በዘመድ እና በሹፌሮቻቸው አካውንት በመጠቀም የጥቅም ትስስር የፈጠሩ 109 ተጠርጣሪዎች ተለይተው ከእነዚህ መካከል 91 ግለሰቦች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
መንግሥት የልማት እንቅፋት የሆኑትን ሙስና እና ሌብነት እንደማንኛውም ፈተና በጽናት እየተጋፈጣቸው መሆኑን ሚኒስትሯ አረጋግጠዋል።
መንግሥት ሌብነትን ለማጥፋት ዘመናዊ አሠራሮችን በመዘርጋት እና በዲሲፕሊን የታነጸ አመራር ለመገንባት ቁርጠኛ ነው" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ሕዝቡ በስፋት የሚያነሣቸውን "ሌብነትን አስቁሙልን" ጥያቄዎች ለመመለስ የተጀመረዉ ጠንካራ እርምጃ ውጤታማ እንዲሆኑ ማኅበረሰቡ ሙስናን በማጋለጥ፣ ሕጋዊ መብቱን በመደለያ ባለመጠየቅ እና ከሕገወጦች ጋር ባለመተባበር ከመንግሥት ጎን በመቆም ሀገርን ከሕገወጥነትና ሙስና የመከላከል ታሪካዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።
የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
በኢትዮጵያ ተግባራዊ እየተደረገ ያለውን ሰፊ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ለማደናቀፍ በሚንቀሳቀሱ እና የሀገር ሀብት በሚመዘብሩ አካላት ላይ መንግሥት የማያዳግም እርምጃ እየወሰደ መሆኑን አስታወቀ።
የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ወይዘሮ እናትዓለም መለሰ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ፈጣን ልማትና ዕድገት እንድታረጋግጥ በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን ጠቅሰው፣ በዚህም ሰፋፊና አስደናቂ ሀገራዊ ውጤቶች መመዝገባቸውን ገልጸዋል፡፡ በዚህ ሂደት ግን ይህ ውጤት ጉዞው አልጋ በአልጋ እንዳልነበር አመላክተዋል ። ከተለያዩ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ተግዳሮቶች ባሻገር፣ ሕገ-ወጥነት እና የሙስና ተግባራት የልማቱ ዋነኛ ፈተና ሆነው መቆየታቸውንም ክብርት ሚኒስትሯ አብራርተዋል።
እንደ ሚኒስትሯ ገለጻ፣ የሕገ-ወጥነት ችግር በአንድ ወገን ብቻ የሚፈጸም ሳይሆን በርካታ የኅብረተሰብ ክፍሎችን የሚያጠቃልል መሆኑን ገልጸው ከውስጥም ከውጪም ያሉ በርካታ ኃይሎች በተደራጀ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ነበር፡፡ በንግዱ ማኅበረሰብ፣ በልማት ድርጅቶች፣ በመንግሥት መዋቅር፣ በግለሰቦች እና በተገልጋዮች ጭምር በተደራጀ መንገድ በስፋት የሚታይ ነው።
እነዚህ አካላት ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ከቁጥጥር ውጭ ለማድረግ በፋይናንስ እና በንግድ ሥርዐቱ ውስጥ ሰርገው በመግባት ከፍተኛ የኢኮኖሚ አሻጥር ሲፈጽሙ ቆይተዋል" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ድርጊቱ ሀገሪቱ የውጭ ምንዛሬ እንድታጣ፣ የዋጋ ንረትና ኮንትሮባንድ እንዲባባስ እንዲሁም በፍጆታ እቃዎች ላይ ሰው ሠራሽ እጥረት እንዲፈጠር ማድረጉን አስታውቀዋል። ይህንን የተደራጀ አሻጥር ለመግታት መንግሥት እና የሚመለከታቸው የሕግ አካላት ባከናወኑት ሰፊ ኦፕሬሽን አሻጥሩን ማክሸፍ መቻሉ ተገልጿል።
በሌላ በኩል በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት እንዲሁም የሕዝብ ተቋማት ውስጥ የተሰገሰጉ ሌቦችን በማጽዳት ረገድ መንግሥት ቁርጠኛ እርምጃ እየወሰደ እንደሚገኝ ያስታወቁት ወ/ሮ እናትዓለም በሕዝብ ሀብት ላይ ከፍተኛ ምዝበራ የፈጸሙ እና ተቋማዊ አሻጥር በሠሩ አመራሮች እና ሌሎች የጥቅም ትስስሮችና ድርጅቶች ላይ የማያዳግም እርምጃ መወሰዱንም አስታውቀዋል። በተለይም በሚከተሉት ቁልፍ ዘርፎች ላይ በተፈጸሙ ወንጀሎች ሰፊ ማጣራት ተደርጎ ተጠያቂነት ሰፍኗል ሲሉ ገልጸዋል፡
በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት፣ እንዲሁም ልዩ ልዩ የልማት ዘርፎች ውስጥ የተፈጸሙ ዋና ዋና የሙስና እና አሻጥር ወንጀሎችን ለማረም በተወሰዱት ሰፊ ኦፕሬሽኖች እና ሕግ የማስከበር እርምጃዎች ተጨባጭ ውጤቶች ተመዝግበዋል። ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ጋር በተያያዘ ማሻሻያውን ለማደናቀፍ በማሰብ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን በማከማቸት እጥረት እንዲፈጠርና ዋጋ እንዲንር ሲያደርጉ የነበሩ 13 አቅራቢ ድርጅቶች ባለቤቶች ላይ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷል፤ ሕገ-ወጥ ተግባር ሲፈጽሙ በነበሩ ከ7 ሺህ በላይ የንግድ ድርጅቶችና መጋዘኖች ላይ የማሸግ እርምጃ ተወስዷል።
በፋይናንስ ተቋማት እና የገንዘብ ዝውውር፡ በሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር፣ በሐዋላ እና በጥቁር ገበያ ተሳታፊ የሆኑ 169 ኢትዮጵያውያንና የውጭ ሀገር ዜጎች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተደራጀ መንገድ ከንግድ ባንክ ደንበኞች አካውንት ላይ በማጭበርበር ገንዘብ የወሰዱ 36 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው የባንክ ሒሳባቸው እንዲታገድ ተደርጓል።
ለሕገ-ወጥ ዝውውር ሽፋን ይሰጡ የነበሩ 7 የክሪፕቶ ካረንሲ መተግበሪያዎች በሀገር ውስጥ እንዳይሠሩ ሙሉ በሙሉ ታግደዋል፤ ምርት ልከው የውጭ ምንዛሬ ተመላሽ ያላደረጉ 29 ላኪ የንግድ ድርጅቶችና ግለሰቦች ላይም የህግ ተጠያቂነት ሰፍኗል።
በቤቲንግ እና ፊንቴክ ቢዝነሶች፡ የደንበኞችን መረጃ በመደበቅ መንግሥትን ግብር ያጭበረበሩ፣ ገቢያቸውን የሰወሩ እና ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር በፈጸሙ 38 የቤቲንግ ድርጅቶች ላይ እርምጃ ተወስዶ ባለቤቶቻቸው በቁጥጥር ስር ውለዋል፤ የእነዚህ ሕገ-ወጥ ተቋማት የባንክ ሒሳብ ታግዷል፤
በማዕድን ዘርፍ ሕገ-ወጥ ዝውውር፡ የወርቅ ምርትን ከገበያ ውጭ በኮንትሮባንድ በማስወጣት ወንጀል የተሳተፉ የመንግሥት ኃላፊዎችን፣ የፀጥታ መዋቅር አመራሮችን፣ አምራቾችን እና የውጭ ዜጎችን ጨምሮ 183 ግለሰቦች በሕግ ተጠያቂ ተደርገዋል። በወንጀሉ የተሳተፉ የውጭ ሀገር ዜጎች ከሀገር እንዲወጡ ተደርገዋል፤ ሕገ-ወጥ ወርቅ፣ የወርቅ ሚዛንና ማቅለጫ፣ የተለያዩ የውጭ ሀገራት ገንዘቦች፣ እንዲሁም የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ከነዳጅ አቅርቦት እና ሎጂስቲክስ አንጻር፡ በሕገ-ወጥ መንገድ የሽፋን ደብዳቤዎችን በማዘጋጀት፣ ነዳጅ በመደበቅ እና አየር በአየር በመሸጥ ወንጀል የተሳተፉ 38 የመንግሥት አመራሮች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተጨማሪም በሀገር አቀፍ ደረጃ በሕገ-ወጥ የነዳጅ ንግድ ላይ የተሰማሩ ከ650 በላይ ግለሰቦች፣ ማደያዎች እና አቅራቢ ኩባንያዎች ላይ የህግ እርምጃ ተወስዷል።
በአፈር ማዳበሪያ ግዢ አሻጥር፡ በተቋሙ የጥቅም ትስስር በመፍጠር ጥራት የጎደለውና ጊዜው ያለፈበት የአፈር ማዳበሪያ ግዢ እንዲፈጸም በማድረግ ሆን ብለው ችግር በፈጠሩ የግብርና ሚኒስቴር አመራሮች ላይ የወንጀል ተጠያቂነት እርምጃ ተወስዷል።
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል (EEP)፡ ተገቢው መመሪያ በሌለበት ሁኔታ ከ36 የዳታ ማይኒንግ ድርጅቶች ጋር ሕገ-ወጥ የኃይል ሽያጭ ውል የፈጸሙ 4 ከፍተኛ አመራሮች ላይ እርምጃ ተወስዷል። የኤሌክትሪክ ኃይል ስርቆት የፈጸሙ ድርጅቶች እና ግለሰቦችም እንዲሁ በሕግ እንዲጠየቁ ተደርጓል።
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የሰዎች ዝውውር የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ሲስተምን በማዛባት እና ጉቦ በመቀበል ወንጀል የተሳተፉ 8 ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል። እንዲሁም በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ የተሰማሩ 44 ደላሎች እና አዘዋዋሪዎች በሕግ ቁጥጥር ስር ሲውሉ፣ ሕገ-ወጥ ፈቃድ የነበራቸው ተቋማት ሙሉ በሙሉ ታሽገዋል።
በገቢዎችና ጉምሩክ ዘርፍ፡ የግብር ውሳኔዎችን በመቀነስ፣ ሐሰተኛ ደረሰኞች በማወራረድ፣ እና በሲስተም መረጃ በማጥፋት የመንግሥት ገቢን ባሳጡ አካላት ላይ ኦፕሬሽን ተካሂዷል። በራሳቸው፣ በዘመድ እና በሹፌሮቻቸው አካውንት በመጠቀም የጥቅም ትስስር የፈጠሩ 109 ተጠርጣሪዎች ተለይተው ከእነዚህ መካከል 91 ግለሰቦች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
መንግሥት የልማት እንቅፋት የሆኑትን ሙስና እና ሌብነት እንደማንኛውም ፈተና በጽናት እየተጋፈጣቸው መሆኑን ሚኒስትሯ አረጋግጠዋል።
መንግሥት ሌብነትን ለማጥፋት ዘመናዊ አሠራሮችን በመዘርጋት እና በዲሲፕሊን የታነጸ አመራር ለመገንባት ቁርጠኛ ነው" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ሕዝቡ በስፋት የሚያነሣቸውን "ሌብነትን አስቁሙልን" ጥያቄዎች ለመመለስ የተጀመረዉ ጠንካራ እርምጃ ውጤታማ እንዲሆኑ ማኅበረሰቡ ሙስናን በማጋለጥ፣ ሕጋዊ መብቱን በመደለያ ባለመጠየቅ እና ከሕገወጦች ጋር ባለመተባበር ከመንግሥት ጎን በመቆም ሀገርን ከሕገወጥነትና ሙስና የመከላከል ታሪካዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።
የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
Sponsored by
Surafel
1 day ago
በሙስናና ሕገ-ወጥ አሠራር የተሳተፉ አካላት ላይ የሕግ እርምጃ ተወሰደ
በኢትዮጵያ ተግባራዊ እየተደረገ ያለውን ሰፊ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ለማደናቀፍ በሚንቀሳቀሱ እና የሀገር ሀብት በሚመዘብሩ አካላት ላይ መንግሥት የማያዳግም እርምጃ እየወሰደ መሆኑን አስታወቀ።
የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ወይዘሮ እናትዓለም መለሰ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ፈጣን ልማትና ዕድገት እንድታረጋግጥ በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን ጠቅሰው፣ በዚህም ሰፋፊና አስደናቂ ሀገራዊ ውጤቶች መመዝገባቸውን ገልጸዋል። በዚህ ሂደት ግን ይህ ውጤት ጉዞው አልጋ በአልጋ እንዳልነበር አመላክተዋል። ከተለያዩ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ተግዳሮቶች ባሻገር፣ ሕገ-ወጥነት እና የሙስና ተግባራት የልማቱ ዋነኛ ፈተና ሆነው መቆየታቸውንም ክብርት ሚኒስትሯ አብራርተዋል።
እንደ ሚኒስትሯ ገለጻ፣ የሕገ-ወጥነት ችግር በአንድ ወገን ብቻ የሚፈጸም ሳይሆን በርካታ የኅብረተሰብ ክፍሎችን የሚያጠቃልል መሆኑን ገልጸው ከውስጥም ከውጪም ያሉ በርካታ ኃይሎች በተደራጀ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ነበር። በንግዱ ማኅበረሰብ፣ በልማት ድርጅቶች፣ በመንግሥት መዋቅር፣ በግለሰቦች እና በተገልጋዮች ጭምር በተደራጀ መንገድ በስፋት የሚታይ ነው።
እነዚህ አካላት ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ከቁጥጥር ውጭ ለማድረግ በፋይናንስ እና በንግድ ሥርዐቱ ውስጥ ሰርገው በመግባት ከፍተኛ የኢኮኖሚ አሻጥር ሲፈጽሙ ቆይተዋል" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ድርጊቱ ሀገሪቱ የውጭ ምንዛሬ እንድታጣ፣ የዋጋ ንረትና ኮንትሮባንድ እንዲባባስ እንዲሁም በፍጆታ እቃዎች ላይ ሰው ሠራሽ እጥረት እንዲፈጠር ማድረጉን አስታውቀዋል። ይህንን የተደራጀ አሻጥር ለመግታት መንግሥት እና የሚመለከታቸው የሕግ አካላት ባከናወኑት ሰፊ ኦፕሬሽን አሻጥሩን ማክሸፍ መቻሉ ተገልጿል።
በሌላ በኩል በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት እንዲሁም የሕዝብ ተቋማት ውስጥ የተሰገሰጉ ሌቦችን በማጽዳት ረገድ መንግሥት ቁርጠኛ እርምጃ እየወሰደ እንደሚገኝ ያስታወቁት ወ/ሮ እናትዓለም በሕዝብ ሀብት ላይ ከፍተኛ ምዝበራ የፈጸሙ እና ተቋማዊ አሻጥር በሠሩ አመራሮች እና ሌሎች የጥቅም ትስስሮችና ድርጅቶች ላይ የማያዳግም እርምጃ መወሰዱንም አስታውቀዋል። በተለይም በሚከተሉት ቁልፍ ዘርፎች ላይ በተፈጸሙ ወንጀሎች ሰፊ ማጣራት ተደርጎ ተጠያቂነት ሰፍኗል ሲሉ ገልጸዋል።
በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት፣ እንዲሁም ልዩ ልዩ የልማት ዘርፎች ውስጥ የተፈጸሙ ዋና ዋና የሙስና እና አሻጥር ወንጀሎችን ለማረም በተወሰዱት ሰፊ ኦፕሬሽኖች እና ሕግ የማስከበር እርምጃዎች ተጨባጭ ውጤቶች ተመዝግበዋል። ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ጋር በተያያዘ ማሻሻያውን ለማደናቀፍ በማሰብ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን በማከማቸት እጥረት እንዲፈጠርና ዋጋ እንዲንር ሲያደርጉ የነበሩ 13 አቅራቢ ድርጅቶች ባለቤቶች ላይ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷል፤ ሕገ-ወጥ ተግባር ሲፈጽሙ በነበሩ ከ7 ሺህ በላይ የንግድ ድርጅቶችና መጋዘኖች ላይ የማሸግ እርምጃ ተወስዷል።
በፋይናንስ ተቋማት እና የገንዘብ ዝውውር፡ በሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር፣ በሐዋላ እና በጥቁር ገበያ ተሳታፊ የሆኑ 169 ኢትዮጵያውያንና የውጭ ሀገር ዜጎች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተደራጀ መንገድ ከንግድ ባንክ ደንበኞች አካውንት ላይ በማጭበርበር ገንዘብ የወሰዱ 36 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው የባንክ ሒሳባቸው እንዲታገድ ተደርጓል።
ለሕገ-ወጥ ዝውውር ሽፋን ይሰጡ የነበሩ 7 የክሪፕቶ ካረንሲ መተግበሪያዎች በሀገር ውስጥ እንዳይሠሩ ሙሉ በሙሉ ታግደዋል፤ ምርት ልከው የውጭ ምንዛሬ ተመላሽ ያላደረጉ 29 ላኪ የንግድ ድርጅቶችና ግለሰቦች ላይም የህግ ተጠያቂነት ሰፍኗል።
በቤቲንግ እና ፊንቴክ ቢዝነሶች፡ የደንበኞችን መረጃ በመደበቅ መንግሥትን ግብር ያጭበረበሩ፣ ገቢያቸውን የሰወሩ እና ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር በፈጸሙ 38 የቤቲንግ ድርጅቶች ላይ እርምጃ ተወስዶ ባለቤቶቻቸው በቁጥጥር ስር ውለዋል፤ የእነዚህ ሕገ-ወጥ ተቋማት የባንክ ሒሳብ ታግዷል፤
በማዕድን ዘርፍ ሕገ-ወጥ ዝውውር፡ የወርቅ ምርትን ከገበያ ውጭ በኮንትሮባንድ በማስወጣት ወንጀል የተሳተፉ የመንግሥት ኃላፊዎችን፣ የፀጥታ መዋቅር አመራሮችን፣ አምራቾችን እና የውጭ ዜጎችን ጨምሮ 183 ግለሰቦች በሕግ ተጠያቂ ተደርገዋል። በወንጀሉ የተሳተፉ የውጭ ሀገር ዜጎች ከሀገር እንዲወጡ ተደርገዋል፤ ሕገ-ወጥ ወርቅ፣ የወርቅ ሚዛንና ማቅለጫ፣ የተለያዩ የውጭ ሀገራት ገንዘቦች፣ እንዲሁም የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ከነዳጅ አቅርቦት እና ሎጂስቲክስ አንጻር፡ በሕገ-ወጥ መንገድ የሽፋን ደብዳቤዎችን በማዘጋጀት፣ ነዳጅ በመደበቅ እና አየር በአየር በመሸጥ ወንጀል የተሳተፉ 38 የመንግሥት አመራሮች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተጨማሪም በሀገር አቀፍ ደረጃ በሕገ-ወጥ የነዳጅ ንግድ ላይ የተሰማሩ ከ650 በላይ ግለሰቦች፣ ማደያዎች እና አቅራቢ ኩባንያዎች ላይ የህግ እርምጃ ተወስዷል።
በአፈር ማዳበሪያ ግዢ አሻጥር፡ በተቋሙ የጥቅም ትስስር በመፍጠር ጥራት የጎደለውና ጊዜው ያለፈበት የአፈር ማዳበሪያ ግዢ እንዲፈጸም በማድረግ ሆን ብለው ችግር በፈጠሩ የግብርና ሚኒስቴር አመራሮች ላይ የወንጀል ተጠያቂነት እርምጃ ተወስዷል።
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል (EEP)፡ ተገቢው መመሪያ በሌለበት ሁኔታ ከ36 የዳታ ማይኒንግ ድርጅቶች ጋር ሕገ-ወጥ የኃይል ሽያጭ ውል የፈጸሙ 4 ከፍተኛ አመራሮች ላይ እርምጃ ተወስዷል። የኤሌክትሪክ ኃይል ስርቆት የፈጸሙ ድርጅቶች እና ግለሰቦችም እንዲሁ በሕግ እንዲጠየቁ ተደርጓል።
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የሰዎች ዝውውር የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ሲስተምን በማዛባት እና ጉቦ በመቀበል ወንጀል የተሳተፉ 8 ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል። እንዲሁም በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ የተሰማሩ 44 ደላሎች እና አዘዋዋሪዎች በሕግ ቁጥጥር ስር ሲውሉ፣ ሕገ-ወጥ ፈቃድ የነበራቸው ተቋማት ሙሉ በሙሉ ታሽገዋል።
በገቢዎችና ጉምሩክ ዘርፍ፡ የግብር ውሳኔዎችን በመቀነስ፣ ሐሰተኛ ደረሰኞች በማወራረድ፣ እና በሲስተም መረጃ በማጥፋት የመንግሥት ገቢን ባሳጡ አካላት ላይ ኦፕሬሽን ተካሂዷል።
በራሳቸው፣ በዘመድ እና በሹፌሮቻቸው አካውንት በመጠቀም የጥቅም ትስስር የፈጠሩ 109 ተጠርጣሪዎች ተለይተው ከእነዚህ መካከል 91 ግለሰቦች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
መንግሥት የልማት እንቅፋት የሆኑትን ሙስና እና ሌብነት እንደማንኛውም ፈተና በጽናት እየተጋፈጣቸው መሆኑን ሚኒስትሯ አረጋግጠዋል።
መንግሥት ሌብነትን ለማጥፋት ዘመናዊ አሠራሮችን በመዘርጋት እና በዲሲፕሊን የታነጸ አመራር ለመገንባት ቁርጠኛ ነው" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ሕዝቡ በስፋት የሚያነሣቸውን "ሌብነትን አስቁሙልን" ጥያቄዎች ለመመለስ የተጀመረዉ ጠንካራ እርምጃ ውጤታማ እንዲሆኑ ማኅበረሰቡ ሙስናን በማጋለጥ፣ ሕጋዊ መብቱን በመደለያ ባለመጠየቅ እና ከሕገወጦች ጋር ባለመተባበር ከመንግሥት ጎን በመቆም ሀገርን ከሕገወጥነትና ሙስና የመከላከል ታሪካዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።
Via EBC
በኢትዮጵያ ተግባራዊ እየተደረገ ያለውን ሰፊ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ለማደናቀፍ በሚንቀሳቀሱ እና የሀገር ሀብት በሚመዘብሩ አካላት ላይ መንግሥት የማያዳግም እርምጃ እየወሰደ መሆኑን አስታወቀ።
የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ወይዘሮ እናትዓለም መለሰ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ፈጣን ልማትና ዕድገት እንድታረጋግጥ በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን ጠቅሰው፣ በዚህም ሰፋፊና አስደናቂ ሀገራዊ ውጤቶች መመዝገባቸውን ገልጸዋል። በዚህ ሂደት ግን ይህ ውጤት ጉዞው አልጋ በአልጋ እንዳልነበር አመላክተዋል። ከተለያዩ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ተግዳሮቶች ባሻገር፣ ሕገ-ወጥነት እና የሙስና ተግባራት የልማቱ ዋነኛ ፈተና ሆነው መቆየታቸውንም ክብርት ሚኒስትሯ አብራርተዋል።
እንደ ሚኒስትሯ ገለጻ፣ የሕገ-ወጥነት ችግር በአንድ ወገን ብቻ የሚፈጸም ሳይሆን በርካታ የኅብረተሰብ ክፍሎችን የሚያጠቃልል መሆኑን ገልጸው ከውስጥም ከውጪም ያሉ በርካታ ኃይሎች በተደራጀ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ነበር። በንግዱ ማኅበረሰብ፣ በልማት ድርጅቶች፣ በመንግሥት መዋቅር፣ በግለሰቦች እና በተገልጋዮች ጭምር በተደራጀ መንገድ በስፋት የሚታይ ነው።
እነዚህ አካላት ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ከቁጥጥር ውጭ ለማድረግ በፋይናንስ እና በንግድ ሥርዐቱ ውስጥ ሰርገው በመግባት ከፍተኛ የኢኮኖሚ አሻጥር ሲፈጽሙ ቆይተዋል" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ድርጊቱ ሀገሪቱ የውጭ ምንዛሬ እንድታጣ፣ የዋጋ ንረትና ኮንትሮባንድ እንዲባባስ እንዲሁም በፍጆታ እቃዎች ላይ ሰው ሠራሽ እጥረት እንዲፈጠር ማድረጉን አስታውቀዋል። ይህንን የተደራጀ አሻጥር ለመግታት መንግሥት እና የሚመለከታቸው የሕግ አካላት ባከናወኑት ሰፊ ኦፕሬሽን አሻጥሩን ማክሸፍ መቻሉ ተገልጿል።
በሌላ በኩል በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት እንዲሁም የሕዝብ ተቋማት ውስጥ የተሰገሰጉ ሌቦችን በማጽዳት ረገድ መንግሥት ቁርጠኛ እርምጃ እየወሰደ እንደሚገኝ ያስታወቁት ወ/ሮ እናትዓለም በሕዝብ ሀብት ላይ ከፍተኛ ምዝበራ የፈጸሙ እና ተቋማዊ አሻጥር በሠሩ አመራሮች እና ሌሎች የጥቅም ትስስሮችና ድርጅቶች ላይ የማያዳግም እርምጃ መወሰዱንም አስታውቀዋል። በተለይም በሚከተሉት ቁልፍ ዘርፎች ላይ በተፈጸሙ ወንጀሎች ሰፊ ማጣራት ተደርጎ ተጠያቂነት ሰፍኗል ሲሉ ገልጸዋል።
በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት፣ እንዲሁም ልዩ ልዩ የልማት ዘርፎች ውስጥ የተፈጸሙ ዋና ዋና የሙስና እና አሻጥር ወንጀሎችን ለማረም በተወሰዱት ሰፊ ኦፕሬሽኖች እና ሕግ የማስከበር እርምጃዎች ተጨባጭ ውጤቶች ተመዝግበዋል። ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ጋር በተያያዘ ማሻሻያውን ለማደናቀፍ በማሰብ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን በማከማቸት እጥረት እንዲፈጠርና ዋጋ እንዲንር ሲያደርጉ የነበሩ 13 አቅራቢ ድርጅቶች ባለቤቶች ላይ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷል፤ ሕገ-ወጥ ተግባር ሲፈጽሙ በነበሩ ከ7 ሺህ በላይ የንግድ ድርጅቶችና መጋዘኖች ላይ የማሸግ እርምጃ ተወስዷል።
በፋይናንስ ተቋማት እና የገንዘብ ዝውውር፡ በሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር፣ በሐዋላ እና በጥቁር ገበያ ተሳታፊ የሆኑ 169 ኢትዮጵያውያንና የውጭ ሀገር ዜጎች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተደራጀ መንገድ ከንግድ ባንክ ደንበኞች አካውንት ላይ በማጭበርበር ገንዘብ የወሰዱ 36 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው የባንክ ሒሳባቸው እንዲታገድ ተደርጓል።
ለሕገ-ወጥ ዝውውር ሽፋን ይሰጡ የነበሩ 7 የክሪፕቶ ካረንሲ መተግበሪያዎች በሀገር ውስጥ እንዳይሠሩ ሙሉ በሙሉ ታግደዋል፤ ምርት ልከው የውጭ ምንዛሬ ተመላሽ ያላደረጉ 29 ላኪ የንግድ ድርጅቶችና ግለሰቦች ላይም የህግ ተጠያቂነት ሰፍኗል።
በቤቲንግ እና ፊንቴክ ቢዝነሶች፡ የደንበኞችን መረጃ በመደበቅ መንግሥትን ግብር ያጭበረበሩ፣ ገቢያቸውን የሰወሩ እና ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር በፈጸሙ 38 የቤቲንግ ድርጅቶች ላይ እርምጃ ተወስዶ ባለቤቶቻቸው በቁጥጥር ስር ውለዋል፤ የእነዚህ ሕገ-ወጥ ተቋማት የባንክ ሒሳብ ታግዷል፤
በማዕድን ዘርፍ ሕገ-ወጥ ዝውውር፡ የወርቅ ምርትን ከገበያ ውጭ በኮንትሮባንድ በማስወጣት ወንጀል የተሳተፉ የመንግሥት ኃላፊዎችን፣ የፀጥታ መዋቅር አመራሮችን፣ አምራቾችን እና የውጭ ዜጎችን ጨምሮ 183 ግለሰቦች በሕግ ተጠያቂ ተደርገዋል። በወንጀሉ የተሳተፉ የውጭ ሀገር ዜጎች ከሀገር እንዲወጡ ተደርገዋል፤ ሕገ-ወጥ ወርቅ፣ የወርቅ ሚዛንና ማቅለጫ፣ የተለያዩ የውጭ ሀገራት ገንዘቦች፣ እንዲሁም የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ከነዳጅ አቅርቦት እና ሎጂስቲክስ አንጻር፡ በሕገ-ወጥ መንገድ የሽፋን ደብዳቤዎችን በማዘጋጀት፣ ነዳጅ በመደበቅ እና አየር በአየር በመሸጥ ወንጀል የተሳተፉ 38 የመንግሥት አመራሮች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተጨማሪም በሀገር አቀፍ ደረጃ በሕገ-ወጥ የነዳጅ ንግድ ላይ የተሰማሩ ከ650 በላይ ግለሰቦች፣ ማደያዎች እና አቅራቢ ኩባንያዎች ላይ የህግ እርምጃ ተወስዷል።
በአፈር ማዳበሪያ ግዢ አሻጥር፡ በተቋሙ የጥቅም ትስስር በመፍጠር ጥራት የጎደለውና ጊዜው ያለፈበት የአፈር ማዳበሪያ ግዢ እንዲፈጸም በማድረግ ሆን ብለው ችግር በፈጠሩ የግብርና ሚኒስቴር አመራሮች ላይ የወንጀል ተጠያቂነት እርምጃ ተወስዷል።
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል (EEP)፡ ተገቢው መመሪያ በሌለበት ሁኔታ ከ36 የዳታ ማይኒንግ ድርጅቶች ጋር ሕገ-ወጥ የኃይል ሽያጭ ውል የፈጸሙ 4 ከፍተኛ አመራሮች ላይ እርምጃ ተወስዷል። የኤሌክትሪክ ኃይል ስርቆት የፈጸሙ ድርጅቶች እና ግለሰቦችም እንዲሁ በሕግ እንዲጠየቁ ተደርጓል።
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የሰዎች ዝውውር የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ሲስተምን በማዛባት እና ጉቦ በመቀበል ወንጀል የተሳተፉ 8 ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል። እንዲሁም በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ የተሰማሩ 44 ደላሎች እና አዘዋዋሪዎች በሕግ ቁጥጥር ስር ሲውሉ፣ ሕገ-ወጥ ፈቃድ የነበራቸው ተቋማት ሙሉ በሙሉ ታሽገዋል።
በገቢዎችና ጉምሩክ ዘርፍ፡ የግብር ውሳኔዎችን በመቀነስ፣ ሐሰተኛ ደረሰኞች በማወራረድ፣ እና በሲስተም መረጃ በማጥፋት የመንግሥት ገቢን ባሳጡ አካላት ላይ ኦፕሬሽን ተካሂዷል።
በራሳቸው፣ በዘመድ እና በሹፌሮቻቸው አካውንት በመጠቀም የጥቅም ትስስር የፈጠሩ 109 ተጠርጣሪዎች ተለይተው ከእነዚህ መካከል 91 ግለሰቦች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
መንግሥት የልማት እንቅፋት የሆኑትን ሙስና እና ሌብነት እንደማንኛውም ፈተና በጽናት እየተጋፈጣቸው መሆኑን ሚኒስትሯ አረጋግጠዋል።
መንግሥት ሌብነትን ለማጥፋት ዘመናዊ አሠራሮችን በመዘርጋት እና በዲሲፕሊን የታነጸ አመራር ለመገንባት ቁርጠኛ ነው" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ሕዝቡ በስፋት የሚያነሣቸውን "ሌብነትን አስቁሙልን" ጥያቄዎች ለመመለስ የተጀመረዉ ጠንካራ እርምጃ ውጤታማ እንዲሆኑ ማኅበረሰቡ ሙስናን በማጋለጥ፣ ሕጋዊ መብቱን በመደለያ ባለመጠየቅ እና ከሕገወጦች ጋር ባለመተባበር ከመንግሥት ጎን በመቆም ሀገርን ከሕገወጥነትና ሙስና የመከላከል ታሪካዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።
Via EBC
1 day ago
የመብራት ምሰሶዎችን ከገጩ አሽከርካሪዎች ከ9 ሚሊዮን ብር በላይ የጉዳት ካሳ ተሰበሰበ
በአዲስ አበባ ከተማ በጥንቃቄ ጉድለት ምክንያት የመብራት ምሰሶዎችን ከገጩ አሽከርካሪዎች 9 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር የጉዳት ካሳ መሰብሰቡን የአዲስ አበባ የመብራት አገልግሎት አስተዳደር ባለስልጣን አስታውቋል።
የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሰብስብ ሁሴን እንደገለፁት ባለስልጣኑ ከተቋቋመ ሁለት ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የከተማዋን የመብራት አገልግሎት ዘመናዊ ለማድረግ የተለያዩ የልማትና የማሻሻያ ስራዎች ተከናውነዋል።
በተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመት በከተማዋ የሚገኙ 41 ሺህ 283 የመብራት ምሰሶዎች በጂኦግራፊያዊ የመረጃ ሥርዓት እንዲመዘገቡ መደረጉ ተገልጿል። ይህ ሥርዓት የመብራት ምሰሶዎችን በዲጂታል መንገድ ለመከታተል፣ ቁጥጥርን ለማጠናከር እና የጥገና ሥራዎችን በፍጥነትና በብቃት ለማከናወን እንደሚያግዝ ተጠቁሟል።
ባለስልጣኑ ለብስራት ሬዲዮ የላከው መረጃ እንደሚያመላክተው የከተማዋን የመብራት መሠረተ ልማት ይበልጥ ለማዘመን፣ የህዝብ ንብረትን ከጉዳት ለመጠበቅ እና ተመሳሳይ አደጋዎችን ለመቀነስ የቁጥጥርና የማሻሻያ ሥራዎች እየተከናወኑ ናቸው።
Seledadotio
Seledadotio
በአዲስ አበባ ከተማ በጥንቃቄ ጉድለት ምክንያት የመብራት ምሰሶዎችን ከገጩ አሽከርካሪዎች 9 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር የጉዳት ካሳ መሰብሰቡን የአዲስ አበባ የመብራት አገልግሎት አስተዳደር ባለስልጣን አስታውቋል።
የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሰብስብ ሁሴን እንደገለፁት ባለስልጣኑ ከተቋቋመ ሁለት ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የከተማዋን የመብራት አገልግሎት ዘመናዊ ለማድረግ የተለያዩ የልማትና የማሻሻያ ስራዎች ተከናውነዋል።
በተጠናቀቀው የ2018 በጀት ዓመት በከተማዋ የሚገኙ 41 ሺህ 283 የመብራት ምሰሶዎች በጂኦግራፊያዊ የመረጃ ሥርዓት እንዲመዘገቡ መደረጉ ተገልጿል። ይህ ሥርዓት የመብራት ምሰሶዎችን በዲጂታል መንገድ ለመከታተል፣ ቁጥጥርን ለማጠናከር እና የጥገና ሥራዎችን በፍጥነትና በብቃት ለማከናወን እንደሚያግዝ ተጠቁሟል።
ባለስልጣኑ ለብስራት ሬዲዮ የላከው መረጃ እንደሚያመላክተው የከተማዋን የመብራት መሠረተ ልማት ይበልጥ ለማዘመን፣ የህዝብ ንብረትን ከጉዳት ለመጠበቅ እና ተመሳሳይ አደጋዎችን ለመቀነስ የቁጥጥርና የማሻሻያ ሥራዎች እየተከናወኑ ናቸው።
Seledadotio
Seledadotio
1 day ago
የግብፅ ወታደራዊ ግዙፍነት ማሳያ፡
"ኦክታጎን"
ግብፅ በፕሬዝዳንት አብደል ፈታህ አል-ሲሲ የሚመራውን ሜጋ ፕሮጀክት አካል በማድረግ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ትኩረትን የሳበውን አዲሱን የመከላከያ ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤት "ኦክታጎን" (The Octagon) እውን አድርጋለች።
ከካይሮ በስተምስራቅ 45 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው አዲሱ አስተዳደራዊ ዋና ከተማ ውስጥ የተገነባው ይህ ወታደራዊ ካምፕ የአሜሪካውን "ፔንታጎን" በቆዳ ስፋቱና በዘመናዊነቱ ለመብለጥ ታስቦ የተሰራ የስልታዊ እዝ ማዕከል ነው።
መዋቅራዊ ቅርጽ እና አርክቴክቸር
የመከላከያ ግቢው "ኦክታጎን" የሚለውን ስም ያገኘው ህንጻዎቹ ስምንት ጎን (ስምንት ማዕዘን) ባለው የጂኦሜትሪ ቅርፅ በመገንባታቸው ነው።
አጠቃላይ ግቢው 50 ካሬ ኪሎ ሜትር (ወደ 12,500 ሄክታር) ስፋት ያለው ሲሆን የህንጻዎቹ ቅርፅ የጥንታዊ ግብፅ (Pharaonic) የህንጻ ጥበብ እና የዘመናዊ ወታደራዊ አርክቴክቸር ቅይጥ ነው።
በግቢው ማዕከል ውስጥ በአጠቃላይ 10 ዋና ዋና ስምንት ማዕዘናዊ ህንጻዎች ይገኛሉ፡
8 የጦር ክፍሎች ህንጻዎች
እያንዳንዱ ህንጻ የተለየ የጦር ክፍልን (የምድር ጦር፣ የባህር ጦር፣ የአየር ጦር፣ የአየር መከላከያ፣ የቪአይፒ ጥበቃ፣ ልዩ ኃይል እና የሎጂስቲክስ ክፍሎችን) በገለልተኝነትና በተቀናጀ መልኩ ያስተዳድራል።
2 የማዕከላዊ እዝ ህንጻዎች
በግቢው መሃል ላይ የሚገኙት እነዚህ ሁለት ህንጻዎች የሀገሪቱን ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች ቢሮዎች፣ የማዕከላዊ ስልታዊ እዝ እና አጠቃላይ የጦር እንቅስቃሴዎችን የሚያስተጋብሩ የቁጥጥር ክፍሎችን ያቀፉ ናቸው።
በውስጡ ያካተታቸው ዋና ዋና ተቋማት
ኦክታጎን ተራ የአስተዳደር ቢሮ ሳይሆን ሙሉ በሙሉ ራሱን ችሎ የሚንቀሳቀስ ዘመናዊ ወታደራዊ ከተማ ነው። በውስጡ የሚከተሉትን ቁልፍ መሰረተ ልማቶች ያካትታል፡
1. የስልታዊ ቁጥጥር እና የውሂብ ማዕከላት
የሀገሪቱን አጠቃላይ የደህንነት፣ የመገናኛ እና የሳተላይት መረጃዎች በዘመናዊ ዲጂታል ቴክኖሎጂ እና አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የሚቆጣጠር ዋና ማዕከል አለው።
በተጨማሪም የሀገሪቱን የሳይበር መከላከያ የሚያስተዳድሩ ከፍተኛ ጥበቃ የሚደረግላቸው የመረጃ ቋቶች (Data Centers) ተዘርግተውበታል።
2. የምድር ውስጥ አደጋ ጊዜ መጠለያዎች (Bunkers)
ከምድር በታች በከፍተኛ ጥልቀት የተገነቡ፣ የኒውክሌር፣ የባዮሎጂካል ወይም የከባድ መሳሪያ ጥቃቶችን መቋቋም የሚችሉ የቁጥጥር ክፍሎች እና የመጠለያ ጓዳዎች ተዘጋጅተውበታል።
3. ራስን የማስቻል አቅም
ካምፑ ከውጭ የሚመጣ ማንኛውም የኃይል ወይም የውሃ መሰረተ ልማት ቢቋረጥ እንኳ፣ ለረጅም ጊዜ በራሱ የፀሐይ ብርሃን ኃይል ማመንጫዎች፣ ግዙፍ የውሃ ማከማቻዎች እና የውሃ ማጣሪያ ጣቢያዎች ሙሉ በሙሉ መስራት የሚችልበት ሲስተም ተዘርግቶለታል።
4. የመኖሪያ እና የአገልግሎት ቀጠናዎች
ለወታደራዊ መኮንኖች እና ለሰራተኞች የተገነቡ ዘመናዊ የመኖሪያ ህንጻዎች፣ የታጠቁ የህክምና ማዕከላት፣ የስፖርት ስታዲየሞች፣ የመዝናኛ ስፍራዎች እና የሄሊኮፕተር ማረፊያዎችን (Helipads) ያካትታል።
ስልታዊ እና ጂኦ-ፖለቲካዊ ትርጉም
የዚህ ፕሮጀክት እውን መሆን በሰሜን አፍሪካ እና በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን የወታደራዊ ኃይል ሚዛን ያንጸባረቀበት በርካታ ስልታዊ ምክንያቶች አሉት፡
ቀደም ሲል በታሪካዊቷ ካይሮ ከተማ ተበታትነው የነበሩትን የመከላከያ ክፍሎች በአንድ ከፍተኛ ጥበቃ በሚደረግለት ስልታዊ ቦታ ስር ማጠቃለሉ የውሳኔ አሰጣጥ ሂደቱን ያፈጥነዋል።
የቀደመው የካይሮው መከላከያ ሚኒስቴር ለከተማ ትራፊክ መጨናነቅ እና ለህዝባዊ አመፆች ወይም ጥቃቶች የተጋለጠ በመሆኑ፣ ወታደራዊ መሪያቸውን ከከተማ ሁከት ወደራቀና ሙሉ በሙሉ ወደተጠበቀ ቀጠና ማዛወር አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል።
ፕሮጀክቱ በቢሊዮን የሚቆጠሩ ዶላሮች እንደወጡበት የሚገመት ሲሆን፣ ግብፅ በስራ ላይ ያላትን የኢኮኖሚ እና የወታደራዊ አቅም ለቀጠናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ኃይሎች ለማሳየት የተቀየሰ ትልቅ ፖለቲካዊ መልእክት ነው።
"ኦክታጎን"
ግብፅ በፕሬዝዳንት አብደል ፈታህ አል-ሲሲ የሚመራውን ሜጋ ፕሮጀክት አካል በማድረግ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ትኩረትን የሳበውን አዲሱን የመከላከያ ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤት "ኦክታጎን" (The Octagon) እውን አድርጋለች።
ከካይሮ በስተምስራቅ 45 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው አዲሱ አስተዳደራዊ ዋና ከተማ ውስጥ የተገነባው ይህ ወታደራዊ ካምፕ የአሜሪካውን "ፔንታጎን" በቆዳ ስፋቱና በዘመናዊነቱ ለመብለጥ ታስቦ የተሰራ የስልታዊ እዝ ማዕከል ነው።
መዋቅራዊ ቅርጽ እና አርክቴክቸር
የመከላከያ ግቢው "ኦክታጎን" የሚለውን ስም ያገኘው ህንጻዎቹ ስምንት ጎን (ስምንት ማዕዘን) ባለው የጂኦሜትሪ ቅርፅ በመገንባታቸው ነው።
አጠቃላይ ግቢው 50 ካሬ ኪሎ ሜትር (ወደ 12,500 ሄክታር) ስፋት ያለው ሲሆን የህንጻዎቹ ቅርፅ የጥንታዊ ግብፅ (Pharaonic) የህንጻ ጥበብ እና የዘመናዊ ወታደራዊ አርክቴክቸር ቅይጥ ነው።
በግቢው ማዕከል ውስጥ በአጠቃላይ 10 ዋና ዋና ስምንት ማዕዘናዊ ህንጻዎች ይገኛሉ፡
8 የጦር ክፍሎች ህንጻዎች
እያንዳንዱ ህንጻ የተለየ የጦር ክፍልን (የምድር ጦር፣ የባህር ጦር፣ የአየር ጦር፣ የአየር መከላከያ፣ የቪአይፒ ጥበቃ፣ ልዩ ኃይል እና የሎጂስቲክስ ክፍሎችን) በገለልተኝነትና በተቀናጀ መልኩ ያስተዳድራል።
2 የማዕከላዊ እዝ ህንጻዎች
በግቢው መሃል ላይ የሚገኙት እነዚህ ሁለት ህንጻዎች የሀገሪቱን ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች ቢሮዎች፣ የማዕከላዊ ስልታዊ እዝ እና አጠቃላይ የጦር እንቅስቃሴዎችን የሚያስተጋብሩ የቁጥጥር ክፍሎችን ያቀፉ ናቸው።
በውስጡ ያካተታቸው ዋና ዋና ተቋማት
ኦክታጎን ተራ የአስተዳደር ቢሮ ሳይሆን ሙሉ በሙሉ ራሱን ችሎ የሚንቀሳቀስ ዘመናዊ ወታደራዊ ከተማ ነው። በውስጡ የሚከተሉትን ቁልፍ መሰረተ ልማቶች ያካትታል፡
1. የስልታዊ ቁጥጥር እና የውሂብ ማዕከላት
የሀገሪቱን አጠቃላይ የደህንነት፣ የመገናኛ እና የሳተላይት መረጃዎች በዘመናዊ ዲጂታል ቴክኖሎጂ እና አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የሚቆጣጠር ዋና ማዕከል አለው።
በተጨማሪም የሀገሪቱን የሳይበር መከላከያ የሚያስተዳድሩ ከፍተኛ ጥበቃ የሚደረግላቸው የመረጃ ቋቶች (Data Centers) ተዘርግተውበታል።
2. የምድር ውስጥ አደጋ ጊዜ መጠለያዎች (Bunkers)
ከምድር በታች በከፍተኛ ጥልቀት የተገነቡ፣ የኒውክሌር፣ የባዮሎጂካል ወይም የከባድ መሳሪያ ጥቃቶችን መቋቋም የሚችሉ የቁጥጥር ክፍሎች እና የመጠለያ ጓዳዎች ተዘጋጅተውበታል።
3. ራስን የማስቻል አቅም
ካምፑ ከውጭ የሚመጣ ማንኛውም የኃይል ወይም የውሃ መሰረተ ልማት ቢቋረጥ እንኳ፣ ለረጅም ጊዜ በራሱ የፀሐይ ብርሃን ኃይል ማመንጫዎች፣ ግዙፍ የውሃ ማከማቻዎች እና የውሃ ማጣሪያ ጣቢያዎች ሙሉ በሙሉ መስራት የሚችልበት ሲስተም ተዘርግቶለታል።
4. የመኖሪያ እና የአገልግሎት ቀጠናዎች
ለወታደራዊ መኮንኖች እና ለሰራተኞች የተገነቡ ዘመናዊ የመኖሪያ ህንጻዎች፣ የታጠቁ የህክምና ማዕከላት፣ የስፖርት ስታዲየሞች፣ የመዝናኛ ስፍራዎች እና የሄሊኮፕተር ማረፊያዎችን (Helipads) ያካትታል።
ስልታዊ እና ጂኦ-ፖለቲካዊ ትርጉም
የዚህ ፕሮጀክት እውን መሆን በሰሜን አፍሪካ እና በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን የወታደራዊ ኃይል ሚዛን ያንጸባረቀበት በርካታ ስልታዊ ምክንያቶች አሉት፡
ቀደም ሲል በታሪካዊቷ ካይሮ ከተማ ተበታትነው የነበሩትን የመከላከያ ክፍሎች በአንድ ከፍተኛ ጥበቃ በሚደረግለት ስልታዊ ቦታ ስር ማጠቃለሉ የውሳኔ አሰጣጥ ሂደቱን ያፈጥነዋል።
የቀደመው የካይሮው መከላከያ ሚኒስቴር ለከተማ ትራፊክ መጨናነቅ እና ለህዝባዊ አመፆች ወይም ጥቃቶች የተጋለጠ በመሆኑ፣ ወታደራዊ መሪያቸውን ከከተማ ሁከት ወደራቀና ሙሉ በሙሉ ወደተጠበቀ ቀጠና ማዛወር አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል።
ፕሮጀክቱ በቢሊዮን የሚቆጠሩ ዶላሮች እንደወጡበት የሚገመት ሲሆን፣ ግብፅ በስራ ላይ ያላትን የኢኮኖሚ እና የወታደራዊ አቅም ለቀጠናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ኃይሎች ለማሳየት የተቀየሰ ትልቅ ፖለቲካዊ መልእክት ነው።
1 day ago
የባሕር ዳሩ ደጅ አዝማች በላይ ዘለቀ ኢንተርናሽናል አውሮፕላን ማረፊያ አዲስ ተርሚናል ዛሬ ይመረቃል ::
ሁለት አመት ያህል የግንባታ ጊዜ የወሰደውና ከ40 ሚሊየን ዶላር በላይ ወጭ የተደረገበት አዲሱ ተርሚነኣል እጅግ ዘምናዊና አለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ነው ተብሏል::
ደጅ አዝማች በላይ ዘለቀ ዘመናዊ ተርሚናል የኢትዮጵያ የኤርፖርቶች ድርጅት ለማስፋፋት እቅድ ከተያዘላቸው ተርሚናሎች አንዱ የነበረ ሲሆን ግንባታዉንም በአጭር ጊዚ ውስጥ ለማጠናቀቅ ችሏል ::
በአሁኑ ሰአት በተሻለ ደረጃ ዓለም አቀፍ ደረጃዎችን ባሟላ መልኩ የተገነባ ሲሆን በቅርቡ በአካባቢው የተመረቁ የቱርስቲ መዳረሻዎችን ጨምሮ በባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስቴዲየም የሚካሄዱ ውድድሮችን ለማስተናግድ ብሎም በዘላቂነት ለህዝቡ ሰፊ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል መሆኑን መረጃዎች ይጠቁማሉ::
ሁለት አመት ያህል የግንባታ ጊዜ የወሰደውና ከ40 ሚሊየን ዶላር በላይ ወጭ የተደረገበት አዲሱ ተርሚነኣል እጅግ ዘምናዊና አለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ነው ተብሏል::
ደጅ አዝማች በላይ ዘለቀ ዘመናዊ ተርሚናል የኢትዮጵያ የኤርፖርቶች ድርጅት ለማስፋፋት እቅድ ከተያዘላቸው ተርሚናሎች አንዱ የነበረ ሲሆን ግንባታዉንም በአጭር ጊዚ ውስጥ ለማጠናቀቅ ችሏል ::
በአሁኑ ሰአት በተሻለ ደረጃ ዓለም አቀፍ ደረጃዎችን ባሟላ መልኩ የተገነባ ሲሆን በቅርቡ በአካባቢው የተመረቁ የቱርስቲ መዳረሻዎችን ጨምሮ በባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስቴዲየም የሚካሄዱ ውድድሮችን ለማስተናግድ ብሎም በዘላቂነት ለህዝቡ ሰፊ አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል መሆኑን መረጃዎች ይጠቁማሉ::
2 days ago
የኢትዮጵያ ትንሳኤ !
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ የብስራት አድማስ እና የዓለም ዓይኖች ማረፊያ እየሆነች ትገኛለች።
እሷ የታሪክ እምብርት፣ የሰው ዘር መገኛ እና የነፃነት ማኅተም ናት። ዛሬ ደግሞ በልጆቿ ጽናት እና በማይበገረው ህዝባዊ ወኔያቸው አዲስ የትንሳኤ ምዕራፍ እየተቀኘች ትገኛለች።
ይህ የትንሳኤ ብርሃን ለራሷ ብቻ ሳይሆን፣ ለመላው ጥቁር ህዝብ እና ለአፍሪካ አህጉር አዲስ የብስራት አድማስ እየቀደደ ነው።
የዚህች ታላቅ ሀገር ትንሳኤ ከባዶ የተነሳ ሳይሆን፣ ከጥንታዊው የክብር ሥርዓቷ እና ካልተደፈረው ማንነቷ የተቀዳ ነው። አፍሪካ በቅኝ አገዛዝ ቀንበር ሥር በነበረችበት የጨለማ ዘመን፣ ኢትዮጵያ የነፃነት ብቸኛ ፋኖስ ሆና እንዳበራች ሁሉ፣ ዛሬም ያ የወርቃማ ታሪክ በዘመናዊው ትውልድ ልብ ውስጥ እንደገና እየተቀጣጠለ ይገኛል።
በመሆኑም ይህች የአናብስት ምድር የገጠሟትን ዘመናዊ ፈተናዎች፣ የኢኮኖሚ ጫናዎች እና ማህበራዊ ውጣ ውረዶች በራሷ ልጆች ጥረት እና ጥንካሬ እያሸነፈች ትገኛለች።
የኢትዮጵያ ህዝብ ታታሪነቱ፣ ለነጻነት ቀናኢነቱ፣ የማይበገረው ፅናቱ እና ለሀገሩ ያለው ጥልቅ ፍቅር አዲሱን የትንሳኤ መንገድ እያቀናው ነው።
በዚህ ጽናት ላይ የተገነባው የኢትዮጵያ ትንሳኤ የመላው አፍሪካም ትንሳኤ ነው። አፍሪካ ለዘመናት የድህነት፣ የጦርነት እና የተስፋ መቁረጥ ምድር ተደርጋ በምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን ስትሳል ብትኖርም፤ ኢትዮጵያ ይህንን የተሳሳተ ትረካ በተግባር እየቀየረችው ትገኛለች።
ከኢትዮጵያ ታላቁ የህዳሴ ግድብ እስከ ቢሾፍቱ የአውሮፕላን ማረፊያ፣ በታላላቅ የልማት ፕሮጀክቶቿ፣ በአረንጓዴ ዐሻራዋ እና በኢኮኖሚ መነቃቃቷ አህጉራዊ ተምሳሌትነቷን በማደስ ላይ ትገኛለች።
የኢትዮጵያ ትንሳኤ አፍሪካውያን በራሳቸው አቅም ማደግ፣ መበልጸግ እና የራሳቸውን ዕድል በራሳቸው መወሰን እንደሚችሉ የሚያሳይ ትልቅ የብስራት አድማስ ሆኖ፣ አህጉሪቱ ወደ አዲስ የነፃነት እና የብልጽግና ምዕራፍ እንድትሻገር ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወተች ነው።
በዚህም የምክንያት ዛሬ የዓለም ዓይኖች ወደ እሷ እየተመለከቱ ነው። በዓለም ከሚታወቁት ግዙፍ ሚዲያዎች አንዱ የሆነው የአሜሪካው ሲኤንኤን የሰሞኑ ዘገባው ይህን ያመለክታል። ይህ ዘገባ የአድናቆት እና የግርምት እይታ ነው።
በማዕድን፣ በቱሪዝም፣ በአቪየሽን እንዲሁም አጠቃላይ በልማት እያስመዘገበቸው ያለውን ዕምርታ በጥልቀት የዳሰሰው ሚዲያው የኢትዮጵያን ትክክለኛ መልክ ያሳዬ ነበር፡፡ በዚህም ሀገራችን የዓለም አቀፍ ባለሀብቶችን እና ቱሪስቶች ቀልብ ስባለች።
ሰፊው የገበያ እምቅ አቅሟ እና ስትራቴጂካዊ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጧ የዓለም አቀፍ የንግድ ማዕከል እያደረጋት ሲሆን ፤ ከተፈጥሮ ውበቷ እስከ ጥንታዊ ስልጣኔዎቿ፣ ከላሊበላ እስከ አክሱም ዘመናትን የተሸገሩ ቅርሶቿ ደግሞ ዓለምን ማስደመማቸውን ቀጥለዋል።
የኢትዮጵያ ትንሳኤ የሩቅ ህልም ሳይሆን የዕለት ተዕለት እውነታ እየሆነ የመጣ ተጨባጭ ክስተት ነው። በራሷ ውስጣዊ ዕምቅ አቅም፣ በህዝቦቿ ላብ እና ጥረት የምታስመዘግበው ስኬት የዓለምን መድረክ እየማረከ ይገኛል።
ኢትዮጵያ ትናንት የነፃነት ምልክት እንደነበረች ሁሉ፤ ዛሬ ደግሞ የብልጽግና እና የብስራት አድማስ ሆና በዓለም ፊት በኩራት ቆማለች ።
በኃይለኢየሱስ መኮንን
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ የብስራት አድማስ እና የዓለም ዓይኖች ማረፊያ እየሆነች ትገኛለች።
እሷ የታሪክ እምብርት፣ የሰው ዘር መገኛ እና የነፃነት ማኅተም ናት። ዛሬ ደግሞ በልጆቿ ጽናት እና በማይበገረው ህዝባዊ ወኔያቸው አዲስ የትንሳኤ ምዕራፍ እየተቀኘች ትገኛለች።
ይህ የትንሳኤ ብርሃን ለራሷ ብቻ ሳይሆን፣ ለመላው ጥቁር ህዝብ እና ለአፍሪካ አህጉር አዲስ የብስራት አድማስ እየቀደደ ነው።
የዚህች ታላቅ ሀገር ትንሳኤ ከባዶ የተነሳ ሳይሆን፣ ከጥንታዊው የክብር ሥርዓቷ እና ካልተደፈረው ማንነቷ የተቀዳ ነው። አፍሪካ በቅኝ አገዛዝ ቀንበር ሥር በነበረችበት የጨለማ ዘመን፣ ኢትዮጵያ የነፃነት ብቸኛ ፋኖስ ሆና እንዳበራች ሁሉ፣ ዛሬም ያ የወርቃማ ታሪክ በዘመናዊው ትውልድ ልብ ውስጥ እንደገና እየተቀጣጠለ ይገኛል።
በመሆኑም ይህች የአናብስት ምድር የገጠሟትን ዘመናዊ ፈተናዎች፣ የኢኮኖሚ ጫናዎች እና ማህበራዊ ውጣ ውረዶች በራሷ ልጆች ጥረት እና ጥንካሬ እያሸነፈች ትገኛለች።
የኢትዮጵያ ህዝብ ታታሪነቱ፣ ለነጻነት ቀናኢነቱ፣ የማይበገረው ፅናቱ እና ለሀገሩ ያለው ጥልቅ ፍቅር አዲሱን የትንሳኤ መንገድ እያቀናው ነው።
በዚህ ጽናት ላይ የተገነባው የኢትዮጵያ ትንሳኤ የመላው አፍሪካም ትንሳኤ ነው። አፍሪካ ለዘመናት የድህነት፣ የጦርነት እና የተስፋ መቁረጥ ምድር ተደርጋ በምዕራባውያን መገናኛ ብዙኃን ስትሳል ብትኖርም፤ ኢትዮጵያ ይህንን የተሳሳተ ትረካ በተግባር እየቀየረችው ትገኛለች።
ከኢትዮጵያ ታላቁ የህዳሴ ግድብ እስከ ቢሾፍቱ የአውሮፕላን ማረፊያ፣ በታላላቅ የልማት ፕሮጀክቶቿ፣ በአረንጓዴ ዐሻራዋ እና በኢኮኖሚ መነቃቃቷ አህጉራዊ ተምሳሌትነቷን በማደስ ላይ ትገኛለች።
የኢትዮጵያ ትንሳኤ አፍሪካውያን በራሳቸው አቅም ማደግ፣ መበልጸግ እና የራሳቸውን ዕድል በራሳቸው መወሰን እንደሚችሉ የሚያሳይ ትልቅ የብስራት አድማስ ሆኖ፣ አህጉሪቱ ወደ አዲስ የነፃነት እና የብልጽግና ምዕራፍ እንድትሻገር ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወተች ነው።
በዚህም የምክንያት ዛሬ የዓለም ዓይኖች ወደ እሷ እየተመለከቱ ነው። በዓለም ከሚታወቁት ግዙፍ ሚዲያዎች አንዱ የሆነው የአሜሪካው ሲኤንኤን የሰሞኑ ዘገባው ይህን ያመለክታል። ይህ ዘገባ የአድናቆት እና የግርምት እይታ ነው።
በማዕድን፣ በቱሪዝም፣ በአቪየሽን እንዲሁም አጠቃላይ በልማት እያስመዘገበቸው ያለውን ዕምርታ በጥልቀት የዳሰሰው ሚዲያው የኢትዮጵያን ትክክለኛ መልክ ያሳዬ ነበር፡፡ በዚህም ሀገራችን የዓለም አቀፍ ባለሀብቶችን እና ቱሪስቶች ቀልብ ስባለች።
ሰፊው የገበያ እምቅ አቅሟ እና ስትራቴጂካዊ መልክዓ ምድራዊ አቀማመጧ የዓለም አቀፍ የንግድ ማዕከል እያደረጋት ሲሆን ፤ ከተፈጥሮ ውበቷ እስከ ጥንታዊ ስልጣኔዎቿ፣ ከላሊበላ እስከ አክሱም ዘመናትን የተሸገሩ ቅርሶቿ ደግሞ ዓለምን ማስደመማቸውን ቀጥለዋል።
የኢትዮጵያ ትንሳኤ የሩቅ ህልም ሳይሆን የዕለት ተዕለት እውነታ እየሆነ የመጣ ተጨባጭ ክስተት ነው። በራሷ ውስጣዊ ዕምቅ አቅም፣ በህዝቦቿ ላብ እና ጥረት የምታስመዘግበው ስኬት የዓለምን መድረክ እየማረከ ይገኛል።
ኢትዮጵያ ትናንት የነፃነት ምልክት እንደነበረች ሁሉ፤ ዛሬ ደግሞ የብልጽግና እና የብስራት አድማስ ሆና በዓለም ፊት በኩራት ቆማለች ።
በኃይለኢየሱስ መኮንን
Sponsored by
Surafel
2 days ago
Harar Jugol – The Living Museum
ሐረር ጁጎል – ሕያው ሙዚየም
#ethiopia | ሐረር በየዕለቱ ሰላም፣ መቻቻል እና አብሮነት የሚኖሩባት ከተማ ናት።
ሐረር በዓለም ላይ ሦስት የዓለም ቅርስ እውቅናዎችን ያጎናጸፈች ልዩ ታሪካዊ ከተማ ናት።
መዲናቱል አውሊያ – የቅዱሳን ከተማ
የምሥራቅ አፍሪካ ቲምቡክቱ
የታሪካዊው የአዳል ሱልጣኔት ዋና ከተማ
የምሥራቅ አፍሪካ ታሪካዊ የንግድ ማዕከል
በእስልምና ዓለም አራተኛዋ ቅድስት ከተማ በመሆን የምትከበር
የድሮውና የዘመናዊው ዓለም የሚገናኙባት ልዩ ከተማ
የሐረርን የበለጸገ ታሪክ፣ ባህል፣ ልዩ የስነ-ሕንፃ ቅርስ እና እንግዳ ተቀባይነት ለመመስከር ይጎብኙ። በየአደባባዩ ታሪክ ይነገራል፤ እያንዳንዱ ጉብኝትም የማይረሳ ተሞክሮ ይሆናል።
Harar is the City of Peace, Tolerance, and Solidarity, where these values are lived every day.
A rare city embraced by three UNESCO World Heritage recognitions, Harar is a treasure unlike any other.
Harar Medinat al-Awliya – The City of Saints
The Timbuktu of East Africa
Former capital of the Adal Sultanate
A historic center of East African trade
Revered as the fourth holiest city in Islam
Where the old meets the new in perfect harmony
Visit Harar to discover its rich history, vibrant culture, remarkable architecture, and warm hospitality. Every corner tells a story, and every visit becomes an unforgettable experience.
ሐረር በዩኔስኮ (UNESCO) በአንድ የዓለም ቅርስነት ዕውቅና የተሰጠው ሲሆን ይህም "ሐረር ጁጎል፣ የተመሸገች ታሪካዊ ከተማ" በመባል ይታወቃል። እ.ኤ.አ. በ2006 "ሐረር ጁጎል፣ የተመሸገች ታሪካዊ ከተማ" በሚል ኦፊሴላዊ ስም በዓለም ቅርስነት መዝገብ ውስጥ ሰፍሯል።
ይህ ስፍራ አንድ የዓለም ቅርስ ቢሆንም፣ ዩኔስኮ ለዚህ ቦታ "የላቀ ሁለንተናዊ እሴት" (Outstanding Universal Value) የሰጠው በሦስት ዋና ዋና የባህል መስፈርቶች (iv እና v) ላይ በመመስረት ነው።
1. ልዩ የሕንፃ ጥበብ ውህደት
ሐረር የአፍሪካ እና የእስልምና ወጎች ያልተለመደ ውህደትን ትወክላለች። የከተማዋ አቀማመጥ እና የ"ሐረሪ" ቤቶች ዲዛይን—በመሃል ላይ በሚገኙ ግቢዎች እና ውስጣዊ ግድግዳዎቻቸው ላይ በሚታዩ ውስብስብ እና ያሸበረቁ የእንጨት ቅርጻ ቅርጾች የሚታወቁ—በክልሉ ከሚገኙ ሌሎች የእስልምና ከተሞች የተለዩ ያደርጓታል። ይህም የኢትዮጵያ ደጋማ አካባቢዎች እና የሰፊው የእስልምና ዓለም ለዘመናት የነበራቸው መስተጋብር ውጤት የሆነ ልዩ ማንነትን ፈጥሯል።
2. ልዩ የሆነ የሃይማኖት ፋይዳ
ብዙውን ጊዜ በእስልምና አራተኛዋ የተቀደሰች ከተማ ተብላ የምትጠራው (ከመካ፣ ከመዲና እና ከኢየሩሳሌም በመቀጠል)፣ ሐረር ትልቅ መንፈሳዊ ማዕከል ናት። በከተማዋ ግንብ ውስጥ እጅግ በጣም ብዙ የሃይማኖት ስፍራዎች ይገኛሉ፦
ሦስቱ ከ10ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የቆዩትን ጨምሮ 82 መስጊዶች።
ለአካባቢው ቅዱሳን እና እስላማዊ ታላላቅ ሰዎች የተገነቡ 102 መቃብሮች (ሸሪዎች)።
3. "ሕያው" የሆነ ታሪካዊ የከተማ ገጽታ
እንደ ብዙዎቹ የቅርስ ስፍራዎች ሳይሆን፣ ሐረር የመካከለኛው ዘመን የከተማ አወቃቀሯን በመጠበቅ እንደ ዘመናዊ የባህል ማዕከል የምታገለግል "ሕያው" የቅርስ ከተማ ናት። በ13ኛው እና በ16ኛው ክፍለ ዘመን መካከል የተገነባው "ጁጎል" (የመከላከያ ግንብ)፣ አሁንም የድሮዋን ታሪካዊ ከተማ ይከብባል። ይህም የባህላዊ ማህበራዊ አደረጃጀትን፣ የመንገድ አቀማመጥን እና ቀደም ሲል ኢትዮጵያን ከአረብ ባሕረ ገብ መሬት እና ከዓለም ገበያዎች ጋር ያገናኙ የነበሩ ጥንታዊ የንግድ መስመሮችን ጠብቆ እንዲቆይ አድርጓል።
ሐረር በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉ ዘጠኝ የዓለም ቅርስ ቦታዎች አንዷ ነች። ሌሎችም የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት፣ የስምየን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ፣ የአክሱም ሥልጣኔ፣ የፋሲል ግቢ (ጎንደር)፣ የአዋሽ ሸለቆ፣ የታችኛው ኦሞ ሸለቆ፣ የቲያ ሐውልቶች እና የኮንሶ የባህል መልክዓ ምድር ይገኙበታል።
Harar is officially recognized by UNESCO as a single World Heritage site: Harar Jugol, the Fortified Historic Town. It was inscribed on the World Heritage List in 2006 under the official name Harar Jugol, the Fortified Historic Town.
While it is a single site, UNESCO’s recognition is based on three primary cultural criteria (iv and v) that define why it holds "Outstanding Universal Value":
1. Unique Architectural Synthesis
Harar represents an exceptional fusion of African and Islamic traditions. Its urban layout and "Harari" house designs—characterized by central courtyards and intricate, colorful interior woodwork—are distinct from other Islamic cities in the region. This creates a unique architectural identity resulting from centuries of interaction between the Ethiopian highlands and the wider Muslim world.
2. Exceptional Religious Significance
Often described as the fourth holiest city in Islam (after Mecca, Medina, and Jerusalem), Harar serves as a major spiritual center. Within its walls, the city contains an extraordinary concentration of religious sites:
82 mosques, three of which date back to the 10th century.
102 shrines dedicated to local saints and Islamic figures.
3. A "Living" Historic Urban Landscape
Unlike many archeological sites, Harar is a "living" heritage city that has preserved its medieval urban fabric while functioning as a modern cultural hub. Its "Jugol" (defensive wall), built between the 13th and 16th centuries, still encloses the historic old town, maintaining the traditional social organization, street patterns, and ancient trade routes that once connected Ethiopia to the Arabian Peninsula and global markets.
Harar is one of nine total recognitions in the country. The others include the Rock-Hewn Churches of Lalibela, the Simien Mountains National Park, the Kingdom of Aksum, Fasil Ghebbi (Gondar), the Lower Valley of the Awash, the Lower Omo Valley, the Tiya Stelae, and the Konso Cultural Landscape.
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#visitharar #hararjugol #ethiopia #unesco #heritage #culture #tourism #landoforigins #ሐረር #የዓለም_ቅርስ #ቱሪዝም
ሐረር ጁጎል – ሕያው ሙዚየም
#ethiopia | ሐረር በየዕለቱ ሰላም፣ መቻቻል እና አብሮነት የሚኖሩባት ከተማ ናት።
ሐረር በዓለም ላይ ሦስት የዓለም ቅርስ እውቅናዎችን ያጎናጸፈች ልዩ ታሪካዊ ከተማ ናት።
መዲናቱል አውሊያ – የቅዱሳን ከተማ
የምሥራቅ አፍሪካ ቲምቡክቱ
የታሪካዊው የአዳል ሱልጣኔት ዋና ከተማ
የምሥራቅ አፍሪካ ታሪካዊ የንግድ ማዕከል
በእስልምና ዓለም አራተኛዋ ቅድስት ከተማ በመሆን የምትከበር
የድሮውና የዘመናዊው ዓለም የሚገናኙባት ልዩ ከተማ
የሐረርን የበለጸገ ታሪክ፣ ባህል፣ ልዩ የስነ-ሕንፃ ቅርስ እና እንግዳ ተቀባይነት ለመመስከር ይጎብኙ። በየአደባባዩ ታሪክ ይነገራል፤ እያንዳንዱ ጉብኝትም የማይረሳ ተሞክሮ ይሆናል።
Harar is the City of Peace, Tolerance, and Solidarity, where these values are lived every day.
A rare city embraced by three UNESCO World Heritage recognitions, Harar is a treasure unlike any other.
Harar Medinat al-Awliya – The City of Saints
The Timbuktu of East Africa
Former capital of the Adal Sultanate
A historic center of East African trade
Revered as the fourth holiest city in Islam
Where the old meets the new in perfect harmony
Visit Harar to discover its rich history, vibrant culture, remarkable architecture, and warm hospitality. Every corner tells a story, and every visit becomes an unforgettable experience.
ሐረር በዩኔስኮ (UNESCO) በአንድ የዓለም ቅርስነት ዕውቅና የተሰጠው ሲሆን ይህም "ሐረር ጁጎል፣ የተመሸገች ታሪካዊ ከተማ" በመባል ይታወቃል። እ.ኤ.አ. በ2006 "ሐረር ጁጎል፣ የተመሸገች ታሪካዊ ከተማ" በሚል ኦፊሴላዊ ስም በዓለም ቅርስነት መዝገብ ውስጥ ሰፍሯል።
ይህ ስፍራ አንድ የዓለም ቅርስ ቢሆንም፣ ዩኔስኮ ለዚህ ቦታ "የላቀ ሁለንተናዊ እሴት" (Outstanding Universal Value) የሰጠው በሦስት ዋና ዋና የባህል መስፈርቶች (iv እና v) ላይ በመመስረት ነው።
1. ልዩ የሕንፃ ጥበብ ውህደት
ሐረር የአፍሪካ እና የእስልምና ወጎች ያልተለመደ ውህደትን ትወክላለች። የከተማዋ አቀማመጥ እና የ"ሐረሪ" ቤቶች ዲዛይን—በመሃል ላይ በሚገኙ ግቢዎች እና ውስጣዊ ግድግዳዎቻቸው ላይ በሚታዩ ውስብስብ እና ያሸበረቁ የእንጨት ቅርጻ ቅርጾች የሚታወቁ—በክልሉ ከሚገኙ ሌሎች የእስልምና ከተሞች የተለዩ ያደርጓታል። ይህም የኢትዮጵያ ደጋማ አካባቢዎች እና የሰፊው የእስልምና ዓለም ለዘመናት የነበራቸው መስተጋብር ውጤት የሆነ ልዩ ማንነትን ፈጥሯል።
2. ልዩ የሆነ የሃይማኖት ፋይዳ
ብዙውን ጊዜ በእስልምና አራተኛዋ የተቀደሰች ከተማ ተብላ የምትጠራው (ከመካ፣ ከመዲና እና ከኢየሩሳሌም በመቀጠል)፣ ሐረር ትልቅ መንፈሳዊ ማዕከል ናት። በከተማዋ ግንብ ውስጥ እጅግ በጣም ብዙ የሃይማኖት ስፍራዎች ይገኛሉ፦
ሦስቱ ከ10ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የቆዩትን ጨምሮ 82 መስጊዶች።
ለአካባቢው ቅዱሳን እና እስላማዊ ታላላቅ ሰዎች የተገነቡ 102 መቃብሮች (ሸሪዎች)።
3. "ሕያው" የሆነ ታሪካዊ የከተማ ገጽታ
እንደ ብዙዎቹ የቅርስ ስፍራዎች ሳይሆን፣ ሐረር የመካከለኛው ዘመን የከተማ አወቃቀሯን በመጠበቅ እንደ ዘመናዊ የባህል ማዕከል የምታገለግል "ሕያው" የቅርስ ከተማ ናት። በ13ኛው እና በ16ኛው ክፍለ ዘመን መካከል የተገነባው "ጁጎል" (የመከላከያ ግንብ)፣ አሁንም የድሮዋን ታሪካዊ ከተማ ይከብባል። ይህም የባህላዊ ማህበራዊ አደረጃጀትን፣ የመንገድ አቀማመጥን እና ቀደም ሲል ኢትዮጵያን ከአረብ ባሕረ ገብ መሬት እና ከዓለም ገበያዎች ጋር ያገናኙ የነበሩ ጥንታዊ የንግድ መስመሮችን ጠብቆ እንዲቆይ አድርጓል።
ሐረር በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉ ዘጠኝ የዓለም ቅርስ ቦታዎች አንዷ ነች። ሌሎችም የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት፣ የስምየን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ፣ የአክሱም ሥልጣኔ፣ የፋሲል ግቢ (ጎንደር)፣ የአዋሽ ሸለቆ፣ የታችኛው ኦሞ ሸለቆ፣ የቲያ ሐውልቶች እና የኮንሶ የባህል መልክዓ ምድር ይገኙበታል።
Harar is officially recognized by UNESCO as a single World Heritage site: Harar Jugol, the Fortified Historic Town. It was inscribed on the World Heritage List in 2006 under the official name Harar Jugol, the Fortified Historic Town.
While it is a single site, UNESCO’s recognition is based on three primary cultural criteria (iv and v) that define why it holds "Outstanding Universal Value":
1. Unique Architectural Synthesis
Harar represents an exceptional fusion of African and Islamic traditions. Its urban layout and "Harari" house designs—characterized by central courtyards and intricate, colorful interior woodwork—are distinct from other Islamic cities in the region. This creates a unique architectural identity resulting from centuries of interaction between the Ethiopian highlands and the wider Muslim world.
2. Exceptional Religious Significance
Often described as the fourth holiest city in Islam (after Mecca, Medina, and Jerusalem), Harar serves as a major spiritual center. Within its walls, the city contains an extraordinary concentration of religious sites:
82 mosques, three of which date back to the 10th century.
102 shrines dedicated to local saints and Islamic figures.
3. A "Living" Historic Urban Landscape
Unlike many archeological sites, Harar is a "living" heritage city that has preserved its medieval urban fabric while functioning as a modern cultural hub. Its "Jugol" (defensive wall), built between the 13th and 16th centuries, still encloses the historic old town, maintaining the traditional social organization, street patterns, and ancient trade routes that once connected Ethiopia to the Arabian Peninsula and global markets.
Harar is one of nine total recognitions in the country. The others include the Rock-Hewn Churches of Lalibela, the Simien Mountains National Park, the Kingdom of Aksum, Fasil Ghebbi (Gondar), the Lower Valley of the Awash, the Lower Omo Valley, the Tiya Stelae, and the Konso Cultural Landscape.
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#visitharar #hararjugol #ethiopia #unesco #heritage #culture #tourism #landoforigins #ሐረር #የዓለም_ቅርስ #ቱሪዝም
2 days ago
የሆርሙዝ ሰርጥ ካልተከፈተ ኢራን ላይ ከባድ ጥቃት እንደሚደርስባት ትራምፕ ዛቱ
👉አሜሪካ በኢራን ጦርነት ረዥም ርቀት የሚወነጨፉ ሚሳዔሎቿን ተጠቅማ ጨርሳለች
ዶናልድ ትራምፕ የሆርሙዝ ወሽመጥ "በቅርቡ" ይከፈታል ወይም የኢራንን የነዳጅ ዋጋ ለሶስት ሳምንታት ዝቅተኛ ደረጃ ላይ በመድረሱ "በጣም ይጎዳል" ብለዋል።የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ለፎክስ ኒውስ እንደተናገሩት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ እና የግምጃ ቤት ፀሐፊ ስኮት ቤሴንት በዚህ ሳምንት መጨረሻ ላይ ድርድር እንዲቀጥሉ የሚያስችል ውይይት መደረጉን ከተናገሩ በኋላ ነው።
ማክሰኞ ዕለት፣ የነዳጅ ዋጋ መለኪያ የሆነው የአንድ በርሜል ብሬንት ድፍድፍ ዋጋ በ5 በመቶ ቀንሶ ወደ 80 ዶላር ዝቅ ብሎ የአቅርቦት መስተጓጎል እየተቃለለ ይገኛል፡፡ነገር ግን ባለፉት ወራት ቀደም ሲል የተደረጉት ውይይቶች ግጭቱን ለማስቆም አለመቻላቸው ተለዋዋጭ የነዳጅ ገበያ እንዲፈጠር ምክንያት ሆኗል፣ በዚህም ምክንያት አሽከርካሪዎች በከፍተኛ የነዳጅ ዋጋ ተጎድተዋል።
ትራምፕ በካሊፎርኒያ ባደረጉት ጉብኝት ወቅት፣ ኢራን ለወራት የዘለቀውን ግጭት ለማስቆም የሚያስችል ስምምነት ለመፈጸም ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላት በመግለጽ፣ "በጣም ጥሩ ውይይቶችን እያደረግን ነው" ብለዋል። በሌላ በኩል አሜሪካ ከኢራን ጋር በምታደርገው ጦርነት ረዥም ርቀት የሚወነጨፉ እና ዒላማቸውን ለይተው የሚመቱ ሚሳዔሎቿን ሙሉ በሙሉ ማለት በሚቻል ደረጃ መጠቀሟን ሁለት ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸውን ምንጮችን ጠቅሶ ሲቢኤስ ዘግቧል።
ምንጮቹ አክለውም አሜሪካ ዒላማቸውን ለይተው የሚመቱ እና ዘመናዊ ምድር ለምድር የሚወነጨፉ የሮኬት ሚሳዔሎቿን ተጠቅማለች ብለዋል።አሜሪካ ያሏትን የረዥም ርቀት ተወንጫፊ ሚሳዔሎቿን በሙሉ ተጠቅማ ማጠናቀቋን ቀድሞ የዘገበው ሮይተርስ የዜና ወኪል ነው፡፡
Seledadotio
👉አሜሪካ በኢራን ጦርነት ረዥም ርቀት የሚወነጨፉ ሚሳዔሎቿን ተጠቅማ ጨርሳለች
ዶናልድ ትራምፕ የሆርሙዝ ወሽመጥ "በቅርቡ" ይከፈታል ወይም የኢራንን የነዳጅ ዋጋ ለሶስት ሳምንታት ዝቅተኛ ደረጃ ላይ በመድረሱ "በጣም ይጎዳል" ብለዋል።የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ለፎክስ ኒውስ እንደተናገሩት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ እና የግምጃ ቤት ፀሐፊ ስኮት ቤሴንት በዚህ ሳምንት መጨረሻ ላይ ድርድር እንዲቀጥሉ የሚያስችል ውይይት መደረጉን ከተናገሩ በኋላ ነው።
ማክሰኞ ዕለት፣ የነዳጅ ዋጋ መለኪያ የሆነው የአንድ በርሜል ብሬንት ድፍድፍ ዋጋ በ5 በመቶ ቀንሶ ወደ 80 ዶላር ዝቅ ብሎ የአቅርቦት መስተጓጎል እየተቃለለ ይገኛል፡፡ነገር ግን ባለፉት ወራት ቀደም ሲል የተደረጉት ውይይቶች ግጭቱን ለማስቆም አለመቻላቸው ተለዋዋጭ የነዳጅ ገበያ እንዲፈጠር ምክንያት ሆኗል፣ በዚህም ምክንያት አሽከርካሪዎች በከፍተኛ የነዳጅ ዋጋ ተጎድተዋል።
ትራምፕ በካሊፎርኒያ ባደረጉት ጉብኝት ወቅት፣ ኢራን ለወራት የዘለቀውን ግጭት ለማስቆም የሚያስችል ስምምነት ለመፈጸም ከፍተኛ ፍላጎት እንዳላት በመግለጽ፣ "በጣም ጥሩ ውይይቶችን እያደረግን ነው" ብለዋል። በሌላ በኩል አሜሪካ ከኢራን ጋር በምታደርገው ጦርነት ረዥም ርቀት የሚወነጨፉ እና ዒላማቸውን ለይተው የሚመቱ ሚሳዔሎቿን ሙሉ በሙሉ ማለት በሚቻል ደረጃ መጠቀሟን ሁለት ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸውን ምንጮችን ጠቅሶ ሲቢኤስ ዘግቧል።
ምንጮቹ አክለውም አሜሪካ ዒላማቸውን ለይተው የሚመቱ እና ዘመናዊ ምድር ለምድር የሚወነጨፉ የሮኬት ሚሳዔሎቿን ተጠቅማለች ብለዋል።አሜሪካ ያሏትን የረዥም ርቀት ተወንጫፊ ሚሳዔሎቿን በሙሉ ተጠቅማ ማጠናቀቋን ቀድሞ የዘገበው ሮይተርስ የዜና ወኪል ነው፡፡
Seledadotio
2 days ago
ከቡና ባሻገር፦ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ አዲስ ምዕራፍ በዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ትኩረት ውስጥ
#ethiopia | የአሜሪካው ዓለም አቀፍ የዜና አውታር CNN በ«Connecting Africa» ፕሮግራሙ ላይ ኢትዮጵያ ከቡና ባሻገር እየገነባችው ስላለው አዲስ የኢኮኖሚ አቅጣጫ ሰፊ ዘገባ አቅርቧል።
ዘገባው የቡና ታሪካዊ ሚናን በመጥቀስ፣ ኢትዮጵያ ዛሬ በወርቅ፣ በኃይል ልማት፣ በአቪዬሽን እና በግዙፍ መሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች ላይ ያተኮረ አዲስ የኢኮኖሚ ምዕራፍ እየከፈተች መሆኑን ያሳያል።
በዘመናዊ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ታሪክ ለብዙ ዓመታት ቡና ዋናው የውጭ ምንዛሬ ምንጭ ነበር። ይሁን እንጂ ባለፈው ዓመት ወርቅ በውጭ ገቢ ቡናን በመብለጥ አዲስ ምዕራፍ መክፈቱ የኢኮኖሚው እየተለዋወጠ መምጣቱን ያመለክታል።
ወርቅ፤ አዲሱ የውጭ ምንዛሬ ኃይል
የሲኤንኤን ዘጋቢ ቪክቶሪያ ሩባዲሪ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ የሚገኘውን የኩርሙክ የወርቅ ፕሮጀክት ጎብኝታለች። ከ600 ሚሊዮን ዶላር በላይ የፈሰሰበት ይህ ፕሮጀክት ከኢትዮጵያ ትልልቅ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንቶች አንዱ ሲሆን፣ በዓመት 9 ቶን ወርቅ የማምረት አቅም እንዳለው ተገልጿል። ፕሮጀክቱ በዓመት ከ1 ቢሊዮን ዶላር በላይ ለኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ገቢ እንደሚያመጣ ይጠበቃል።
ይህ እድገት ሌሎች ዓለም አቀፍ የማዕድን ኩባንያዎች ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ እምነት እየፈጠረ መሆኑም ተጠቅሷል።
የህዳሴ ግድብ፤ የኃይልና የክልላዊ ትስስር ማዕከል
CNN በዘገባው ታላቁን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በስፋት አስተውሏል። ግድቡ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦትን በማሳደግ ኢንዱስትሪን ለማጠናከር፣ ወደ ጎረቤት ሀገራት ኃይል በመላክ የውጭ ምንዛሬ ለማስገኘት እና የክልል ኢኮኖሚያዊ ትስስርን ለማጠናከር ቁልፍ ሚና እንዳለው አመልክቷል።
ቢሾፍቱ አዲሱ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ዘገባው በቢሾፍቱ እየተገነባ ያለውን ግዙፍ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያም በሰፊው ያቀረበ ሲሆን፣ ይህ ፕሮጀክት 12.5 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት የአፍሪካ ትልቁ የአቪዬሽን መሠረተ ልማት እንደሆነ ገልጿል። የመጀመሪያ ደረጃው 60 ሚሊዮን ተሳፋሪዎችን በዓመት የሚያስተናግድ ሲሆን፣ ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ 110 ሚሊዮን ተሳፋሪዎችን በዓመት የማስተናገድ አቅም ይኖረዋል። ይህም ኢትዮጵያን የአፍሪካ ዋና የአቪዬሽን ማዕከል ለማድረግ ያለመ ነው።
ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች የሚሉት
ከCNN ባሻገር ሌሎች ዓለም አቀፍ ሚዲያዎችም ኢትዮጵያ በወርቅ፣ በኃይል፣ በአቪዬሽን እና በመሠረተ ልማት እያደረገች ያለውን ለውጥ በተደጋጋሚ እየዘገቡ ነው። ትኩረታቸውም ኢትዮጵያ ከባህላዊ የቡና ኢኮኖሚ ወደ የተለያዩ የገቢ ምንጮች የተመሰረተ ኢኮኖሚ እየተሸጋገረች መሆኗን ያሳያል።
መደምደሚያ
ቡና አሁንም የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ መለያ ሆኖ ቢቀጥልም፣ የወርቅ ማዕድን፣ የህዳሴ ግድብ፣ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ እና ሌሎች ግዙፍ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ወደ አዲስ አቅጣጫ እየመሩት እንደሆነ ዓለም አቀፍ የዜና አውታሮች እያመለከቱ ነው። እነዚህ ፕሮጀክቶች በተሳካ ሁኔታ ከተጠናቀቁ፣ ኢትዮጵያ በአፍሪካ የንግድ፣ የኢንቨስትመንት፣ የአቪዬሽን እና የኃይል ማዕከል የመሆን እድሏን የበለጠ ታጠናክራለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia | የአሜሪካው ዓለም አቀፍ የዜና አውታር CNN በ«Connecting Africa» ፕሮግራሙ ላይ ኢትዮጵያ ከቡና ባሻገር እየገነባችው ስላለው አዲስ የኢኮኖሚ አቅጣጫ ሰፊ ዘገባ አቅርቧል።
ዘገባው የቡና ታሪካዊ ሚናን በመጥቀስ፣ ኢትዮጵያ ዛሬ በወርቅ፣ በኃይል ልማት፣ በአቪዬሽን እና በግዙፍ መሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች ላይ ያተኮረ አዲስ የኢኮኖሚ ምዕራፍ እየከፈተች መሆኑን ያሳያል።
በዘመናዊ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ታሪክ ለብዙ ዓመታት ቡና ዋናው የውጭ ምንዛሬ ምንጭ ነበር። ይሁን እንጂ ባለፈው ዓመት ወርቅ በውጭ ገቢ ቡናን በመብለጥ አዲስ ምዕራፍ መክፈቱ የኢኮኖሚው እየተለዋወጠ መምጣቱን ያመለክታል።
ወርቅ፤ አዲሱ የውጭ ምንዛሬ ኃይል
የሲኤንኤን ዘጋቢ ቪክቶሪያ ሩባዲሪ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ የሚገኘውን የኩርሙክ የወርቅ ፕሮጀክት ጎብኝታለች። ከ600 ሚሊዮን ዶላር በላይ የፈሰሰበት ይህ ፕሮጀክት ከኢትዮጵያ ትልልቅ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንቶች አንዱ ሲሆን፣ በዓመት 9 ቶን ወርቅ የማምረት አቅም እንዳለው ተገልጿል። ፕሮጀክቱ በዓመት ከ1 ቢሊዮን ዶላር በላይ ለኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ገቢ እንደሚያመጣ ይጠበቃል።
ይህ እድገት ሌሎች ዓለም አቀፍ የማዕድን ኩባንያዎች ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ እምነት እየፈጠረ መሆኑም ተጠቅሷል።
የህዳሴ ግድብ፤ የኃይልና የክልላዊ ትስስር ማዕከል
CNN በዘገባው ታላቁን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በስፋት አስተውሏል። ግድቡ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦትን በማሳደግ ኢንዱስትሪን ለማጠናከር፣ ወደ ጎረቤት ሀገራት ኃይል በመላክ የውጭ ምንዛሬ ለማስገኘት እና የክልል ኢኮኖሚያዊ ትስስርን ለማጠናከር ቁልፍ ሚና እንዳለው አመልክቷል።
ቢሾፍቱ አዲሱ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ
ዘገባው በቢሾፍቱ እየተገነባ ያለውን ግዙፍ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያም በሰፊው ያቀረበ ሲሆን፣ ይህ ፕሮጀክት 12.5 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት የአፍሪካ ትልቁ የአቪዬሽን መሠረተ ልማት እንደሆነ ገልጿል። የመጀመሪያ ደረጃው 60 ሚሊዮን ተሳፋሪዎችን በዓመት የሚያስተናግድ ሲሆን፣ ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ 110 ሚሊዮን ተሳፋሪዎችን በዓመት የማስተናገድ አቅም ይኖረዋል። ይህም ኢትዮጵያን የአፍሪካ ዋና የአቪዬሽን ማዕከል ለማድረግ ያለመ ነው።
ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች የሚሉት
ከCNN ባሻገር ሌሎች ዓለም አቀፍ ሚዲያዎችም ኢትዮጵያ በወርቅ፣ በኃይል፣ በአቪዬሽን እና በመሠረተ ልማት እያደረገች ያለውን ለውጥ በተደጋጋሚ እየዘገቡ ነው። ትኩረታቸውም ኢትዮጵያ ከባህላዊ የቡና ኢኮኖሚ ወደ የተለያዩ የገቢ ምንጮች የተመሰረተ ኢኮኖሚ እየተሸጋገረች መሆኗን ያሳያል።
መደምደሚያ
ቡና አሁንም የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ መለያ ሆኖ ቢቀጥልም፣ የወርቅ ማዕድን፣ የህዳሴ ግድብ፣ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ እና ሌሎች ግዙፍ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ ወደ አዲስ አቅጣጫ እየመሩት እንደሆነ ዓለም አቀፍ የዜና አውታሮች እያመለከቱ ነው። እነዚህ ፕሮጀክቶች በተሳካ ሁኔታ ከተጠናቀቁ፣ ኢትዮጵያ በአፍሪካ የንግድ፣ የኢንቨስትመንት፣ የአቪዬሽን እና የኃይል ማዕከል የመሆን እድሏን የበለጠ ታጠናክራለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
2 days ago
የመብራት ፖል ከገጩ አሽከርካሪዎች ካሳ ከ9 ሚሊዮን ብር በላይ ተሰበሰበ።
#fastmereja I ከተቋቋመ ሁለት አመት ያልሞላው የአዲስ አበባ የመብራት አገልግሎት አስተዳደር ባለስልጣን የከተማዋን መብራት ለማዘመን እየሰራ እንደሚገኝ የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሰብስብ ሁሴን (ዶ/ር ) ገልጸዋል ።
በ2018 በጀት አመት በአዲስ አበባ የሚገኙ 41 ሺህ 283 የመብራት ምሰሶዎች መረጃ በጂኦግራፊያዊ መረጃ ስርዓት (GIS ) እንዲደራጁ መደረጉን አስረድተዋል ።
ይህም የከተማዋ የመብራት ምሰሶዎች በዲጂታል የመረጃ ስርዓት ከመያዝ ባለፈ ዘመናዊ በሆነ መልኩ ክትትልና ቁጥጥር እንዲሁም የመብራት ጥገና ለማከናወን ቁልፍ ስራ መሆኑን ተናግረዋል ።
በበጀት አመቱ በአዲስ አበባ ከተማ በከፍተኛ ወጪ የተገነቡ የመብራት ምሰሶዎችን ጥንቃቄ በጎደለው ማሽከርከር ከገጩ የካሳ ክፍያ 9 ነጥብ 05 ሚሊዮን ብር ገቢ መገኘቱን ገልጸዋል ።
#fastmereja I ከተቋቋመ ሁለት አመት ያልሞላው የአዲስ አበባ የመብራት አገልግሎት አስተዳደር ባለስልጣን የከተማዋን መብራት ለማዘመን እየሰራ እንደሚገኝ የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሰብስብ ሁሴን (ዶ/ር ) ገልጸዋል ።
በ2018 በጀት አመት በአዲስ አበባ የሚገኙ 41 ሺህ 283 የመብራት ምሰሶዎች መረጃ በጂኦግራፊያዊ መረጃ ስርዓት (GIS ) እንዲደራጁ መደረጉን አስረድተዋል ።
ይህም የከተማዋ የመብራት ምሰሶዎች በዲጂታል የመረጃ ስርዓት ከመያዝ ባለፈ ዘመናዊ በሆነ መልኩ ክትትልና ቁጥጥር እንዲሁም የመብራት ጥገና ለማከናወን ቁልፍ ስራ መሆኑን ተናግረዋል ።
በበጀት አመቱ በአዲስ አበባ ከተማ በከፍተኛ ወጪ የተገነቡ የመብራት ምሰሶዎችን ጥንቃቄ በጎደለው ማሽከርከር ከገጩ የካሳ ክፍያ 9 ነጥብ 05 ሚሊዮን ብር ገቢ መገኘቱን ገልጸዋል ።
2 days ago
በአዲስ አበባ የመብራት ምሰሶ ከገጩ አሽከርካሪዎች ከ9 ሚሊዮን ብር በላይ የካሳ ክፍያ ተሰበሰበ
#ethiopia | የአዲስ አበባ የመብራት አገልግሎት አስተዳደር ባለስልጣን በ2018 የበጀት ዓመት በከተማዋ የመብራት ምሰሶዎችን በተሽከርካሪ በመግጨት ለደረሰ ጉዳት 9.05 ሚሊዮን ብር የካሳ ክፍያ መሰብሰቡን አስታውቋል።
የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሰብስብ ሁሴን እንደገለጹት፣ ከተቋቋመ ሁለት ዓመት ያልሞላው ባለስልጣኑ የከተማዋን የመንገድ መብራት መሠረተ ልማት ለማዘመን በተለያዩ ሥራዎች ላይ እየሰራ ይገኛል።
በበጀት ዓመቱ 41,283 የመብራት ምሰሶዎች መረጃ በጂኦግራፊያዊ መረጃ ስርዓት (GIS) እንዲደራጅ መደረጉን ገልጸው፣ ይህም የመብራት መሠረተ ልማቶችን በዲጂታል መረጃ ስርዓት በማስተዳደር ክትትል፣ ቁጥጥርና የጥገና ሥራዎችን በተሻለ መንገድ ለማከናወን እንደሚያስችል ጠቁመዋል።
ባለስልጣኑ "ዘመናዊ መብራት ለብሩህ አዲስ አበባ" በሚል ራዕይ እየሰራ መሆኑን ገልጾ፣ በከተማዋ እየተገነቡ ያሉ ዘመናዊ የመብራት መሠረተ ልማቶችን ሁሉም ዜጋ በጋራ እንዲጠብቅ ጥሪ አቅርቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia | የአዲስ አበባ የመብራት አገልግሎት አስተዳደር ባለስልጣን በ2018 የበጀት ዓመት በከተማዋ የመብራት ምሰሶዎችን በተሽከርካሪ በመግጨት ለደረሰ ጉዳት 9.05 ሚሊዮን ብር የካሳ ክፍያ መሰብሰቡን አስታውቋል።
የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሰብስብ ሁሴን እንደገለጹት፣ ከተቋቋመ ሁለት ዓመት ያልሞላው ባለስልጣኑ የከተማዋን የመንገድ መብራት መሠረተ ልማት ለማዘመን በተለያዩ ሥራዎች ላይ እየሰራ ይገኛል።
በበጀት ዓመቱ 41,283 የመብራት ምሰሶዎች መረጃ በጂኦግራፊያዊ መረጃ ስርዓት (GIS) እንዲደራጅ መደረጉን ገልጸው፣ ይህም የመብራት መሠረተ ልማቶችን በዲጂታል መረጃ ስርዓት በማስተዳደር ክትትል፣ ቁጥጥርና የጥገና ሥራዎችን በተሻለ መንገድ ለማከናወን እንደሚያስችል ጠቁመዋል።
ባለስልጣኑ "ዘመናዊ መብራት ለብሩህ አዲስ አበባ" በሚል ራዕይ እየሰራ መሆኑን ገልጾ፣ በከተማዋ እየተገነቡ ያሉ ዘመናዊ የመብራት መሠረተ ልማቶችን ሁሉም ዜጋ በጋራ እንዲጠብቅ ጥሪ አቅርቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
Sponsored by
Surafel
2 days ago
አሜሪካ በኢራን ጦርነት ረዥም ርቀት የሚወነጨፉ ሚሳዔሎቿን ተጠቅማ ጨርሳለች ተባለ
አሜሪካ ከኢራን ጋር በምታደርገው ጦርነት ረዥም ርቀት የሚወነጨፉ እና ዒላማቸውን ለይተው የሚመቱ ሚሳዔሎቿን ሙሉ በሙሉ ማለት በሚቻል ደረጃ መጠቀሟን ሁለት ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸውን ምንጮችን ጠቅሶ በአሜሪካ የቢቢሲ አጋር የሆነው ሲቢኤስ ዘገበ።
ምንጮቹ አክለውም አሜሪካ ዒላማቸውን ለይተው የሚመቱ እና ዘመናዊ ምድር ለምድር የሚወነጨፉ የሮኬት ሚሳዔሎቿን ተጠቅማለች ብለዋል።
አሜሪካ ያሏትን የረዥም ርቀት ተወንጫፊ ሚሳዔሎቿን በሙሉ ተጠቅማ ማጠናቀቋን ቀድሞ የዘገበው ሮይተርስ የዜና ወኪል ነው።
ሲቢኤስ ከዚህ ቀደም የረዥም ርቀት ሚሳዔሎች እና ከምድር ወደ ኤር ተምዘግዝገው ዒላማቸውን በመለየት የሚመቱ መሣሪያዎች ክምችት በመቀነሱ የትራምፕ አስተዳደር ከኢራን ጋር የምታደርገውን ጦርነት ለማቆም መገደዱን ዘግቦ ነበር።
የአሜሪካ ባለሥልጣናት በመጋዘን ውስጥ የሚገኙት ዒላማቸውን ለይተው የሚመቱ እና ዘመናዊ ምድር ለምድር የሚወነጨፉ የሮኬት ሚሳዔሎች ቁጥር ውስን መሆኑን ገልፀዋል።
ባለሥልጣናቱ አክለውም ፓትሮይት እና ተርሚናል ሃይ አልቲትዩድ ኤሪያ ዲፌንስ (ቲኤችኤኤዲ) የሚባሉት መሳሪያዎች በፍጥነት አምርቶ መተካት አንደማይቻል ስጋታቸውን ገልጸዋል።
ሐምሌ ወር ላይ አንድ የምርምር ቡድን ጦርነቱ ከመጀመሩ በፊት አሜሪካ 2330 ፓትሮይት ሚሳዔሎች የነበራት መሆን ገልጾ በሐምሌ ወር መጨረሻ ላይ ግን ከ827 እስከ 759 መካከል ብቻ ቀርተዋታል ብሏል።
ይኸው ጥናት ከጦርነቱ በፊት 452 ቲኤችኤኤዲ የተባለው መሣሪያ እንደነበራት አስታውሶ በሐምሌ ወር መጨረሻ ግን ከ278 እስከ 234 ባለው ውስጥ ብቻ እንደቀራት መዝግቧል።
ሌላ በቅርቡ ይፋ የሆነ ጥናት አሜሪካ ያሏትን የመሣሪያ ክምችቶች ከጦርነቱ በፊተ ወደነበረው ለመመለስ እስከ 2029 አጋማሽ ድረስ እንደሚወስድባት ይፋ አድርጓል።
የፔንታጎን ቃል አቀባይ ሼን ፓርኔል ለሲቢኤስ ኒውስ በሰጡት ምላሽ “የአሜሪካ ጦር በዓለም ላይ ከፍተኛ አቅም ካላቸው መካከል ነወ። ፕሬዚዳንቱ ባዘዙ ሰዓት የሚሰጠውን ተልእኮ ለመፈጸም የሚያስችል አቅም አለው” ብለዋል።
አክለውም “ውጤታማ ዘመቻዎችን አድርገናል” በማለት “ሕዝባችንን እና ፍላጎታችንን ለመከላከል የሚያስችል በቂ መሣሪያ ታጥቀናል” ብለዋል።
ከዚህ ቀደም የአሜሪካ መከላከያ ሚኒስትር የሆኑት ፒት ሄግሴት የጦሩ የመሣሪያ ክምችት ቀንሷል የሚለውን አስተያየት ውድቅ አድርገው ነበር።
BBC
አሜሪካ ከኢራን ጋር በምታደርገው ጦርነት ረዥም ርቀት የሚወነጨፉ እና ዒላማቸውን ለይተው የሚመቱ ሚሳዔሎቿን ሙሉ በሙሉ ማለት በሚቻል ደረጃ መጠቀሟን ሁለት ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸውን ምንጮችን ጠቅሶ በአሜሪካ የቢቢሲ አጋር የሆነው ሲቢኤስ ዘገበ።
ምንጮቹ አክለውም አሜሪካ ዒላማቸውን ለይተው የሚመቱ እና ዘመናዊ ምድር ለምድር የሚወነጨፉ የሮኬት ሚሳዔሎቿን ተጠቅማለች ብለዋል።
አሜሪካ ያሏትን የረዥም ርቀት ተወንጫፊ ሚሳዔሎቿን በሙሉ ተጠቅማ ማጠናቀቋን ቀድሞ የዘገበው ሮይተርስ የዜና ወኪል ነው።
ሲቢኤስ ከዚህ ቀደም የረዥም ርቀት ሚሳዔሎች እና ከምድር ወደ ኤር ተምዘግዝገው ዒላማቸውን በመለየት የሚመቱ መሣሪያዎች ክምችት በመቀነሱ የትራምፕ አስተዳደር ከኢራን ጋር የምታደርገውን ጦርነት ለማቆም መገደዱን ዘግቦ ነበር።
የአሜሪካ ባለሥልጣናት በመጋዘን ውስጥ የሚገኙት ዒላማቸውን ለይተው የሚመቱ እና ዘመናዊ ምድር ለምድር የሚወነጨፉ የሮኬት ሚሳዔሎች ቁጥር ውስን መሆኑን ገልፀዋል።
ባለሥልጣናቱ አክለውም ፓትሮይት እና ተርሚናል ሃይ አልቲትዩድ ኤሪያ ዲፌንስ (ቲኤችኤኤዲ) የሚባሉት መሳሪያዎች በፍጥነት አምርቶ መተካት አንደማይቻል ስጋታቸውን ገልጸዋል።
ሐምሌ ወር ላይ አንድ የምርምር ቡድን ጦርነቱ ከመጀመሩ በፊት አሜሪካ 2330 ፓትሮይት ሚሳዔሎች የነበራት መሆን ገልጾ በሐምሌ ወር መጨረሻ ላይ ግን ከ827 እስከ 759 መካከል ብቻ ቀርተዋታል ብሏል።
ይኸው ጥናት ከጦርነቱ በፊት 452 ቲኤችኤኤዲ የተባለው መሣሪያ እንደነበራት አስታውሶ በሐምሌ ወር መጨረሻ ግን ከ278 እስከ 234 ባለው ውስጥ ብቻ እንደቀራት መዝግቧል።
ሌላ በቅርቡ ይፋ የሆነ ጥናት አሜሪካ ያሏትን የመሣሪያ ክምችቶች ከጦርነቱ በፊተ ወደነበረው ለመመለስ እስከ 2029 አጋማሽ ድረስ እንደሚወስድባት ይፋ አድርጓል።
የፔንታጎን ቃል አቀባይ ሼን ፓርኔል ለሲቢኤስ ኒውስ በሰጡት ምላሽ “የአሜሪካ ጦር በዓለም ላይ ከፍተኛ አቅም ካላቸው መካከል ነወ። ፕሬዚዳንቱ ባዘዙ ሰዓት የሚሰጠውን ተልእኮ ለመፈጸም የሚያስችል አቅም አለው” ብለዋል።
አክለውም “ውጤታማ ዘመቻዎችን አድርገናል” በማለት “ሕዝባችንን እና ፍላጎታችንን ለመከላከል የሚያስችል በቂ መሣሪያ ታጥቀናል” ብለዋል።
ከዚህ ቀደም የአሜሪካ መከላከያ ሚኒስትር የሆኑት ፒት ሄግሴት የጦሩ የመሣሪያ ክምችት ቀንሷል የሚለውን አስተያየት ውድቅ አድርገው ነበር።
BBC
2 days ago
ኢትዮጵያ እየተጠናቀቀ ባለው 2018 ዓ.ም ከ124 በላይ ዓለም አቀፍ ሜዳሊያዎች መገኘታቸውን ተገለጸ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የስፖርት ዘርፍ አዲስ እይታን በመፍጠር፣ ህጋዊና መዋቅራዊ ማዕቀፎችን በማጠናከር እንዲሁም በርካታ ሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ ውድድሮችን በማስተናገድ የ2018 በጀት ዓመት አመርቂና ስኬታማ ጊዜ የነበረ መሆኑ ተገለጸ።
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የሚያካሄደው የባህል፣ ጥበባትና ስፖርት ጥናትና ምርምር ጉባኤ እንዲሁም ዓመታዊ የሴክተር ጉባኤ ላይ የባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር የስፖርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ አቶ መክዩ መሀመድ እንደገለጹት፣ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ዓመታዊ የሴክተር ጉባኤ የታቀዱ ግቦችን በጋራ ለመገምገም እና ከክልል እስከ ፌደራል ያሉ ቅንጅታዊ አሰራሮችን ለማጠናከር ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቷል።
አክለውም ዘንድሮ የስፖርት ልማት ስራዎች በተሻለ መንገድ የተፈጸሙበትና በአጠቃላይ የስፖርት ዘመን ተብሎ ሊወሰድ የሚችልበት የስኬት ዓመት እንደነበር ጠቁመዋል።
የስፖርት ቤተሰቡ በተደጋጋሚ ያነሳቸው የነበሩ ህጋዊና አሰራር ነክ ጥያቄዎች ምላሽ ማግኘታቸውን የጠቆሙት ሚኒስትር ድኤታው፣ ሁሉንም ባለድርሻ አካላትና ምሁራንን ያሳተፈ አዲስ የስፖርት ፖሊሲ ተዘጋጅቶ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መጽደቁንና አዋጁም ወደ ትግበራ መግባቱን አስረድተዋል።
ይህ አዲስ ፖሊሲ የመንግስትን አመራር ሰጪነት፣ ከ139 ሺህ በላይ የሚሆኑ ህዝባዊ አደረጃጀቶችንና ማህበራትን አቅጣጫ፣ እንዲሁም የስፖርቱን እድገት የሚያፋጥነው የግል ባለሀብቶች ተሳትፎን በግልጽ የለየ አዲስ እይታ ይዞ መምጣቱንም አብራርተዋል።
ስፖርት ከሜዳ ውድድር ባለፈ የህዝቦች ወንድማማችነትን የሚገነባ፣ ሰላምና አንድነትን የሚያጠናክር ትልቅ የሀገር ልማት መሳሪያ መሆኑን የገለጹት አቶ መክዩ መሀመድ፣ በዚህ ዓመት በተካሄዱ 420 የክልል አቀፍ እና 118 ሀገር አቀፍ ውድድሮች ከአስር ሺዎች በላይ ስፖርተኞች መሳተፋቸውን ገልጸዋል። እነዚህ መድረኮች የወጡ አትሌቶችን ከማፍራት ባሻገር ሰላምን በመገንባትና ህዝቦችን በማቀራረብ ረገድ የጎላ ሚና እንደነበራቸው አብራርተዋል።
ህብረተሰቡን ንቁና ስፖርትን ባህል ያደረገ ለማድረግ በተሰራው ስራ የስፖርት አዘዋታሪው ህዝብ ቁጥር 24 በመቶ ወይም 32 ሚሊዮን ማድረስ መቻሉን ሚኒስትር ድኤታው ጠቁመዋል። ከዚህ በተጨማሪ ከኮሪደር ልማት ጋር በተያያዘ ከ45 ሺህ በላይ የስፖርት ፋሲሊቲዎች መገንባታቸውንና እነዚህንም በቴክኖሎጂ ዘመናዊ የማድረግ ስራ እየተከናወነ እንደሚገኝ ገልጸዋል።
በአለም አቀፍና ቀጠናዊ ውድድሮች የሀገሪቱን ስም የሚያስጠሩ አሸናፊ ብሄራዊ ቡድኖችን ለመገንባት በሚደረገው ጥረት አትሌቶቻችን ከ124 በላይ ሜዳሊያዎችን ማስመዝገባቸውን አቶ መክዩ መሀመድ አበክረው ገልጸዋል።
በተለይም በታዳጊዎች ልማት ላይ ትኩረት ተደርጎ እየተሰራ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ከ45 ሺህ በላይ ታዳጊዎች በማሰልጠኛ ማዕከላት ውስጥ ስልጠና እየወሰዱ ይገኛሉ።
በተጨማሪም የስፖርት ቱሪዝምን ለማበራታት በተደረገው ጥረት ከ29 በላይ ዓለም አቀፍ ውድድሮችና ኮንፈረንሶች በኢትዮጵያ መካሄዳቸውንና ደረጃቸውን የጠበቁ ስታዲየሞች ግንባታም ትኩረት ተሰጥቶት እየተከናወነ መሆኑን ጠቅሰዋል።
ስፖርት ለሀገር ጂዲፒ እና ለስራ እድል ፈጠራ የሚያበረክተውን አስተዋጽኦ ለማሳደግ የተጀመሩ ጥናቶች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አብራርተዋል።
በመጨረሻም፣ በአዲሱ ፖሊሲ የባህል ስፖርት ልዩ ትኩረት ማግኘቱንና በቀጣይ ዓመት ኢትዮጵያ የአፍሪካ የባህል ስፖርት ፌስቲቫልን በበላይነት እንደምታዘጋጅ አቶ መክዩ መሀመድ ገልጸው፤ ላመጣው ስኬት ለስፖርት ቤተሰቡና ለመገናኛ ብዙሃን አካላት ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ጌትነት ተመስገን
📷 ከበደ መክብብ
#ethiopiansports #ethiopiasportpolicy #sportsdevelopment #ethiopia#youthinsports #sportinspiration
#ethiopia | በኢትዮጵያ የስፖርት ዘርፍ አዲስ እይታን በመፍጠር፣ ህጋዊና መዋቅራዊ ማዕቀፎችን በማጠናከር እንዲሁም በርካታ ሀገር አቀፍና ዓለም አቀፍ ውድድሮችን በማስተናገድ የ2018 በጀት ዓመት አመርቂና ስኬታማ ጊዜ የነበረ መሆኑ ተገለጸ።
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የሚያካሄደው የባህል፣ ጥበባትና ስፖርት ጥናትና ምርምር ጉባኤ እንዲሁም ዓመታዊ የሴክተር ጉባኤ ላይ የባህል እና ስፖርት ሚኒስቴር የስፖርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ አቶ መክዩ መሀመድ እንደገለጹት፣ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ዓመታዊ የሴክተር ጉባኤ የታቀዱ ግቦችን በጋራ ለመገምገም እና ከክልል እስከ ፌደራል ያሉ ቅንጅታዊ አሰራሮችን ለማጠናከር ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቷል።
አክለውም ዘንድሮ የስፖርት ልማት ስራዎች በተሻለ መንገድ የተፈጸሙበትና በአጠቃላይ የስፖርት ዘመን ተብሎ ሊወሰድ የሚችልበት የስኬት ዓመት እንደነበር ጠቁመዋል።
የስፖርት ቤተሰቡ በተደጋጋሚ ያነሳቸው የነበሩ ህጋዊና አሰራር ነክ ጥያቄዎች ምላሽ ማግኘታቸውን የጠቆሙት ሚኒስትር ድኤታው፣ ሁሉንም ባለድርሻ አካላትና ምሁራንን ያሳተፈ አዲስ የስፖርት ፖሊሲ ተዘጋጅቶ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መጽደቁንና አዋጁም ወደ ትግበራ መግባቱን አስረድተዋል።
ይህ አዲስ ፖሊሲ የመንግስትን አመራር ሰጪነት፣ ከ139 ሺህ በላይ የሚሆኑ ህዝባዊ አደረጃጀቶችንና ማህበራትን አቅጣጫ፣ እንዲሁም የስፖርቱን እድገት የሚያፋጥነው የግል ባለሀብቶች ተሳትፎን በግልጽ የለየ አዲስ እይታ ይዞ መምጣቱንም አብራርተዋል።
ስፖርት ከሜዳ ውድድር ባለፈ የህዝቦች ወንድማማችነትን የሚገነባ፣ ሰላምና አንድነትን የሚያጠናክር ትልቅ የሀገር ልማት መሳሪያ መሆኑን የገለጹት አቶ መክዩ መሀመድ፣ በዚህ ዓመት በተካሄዱ 420 የክልል አቀፍ እና 118 ሀገር አቀፍ ውድድሮች ከአስር ሺዎች በላይ ስፖርተኞች መሳተፋቸውን ገልጸዋል። እነዚህ መድረኮች የወጡ አትሌቶችን ከማፍራት ባሻገር ሰላምን በመገንባትና ህዝቦችን በማቀራረብ ረገድ የጎላ ሚና እንደነበራቸው አብራርተዋል።
ህብረተሰቡን ንቁና ስፖርትን ባህል ያደረገ ለማድረግ በተሰራው ስራ የስፖርት አዘዋታሪው ህዝብ ቁጥር 24 በመቶ ወይም 32 ሚሊዮን ማድረስ መቻሉን ሚኒስትር ድኤታው ጠቁመዋል። ከዚህ በተጨማሪ ከኮሪደር ልማት ጋር በተያያዘ ከ45 ሺህ በላይ የስፖርት ፋሲሊቲዎች መገንባታቸውንና እነዚህንም በቴክኖሎጂ ዘመናዊ የማድረግ ስራ እየተከናወነ እንደሚገኝ ገልጸዋል።
በአለም አቀፍና ቀጠናዊ ውድድሮች የሀገሪቱን ስም የሚያስጠሩ አሸናፊ ብሄራዊ ቡድኖችን ለመገንባት በሚደረገው ጥረት አትሌቶቻችን ከ124 በላይ ሜዳሊያዎችን ማስመዝገባቸውን አቶ መክዩ መሀመድ አበክረው ገልጸዋል።
በተለይም በታዳጊዎች ልማት ላይ ትኩረት ተደርጎ እየተሰራ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ከ45 ሺህ በላይ ታዳጊዎች በማሰልጠኛ ማዕከላት ውስጥ ስልጠና እየወሰዱ ይገኛሉ።
በተጨማሪም የስፖርት ቱሪዝምን ለማበራታት በተደረገው ጥረት ከ29 በላይ ዓለም አቀፍ ውድድሮችና ኮንፈረንሶች በኢትዮጵያ መካሄዳቸውንና ደረጃቸውን የጠበቁ ስታዲየሞች ግንባታም ትኩረት ተሰጥቶት እየተከናወነ መሆኑን ጠቅሰዋል።
ስፖርት ለሀገር ጂዲፒ እና ለስራ እድል ፈጠራ የሚያበረክተውን አስተዋጽኦ ለማሳደግ የተጀመሩ ጥናቶች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አብራርተዋል።
በመጨረሻም፣ በአዲሱ ፖሊሲ የባህል ስፖርት ልዩ ትኩረት ማግኘቱንና በቀጣይ ዓመት ኢትዮጵያ የአፍሪካ የባህል ስፖርት ፌስቲቫልን በበላይነት እንደምታዘጋጅ አቶ መክዩ መሀመድ ገልጸው፤ ላመጣው ስኬት ለስፖርት ቤተሰቡና ለመገናኛ ብዙሃን አካላት ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ጌትነት ተመስገን
📷 ከበደ መክብብ
#ethiopiansports #ethiopiasportpolicy #sportsdevelopment #ethiopia#youthinsports #sportinspiration
2 days ago
ኢትዮ-ኢስታንቡል ሆስፒታል በዓመት ከ79 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ህክምና መስጠቱን ገለጸ
#ethiopia | ኢትዮ-ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል በተመሰረተ በአጭር ጊዜ ወደውጭ ሀገር በሚወስዱ የህክምና ጥገኝነትን በመቀየር፣ በሀገር ውስጥ ዘመናዊ ህክምና መስጠት የሚያስችል አገልግሎት መዘርጋቱን አስታወቀ።
ኢትዮ-ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል ሐምሌ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ለመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች በሰጠው መግለጫ ላይ እንደተገለጸው ሆስፒታሉ በመሥራቹና ባለራዕዩ ሲኢኦ አቶ ብርሃን ተድላ እየተመራ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ለታካሚዎች ጥራቱን የጠበቀ የሕክምና አገልግሎት ሲሰጥ የቆየ ሲሆን፣ በተለይም በያዝነው 2018 ዓ.ም ብቻ ከ79 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የተመላላሽ ህክምና አገልግሎት በመስጠትና ከ4 ሺ 500 በላይ የቀዶ ህክምናዎችን በማካሄድ አመርቂ ውጤት አስመዝግቧል።
ሆስፒታሉ እነዚህን ሀገር በቀል አቅሞች በመገንባቱ ቀደም ሲል ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር ይሄዱ የነበሩ ታካሚዎችን ቁጥር በመቀነስ የውጭ ምንዛሬን ከማስቀረት ባሻገር የታካሚዎችን ችግር መቅረፍ ችሏል።
በመግለጫው ወቅት የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር፣ የአጠቃላይ እና ደረት አካባቢ ቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት ተባባሪ ኘሮፌሰር ስዩም ካሣ መርኔ እንደገለጹት፣ ተቋሙ በኢንተርቬንሽናል ካርዲዮሎጂ መስክ ያለ ኦፕሬሽን በደም ስሮች በኩል በሚደረግ ህክምና ጨምሮ በአዋቂና በልጆች የልብ ሕክምና በአጠቃላይ ከ735 በላይ ታካሚዎችን መታደግ ችሏል። አክለውም ይህ አገልግሎት ዓመቱን ሙሉ ሌሊትና ቀን ሳይቋረጥ የሚሰጥ በመሆኑ፣ ከውጭ ሀገር በሚመጡ ጊዜያዊ ዘመቻዎች ላይ ብቻ ጥገኛ የነበረውን አሰራር መቀየር መቻሉን ገልጸዋል።
ሆስፒታሉ በኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች በመታገዝ ወደውጪ ሀገር የሚያስኬዱ በተለይ የልብ ሕክምናዎችን 90 በመቶ በሆስፒታሉ መስጠት መቻሉን ጠቅሰዋል።
እንደ ዶክተር ስዩም ገለጻ፣ ሆስፒታሉ በኒውሮሰርጀሪ፣ በኦፕን ካርዲያክ፣ በአጥንትና ስፓይን፣ በኩላሊት፣ በሳምባ፣ የአንጎል፣ የዳሌና የጉልበት ቅየራ እንዲሁም በሚኒማሊ ኢንቬሲቭ (ላፓሮስኮፒክና ቶራኮስኮፒክ) እና ከ46 በላይ ሰብስፔሻሊቲ ህክምና ዘርፎች የላቀ አገልግሎት እየሰጠ ሲሆን፣ የሬዲዮሎጂ ክፍሉም የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂን በመጠቀም የህክምና ምርመራ ጥራቱን በማሳደግ ላይ ይገኛል ብለዋል።
የሆስፒታሉ የውስጥ ደዌና የአዋቂዎች ኢንተርቬንሽናል የልብ ህክምና ስፔሻሊስት ዶክተር ከፈለኝ ደጀኔ በበኩላቸው እንደገለጹት፣ ከተሰሩት 321 የሕፃናት የልብ ህክምናዎች መከናወናቸውን ጠቁመው 90 የሚጠጋ ድንገተኛ የልብ ደምስር መዘጋት አደጋ ያጋጠማቸውና ታካሚዎች በ24 ሰዓት ድንገተኛ አደጋዎች አገልግሎት ህይወታቸው መታደግ ተችላል ብለዋል። ከእነዚህም ውስጥ ቁጥራቸው ከ90 በላይ የሚኾኑ የውጭ ሀገር ዜጎችና ዲፕሎማቶች እንዲሁም ነፍሰጡር እናቶች ይገኙበታል።
የሆስፒታሉ የቺፍ ኦፕሬሽንስ ዳይሬክተር፣ የአንገትና ጭንቅላት ሰብ-ስፔሻሊስት ዶክተር መለስ ገበየሁ እንደገለጹት ደግሞ፣ ተቋሙ ከንግድ ዓላማው ጎን ለጎን ማህበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ረገድ ትልቅ ስራ እየሰራ ይገኛል። በሆስፒታሉ ባለቤትና ዋና ስራአስፈጻሚ አቶ ብርሃን ተድላ አማካይነት በተቋቋመው "Heart to Heart Children's Aid" የተሰኘ ፋውንዴሽን በኩል ትልቅ ሥራዎች መከናወናቸውን አስታውሰዋል።
ሜዲካል ዳይሬክተሩ በመጨረሻም ኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል በሰኔ ወር 2015 ዓ.ም ጀምሮ ወደሥራ መግባቱና በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ ውጤት መድረስ የቻለው በተቋሙ መስራችና ሲኢኦ አቶ ብርሃን ተድላ የቅርብ ጠንካራ አመራርና ክትትል፣ በሰራተኞችና ባለሙያዎች ትጋት መኾኑን በመጥቀስ ምስጋና አቅርበዋል።
ሆስፒታሉ ለ 333 ጊዜያዊና ቋሚ ሰራተኞች የሥራ ዕድል የፈጠረ ሲኾን ከእነዚህ መካከል 86 ያህሉ ሰብስፔሻስት ሐኪሞች መኾናቸው ተነግሯል።
#ethioistanbulhospital #cardiologyservices
#pediatriccardiolog #healthsectorethiopia
#medicaltourismethiopia#hearttoheartchildrensaid
#ethiopia | ኢትዮ-ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል በተመሰረተ በአጭር ጊዜ ወደውጭ ሀገር በሚወስዱ የህክምና ጥገኝነትን በመቀየር፣ በሀገር ውስጥ ዘመናዊ ህክምና መስጠት የሚያስችል አገልግሎት መዘርጋቱን አስታወቀ።
ኢትዮ-ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል ሐምሌ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ለመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች በሰጠው መግለጫ ላይ እንደተገለጸው ሆስፒታሉ በመሥራቹና ባለራዕዩ ሲኢኦ አቶ ብርሃን ተድላ እየተመራ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ለታካሚዎች ጥራቱን የጠበቀ የሕክምና አገልግሎት ሲሰጥ የቆየ ሲሆን፣ በተለይም በያዝነው 2018 ዓ.ም ብቻ ከ79 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የተመላላሽ ህክምና አገልግሎት በመስጠትና ከ4 ሺ 500 በላይ የቀዶ ህክምናዎችን በማካሄድ አመርቂ ውጤት አስመዝግቧል።
ሆስፒታሉ እነዚህን ሀገር በቀል አቅሞች በመገንባቱ ቀደም ሲል ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር ይሄዱ የነበሩ ታካሚዎችን ቁጥር በመቀነስ የውጭ ምንዛሬን ከማስቀረት ባሻገር የታካሚዎችን ችግር መቅረፍ ችሏል።
በመግለጫው ወቅት የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር፣ የአጠቃላይ እና ደረት አካባቢ ቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት ተባባሪ ኘሮፌሰር ስዩም ካሣ መርኔ እንደገለጹት፣ ተቋሙ በኢንተርቬንሽናል ካርዲዮሎጂ መስክ ያለ ኦፕሬሽን በደም ስሮች በኩል በሚደረግ ህክምና ጨምሮ በአዋቂና በልጆች የልብ ሕክምና በአጠቃላይ ከ735 በላይ ታካሚዎችን መታደግ ችሏል። አክለውም ይህ አገልግሎት ዓመቱን ሙሉ ሌሊትና ቀን ሳይቋረጥ የሚሰጥ በመሆኑ፣ ከውጭ ሀገር በሚመጡ ጊዜያዊ ዘመቻዎች ላይ ብቻ ጥገኛ የነበረውን አሰራር መቀየር መቻሉን ገልጸዋል።
ሆስፒታሉ በኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች በመታገዝ ወደውጪ ሀገር የሚያስኬዱ በተለይ የልብ ሕክምናዎችን 90 በመቶ በሆስፒታሉ መስጠት መቻሉን ጠቅሰዋል።
እንደ ዶክተር ስዩም ገለጻ፣ ሆስፒታሉ በኒውሮሰርጀሪ፣ በኦፕን ካርዲያክ፣ በአጥንትና ስፓይን፣ በኩላሊት፣ በሳምባ፣ የአንጎል፣ የዳሌና የጉልበት ቅየራ እንዲሁም በሚኒማሊ ኢንቬሲቭ (ላፓሮስኮፒክና ቶራኮስኮፒክ) እና ከ46 በላይ ሰብስፔሻሊቲ ህክምና ዘርፎች የላቀ አገልግሎት እየሰጠ ሲሆን፣ የሬዲዮሎጂ ክፍሉም የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂን በመጠቀም የህክምና ምርመራ ጥራቱን በማሳደግ ላይ ይገኛል ብለዋል።
የሆስፒታሉ የውስጥ ደዌና የአዋቂዎች ኢንተርቬንሽናል የልብ ህክምና ስፔሻሊስት ዶክተር ከፈለኝ ደጀኔ በበኩላቸው እንደገለጹት፣ ከተሰሩት 321 የሕፃናት የልብ ህክምናዎች መከናወናቸውን ጠቁመው 90 የሚጠጋ ድንገተኛ የልብ ደምስር መዘጋት አደጋ ያጋጠማቸውና ታካሚዎች በ24 ሰዓት ድንገተኛ አደጋዎች አገልግሎት ህይወታቸው መታደግ ተችላል ብለዋል። ከእነዚህም ውስጥ ቁጥራቸው ከ90 በላይ የሚኾኑ የውጭ ሀገር ዜጎችና ዲፕሎማቶች እንዲሁም ነፍሰጡር እናቶች ይገኙበታል።
የሆስፒታሉ የቺፍ ኦፕሬሽንስ ዳይሬክተር፣ የአንገትና ጭንቅላት ሰብ-ስፔሻሊስት ዶክተር መለስ ገበየሁ እንደገለጹት ደግሞ፣ ተቋሙ ከንግድ ዓላማው ጎን ለጎን ማህበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ረገድ ትልቅ ስራ እየሰራ ይገኛል። በሆስፒታሉ ባለቤትና ዋና ስራአስፈጻሚ አቶ ብርሃን ተድላ አማካይነት በተቋቋመው "Heart to Heart Children's Aid" የተሰኘ ፋውንዴሽን በኩል ትልቅ ሥራዎች መከናወናቸውን አስታውሰዋል።
ሜዲካል ዳይሬክተሩ በመጨረሻም ኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል በሰኔ ወር 2015 ዓ.ም ጀምሮ ወደሥራ መግባቱና በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ ውጤት መድረስ የቻለው በተቋሙ መስራችና ሲኢኦ አቶ ብርሃን ተድላ የቅርብ ጠንካራ አመራርና ክትትል፣ በሰራተኞችና ባለሙያዎች ትጋት መኾኑን በመጥቀስ ምስጋና አቅርበዋል።
ሆስፒታሉ ለ 333 ጊዜያዊና ቋሚ ሰራተኞች የሥራ ዕድል የፈጠረ ሲኾን ከእነዚህ መካከል 86 ያህሉ ሰብስፔሻስት ሐኪሞች መኾናቸው ተነግሯል።
#ethioistanbulhospital #cardiologyservices
#pediatriccardiolog #healthsectorethiopia
#medicaltourismethiopia#hearttoheartchildrensaid
2 days ago
መዝሙረ ሄላም ላይ የተደረገ አጭር ኂሳዊ ንባብ
ከቢኒያም አቡራ
#ethiopia | አዳም ረታ ታሪክን ከነገሥታት፣ ከመሪዎች፣ ማኅበረሰቡ ባበጀው ድልድል ውስጥ ‹ላዕላይ› ከሚባሉት ደረጃዎች አንጻር አያስመለክተንም። ታሪካዊ ከሚባሉ አጋጣሚዎች ውስጥ የተዘነጉትን ጥቃቅን የታሪክ ኹነተ-ደቂቅ (micro-events) ይመርጣል። ይወስዳል መንገድ ላይ … “ቀዳዳ” በተሰኘው ታሪክ ላይ ፍንዳታውን ከሚሞት ዘመድ፣ ከሚደነግጥ ለማኝ፣ ከሚሰነጠቅ የወፍ እንቁላል፣ ከሚፈስ የእናት ወተት ጋር Micro-Macro Connection በመፍጠር የትልቁ ቀዳዳ መፈጠርን ከሚጢጢዬ ሽንቁሮች ጋር ያስተሳስርልናል። እንዲህ ያሉ የኒው ሂስቶሪሲዝም ባሕሪያትን ከዚህ ቀደም ባሳተማቸው መጻሕፍቱ ውስጥ በተለያየ መጠን እናገኛለን።
Adam Reta አዳም ረታ "መዝሙረ ሄላም" በተሰኘው በዐዲሱ መጽሐፉ ላይም በኢትዮጵያ ታሪካዊ-ፖለቲካዊ አጋጣሚ ውስጥ እንደ ዐውራ የሚታዩትን የእድገት በኅብረት ዘመቻን እንደነ-አሮን፣ እንደነቃል … ባሉ ገጸባሕርያት በኩል፣ የሰባ ሰባቱን ድርቅ በሄላም ጡት በኩል፣ “ጥላሁን ለምን ለምን ሞተ” እየተባለ ኢዮቤልዩ ቤተመንግሥት ጋር የተደረገውን ሰላማዊ ሰልፍ በሡልጣን በኩል፣ የከተማ መሬት ዐዋጅን በተለያዩ ግለሰቦች በኩል … እናያለን። በዚህም የታሪክን ትልቅ ካርታ ለመረዳት የተረሱና የጠለሉ ታሪኮችን ይመረምራል። ስለዚህ ነቁጣዊ ማኅበራዊ ክስተቶችን ወደ ታሪክ ምኩራብ በማምጣት ከትልቁ የታሪክ ምሥል ጎን ያስተያያል። ይህ ደግሞ የኒው ሂስቶሪሲዝም ኹነኛ ማጠንጠኛ ነው።
ልክ “ይወስዳል መንገድ ያመጣል መንገድ …” በተሰኘው መጽሐፉ ውስጥ ባለው “የመንግሥቱ ጊዜ” በሚለው ድርሰት ውስጥ፣ ትልቁን “የታኅሣሥ ግርግር”ን እንደ መቼት አምጥቶ የተጻፈውና የተተኮረው ግን ኹነተ-ደቂቅ (micro-events) ላይ ነው። ስለግርማሜ ንዋይ፣ ስለኮሌኔል ወርቅነህ ገበየሁ፣ ሰለጄነራል ሙልጌታ ቡሊ አይደለም የሚያትተው። ስለአንድ ብላቴና ከእንቅልፍ መነሳት፣ ስለገበጣ ጨዋታ፣ ቤተክርስቲያን ውስጥ ሕፃናትን አሰብስቦ ‹ኪራላይሶን› የሚያስብል ካሕን፣ ስለመንደር ውስጥ ሐሜቶች፣ ስለግለሰቦች ፍርሃት፣ በአጋጣሚ ስላየው አስደናቂ አሞራ … ያወጋል። የታሪክ አጋጣሚ አምጥቶ በታሪክ ውስጥ ግለሰቦች ላይ ስለሚረብበው የታሪክ መንፈስ ያትታል። ልክ እንደዚሁ መዝሙረ ሄላም ላይም ጽሑፉ ታሪክን አያብራራም፤ ነገር ግን ታሪክ እንዴት በሰው ልብ ውስጥ እንደሚኖር ያሳያል። በዚህ ኹነተ-ደቂቅ (micro-event) ምክንያት በዘመኑ ላይ ያገነገነውን ባሕላዊ እምነትን፣ የሥልጣን መዋቅርን፣ የወል ግንዛቤን አጨንቁረን እንድንመለከት ያስችለናል።
ከመንግሥት ሼልፍ ላይ ሳይኾን ከግለሰብ ጀርባ ላይ የተወሰደው የአዳም የአጻጻፍ መንገድ ከኒው ሂስቶሪስዝም ጽንሰ-ሐሳቦች ጋር በአንድ መም ላይ የሚሄዱ ናቸው። መዝሙረ ሄላም የተሰኘው ዐዲሱ የአዳም ረታ መጽሐፍ የኒው ሂስቶሪሲዝም ባሕርያትን ይጋራል። አንዳንድ ነገሮችን በዓይን መመልከት ባይቻልም በግብሩ (ቁስ ላይ በሚያደርገው ግፊት) ግን ይታወቃል። በመዝሙረ ሄላም መጽሐፍ ውስጥም አንዳንድ ነገሮችን በቀጥታ ማየት ባንችልም ቅሉ እነርሱን የሚያሳይልንን ነገሮች ግን እንቃኛለን። ዘማች ወጣት ተማሪዎችን እናያለን፤ መንግሥትን፣ ሕግንና ኃይልን ግን በቀጥታ አንመለከትም። የተማከለ ኃይል አናይም ግን የገጸባሕርያቱ የፍርሃት ምንጭ ከተማከለ ኃይል ጋር የተያያዘ ቀጭን መስመር መኖሩን እናያለን። መንግሥትም ቢኾን በቀጥታ አይገባም፤ ነገር ግን ፍርሃት እንደ ሥርዓት ዘዋሪ (system driver) ይኾናል። እንደ ሚሸል ፉኮ አገላለጽ ኃይል ከተማከለ ሥርዓት የሚመነጭ ሳይኾን በየትኛውም ቦታና ጊዜ በፍርሃት፣ በልማድ፣ በንግግር … ሊከሰት የሚችል ሂደት አይደል?
መዝሙረ ሄላም ላይ ታሪክ እንደ “circulation of social energy” ቀርቧል። መዝሙረ ሄላም ላይ መረጃ ከመንግሥት አይመጣም፤ ከግለሰብ እንጂ። የከተማ መሬት ዐዋጅም ኾነ የተማሪዎች ዘመቻ በገጸባሕርያቱ ወሬ ውስጥ ነው የሚንቀረቀበው። ይህ የመረጃ ሥርዓት ኃይል ማን እንዳለው ማን እንደሌለው ያሳያል። እንግዲህ ይህ በፉኮኛ micro-power መኾኑ ነው። በመዝሙረ ሄላም ላይ ታሪክ እንደ ወሬ እንጂ እንደ ሰነድ አይቀርብም።
ወሬ የፍርሃት ቤንዚን ነው … ፍርሃት ደግሞ በዝምታ መሸበብን ይፈጥራል … የዝምታ አፈ-ሙቅ ደግሞ ኃይለኛው እንዳይታይ ያደርጋል … የተደራጀው ኃይል ጥፋትን ሊያደርስ ባሰበ ቁጥር የወሬ ቤንዚን ይጨምራል። ሰዎች በዕቅብተ-ንግግር ራሳቸውን ሲሸብቡ ደርዝ ያለው ሙግት ይኮሰምናል፣ ንግግር ሲጠፋ ያልታወቀ አደጋ ይከሰታል፣ ፍርሃትም ይጨምራል። ያልታወቀ አደጋ ደግሞ ከታወቀ አካል ይመጣል። ስለዚህ ጥንስሱ የሚጀምረው ከወሬ እንደኾነ ያስመለክተናል። አዳም በመዝሙረ ሄላም ላይ ታሪክን እንደ “circulation of social energy” ሲያቀርብ ፕሬዝዳንት፣ ጀነራል፣ ፕሮፌሰር የኾኑ ታሪክ ከላዕላይ ያስቀመጣቸው ሰዎች አያስፈልጉትም። በአንጻሩ ሄላም ለማን እንደሳመችው ተደርጎ ብርሃኔ ያስወራው ወሬ፣ የሄላም አባት ወታደር በመኾኑ ምክንያት በካሱ፣ በሄኖክ እናት የተነዛው ወሬ እና ሄላም ከሄኖክ ጋር የተቆራረጠችበት መንገድ እንዲሁም የሄላምን የጡት ወተት በተመለከተ የተነዛው ወሬን ይጠቀማል።
መዝሙረ ሄላምን ከድኅረ-ቅኝ-አገዛዝ የኂስ መንገድ አንጻር እንመልከተው።
እውን ቅኝ-ግዛት ተረት ኾኖ ቀርቷል? በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚ፣ በሥነልቦና ረገድ የቅኝ አገዛዝ ዳናው ሙሉ ለሙሉ ጠፍቷል? አዳም በመዝሙረ ሄላም ጽሑፍ ውስጥ ከቅኝ-ግዛት በተወረሰ መዋቅር ምክንያት የተሰናከለን ሕይወት ሊያስመለክተን ይኾን?
“ከተሞች ከቅኝ ግዛት በኋላ ሁለት ዓይነት መልክ ይኖራቸዋል፤ ለጥቂቱ የተድላ፣ ለተቀረው ደግሞ የአሳር መንደር ይኾናሉ” ይላል ፍራንዝ ፋኖን። በመዝሙረ ሄላም ላይ እና “የቢሾፍቱ ልጆች ጥላሞት” የተሰኘው ድርሰት ላይም ይህንን ነው የምንመለከተው። “ይወስዳል መንገድ ያመጣል መንገድ …” በተሰኘው መጽሐፉ ውስጥ ካሉ ጽሑፎች መካከል “የቢሾፍቱ ልጆች ጥላ ሞት” አንዱ ነው። የቢሾፍቱ ልጆች ሆቴሉን ያዩታል፤ ግን አይገቡበትም። ሆቴሉ የሀገራቸው መሬት ላይ ነው፤ እነርሱ ግን ከሆቴሉ ውጭ ናቸው። መናፈሻው ውስጥ አንዲት የፈረንጅ ልጅ ጠግባ ለልጆቹ እንደ ውሻ ዳቦ ትወረውርላቸዋለች። አፈር ላይ የወደቀን ዳቦ አራግፈው ይመገባሉ። በገዛ ሐይቃቸው ዳር ላይ ናቸው፤ ሌሎች ግን በጀልባ እየተንሸራሸሩ ይንፈላሰሳሉ። ለፈረንጆቹ ያደረው ሞገስ የላንድሮቨር ተፈናጣጭ ኾኗል። ሌሎቹ ግን ከመኪናው ውጪ ናቸው። ሞገስ እንደ እነርሱ ሕጻን ቢኾንም ለፈረንጅ በማሸርገዱ የትምህርት ቤቱ ባለቤት ሲመስል ሌሎች ልጆች ግን በገዛ መምህራቸው ይብጠለጠላሉ። የቢሾፍቱ ልጆች፣ ነጻ በተባለች ሀገር እየኖሩ በቅኝ ግዛት ጥላ ይተዳደራሉ። የቢሾፍቱ ልጆች በገዛ መንደራቸው አካሉ በማይታይ የቅኝ ግዛት እጅ ይገፋሉ። ሞገስ አይናገርም፤ የሚናገርለት አለ። ልክ የቢሾፍቱ ልጆች ላይ በአንድ ከተማ ውስጥ ሁለት የከተማ ምሥል እንደምናገኘው ሁሉ “የስንብት ቀለማት” ላይም በአዲስ አበባ ውስጥ ሁለት የከተማ ምሥል እንመለከታለን። እንደ ዘድሬክ፣ ሳተርን፣ ከተስፋዬ ወደ አሸናፊ የተቀየሩ የድሎት ምሥሎች እና የእነምትክ ጉልት፣ የእትየ እልልታ የጉርሻ መሸጫ መስኮት ያሉ የእጦት ሥዕል እናገኛለን። መዝሙረ ሄላም ላይም እንዲህ ያለ በአንድ ከተማ ላይ የሁለት ምሥሎች አደባባይ እጀግ ብዙ ቦታ ይገኛል።
በሌላኛው የድኅረ-ቅኝ-ግዛት ኂስ (postcolonial criticism) መዝሙረ ሄላምን ስንመለከት መጀመሪያ ላይ “ፈረንጅ ሲያደንቀኝና ሲገረምብኝ የሰሙ የአገሬ ደነዞች በየተራ “ካላስ የኔ ጎሳ ናት” … እያሉ መሻማት ጀመሩ ትላለች - ሄላም። በኋላ ደግሞ በተነዛባት አጓጉል ወሬ … የሄላምን ጡት ንቀው፣ አንጓጥጠው፣ አባረዋት ሲያበቁ የፈረንጅ የዱቄት ወተትን ይመርጣሉ። ይህ በባሕላዊ ማንነትና በዘመናዊነት መካከል የሚዋልል ማኅበረሰብን ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ የድኅረ-ቅኝ-ግዛት አካል ነው። በሌሎቹ የአዳም ሥራዎች ውስጥ ድኅረ-ቅኝ-ግዛት አተያይ በቋንቋና በኪነ-ጥበብ ምርጫ ውስጥ እንዴት እንደሚንፀባረቅ ያሳያል። በመዝሙረ ሄላም ላይ ደግሞ ምዕራባዊው ዓለም ለአገር በቀል መፍትኼ-ሥራይ የሚሰጠው ዋጋ ዝቅተኛ መኾኑንና የኢኮኖሚ ብዝበዛው አሁንም በረቂቅ መንገድ መቀጠሉን ያሳያል። እዚህ ላይ ሥዕለማርያም የተባለችዋን ገጸባሕርይ እና በውጭ ሀገራት የተነዙ ወሬዎችን ስንጨማምር ደግሞ የበለጠ ብዙ ለማለት ያስችላል።
መዝሙረ ሄላም ላይ እጅግ ብዙ ማኅበረሰባዊ ኂስ እናገኛለን። ለአብነት ያህል አንድ ሁለቱን እንቃኝ።
“መዝሙረ ሄላም” ላይ ማኅበረሰቡ በችላ-ባይነት አልያም በኾን ተብሎነት ልጆቹን ምን ያህል ተጠቂ እንዳደረጋቸው የሚያሳይ መልክ ተንጸባርቆበታል ማለት ይቻላል። ጋሽ ክብካብና ዘመናይ ኾን ብለው ቴዲና ሄላም ላይ የሚያደርሱትን፣ ተክለማርያም የወላጁን(የዘሪቱን) ችላ-ባይነት ለአብነት ማቅረብ ይቻላል። ማኅበረሰቡ ልጆችን “የነገ ተስፋዎች” ይላል፤ ነገር ግን ዛሬያቸው ላይ አይሠራም።
ማኅበረሰብ የመማጸኛ ከተማዎችን ወደ ተጨማሪ ግፍ መሥሪያ ቦታዎች እንደሚቀይር በአዳም መጻሕፍት ላይ በብዛት እንመለከታለን። “ይወስዳል መንገድ …” ላይ … “ቀዳዳ” በተሰኘው ታሪክ ላይ ማርታ ለደበበ በምትሰጠው ፍቅር ሳቢያ የሚሠራበትን ግፍ የምታስረሳ ብትኾንም ማኅበረሰቡ ግን ተጨማሪ ግፍ የሚሠራበት መሣሪያ ኾናለች። የስንብት ቀለማት ላይ ምኒልክ ከዚያ ሁሉ እስርና እንግልት በኋላ፣ “በፊያሜታ አርፋለሁ” ብሎ ቤቷ ሲሄድ ተጨማሪ ሕመም በጆሮው በኩል ጭንቅላቱ ላይ ይሻጥበታል። መዝሙረ ሄላም ላይም፣ ሄላም “ሙዚቃዬን ከሕዝብ ጆሮ ያደርስልኛል … ያሳርፈኛል …” ብላ የተመካችበት ምናሴ እንጦሮጦስ ይጨምራታል። ማኅበረሰባችን የመስቀል ተ ሠላጢን ግብር እንዳለው፣ ከላይ አሳልሞ ከታች በአንካሴው ጉድጓድ እንደሚምስ ያሳያል። ይህም የመልእክትን ወጭት ሰብሮ የወጣ ጥበባዊ አጻጻፍ ነው። በፈጣጣው የቀረበ የትችት ኮሶ አይደለም። ድንቅ ነው!
መዝሙረ ሄላም ላይ ከምናገኛቸው ዋና ዋና ገጸባሕርያት የተወሰኑት (አሮን፣ ቃል፣ ምናሴ፣ ሄላም) ላይ መጠነኛ ቅኝት እናድርግ።
auto-fiction ዓይነት አጻጻፍ ባለው የአሮን አተራረክ ውስጥ አሮን “system observer” መኾኑን እንገነዘባለን። ሥርዓቱን ያያል፣ ዘማቹን ያስተውላል፣ ቃለጉባኤ ይይዛል፣ ችግሩን ይመለከታል፣ ይጽፋል። አሮን የተገፋ ታሪክ ድምፅ ነው፤ ንቃት አለው፣ ግን የታሪክ ሂደትን የሚቀይር ኃይል የለውም፤ ስለዚህም ያ ሁሉ የጻፈውን ጽሑፍን ያጣል። የንቃት ችግር የለበትም፤ የማኅበራዊ ንቃት ድምፅነቱን ከዘመነ አባት ጋር ባደረገው ውይይት ውስጥ ተመልክተናል። ግን ደግሞ ይህ ብቻውን የቆመ ነጠላ ነገር ነው፤ ምክንያቱም ማኅበራዊ ተሳትፎ የለበትም። ቃል የተሰኘችው ገጸባሕርይም እንደ አሮን ናት፤ ንቃት ያላት፣ system observer ናት። ማኅበራዊ ንቃት ማኅበራዊ እንቅስቃሴ ካላገዘው ግንጥል ጌጥ ነው። ቃልና አሮን ንቃት አላቸው፤ ግን ንቃታቸውን ተግባር አላገዘውም፤ ንቃቱን የሚተገብር አደረጃጀት የላቸውም። ስለዚህ ዕጣ-ፈንታቸው ውድቀት ይኾናል። በኢትዮጵያ ውስጥ የተንሰራፋውን ይህን የድግግሞሽ አዙሪት መዝሙረ ሄላም ላይ ደራሲ አዳም ረታ በሰላ ብዕር አስቀምጧል።
የደራሲና የአርታኢ ትስስር በተንጸባረቀበት በሄላም አተራረክ ውስጥ ምናሴ የተሰኘ ገጸባሕርይ እናገኛለን። ምናሴ የ-false collective consciousness ትእምርት ነው። ምናሴዎች ለሥልጣን ይሠራሉ፣ ራሳቸውን እንደ ነጻ ያስባሉ፤ ነገር ግን የሥርዓቱ የመጠቀሚያ መሣሪያ (system functionary) ናቸው። ምናሴዎች የኦልቪቴዎች ጥይት ናቸው። ምናሴዎች የሔላምዎች ስኬት ሳይኾን የገዛ ጥቅማቸውን የሚያስቀድሙ የማኅበረሰቡ አካል ናቸው። ምናሴ በሌላ መነጽር ብናየው የመንግሥት ቢሮክራት የመካከለኛው መደብ ውክል ነው። ሀገሩ ከንጉሣዊ ሥርዓት ወደ ወታደራዊ ሥርዓት ቢቀየርም፤ ከወታደራዊ ሥርዓት ወደ ሌላ ሥርዓት ቢለወጥም ምናሴያውያን ግን አይቀየሩም። ሥርዓት ይቀየራል - ምናሴያውያን አይቀየሩም፣ ትእዛዝ ይፈጽማሉ፣ ይከድራሉ። ይህ በኢትዮጵያ ፖለቲካል-ታሪክ ውስጥ የተደጋገመ፣ ግን ደግሞ ያልተስተዋለ እውነት ነው።
ሄላም የወታደር ልጅ ናት፤ እንዲያሳድጋት በአደራ የተሰጠው ቤተሰብ የሚበድላት። የሷ ዓይነት ዕጣ ከደረሰው እንደ ወንድሟ ከምታየው ቴዲ ከሚባል ልጅ ጋር ታድጋለች። መጀመሪያ የሚልዮን፣ የኋላ ኋላ የምናሴ ፍቅረኛ የምትኾን ድምፀ-መረዋ ሴት ናት። ሁሉ ነገሯን ባጣችበት ወቅት ጡቷ ተአምር ያመርታል።
በመዝሙረ ሄላም ላይ የሄላም የጡት ወተት የአንዳች ነገር ውክል ይመስለኛል። ሻዕቢያ ለታጋይ ወጣቶች ማሳደጊያ ፈልጓት ሊሰርቃት መፈለጉ በቀላሉ የሚዘለል ነገር ነው? ወተት እና ጡት በመጀመሪያ እይታ የሕፃናት ትዝታ፣ የእናትነት ምሥል፣ የእምነት እና የጾታ መነሳሳት የተዋሃዱበትም አይደል? ወተት ሕይወት ነው? የመጀመሪያ ምግብ፣ ከእናት ወደ ልጅ የሚፈስም አይደል? በክርስቲያናዊ ምልክት ንጹሕነትን አይወክልም? ወተት ከ“ቅዱስ” ወደ “ሥጋዊ” የሚያስተላልፍ ድልድይ ነው ማለት እንችል ይኾን? የሄላምን ጡት የጠባ ታማሚ ልጅ እንዴት ጤናማ ሊኾን ቻለ? የምን ትእምርት ነው? ሄላም ከብዙ ወንድ ጋር የወጣች እንደመኾኗ ለዚህ ሰናይ ግብር ለምን የሷ ጡት ተመረጠ?
ሌላው፣ መዝሙረ ሄላም ላይ ኦልቬቲን እናገኛታለን። ኦልቬቲ የግራጫ ቃጭልዋ። መዝገቡ ንፋስ መውጫ ሳለ፣ ባልንጀራው ኤልያስ የብልግና ሀሁ ሊያስተምረው እፊቱ ያቆማት ቀይ ሰሌዳ ነበረች ኦልቬቲ። መዝሙረ ሄላም ላይ ምናሴን እና ቤተሰቡን የምታሾር ዐውራ ገጸባሕርይ ኾና ትከሰታለች። መዝሙረ ሄላም እና ግራጫ ቃጭሎች በጋለሞታይቱ በኦልቬቲ ብቻ ሳይኾን በዘመነ እንድርያስ እና በመዝገቡ ዱባለም ይገናኛሉ። ነጋ ዳቦ ጋጋሪውም በ-typological space መዝሙረ ሄላም ላይ እናገኘዋለን።
መዝሙረ ሄላምን ከህላዌነት (Existentialism) አንጻር እንመልከተው። ሄላም ትርጉም በማይሰጥ ዓለም ውስጥ እንዴት እንደምትኖር እናነባለን። የሀገሯ ዳር ድንበር እንዳይነካ አባት ብታዋጣም አሳዳጊዎቿ ግን የወላጅን ፍቅር አዋጥተው አይለግሷትም። ወርቅ አበድራ ጠጠር ትነፈጋለች። ዕቃ ለማገዝ ቤቷ ድረስ ለመጣው ሚልዮን ልቧን ትሰጣለች። ሀና የሸነቆረችውን ክፍተት ለሞላችበት ውለታዋ ክፍያ ይኾን ዘንድ ሚልዮን ለሄላም የወለፈንዴ ቡጢ ያሳርፍባታል። ለሕይወት ትርጉም ለመስጠት ባስ ውስጥ ካገኘችው ሄኖክ ጋር ብትሞክርም የበለጠ የሕይወት ትርጉም ይዛባባታል። የወታደር ልጅ መኾኗ ሄላምነቷን በዜሮ ያባዘዋል። የመጨረሻው ስንብትም ከሄኖክ ጓደኛ አፎት በሚወጣ ሰይፍ መቀላት ይኾናል። ከሄኖክ ጓደኛ ጀርባ የሚውለበለበው ባንዲራ ደግሞ የሄኖክ ሸሚዝ መኾኑ ደግሞ ቁስሉን እንደ አቡሰዲቅ ያደርገዋል። ለሕይወቷ ትልቅ ትርጉም ያለውን የሙዚቃ ሥራዋን፣ “ትርጉም ወዳለው
ነገር ይቀይርልኛል” ብላ በምትተማመንበት በምናሴ ትነጠቃለች። ተአምር በሚያስብለው በጡት ወተት ምክንያት ለሕይወቷ ትርጉም ለመስጠት ትታትራለች። የጡት ወተቷን ምርምር በማድረግ ለትልቅ ዓለምአቀፍ በጎ ተፅዕኖ ታደርጋለች ተብላ የተቆጠረችው ሥዕለማርያም የዓለም አቀፍ መሳለቂያና ትችት ምንጭ ትኾንባታለች። ይህ ሁሉ ትርጉም የሌለው ድግግሞሽ ነው። ይህ ደግሞ በሳርተር የተገለጸውን “existence without essence”-ን ያሳያል።
የህላዌነት መሠረታዊ ሐሳብ ነጻነት ነው፤ ግን ነጻነት ፍርሃትን ይወልዳል። ሄላም ለአሮን ፍቅሯን መናገር ትችላለች፤ ነገር ግን ዝምታን መርጣለች። የግራጫው መዝገቡ፣ የእንጀራ እናቱ የምታደርስበትን በደል እንደሚያውቀው ሁሉ ሄላምም ክብካብና ዘበናይ የሚያደርሱባትን አድሎ ታውቃለች፤ ግን ለረዥም ጊዜ ዝም ብላለች። ሄላም፣ ሙዚቃዋን ካጣች በኋላ ወደ ባንዱ ሄዳ መጋፈጥ ትችላለች፤ ነገር ግን አትሄድም … ይህ በሳርተርኛ bad faith ነው።
የሄላም ምርጫ ዝምታ ኾነ እንጂ ደካማ ናት ማለት አይደለም። “አልተናገርኩም ማለት አላውቀውም ማለት አይደለም” የሚል ዝምታ ነው ያላት። በሌላ ጎኑ ደግሞ ዝምታዋ፣ የለመደችውን ግፍ ከማታውቀው ዐዲስ ግፍ የመምረጥ ኹኔታ ነው። ዐዳዲስ ግፎችን ለመሸሽ በዝምታ አላዋቂነት ዛጎል ውስጥ የመደበቅ ብቃት ነው። የለመደችውን ግፍ የመከላከል አቅም ስላላት ባለመደችው ግፍ እንዳያጠፏት ሠግታ በውስጣዊ ንቃተ ሕሊና የዘየደችው ብልሃት ሊኾን ይችላል። ዝምታዋ የመቆየቷ ምሥጢር ነው። ደበበ ቀዝቃዛ ገለልተኛ ነኝ የሚለው ሰው ለመኖር ሲል ሳይታወቀው ስሜቱን የሚቆጣጠርበት መንገድን ለማስታወስ ነው።
“የስንብት ቀለማት” ገጸባሕርይ የኾነው ዮሴፍም ብዙ ነገር ያውቃል፤ ግን ዝም ይላል … ፊያሜታ ቂል መስሏት ትዘባርቃለች … እሱ ግን “አልተናገርኩም ማለት አላውቀውም ማለት አይደለም” የሚል የዝምታ መልስ ይመልስላታል። እሷ ግን ዝምታው አይገባትም። የ“ቀዳዳ”ው ደበበ እና “የስንብት …” ዮሴፍ ቀዳዳውን አይሞሉትም፤ እያዩት ይኖራሉ። ዶነሮች ጥሩ ፈንድ ሲለቁ ፊያሜታ ፕሮጀክቱን ለአሳምነው ትሰጠውና ዮሴፍን “ምን ዶነሮች እኮ ጠፉ ትለዋለች” … ዝም ይላል፤ ይታዘባል።
ቃል መሣሪያ ነበር፤ በዘመነ ደበበ፣ በዘመነ ዮሴፍ፣ በዘመነ ሄላም እና በዘመነ መዝገቡ ዱባለ ግን ቃል አደገኛ ኾኗል፤ ዝምታ ኹነኛ መጠጊያ ነው … ይህ ከደርግ በኋላ የተፈጠረ “traumatized literary silence” ማሳያ ነው። ስለኾነም ተራኪዎቹ (ደበበ፣ መዝገቡ፣ ዮሴፍ እና ሄላም) ለምን ዝም አሉ ሳይኾን "ዝምታን የሚያመነጭ ሥርዓት ምን ይኾን?" ብለን እንድንጠይቅ ያደርጋል። ግለሰብ ዝም ሲል፤ ሕዝብ በጸጥታ ይዋጣል፤ የዚያኔ የተማከለው ኃይል አፍ ያወጣል።
የአዳምን ዐዲሱን መጽሐፍ "በንባብ ይለቅ" ብለን መርቀናል።
ቢኒያም አቡራ
ሐምሌ 25 / 2018 ዓ.ም
ከቢኒያም አቡራ
#ethiopia | አዳም ረታ ታሪክን ከነገሥታት፣ ከመሪዎች፣ ማኅበረሰቡ ባበጀው ድልድል ውስጥ ‹ላዕላይ› ከሚባሉት ደረጃዎች አንጻር አያስመለክተንም። ታሪካዊ ከሚባሉ አጋጣሚዎች ውስጥ የተዘነጉትን ጥቃቅን የታሪክ ኹነተ-ደቂቅ (micro-events) ይመርጣል። ይወስዳል መንገድ ላይ … “ቀዳዳ” በተሰኘው ታሪክ ላይ ፍንዳታውን ከሚሞት ዘመድ፣ ከሚደነግጥ ለማኝ፣ ከሚሰነጠቅ የወፍ እንቁላል፣ ከሚፈስ የእናት ወተት ጋር Micro-Macro Connection በመፍጠር የትልቁ ቀዳዳ መፈጠርን ከሚጢጢዬ ሽንቁሮች ጋር ያስተሳስርልናል። እንዲህ ያሉ የኒው ሂስቶሪሲዝም ባሕሪያትን ከዚህ ቀደም ባሳተማቸው መጻሕፍቱ ውስጥ በተለያየ መጠን እናገኛለን።
Adam Reta አዳም ረታ "መዝሙረ ሄላም" በተሰኘው በዐዲሱ መጽሐፉ ላይም በኢትዮጵያ ታሪካዊ-ፖለቲካዊ አጋጣሚ ውስጥ እንደ ዐውራ የሚታዩትን የእድገት በኅብረት ዘመቻን እንደነ-አሮን፣ እንደነቃል … ባሉ ገጸባሕርያት በኩል፣ የሰባ ሰባቱን ድርቅ በሄላም ጡት በኩል፣ “ጥላሁን ለምን ለምን ሞተ” እየተባለ ኢዮቤልዩ ቤተመንግሥት ጋር የተደረገውን ሰላማዊ ሰልፍ በሡልጣን በኩል፣ የከተማ መሬት ዐዋጅን በተለያዩ ግለሰቦች በኩል … እናያለን። በዚህም የታሪክን ትልቅ ካርታ ለመረዳት የተረሱና የጠለሉ ታሪኮችን ይመረምራል። ስለዚህ ነቁጣዊ ማኅበራዊ ክስተቶችን ወደ ታሪክ ምኩራብ በማምጣት ከትልቁ የታሪክ ምሥል ጎን ያስተያያል። ይህ ደግሞ የኒው ሂስቶሪሲዝም ኹነኛ ማጠንጠኛ ነው።
ልክ “ይወስዳል መንገድ ያመጣል መንገድ …” በተሰኘው መጽሐፉ ውስጥ ባለው “የመንግሥቱ ጊዜ” በሚለው ድርሰት ውስጥ፣ ትልቁን “የታኅሣሥ ግርግር”ን እንደ መቼት አምጥቶ የተጻፈውና የተተኮረው ግን ኹነተ-ደቂቅ (micro-events) ላይ ነው። ስለግርማሜ ንዋይ፣ ስለኮሌኔል ወርቅነህ ገበየሁ፣ ሰለጄነራል ሙልጌታ ቡሊ አይደለም የሚያትተው። ስለአንድ ብላቴና ከእንቅልፍ መነሳት፣ ስለገበጣ ጨዋታ፣ ቤተክርስቲያን ውስጥ ሕፃናትን አሰብስቦ ‹ኪራላይሶን› የሚያስብል ካሕን፣ ስለመንደር ውስጥ ሐሜቶች፣ ስለግለሰቦች ፍርሃት፣ በአጋጣሚ ስላየው አስደናቂ አሞራ … ያወጋል። የታሪክ አጋጣሚ አምጥቶ በታሪክ ውስጥ ግለሰቦች ላይ ስለሚረብበው የታሪክ መንፈስ ያትታል። ልክ እንደዚሁ መዝሙረ ሄላም ላይም ጽሑፉ ታሪክን አያብራራም፤ ነገር ግን ታሪክ እንዴት በሰው ልብ ውስጥ እንደሚኖር ያሳያል። በዚህ ኹነተ-ደቂቅ (micro-event) ምክንያት በዘመኑ ላይ ያገነገነውን ባሕላዊ እምነትን፣ የሥልጣን መዋቅርን፣ የወል ግንዛቤን አጨንቁረን እንድንመለከት ያስችለናል።
ከመንግሥት ሼልፍ ላይ ሳይኾን ከግለሰብ ጀርባ ላይ የተወሰደው የአዳም የአጻጻፍ መንገድ ከኒው ሂስቶሪስዝም ጽንሰ-ሐሳቦች ጋር በአንድ መም ላይ የሚሄዱ ናቸው። መዝሙረ ሄላም የተሰኘው ዐዲሱ የአዳም ረታ መጽሐፍ የኒው ሂስቶሪሲዝም ባሕርያትን ይጋራል። አንዳንድ ነገሮችን በዓይን መመልከት ባይቻልም በግብሩ (ቁስ ላይ በሚያደርገው ግፊት) ግን ይታወቃል። በመዝሙረ ሄላም መጽሐፍ ውስጥም አንዳንድ ነገሮችን በቀጥታ ማየት ባንችልም ቅሉ እነርሱን የሚያሳይልንን ነገሮች ግን እንቃኛለን። ዘማች ወጣት ተማሪዎችን እናያለን፤ መንግሥትን፣ ሕግንና ኃይልን ግን በቀጥታ አንመለከትም። የተማከለ ኃይል አናይም ግን የገጸባሕርያቱ የፍርሃት ምንጭ ከተማከለ ኃይል ጋር የተያያዘ ቀጭን መስመር መኖሩን እናያለን። መንግሥትም ቢኾን በቀጥታ አይገባም፤ ነገር ግን ፍርሃት እንደ ሥርዓት ዘዋሪ (system driver) ይኾናል። እንደ ሚሸል ፉኮ አገላለጽ ኃይል ከተማከለ ሥርዓት የሚመነጭ ሳይኾን በየትኛውም ቦታና ጊዜ በፍርሃት፣ በልማድ፣ በንግግር … ሊከሰት የሚችል ሂደት አይደል?
መዝሙረ ሄላም ላይ ታሪክ እንደ “circulation of social energy” ቀርቧል። መዝሙረ ሄላም ላይ መረጃ ከመንግሥት አይመጣም፤ ከግለሰብ እንጂ። የከተማ መሬት ዐዋጅም ኾነ የተማሪዎች ዘመቻ በገጸባሕርያቱ ወሬ ውስጥ ነው የሚንቀረቀበው። ይህ የመረጃ ሥርዓት ኃይል ማን እንዳለው ማን እንደሌለው ያሳያል። እንግዲህ ይህ በፉኮኛ micro-power መኾኑ ነው። በመዝሙረ ሄላም ላይ ታሪክ እንደ ወሬ እንጂ እንደ ሰነድ አይቀርብም።
ወሬ የፍርሃት ቤንዚን ነው … ፍርሃት ደግሞ በዝምታ መሸበብን ይፈጥራል … የዝምታ አፈ-ሙቅ ደግሞ ኃይለኛው እንዳይታይ ያደርጋል … የተደራጀው ኃይል ጥፋትን ሊያደርስ ባሰበ ቁጥር የወሬ ቤንዚን ይጨምራል። ሰዎች በዕቅብተ-ንግግር ራሳቸውን ሲሸብቡ ደርዝ ያለው ሙግት ይኮሰምናል፣ ንግግር ሲጠፋ ያልታወቀ አደጋ ይከሰታል፣ ፍርሃትም ይጨምራል። ያልታወቀ አደጋ ደግሞ ከታወቀ አካል ይመጣል። ስለዚህ ጥንስሱ የሚጀምረው ከወሬ እንደኾነ ያስመለክተናል። አዳም በመዝሙረ ሄላም ላይ ታሪክን እንደ “circulation of social energy” ሲያቀርብ ፕሬዝዳንት፣ ጀነራል፣ ፕሮፌሰር የኾኑ ታሪክ ከላዕላይ ያስቀመጣቸው ሰዎች አያስፈልጉትም። በአንጻሩ ሄላም ለማን እንደሳመችው ተደርጎ ብርሃኔ ያስወራው ወሬ፣ የሄላም አባት ወታደር በመኾኑ ምክንያት በካሱ፣ በሄኖክ እናት የተነዛው ወሬ እና ሄላም ከሄኖክ ጋር የተቆራረጠችበት መንገድ እንዲሁም የሄላምን የጡት ወተት በተመለከተ የተነዛው ወሬን ይጠቀማል።
መዝሙረ ሄላምን ከድኅረ-ቅኝ-አገዛዝ የኂስ መንገድ አንጻር እንመልከተው።
እውን ቅኝ-ግዛት ተረት ኾኖ ቀርቷል? በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚ፣ በሥነልቦና ረገድ የቅኝ አገዛዝ ዳናው ሙሉ ለሙሉ ጠፍቷል? አዳም በመዝሙረ ሄላም ጽሑፍ ውስጥ ከቅኝ-ግዛት በተወረሰ መዋቅር ምክንያት የተሰናከለን ሕይወት ሊያስመለክተን ይኾን?
“ከተሞች ከቅኝ ግዛት በኋላ ሁለት ዓይነት መልክ ይኖራቸዋል፤ ለጥቂቱ የተድላ፣ ለተቀረው ደግሞ የአሳር መንደር ይኾናሉ” ይላል ፍራንዝ ፋኖን። በመዝሙረ ሄላም ላይ እና “የቢሾፍቱ ልጆች ጥላሞት” የተሰኘው ድርሰት ላይም ይህንን ነው የምንመለከተው። “ይወስዳል መንገድ ያመጣል መንገድ …” በተሰኘው መጽሐፉ ውስጥ ካሉ ጽሑፎች መካከል “የቢሾፍቱ ልጆች ጥላ ሞት” አንዱ ነው። የቢሾፍቱ ልጆች ሆቴሉን ያዩታል፤ ግን አይገቡበትም። ሆቴሉ የሀገራቸው መሬት ላይ ነው፤ እነርሱ ግን ከሆቴሉ ውጭ ናቸው። መናፈሻው ውስጥ አንዲት የፈረንጅ ልጅ ጠግባ ለልጆቹ እንደ ውሻ ዳቦ ትወረውርላቸዋለች። አፈር ላይ የወደቀን ዳቦ አራግፈው ይመገባሉ። በገዛ ሐይቃቸው ዳር ላይ ናቸው፤ ሌሎች ግን በጀልባ እየተንሸራሸሩ ይንፈላሰሳሉ። ለፈረንጆቹ ያደረው ሞገስ የላንድሮቨር ተፈናጣጭ ኾኗል። ሌሎቹ ግን ከመኪናው ውጪ ናቸው። ሞገስ እንደ እነርሱ ሕጻን ቢኾንም ለፈረንጅ በማሸርገዱ የትምህርት ቤቱ ባለቤት ሲመስል ሌሎች ልጆች ግን በገዛ መምህራቸው ይብጠለጠላሉ። የቢሾፍቱ ልጆች፣ ነጻ በተባለች ሀገር እየኖሩ በቅኝ ግዛት ጥላ ይተዳደራሉ። የቢሾፍቱ ልጆች በገዛ መንደራቸው አካሉ በማይታይ የቅኝ ግዛት እጅ ይገፋሉ። ሞገስ አይናገርም፤ የሚናገርለት አለ። ልክ የቢሾፍቱ ልጆች ላይ በአንድ ከተማ ውስጥ ሁለት የከተማ ምሥል እንደምናገኘው ሁሉ “የስንብት ቀለማት” ላይም በአዲስ አበባ ውስጥ ሁለት የከተማ ምሥል እንመለከታለን። እንደ ዘድሬክ፣ ሳተርን፣ ከተስፋዬ ወደ አሸናፊ የተቀየሩ የድሎት ምሥሎች እና የእነምትክ ጉልት፣ የእትየ እልልታ የጉርሻ መሸጫ መስኮት ያሉ የእጦት ሥዕል እናገኛለን። መዝሙረ ሄላም ላይም እንዲህ ያለ በአንድ ከተማ ላይ የሁለት ምሥሎች አደባባይ እጀግ ብዙ ቦታ ይገኛል።
በሌላኛው የድኅረ-ቅኝ-ግዛት ኂስ (postcolonial criticism) መዝሙረ ሄላምን ስንመለከት መጀመሪያ ላይ “ፈረንጅ ሲያደንቀኝና ሲገረምብኝ የሰሙ የአገሬ ደነዞች በየተራ “ካላስ የኔ ጎሳ ናት” … እያሉ መሻማት ጀመሩ ትላለች - ሄላም። በኋላ ደግሞ በተነዛባት አጓጉል ወሬ … የሄላምን ጡት ንቀው፣ አንጓጥጠው፣ አባረዋት ሲያበቁ የፈረንጅ የዱቄት ወተትን ይመርጣሉ። ይህ በባሕላዊ ማንነትና በዘመናዊነት መካከል የሚዋልል ማኅበረሰብን ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ የድኅረ-ቅኝ-ግዛት አካል ነው። በሌሎቹ የአዳም ሥራዎች ውስጥ ድኅረ-ቅኝ-ግዛት አተያይ በቋንቋና በኪነ-ጥበብ ምርጫ ውስጥ እንዴት እንደሚንፀባረቅ ያሳያል። በመዝሙረ ሄላም ላይ ደግሞ ምዕራባዊው ዓለም ለአገር በቀል መፍትኼ-ሥራይ የሚሰጠው ዋጋ ዝቅተኛ መኾኑንና የኢኮኖሚ ብዝበዛው አሁንም በረቂቅ መንገድ መቀጠሉን ያሳያል። እዚህ ላይ ሥዕለማርያም የተባለችዋን ገጸባሕርይ እና በውጭ ሀገራት የተነዙ ወሬዎችን ስንጨማምር ደግሞ የበለጠ ብዙ ለማለት ያስችላል።
መዝሙረ ሄላም ላይ እጅግ ብዙ ማኅበረሰባዊ ኂስ እናገኛለን። ለአብነት ያህል አንድ ሁለቱን እንቃኝ።
“መዝሙረ ሄላም” ላይ ማኅበረሰቡ በችላ-ባይነት አልያም በኾን ተብሎነት ልጆቹን ምን ያህል ተጠቂ እንዳደረጋቸው የሚያሳይ መልክ ተንጸባርቆበታል ማለት ይቻላል። ጋሽ ክብካብና ዘመናይ ኾን ብለው ቴዲና ሄላም ላይ የሚያደርሱትን፣ ተክለማርያም የወላጁን(የዘሪቱን) ችላ-ባይነት ለአብነት ማቅረብ ይቻላል። ማኅበረሰቡ ልጆችን “የነገ ተስፋዎች” ይላል፤ ነገር ግን ዛሬያቸው ላይ አይሠራም።
ማኅበረሰብ የመማጸኛ ከተማዎችን ወደ ተጨማሪ ግፍ መሥሪያ ቦታዎች እንደሚቀይር በአዳም መጻሕፍት ላይ በብዛት እንመለከታለን። “ይወስዳል መንገድ …” ላይ … “ቀዳዳ” በተሰኘው ታሪክ ላይ ማርታ ለደበበ በምትሰጠው ፍቅር ሳቢያ የሚሠራበትን ግፍ የምታስረሳ ብትኾንም ማኅበረሰቡ ግን ተጨማሪ ግፍ የሚሠራበት መሣሪያ ኾናለች። የስንብት ቀለማት ላይ ምኒልክ ከዚያ ሁሉ እስርና እንግልት በኋላ፣ “በፊያሜታ አርፋለሁ” ብሎ ቤቷ ሲሄድ ተጨማሪ ሕመም በጆሮው በኩል ጭንቅላቱ ላይ ይሻጥበታል። መዝሙረ ሄላም ላይም፣ ሄላም “ሙዚቃዬን ከሕዝብ ጆሮ ያደርስልኛል … ያሳርፈኛል …” ብላ የተመካችበት ምናሴ እንጦሮጦስ ይጨምራታል። ማኅበረሰባችን የመስቀል ተ ሠላጢን ግብር እንዳለው፣ ከላይ አሳልሞ ከታች በአንካሴው ጉድጓድ እንደሚምስ ያሳያል። ይህም የመልእክትን ወጭት ሰብሮ የወጣ ጥበባዊ አጻጻፍ ነው። በፈጣጣው የቀረበ የትችት ኮሶ አይደለም። ድንቅ ነው!
መዝሙረ ሄላም ላይ ከምናገኛቸው ዋና ዋና ገጸባሕርያት የተወሰኑት (አሮን፣ ቃል፣ ምናሴ፣ ሄላም) ላይ መጠነኛ ቅኝት እናድርግ።
auto-fiction ዓይነት አጻጻፍ ባለው የአሮን አተራረክ ውስጥ አሮን “system observer” መኾኑን እንገነዘባለን። ሥርዓቱን ያያል፣ ዘማቹን ያስተውላል፣ ቃለጉባኤ ይይዛል፣ ችግሩን ይመለከታል፣ ይጽፋል። አሮን የተገፋ ታሪክ ድምፅ ነው፤ ንቃት አለው፣ ግን የታሪክ ሂደትን የሚቀይር ኃይል የለውም፤ ስለዚህም ያ ሁሉ የጻፈውን ጽሑፍን ያጣል። የንቃት ችግር የለበትም፤ የማኅበራዊ ንቃት ድምፅነቱን ከዘመነ አባት ጋር ባደረገው ውይይት ውስጥ ተመልክተናል። ግን ደግሞ ይህ ብቻውን የቆመ ነጠላ ነገር ነው፤ ምክንያቱም ማኅበራዊ ተሳትፎ የለበትም። ቃል የተሰኘችው ገጸባሕርይም እንደ አሮን ናት፤ ንቃት ያላት፣ system observer ናት። ማኅበራዊ ንቃት ማኅበራዊ እንቅስቃሴ ካላገዘው ግንጥል ጌጥ ነው። ቃልና አሮን ንቃት አላቸው፤ ግን ንቃታቸውን ተግባር አላገዘውም፤ ንቃቱን የሚተገብር አደረጃጀት የላቸውም። ስለዚህ ዕጣ-ፈንታቸው ውድቀት ይኾናል። በኢትዮጵያ ውስጥ የተንሰራፋውን ይህን የድግግሞሽ አዙሪት መዝሙረ ሄላም ላይ ደራሲ አዳም ረታ በሰላ ብዕር አስቀምጧል።
የደራሲና የአርታኢ ትስስር በተንጸባረቀበት በሄላም አተራረክ ውስጥ ምናሴ የተሰኘ ገጸባሕርይ እናገኛለን። ምናሴ የ-false collective consciousness ትእምርት ነው። ምናሴዎች ለሥልጣን ይሠራሉ፣ ራሳቸውን እንደ ነጻ ያስባሉ፤ ነገር ግን የሥርዓቱ የመጠቀሚያ መሣሪያ (system functionary) ናቸው። ምናሴዎች የኦልቪቴዎች ጥይት ናቸው። ምናሴዎች የሔላምዎች ስኬት ሳይኾን የገዛ ጥቅማቸውን የሚያስቀድሙ የማኅበረሰቡ አካል ናቸው። ምናሴ በሌላ መነጽር ብናየው የመንግሥት ቢሮክራት የመካከለኛው መደብ ውክል ነው። ሀገሩ ከንጉሣዊ ሥርዓት ወደ ወታደራዊ ሥርዓት ቢቀየርም፤ ከወታደራዊ ሥርዓት ወደ ሌላ ሥርዓት ቢለወጥም ምናሴያውያን ግን አይቀየሩም። ሥርዓት ይቀየራል - ምናሴያውያን አይቀየሩም፣ ትእዛዝ ይፈጽማሉ፣ ይከድራሉ። ይህ በኢትዮጵያ ፖለቲካል-ታሪክ ውስጥ የተደጋገመ፣ ግን ደግሞ ያልተስተዋለ እውነት ነው።
ሄላም የወታደር ልጅ ናት፤ እንዲያሳድጋት በአደራ የተሰጠው ቤተሰብ የሚበድላት። የሷ ዓይነት ዕጣ ከደረሰው እንደ ወንድሟ ከምታየው ቴዲ ከሚባል ልጅ ጋር ታድጋለች። መጀመሪያ የሚልዮን፣ የኋላ ኋላ የምናሴ ፍቅረኛ የምትኾን ድምፀ-መረዋ ሴት ናት። ሁሉ ነገሯን ባጣችበት ወቅት ጡቷ ተአምር ያመርታል።
በመዝሙረ ሄላም ላይ የሄላም የጡት ወተት የአንዳች ነገር ውክል ይመስለኛል። ሻዕቢያ ለታጋይ ወጣቶች ማሳደጊያ ፈልጓት ሊሰርቃት መፈለጉ በቀላሉ የሚዘለል ነገር ነው? ወተት እና ጡት በመጀመሪያ እይታ የሕፃናት ትዝታ፣ የእናትነት ምሥል፣ የእምነት እና የጾታ መነሳሳት የተዋሃዱበትም አይደል? ወተት ሕይወት ነው? የመጀመሪያ ምግብ፣ ከእናት ወደ ልጅ የሚፈስም አይደል? በክርስቲያናዊ ምልክት ንጹሕነትን አይወክልም? ወተት ከ“ቅዱስ” ወደ “ሥጋዊ” የሚያስተላልፍ ድልድይ ነው ማለት እንችል ይኾን? የሄላምን ጡት የጠባ ታማሚ ልጅ እንዴት ጤናማ ሊኾን ቻለ? የምን ትእምርት ነው? ሄላም ከብዙ ወንድ ጋር የወጣች እንደመኾኗ ለዚህ ሰናይ ግብር ለምን የሷ ጡት ተመረጠ?
ሌላው፣ መዝሙረ ሄላም ላይ ኦልቬቲን እናገኛታለን። ኦልቬቲ የግራጫ ቃጭልዋ። መዝገቡ ንፋስ መውጫ ሳለ፣ ባልንጀራው ኤልያስ የብልግና ሀሁ ሊያስተምረው እፊቱ ያቆማት ቀይ ሰሌዳ ነበረች ኦልቬቲ። መዝሙረ ሄላም ላይ ምናሴን እና ቤተሰቡን የምታሾር ዐውራ ገጸባሕርይ ኾና ትከሰታለች። መዝሙረ ሄላም እና ግራጫ ቃጭሎች በጋለሞታይቱ በኦልቬቲ ብቻ ሳይኾን በዘመነ እንድርያስ እና በመዝገቡ ዱባለም ይገናኛሉ። ነጋ ዳቦ ጋጋሪውም በ-typological space መዝሙረ ሄላም ላይ እናገኘዋለን።
መዝሙረ ሄላምን ከህላዌነት (Existentialism) አንጻር እንመልከተው። ሄላም ትርጉም በማይሰጥ ዓለም ውስጥ እንዴት እንደምትኖር እናነባለን። የሀገሯ ዳር ድንበር እንዳይነካ አባት ብታዋጣም አሳዳጊዎቿ ግን የወላጅን ፍቅር አዋጥተው አይለግሷትም። ወርቅ አበድራ ጠጠር ትነፈጋለች። ዕቃ ለማገዝ ቤቷ ድረስ ለመጣው ሚልዮን ልቧን ትሰጣለች። ሀና የሸነቆረችውን ክፍተት ለሞላችበት ውለታዋ ክፍያ ይኾን ዘንድ ሚልዮን ለሄላም የወለፈንዴ ቡጢ ያሳርፍባታል። ለሕይወት ትርጉም ለመስጠት ባስ ውስጥ ካገኘችው ሄኖክ ጋር ብትሞክርም የበለጠ የሕይወት ትርጉም ይዛባባታል። የወታደር ልጅ መኾኗ ሄላምነቷን በዜሮ ያባዘዋል። የመጨረሻው ስንብትም ከሄኖክ ጓደኛ አፎት በሚወጣ ሰይፍ መቀላት ይኾናል። ከሄኖክ ጓደኛ ጀርባ የሚውለበለበው ባንዲራ ደግሞ የሄኖክ ሸሚዝ መኾኑ ደግሞ ቁስሉን እንደ አቡሰዲቅ ያደርገዋል። ለሕይወቷ ትልቅ ትርጉም ያለውን የሙዚቃ ሥራዋን፣ “ትርጉም ወዳለው
ነገር ይቀይርልኛል” ብላ በምትተማመንበት በምናሴ ትነጠቃለች። ተአምር በሚያስብለው በጡት ወተት ምክንያት ለሕይወቷ ትርጉም ለመስጠት ትታትራለች። የጡት ወተቷን ምርምር በማድረግ ለትልቅ ዓለምአቀፍ በጎ ተፅዕኖ ታደርጋለች ተብላ የተቆጠረችው ሥዕለማርያም የዓለም አቀፍ መሳለቂያና ትችት ምንጭ ትኾንባታለች። ይህ ሁሉ ትርጉም የሌለው ድግግሞሽ ነው። ይህ ደግሞ በሳርተር የተገለጸውን “existence without essence”-ን ያሳያል።
የህላዌነት መሠረታዊ ሐሳብ ነጻነት ነው፤ ግን ነጻነት ፍርሃትን ይወልዳል። ሄላም ለአሮን ፍቅሯን መናገር ትችላለች፤ ነገር ግን ዝምታን መርጣለች። የግራጫው መዝገቡ፣ የእንጀራ እናቱ የምታደርስበትን በደል እንደሚያውቀው ሁሉ ሄላምም ክብካብና ዘበናይ የሚያደርሱባትን አድሎ ታውቃለች፤ ግን ለረዥም ጊዜ ዝም ብላለች። ሄላም፣ ሙዚቃዋን ካጣች በኋላ ወደ ባንዱ ሄዳ መጋፈጥ ትችላለች፤ ነገር ግን አትሄድም … ይህ በሳርተርኛ bad faith ነው።
የሄላም ምርጫ ዝምታ ኾነ እንጂ ደካማ ናት ማለት አይደለም። “አልተናገርኩም ማለት አላውቀውም ማለት አይደለም” የሚል ዝምታ ነው ያላት። በሌላ ጎኑ ደግሞ ዝምታዋ፣ የለመደችውን ግፍ ከማታውቀው ዐዲስ ግፍ የመምረጥ ኹኔታ ነው። ዐዳዲስ ግፎችን ለመሸሽ በዝምታ አላዋቂነት ዛጎል ውስጥ የመደበቅ ብቃት ነው። የለመደችውን ግፍ የመከላከል አቅም ስላላት ባለመደችው ግፍ እንዳያጠፏት ሠግታ በውስጣዊ ንቃተ ሕሊና የዘየደችው ብልሃት ሊኾን ይችላል። ዝምታዋ የመቆየቷ ምሥጢር ነው። ደበበ ቀዝቃዛ ገለልተኛ ነኝ የሚለው ሰው ለመኖር ሲል ሳይታወቀው ስሜቱን የሚቆጣጠርበት መንገድን ለማስታወስ ነው።
“የስንብት ቀለማት” ገጸባሕርይ የኾነው ዮሴፍም ብዙ ነገር ያውቃል፤ ግን ዝም ይላል … ፊያሜታ ቂል መስሏት ትዘባርቃለች … እሱ ግን “አልተናገርኩም ማለት አላውቀውም ማለት አይደለም” የሚል የዝምታ መልስ ይመልስላታል። እሷ ግን ዝምታው አይገባትም። የ“ቀዳዳ”ው ደበበ እና “የስንብት …” ዮሴፍ ቀዳዳውን አይሞሉትም፤ እያዩት ይኖራሉ። ዶነሮች ጥሩ ፈንድ ሲለቁ ፊያሜታ ፕሮጀክቱን ለአሳምነው ትሰጠውና ዮሴፍን “ምን ዶነሮች እኮ ጠፉ ትለዋለች” … ዝም ይላል፤ ይታዘባል።
ቃል መሣሪያ ነበር፤ በዘመነ ደበበ፣ በዘመነ ዮሴፍ፣ በዘመነ ሄላም እና በዘመነ መዝገቡ ዱባለ ግን ቃል አደገኛ ኾኗል፤ ዝምታ ኹነኛ መጠጊያ ነው … ይህ ከደርግ በኋላ የተፈጠረ “traumatized literary silence” ማሳያ ነው። ስለኾነም ተራኪዎቹ (ደበበ፣ መዝገቡ፣ ዮሴፍ እና ሄላም) ለምን ዝም አሉ ሳይኾን "ዝምታን የሚያመነጭ ሥርዓት ምን ይኾን?" ብለን እንድንጠይቅ ያደርጋል። ግለሰብ ዝም ሲል፤ ሕዝብ በጸጥታ ይዋጣል፤ የዚያኔ የተማከለው ኃይል አፍ ያወጣል።
የአዳምን ዐዲሱን መጽሐፍ "በንባብ ይለቅ" ብለን መርቀናል።
ቢኒያም አቡራ
ሐምሌ 25 / 2018 ዓ.ም
2 days ago
ኢትዮ-ኢስታንቡል ሆስፒታል በዓመት ከ79 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች ህክምና መስጠቱን ገለጸ
ኢትዮ-ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል በተመሰረተ በአጭር ጊዜ ወደውጭ ሀገር በሚወስዱ የህክምና ጥገኝነትን በመቀየር፣ በሀገር ውስጥ ዘመናዊ ህክምና መስጠት የሚያስችል አገልግሎት መዘርጋቱን አስታወቀ።
ኢትዮ-ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል ሐምሌ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ለመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች በሰጠው መግለጫ ላይ እንደተገለጸው ሆስፒታሉ በመሥራቹና ባለራዕዩ ሲኢኦ አቶ ብርሃን ተድላ እየተመራ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ለታካሚዎች ጥራቱን የጠበቀ የሕክምና አገልግሎት ሲሰጥ የቆየ ሲሆን፣ በተለይም በያዝነው 2018 ዓ.ም ብቻ ከ79 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የተመላላሽ ህክምና አገልግሎት በመስጠትና ከ4 ሺ 500 በላይ የቀዶ ህክምናዎችን በማካሄድ አመርቂ ውጤት አስመዝግቧል።
ሆስፒታሉ እነዚህን ሀገር በቀል አቅሞች በመገንባቱ ቀደም ሲል ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር ይሄዱ የነበሩ ታካሚዎችን ቁጥር በመቀነስ የውጭ ምንዛሬን ከማስቀረት ባሻገር የታካሚዎችን ችግር መቅረፍ ችሏል።
በመግለጫው ወቅት የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር፣ የአጠቃላይ እና ደረት አካባቢ ቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት ተባባሪ ኘሮፌሰር ስዩም ካሣ መርኔ እንደገለጹት፣ ተቋሙ በኢንተርቬንሽናል ካርዲዮሎጂ መስክ ያለ ኦፕሬሽን በደም ስሮች በኩል በሚደረግ ህክምና ጨምሮ በአዋቂና በልጆች የልብ ሕክምና በአጠቃላይ ከ735 በላይ ታካሚዎችን መታደግ ችሏል። አክለውም ይህ አገልግሎት ዓመቱን ሙሉ ሌሊትና ቀን ሳይቋረጥ የሚሰጥ በመሆኑ፣ ከውጭ ሀገር በሚመጡ ጊዜያዊ ዘመቻዎች ላይ ብቻ ጥገኛ የነበረውን አሰራር መቀየር መቻሉን ገልጸዋል።
ሆስፒታሉ በኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች በመታገዝ ወደውጪ ሀገር የሚያስኬዱ በተለይ የልብ ሕክምናዎችን 90 በመቶ በሆስፒታሉ መስጠት መቻሉን ጠቅሰዋል።
እንደ ዶክተር ስዩም ገለጻ፣ ሆስፒታሉ በኒውሮሰርጀሪ፣ በኦፕን ካርዲያክ፣ በአጥንትና ስፓይን፣ በኩላሊት፣ በሳምባ፣ የአንጎል፣ የዳሌና የጉልበት ቅየራ እንዲሁም በሚኒማሊ ኢንቬሲቭ (ላፓሮስኮፒክና ቶራኮስኮፒክ) እና ከ46 በላይ ሰብስፔሻሊቲ ህክምና ዘርፎች የላቀ አገልግሎት እየሰጠ ሲሆን፣ የሬዲዮሎጂ ክፍሉም የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂን በመጠቀም የህክምና ምርመራ ጥራቱን በማሳደግ ላይ ይገኛል ብለዋል።
የሆስፒታሉ የውስጥ ደዌና የአዋቂዎች ኢንተርቬንሽናል የልብ ህክምና ስፔሻሊስት ዶክተር ከፈለኝ ደጀኔ በበኩላቸው እንደገለጹት፣ ከተሰሩት 321 የሕፃናት የልብ ህክምናዎች መከናወናቸውን ጠቁመው 90 የሚጠጋ ድንገተኛ የልብ ደምስር መዘጋት አደጋ ያጋጠማቸውና ታካሚዎች በ24 ሰዓት ድንገተኛ አደጋዎች አገልግሎት ህይወታቸው መታደግ ተችላል ብለዋል። ከእነዚህም ውስጥ ቁጥራቸው ከ90 በላይ የሚኾኑ የውጭ ሀገር ዜጎችና ዲፕሎማቶች እንዲሁም ነፍሰጡር እናቶች ይገኙበታል።
የሆስፒታሉ የቺፍ ኦፕሬሽንስ ዳይሬክተር፣ የአንገትና ጭንቅላት ሰብ-ስፔሻሊስት ዶክተር መለስ ገበየሁ እንደገለጹት ደግሞ፣ ተቋሙ ከንግድ ዓላማው ጎን ለጎን ማህበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ረገድ ትልቅ ስራ እየሰራ ይገኛል። በሆስፒታሉ ባለቤትና ዋና ስራአስፈጻሚ አቶ ብርሃን ተድላ አማካይነት በተቋቋመው "Heart to Heart Children's Aid" የተሰኘ ፋውንዴሽን በኩል ትልቅ ሥራዎች መከናወናቸውን አስታውሰዋል።
ሜዲካል ዳይሬክተሩ በመጨረሻም ኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል በሰኔ ወር 2015 ዓ.ም ጀምሮ ወደሥራ መግባቱና በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ ውጤት መድረስ የቻለው በተቋሙ መስራችና ሲኢኦ አቶ ብርሃን ተድላ የቅርብ ጠንካራ አመራርና ክትትል፣ በሰራተኞችና ባለሙያዎች ትጋት መኾኑን በመጥቀስ ምስጋና አቅርበዋል።
ሆስፒታሉ ለ 333 ጊዜያዊና ቋሚ ሰራተኞች የሥራ ዕድል የፈጠረ ሲኾን ከእነዚህ መካከል 86 ያህሉ ሰብስፔሻስት ሐኪሞች መኾናቸው ተነግሯል።
ኢትዮ-ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል በተመሰረተ በአጭር ጊዜ ወደውጭ ሀገር በሚወስዱ የህክምና ጥገኝነትን በመቀየር፣ በሀገር ውስጥ ዘመናዊ ህክምና መስጠት የሚያስችል አገልግሎት መዘርጋቱን አስታወቀ።
ኢትዮ-ኢስታንቡል አጠቃላይ ሆስፒታል ሐምሌ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ለመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች በሰጠው መግለጫ ላይ እንደተገለጸው ሆስፒታሉ በመሥራቹና ባለራዕዩ ሲኢኦ አቶ ብርሃን ተድላ እየተመራ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ለታካሚዎች ጥራቱን የጠበቀ የሕክምና አገልግሎት ሲሰጥ የቆየ ሲሆን፣ በተለይም በያዝነው 2018 ዓ.ም ብቻ ከ79 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የተመላላሽ ህክምና አገልግሎት በመስጠትና ከ4 ሺ 500 በላይ የቀዶ ህክምናዎችን በማካሄድ አመርቂ ውጤት አስመዝግቧል።
ሆስፒታሉ እነዚህን ሀገር በቀል አቅሞች በመገንባቱ ቀደም ሲል ለህክምና ወደ ውጭ ሀገር ይሄዱ የነበሩ ታካሚዎችን ቁጥር በመቀነስ የውጭ ምንዛሬን ከማስቀረት ባሻገር የታካሚዎችን ችግር መቅረፍ ችሏል።
በመግለጫው ወቅት የሆስፒታሉ ሜዲካል ዳይሬክተር፣ የአጠቃላይ እና ደረት አካባቢ ቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት ተባባሪ ኘሮፌሰር ስዩም ካሣ መርኔ እንደገለጹት፣ ተቋሙ በኢንተርቬንሽናል ካርዲዮሎጂ መስክ ያለ ኦፕሬሽን በደም ስሮች በኩል በሚደረግ ህክምና ጨምሮ በአዋቂና በልጆች የልብ ሕክምና በአጠቃላይ ከ735 በላይ ታካሚዎችን መታደግ ችሏል። አክለውም ይህ አገልግሎት ዓመቱን ሙሉ ሌሊትና ቀን ሳይቋረጥ የሚሰጥ በመሆኑ፣ ከውጭ ሀገር በሚመጡ ጊዜያዊ ዘመቻዎች ላይ ብቻ ጥገኛ የነበረውን አሰራር መቀየር መቻሉን ገልጸዋል።
ሆስፒታሉ በኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች በመታገዝ ወደውጪ ሀገር የሚያስኬዱ በተለይ የልብ ሕክምናዎችን 90 በመቶ በሆስፒታሉ መስጠት መቻሉን ጠቅሰዋል።
እንደ ዶክተር ስዩም ገለጻ፣ ሆስፒታሉ በኒውሮሰርጀሪ፣ በኦፕን ካርዲያክ፣ በአጥንትና ስፓይን፣ በኩላሊት፣ በሳምባ፣ የአንጎል፣ የዳሌና የጉልበት ቅየራ እንዲሁም በሚኒማሊ ኢንቬሲቭ (ላፓሮስኮፒክና ቶራኮስኮፒክ) እና ከ46 በላይ ሰብስፔሻሊቲ ህክምና ዘርፎች የላቀ አገልግሎት እየሰጠ ሲሆን፣ የሬዲዮሎጂ ክፍሉም የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂን በመጠቀም የህክምና ምርመራ ጥራቱን በማሳደግ ላይ ይገኛል ብለዋል።
የሆስፒታሉ የውስጥ ደዌና የአዋቂዎች ኢንተርቬንሽናል የልብ ህክምና ስፔሻሊስት ዶክተር ከፈለኝ ደጀኔ በበኩላቸው እንደገለጹት፣ ከተሰሩት 321 የሕፃናት የልብ ህክምናዎች መከናወናቸውን ጠቁመው 90 የሚጠጋ ድንገተኛ የልብ ደምስር መዘጋት አደጋ ያጋጠማቸውና ታካሚዎች በ24 ሰዓት ድንገተኛ አደጋዎች አገልግሎት ህይወታቸው መታደግ ተችላል ብለዋል። ከእነዚህም ውስጥ ቁጥራቸው ከ90 በላይ የሚኾኑ የውጭ ሀገር ዜጎችና ዲፕሎማቶች እንዲሁም ነፍሰጡር እናቶች ይገኙበታል።
የሆስፒታሉ የቺፍ ኦፕሬሽንስ ዳይሬክተር፣ የአንገትና ጭንቅላት ሰብ-ስፔሻሊስት ዶክተር መለስ ገበየሁ እንደገለጹት ደግሞ፣ ተቋሙ ከንግድ ዓላማው ጎን ለጎን ማህበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ረገድ ትልቅ ስራ እየሰራ ይገኛል። በሆስፒታሉ ባለቤትና ዋና ስራአስፈጻሚ አቶ ብርሃን ተድላ አማካይነት በተቋቋመው "Heart to Heart Children's Aid" የተሰኘ ፋውንዴሽን በኩል ትልቅ ሥራዎች መከናወናቸውን አስታውሰዋል።
ሜዲካል ዳይሬክተሩ በመጨረሻም ኢትዮ ኢስታንቡል ጠቅላላ ሆስፒታል በሰኔ ወር 2015 ዓ.ም ጀምሮ ወደሥራ መግባቱና በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ ውጤት መድረስ የቻለው በተቋሙ መስራችና ሲኢኦ አቶ ብርሃን ተድላ የቅርብ ጠንካራ አመራርና ክትትል፣ በሰራተኞችና ባለሙያዎች ትጋት መኾኑን በመጥቀስ ምስጋና አቅርበዋል።
ሆስፒታሉ ለ 333 ጊዜያዊና ቋሚ ሰራተኞች የሥራ ዕድል የፈጠረ ሲኾን ከእነዚህ መካከል 86 ያህሉ ሰብስፔሻስት ሐኪሞች መኾናቸው ተነግሯል።
2 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የቀድሞው የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት ዴቪድ ማልፓስን ሀሳብ ዋቢ በማድረግ ክቡር ገና ባወጡት ትንታኔ፣ በኢትዮጵያ እየተተገበረ ያለው የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና የገንዘብ ፖሊሲ በተራው ዜጋ ላይ እያስከተለ ያለውን ጫና በጽኑ ተችተዋል። የኢኮኖሚ ቃላቶች እንደ "ማረጋጋት"፣ "ሊበራላይዜሽን"፣ "የገበያ መተማመን" እና "ተለዋዋጭ የምንዛሬ ተመን" የመሳሰሉት ዘመናዊነትን እና ኃላፊነትን የሚያንፀባርቁ ቢመስሉም፣ ከዚህ መረጋጋት ተጠቃሚው ማነው የሚለው ጥያቄ ግን ክሪቲካል መሆኑን ጽሁፉ ያነሳል።
የኢትዮጵያ መንግስት የብርን የምንዛሬ ተመን በገበያ እንዲወሰን ማድረጉ የማይቀር አማራጭ እንደነበር ይከራከራል። ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማትም ይህንን በመደገፍ የውጭ ምንዛሪ ገበያው በነፃነት እየሰራ መምጣቱን፣ የወጪ ንግድ ገቢ መጨመሩን፣ የዋጋ ግሽበት ከነበረበት ከፍተኛ ደረጃ መጠነኛ መሻሻል ማሳየቱን፣ እንዲሁም የዕዳ ሽግሽግ ሂደቱ እርምጃ እያሳየ መሆኑን እንደ አበረታች ውጤቶች ይጠቅሳሉ። ይሁን እንጂ፣ እነዚህ ማሻሻያዎች የዜጎችን ድህነት እንዳባባሱ እና የተራውን ኢትዮጵያዊ የመግዛት አቅም በከፍተኛ ሁኔታ እንዳዳከሙ የቀድሞው የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት ሞግተዋል። ክቡር ገና በጽሁፋቸው እንዳስገነዘቡት፣ እነዚህ ሁለት ተቃራኒ የሚመስሉ ሀሳቦች ስኬትን ከሚለኩበት መነፅር አንፃር የሚለያዩ እንጂ የሚጣረሱ አይደሉም። አንደኛው የማክሮ ኢኮኖሚ ተቋማትን ጤንነት ሲለካ፣ ሌላኛው ደግሞ የህብረተሰቡን ተጨባጭ የኑሮ ሁኔታ ይለካል።
አንድ ሀገር ያደገች የምትባለው የምንዛሬ ተመኗ በነፃ ገበያ ስለተመራ፣ የባለሀብቶች መተማመን ስለጨመረ ወይም የዕዳ ሽግሽግ ስለተደረገ አይደለም። እነዚህ ግቡን መምቻ መንገዶች እንጂ እራሳቸውን የቻሉ ግቦች አይደሉም። የጽሁፉ አቅራቢ እንዳስቀመጡት የእውነተኛ እድገት መለኪያዎች የምርት አቅም መስፋፋትን፣ የሰራተኞች ምርታማነት ማደግን፣ የኢንዱስትሪዎች አቅም መጎልበትን፣ የአርሶ አደሩ ምርት መጨመርን፣ ወጣቶች ትርጉም ያለው የስራ ዕድል ማግኘታቸውን፣ እንዲሁም ሀገሪቱ በውጭ ፋይናንስ ላይ ያላት ጥገኝነት መቀነሱን ያካትታሉ። ታሪክ እንደሚያስተምረው፣ የበለጸጉ ሀገራት መጀመሪያ ገበያቸውን በማስተካከል ሳይሆን፤ ምርታቸውን በማሳደግ፣ ስትራቴጂካዊ ኢንዱስትሪዎቻቸውን በመጠበቅ እና የቴክኖሎጂ አቅማቸውን በመገንባት ነው ሀብታም የሆኑት። ኢትዮጵያ ግን አሁን ላይ የፋይናንስ ማሻሻያውን በማስቀደም፣ መዋቅራዊ ሽግግሩን ወደ ኋላ በመተው የተገላቢጦሽ መንገድ እየተጓዘች መሆኗን ጽሁፉ ይተቻል።
የእነዚህን የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ጫና የሚሸከሙት ዓለም አቀፍ አበዳሪዎች፣ የፋይናንስ ተቋማት ወይም ሀብታቸው ዋጋ በሚጨምር ንብረቶች የተጠበቀላቸው አካላት አይደሉም። ይልቁንም የኢኮኖሚው ማሻሻያ ጫና በዋናነት የሚያርፈው በደመወዝ ተከፋዮች፣ በአነስተኛ የንግድ ተቋማት፣ በሸማቾች፣ ከውጭ የሚገቡ ግብዓቶችን ውድ በሆነ ዋጋ በሚገዙ አርሶ አደሮች፣ እና እጅግ ውድ ወደሆነው የስራ ገበያ አዲስ በሚቀላቀሉ ወጣቶች ላይ ነው። በመሆኑም እነዚህ የኢኮኖሚ ድንጋጤን የመቋቋም አቅም የሌላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች፣ ለማክሮ ኢኮኖሚው መረጋጋት ዋነኛ ፋይናንስ አድራጊዎች ሆነዋል። ምንም እንኳን ይህ ጫና ጊዜያዊ መስዋዕትነት ተብሎ ቢቀርብም፣ ጊዜያዊ መስዋዕትነቶች ወደ ቋሚነት የመቀየር አዝማሚያ እንዳላቸው ታሪክ ያሳያል።
እርግጥ ነው የትኛውም ሀገር ስር በሰደደ የዋጋ ግሽበት፣ በተዛባ የምንዛሬ ተመን እና ሊቋቋመው በማይችለው የህዝብ ፋይናንስ ውስጥ ሆኖ ሊበለጽግ አይችልም። ነገር ግን ኢኮኖሚያዊ መረጋጋቱ የማንን ፍላጎት ለማሟላት ነው? መረጋጋቱ በራሱ ብቸኛ ግብ ከሆነ፣ ኢኮኖሚው ከልማት ቅድሚያዎች ይልቅ የፋይናንስ አመልካቾችን ወደ ማሟላት ይሸጋገራል። በውጤቱም፣ በጀቶች ጤናማ ሲሆኑ ቤተሰቦች እየደኸዩ ይሄዳሉ፤ የውጭ መተማመን ሲጨምር የሀገር ውስጥ የመግዛት አቅም ይዳከማል፤ በመጨረሻም የኢኮኖሚ ፖሊሲው ህዝብን ከማገልገል ይልቅ ገበያን እና አበዳሪዎችን ወደ ማርካት ይዞራል። የቀድሞው የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት ለማስታወስ እንደሞከሩት፤ የማክሮ ኢኮኖሚ ስኬት ማለት፣ ማህበራዊ ስኬት ማለት አይደለም። ታሪክ በመጨረሻ የሚጠይቀው ጥያቄ፣ ገበያው ቀልጣፋ መሆኑን፣ የምንዛሬ ተመኑ ተለዋዋጭ መሆኑን ወይም የዋጋ ግሽበቱ የታሰበው ግብ ላይ መድረሱን ሳይሆን ማሻሻያው ሀገሪቱን ከበፊቱ የበለጠ ጠንካራ አድርጓታል ወይ የሚለውን ነው። የማክሮ ኢኮኖሚ አመልካቾች እየተሻሻሉ ህዝቡ እየደኸየ የሚሄድባት ሀገር መረጋጋትን ልታመጣ ትችል ይሆናል፤ ነገር ግን እድገትን አምጥታለች ወይ የሚለው አሁንም ምላሽ ያላገኘ ትልቅ ጥያቄ መሆኑን ጽሁፉ በፅኑ ያስገነዝባል።
የኢትዮጵያ መንግስት የብርን የምንዛሬ ተመን በገበያ እንዲወሰን ማድረጉ የማይቀር አማራጭ እንደነበር ይከራከራል። ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማትም ይህንን በመደገፍ የውጭ ምንዛሪ ገበያው በነፃነት እየሰራ መምጣቱን፣ የወጪ ንግድ ገቢ መጨመሩን፣ የዋጋ ግሽበት ከነበረበት ከፍተኛ ደረጃ መጠነኛ መሻሻል ማሳየቱን፣ እንዲሁም የዕዳ ሽግሽግ ሂደቱ እርምጃ እያሳየ መሆኑን እንደ አበረታች ውጤቶች ይጠቅሳሉ። ይሁን እንጂ፣ እነዚህ ማሻሻያዎች የዜጎችን ድህነት እንዳባባሱ እና የተራውን ኢትዮጵያዊ የመግዛት አቅም በከፍተኛ ሁኔታ እንዳዳከሙ የቀድሞው የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት ሞግተዋል። ክቡር ገና በጽሁፋቸው እንዳስገነዘቡት፣ እነዚህ ሁለት ተቃራኒ የሚመስሉ ሀሳቦች ስኬትን ከሚለኩበት መነፅር አንፃር የሚለያዩ እንጂ የሚጣረሱ አይደሉም። አንደኛው የማክሮ ኢኮኖሚ ተቋማትን ጤንነት ሲለካ፣ ሌላኛው ደግሞ የህብረተሰቡን ተጨባጭ የኑሮ ሁኔታ ይለካል።
አንድ ሀገር ያደገች የምትባለው የምንዛሬ ተመኗ በነፃ ገበያ ስለተመራ፣ የባለሀብቶች መተማመን ስለጨመረ ወይም የዕዳ ሽግሽግ ስለተደረገ አይደለም። እነዚህ ግቡን መምቻ መንገዶች እንጂ እራሳቸውን የቻሉ ግቦች አይደሉም። የጽሁፉ አቅራቢ እንዳስቀመጡት የእውነተኛ እድገት መለኪያዎች የምርት አቅም መስፋፋትን፣ የሰራተኞች ምርታማነት ማደግን፣ የኢንዱስትሪዎች አቅም መጎልበትን፣ የአርሶ አደሩ ምርት መጨመርን፣ ወጣቶች ትርጉም ያለው የስራ ዕድል ማግኘታቸውን፣ እንዲሁም ሀገሪቱ በውጭ ፋይናንስ ላይ ያላት ጥገኝነት መቀነሱን ያካትታሉ። ታሪክ እንደሚያስተምረው፣ የበለጸጉ ሀገራት መጀመሪያ ገበያቸውን በማስተካከል ሳይሆን፤ ምርታቸውን በማሳደግ፣ ስትራቴጂካዊ ኢንዱስትሪዎቻቸውን በመጠበቅ እና የቴክኖሎጂ አቅማቸውን በመገንባት ነው ሀብታም የሆኑት። ኢትዮጵያ ግን አሁን ላይ የፋይናንስ ማሻሻያውን በማስቀደም፣ መዋቅራዊ ሽግግሩን ወደ ኋላ በመተው የተገላቢጦሽ መንገድ እየተጓዘች መሆኗን ጽሁፉ ይተቻል።
የእነዚህን የኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ጫና የሚሸከሙት ዓለም አቀፍ አበዳሪዎች፣ የፋይናንስ ተቋማት ወይም ሀብታቸው ዋጋ በሚጨምር ንብረቶች የተጠበቀላቸው አካላት አይደሉም። ይልቁንም የኢኮኖሚው ማሻሻያ ጫና በዋናነት የሚያርፈው በደመወዝ ተከፋዮች፣ በአነስተኛ የንግድ ተቋማት፣ በሸማቾች፣ ከውጭ የሚገቡ ግብዓቶችን ውድ በሆነ ዋጋ በሚገዙ አርሶ አደሮች፣ እና እጅግ ውድ ወደሆነው የስራ ገበያ አዲስ በሚቀላቀሉ ወጣቶች ላይ ነው። በመሆኑም እነዚህ የኢኮኖሚ ድንጋጤን የመቋቋም አቅም የሌላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች፣ ለማክሮ ኢኮኖሚው መረጋጋት ዋነኛ ፋይናንስ አድራጊዎች ሆነዋል። ምንም እንኳን ይህ ጫና ጊዜያዊ መስዋዕትነት ተብሎ ቢቀርብም፣ ጊዜያዊ መስዋዕትነቶች ወደ ቋሚነት የመቀየር አዝማሚያ እንዳላቸው ታሪክ ያሳያል።
እርግጥ ነው የትኛውም ሀገር ስር በሰደደ የዋጋ ግሽበት፣ በተዛባ የምንዛሬ ተመን እና ሊቋቋመው በማይችለው የህዝብ ፋይናንስ ውስጥ ሆኖ ሊበለጽግ አይችልም። ነገር ግን ኢኮኖሚያዊ መረጋጋቱ የማንን ፍላጎት ለማሟላት ነው? መረጋጋቱ በራሱ ብቸኛ ግብ ከሆነ፣ ኢኮኖሚው ከልማት ቅድሚያዎች ይልቅ የፋይናንስ አመልካቾችን ወደ ማሟላት ይሸጋገራል። በውጤቱም፣ በጀቶች ጤናማ ሲሆኑ ቤተሰቦች እየደኸዩ ይሄዳሉ፤ የውጭ መተማመን ሲጨምር የሀገር ውስጥ የመግዛት አቅም ይዳከማል፤ በመጨረሻም የኢኮኖሚ ፖሊሲው ህዝብን ከማገልገል ይልቅ ገበያን እና አበዳሪዎችን ወደ ማርካት ይዞራል። የቀድሞው የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት ለማስታወስ እንደሞከሩት፤ የማክሮ ኢኮኖሚ ስኬት ማለት፣ ማህበራዊ ስኬት ማለት አይደለም። ታሪክ በመጨረሻ የሚጠይቀው ጥያቄ፣ ገበያው ቀልጣፋ መሆኑን፣ የምንዛሬ ተመኑ ተለዋዋጭ መሆኑን ወይም የዋጋ ግሽበቱ የታሰበው ግብ ላይ መድረሱን ሳይሆን ማሻሻያው ሀገሪቱን ከበፊቱ የበለጠ ጠንካራ አድርጓታል ወይ የሚለውን ነው። የማክሮ ኢኮኖሚ አመልካቾች እየተሻሻሉ ህዝቡ እየደኸየ የሚሄድባት ሀገር መረጋጋትን ልታመጣ ትችል ይሆናል፤ ነገር ግን እድገትን አምጥታለች ወይ የሚለው አሁንም ምላሽ ያላገኘ ትልቅ ጥያቄ መሆኑን ጽሁፉ በፅኑ ያስገነዝባል።
2 days ago
እስራኤል አሽከርካሪ አልባ የታክሲ አግልግሎት ልትጀምር ነው
#ethiopia | እስራኤል በራሳቸው የሚንቀሳቀሱ አሽከርካሪ አልባ ተሽከርካሪዎችን በ2027 አገልግሎቱን በይፋ ልታስጀምር ነው።
እስራኤል ይህንን አገልግሎት አስቀድማ ለማስጀመር ከባለፉት አምስት አመታት ጀምራ ጥረት ስታደርግ ነበር ሲል ዘ ጀሩሳሌም ፖስት የዘገበው።
የመንግስት መስሪያ ቤቶች የራሳቸውን የህግ ማዕቀፍ ለማዘጋጀት ባለፉት አምስት ዓመታት ጥረት ሲያደርጉ የቆዩ ቢሆንም ወጥ የሆነ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂና የደህንነት ስታንዳርድ ባለመኖሩ ምክንያት ሂደቱ ሲጓተት ቆይቷል ነው የተባለው።
ነገር ግን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የተሽከርካሪዎች ህግ አውጪ አካል በቅርቡ ያጸደቀው አዲስ የደህንነትና የቁጥጥር መመሪያ አገልግሎቱ ለማስጀመር ረድቷል ተብሏል።
አዲሱ የሕግ ማዕቀፍ አሽከርካሪ አልባ ተሽከርካሪዎች ከሰው አሽከርካሪ ያላነሰ ወይም የተሻለ የደህንነት ብቃት ሊኖራቸው እንደሚገባ ያስገድዳል።
በዚህም መሰረት አዲሱ የአውሮፓ ስታንዳርድ እስራኤል ውስጥ በቀጥታ ተግባራዊ የሚሆን ይሆናል።
የእስራኤል የትራንስፖርት ሚኒስቴር ያለ አሽከርካሪ የሚሰሩ ዘመናዊ ተሽከርካሪዎችን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት ለአስመጪዎች ፍቃድ ለመስጠት የሚያስችለውን ዝግጅት እያፋጠነ ይገኛል ተብሏል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #israel #taxi #transport #technology
#ethiopia | እስራኤል በራሳቸው የሚንቀሳቀሱ አሽከርካሪ አልባ ተሽከርካሪዎችን በ2027 አገልግሎቱን በይፋ ልታስጀምር ነው።
እስራኤል ይህንን አገልግሎት አስቀድማ ለማስጀመር ከባለፉት አምስት አመታት ጀምራ ጥረት ስታደርግ ነበር ሲል ዘ ጀሩሳሌም ፖስት የዘገበው።
የመንግስት መስሪያ ቤቶች የራሳቸውን የህግ ማዕቀፍ ለማዘጋጀት ባለፉት አምስት ዓመታት ጥረት ሲያደርጉ የቆዩ ቢሆንም ወጥ የሆነ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂና የደህንነት ስታንዳርድ ባለመኖሩ ምክንያት ሂደቱ ሲጓተት ቆይቷል ነው የተባለው።
ነገር ግን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የተሽከርካሪዎች ህግ አውጪ አካል በቅርቡ ያጸደቀው አዲስ የደህንነትና የቁጥጥር መመሪያ አገልግሎቱ ለማስጀመር ረድቷል ተብሏል።
አዲሱ የሕግ ማዕቀፍ አሽከርካሪ አልባ ተሽከርካሪዎች ከሰው አሽከርካሪ ያላነሰ ወይም የተሻለ የደህንነት ብቃት ሊኖራቸው እንደሚገባ ያስገድዳል።
በዚህም መሰረት አዲሱ የአውሮፓ ስታንዳርድ እስራኤል ውስጥ በቀጥታ ተግባራዊ የሚሆን ይሆናል።
የእስራኤል የትራንስፖርት ሚኒስቴር ያለ አሽከርካሪ የሚሰሩ ዘመናዊ ተሽከርካሪዎችን ወደ ሀገር ውስጥ ለማስገባት ለአስመጪዎች ፍቃድ ለመስጠት የሚያስችለውን ዝግጅት እያፋጠነ ይገኛል ተብሏል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #israel #taxi #transport #technology
3 days ago
ቱሪዝም - የኢትዮጵያን ብልጽግና ማረጋገጫ አንዱ መሳሪያ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ውስጥ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የቱሪዝም ዘርፉ ከዋና ዋናዎቹ የክፍለ ኢኮኖሚው ምሰሶዎች ዝርዝር በመግባቱ ለዘርፉ በርካታ መሰረተ ልማቶች ተሰርተዋል፡፡
ኢትዮጵያም ለሌሎችም የሚተርፍ ገቢን መፍጠር የሚያስችል እምቅ የቱሪዝም ሃብት ቢኖራትም እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በሚገባው ልክ አልተጠቀመችበትም ነበር።
ዘርፉ እንዲያንሰራራ ፖሊሲ የማውጣት፣ ተቋማትን የማዋቀር፣ አዳዲስ ልማቶችን የማከናወን ሥራ ተከናውኗል፡፡
ከለውጡ ወዲህ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ ቅርሶችን ከመጠገን ባለፈ አዳዲስ የቱሪዝም መዳረሻዎች ተገንብተዋል፡፡
የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ ከፍተኛ እመርታ በማሳየት የሀገሪቱ ዋና የኢኮኖሚ ምንጭ እየሆነ መጥቷል።
የመደመር እሳቤ የኢትዮጵያን የቱሪዝም ዘርፍ ከነበረበት መዘናጋት በማውጣት የሀገሪቱን ብልጽግና ከሚያረጋግጡ ዋና ዋና የኢኮኖሚ ምሰሶዎች አንዱ እንዲሆን አድርጎታል፡፡
መንግሥት ዘርፉን እንደ አንድ ስትራቴጂካዊ የኢኮኖሚ ምሰሶ አድርጎ በመቅረጽ፣ አዳዲስ ግዙፍ መዳረሻዎችን በመገንባት እና ነባር የባህል፣ የታሪክና የተፈጥሮ ጸጋዎችን በማዘመን ረገድ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል።
ቱሪዝምን ከተፈጥሮ ጥበቃ እና ከማህበረሰብ ልማት ጋር ያቀናጁ የገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ሜጋ ፕሮጀክቶችን መቅረጽና መተግበር ነው።
በርካታ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር ጎብኚዎችን በመሳብ ለሀገሪቱ ገቢና የስራ ዕድል ፈጠራ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል፡፡
ለዘርፉ እድገት መንግሥት በሰጠው ትኩረት አዳዲስ መዳረሻዎችና መሠረተ ልማቶች ተገንብተዋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ እና በሌሎችም የሀገሪቱ ከተሞች የተከናወኑት የኮሪደር ልማቶች የከተሞችን ውበት በማጎልበት ምቹ ሁኔታን በመፍጠር ቱሪዝሙን ማነቃቃት ተችሏል፡፡
የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት፣ የፋሲለደስ ግንብ እና የጁገል ግንብ የመሳሰሉ አንጋፋ ቅርሶችን የመጠበቅና የዕድሳት ሥራዎች በስፋት ተግባራዊ ተደርገዋል፡፡
ከውጭ ጎብኚዎች ባለፈ፣ የሀገር ውስጥ ቱሪዝም ከፍተኛ እድገት እያሳየ ሲሆን፤ ዜጎች ሀገራቸውን እንዲያውቁና እንዲጎበኙ በማድረግ፤ የህዝብ ለህዝብ ትስስርን አጠናክሯል።
የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ እመርታ የሀገሪቱን አወንታዊ ገጽታ በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቅ ረገድ የማይተካ ሚና አለው።
የቱሪዝም መዳረሻዎችን በዘመናዊ መንገድ የማልማትና አገልግሎቶችን የማዘመን ሥራዎችም በስፋት እየተሰሩ ነው፡፡
ኢኮኖሚው በብዝሃ ዘርፍ ላይ እንዲመሰረት መደረጉ በቱሪዝም ዘርፍ ያለውን እምቅ አቅም ይበልጥ መጠቀም የሚያስችል ዕድል ፈጥሯል።
በወንድማገኝ ጸጋዬ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ውስጥ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የቱሪዝም ዘርፉ ከዋና ዋናዎቹ የክፍለ ኢኮኖሚው ምሰሶዎች ዝርዝር በመግባቱ ለዘርፉ በርካታ መሰረተ ልማቶች ተሰርተዋል፡፡
ኢትዮጵያም ለሌሎችም የሚተርፍ ገቢን መፍጠር የሚያስችል እምቅ የቱሪዝም ሃብት ቢኖራትም እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በሚገባው ልክ አልተጠቀመችበትም ነበር።
ዘርፉ እንዲያንሰራራ ፖሊሲ የማውጣት፣ ተቋማትን የማዋቀር፣ አዳዲስ ልማቶችን የማከናወን ሥራ ተከናውኗል፡፡
ከለውጡ ወዲህ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ ቅርሶችን ከመጠገን ባለፈ አዳዲስ የቱሪዝም መዳረሻዎች ተገንብተዋል፡፡
የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ ከፍተኛ እመርታ በማሳየት የሀገሪቱ ዋና የኢኮኖሚ ምንጭ እየሆነ መጥቷል።
የመደመር እሳቤ የኢትዮጵያን የቱሪዝም ዘርፍ ከነበረበት መዘናጋት በማውጣት የሀገሪቱን ብልጽግና ከሚያረጋግጡ ዋና ዋና የኢኮኖሚ ምሰሶዎች አንዱ እንዲሆን አድርጎታል፡፡
መንግሥት ዘርፉን እንደ አንድ ስትራቴጂካዊ የኢኮኖሚ ምሰሶ አድርጎ በመቅረጽ፣ አዳዲስ ግዙፍ መዳረሻዎችን በመገንባት እና ነባር የባህል፣ የታሪክና የተፈጥሮ ጸጋዎችን በማዘመን ረገድ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል።
ቱሪዝምን ከተፈጥሮ ጥበቃ እና ከማህበረሰብ ልማት ጋር ያቀናጁ የገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ሜጋ ፕሮጀክቶችን መቅረጽና መተግበር ነው።
በርካታ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር ጎብኚዎችን በመሳብ ለሀገሪቱ ገቢና የስራ ዕድል ፈጠራ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል፡፡
ለዘርፉ እድገት መንግሥት በሰጠው ትኩረት አዳዲስ መዳረሻዎችና መሠረተ ልማቶች ተገንብተዋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ እና በሌሎችም የሀገሪቱ ከተሞች የተከናወኑት የኮሪደር ልማቶች የከተሞችን ውበት በማጎልበት ምቹ ሁኔታን በመፍጠር ቱሪዝሙን ማነቃቃት ተችሏል፡፡
የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት፣ የፋሲለደስ ግንብ እና የጁገል ግንብ የመሳሰሉ አንጋፋ ቅርሶችን የመጠበቅና የዕድሳት ሥራዎች በስፋት ተግባራዊ ተደርገዋል፡፡
ከውጭ ጎብኚዎች ባለፈ፣ የሀገር ውስጥ ቱሪዝም ከፍተኛ እድገት እያሳየ ሲሆን፤ ዜጎች ሀገራቸውን እንዲያውቁና እንዲጎበኙ በማድረግ፤ የህዝብ ለህዝብ ትስስርን አጠናክሯል።
የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ እመርታ የሀገሪቱን አወንታዊ ገጽታ በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቅ ረገድ የማይተካ ሚና አለው።
የቱሪዝም መዳረሻዎችን በዘመናዊ መንገድ የማልማትና አገልግሎቶችን የማዘመን ሥራዎችም በስፋት እየተሰሩ ነው፡፡
ኢኮኖሚው በብዝሃ ዘርፍ ላይ እንዲመሰረት መደረጉ በቱሪዝም ዘርፍ ያለውን እምቅ አቅም ይበልጥ መጠቀም የሚያስችል ዕድል ፈጥሯል።
በወንድማገኝ ጸጋዬ
Sponsored by
Surafel
3 days ago
ወደ ዘላቂ ልማት የሚደረግ ሽግግር
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለመዋቅራዊ ሽግግር፣ ለኢኮኖሚ ጥንካሬ እና ለአካታች ሀገራዊ እድገት ቁርጠኝነት ባለው ሥርዓት እየተመራች በዘመናዊ ታሪክ ግንባታዋ ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች።
በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ኢትዮጵያ በዋና ዋና ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ላይ አበይት ስኬቶችን እያስመዘገበች ነው፡፡
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ መሰረት የሆነው ግብርና ወደ ቴክኖሎጂ መር ያደረገው ሽግግር ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገበ ይገኛል፡፡
በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት እና በክላስተር እርሻ እቅዶች አማካኝነት ኢትዮጵያ የሀገር ውስጥ ምርትን በከፍተኛ ሁኔታ አሳድጋለች፡፡ይህም ከውጭ የሚገቡ ምርቶች ጥገኝነትን ቀንሷል፡፡
በሀገሪቱ በአረንጓዴ ዐሻራ ፕሮግራሞች በአትክልትና ፍራፍሬ ላይ የተደረጉ ኢንቨስትመንቶች የአየር ንብረት ተፅዕኖን ለመቋቋም ሥነ ምህዳርን ለማከም እና የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት የሚደረገውን ጉዞ እየደገፈ ነው፡፡
የኃይል ማመንጨት አቅምን በማሳደግ የመንገድ መረቦችን በማዘመን እና በማስተሳሰር የኢትዮጵያ የመሰረተ ልማት ገጽታ አስደናቂ ለውጥ በማድረግ፤ የሀገር ውስጥ ትስስርን እያጠናከረ ኢትዮጵያን በአህጉራዊ ነጻ ንግድ ቀጣና ስር የንግድ ማዕከል እያደረጋት ይገኛል።
በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች የተካሄደው የኮሪደር ልማት የሕዝብ ቦታዎችን በመሠረታዊነት በማደስ፤ መንገዶችን በማዘመን፣ አረንጓዴ የሕዝብ ቦታዎችን በመገንባት፣ የመገልገያ መሠረተ ልማቶችን በማስፋፋት እና የንፅህና አጠባበቅ ሥርዓቶችን በማሻሻል ተስማሚ የከተማ አካባቢን እየፈጠረ ነው፡፡
ዘላቂ ኢኮኖሚ ለመገንባት ኢትዮጵያ በዲጂታል ኢትዮጵያ ስትራቴጂ አማካኝነት የዲጂታል ሽግግርን በከፍተኛ ሁኔታ እያፋጠነች ትገኛለች።
በቴሌኮሙኒኬሽን እና በፋይናንስ ዘርፍ ላይ የተደረጉ ኢንቨስትመንቶች የፋይናንስ አካታችነትን እያሳደገ ነው፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ለማስፋፋት የሀገር ውስጥ ማኑፋክቸሪንግን ለማነቃቃት እና ከፍተኛ ዋጋ ያላቸውን የውጭ ኢንቨስትመንቶችን ለመሳብ የሚደረጉ ጥረቶች የኤክስፖርት ገቢን በማሳደግ የሰለጠነ የሰው ሀይል መፍጠራቸውን ቀጥለዋል።
የኢኮኖሚ እድገት ያለ ማህበራዊ ልማት ትርጉም የለውምና የኢትዮጵያ መንግሥት በትምህርት፣ ጤና እና ሌሎች ዘርፎች መሠረተ ልማቶችን በማሻሻል የሰራተኛውን ክህሎት ከዘመናዊ የገበያ ፍላጎት ጋር በማጣጣም የዜጎችን ሁለንተናዊ ለውጥ ማጠናከር ተችሏል።
ኢትዮጵያ እስካሁን ላስመዘገበቻቸው ስኬቶች በዓለም አቀፍ ደረጃ የተሰጧት እውቅናዎች የበለጸገች ሉዓላዊት ሀገር ለመገንባት በሚደረገው ጥረት ውስጥ ፈተናዎች ቢኖሩም ህዝብ ከውጤት ተኮር አመራር ጋር ተቀናጅቶ ወደ ዘላቂ ልማት የሚያደርገው ጉዞ በተገቢ መስመር ላይ ስለመሆኑ ማሳያ ናቸው።
በምሕረት ደምሴ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለመዋቅራዊ ሽግግር፣ ለኢኮኖሚ ጥንካሬ እና ለአካታች ሀገራዊ እድገት ቁርጠኝነት ባለው ሥርዓት እየተመራች በዘመናዊ ታሪክ ግንባታዋ ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች።
በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ኢትዮጵያ በዋና ዋና ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ላይ አበይት ስኬቶችን እያስመዘገበች ነው፡፡
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ መሰረት የሆነው ግብርና ወደ ቴክኖሎጂ መር ያደረገው ሽግግር ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገበ ይገኛል፡፡
በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት እና በክላስተር እርሻ እቅዶች አማካኝነት ኢትዮጵያ የሀገር ውስጥ ምርትን በከፍተኛ ሁኔታ አሳድጋለች፡፡ይህም ከውጭ የሚገቡ ምርቶች ጥገኝነትን ቀንሷል፡፡
በሀገሪቱ በአረንጓዴ ዐሻራ ፕሮግራሞች በአትክልትና ፍራፍሬ ላይ የተደረጉ ኢንቨስትመንቶች የአየር ንብረት ተፅዕኖን ለመቋቋም ሥነ ምህዳርን ለማከም እና የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት የሚደረገውን ጉዞ እየደገፈ ነው፡፡
የኃይል ማመንጨት አቅምን በማሳደግ የመንገድ መረቦችን በማዘመን እና በማስተሳሰር የኢትዮጵያ የመሰረተ ልማት ገጽታ አስደናቂ ለውጥ በማድረግ፤ የሀገር ውስጥ ትስስርን እያጠናከረ ኢትዮጵያን በአህጉራዊ ነጻ ንግድ ቀጣና ስር የንግድ ማዕከል እያደረጋት ይገኛል።
በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች የተካሄደው የኮሪደር ልማት የሕዝብ ቦታዎችን በመሠረታዊነት በማደስ፤ መንገዶችን በማዘመን፣ አረንጓዴ የሕዝብ ቦታዎችን በመገንባት፣ የመገልገያ መሠረተ ልማቶችን በማስፋፋት እና የንፅህና አጠባበቅ ሥርዓቶችን በማሻሻል ተስማሚ የከተማ አካባቢን እየፈጠረ ነው፡፡
ዘላቂ ኢኮኖሚ ለመገንባት ኢትዮጵያ በዲጂታል ኢትዮጵያ ስትራቴጂ አማካኝነት የዲጂታል ሽግግርን በከፍተኛ ሁኔታ እያፋጠነች ትገኛለች።
በቴሌኮሙኒኬሽን እና በፋይናንስ ዘርፍ ላይ የተደረጉ ኢንቨስትመንቶች የፋይናንስ አካታችነትን እያሳደገ ነው፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ለማስፋፋት የሀገር ውስጥ ማኑፋክቸሪንግን ለማነቃቃት እና ከፍተኛ ዋጋ ያላቸውን የውጭ ኢንቨስትመንቶችን ለመሳብ የሚደረጉ ጥረቶች የኤክስፖርት ገቢን በማሳደግ የሰለጠነ የሰው ሀይል መፍጠራቸውን ቀጥለዋል።
የኢኮኖሚ እድገት ያለ ማህበራዊ ልማት ትርጉም የለውምና የኢትዮጵያ መንግሥት በትምህርት፣ ጤና እና ሌሎች ዘርፎች መሠረተ ልማቶችን በማሻሻል የሰራተኛውን ክህሎት ከዘመናዊ የገበያ ፍላጎት ጋር በማጣጣም የዜጎችን ሁለንተናዊ ለውጥ ማጠናከር ተችሏል።
ኢትዮጵያ እስካሁን ላስመዘገበቻቸው ስኬቶች በዓለም አቀፍ ደረጃ የተሰጧት እውቅናዎች የበለጸገች ሉዓላዊት ሀገር ለመገንባት በሚደረገው ጥረት ውስጥ ፈተናዎች ቢኖሩም ህዝብ ከውጤት ተኮር አመራር ጋር ተቀናጅቶ ወደ ዘላቂ ልማት የሚያደርገው ጉዞ በተገቢ መስመር ላይ ስለመሆኑ ማሳያ ናቸው።
በምሕረት ደምሴ
Comments