7 days ago
ጄጄ ግሩፕ በኡራኤል ባለ 12 ወለል ህንፃ ግንባታ ከ700 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ አስጀመረ!
#fastmereja :- በኮንስትራክሽን እና ሪል እስቴት ዘርፍ የተሰማራው ጄጄ ግሩፕ (JJ Group)፣ በኡራኤል አደባባይ አካባቢ ከ700 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የሚጠይቅ ባለ 12 ወለል ባለብዙ አገልግሎት ህንፃ ግንባታ በይፋ ማስጀመሩን በዛሬዉ እለት አስታወቀ።
ህንፃው ለንግድ፣ ለቢሮ እና ለመኖሪያ አገልግሎት የሚውል ሲሆን እስከ ሁለት የከርሰ-ምድር (Basement) እና 12 ወለሎችን (G + 12) የያዘው ይህ ህንፃ፣ ከ10 እስከ 47 ካሬ ሜትር ስፋት ያላቸው ከ60 እስከ 70 የሚደርሱ የንግድ ሱቆች፣ በ4ኛው ወለል ላይ የተዘጋጁ የቢሮ ቦታዎች እንዲሁም 31 ባለ ሁለት መኝታ የመኖሪያ አፓርትመንቶችን ያካተተ እንደሆነ ተገልጿል።
ህንፃው ለተረጋጋ የመኖሪያ alalar™ ሲባል ለንግድና ለመኖሪያ ክፍሎቹ የተለያየ መግቢያና መውጫ እንዲኖረው ተደርጎ የተዋቀረ እንደሆነም ነዉ የተገለፀዉ።
የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ እና የኢትዮጵያ ሪል እስቴት አልሚዎች ማህበር ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ጀበል ጀማል እንደገለፁት ድርጅታቸው ባለፉት 13 ዓመታት በዘርፉ በነበረው ልምድ ከ4ዐ በላይ ህንፃዎችንና ፋብሪካዎችን ገንብቶ ማስረከቡን ጠቁመው፣ በቅርቡ ይፋ የሚሆነው የሪል እስቴት አዋጅና ደንብ የገዢዎችንና የአልሚዎችን መብት የሚያስከብር መሆኑን ተናግረዋል።
እንደ ስራ አስፈፃሚው ገለጻ፣ የንግድ ሱቆቹን በ8 ወራት፣ የመኖሪያ አፓርትመንቶቹን ደግሞ በ2 ዓመታት ጊዜ ውስጥ አጠናቆ ለደንበኞች ለማስረከብ ማቀዱንም ገልፀዋል።
አቶ ጀበል አክለውም "ገንዘብ በዝግ አካውንት ተቀምጦ በስራው እድገት ልክ በባንክና በባለሙያ እየተረጋገጠ የሚለቀቅበት አሰራር መዘርጋቱ በዘርፉ ላይ ታማኝነትን ይፈጥራል" ብለዋል።
በተጨማሪም የፕሮጀክቱን መበሰር ምክንያት በማድረግ በቅድመ-ሽያጭ (Pre-sale) ደረጃ 10 አፓርትመንቶች ብቻ በልዩ ቅናሽ ለገዢዎች መቅረባቸው ተገልጿል።
#fastmereja :- በኮንስትራክሽን እና ሪል እስቴት ዘርፍ የተሰማራው ጄጄ ግሩፕ (JJ Group)፣ በኡራኤል አደባባይ አካባቢ ከ700 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የሚጠይቅ ባለ 12 ወለል ባለብዙ አገልግሎት ህንፃ ግንባታ በይፋ ማስጀመሩን በዛሬዉ እለት አስታወቀ።
ህንፃው ለንግድ፣ ለቢሮ እና ለመኖሪያ አገልግሎት የሚውል ሲሆን እስከ ሁለት የከርሰ-ምድር (Basement) እና 12 ወለሎችን (G + 12) የያዘው ይህ ህንፃ፣ ከ10 እስከ 47 ካሬ ሜትር ስፋት ያላቸው ከ60 እስከ 70 የሚደርሱ የንግድ ሱቆች፣ በ4ኛው ወለል ላይ የተዘጋጁ የቢሮ ቦታዎች እንዲሁም 31 ባለ ሁለት መኝታ የመኖሪያ አፓርትመንቶችን ያካተተ እንደሆነ ተገልጿል።
ህንፃው ለተረጋጋ የመኖሪያ alalar™ ሲባል ለንግድና ለመኖሪያ ክፍሎቹ የተለያየ መግቢያና መውጫ እንዲኖረው ተደርጎ የተዋቀረ እንደሆነም ነዉ የተገለፀዉ።
የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ እና የኢትዮጵያ ሪል እስቴት አልሚዎች ማህበር ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ጀበል ጀማል እንደገለፁት ድርጅታቸው ባለፉት 13 ዓመታት በዘርፉ በነበረው ልምድ ከ4ዐ በላይ ህንፃዎችንና ፋብሪካዎችን ገንብቶ ማስረከቡን ጠቁመው፣ በቅርቡ ይፋ የሚሆነው የሪል እስቴት አዋጅና ደንብ የገዢዎችንና የአልሚዎችን መብት የሚያስከብር መሆኑን ተናግረዋል።
እንደ ስራ አስፈፃሚው ገለጻ፣ የንግድ ሱቆቹን በ8 ወራት፣ የመኖሪያ አፓርትመንቶቹን ደግሞ በ2 ዓመታት ጊዜ ውስጥ አጠናቆ ለደንበኞች ለማስረከብ ማቀዱንም ገልፀዋል።
አቶ ጀበል አክለውም "ገንዘብ በዝግ አካውንት ተቀምጦ በስራው እድገት ልክ በባንክና በባለሙያ እየተረጋገጠ የሚለቀቅበት አሰራር መዘርጋቱ በዘርፉ ላይ ታማኝነትን ይፈጥራል" ብለዋል።
በተጨማሪም የፕሮጀክቱን መበሰር ምክንያት በማድረግ በቅድመ-ሽያጭ (Pre-sale) ደረጃ 10 አፓርትመንቶች ብቻ በልዩ ቅናሽ ለገዢዎች መቅረባቸው ተገልጿል።
8 days ago
🎉 PAUL PHOTO & VIDEO በአዲስ አድራሻ!
ከአድራሻ ለውጥ አደባባይ ፊት ለፊት በተገነባው ውብና ዘመናዊ የኮሪደር ልማት ስፍራ በአዲስ አድራሻችን ለእርስዎ ቀርበናል!
ለሰርግ፣ ለልደት፣ ለቀለበት፣ ለምርቃት እና ለሌሎች ዝግጅቶች የሚያስፈልጉ ሁሉንም አገልግሎቶች በአንድ ሙሉ ጥቅል አዘጋጅተንልዎታል።
✅ Outdoor Venue (የውጪ አዳራሽ)
✅ Photography & Videography
✅ Catering
✅ DJ እና Sound System
✅ Decoration
✅ የሰርግ አልባሳት
✅ Cake
✅ የወንዶችና የሴቶች የውበት ሳሎን
አንድ ቦታ መጥተው ሁሉንም የዝግጅት አገልግሎቶች በቀላሉ ያግኙ፤ ጊዜዎን፣ ወጪዎን እና ጥረትዎን ይቆጥቡ።
📍 አድራሻ: ኡራኤል አደባባይ (PAUL PHOTO & VIDEO)
📞 ስልክ: 0968 222 666
#paul #paulphoto #paulphotography #paulvelo
ከአድራሻ ለውጥ አደባባይ ፊት ለፊት በተገነባው ውብና ዘመናዊ የኮሪደር ልማት ስፍራ በአዲስ አድራሻችን ለእርስዎ ቀርበናል!
ለሰርግ፣ ለልደት፣ ለቀለበት፣ ለምርቃት እና ለሌሎች ዝግጅቶች የሚያስፈልጉ ሁሉንም አገልግሎቶች በአንድ ሙሉ ጥቅል አዘጋጅተንልዎታል።
✅ Outdoor Venue (የውጪ አዳራሽ)
✅ Photography & Videography
✅ Catering
✅ DJ እና Sound System
✅ Decoration
✅ የሰርግ አልባሳት
✅ Cake
✅ የወንዶችና የሴቶች የውበት ሳሎን
አንድ ቦታ መጥተው ሁሉንም የዝግጅት አገልግሎቶች በቀላሉ ያግኙ፤ ጊዜዎን፣ ወጪዎን እና ጥረትዎን ይቆጥቡ።
📍 አድራሻ: ኡራኤል አደባባይ (PAUL PHOTO & VIDEO)
📞 ስልክ: 0968 222 666
#paul #paulphoto #paulphotography #paulvelo
10 days ago
እንኳን ለቅዱስ ዑራኤል ዓመታዊ ክብረ በዓል አደረሳችሁ፤አደረሰን🙏
ቅዱስ ዑራኤል የልባችሁን መልካም መሻት ይሙላላችሁ🙏
የስሙን ትርጓሜ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ሲያስቀምጡም “ዑራ” ማለት ብርሃን ማለት ሲሆን “ኤል” አምላክ ማለት ነው፡፡
በዚህም ዑራኤል ማለት የአምላክ ብርሃን፣ ወይም የብርሃን ጌታ ማለት ነው ይላሉ፡፡ መልአከ ብርሃናት፣ ለሚጠሩት ፈጥኖ የሚደርስ መሆኑን የቤተ ክርስቲያናችን መጻሕፍት በስፋት ይገልጹታል፡፡ ከሰባቱ ሊቃነ መላዕክት አንዱ ሲሆን በየዓመቱ ጥር 22 በዓለ ሲመቱ ይከበራል፡፡
ሊቀ መላዕክት ቅዱስ ዑራኤል፡፡ አምላካችን እግዚአብሔር በመባርቅትና በነጎድጓድ ላይ የተሾመው ታላቅ መልአክም ነው ቅዱስ ዑራኤል፡፡ በመጽሐፈ ሔኖክ 6÷2 መባርቅት ለጥጋብና ለበረከት እንዲበርቁ ነጎድጓድም ለሰላም እንዲሆን ይሰማራል። ምሥጢረ ሰማይና እውቀትንም ሁሉ ለሄኖክ የገለጸለትም የፀሐይን፣ የጨረቃን፣ የከዋክብትንና የሰማይ ሠራዊትን ብርሃንን የሚመራ እርሱ መሆኑን ለነቢዩ ሄኖክ ነግሮታል።
እውቀት ተሠውሮበት ለነበረው ኢትዮጵያዊው ሊቅ ለአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫም በእመቤታችን በድንግል ማርያም ትእዛዝ ፅዋዐ ጥበብን አጠጥቶ ሠማያዊውን ጥበብ የገለጸለት ቅዱስ ዑራኤል ነው። "ዑራኤል የተባለ መልአክ ሊረዳኝ መጣ" ይላልና፡፡ አምላካችን እግዚአብሔር የሕይወትና የይቅርታ ዝናብ በምድራችን ላይ ያዘንብ ዘንድ እንዲሁም የእርሻችንን አዝመራ በዝናብ አብቅሎ በፀሐይ አብስሎ ለምግብነት እንዲበቃ ከፈጣሪ ዘንድ ምህረትን የሚለምን ነው ቅዱስ ዑራኤል። ምሥጢር ማናገር የመንፈስ ቅዱስ ሥራ ቢሆንም የተሠወረውን መግለጥ፣ በአዲስ ቋንቋ ማናገር ለመላእክት የተሰጠ ጸጋቸው መሆኑም ግልጽ ነው። በዕዝራ ሱቱኤል 13÷38 ተጽፎ እንደምናገኘው መልአኩ ቅዱስ ዑራኤል “አፍህን ክፈት፤ እኔም የማጠጣህን ጠጣ” ብሎ አእምሮ ለብዎውን ወይም ማስተዋልን ገልጦለታል።
የተወደደ ሥራ ለሚሠሩና እንዲያውቁ ለተፈቀደላቸው ሁሉ ቅዱስ ዑራኤል ምሥጢር ይገልጣል፤ ለዕዝራ ሱቱዔል የሆነለትም እንዲሁ ነውና። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ከልጇ ከአምላካችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ወደ ግብጽ ስትሰደድ መንገድ የመራ፣ ክርስቶስ ለዓለም ቤዛ በተሰቀለ ጊዜ ክቡር ደሙን በብርሃን ጽዋ ተቀብሎ በብርሃነ መነሳንስ በዓለም ላይ የረጨ እርሱ ነው፡፡ ሊቀ መልአኩ የጌታችንን ደም የረጨበት ጽዋ በሀገራችን በኢትዮጵያ እመጓ ቅዱስ ኡራኤል እንደሚገኝ ስፍረዋን የጎበኙ ጸሐፍትና የስፍራው አገልጋዮች ይገልጻሉ፡፡ በርካታ ቅዱሳን አባቶች ምስጢር እንዲገለጥላቸው የረዳቸው ቅዱስ ዑራኤል መሆኑ በበርካታ የቤተ ክርስቲያናችን መጻሕፍት ሰፍሮ ይገኛል፡፡ አፋቸውን ከፍተው የምስጋና ቃል እንዲናገሩ፣ የሚጽፉበት ብዕር በመንፈስ ቅዱስ የተቃኘ ለሕይወት ድህነት የሚሆን መልዕክት እንዲያስተላልፍ ቅዱስ ዑራኤል አግዟቸዋል፡፡
ይህም ምሥጢር ማናገር የመንፈስ ቅዱስ ሥራ ቢሆንም የተሠወረውን መግለጥ፣ በአዲስ ቋንቋ ማናገር ለመላእክት የተሰጠ ጸጋቸው መሆኑም ያሳየናል፡፡ ዛሬም በየገዳማቱ ያሉ ቅዱሳን አባቶችና እናቶች ዓለምን ንቀው፣ ድንጋይ ተንተርሰው፣ ጤዛ ልሰው፤ ግርማ ሌሊቱን፣ ድምጸ አራዊቱን፣ ጸብአ አጋንንቱን ተቋቁመው በጾምና በጸሎት ሲተጉ ይህ ቅዱስ መልአክ ዑራኤል ፈጽሞ ይራዳቸዋል፡፡ ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ በራዕይ 8÷4 “የዕጣኑም ጢስ ከቅዱሳን ጸሎት ጋር ከመልአኩ እጅ በእግዚአብሔር ፊት ወጣ።” እንዲል ስለ ሀገራችን ሰላም፣ ስለ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ደህንነት እግዚአብሔርን በሚለምኑት በገዳማውያኑ መካከል ተገኝቶ ጸሎታቸውን ያሳርጋል፤ ልመናቸውን በአምላክ ፊት ያቀርባል፡፡ ቅዱሳን መካናትን ስናግዝ፣ ገዳማትን ስንረዳ፣ በዓታቸውን ስናጸና የገዳማውያኑ ጸሎትና በረከት ይደርሰናል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ቅዱስ ዑራኤል የልባችሁን መልካም መሻት ይሙላላችሁ🙏
የስሙን ትርጓሜ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ሲያስቀምጡም “ዑራ” ማለት ብርሃን ማለት ሲሆን “ኤል” አምላክ ማለት ነው፡፡
በዚህም ዑራኤል ማለት የአምላክ ብርሃን፣ ወይም የብርሃን ጌታ ማለት ነው ይላሉ፡፡ መልአከ ብርሃናት፣ ለሚጠሩት ፈጥኖ የሚደርስ መሆኑን የቤተ ክርስቲያናችን መጻሕፍት በስፋት ይገልጹታል፡፡ ከሰባቱ ሊቃነ መላዕክት አንዱ ሲሆን በየዓመቱ ጥር 22 በዓለ ሲመቱ ይከበራል፡፡
ሊቀ መላዕክት ቅዱስ ዑራኤል፡፡ አምላካችን እግዚአብሔር በመባርቅትና በነጎድጓድ ላይ የተሾመው ታላቅ መልአክም ነው ቅዱስ ዑራኤል፡፡ በመጽሐፈ ሔኖክ 6÷2 መባርቅት ለጥጋብና ለበረከት እንዲበርቁ ነጎድጓድም ለሰላም እንዲሆን ይሰማራል። ምሥጢረ ሰማይና እውቀትንም ሁሉ ለሄኖክ የገለጸለትም የፀሐይን፣ የጨረቃን፣ የከዋክብትንና የሰማይ ሠራዊትን ብርሃንን የሚመራ እርሱ መሆኑን ለነቢዩ ሄኖክ ነግሮታል።
እውቀት ተሠውሮበት ለነበረው ኢትዮጵያዊው ሊቅ ለአባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫም በእመቤታችን በድንግል ማርያም ትእዛዝ ፅዋዐ ጥበብን አጠጥቶ ሠማያዊውን ጥበብ የገለጸለት ቅዱስ ዑራኤል ነው። "ዑራኤል የተባለ መልአክ ሊረዳኝ መጣ" ይላልና፡፡ አምላካችን እግዚአብሔር የሕይወትና የይቅርታ ዝናብ በምድራችን ላይ ያዘንብ ዘንድ እንዲሁም የእርሻችንን አዝመራ በዝናብ አብቅሎ በፀሐይ አብስሎ ለምግብነት እንዲበቃ ከፈጣሪ ዘንድ ምህረትን የሚለምን ነው ቅዱስ ዑራኤል። ምሥጢር ማናገር የመንፈስ ቅዱስ ሥራ ቢሆንም የተሠወረውን መግለጥ፣ በአዲስ ቋንቋ ማናገር ለመላእክት የተሰጠ ጸጋቸው መሆኑም ግልጽ ነው። በዕዝራ ሱቱኤል 13÷38 ተጽፎ እንደምናገኘው መልአኩ ቅዱስ ዑራኤል “አፍህን ክፈት፤ እኔም የማጠጣህን ጠጣ” ብሎ አእምሮ ለብዎውን ወይም ማስተዋልን ገልጦለታል።
የተወደደ ሥራ ለሚሠሩና እንዲያውቁ ለተፈቀደላቸው ሁሉ ቅዱስ ዑራኤል ምሥጢር ይገልጣል፤ ለዕዝራ ሱቱዔል የሆነለትም እንዲሁ ነውና። እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ከልጇ ከአምላካችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ወደ ግብጽ ስትሰደድ መንገድ የመራ፣ ክርስቶስ ለዓለም ቤዛ በተሰቀለ ጊዜ ክቡር ደሙን በብርሃን ጽዋ ተቀብሎ በብርሃነ መነሳንስ በዓለም ላይ የረጨ እርሱ ነው፡፡ ሊቀ መልአኩ የጌታችንን ደም የረጨበት ጽዋ በሀገራችን በኢትዮጵያ እመጓ ቅዱስ ኡራኤል እንደሚገኝ ስፍረዋን የጎበኙ ጸሐፍትና የስፍራው አገልጋዮች ይገልጻሉ፡፡ በርካታ ቅዱሳን አባቶች ምስጢር እንዲገለጥላቸው የረዳቸው ቅዱስ ዑራኤል መሆኑ በበርካታ የቤተ ክርስቲያናችን መጻሕፍት ሰፍሮ ይገኛል፡፡ አፋቸውን ከፍተው የምስጋና ቃል እንዲናገሩ፣ የሚጽፉበት ብዕር በመንፈስ ቅዱስ የተቃኘ ለሕይወት ድህነት የሚሆን መልዕክት እንዲያስተላልፍ ቅዱስ ዑራኤል አግዟቸዋል፡፡
ይህም ምሥጢር ማናገር የመንፈስ ቅዱስ ሥራ ቢሆንም የተሠወረውን መግለጥ፣ በአዲስ ቋንቋ ማናገር ለመላእክት የተሰጠ ጸጋቸው መሆኑም ያሳየናል፡፡ ዛሬም በየገዳማቱ ያሉ ቅዱሳን አባቶችና እናቶች ዓለምን ንቀው፣ ድንጋይ ተንተርሰው፣ ጤዛ ልሰው፤ ግርማ ሌሊቱን፣ ድምጸ አራዊቱን፣ ጸብአ አጋንንቱን ተቋቁመው በጾምና በጸሎት ሲተጉ ይህ ቅዱስ መልአክ ዑራኤል ፈጽሞ ይራዳቸዋል፡፡ ወንጌላዊው ቅዱስ ዮሐንስ በራዕይ 8÷4 “የዕጣኑም ጢስ ከቅዱሳን ጸሎት ጋር ከመልአኩ እጅ በእግዚአብሔር ፊት ወጣ።” እንዲል ስለ ሀገራችን ሰላም፣ ስለ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ደህንነት እግዚአብሔርን በሚለምኑት በገዳማውያኑ መካከል ተገኝቶ ጸሎታቸውን ያሳርጋል፤ ልመናቸውን በአምላክ ፊት ያቀርባል፡፡ ቅዱሳን መካናትን ስናግዝ፣ ገዳማትን ስንረዳ፣ በዓታቸውን ስናጸና የገዳማውያኑ ጸሎትና በረከት ይደርሰናል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
2 months ago
"ለ60 አመታት የታማኝነት ጉዞ በጋራ እንሩጥ"
የቤተሰብ፣ የአንድነት ሩጫ!
የኮሜርሺያል ኖሚኒስ ቤተሰቦች፣ ክቡራን ደንበኞቻችን እና ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉበት "ለ60 አመታት የታማኝነት ጉዞ በጋራ እንሩጥ" የጎዳና ላይ ሩጫ ሰኔ 14 ቀን 2018 አ.ም ይካሄዳል።
60 አመታትን በታማኝነት ያገለገለው ኮሜርሺያል ኖሚኒስ፣ በደንበኞቹ፣ በእህት ተቋማቱ ፣ በሰራተኞቹ እና በመላው የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ማህበረሰብ መካካል ይበልጥ መቀራረብን ለመፍጠር እና ቤተሰባዊ አንድነትን ለማጠናከር በሚረዳው የ5 ኪ.ሜ የጎዳና ላይ ሩጫ እንድትሳተፉ በአክብሮት ጋብዘነዎታል።
ቲ-ሸርቶቹን በኮሜርሺያል ኖሚኒስ ዋና መስሪያ ቤት እና አዲስ አበባ በሚገኙ የኮሜርሺያል ቅርንጫፎች ያገኛሉ፡፡
ዋናው መ/ቤት ----------------ስ.ቁ 09 32 15 13 85
መገናኛ ቅርንጫፍ-------------ስ.ቁ 09 13 59 78 11
ቦሌ ቅርንጫፍ-----------------ስ.ቁ 09 13 07 67 12
አራዳ ቅርንጫፍ---------------ስ.ቁ 09 21 85 39 30
ሳሪስ ቅርንጫፍ----------------ስ.ቁ 09 12 08 22 57
የካ ቅርንጫፍ------------------ስ.ቁ 09 10 16 36 06
መርካቶ ቅርንጫፍ------------ስ.ቁ 09 51 10 46 12
ልደታ ቅርንጫፍ---------------ስ.ቁ 09 13 61 23 95
ኮልፌ ቅርንጫፍ---------------ስ.ቁ 09 11 91 76 47
ቂርቆስ ቅርንጫፍ--------------ስ.ቁ 09 11 82 75 69
ቃሊቲ ቅርንጫፍ---------------ስ.ቁ 09 31 27 27 27
የአንድ ቲ-ሸርት ዋጋ 500 ብር ሲሆን ክፍያውን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000770855237 (CN for Event Management) እና በሲቢኢ ብር መክፈል ይቻላል፡፡
የሩጫው መስመር፡- መነሻውን ከአትላስ መኪና መኪና ማቆሚያ አድርጎ ወደ ኡራኤል ቤተ ክርስቲያን አደባባይ ሳይደርስ ወደ ግራ በመታጠፍ ወደ አትላስ ኢንተርናሽናል ሆቴል በመመለስ በቦሌ መድሃኔዓለም ቤተክርስቲያን፣ በሸገር ህንጻ አልፎ መድረሻውን አትላስ መኪና ማቆሚያ ያደርጋል፡፡
የሩጫው መርሀግብር የሚጀምረው ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12፡00 ነው፡፡
ለተጨማሪ መረጃ በ6630 ነጻ የስልክ ጥሪ
ወይም በ 0932151385 እና በ0904032498 ደውለው ማግኘት ይችላሉ
የቤተሰብ፣ የአንድነት ሩጫ!
የኮሜርሺያል ኖሚኒስ ቤተሰቦች፣ ክቡራን ደንበኞቻችን እና ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉበት "ለ60 አመታት የታማኝነት ጉዞ በጋራ እንሩጥ" የጎዳና ላይ ሩጫ ሰኔ 14 ቀን 2018 አ.ም ይካሄዳል።
60 አመታትን በታማኝነት ያገለገለው ኮሜርሺያል ኖሚኒስ፣ በደንበኞቹ፣ በእህት ተቋማቱ ፣ በሰራተኞቹ እና በመላው የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ማህበረሰብ መካካል ይበልጥ መቀራረብን ለመፍጠር እና ቤተሰባዊ አንድነትን ለማጠናከር በሚረዳው የ5 ኪ.ሜ የጎዳና ላይ ሩጫ እንድትሳተፉ በአክብሮት ጋብዘነዎታል።
ቲ-ሸርቶቹን በኮሜርሺያል ኖሚኒስ ዋና መስሪያ ቤት እና አዲስ አበባ በሚገኙ የኮሜርሺያል ቅርንጫፎች ያገኛሉ፡፡
ዋናው መ/ቤት ----------------ስ.ቁ 09 32 15 13 85
መገናኛ ቅርንጫፍ-------------ስ.ቁ 09 13 59 78 11
ቦሌ ቅርንጫፍ-----------------ስ.ቁ 09 13 07 67 12
አራዳ ቅርንጫፍ---------------ስ.ቁ 09 21 85 39 30
ሳሪስ ቅርንጫፍ----------------ስ.ቁ 09 12 08 22 57
የካ ቅርንጫፍ------------------ስ.ቁ 09 10 16 36 06
መርካቶ ቅርንጫፍ------------ስ.ቁ 09 51 10 46 12
ልደታ ቅርንጫፍ---------------ስ.ቁ 09 13 61 23 95
ኮልፌ ቅርንጫፍ---------------ስ.ቁ 09 11 91 76 47
ቂርቆስ ቅርንጫፍ--------------ስ.ቁ 09 11 82 75 69
ቃሊቲ ቅርንጫፍ---------------ስ.ቁ 09 31 27 27 27
የአንድ ቲ-ሸርት ዋጋ 500 ብር ሲሆን ክፍያውን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ቁጥር 1000770855237 (CN for Event Management) እና በሲቢኢ ብር መክፈል ይቻላል፡፡
የሩጫው መስመር፡- መነሻውን ከአትላስ መኪና መኪና ማቆሚያ አድርጎ ወደ ኡራኤል ቤተ ክርስቲያን አደባባይ ሳይደርስ ወደ ግራ በመታጠፍ ወደ አትላስ ኢንተርናሽናል ሆቴል በመመለስ በቦሌ መድሃኔዓለም ቤተክርስቲያን፣ በሸገር ህንጻ አልፎ መድረሻውን አትላስ መኪና ማቆሚያ ያደርጋል፡፡
የሩጫው መርሀግብር የሚጀምረው ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12፡00 ነው፡፡
ለተጨማሪ መረጃ በ6630 ነጻ የስልክ ጥሪ
ወይም በ 0932151385 እና በ0904032498 ደውለው ማግኘት ይችላሉ
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የስልሳ ዓመታት የታማኝነት ጉዞን የሚዘክር የቤተሰብ እና የአንድነት የጎዳና ላይ ሩጫ ሊካሄድ ነው
#ethiopia | ኮሜርሺያል ኖሚኒስ የስልሳ ዓመታት የሥራ ጉዞውን እና የቆየ የታማኝነት አገልግሎቱን ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀው የጎዳና ላይ ሩጫ ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል።
በተቋሙ አዘጋጅነት የሚከናወነው በዚህ የ5 ኪሎ ሜትር የነፃነት እና የአንድነት መርሃ ግብር ላይ የድርጅቱ ሠራተኞች፣ ደንበኞች፣ አጋር ድርጅቶች እና የባለድርሻ አካላት በጋራ ይሳተፋሉ።
የዝግጅቱ ዋና ዓላማ በተጠቃሚው ማህበረሰብ፣ በሠራተኞች እና በደንበኞች መካከል ያለውን ማህበራዊ ትስስር ይበልጥ ማጠናከር እና ቤተሰባዊ መቀራረብን መፍጠር ነው።
ለሩጫው የተዘጋጁ ቲሸርቶችን በኮሜርሺያል ኖሚኒስ ዋና መሥሪያ ቤት እና በአዲስ አበባ በሚገኙ በተመረጡ ቅርንጫፎች ማግኘት ይቻላል።
እያንዳንዱ ቲሸርት በ500 ብር የሚሸጥ ሲሆን፣ ክፍያውን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 1000770855237 (CN for Event Management) ወይም በሲቢኢ ብር መፈጸም ይቻላል።
ቲሸርቶቹን ለማግኘት እና መረጃ ለመጠየቅ በሚከተሉት የቅርንጫፍ ስልክ ቁጥሮች ማነጋገር ይቻላል
ዋና መሥሪያ ቤት +251-932-151385
መገናኛ ቅርንጫፍ +251-913-597811
ቦሌ ቅርንጫፍ +251-913-076712
አራዳ ቅርንጫፍ +251-921-853930
ሳሪስ ቅርንጫፍ +251-912-082257
የካ ቅርንጫፍ +251-910-163606
መርካቶ ቅርንጫፍ +251-951-104612
ልደታ ቅርንጫፍ +251-913-612395
ኮልፌ ቅርንጫፍ +251-911-917647
ቂርቆስ ቅርንጫፍ +251-911-827569
ቃሊቲ ቅርንጫፍ +251-931-272727
የሩጫው መነሻ መስመር ከአትላስ መኪና ማቆሚያ ተነስቶ ወደ ኡራኤል ቤተክርስቲያን አደባባይ ከመድረሱ በፊት ወደ ግራ በመታጠፍ ወደ አትላስ ኢንተርናሽናል ሆቴል ያመራል።
በመቀጠልም በቦሌ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን እና በሸገር ሕንፃ አጠገብ አልፎ መድረሻውን ድጋሚ በአትላስ መኪና ማቆሚያ ያደርጋል።
ይህ ታላቅ ስፖርታዊ መርሃ ግብር ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ የሚከናወን ይሆናል።
ለተጨማሪ ማብራሪያ
በ6630 ነፃ የስልክ መስመር
ወይም
በ0932151385 እና በ0904032498
ደውሎ መረዳት ይቻላል።
#commercialnominees #familyrun #healthylifestyle #running #community #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ኮሜርሺያል ኖሚኒስ የስልሳ ዓመታት የሥራ ጉዞውን እና የቆየ የታማኝነት አገልግሎቱን ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀው የጎዳና ላይ ሩጫ ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል።
በተቋሙ አዘጋጅነት የሚከናወነው በዚህ የ5 ኪሎ ሜትር የነፃነት እና የአንድነት መርሃ ግብር ላይ የድርጅቱ ሠራተኞች፣ ደንበኞች፣ አጋር ድርጅቶች እና የባለድርሻ አካላት በጋራ ይሳተፋሉ።
የዝግጅቱ ዋና ዓላማ በተጠቃሚው ማህበረሰብ፣ በሠራተኞች እና በደንበኞች መካከል ያለውን ማህበራዊ ትስስር ይበልጥ ማጠናከር እና ቤተሰባዊ መቀራረብን መፍጠር ነው።
ለሩጫው የተዘጋጁ ቲሸርቶችን በኮሜርሺያል ኖሚኒስ ዋና መሥሪያ ቤት እና በአዲስ አበባ በሚገኙ በተመረጡ ቅርንጫፎች ማግኘት ይቻላል።
እያንዳንዱ ቲሸርት በ500 ብር የሚሸጥ ሲሆን፣ ክፍያውን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 1000770855237 (CN for Event Management) ወይም በሲቢኢ ብር መፈጸም ይቻላል።
ቲሸርቶቹን ለማግኘት እና መረጃ ለመጠየቅ በሚከተሉት የቅርንጫፍ ስልክ ቁጥሮች ማነጋገር ይቻላል
ዋና መሥሪያ ቤት +251-932-151385
መገናኛ ቅርንጫፍ +251-913-597811
ቦሌ ቅርንጫፍ +251-913-076712
አራዳ ቅርንጫፍ +251-921-853930
ሳሪስ ቅርንጫፍ +251-912-082257
የካ ቅርንጫፍ +251-910-163606
መርካቶ ቅርንጫፍ +251-951-104612
ልደታ ቅርንጫፍ +251-913-612395
ኮልፌ ቅርንጫፍ +251-911-917647
ቂርቆስ ቅርንጫፍ +251-911-827569
ቃሊቲ ቅርንጫፍ +251-931-272727
የሩጫው መነሻ መስመር ከአትላስ መኪና ማቆሚያ ተነስቶ ወደ ኡራኤል ቤተክርስቲያን አደባባይ ከመድረሱ በፊት ወደ ግራ በመታጠፍ ወደ አትላስ ኢንተርናሽናል ሆቴል ያመራል።
በመቀጠልም በቦሌ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን እና በሸገር ሕንፃ አጠገብ አልፎ መድረሻውን ድጋሚ በአትላስ መኪና ማቆሚያ ያደርጋል።
ይህ ታላቅ ስፖርታዊ መርሃ ግብር ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ የሚከናወን ይሆናል።
ለተጨማሪ ማብራሪያ
በ6630 ነፃ የስልክ መስመር
ወይም
በ0932151385 እና በ0904032498
ደውሎ መረዳት ይቻላል።
#commercialnominees #familyrun #healthylifestyle #running #community #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
ነገ መስቀል አደባባይ በሚደረገው ፕሮግራም ምክንያት የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
በመሆኑም ፕሮግሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ፦
ከመገናኛ በባንቢስ ሱፐር ማርኬት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ኡራኤል አደባባይ
ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ጥላሁን አደባባይ ወይም መሾለኪያ ለከባድ ተሽከርካረዎች አጎና ሲኒማ
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለገሃር መብራት
ከንግድ ባንክ ወደ አዲስ አበባ ስቴዲዩም ቴሌ መ/ቤት
ከፒያሳ በአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሀራምቤ ሆቴል
ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ መንግስት
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው ለገሃር መብራት
በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎፒምያ ወይም ደንበል አደባባ ጋር ከለሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
መረጃ ከተላለፈበት ጊዜ ጀምሮ በተጠቀሱ አካባቢ ለአጭርም ሆነ ለእረጅም ጊዜ ተሽከርከካሪ አቆሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን ዋና መምሪያው ገልጾ መሰል ፕሮግሞች በሚዘጋጁበት ወቅት ሆነ በሌሎች የፀጥታ ስራዎች ህዝቡ እያደረገ ላለው ቀና ትብብር የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምስጋናውን እያቀረበ አሽከርካሪዎች የትራፊክ መጨናነቅ እዳያጋጥማቸው አመራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ፖሊስ መልእክቱን አስተላልፏል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
በመሆኑም ፕሮግሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ፦
ከመገናኛ በባንቢስ ሱፐር ማርኬት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ኡራኤል አደባባይ
ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ጥላሁን አደባባይ ወይም መሾለኪያ ለከባድ ተሽከርካረዎች አጎና ሲኒማ
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለገሃር መብራት
ከንግድ ባንክ ወደ አዲስ አበባ ስቴዲዩም ቴሌ መ/ቤት
ከፒያሳ በአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሀራምቤ ሆቴል
ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ መንግስት
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው ለገሃር መብራት
በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎፒምያ ወይም ደንበል አደባባ ጋር ከለሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
መረጃ ከተላለፈበት ጊዜ ጀምሮ በተጠቀሱ አካባቢ ለአጭርም ሆነ ለእረጅም ጊዜ ተሽከርከካሪ አቆሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን ዋና መምሪያው ገልጾ መሰል ፕሮግሞች በሚዘጋጁበት ወቅት ሆነ በሌሎች የፀጥታ ስራዎች ህዝቡ እያደረገ ላለው ቀና ትብብር የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምስጋናውን እያቀረበ አሽከርካሪዎች የትራፊክ መጨናነቅ እዳያጋጥማቸው አመራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ፖሊስ መልእክቱን አስተላልፏል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
ነገ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች
ነገ መስቀል አደባባይ በሚደረገው የህዝብ ንቅናቄ ፕሮግራምን ምክንያት የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
በርካታ ህዝብ የሚታደምበት የህዝብ ንቅናቄ በመስቀል አደባባይ ይደረጋል፡፡- በመሆኑም ፕሮግሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ፦
ከመገናኛ በባንቢስ ሱፐር ማርኬት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ኡራኤል አደባባይ
ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ጥላሁን አደባባይ ወይም መሾለኪያ ለከባድ ተሽከርካረዎች አጎና ሲኒማ
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለገሃር መብራት
ከንግድ ባንክ ወደ አዲስ አበባ ስቴዲዩም ቴሌ መ/ቤት
ከፒያሳ በአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሀራምቤ ሆቴል
ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ መንግስት
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው ለገሃር መብራት
በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎፒምያ ወይም ደንበል አደባባ ጋር ከለሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
መረጃ ከተላለፈበት ጊዜ ጀምሮ በተጠቀሱ አካባቢ ለአጭርም ሆነ ለእረጅም ጊዜ ተሽከርከካሪ አቆሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን ዋና መምሪያው ገልጾ መሰል ፕሮግሞች በሚዘጋጁበት ወቅት ሆነ በሌሎች የፀጥታ ስራዎች ህዝቡ እያደረገ ላለው ቀና ትብብር የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምስጋናውን እያቀረበ አሽከርካሪዎች የትራፊክ መጨናነቅ እዳያጋጥማቸው አመራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ፖሊስ መልእክቱን አስተላልፏል፡፡
Addis Ababa police
ነገ መስቀል አደባባይ በሚደረገው የህዝብ ንቅናቄ ፕሮግራምን ምክንያት የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
በርካታ ህዝብ የሚታደምበት የህዝብ ንቅናቄ በመስቀል አደባባይ ይደረጋል፡፡- በመሆኑም ፕሮግሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ፦
ከመገናኛ በባንቢስ ሱፐር ማርኬት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ኡራኤል አደባባይ
ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ጥላሁን አደባባይ ወይም መሾለኪያ ለከባድ ተሽከርካረዎች አጎና ሲኒማ
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለገሃር መብራት
ከንግድ ባንክ ወደ አዲስ አበባ ስቴዲዩም ቴሌ መ/ቤት
ከፒያሳ በአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሀራምቤ ሆቴል
ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ መንግስት
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው ለገሃር መብራት
በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎፒምያ ወይም ደንበል አደባባ ጋር ከለሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
መረጃ ከተላለፈበት ጊዜ ጀምሮ በተጠቀሱ አካባቢ ለአጭርም ሆነ ለእረጅም ጊዜ ተሽከርከካሪ አቆሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን ዋና መምሪያው ገልጾ መሰል ፕሮግሞች በሚዘጋጁበት ወቅት ሆነ በሌሎች የፀጥታ ስራዎች ህዝቡ እያደረገ ላለው ቀና ትብብር የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምስጋናውን እያቀረበ አሽከርካሪዎች የትራፊክ መጨናነቅ እዳያጋጥማቸው አመራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ፖሊስ መልእክቱን አስተላልፏል፡፡
Addis Ababa police
2 months ago
ነገ መስቀል አደባባይ በሚደረገው ፕሮግራምን ምክንያት የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
በመሆኑም ፕሮግሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ፦
ከመገናኛ በባንቢስ ሱፐር ማርኬት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ኡራኤል አደባባይ
ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ጥላሁን አደባባይ ወይም መሾለኪያ ለከባድ ተሽከርካረዎች አጎና ሲኒማ
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለገሃር መብራት
ከንግድ ባንክ ወደ አዲስ አበባ ስቴዲዩም ቴሌ መ/ቤት
ከፒያሳ በአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሀራምቤ ሆቴል
ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ መንግስት
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው ለገሃር መብራት
በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎፒምያ ወይም ደንበል አደባባ ጋር ከለሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
መረጃ ከተላለፈበት ጊዜ ጀምሮ በተጠቀሱ አካባቢ ለአጭርም ሆነ ለእረጅም ጊዜ ተሽከርከካሪ አቆሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን ዋና መምሪያው ገልጾ መሰል ፕሮግሞች በሚዘጋጁበት ወቅት ሆነ በሌሎች የፀጥታ ስራዎች ህዝቡ እያደረገ ላለው ቀና ትብብር የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምስጋናውን እያቀረበ አሽከርካሪዎች የትራፊክ መጨናነቅ እዳያጋጥማቸው አመራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ፖሊስ መልእክቱን አስተላልፏል፡፡
በመሆኑም ፕሮግሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ፦
ከመገናኛ በባንቢስ ሱፐር ማርኬት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ኡራኤል አደባባይ
ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ጥላሁን አደባባይ ወይም መሾለኪያ ለከባድ ተሽከርካረዎች አጎና ሲኒማ
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለገሃር መብራት
ከንግድ ባንክ ወደ አዲስ አበባ ስቴዲዩም ቴሌ መ/ቤት
ከፒያሳ በአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሀራምቤ ሆቴል
ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ መንግስት
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው ለገሃር መብራት
በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎፒምያ ወይም ደንበል አደባባ ጋር ከለሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
መረጃ ከተላለፈበት ጊዜ ጀምሮ በተጠቀሱ አካባቢ ለአጭርም ሆነ ለእረጅም ጊዜ ተሽከርከካሪ አቆሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን ዋና መምሪያው ገልጾ መሰል ፕሮግሞች በሚዘጋጁበት ወቅት ሆነ በሌሎች የፀጥታ ስራዎች ህዝቡ እያደረገ ላለው ቀና ትብብር የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምስጋናውን እያቀረበ አሽከርካሪዎች የትራፊክ መጨናነቅ እዳያጋጥማቸው አመራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ፖሊስ መልእክቱን አስተላልፏል፡፡
2 months ago
ነገ በመስቀል አደባባይ ለሚደረገው የሕዝብ ንቅናቄ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ
ነገ መስቀል አደባባይ በሚደረገው የህዝብ ንቅናቄ መርሃ ግብር ምክንያት የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
በመሆኑም ፕሮግሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ፦
👉 ከመገናኛ በባንቢስ ሱፐር ማርኬት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ኡራኤል አደባባይ
👉 ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ጥላሁን አደባባይ ወይም መሾለኪያ ለከባድ ተሽከርካረዎች አጎና ሲኒማ
👉 ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለገሃር መብራት
👉 ከንግድ ባንክ ወደ አዲስ አበባ ስቴዲዩም ቴሌ መ/ቤት
👉 ከፒያሳ በአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሀራምቤ ሆቴል
👉 ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ መንግስት
👉 ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው ለገሃር መብራት
👉 በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎፒምያ ወይም ደንበል አደባባ ጋር ከለሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
መረጃ ከተላለፈበት ጊዜ ጀምሮ በተጠቀሱ አካባቢ ለአጭርም ሆነ ለእረጅም ጊዜ ተሽከርከካሪ አቆሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን ዋና መምሪያው ገልጿል።
ነገ መስቀል አደባባይ በሚደረገው የህዝብ ንቅናቄ መርሃ ግብር ምክንያት የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
በመሆኑም ፕሮግሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ፦
👉 ከመገናኛ በባንቢስ ሱፐር ማርኬት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ኡራኤል አደባባይ
👉 ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ጥላሁን አደባባይ ወይም መሾለኪያ ለከባድ ተሽከርካረዎች አጎና ሲኒማ
👉 ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለገሃር መብራት
👉 ከንግድ ባንክ ወደ አዲስ አበባ ስቴዲዩም ቴሌ መ/ቤት
👉 ከፒያሳ በአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሀራምቤ ሆቴል
👉 ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ መንግስት
👉 ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው ለገሃር መብራት
👉 በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎፒምያ ወይም ደንበል አደባባ ጋር ከለሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
መረጃ ከተላለፈበት ጊዜ ጀምሮ በተጠቀሱ አካባቢ ለአጭርም ሆነ ለእረጅም ጊዜ ተሽከርከካሪ አቆሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን ዋና መምሪያው ገልጿል።
3 months ago
በአዲስ አበባ የፕሪምየር ሊግ ደጋፊዎችን የሚያሳትፍ የብስክሌት ውድድር ሊካሄድ ነው
#ethiopia | ነፍ ኮምዩኒኬሽን እና ኤቨንት ከአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፣ ከቱሪዝም ኮሚሽን እና ከወጣትና ስፖርት ቢሮ ጋር በመተባበር የብስክሌት በአዲስ ወርሃዊ ፌስቲቫል አካል የሆነ ልዩ የውድድር መርሃ ግብር ማዘጋጀቱን አስታውቋል።
የብስክሌት በአዲስ የፕሪምየር ሊግ ደጋፊዎች የብስክሌት ውድድር በሚል ስያሜ የተዘጋጀው ይህ መርሃ ግብር በማውንቴን እና በኮርስ ብስክሌት ዘርፎች የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ደጋፊዎችን የሚያሳትፍ ይሆናል።
ውድድሩ በሁለት ዙሮች የሚከናወን ሲሆን የመጀመሪያው ዙር የፊታችን እሁድ ግንቦት 2 ቀን 2018 ዓ.ም ከኡራኤል እስከ ወሎ ሰፈር በሚዘረጋው መስመር ላይ ይካሄዳል።
ሴቶች በ10 ኪሎ ሜትር እንዲሁም ወንዶች በ20 ኪሎ ሜትር ርቀት የሚወዳደሩ ሲሆን አሸናፊዎች የሚለዩት በዘጠነኛው እና በአስረኛው ዙር የብስክሌት በአዲስ ፌስቲቫሎች ላይ በሚመዘገብ ድምር የሰዓት ውጤት እንደሆነ ተገልጿል።
በአዲስ አበባ ብስክሌት ፌዴሬሽን ዳኝነት በሚመራው በዚህ ውድድር ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ለሚወጡ ተሳታፊዎች ልዩ ሽልማቶች ተዘጋጅተዋል።
በውድድሩ ላይ መሳተፍ የሚፈልጉ ሁሉ ግንቦት 2 ቀን ከጠዋቱ 12 ሰዓት ከ30 ጀምሮ የሚወዳደሩበትን ብስክሌት እና የሚደግፉትን የክለብ ማልያ በመያዝ በነፃ መመዝገብ እንደሚችሉ አዘጋጆቹ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
#cycling #addisababa #premierleague #sports #cyclingevent #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ነፍ ኮምዩኒኬሽን እና ኤቨንት ከአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ፣ ከቱሪዝም ኮሚሽን እና ከወጣትና ስፖርት ቢሮ ጋር በመተባበር የብስክሌት በአዲስ ወርሃዊ ፌስቲቫል አካል የሆነ ልዩ የውድድር መርሃ ግብር ማዘጋጀቱን አስታውቋል።
የብስክሌት በአዲስ የፕሪምየር ሊግ ደጋፊዎች የብስክሌት ውድድር በሚል ስያሜ የተዘጋጀው ይህ መርሃ ግብር በማውንቴን እና በኮርስ ብስክሌት ዘርፎች የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ደጋፊዎችን የሚያሳትፍ ይሆናል።
ውድድሩ በሁለት ዙሮች የሚከናወን ሲሆን የመጀመሪያው ዙር የፊታችን እሁድ ግንቦት 2 ቀን 2018 ዓ.ም ከኡራኤል እስከ ወሎ ሰፈር በሚዘረጋው መስመር ላይ ይካሄዳል።
ሴቶች በ10 ኪሎ ሜትር እንዲሁም ወንዶች በ20 ኪሎ ሜትር ርቀት የሚወዳደሩ ሲሆን አሸናፊዎች የሚለዩት በዘጠነኛው እና በአስረኛው ዙር የብስክሌት በአዲስ ፌስቲቫሎች ላይ በሚመዘገብ ድምር የሰዓት ውጤት እንደሆነ ተገልጿል።
በአዲስ አበባ ብስክሌት ፌዴሬሽን ዳኝነት በሚመራው በዚህ ውድድር ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ለሚወጡ ተሳታፊዎች ልዩ ሽልማቶች ተዘጋጅተዋል።
በውድድሩ ላይ መሳተፍ የሚፈልጉ ሁሉ ግንቦት 2 ቀን ከጠዋቱ 12 ሰዓት ከ30 ጀምሮ የሚወዳደሩበትን ብስክሌት እና የሚደግፉትን የክለብ ማልያ በመያዝ በነፃ መመዝገብ እንደሚችሉ አዘጋጆቹ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
#cycling #addisababa #premierleague #sports #cyclingevent #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
4 months ago
በኤድና ሞል መጋጠሚያ አዲስ የትራፊክ ደንብ ተተገበረ
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ በተለይም በኤድና ሞል መጋጠሚያ አካባቢ ከኡራኤል አቅጣጫ ለሚመጡ ተሽከርካሪዎች ይፈቀድ የነበረው "ነፃ ወደ ቀኝ መታጠፍ" (Free Right Turn) መታገዱን የትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን አስታውቋል።
ከዚህ በኋላ ወደ ቀኝ መታጠፍ የሚቻለው በትራፊክ መብራት ቁጥጥር ስር ብቻ ይሆናል።
ለውጡ ለምን አስፈለገ?
በአካባቢው ያለው የእግረኞች እንቅስቃሴ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን ተከትሎ፣ የእግረኞችን ደህንነት በአስተማማኝ ሁኔታ ለመጠበቅ ሲባል የተወሰነ እርምጃ መሆኑ ተገልጿል። ይህ አሰራር "Safe System Approach" የተሰኘውን ዓለም አቀፍ የደህንነት መርህ የተከተለ ሲሆን፣ ዋነኛ ዓላማውም አሽከርካሪዎች በፍጥነት በመታጠፍ እግረኞች ላይ ሊያደርሱ የሚችሉትን የአደጋ ስጋት መቀነስ ነው።
ከአሽከርካሪዎች ምን ይጠበቃል?
ባለስልጣኑ አዲሱ የትራፊክ ዲዛይን አሽከርካሪዎችን ለመቅጣት ሳይሆን የሁሉንም የመንገድ ተጠቃሚዎች ደህንነት ለማረጋገጥ መሆኑን አጽንኦት ሰጥቷል። በመሆኑም አሽከርካሪዎች፦
* ወደ ቀኝ ለመታጠፍ የትራፊክ መብራት ምልክትን በጥብቅ ማክበር፣
* የቢጫ ድፍን መስመርን ሳይረግጡ መንቀሳቀስ፣
* ሁልጊዜ ለእግረኞች ቅድሚያ መስጠት ይኖርባቸዋል።
ማንኛውንም መረጃ ለህዝብ ከማሰራጨት በፊት ከሚመለከተው አካል ማረጋገጥ ተገቢ መሆኑንም ባለስልጣኑ አሳስቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #አዲስአበባ #የትራፊክደህንነት #tma #ትራንስፖርት #ዜና #addisababa #roadsafetymatters
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ በተለይም በኤድና ሞል መጋጠሚያ አካባቢ ከኡራኤል አቅጣጫ ለሚመጡ ተሽከርካሪዎች ይፈቀድ የነበረው "ነፃ ወደ ቀኝ መታጠፍ" (Free Right Turn) መታገዱን የትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን አስታውቋል።
ከዚህ በኋላ ወደ ቀኝ መታጠፍ የሚቻለው በትራፊክ መብራት ቁጥጥር ስር ብቻ ይሆናል።
ለውጡ ለምን አስፈለገ?
በአካባቢው ያለው የእግረኞች እንቅስቃሴ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን ተከትሎ፣ የእግረኞችን ደህንነት በአስተማማኝ ሁኔታ ለመጠበቅ ሲባል የተወሰነ እርምጃ መሆኑ ተገልጿል። ይህ አሰራር "Safe System Approach" የተሰኘውን ዓለም አቀፍ የደህንነት መርህ የተከተለ ሲሆን፣ ዋነኛ ዓላማውም አሽከርካሪዎች በፍጥነት በመታጠፍ እግረኞች ላይ ሊያደርሱ የሚችሉትን የአደጋ ስጋት መቀነስ ነው።
ከአሽከርካሪዎች ምን ይጠበቃል?
ባለስልጣኑ አዲሱ የትራፊክ ዲዛይን አሽከርካሪዎችን ለመቅጣት ሳይሆን የሁሉንም የመንገድ ተጠቃሚዎች ደህንነት ለማረጋገጥ መሆኑን አጽንኦት ሰጥቷል። በመሆኑም አሽከርካሪዎች፦
* ወደ ቀኝ ለመታጠፍ የትራፊክ መብራት ምልክትን በጥብቅ ማክበር፣
* የቢጫ ድፍን መስመርን ሳይረግጡ መንቀሳቀስ፣
* ሁልጊዜ ለእግረኞች ቅድሚያ መስጠት ይኖርባቸዋል።
ማንኛውንም መረጃ ለህዝብ ከማሰራጨት በፊት ከሚመለከተው አካል ማረጋገጥ ተገቢ መሆኑንም ባለስልጣኑ አሳስቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #አዲስአበባ #የትራፊክደህንነት #tma #ትራንስፖርት #ዜና #addisababa #roadsafetymatters
4 months ago
የደብረ ፅጌ ቅዱስ ኡራኤል ቤተክርስትያን የመራሔ ብርሃናት ሰንበት ትምህርት ቤት የ22 ሚሊዮን ብር የሕንጻ ማጠናቀቂያ የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ አቀረበ!
#fastmereja :በደብረ ጽጌ ቅዱስ ዑራኤል ቤተክርስቲያን የሚገኘው አንጋፋው የመራሔ ብርሃናት ሰንበት ትምህርት ቤት፣ የጀመረውን ባለ አምስት ፎቅ ሁለገብ የትምህርት ሕንጻ ለማጠናቀቅ የሚያስችለውን የ22 ሚሊዮን ብር የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ማዘጋጀቱን ገልጿል።
ለ62 ዓመታት በቤተክርስቲያንና በሀገር ግንባታ ላይ ጉልህ ሚና ያላቸውን ምሁራንና አገልጋዮችን ሲያፈራ የቆየው ይህ ሰንበት ትምህርት ቤት፤ በአሁኑ ወቅት ከ2,500 በላይ ሕጻናትና ወጣቶችን በማስተማር ላይ የሚገኝ ሲሆን የአገልግሎት ስፋቱና የተማሪዎች ቁጥር መጨመር ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎችን አስፈላጊ ስላደረገው፣ የሕንጻውን 5ኛ ፎቅ ግንባታ ለማጠናቀቅ በዝግጅት ላይ መሆኑን ገልጿል።
የሰንበት ትምህርት ቤቱ አስተዳደር እንደገለጸው፣ የግንባታ ቁሳቁስ ዋጋ መናርና የአካባቢው ነዋሪዎች በኮሪደር ልማት ምክንያት መራቃቸው ግንባታው በታቀደው ፍጥነት እንዳይጠናቀቅ እንቅፋት ሆኗል ሲሉ ገልፀዋል።
ይህንን ችግር ለመቅረፍም መጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ ''ለእናት መራሔ ብርሃናት ሰ/ት/ቤት ከምሸት እስከ ንጋት" በሚል መሪ ቃል ልዩ የኦንላይን (Online) የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር መዘጋጀቱ ተገልጿል።
በዚህ መንፈሳዊ መርሃ ግብር ላይ ታዋቂ ስብክያነ ወንጌል፣ መዘምራንና የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች የሚሳተፉ ሲሆን፤ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የሚኖሩ የቤተክርስቲያኗ ልጆችና የቅዱስ ዑራኤል ወዳጆች በተለያዩ የዲጂታል የክፍያ አማራጮች ድጋፋቸውን እንዲያደርጉ ጥሪ ቀርቧል።
ግንባታው ሲጠናቀቅ ለሕጻናትና ለደካሞች ምቾት የሚሰጥ አሳንሰር (Lift) የሚገጠምለት ሲሆን፣ ዘመናዊ የመማሪያ ክፍሎችንና የስልጠና ማዕከላትንም ያካትታል።
የቀጥታ ስርጭት መከታተያ ማህበራዊ ገጾች
https://youtu.be/merahe22
facebook merahe 22
Tiktok merahe 22
የባንክ አካውንቶች
cbe: 2221
አባይ ባንክ : 2222
ቴሌ ብር 0949-09-83-01
Cashapp- $merahe22
Zelle - 4044726429
(Alazar Tefera)
https://gofund.me/b8d76506...
ስልኮች
+251 977-25-22-22
+251 910-00-78-95
+251 949-09-83-01
#fastmereja :በደብረ ጽጌ ቅዱስ ዑራኤል ቤተክርስቲያን የሚገኘው አንጋፋው የመራሔ ብርሃናት ሰንበት ትምህርት ቤት፣ የጀመረውን ባለ አምስት ፎቅ ሁለገብ የትምህርት ሕንጻ ለማጠናቀቅ የሚያስችለውን የ22 ሚሊዮን ብር የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ማዘጋጀቱን ገልጿል።
ለ62 ዓመታት በቤተክርስቲያንና በሀገር ግንባታ ላይ ጉልህ ሚና ያላቸውን ምሁራንና አገልጋዮችን ሲያፈራ የቆየው ይህ ሰንበት ትምህርት ቤት፤ በአሁኑ ወቅት ከ2,500 በላይ ሕጻናትና ወጣቶችን በማስተማር ላይ የሚገኝ ሲሆን የአገልግሎት ስፋቱና የተማሪዎች ቁጥር መጨመር ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎችን አስፈላጊ ስላደረገው፣ የሕንጻውን 5ኛ ፎቅ ግንባታ ለማጠናቀቅ በዝግጅት ላይ መሆኑን ገልጿል።
የሰንበት ትምህርት ቤቱ አስተዳደር እንደገለጸው፣ የግንባታ ቁሳቁስ ዋጋ መናርና የአካባቢው ነዋሪዎች በኮሪደር ልማት ምክንያት መራቃቸው ግንባታው በታቀደው ፍጥነት እንዳይጠናቀቅ እንቅፋት ሆኗል ሲሉ ገልፀዋል።
ይህንን ችግር ለመቅረፍም መጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም ከምሽቱ 12 ሰዓት ጀምሮ ''ለእናት መራሔ ብርሃናት ሰ/ት/ቤት ከምሸት እስከ ንጋት" በሚል መሪ ቃል ልዩ የኦንላይን (Online) የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር መዘጋጀቱ ተገልጿል።
በዚህ መንፈሳዊ መርሃ ግብር ላይ ታዋቂ ስብክያነ ወንጌል፣ መዘምራንና የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች የሚሳተፉ ሲሆን፤ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የሚኖሩ የቤተክርስቲያኗ ልጆችና የቅዱስ ዑራኤል ወዳጆች በተለያዩ የዲጂታል የክፍያ አማራጮች ድጋፋቸውን እንዲያደርጉ ጥሪ ቀርቧል።
ግንባታው ሲጠናቀቅ ለሕጻናትና ለደካሞች ምቾት የሚሰጥ አሳንሰር (Lift) የሚገጠምለት ሲሆን፣ ዘመናዊ የመማሪያ ክፍሎችንና የስልጠና ማዕከላትንም ያካትታል።
የቀጥታ ስርጭት መከታተያ ማህበራዊ ገጾች
https://youtu.be/merahe22
facebook merahe 22
Tiktok merahe 22
የባንክ አካውንቶች
cbe: 2221
አባይ ባንክ : 2222
ቴሌ ብር 0949-09-83-01
Cashapp- $merahe22
Zelle - 4044726429
(Alazar Tefera)
https://gofund.me/b8d76506...
ስልኮች
+251 977-25-22-22
+251 910-00-78-95
+251 949-09-83-01
Sponsored by
Surafel
5 months ago
ቅድሚያ ለሴቶች!
ሴቶች በጥበብ ይኖራሉ፤ በራስ መተማመን ይሠራሉ፤ በራስ መተማመን ይሮጣሉ፤ ይችላሉም! ሁላችንም እጅ ለእጅ ተያይዘን የአገራችንን ብልፅግና እናረጋግጣለን።
ዛሬ ማለዳ 16 ሺህ ሴቶች የሚሳተፉበትን የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ በድምቀት አስጀምረናል። በታላቁ ሩጫ አዘጋጅነት በየዓመቱ የሚካሄደው ይህ ውድድር፤ ዘንድሮ በኮሪደር ልማታችን አማካኝነት እጅግ ውብ፣ ምቹ እና ለከተማችን አዲስ ዘመናዊ መልክ ባላበሰው በቦሌ - አትላስ - ኡራኤል መንገድ ላይ በልዩ ድምቀት ተከናውኗል።
እንኳን ደስ አላችሁ!
ሁላችሁም አሸናፊዎች ናችሁ!
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ሕዝቦቿን ይባርክ!
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ሴቶች በጥበብ ይኖራሉ፤ በራስ መተማመን ይሠራሉ፤ በራስ መተማመን ይሮጣሉ፤ ይችላሉም! ሁላችንም እጅ ለእጅ ተያይዘን የአገራችንን ብልፅግና እናረጋግጣለን።
ዛሬ ማለዳ 16 ሺህ ሴቶች የሚሳተፉበትን የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ በድምቀት አስጀምረናል። በታላቁ ሩጫ አዘጋጅነት በየዓመቱ የሚካሄደው ይህ ውድድር፤ ዘንድሮ በኮሪደር ልማታችን አማካኝነት እጅግ ውብ፣ ምቹ እና ለከተማችን አዲስ ዘመናዊ መልክ ባላበሰው በቦሌ - አትላስ - ኡራኤል መንገድ ላይ በልዩ ድምቀት ተከናውኗል።
እንኳን ደስ አላችሁ!
ሁላችሁም አሸናፊዎች ናችሁ!
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ሕዝቦቿን ይባርክ!
ከንቲባ አዳነች አቤቤ
5 months ago
የከተማው መናኝ፦ የመምህር ዘላለም ወንድሙ የምድር ስንብትና የክብር ጉዞ
👉ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ከእውነተኛ ጠበቃዎቿ መሀል አንዱን አጥታለች!!
ከወንጌል ውጭ ስለ ግል ታሪኩ ምንም እንዲነገር የማይፈልገው መምህር በመጨረሻም በስጋ እረፍቱ በኢትዮጵያ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታይ ማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚ ዘንድ ስለ እሱ ነው የሚያወራው።
ፊደል ፖስት ይሄን ፅሁፍ ለማዘጋጀት የግል ህይወቱን በተመለከተ የቅርብ ወዳጆቹ ጋር ደውሎ ሲጠይቅ "ዘላለም እኮ ወንጌል ሰባኪ ሆኜ የግል ህይወቴን መንገር ወንጌልን ክብር ማሳጣት ነው ስለሚል ስለ ግል ህይወቱ አናውቅም" የሚል መልስ ነው በአብዛኛው ያገኘው።
በአዲስ አበባ ጎዳናዎችና በታላላቅ ደብራት ግቢ ውስጥ ሲያድግ፣ ልቡን ለወንጌል የሰጠው ገና በጠዋቱ ነበር። እድገቱ የትሕትናና የጽናት ተምሳሌት ሲሆን፣ በተግባረ ዕድ በቴክኒክ ሙያ ሰልጥኖ በአውራ ጎዳና ባለሥልጣን ውስጥ ሲያገለግልም፣ የዕለት እንጀራውን በላቡ እየፈለገ ለቤተክርስቲያኑ ግን በነጻ የሚገዛ ድንቅ ወጣት ሆኖ ተገኘ።
ይህ በሥራና በጸሎት የታጀበ የልጅነት መሠረት ነው ዛሬ የምናየውን ታላቅ መምህር የፈጠረው።
ከ30 ዓመታት በፊት በአዲስ አበባ አድማስ ላይ ድምፁ መሰማት ሲጀምር፣ መመሪያው የነበረው የቅዱስ ጳውሎስ ቃል ነበር፦ "ከውሾች ተጠበቁ፤ ከክፉዎችም ሠራተኞች ተጠበቁ" (ፊልጵ. 3:2 ይህ ድምፅ ለሦስት አሥርተ ዓመታት ሳይከስም፣ ለሥልጣን ሳይላላጥና ለገንዘብ ሳይሸጥ ቆይቶ ዛሬ በዝምታ ተዋጠ።
ባጋጠመው ድንገተኛ ሕመም ከዚህ ዓለም በሥጋ መለየቱ፣ በቅዱስ ፓትርያርኩ አቡነ ማትያስ አንደበት "ታላቅ ድንጋጤ" ተብሎ ተገልጿል። ይህ ድንጋጤ የመነጨው መምህሩ ለሦስት አሥርተ ዓመታት የኖረበት የቅድስና ሕይወት፣ ያሳየው ትሕትና እና ያፈራው መንፈሳዊ ፍሬ በብዙዎች ልብ ውስጥ የገነባው ፍቅር በመኖሩ ነው።
እርሱ በቃላት የሚደረድር ሰባኪ ሳይሆን፣ በሕይወቱ የሚሰብክ ሐዋርያ በመሆኑ፣ ሕልፈቱ የቃላት ድርቅ ሳይሆን የብርሃን መጥፋት ሆኖ ተሰምቷል።
ከሃያ ዓመታት በፊት በአዲስ አበባ በአንድ ደብር ላይ ምዕመናን እርሱን ፍለጋ ቤተክርስቲያኑን ጥለው ሊወጡ ሲሉ፣ በተተኪው መምህር እግር ሥር ተቀምጦ ማዳመጡና በኋላም "ወንጌልን ነው ወይስ ሰውን የምትከተሉት?" ብሎ መገሰጹ፣ ዛሬ ላለንበት ለብዚ ሰው ተከታይ ሰው ትልቅ ትምህርት ነው።
መምህሩ ራሱን ዝቅ አድርጎ ክርስቶስን ከፍ ያደረገ፣ ለስሙ ዝና ሳይሆን ለነፍሳት ድነት የቆመ እውነተኛ የቤተክርስቲያን ጠበቃ ነበር። ይህ የትሕትናው መጀመሪያ እንጂ መጨረሻ አልነበረም፤ ሕይወቱ በሙሉ በዝምታና በሥራ የታጀበ ድንቅ ጉዞ ነበር።
መምህር ዘላለም "የከተማው መናኝ" የሚል ስያሜ የተሰጠው ያለ ምክንያት አይደለም። በአዲስ አበባ ግርግርና ጩኸት ውስጥ እየኖረ፣ ልቡ ግን ከምድራዊ ምቾት የተለየ ነበር። እርሱ ለሥልጣን ሳይላላጥ፣ ለገንዘብ ሳይሸጥና ለጊዜያዊ ጥቅሞች ሳይንበረከክ ለሦስት አሥርተ ዓመታት እንደ ጽኑ ዓለት ቆሟል።
እንደ ቅዱስ ጳውሎስ "ከውሾችና ከክፉዎች ሠራተኞች ተጠበቁ" እያለ ሲያስጠነቅቅ፣ ራሱ ከዓለማዊ ረክስና የራቀ ንጹሕ ሕይወት ይመራ ነበር። በከተማው መሃል ሆኖ በዋልድባና በደብረ ሊባኖስ እንደሚኖሩ መናንያን ራሱን ለእግዚአብሔር የቀደሰ፣ ለጽድቅ ናፋቂዎች ደግሞ የጽናታቸው ምንጭ የነበረ እንቁ አገልጋይ ነበር።
በማህበራዊ ሚዲያ ግን አማኙ ቀኝ እጁን የተቆረጠበት ያህል ተሰምቶታል። "ሞት እኛን አያስፈራራንም ። ነገር ግን በመመህር በዘላለም ሞት ተበቀለን " የሚሉ ድምፆች አሁን ድረስ ያስተጋባሉ።
ከአባቶች ስር ወንጌል የተማረው መምህር ዘላለም በሃምሳዎቹ እድሜ መጨረሻ ላይ ቢገኝም፣ በምድራዊ ሕይወት ሚስት አላገባም፣ ልጅም አልወለደም።
ለጠየቁት ሁሉ የሚሰጠው መልስ አንድ ነበር፦ "ትዳሬ ወንጌሌ ነው!" እርሱ እንደ ቅዱስ ጳውሎስ "ያላገባው ጌታን እንዴት ደስ እንደሚያሰኘው የጌታን ነገር ያስባል" (1ኛ ቆሮ. 7:32) የሚለውን ቃል በተግባር የኖረ ምስክር ነበር።
ካህናት እና ምዕመናን በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍል እንደ በግ ሲታረዱ ይህ መምህር ድምፅ ሆኗል። ግፍንም እያለቀሰ ማንንም ሳይፈራ በጠንካራ ድምፅ ተቃዉሟል።
ከአቡነ ጳውሎስ ጀምሮ አስከ አሁን ድረስ በቤተክርስቲያን ላይ ብልሹ አሰራር ሲያይ ካህናት ፣ጳጳሳት ፣ቄስ ፣ዳቆን ፣ዘማሪ... ሳይል ፊት ለፊት "የበግ ለምድ ለብሳቹ በተኩላ ስጋ አትምጡ! በማለት ወቀሳ እና ትችት አቅርቧል። የታሰረበትም ጊዜያቶች ነበሩ።
መንፋሳዊ መፅሀፍት ማንበብ ለልክ በላይ የሚወደው ሰው የቤተክርስቲያን ስታለቅስ ከልብ የሚያለቅስ ሰው ነበር።
ከልጅነቱ ጀምሮ ለዓለማዊ ግርግር ግድ የሌለው፣ ይልቁንም በቅዱሳት መጻሕፍትና በዜማ መሣሪያዎች የታጀበ መንፈሳዊ ጥም የነበረው ሕፃን ነበር።
ዛሬ ማኅበራዊ ሚዲያው በእርሱ ፎቶዎች ተጥለቅልቋል። "ደፋር ነበር!" "ማሽሞንሞን አያውቅም!" "ጊዜና ሀብት ለእርሱ ቆሻሻ ነበሩ!" የሚሉ ምስክሮች ከዳር እስከ ዳር እየሰሙ ነው። በሚሊዮን የሚቆጠሩ ምዕመናን በመምህሩ ዕረፍት ልባቸው ተሰብሯል። ሁሉም በየፊናው ያደረገለትን መልካም ነገር እያነሳ ይናፍቀዋል።
ዛሬ ዕድሜያቸው አርባ የተሻገረ ከዛም በላይ እና በታች ያሉ አማኞች ከልጅነታቸው ጀምሮ የሚያውቁት መምህር በስጋ መለየቱ አሳዝኗቸዋል።
ወንጌልን ማስተማር "ሀ "ብሎ የጀመረባቸው ቅዱስ እስጢፋኖስ እና መርካቶ ያለው ተክሃይማኖት ቤተክርስቲያን አካባቢ ነዋሪ አማኞች አዝነዋል።
የአማኑኤል ፣ገነት ፅጌ መናገሻ ቅዱስ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፣ወልደ ነገድጓድ ቅዱስ ዩሃንስ ፣ ቅዱስ አማኑኤል፣ ቅዱስ ሩፋኤል ፣ጎላ እና አዲስ ሚካኤል ፣ ቅዱስ ኡራኤል ፣ ቅድስት ልደታ ማሪያም... ቤተክርስቲያን አምለኮ የሚፈፅሙ አማኞች... የወንጌል መምህራችን... በማለት ሀዘናቸውን ገልፀዋል።
እርሱ በግሸን ደብረ ከርቤ ዓመታዊ በዓል ላይ ሕዝቡን ሲመግብ የነበረው መንፈሳዊ ቃል፣ ዛሬ በዝምታ ተተክቷል። በሚሊዮን የሚቆጠሩ ምዕመናን በመምህሩ ዕረፍት ልባቸው ተሰብሯል። ሁሉም በየፊናው ያደረገለትን መልካም ነገር እያነሳ ይናፍቀዋል።
ለስብከት አገልግሎት ክፍያ መቀበልን አጥብቆ ይቃወም ነበር። ይልቁንም ከመንግሥት ደመወዙ ኋላም ከሚተዳደርበት የግል ንግድ ስራ ገንዘብቀንሶ ለችግረኞች የሚሰጥ እውነተኛ ደግ ሰው ነበር።
በውጭ እና በገጠር ላሉ ለምዕመናን እንዲዳረስ ተብሎ ሲያስተምር ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ቪዲዮ መቀረፅ ጀመረ እንጂ ሲያስተምር ቪዲዮ የሚቀርፅ ሰው ካለ ያስቆም ነበር።
መምህር ዘላለም "ጎጠኝነት" ሲነሳ ፊቱ ይለዋወጣል። ክርስቶስ በአንድነቱ የሰበሰባትን ቤተክርስቲያን በዘርና በጎሳ የሚከፋፍሉትን እንደ መጽሐፍ ቅዱሱ ነቢይ እንደ ኤልያስ ይገስጻቸዋል። "ሌብነትና ግፍ" ደግሞ በእርሱ ዘንድ ፍጹም ፅዩፍ ነበሩ። በቤተክርስቲያን መድረክ ላይ ቆሞ ባለሥልጣን ሳይፈራ፣ ለሹመት ሳይደለል፣ "ጽድቅን ተከተሉ" እያለ ይጮኻል።
እርሱ ስለ ትሕትና ሲሰብክ ዝቅ ብሎ ነው፤ ስለ መስጠት ሲሰብክ ባዶ እጁን ሆኖ ነው። እዩኝ እዩኝ የማይለው፣ ሕፃን አዋቂ ሳይል ለሁሉ ትሁት የሆነ እንቁ የኦርቶዶክስ መምህር በመሆኑ በሁሉም ዘንድ ይወደዳል።
👉ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ከእውነተኛ ጠበቃዎቿ መሀል አንዱን አጥታለች!!
ከወንጌል ውጭ ስለ ግል ታሪኩ ምንም እንዲነገር የማይፈልገው መምህር በመጨረሻም በስጋ እረፍቱ በኢትዮጵያ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታይ ማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚ ዘንድ ስለ እሱ ነው የሚያወራው።
ፊደል ፖስት ይሄን ፅሁፍ ለማዘጋጀት የግል ህይወቱን በተመለከተ የቅርብ ወዳጆቹ ጋር ደውሎ ሲጠይቅ "ዘላለም እኮ ወንጌል ሰባኪ ሆኜ የግል ህይወቴን መንገር ወንጌልን ክብር ማሳጣት ነው ስለሚል ስለ ግል ህይወቱ አናውቅም" የሚል መልስ ነው በአብዛኛው ያገኘው።
በአዲስ አበባ ጎዳናዎችና በታላላቅ ደብራት ግቢ ውስጥ ሲያድግ፣ ልቡን ለወንጌል የሰጠው ገና በጠዋቱ ነበር። እድገቱ የትሕትናና የጽናት ተምሳሌት ሲሆን፣ በተግባረ ዕድ በቴክኒክ ሙያ ሰልጥኖ በአውራ ጎዳና ባለሥልጣን ውስጥ ሲያገለግልም፣ የዕለት እንጀራውን በላቡ እየፈለገ ለቤተክርስቲያኑ ግን በነጻ የሚገዛ ድንቅ ወጣት ሆኖ ተገኘ።
ይህ በሥራና በጸሎት የታጀበ የልጅነት መሠረት ነው ዛሬ የምናየውን ታላቅ መምህር የፈጠረው።
ከ30 ዓመታት በፊት በአዲስ አበባ አድማስ ላይ ድምፁ መሰማት ሲጀምር፣ መመሪያው የነበረው የቅዱስ ጳውሎስ ቃል ነበር፦ "ከውሾች ተጠበቁ፤ ከክፉዎችም ሠራተኞች ተጠበቁ" (ፊልጵ. 3:2 ይህ ድምፅ ለሦስት አሥርተ ዓመታት ሳይከስም፣ ለሥልጣን ሳይላላጥና ለገንዘብ ሳይሸጥ ቆይቶ ዛሬ በዝምታ ተዋጠ።
ባጋጠመው ድንገተኛ ሕመም ከዚህ ዓለም በሥጋ መለየቱ፣ በቅዱስ ፓትርያርኩ አቡነ ማትያስ አንደበት "ታላቅ ድንጋጤ" ተብሎ ተገልጿል። ይህ ድንጋጤ የመነጨው መምህሩ ለሦስት አሥርተ ዓመታት የኖረበት የቅድስና ሕይወት፣ ያሳየው ትሕትና እና ያፈራው መንፈሳዊ ፍሬ በብዙዎች ልብ ውስጥ የገነባው ፍቅር በመኖሩ ነው።
እርሱ በቃላት የሚደረድር ሰባኪ ሳይሆን፣ በሕይወቱ የሚሰብክ ሐዋርያ በመሆኑ፣ ሕልፈቱ የቃላት ድርቅ ሳይሆን የብርሃን መጥፋት ሆኖ ተሰምቷል።
ከሃያ ዓመታት በፊት በአዲስ አበባ በአንድ ደብር ላይ ምዕመናን እርሱን ፍለጋ ቤተክርስቲያኑን ጥለው ሊወጡ ሲሉ፣ በተተኪው መምህር እግር ሥር ተቀምጦ ማዳመጡና በኋላም "ወንጌልን ነው ወይስ ሰውን የምትከተሉት?" ብሎ መገሰጹ፣ ዛሬ ላለንበት ለብዚ ሰው ተከታይ ሰው ትልቅ ትምህርት ነው።
መምህሩ ራሱን ዝቅ አድርጎ ክርስቶስን ከፍ ያደረገ፣ ለስሙ ዝና ሳይሆን ለነፍሳት ድነት የቆመ እውነተኛ የቤተክርስቲያን ጠበቃ ነበር። ይህ የትሕትናው መጀመሪያ እንጂ መጨረሻ አልነበረም፤ ሕይወቱ በሙሉ በዝምታና በሥራ የታጀበ ድንቅ ጉዞ ነበር።
መምህር ዘላለም "የከተማው መናኝ" የሚል ስያሜ የተሰጠው ያለ ምክንያት አይደለም። በአዲስ አበባ ግርግርና ጩኸት ውስጥ እየኖረ፣ ልቡ ግን ከምድራዊ ምቾት የተለየ ነበር። እርሱ ለሥልጣን ሳይላላጥ፣ ለገንዘብ ሳይሸጥና ለጊዜያዊ ጥቅሞች ሳይንበረከክ ለሦስት አሥርተ ዓመታት እንደ ጽኑ ዓለት ቆሟል።
እንደ ቅዱስ ጳውሎስ "ከውሾችና ከክፉዎች ሠራተኞች ተጠበቁ" እያለ ሲያስጠነቅቅ፣ ራሱ ከዓለማዊ ረክስና የራቀ ንጹሕ ሕይወት ይመራ ነበር። በከተማው መሃል ሆኖ በዋልድባና በደብረ ሊባኖስ እንደሚኖሩ መናንያን ራሱን ለእግዚአብሔር የቀደሰ፣ ለጽድቅ ናፋቂዎች ደግሞ የጽናታቸው ምንጭ የነበረ እንቁ አገልጋይ ነበር።
በማህበራዊ ሚዲያ ግን አማኙ ቀኝ እጁን የተቆረጠበት ያህል ተሰምቶታል። "ሞት እኛን አያስፈራራንም ። ነገር ግን በመመህር በዘላለም ሞት ተበቀለን " የሚሉ ድምፆች አሁን ድረስ ያስተጋባሉ።
ከአባቶች ስር ወንጌል የተማረው መምህር ዘላለም በሃምሳዎቹ እድሜ መጨረሻ ላይ ቢገኝም፣ በምድራዊ ሕይወት ሚስት አላገባም፣ ልጅም አልወለደም።
ለጠየቁት ሁሉ የሚሰጠው መልስ አንድ ነበር፦ "ትዳሬ ወንጌሌ ነው!" እርሱ እንደ ቅዱስ ጳውሎስ "ያላገባው ጌታን እንዴት ደስ እንደሚያሰኘው የጌታን ነገር ያስባል" (1ኛ ቆሮ. 7:32) የሚለውን ቃል በተግባር የኖረ ምስክር ነበር።
ካህናት እና ምዕመናን በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍል እንደ በግ ሲታረዱ ይህ መምህር ድምፅ ሆኗል። ግፍንም እያለቀሰ ማንንም ሳይፈራ በጠንካራ ድምፅ ተቃዉሟል።
ከአቡነ ጳውሎስ ጀምሮ አስከ አሁን ድረስ በቤተክርስቲያን ላይ ብልሹ አሰራር ሲያይ ካህናት ፣ጳጳሳት ፣ቄስ ፣ዳቆን ፣ዘማሪ... ሳይል ፊት ለፊት "የበግ ለምድ ለብሳቹ በተኩላ ስጋ አትምጡ! በማለት ወቀሳ እና ትችት አቅርቧል። የታሰረበትም ጊዜያቶች ነበሩ።
መንፋሳዊ መፅሀፍት ማንበብ ለልክ በላይ የሚወደው ሰው የቤተክርስቲያን ስታለቅስ ከልብ የሚያለቅስ ሰው ነበር።
ከልጅነቱ ጀምሮ ለዓለማዊ ግርግር ግድ የሌለው፣ ይልቁንም በቅዱሳት መጻሕፍትና በዜማ መሣሪያዎች የታጀበ መንፈሳዊ ጥም የነበረው ሕፃን ነበር።
ዛሬ ማኅበራዊ ሚዲያው በእርሱ ፎቶዎች ተጥለቅልቋል። "ደፋር ነበር!" "ማሽሞንሞን አያውቅም!" "ጊዜና ሀብት ለእርሱ ቆሻሻ ነበሩ!" የሚሉ ምስክሮች ከዳር እስከ ዳር እየሰሙ ነው። በሚሊዮን የሚቆጠሩ ምዕመናን በመምህሩ ዕረፍት ልባቸው ተሰብሯል። ሁሉም በየፊናው ያደረገለትን መልካም ነገር እያነሳ ይናፍቀዋል።
ዛሬ ዕድሜያቸው አርባ የተሻገረ ከዛም በላይ እና በታች ያሉ አማኞች ከልጅነታቸው ጀምሮ የሚያውቁት መምህር በስጋ መለየቱ አሳዝኗቸዋል።
ወንጌልን ማስተማር "ሀ "ብሎ የጀመረባቸው ቅዱስ እስጢፋኖስ እና መርካቶ ያለው ተክሃይማኖት ቤተክርስቲያን አካባቢ ነዋሪ አማኞች አዝነዋል።
የአማኑኤል ፣ገነት ፅጌ መናገሻ ቅዱስ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፣ወልደ ነገድጓድ ቅዱስ ዩሃንስ ፣ ቅዱስ አማኑኤል፣ ቅዱስ ሩፋኤል ፣ጎላ እና አዲስ ሚካኤል ፣ ቅዱስ ኡራኤል ፣ ቅድስት ልደታ ማሪያም... ቤተክርስቲያን አምለኮ የሚፈፅሙ አማኞች... የወንጌል መምህራችን... በማለት ሀዘናቸውን ገልፀዋል።
እርሱ በግሸን ደብረ ከርቤ ዓመታዊ በዓል ላይ ሕዝቡን ሲመግብ የነበረው መንፈሳዊ ቃል፣ ዛሬ በዝምታ ተተክቷል። በሚሊዮን የሚቆጠሩ ምዕመናን በመምህሩ ዕረፍት ልባቸው ተሰብሯል። ሁሉም በየፊናው ያደረገለትን መልካም ነገር እያነሳ ይናፍቀዋል።
ለስብከት አገልግሎት ክፍያ መቀበልን አጥብቆ ይቃወም ነበር። ይልቁንም ከመንግሥት ደመወዙ ኋላም ከሚተዳደርበት የግል ንግድ ስራ ገንዘብቀንሶ ለችግረኞች የሚሰጥ እውነተኛ ደግ ሰው ነበር።
በውጭ እና በገጠር ላሉ ለምዕመናን እንዲዳረስ ተብሎ ሲያስተምር ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ቪዲዮ መቀረፅ ጀመረ እንጂ ሲያስተምር ቪዲዮ የሚቀርፅ ሰው ካለ ያስቆም ነበር።
መምህር ዘላለም "ጎጠኝነት" ሲነሳ ፊቱ ይለዋወጣል። ክርስቶስ በአንድነቱ የሰበሰባትን ቤተክርስቲያን በዘርና በጎሳ የሚከፋፍሉትን እንደ መጽሐፍ ቅዱሱ ነቢይ እንደ ኤልያስ ይገስጻቸዋል። "ሌብነትና ግፍ" ደግሞ በእርሱ ዘንድ ፍጹም ፅዩፍ ነበሩ። በቤተክርስቲያን መድረክ ላይ ቆሞ ባለሥልጣን ሳይፈራ፣ ለሹመት ሳይደለል፣ "ጽድቅን ተከተሉ" እያለ ይጮኻል።
እርሱ ስለ ትሕትና ሲሰብክ ዝቅ ብሎ ነው፤ ስለ መስጠት ሲሰብክ ባዶ እጁን ሆኖ ነው። እዩኝ እዩኝ የማይለው፣ ሕፃን አዋቂ ሳይል ለሁሉ ትሁት የሆነ እንቁ የኦርቶዶክስ መምህር በመሆኑ በሁሉም ዘንድ ይወደዳል።
5 months ago
አስቸኳይ የጠፋ ሰው ፍለጋ 🙏
* ስለ እናቱ ብላችሁ ...
#ethiopia | የአንድ እናት ጭንቀትና የልጅ ናፍቆት ከባድ ነው። አመልካች አበባ በርሄ ልጃቸው ሲሳይ ደበላ ከሚያዝያ 05 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስካሁን ድረስ ወደ ቤቱ ባለመመለሱ፣ በከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ ሆነው እገዛችንን ይሻሉ።
የጠፋው ሰው መረጃ፦
ስም፦ ሲሳይ ደበላ ዲሳሳ
ዕድሜ፦ 42 ዓመት
ቁመት፦ 1.78 ሜትር
መልክ፦ ቀይ ዳማ
ልዩ መለዮ፦ ጥርሱ ሸረፍ ያለ፣ ፀጉሩ ገባ ያለ (ባለ ራሰ በራነት ምልክት ያለው)
የመጨረሻ የታየበት ቦታ፦ አዲስ አበባ፣ ኡራኤል ቅዱስ ዑራኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ
የመኖሪያ አድራሻ ÷ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ፣
ወረዳ 09፣ የቤት ቁጥር 145 ነው
ይህንን ሰው ያያችሁ ወይም ያለበትን የምታውቁ ወገኖች በነጻነት በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል እናትየው የልጃቸውን አድራሻ እንዲያገኙ እንድትተባበሩ በትህትና እንጠይቃለን፦
📱 0912954521
📱 0910099879
📱 0947793635
የጠፋ ሰው ፍለጋ ውጤታማ የሚሆነው መረጃው ለብዙ ሰዎች ሲደርስ ነው። ይህንን መረጃ #share በማድረግ ለአንዲት እናት እፎይታን እንድንሰጥ መንፈሳዊና ሰብዓዊ ጥሪዬን አቀርባለሁ።
* ስለ እናቱ ብላችሁ ...
#ethiopia | የአንድ እናት ጭንቀትና የልጅ ናፍቆት ከባድ ነው። አመልካች አበባ በርሄ ልጃቸው ሲሳይ ደበላ ከሚያዝያ 05 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስካሁን ድረስ ወደ ቤቱ ባለመመለሱ፣ በከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ ሆነው እገዛችንን ይሻሉ።
የጠፋው ሰው መረጃ፦
ስም፦ ሲሳይ ደበላ ዲሳሳ
ዕድሜ፦ 42 ዓመት
ቁመት፦ 1.78 ሜትር
መልክ፦ ቀይ ዳማ
ልዩ መለዮ፦ ጥርሱ ሸረፍ ያለ፣ ፀጉሩ ገባ ያለ (ባለ ራሰ በራነት ምልክት ያለው)
የመጨረሻ የታየበት ቦታ፦ አዲስ አበባ፣ ኡራኤል ቅዱስ ዑራኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ
የመኖሪያ አድራሻ ÷ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ፣
ወረዳ 09፣ የቤት ቁጥር 145 ነው
ይህንን ሰው ያያችሁ ወይም ያለበትን የምታውቁ ወገኖች በነጻነት በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል እናትየው የልጃቸውን አድራሻ እንዲያገኙ እንድትተባበሩ በትህትና እንጠይቃለን፦
📱 0912954521
📱 0910099879
📱 0947793635
የጠፋ ሰው ፍለጋ ውጤታማ የሚሆነው መረጃው ለብዙ ሰዎች ሲደርስ ነው። ይህንን መረጃ #share በማድረግ ለአንዲት እናት እፎይታን እንድንሰጥ መንፈሳዊና ሰብዓዊ ጥሪዬን አቀርባለሁ።
5 months ago
🌙 ነገ በአዲስ አበባ የሚዘጉ መንገዶች ይፋ ተደረጉ
በነገው ዕለት በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በሚከናወነው "ታላቁ የኢፍጣር መርኃ ግብር" ምክንያት፣ ከመንገዶቹ መጨናነቅ እና ለደህንነት ሲባል የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል።
ከቀኑ 5፡00 ሰዓት ጀምሮ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች፦
📍 ከመገናኛ ወደ መስቀል አደባባይ፡ ቅዱስ ኡራኤል ቤተክርስቲያን ላይ
📍 ከወሎ ሰፈር ወደ መስቀል አደባባይ፡ ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ
📍 ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ፡ * ለከባድ መኪናዎች አጎና ሲኒማ ላይ
ለቀላል ተሽከርካሪዎች ጥላሁን አደባባይ ላይ
📍 ከጦር ኃይሎች (በሜክሲኮ በኩል)፡ በተለምዶ ክቡ ባንክ አካባቢ
📍 ከፒያሳ (በቸርችል ጎዳና)፡ ሐራምቤ መብራት ላይ
📍 ከ4 ኪሎ (በውጭ ጉዳይ በኩል)፡ ብሔራዊ ቤተ-መንግስት መስቀለኛው ላይ
📍 ከአዋሬ (በካሳንቺስ በኩል)፡ ኢንተርኮንትኔታል ሆቴል አካባቢ
⚠️ ማሳሰቢያ፦ መርሃ ግብሩ እስከሚጠናቀቅ ድረስ በእነዚህ መንገዶች ላይ ለአጭርም ሆነ ለረጅም ሰዓታት ተሽከርካሪን አቁሞ መሄድ ጥብቅ ቁጥጥር ይደረግበታል።
አሽከርካሪዎች መርሃ ግብሩ ተጠናቆ መንገዶቹ እስከሚከፈቱ ድረስ አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ጥሪ ቀርቧል።
ምንጭ፦ አዲስ አበባ ፖሊስ
በነገው ዕለት በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በሚከናወነው "ታላቁ የኢፍጣር መርኃ ግብር" ምክንያት፣ ከመንገዶቹ መጨናነቅ እና ለደህንነት ሲባል የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል።
ከቀኑ 5፡00 ሰዓት ጀምሮ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች፦
📍 ከመገናኛ ወደ መስቀል አደባባይ፡ ቅዱስ ኡራኤል ቤተክርስቲያን ላይ
📍 ከወሎ ሰፈር ወደ መስቀል አደባባይ፡ ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ
📍 ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ፡ * ለከባድ መኪናዎች አጎና ሲኒማ ላይ
ለቀላል ተሽከርካሪዎች ጥላሁን አደባባይ ላይ
📍 ከጦር ኃይሎች (በሜክሲኮ በኩል)፡ በተለምዶ ክቡ ባንክ አካባቢ
📍 ከፒያሳ (በቸርችል ጎዳና)፡ ሐራምቤ መብራት ላይ
📍 ከ4 ኪሎ (በውጭ ጉዳይ በኩል)፡ ብሔራዊ ቤተ-መንግስት መስቀለኛው ላይ
📍 ከአዋሬ (በካሳንቺስ በኩል)፡ ኢንተርኮንትኔታል ሆቴል አካባቢ
⚠️ ማሳሰቢያ፦ መርሃ ግብሩ እስከሚጠናቀቅ ድረስ በእነዚህ መንገዶች ላይ ለአጭርም ሆነ ለረጅም ሰዓታት ተሽከርካሪን አቁሞ መሄድ ጥብቅ ቁጥጥር ይደረግበታል።
አሽከርካሪዎች መርሃ ግብሩ ተጠናቆ መንገዶቹ እስከሚከፈቱ ድረስ አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ጥሪ ቀርቧል።
ምንጭ፦ አዲስ አበባ ፖሊስ
5 months ago
#ኢፍጧር
ነገ የሚዘጉ መንገዶች ይፋ ተደረጉ።
በነገው ዕለት በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የሚከናወነውን ታላቁ የኢፍጣር መርኃ ግብር ይካሄዳል።
በዚህ ምክንያት መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
- ከመገናኛ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ቅዱስ ኡራኤል ቤተክርስቲያን
- ከወሎ ሰፈር ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎምፒያ
- ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ አሽከርካሪዎች ለከባድ መኪናዎች አጎና ሲኒማ፤ ለሌሎች ተሽከርካሪዎች ጥላሁን አደባባይ ጋር ዝግ የሚደረግ ይሆናል፡፡
- ከጦር ኃይሎች በሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ ተሽከርካሪዎች በተለምዶ አጠራሩ ክቡ ባንክ አካባቢ
- ከፒያሳ በቸርችል ጎዳና ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ ሐራምቤ መብራት ላይ
- ከ4 ኪሎ በውጭ ጉዳይ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ ብሔራዊ ቤተ መንግስት መስቀለኛው ላይ
- ከአዋሬ አካባቢ በካሳንቺስ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ ኢንተርኮንትኔታል አካባቢ ከቀኑ 5፡00 ሰዓት ጀምሮ የኢፍጧር ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅበት ሰዓት ድረስ ዝግ ይደረጋሉ።
በተገለፁት መንገዶች ላይ ለአጭርም ሆነ ለረጅም ሰዓታት ተሽከርካሪዎችን አቁሞ መሄድ ተከልክሏል
seledadotio
seledadotio
ነገ የሚዘጉ መንገዶች ይፋ ተደረጉ።
በነገው ዕለት በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የሚከናወነውን ታላቁ የኢፍጣር መርኃ ግብር ይካሄዳል።
በዚህ ምክንያት መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
- ከመገናኛ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ቅዱስ ኡራኤል ቤተክርስቲያን
- ከወሎ ሰፈር ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎምፒያ
- ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ አሽከርካሪዎች ለከባድ መኪናዎች አጎና ሲኒማ፤ ለሌሎች ተሽከርካሪዎች ጥላሁን አደባባይ ጋር ዝግ የሚደረግ ይሆናል፡፡
- ከጦር ኃይሎች በሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ ተሽከርካሪዎች በተለምዶ አጠራሩ ክቡ ባንክ አካባቢ
- ከፒያሳ በቸርችል ጎዳና ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ ሐራምቤ መብራት ላይ
- ከ4 ኪሎ በውጭ ጉዳይ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ ብሔራዊ ቤተ መንግስት መስቀለኛው ላይ
- ከአዋሬ አካባቢ በካሳንቺስ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ ኢንተርኮንትኔታል አካባቢ ከቀኑ 5፡00 ሰዓት ጀምሮ የኢፍጧር ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅበት ሰዓት ድረስ ዝግ ይደረጋሉ።
በተገለፁት መንገዶች ላይ ለአጭርም ሆነ ለረጅም ሰዓታት ተሽከርካሪዎችን አቁሞ መሄድ ተከልክሏል
seledadotio
seledadotio
5 months ago
በነገው ዕለት በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የሚከናወነውን የኢፍጣር መርኃ ግብር ምክንያት በማድረግ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ።
በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በመስቀል አደባባይ ከሚካሄደው ታላቁ የኢፍጣር መርኃ ግብር ጋር ተያይዞ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ ይደረጋሉ።
በዚህም መሰረት፡-
- ከመገናኛ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ቅዱስ ኡራኤል ቤተክርስቲያን
- ከወሎ ሰፈር ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎምፒያ
- ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ አሽከርካሪዎች ለከባድ መኪናዎች አጎና ሲኒማ፤ ለሌሎች ተሽከርካሪዎች ጥላሁን አደባባይ ጋር ዝግ የሚደረግ ይሆናል፡፡
- ከጦር ኃይሎች በሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ ተሽከርካሪዎች በተለምዶ አጠራሩ ክቡ ባንክ አካባቢ
- ከፒያሳ በቸርችል ጎዳና ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ ሐራምቤ መብራት ላይ
- ከ4 ኪሎ በውጭ ጉዳይ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ ብሔራዊ ቤተ መንግስት መስቀለኛው ላይ
- ከአዋሬ አካባቢ በካሳንቺስ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ ኢንተርኮንትኔታል አካባቢ ከቀኑ 5፡00 ሰዓት ጀምሮ የኢፍጧር ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅበት ሰዓት ድረስ ዝግ ይደረጋሉ።
በተገለፁት መንገዶች ላይ ለአጭርም ሆነ ለረጅም ሰዓታት ተሽከርካሪዎችን አቁሞ መሄድ የተከለከለ ሲሆን ለፀጥታ ስጋት የሆኑ አጠራጣሪ ነገሮች ሲያጋጥሙም በነጻ የስልክ መስመሮች 990፣ 991፣ 987፣ 816 እንዲሁም በ011-1-26-43-59፣ 011-5-52-63-02/03፣ 011-5-52-40-77፣ 011-5-54-36-78 እና 011-5-54-36-81 እንዲሁም በእጅ ስልኮች የዜጎች ተሳትፎ መተግበሪያን (Citizen Engagement Application) EFPApp በመጠቀም ጥቆማ መስጠት እንደሚገባም የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ጥሪውን ያስተላልፋል።
Addis Ababa police
በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በመስቀል አደባባይ ከሚካሄደው ታላቁ የኢፍጣር መርኃ ግብር ጋር ተያይዞ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ ይደረጋሉ።
በዚህም መሰረት፡-
- ከመገናኛ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ቅዱስ ኡራኤል ቤተክርስቲያን
- ከወሎ ሰፈር ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎምፒያ
- ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ አሽከርካሪዎች ለከባድ መኪናዎች አጎና ሲኒማ፤ ለሌሎች ተሽከርካሪዎች ጥላሁን አደባባይ ጋር ዝግ የሚደረግ ይሆናል፡፡
- ከጦር ኃይሎች በሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ ተሽከርካሪዎች በተለምዶ አጠራሩ ክቡ ባንክ አካባቢ
- ከፒያሳ በቸርችል ጎዳና ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ ሐራምቤ መብራት ላይ
- ከ4 ኪሎ በውጭ ጉዳይ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ ብሔራዊ ቤተ መንግስት መስቀለኛው ላይ
- ከአዋሬ አካባቢ በካሳንቺስ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ ኢንተርኮንትኔታል አካባቢ ከቀኑ 5፡00 ሰዓት ጀምሮ የኢፍጧር ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅበት ሰዓት ድረስ ዝግ ይደረጋሉ።
በተገለፁት መንገዶች ላይ ለአጭርም ሆነ ለረጅም ሰዓታት ተሽከርካሪዎችን አቁሞ መሄድ የተከለከለ ሲሆን ለፀጥታ ስጋት የሆኑ አጠራጣሪ ነገሮች ሲያጋጥሙም በነጻ የስልክ መስመሮች 990፣ 991፣ 987፣ 816 እንዲሁም በ011-1-26-43-59፣ 011-5-52-63-02/03፣ 011-5-52-40-77፣ 011-5-54-36-78 እና 011-5-54-36-81 እንዲሁም በእጅ ስልኮች የዜጎች ተሳትፎ መተግበሪያን (Citizen Engagement Application) EFPApp በመጠቀም ጥቆማ መስጠት እንደሚገባም የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ጥሪውን ያስተላልፋል።
Addis Ababa police
5 months ago
አስቸኳይ የጠፋ ሰው ፍለጋ 🙏
* ስለ እናቱ ብላችሁ ...
#ethiopia | የአንድ እናት ጭንቀትና የልጅ ናፍቆት ከባድ ነው። አመልካች አበባ በርሄ ልጃቸው ሲሳይ ደበላ ከሚያዝያ 05 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስካሁን ድረስ ወደ ቤቱ ባለመመለሱ፣ በከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ ሆነው እገዛችንን ይሻሉ።
የጠፋው ሰው መረጃ፦
ስም፦ ሲሳይ ደበላ ዲሳሳ
ዕድሜ፦ 42 ዓመት
ቁመት፦ 1.78 ሜትር
መልክ፦ ቀይ ዳማ
ልዩ መለዮ፦ ጥርሱ ሸረፍ ያለ፣ ፀጉሩ ገባ ያለ (ባለ ራሰ በራነት ምልክት ያለው)
የመጨረሻ የታየበት ቦታ፦ አዲስ አበባ፣ ኡራኤል ቅዱስ ዑራኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ
የመኖሪያ አድራሻ ÷ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ፣
ወረዳ 09፣ የቤት ቁጥር 145 ነው
ይህንን ሰው ያያችሁ ወይም ያለበትን የምታውቁ ወገኖች በነጻነት በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል እናትየው የልጃቸውን አድራሻ እንዲያገኙ እንድትተባበሩ በትህትና እንጠይቃለን፦
📱 0912954521
📱 0910099879
📱 0947793635
የጠፋ ሰው ፍለጋ ውጤታማ የሚሆነው መረጃው ለብዙ ሰዎች ሲደርስ ነው። ይህንን መረጃ #share በማድረግ ለአንዲት እናት እፎይታን እንድንሰጥ መንፈሳዊና ሰብዓዊ ጥሪዬን አቀርባለሁ።
#የጠፋሰው #ፍለጋ #አዲስአበባ #ኡራኤል #ሰብዓዊነት #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #missingperson #addisababa
* ስለ እናቱ ብላችሁ ...
#ethiopia | የአንድ እናት ጭንቀትና የልጅ ናፍቆት ከባድ ነው። አመልካች አበባ በርሄ ልጃቸው ሲሳይ ደበላ ከሚያዝያ 05 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስካሁን ድረስ ወደ ቤቱ ባለመመለሱ፣ በከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ ሆነው እገዛችንን ይሻሉ።
የጠፋው ሰው መረጃ፦
ስም፦ ሲሳይ ደበላ ዲሳሳ
ዕድሜ፦ 42 ዓመት
ቁመት፦ 1.78 ሜትር
መልክ፦ ቀይ ዳማ
ልዩ መለዮ፦ ጥርሱ ሸረፍ ያለ፣ ፀጉሩ ገባ ያለ (ባለ ራሰ በራነት ምልክት ያለው)
የመጨረሻ የታየበት ቦታ፦ አዲስ አበባ፣ ኡራኤል ቅዱስ ዑራኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ
የመኖሪያ አድራሻ ÷ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ፣
ወረዳ 09፣ የቤት ቁጥር 145 ነው
ይህንን ሰው ያያችሁ ወይም ያለበትን የምታውቁ ወገኖች በነጻነት በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል እናትየው የልጃቸውን አድራሻ እንዲያገኙ እንድትተባበሩ በትህትና እንጠይቃለን፦
📱 0912954521
📱 0910099879
📱 0947793635
የጠፋ ሰው ፍለጋ ውጤታማ የሚሆነው መረጃው ለብዙ ሰዎች ሲደርስ ነው። ይህንን መረጃ #share በማድረግ ለአንዲት እናት እፎይታን እንድንሰጥ መንፈሳዊና ሰብዓዊ ጥሪዬን አቀርባለሁ።
#የጠፋሰው #ፍለጋ #አዲስአበባ #ኡራኤል #ሰብዓዊነት #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #missingperson #addisababa
Sponsored by
Surafel
6 months ago
አስቸኳይ የትራፊክ መረጃ፦ የትራፊክ ክልከላ! 🚫🚙
#ethiopia | የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን የኮሪደሩን የትራፊክ ፍሰት ለማሳለጥና ደህንነትን ለመጠበቅ በማለም፣ ከየካቲት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በተመረጡ መንገዶች ላይ ክልከላ መጣሉን አስታውቋል።
📍 ክልከላው የሚተገበርበት መስመር፦
ከቦሌ ብራስ — ኤድናሞል — ኡራኤል በሚዘልቀው የቪአይፒ (VIP) የኮሪደር መንገድ ላይ ነው።
🚫 የታገዱ ተሽከርካሪዎች፦
ከ2 ቶን በላይ የሆኑ የጭነት ተሽከርካሪዎች
ማንኛውም ዓይነት ሞተር ሳይክሎች
💡 ለአሽከርካሪዎች የተሰጠ ማሳሰቢያ፦
አሽከርካሪዎችና የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች የተጣለውን ክልከላ አውቃችሁ፣ አማራጭ መንገዶችን እንድትጠቀሙ ባለስልጣኑ አሳስቧል። የኮሪደር ልማቱ ለከተማዋ ውበትና ለትራፊክ ፍሰቱ መሻሻል የሚኖረውን ፋይዳ በመረዳት መመሪያውን ተግባራዊ እንድታደርጉ ተጠይቋል።
"መረጃው ለሌሎች እንዲደርስ Share ያድርጉ!"
#addisababa #trafficalert #ethiopia #corridordevelopment #bole #bolebras #urael #trafficmanagement #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን የኮሪደሩን የትራፊክ ፍሰት ለማሳለጥና ደህንነትን ለመጠበቅ በማለም፣ ከየካቲት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በተመረጡ መንገዶች ላይ ክልከላ መጣሉን አስታውቋል።
📍 ክልከላው የሚተገበርበት መስመር፦
ከቦሌ ብራስ — ኤድናሞል — ኡራኤል በሚዘልቀው የቪአይፒ (VIP) የኮሪደር መንገድ ላይ ነው።
🚫 የታገዱ ተሽከርካሪዎች፦
ከ2 ቶን በላይ የሆኑ የጭነት ተሽከርካሪዎች
ማንኛውም ዓይነት ሞተር ሳይክሎች
💡 ለአሽከርካሪዎች የተሰጠ ማሳሰቢያ፦
አሽከርካሪዎችና የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች የተጣለውን ክልከላ አውቃችሁ፣ አማራጭ መንገዶችን እንድትጠቀሙ ባለስልጣኑ አሳስቧል። የኮሪደር ልማቱ ለከተማዋ ውበትና ለትራፊክ ፍሰቱ መሻሻል የሚኖረውን ፋይዳ በመረዳት መመሪያውን ተግባራዊ እንድታደርጉ ተጠይቋል።
"መረጃው ለሌሎች እንዲደርስ Share ያድርጉ!"
#addisababa #trafficalert #ethiopia #corridordevelopment #bole #bolebras #urael #trafficmanagement #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
6 months ago
ለእንግዶች አቀባበል ሲባል ዝግ የሚደረጉ መንገዶች ይፋ ሆኑ
ለ39ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ አስመልክቶ የተሽከርካሪ ፍሰቱን ለማሳለጥና ከእንግዶች አቀባበል ጋር በተያያዘ የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይፈጠር ዝግ የሚደረጉ መንገዶችን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
ከቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ወደ ብራስ እንዲሁም ከቦሌ መድኃኒያለም በአትላስ ወደ ቅዱስ ኡራኤል ቤተ ክርስቲያን የሚወስደው መንገድ በመሪዎቹ ጉባኤ ምክንያት ከዛሬ የካቲት 4 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ ሙሉ ለሙሉ ለተሽከርካሪዎች ዝግ የሚደረግ ይሆናል።
በተጨማሪም በሌሎች እንግዶች በሚያርፉባቸው ዋና ዋና አደባባዮችና የአጀብ መስመሮች አሽከርካሪዎች ቅድሚያ በመስጠትና የትራፊክ ፖሊስ አባላትን ትዕዛዝ በማክበር የተለመደ ቀና ትብብራቸውን እንዲያደርጉ፤ በተጠቀሱት ቦታዎች ለረጅምም ሆነ ለአጭር ጊዜ ተሽከርካሪዎችን ማቆም የተከለከለ መሆኑንም የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ እያስታወቋል።
seledadotio
seledadotio
ለ39ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ አስመልክቶ የተሽከርካሪ ፍሰቱን ለማሳለጥና ከእንግዶች አቀባበል ጋር በተያያዘ የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይፈጠር ዝግ የሚደረጉ መንገዶችን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
ከቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ወደ ብራስ እንዲሁም ከቦሌ መድኃኒያለም በአትላስ ወደ ቅዱስ ኡራኤል ቤተ ክርስቲያን የሚወስደው መንገድ በመሪዎቹ ጉባኤ ምክንያት ከዛሬ የካቲት 4 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ ሙሉ ለሙሉ ለተሽከርካሪዎች ዝግ የሚደረግ ይሆናል።
በተጨማሪም በሌሎች እንግዶች በሚያርፉባቸው ዋና ዋና አደባባዮችና የአጀብ መስመሮች አሽከርካሪዎች ቅድሚያ በመስጠትና የትራፊክ ፖሊስ አባላትን ትዕዛዝ በማክበር የተለመደ ቀና ትብብራቸውን እንዲያደርጉ፤ በተጠቀሱት ቦታዎች ለረጅምም ሆነ ለአጭር ጊዜ ተሽከርካሪዎችን ማቆም የተከለከለ መሆኑንም የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ እያስታወቋል።
seledadotio
seledadotio
6 months ago
የአፍሪካ ህብረት ጉባኤና የአዲስ አበባ መንገዶች፦ የትኞቹ መንገዶች ዝግ ናቸው? ፖሊስ ምን አለ?
39ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት መጀመሩን ተከትሎ፣ በዋና ከተማዋ አዲስ አበባ የሚታየውን የትራፊክ ፍሰት ለማሳለጥና የእንግዶችን ደህንነት ለማረጋገጥ ፖሊስ ጥብቅ መመሪያዎችን አውጥቷል።
📍 የትኞቹ መንገዶች ናቸው ዝግ የሚደረጉት?
ከዛሬ የካቲት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የሚከተሉት ቁልፍ የትራፊክ መስመሮች ለተሽከርካሪ አገልግሎት ሙሉ ለሙሉ ዝግ ይሆናሉ፦
ከቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ወደ ብራስ የሚወስደው መንገድ።
ከቦሌ መድኃኒያለም በአትላስ በኩል ወደ ቅዱስ ኡራኤል ቤተ ክርስቲያን የሚወስደው መስመር።
👮 ፖሊስ ለአሽከርካሪዎች ምን አሳሰበ?
የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የጸጥታ ዝግጅቱን አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን በመግለጽ፣ አሽከርካሪዎች ለጉባኤው ስኬት የሚከተሉትን ትብብሮች እንዲያደርጉ ጠይቋል፦
ቅድሚያ መስጠት፦ በእንግዶች የአጀብ መስመሮች ላይ ለሚንቀሳቀሱ ተሽከርካሪዎች ቅድሚያ በመስጠት የትራፊክ ፖሊሶችን ትዕዛዝ ማክበር።
ተሽከርካሪ አለማቆም፦ በተጠቀሱት መንገዶችና አደባባዮች ዙሪያ ለረጅምም ሆነ ለአጭር ጊዜ ተሽከርካሪ ማቆም በጥብቅ የተከለከለ ነው።
💡 ለከተማዋ ነዋሪዎች
ጉባኤው ኢትዮጵያ ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ገጽታ የሚገነባ በመሆኑ፣ ነዋሪዎች የሚፈጠሩ ጊዜያዊ የመንገድ መጨናነቆችን በትዕግስት እንዲያልፉና አማራጭ መንገዶችን በመጠቀም የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴያቸውን እንዲያከናውኑ ጥሪ ቀርቧል።
39ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በኢትዮጵያ አስተናጋጅነት መጀመሩን ተከትሎ፣ በዋና ከተማዋ አዲስ አበባ የሚታየውን የትራፊክ ፍሰት ለማሳለጥና የእንግዶችን ደህንነት ለማረጋገጥ ፖሊስ ጥብቅ መመሪያዎችን አውጥቷል።
📍 የትኞቹ መንገዶች ናቸው ዝግ የሚደረጉት?
ከዛሬ የካቲት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የሚከተሉት ቁልፍ የትራፊክ መስመሮች ለተሽከርካሪ አገልግሎት ሙሉ ለሙሉ ዝግ ይሆናሉ፦
ከቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ወደ ብራስ የሚወስደው መንገድ።
ከቦሌ መድኃኒያለም በአትላስ በኩል ወደ ቅዱስ ኡራኤል ቤተ ክርስቲያን የሚወስደው መስመር።
👮 ፖሊስ ለአሽከርካሪዎች ምን አሳሰበ?
የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የጸጥታ ዝግጅቱን አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን በመግለጽ፣ አሽከርካሪዎች ለጉባኤው ስኬት የሚከተሉትን ትብብሮች እንዲያደርጉ ጠይቋል፦
ቅድሚያ መስጠት፦ በእንግዶች የአጀብ መስመሮች ላይ ለሚንቀሳቀሱ ተሽከርካሪዎች ቅድሚያ በመስጠት የትራፊክ ፖሊሶችን ትዕዛዝ ማክበር።
ተሽከርካሪ አለማቆም፦ በተጠቀሱት መንገዶችና አደባባዮች ዙሪያ ለረጅምም ሆነ ለአጭር ጊዜ ተሽከርካሪ ማቆም በጥብቅ የተከለከለ ነው።
💡 ለከተማዋ ነዋሪዎች
ጉባኤው ኢትዮጵያ ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ገጽታ የሚገነባ በመሆኑ፣ ነዋሪዎች የሚፈጠሩ ጊዜያዊ የመንገድ መጨናነቆችን በትዕግስት እንዲያልፉና አማራጭ መንገዶችን በመጠቀም የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴያቸውን እንዲያከናውኑ ጥሪ ቀርቧል።
6 months ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
#ethiopia | ዛሬ ጥር 28 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ እና በሸገር አንዳንድ አካባቢዎች ላይ ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች :-
👉ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:300 በሰሚት የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በአየር መንገድ፣ በካራ ከብት ተራ፣ በጥሩ መናፈሻ፣ በአባዶ የጋራ መኖሪያ ቤቶች፤
👉ከጠዋቱ 2:30 እስከ 10:00 በዳውንት ታውን ሆቴል፣ በአውራሪስ ሆቴል፣ በአዲሱ ስታዲየም፣ በካልዲስ ቡና፣ በመድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን፤
👉ከጠዋቱ 2:30 እስከ ቀትር 6:00 በአክሱም ሆቴል፣ በኡራኤል፣ በባንቢስ ድልድይ፣ በኦሎምፒያ፣ በዴሉክስ ፈርኒቸር፣ በአድማስ ኮሌጅ፣ አስቴር ቡና አካባቢ፤
👉ከጠዋቱ 2:00 እስከ 7:00 በጎፋ ገብርኤል በቀበሌ 43፣ በአልማዝዬ ሜዳ፣ በሶፍያ ሞል፣ በቄራ በረት፣ በጎፋ ፖሊስ ጣቢያና አካባቢው፣
👉ከጠዋቱ 2:00 እስከ 8:00 በገነት ሆቴል፣ በአይናለም በዜ ሕንጻ፣
👉ከረፋዱ 3:00 እስከ 9:30 በአድዋ አደባባይ፣ በባልደራስ የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በአቧሬ፣ በቤለር፣ በሳንፎርድ ት/ቤት፤
👉ከረፋዱ 3:00 እስከ ቀኑ 9:00 በድሬ ከአስፋልት በላይ፣ በገፈርሳ ውሀ ግድብ እና አካባቢው፣ በሲሊ፣ በከረላ፣ መናገሻ፤
👉ከረፋዱ 3:30 እስከ ቀትር 7:30 በአምባሳደር አካባቢ፣ በሸራተን፣ በውጭ ጉዳይ፣ በታችኛው ቤ/መንግሥት፣ በባሻወልዴ የጋራ መኖሪያ ቤት፣ በቱሪስት ጀርባ የጋራ መኖሪያ ቤት የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
በመሆኑም እላይ በተጠቀሱት ቦታዎች የምትገኙ ነዋሪዎች የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ በትግዕስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
በመሆኑም ከላይ በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ደንበኞች የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ በትግዕስት እንድትጠብቁ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
(የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት)
#ethiopia | ዛሬ ጥር 28 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ እና በሸገር አንዳንድ አካባቢዎች ላይ ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች :-
👉ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:300 በሰሚት የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በአየር መንገድ፣ በካራ ከብት ተራ፣ በጥሩ መናፈሻ፣ በአባዶ የጋራ መኖሪያ ቤቶች፤
👉ከጠዋቱ 2:30 እስከ 10:00 በዳውንት ታውን ሆቴል፣ በአውራሪስ ሆቴል፣ በአዲሱ ስታዲየም፣ በካልዲስ ቡና፣ በመድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን፤
👉ከጠዋቱ 2:30 እስከ ቀትር 6:00 በአክሱም ሆቴል፣ በኡራኤል፣ በባንቢስ ድልድይ፣ በኦሎምፒያ፣ በዴሉክስ ፈርኒቸር፣ በአድማስ ኮሌጅ፣ አስቴር ቡና አካባቢ፤
👉ከጠዋቱ 2:00 እስከ 7:00 በጎፋ ገብርኤል በቀበሌ 43፣ በአልማዝዬ ሜዳ፣ በሶፍያ ሞል፣ በቄራ በረት፣ በጎፋ ፖሊስ ጣቢያና አካባቢው፣
👉ከጠዋቱ 2:00 እስከ 8:00 በገነት ሆቴል፣ በአይናለም በዜ ሕንጻ፣
👉ከረፋዱ 3:00 እስከ 9:30 በአድዋ አደባባይ፣ በባልደራስ የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በአቧሬ፣ በቤለር፣ በሳንፎርድ ት/ቤት፤
👉ከረፋዱ 3:00 እስከ ቀኑ 9:00 በድሬ ከአስፋልት በላይ፣ በገፈርሳ ውሀ ግድብ እና አካባቢው፣ በሲሊ፣ በከረላ፣ መናገሻ፤
👉ከረፋዱ 3:30 እስከ ቀትር 7:30 በአምባሳደር አካባቢ፣ በሸራተን፣ በውጭ ጉዳይ፣ በታችኛው ቤ/መንግሥት፣ በባሻወልዴ የጋራ መኖሪያ ቤት፣ በቱሪስት ጀርባ የጋራ መኖሪያ ቤት የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
በመሆኑም እላይ በተጠቀሱት ቦታዎች የምትገኙ ነዋሪዎች የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ በትግዕስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
በመሆኑም ከላይ በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ደንበኞች የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ በትግዕስት እንድትጠብቁ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
(የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት)
6 months ago
የኤሌክትሪክ አገልግሎት ማቋረጥ ማሳሰቢያ፦ የእርስዎ ሰፈር ይኖር ይሆን? (ከዝርዝሩ ይመልከቱ)
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተማ አስተዳደር ስር በሚገኙ አንዳንድ አካባቢዎች ላይ የኔትወርክ ማሻሻያ እና የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥ መሆኑን ገልጿል።
📅 ዛሬ፦ ጥር 28 ቀን 2018 ዓ.ም
የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች እና ሰዓታት፦
🔹 ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30
በሰሚት የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በአየር መንገድ፣ በካራ ከብት ተራ፣ በጥሩ መናፈሻ፣ በአባዶ የጋራ መኖሪያ ቤቶች።
🔹 ከጠዋቱ 2:30 እስከ 10:00
በዳውን ታውን ሆቴል፣ በአውራሪስ ሆቴል፣ በአዲሱ ስታዲየም፣ በካልዲስ ቡና፣ በመድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን።
🔹 ከጠዋቱ 2:30 እስከ ቀትር 6:00
በአክሱም ሆቴል፣ በኡራኤል፣ በባንቢስ ድልድይ፣ በኦሎምፒያ፣ በዴሉክስ ፈርኒቸር፣ በአድማስ ኮሌጅ፣ አስቴር ቡና አካባቢ።
🔹 ከጠዋቱ 2:00 እስከ 7:00
በጎፋ ገብርኤል (ቀበሌ 43)፣ በአልማዝዬ ሜዳ፣ በሶፍያ ሞል፣ በቄራ በረት፣ በጎፋ ፖሊስ ጣቢያና አካባቢው።
🔹 ከጠዋቱ 2:00 እስከ 8:00
በገነት ሆቴል፣ በአይናለም በዜ ሕንጻ አካባቢ።
🔹 ከረፋዱ 3:00 እስከ 9:30
በአድዋ አደባባይ፣ በባልደራስ የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በአቧሬ፣ በቤለር፣ በሳንፎርድ ት/ቤት።
🔹 ከረፋዱ 3:00 እስከ ቀኑ 9:00
በድሬ ከአስፋልት በላይ፣ በገፈርሳ ውሀ ግድብ እና አካባቢው፣ በሲሊ፣ በከረላ፣ መናገሻ።
🔹 ከረፋዱ 3:30 እስከ ቀትር 7:30
በአምባሳደር አካባቢ፣ በሸራተን፣ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ በታችኛው ቤተ-መንግሥት፣ በባሻወልዴ እና በቱሪስት ጀርባ የጋራ መኖሪያ ቤቶች።
⚠️ ተጨማሪ መረጃ፦
የጥገና ሥራው እንደተጠናቀቀ ኃይሉ ወዲያውኑ የሚመለስ ሲሆን፤ ደንበኞች በቆይታው ወቅት አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንድታደርጉ እና በትዕግስት እንድትጠብቁ ተጠይቋል።
📌 ለተጨማሪ መረጃ፦ በ905 ነፃ የጥሪ ማዕከል መደወል ይችላሉ።
seledadotio
seledadotio
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተማ አስተዳደር ስር በሚገኙ አንዳንድ አካባቢዎች ላይ የኔትወርክ ማሻሻያ እና የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥ መሆኑን ገልጿል።
📅 ዛሬ፦ ጥር 28 ቀን 2018 ዓ.ም
የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች እና ሰዓታት፦
🔹 ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30
በሰሚት የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በአየር መንገድ፣ በካራ ከብት ተራ፣ በጥሩ መናፈሻ፣ በአባዶ የጋራ መኖሪያ ቤቶች።
🔹 ከጠዋቱ 2:30 እስከ 10:00
በዳውን ታውን ሆቴል፣ በአውራሪስ ሆቴል፣ በአዲሱ ስታዲየም፣ በካልዲስ ቡና፣ በመድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን።
🔹 ከጠዋቱ 2:30 እስከ ቀትር 6:00
በአክሱም ሆቴል፣ በኡራኤል፣ በባንቢስ ድልድይ፣ በኦሎምፒያ፣ በዴሉክስ ፈርኒቸር፣ በአድማስ ኮሌጅ፣ አስቴር ቡና አካባቢ።
🔹 ከጠዋቱ 2:00 እስከ 7:00
በጎፋ ገብርኤል (ቀበሌ 43)፣ በአልማዝዬ ሜዳ፣ በሶፍያ ሞል፣ በቄራ በረት፣ በጎፋ ፖሊስ ጣቢያና አካባቢው።
🔹 ከጠዋቱ 2:00 እስከ 8:00
በገነት ሆቴል፣ በአይናለም በዜ ሕንጻ አካባቢ።
🔹 ከረፋዱ 3:00 እስከ 9:30
በአድዋ አደባባይ፣ በባልደራስ የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በአቧሬ፣ በቤለር፣ በሳንፎርድ ት/ቤት።
🔹 ከረፋዱ 3:00 እስከ ቀኑ 9:00
በድሬ ከአስፋልት በላይ፣ በገፈርሳ ውሀ ግድብ እና አካባቢው፣ በሲሊ፣ በከረላ፣ መናገሻ።
🔹 ከረፋዱ 3:30 እስከ ቀትር 7:30
በአምባሳደር አካባቢ፣ በሸራተን፣ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ በታችኛው ቤተ-መንግሥት፣ በባሻወልዴ እና በቱሪስት ጀርባ የጋራ መኖሪያ ቤቶች።
⚠️ ተጨማሪ መረጃ፦
የጥገና ሥራው እንደተጠናቀቀ ኃይሉ ወዲያውኑ የሚመለስ ሲሆን፤ ደንበኞች በቆይታው ወቅት አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንድታደርጉ እና በትዕግስት እንድትጠብቁ ተጠይቋል።
📌 ለተጨማሪ መረጃ፦ በ905 ነፃ የጥሪ ማዕከል መደወል ይችላሉ።
seledadotio
seledadotio
6 months ago
የኤሌክትሪክ አገልግሎት ማቋረጥ ማሳሰቢያ፦ የእርስዎ ሰፈር ይኖር ይሆን? (ከዝርዝሩ ይመልከቱ)
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተማ አስተዳደር ስር በሚገኙ አንዳንድ አካባቢዎች ላይ የኔትወርክ ማሻሻያ እና የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥ መሆኑን ገልጿል።
📅 ዛሬ፦ ጥር 28 ቀን 2018 ዓ.ም
የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች እና ሰዓታት፦
🔹 ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30
በሰሚት የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በአየር መንገድ፣ በካራ ከብት ተራ፣ በጥሩ መናፈሻ፣ በአባዶ የጋራ መኖሪያ ቤቶች።
🔹 ከጠዋቱ 2:30 እስከ 10:00
በዳውን ታውን ሆቴል፣ በአውራሪስ ሆቴል፣ በአዲሱ ስታዲየም፣ በካልዲስ ቡና፣ በመድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን።
🔹 ከጠዋቱ 2:30 እስከ ቀትር 6:00
በአክሱም ሆቴል፣ በኡራኤል፣ በባንቢስ ድልድይ፣ በኦሎምፒያ፣ በዴሉክስ ፈርኒቸር፣ በአድማስ ኮሌጅ፣ አስቴር ቡና አካባቢ።
🔹 ከጠዋቱ 2:00 እስከ 7:00
በጎፋ ገብርኤል (ቀበሌ 43)፣ በአልማዝዬ ሜዳ፣ በሶፍያ ሞል፣ በቄራ በረት፣ በጎፋ ፖሊስ ጣቢያና አካባቢው።
🔹 ከጠዋቱ 2:00 እስከ 8:00
በገነት ሆቴል፣ በአይናለም በዜ ሕንጻ አካባቢ።
🔹 ከረፋዱ 3:00 እስከ 9:30
በአድዋ አደባባይ፣ በባልደራስ የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በአቧሬ፣ በቤለር፣ በሳንፎርድ ት/ቤት።
🔹 ከረፋዱ 3:00 እስከ ቀኑ 9:00
በድሬ ከአስፋልት በላይ፣ በገፈርሳ ውሀ ግድብ እና አካባቢው፣ በሲሊ፣ በከረላ፣ መናገሻ።
🔹 ከረፋዱ 3:30 እስከ ቀትር 7:30
በአምባሳደር አካባቢ፣ በሸራተን፣ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ በታችኛው ቤተ-መንግሥት፣ በባሻወልዴ እና በቱሪስት ጀርባ የጋራ መኖሪያ ቤቶች።
⚠️ ተጨማሪ መረጃ፦
የጥገና ሥራው እንደተጠናቀቀ ኃይሉ ወዲያውኑ የሚመለስ ሲሆን፤ ደንበኞች በቆይታው ወቅት አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንድታደርጉ እና በትዕግስት እንድትጠብቁ ተጠይቋል።
📌 ለተጨማሪ መረጃ፦ በ905 ነፃ የጥሪ ማዕከል መደወል ይችላሉ።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተማ አስተዳደር ስር በሚገኙ አንዳንድ አካባቢዎች ላይ የኔትወርክ ማሻሻያ እና የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥ መሆኑን ገልጿል።
📅 ዛሬ፦ ጥር 28 ቀን 2018 ዓ.ም
የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች እና ሰዓታት፦
🔹 ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30
በሰሚት የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በአየር መንገድ፣ በካራ ከብት ተራ፣ በጥሩ መናፈሻ፣ በአባዶ የጋራ መኖሪያ ቤቶች።
🔹 ከጠዋቱ 2:30 እስከ 10:00
በዳውን ታውን ሆቴል፣ በአውራሪስ ሆቴል፣ በአዲሱ ስታዲየም፣ በካልዲስ ቡና፣ በመድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን።
🔹 ከጠዋቱ 2:30 እስከ ቀትር 6:00
በአክሱም ሆቴል፣ በኡራኤል፣ በባንቢስ ድልድይ፣ በኦሎምፒያ፣ በዴሉክስ ፈርኒቸር፣ በአድማስ ኮሌጅ፣ አስቴር ቡና አካባቢ።
🔹 ከጠዋቱ 2:00 እስከ 7:00
በጎፋ ገብርኤል (ቀበሌ 43)፣ በአልማዝዬ ሜዳ፣ በሶፍያ ሞል፣ በቄራ በረት፣ በጎፋ ፖሊስ ጣቢያና አካባቢው።
🔹 ከጠዋቱ 2:00 እስከ 8:00
በገነት ሆቴል፣ በአይናለም በዜ ሕንጻ አካባቢ።
🔹 ከረፋዱ 3:00 እስከ 9:30
በአድዋ አደባባይ፣ በባልደራስ የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በአቧሬ፣ በቤለር፣ በሳንፎርድ ት/ቤት።
🔹 ከረፋዱ 3:00 እስከ ቀኑ 9:00
በድሬ ከአስፋልት በላይ፣ በገፈርሳ ውሀ ግድብ እና አካባቢው፣ በሲሊ፣ በከረላ፣ መናገሻ።
🔹 ከረፋዱ 3:30 እስከ ቀትር 7:30
በአምባሳደር አካባቢ፣ በሸራተን፣ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ በታችኛው ቤተ-መንግሥት፣ በባሻወልዴ እና በቱሪስት ጀርባ የጋራ መኖሪያ ቤቶች።
⚠️ ተጨማሪ መረጃ፦
የጥገና ሥራው እንደተጠናቀቀ ኃይሉ ወዲያውኑ የሚመለስ ሲሆን፤ ደንበኞች በቆይታው ወቅት አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንድታደርጉ እና በትዕግስት እንድትጠብቁ ተጠይቋል።
📌 ለተጨማሪ መረጃ፦ በ905 ነፃ የጥሪ ማዕከል መደወል ይችላሉ።
Sponsored by
Surafel
7 months ago
ነፃነት ወርቅነህ እምሩ( 1974-2018)
ማስታወሻ፦ሐምሌ ወር ላይ 2017 ነፃነት ለተወዳጅ ሚድያ ደወለ፦
"....እዝራ። ታሪካችን እኮ መሰነድ አለበት።እኔም መረጃ እልካለሁ።" በማለት ነበር ነፃነት የስነዳ ሥራው አዎንታዊ እሳቤውን የገለፀው። እኛም መረጃ ማሰባሰብ ጀምረን ነበር። ነፂ ግን"... ደርሶኛል። አየዋለሁ እዝራችን ነበር የስንብት መልዕክቱ።
ዛሬ ጥር 8 2018 ዓ.ም የሰማነው ክፉ ዜና ግን ለመስማት ይከብዳል። ነፂ ነፍስህ በሰላም ትረፍ። እንደወደድከው ታሪክህን ሰንደናል።
ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን ፣ መዝገበ-አእምሮ ( የአማርኛ ኢንሳይክሎፒዲያ ) ፕሮጀክቱ ለአገር የሠሩ ሰዎችን ታሪክ እየሰነደ እንደሆነ ይታወቃል። ይህ ታሪክ በዲጂታል ሚድያዎች ፣በመፅሀፍ፣በድምፅ ትረካና በሌሎችም መንገዶች እየቀረበ እንደሆነ ይታወቃል።በተለይ ጉግል ላይ ታሪካቸው ሲፈለግ የማይገኝ ሰዎች አሁን የሙያ አበርክቷቸው በቀላሉ ኢንተርኔት ላይ በግልፅ ተቀምጦ ይገኛልደ ባለፉት 4 ዓመት ከ 5 ወር ጊዜ ውስጥ የ423 ሰዎችን የሕይወትና የሥራ ታሪክ ለመሰነድ የቻልን ሲሆን 600 ገፅ ባላቸው ሁለት የተለያዩ መፅሐፎች ላይም ታሪኮቹ ዘመን ተሻጋሪ ሆነው እንዲቀመጡ አድርገናል።
ከእነዚህ ውስጥ የሚድያ ሰዎችና የቴአትር ባለሙያዎች ይገኙበታል። አጠቃላይ 74 ከፍተኛ የሚድያ አመራሮች፣ 50 በላይ የፊልምና የቴአትር ባለሙያዎች ፣ሚኒስትሮች ፣ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የግል ሚድያ መሥራቾች፣ዋና አዘጋጆች እና መካከለኛ አመራሮች ተካተዋል። 35 ያህሉ በዋና ሥራ አስፈጻሚ ደረጃ ያሉ ሲሆን የሁሉም ታሪክ በተሟላ ደረጃ ለመሰነድ ተችሏል። የእነዚህን አመራሮች እና የሚድያ ሰዎች ታሪክ ሰንዶ ለአንባቢ ተደራሽ ማድረግ ፈታኝ ቢሆንም አሳክተነዋል። በዚህ ተግባራችንም ተጠናክረን እንቀጥላለን።
በዚህ ፅሑፍ የሙያ ታሪኩ የሚሰነድለት ጠንካራ ባለሙያ ነፃነት ወርቅነህ ነው። ዕዝራ እጅጉ እና ሣራ አህመድ ታሪኩን አጠናክረውታል።
#ትውልድና ልጅነት
የኪነ ጥበብ ባለሙያ ነፃነት ወርቅነህ እምሩ የካቲት 10 1974 ዓ.ም ከአባቱ ከአቶ ወርቅነህ እምሩ እና ከእናቱ ከወይዘሮ ምናለሸዋ ይፍሩ በአዲስ አበባ ከተማ በፖሊስ ሆስፒታል ተወለደ።ለቤተሰቡ አራተኛ ልጅ ሲሆን ሶስት ወንድሞች እና አንድ እህት በነበረው ቤተሰብ ውስጥ በኡራኤል ሰፈር እንዳደገ ይነገራል።
የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በአስፋው ወሰን የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የተማረ ሲሆን እስከ 7ኛ ክፍል ባለው የልጅነት እና የትምህርት ቤት ቆይታው ለኪነጥበብ የተለየ ፍቅር አልነበረውም። የ8ኛ ክፍል ተማሪ እያለ "የጉሊቷ እናቴ የሚል ቲያትር ላይ የሴት ገፀ-ባህሪይ ይዞ መተወኑ ይነገራል። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ምሥራቅ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከታትሏል።
#ወደኪነ -ጥበብ አለም የገባበት አጋጣሚ
የ16 አመት ልጅ ሳለ ከኡራኤል መርካቶ ድረስ በእግሩ እየተመላለሰ ዩኒቲ የቴአትር ክበብን እንደተቀላቀለ ቲያትር መስራት መጀመሩ ይነገራል። የዩኒቲ ክለብ መፍረስ ቀጣዩ የነፃነት መዳረሻ የሩሲያ ባህል ማዕከል ወይም ፑሽኪን አዳራሽ እንዲሆን አደረገው። በፑሽኪን ቆይታውም በግጥሞች በወጎች መሀል የሚተላለፉ የተመልካችን ቀልብ የሚይዙ የ30 ደቂቃ ድራማዎችን ሠርቷል።በፑሽኪን ቆይታው ፍሬሸ ማን የሚለውን ድርሰቱን በ40 ደቂቃ የሚያልቅ ድራማ አድርጎ ሠርቶት ነበር።በኃላም ቲያትሩን አሻሽሎ ከአዳነች ወ/ገብርኤል ጋር መስራቱ አይዘነጋመሰ። ነፃነት በአንድ በኩል ፍሬሽ ማንን ፑሽኪን እያሳየ" የመጨረሻ ሀጢያት" የሚል በቀበሌ አዳራሽ ውስጥ የተሰራ ቲያትርም አሳይቷል።
በፑሽኪን በነበረው ቆይታ ላይ አብረውት ከሰሩት ተዋናዮች መሀከል ኢሳያስ አስራት ስለነፃነት የትወና አቅም ይህን ብሏል።
"እኔ ስለ ነጺ እመሰክራለሁ።የሚሠራውን ገና ሲወጥነው ያውቀዋል።
ፑሽኪን (የሩሲያ ባህል ማዕከል) በነበርንበት ወቅት እኔም እርሱም ተውኔት እንጽፋለን፣እናዘጋጃለን፣እንተውናለን።ፉክክር ነበር በመሀላችን።
ነፂ ግን ይለያል። አድምቶ መሥራት እና በዚያው መጠንከር እና ግቡን መምታት ያውቅበታል" በማለት መስክሯል።
ነዋሪነቱን በካናዳ ያደረገው ገዛኸኝ መኮንን ሲናገር ፦ "...ለመጀመሪያ ጊዜ በፑሽኪን ማዕከል መድረክ በግጥም መሀል በሚያቀርባቸው አጫጭር ተውኔቶች ላይ ነበር extraordinary የሆነ ችሎታ እንዳለው ያስመሰከረው።
እኔ እና ወዳጄ ሚሊዮን አየለ በጋራ ጽፈን ባዘጋጀነው ፌስታል የተሰኘች የ 5 ደቂቃ ድራማ ላይ ካስት ስናደረገው ከሙናዬ መንበሩ ጋር እንዴት በልዩ ሁኔታ እንደተጫወተው አሁንም አይረሳኝም።
ከዚያ በኋላ በጣም በርካታ ፊልሞች ላይ በመተወን አቅሙን አሳይቷል " በማለት ምስክርነት ሰጥቷል።
#የነፃነት ኪነ ጥበባዊ አበርክቶዎች
በቲያትር ዘርፍ
ነፃነት ወርቅነህ "በይቅርታ ምሽት በማዘጋጃ ቲያትር ቤት ለመጀመሪያ ጊዜ በቲያትር ቤት ደረጃ የሰራው ሥራ ሲሆን በመቀጠልም በብሔራዊ ቲያትር "ካብ ለካብ" የሚባል ቲያትር ላይ "የትወና ብቃቱን አሳይቷል። የዳዊት እንዚራ፤ፍሬሽ ማን፤የጓሮ ጌታ ፤የብሩክታዊት ስጦታ የተባሉ ቲያትሮች የሰራ ሲሆን ፍሬሽ ማን የራሱ ድርሰት እና በህዝብ ዘንድም ከፍተኛ ተቀባይነት ያገኘበት ስራው ነው።
#በቴሌቪዥን ድራማ እና በሬዲዮ ድራማ
በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ሲተላለፍ በነበረው ስንቅ ፕሮግራም ላይ ባለቤትነቱ የአለልኝ መኳንንት እና የጥላሁን ዘውገ ፕሮግራም ላይ በድርሰት ፤ በአዘጋጅነት ፤ በዳይሬክተርነት እንዲሁም በተዋናይነት ሠርቷል። ጥላሁን ዘውገ ስለ ነፃነት ሲመሰክር ነፃነት ከትወና ባሻገር የማዘጋጀት ችሎታም ስለነበረው ድራማዎችን እንዲያዘጋጅ ዕድል እንሰጠው ነበር ብሏል።
በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳር ቴሌቪዥን በሚተላለፈው "መስኮት በተሰኘ የአምስት ደቂቃ ድራማዎች ላይ በበርካታ ድርሰቶች ላይ የነፃነትን አሻራ ማግኘት ይቻላል።
በሬዲዮ ድራማዎች ላይ በድርሰት በኢትዮጵያ ሬዲዮ እንዲሁም በfm 97.1 ተሳትፏል።
#የፊልሙ አለም
የመጀመሪያ ፊልሙ "የማይደረስበት" የሚለው ሲሆን ኪሳራ ላይ የጣለው ፊልም ሲሆን ከዛ በኃላ FBI1,2,3፤ የአንቺው ሌባ 1,2፤ Mr x ፤ባለቀለም ህልሞች፤ስለማይዘነጋ ውለታ፤ዕድል 20 የተሰኙ ፊልሞችን የሠራ ሲሆን የFBI 1,2,3 ፊልም ደራሲ እሱ ሲሆን፤በባለቀለም ህልሞች ላይ በዳይሬክቲንግ እንዲሁም በMr X ፊልም ላይ በድርሰት ተሳትፏል።በህዝብ ዘንድ በባለቀለም ህልሞች ፤ በአንቺው ሌባ እንዲሁም በFBI ፊልሞችየተለየ አድናቆት እና ተወዳጅነት ሊያገኝ ችሏል።
#ሌሎች ሥራዎች
ነፃነት ደራሲ ፤ተዋናይ ፤ዳይሬክተር ብቻ አልነበረም። ጎበዝ የቴሌቪዥን ፕሮግራም አቅራቢም ጭምር እንጂ በተለይ በኢቢኤስ ቴሌቪዥን በሚተላለፈው የቤተሰብ ጨዋታ በየፕሮግራሙ አዳዲስ ቃና እየጨመረ ለዓመታት ፕሮግራሙ በህዝብ ልብ ውስጥ እንደተወደደ እንዲሁም ሳይሰለች እንዲታይ አስችሎታል።
ከቴሌቪዥን ፕሮግራም አቅራቢነቱ በተጨማሪ የተለያዩ ማስታወቂያዎችን እንዲሁም መድረኮች መልዕክታቸውን ሳያጡ በሳቅ እንዲታጀቡ አድርጎ ማቅረብም ላይም የሚደርስበት የለም። በአጠቃላይ ነፃነት የዘርፈ ብዙ ሙያ ባለቤት ነበር ማለት ያስችላል።
#ልዩ ሰብዕና
ነፃነት ወርቅነህ ሌሎች ሲደሰቱ ከማንም በላይ ይደሰታል። በበርካታ ችግሮች ቢያልፍም ሳቅ ከምንም በላይ መድኃኒት ነው በሚለው አስተሳሰቡ ለዓመታት ዘልቋል። አብረውት ለሚሠሩ የኪነ -ጥበብ ባለሙያዎች ልዩ ክብር ያለው ነፃነት ለሰዎች በመድረስ የሚያምን በሰዎች የደስታና የሀዘን ጊዜም ቀድሞ የሚገኝ መሆኑን የቅርቦቹ ይመሰክራሉ።
#የትዳር ህይወት
ነፃነት ወርቅነህ፣ ከንፁህ ዘር በላይ ጋር ትዳር የመሠረተ ሲሆን የሦስት ልጆች አባት ነው። ልጆቹም የ18፤15 እና የ9 አመት ዕድሜ ሲኖራቸው የመጀመሪያ ልጁ ኦራገን ስቴት ዩኒቨርሲቲ ነፃ የትምህርት ዕድል አግኝቶ እየተማረ እንደሆነ፤ሁለተኛ ልጁ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መከታተል እንደጀመረች እንዲሁም የመጨረሻዋ ለፒያኖ ፍቅር እንዳለት ከወራት በፊት ገልፆ ነበር።
ነፃነት ወርቅነህ አርብ ጥር 8 2018 44 አመቱን ሊይዝ 30 ቀናት ሲቀረው ከዚህ አለም ድካም አርፏል።
ማስታወሻ፦ሐምሌ ወር ላይ 2017 ነፃነት ለተወዳጅ ሚድያ ደወለ፦
"....እዝራ። ታሪካችን እኮ መሰነድ አለበት።እኔም መረጃ እልካለሁ።" በማለት ነበር ነፃነት የስነዳ ሥራው አዎንታዊ እሳቤውን የገለፀው። እኛም መረጃ ማሰባሰብ ጀምረን ነበር። ነፂ ግን"... ደርሶኛል። አየዋለሁ እዝራችን ነበር የስንብት መልዕክቱ።
ዛሬ ጥር 8 2018 ዓ.ም የሰማነው ክፉ ዜና ግን ለመስማት ይከብዳል። ነፂ ነፍስህ በሰላም ትረፍ። እንደወደድከው ታሪክህን ሰንደናል።
ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን ፣ መዝገበ-አእምሮ ( የአማርኛ ኢንሳይክሎፒዲያ ) ፕሮጀክቱ ለአገር የሠሩ ሰዎችን ታሪክ እየሰነደ እንደሆነ ይታወቃል። ይህ ታሪክ በዲጂታል ሚድያዎች ፣በመፅሀፍ፣በድምፅ ትረካና በሌሎችም መንገዶች እየቀረበ እንደሆነ ይታወቃል።በተለይ ጉግል ላይ ታሪካቸው ሲፈለግ የማይገኝ ሰዎች አሁን የሙያ አበርክቷቸው በቀላሉ ኢንተርኔት ላይ በግልፅ ተቀምጦ ይገኛልደ ባለፉት 4 ዓመት ከ 5 ወር ጊዜ ውስጥ የ423 ሰዎችን የሕይወትና የሥራ ታሪክ ለመሰነድ የቻልን ሲሆን 600 ገፅ ባላቸው ሁለት የተለያዩ መፅሐፎች ላይም ታሪኮቹ ዘመን ተሻጋሪ ሆነው እንዲቀመጡ አድርገናል።
ከእነዚህ ውስጥ የሚድያ ሰዎችና የቴአትር ባለሙያዎች ይገኙበታል። አጠቃላይ 74 ከፍተኛ የሚድያ አመራሮች፣ 50 በላይ የፊልምና የቴአትር ባለሙያዎች ፣ሚኒስትሮች ፣ሚኒስትር ዴኤታዎች፣ የግል ሚድያ መሥራቾች፣ዋና አዘጋጆች እና መካከለኛ አመራሮች ተካተዋል። 35 ያህሉ በዋና ሥራ አስፈጻሚ ደረጃ ያሉ ሲሆን የሁሉም ታሪክ በተሟላ ደረጃ ለመሰነድ ተችሏል። የእነዚህን አመራሮች እና የሚድያ ሰዎች ታሪክ ሰንዶ ለአንባቢ ተደራሽ ማድረግ ፈታኝ ቢሆንም አሳክተነዋል። በዚህ ተግባራችንም ተጠናክረን እንቀጥላለን።
በዚህ ፅሑፍ የሙያ ታሪኩ የሚሰነድለት ጠንካራ ባለሙያ ነፃነት ወርቅነህ ነው። ዕዝራ እጅጉ እና ሣራ አህመድ ታሪኩን አጠናክረውታል።
#ትውልድና ልጅነት
የኪነ ጥበብ ባለሙያ ነፃነት ወርቅነህ እምሩ የካቲት 10 1974 ዓ.ም ከአባቱ ከአቶ ወርቅነህ እምሩ እና ከእናቱ ከወይዘሮ ምናለሸዋ ይፍሩ በአዲስ አበባ ከተማ በፖሊስ ሆስፒታል ተወለደ።ለቤተሰቡ አራተኛ ልጅ ሲሆን ሶስት ወንድሞች እና አንድ እህት በነበረው ቤተሰብ ውስጥ በኡራኤል ሰፈር እንዳደገ ይነገራል።
የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በአስፋው ወሰን የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የተማረ ሲሆን እስከ 7ኛ ክፍል ባለው የልጅነት እና የትምህርት ቤት ቆይታው ለኪነጥበብ የተለየ ፍቅር አልነበረውም። የ8ኛ ክፍል ተማሪ እያለ "የጉሊቷ እናቴ የሚል ቲያትር ላይ የሴት ገፀ-ባህሪይ ይዞ መተወኑ ይነገራል። የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ምሥራቅ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከታትሏል።
#ወደኪነ -ጥበብ አለም የገባበት አጋጣሚ
የ16 አመት ልጅ ሳለ ከኡራኤል መርካቶ ድረስ በእግሩ እየተመላለሰ ዩኒቲ የቴአትር ክበብን እንደተቀላቀለ ቲያትር መስራት መጀመሩ ይነገራል። የዩኒቲ ክለብ መፍረስ ቀጣዩ የነፃነት መዳረሻ የሩሲያ ባህል ማዕከል ወይም ፑሽኪን አዳራሽ እንዲሆን አደረገው። በፑሽኪን ቆይታውም በግጥሞች በወጎች መሀል የሚተላለፉ የተመልካችን ቀልብ የሚይዙ የ30 ደቂቃ ድራማዎችን ሠርቷል።በፑሽኪን ቆይታው ፍሬሸ ማን የሚለውን ድርሰቱን በ40 ደቂቃ የሚያልቅ ድራማ አድርጎ ሠርቶት ነበር።በኃላም ቲያትሩን አሻሽሎ ከአዳነች ወ/ገብርኤል ጋር መስራቱ አይዘነጋመሰ። ነፃነት በአንድ በኩል ፍሬሽ ማንን ፑሽኪን እያሳየ" የመጨረሻ ሀጢያት" የሚል በቀበሌ አዳራሽ ውስጥ የተሰራ ቲያትርም አሳይቷል።
በፑሽኪን በነበረው ቆይታ ላይ አብረውት ከሰሩት ተዋናዮች መሀከል ኢሳያስ አስራት ስለነፃነት የትወና አቅም ይህን ብሏል።
"እኔ ስለ ነጺ እመሰክራለሁ።የሚሠራውን ገና ሲወጥነው ያውቀዋል።
ፑሽኪን (የሩሲያ ባህል ማዕከል) በነበርንበት ወቅት እኔም እርሱም ተውኔት እንጽፋለን፣እናዘጋጃለን፣እንተውናለን።ፉክክር ነበር በመሀላችን።
ነፂ ግን ይለያል። አድምቶ መሥራት እና በዚያው መጠንከር እና ግቡን መምታት ያውቅበታል" በማለት መስክሯል።
ነዋሪነቱን በካናዳ ያደረገው ገዛኸኝ መኮንን ሲናገር ፦ "...ለመጀመሪያ ጊዜ በፑሽኪን ማዕከል መድረክ በግጥም መሀል በሚያቀርባቸው አጫጭር ተውኔቶች ላይ ነበር extraordinary የሆነ ችሎታ እንዳለው ያስመሰከረው።
እኔ እና ወዳጄ ሚሊዮን አየለ በጋራ ጽፈን ባዘጋጀነው ፌስታል የተሰኘች የ 5 ደቂቃ ድራማ ላይ ካስት ስናደረገው ከሙናዬ መንበሩ ጋር እንዴት በልዩ ሁኔታ እንደተጫወተው አሁንም አይረሳኝም።
ከዚያ በኋላ በጣም በርካታ ፊልሞች ላይ በመተወን አቅሙን አሳይቷል " በማለት ምስክርነት ሰጥቷል።
#የነፃነት ኪነ ጥበባዊ አበርክቶዎች
በቲያትር ዘርፍ
ነፃነት ወርቅነህ "በይቅርታ ምሽት በማዘጋጃ ቲያትር ቤት ለመጀመሪያ ጊዜ በቲያትር ቤት ደረጃ የሰራው ሥራ ሲሆን በመቀጠልም በብሔራዊ ቲያትር "ካብ ለካብ" የሚባል ቲያትር ላይ "የትወና ብቃቱን አሳይቷል። የዳዊት እንዚራ፤ፍሬሽ ማን፤የጓሮ ጌታ ፤የብሩክታዊት ስጦታ የተባሉ ቲያትሮች የሰራ ሲሆን ፍሬሽ ማን የራሱ ድርሰት እና በህዝብ ዘንድም ከፍተኛ ተቀባይነት ያገኘበት ስራው ነው።
#በቴሌቪዥን ድራማ እና በሬዲዮ ድራማ
በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ሲተላለፍ በነበረው ስንቅ ፕሮግራም ላይ ባለቤትነቱ የአለልኝ መኳንንት እና የጥላሁን ዘውገ ፕሮግራም ላይ በድርሰት ፤ በአዘጋጅነት ፤ በዳይሬክተርነት እንዲሁም በተዋናይነት ሠርቷል። ጥላሁን ዘውገ ስለ ነፃነት ሲመሰክር ነፃነት ከትወና ባሻገር የማዘጋጀት ችሎታም ስለነበረው ድራማዎችን እንዲያዘጋጅ ዕድል እንሰጠው ነበር ብሏል።
በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳር ቴሌቪዥን በሚተላለፈው "መስኮት በተሰኘ የአምስት ደቂቃ ድራማዎች ላይ በበርካታ ድርሰቶች ላይ የነፃነትን አሻራ ማግኘት ይቻላል።
በሬዲዮ ድራማዎች ላይ በድርሰት በኢትዮጵያ ሬዲዮ እንዲሁም በfm 97.1 ተሳትፏል።
#የፊልሙ አለም
የመጀመሪያ ፊልሙ "የማይደረስበት" የሚለው ሲሆን ኪሳራ ላይ የጣለው ፊልም ሲሆን ከዛ በኃላ FBI1,2,3፤ የአንቺው ሌባ 1,2፤ Mr x ፤ባለቀለም ህልሞች፤ስለማይዘነጋ ውለታ፤ዕድል 20 የተሰኙ ፊልሞችን የሠራ ሲሆን የFBI 1,2,3 ፊልም ደራሲ እሱ ሲሆን፤በባለቀለም ህልሞች ላይ በዳይሬክቲንግ እንዲሁም በMr X ፊልም ላይ በድርሰት ተሳትፏል።በህዝብ ዘንድ በባለቀለም ህልሞች ፤ በአንቺው ሌባ እንዲሁም በFBI ፊልሞችየተለየ አድናቆት እና ተወዳጅነት ሊያገኝ ችሏል።
#ሌሎች ሥራዎች
ነፃነት ደራሲ ፤ተዋናይ ፤ዳይሬክተር ብቻ አልነበረም። ጎበዝ የቴሌቪዥን ፕሮግራም አቅራቢም ጭምር እንጂ በተለይ በኢቢኤስ ቴሌቪዥን በሚተላለፈው የቤተሰብ ጨዋታ በየፕሮግራሙ አዳዲስ ቃና እየጨመረ ለዓመታት ፕሮግራሙ በህዝብ ልብ ውስጥ እንደተወደደ እንዲሁም ሳይሰለች እንዲታይ አስችሎታል።
ከቴሌቪዥን ፕሮግራም አቅራቢነቱ በተጨማሪ የተለያዩ ማስታወቂያዎችን እንዲሁም መድረኮች መልዕክታቸውን ሳያጡ በሳቅ እንዲታጀቡ አድርጎ ማቅረብም ላይም የሚደርስበት የለም። በአጠቃላይ ነፃነት የዘርፈ ብዙ ሙያ ባለቤት ነበር ማለት ያስችላል።
#ልዩ ሰብዕና
ነፃነት ወርቅነህ ሌሎች ሲደሰቱ ከማንም በላይ ይደሰታል። በበርካታ ችግሮች ቢያልፍም ሳቅ ከምንም በላይ መድኃኒት ነው በሚለው አስተሳሰቡ ለዓመታት ዘልቋል። አብረውት ለሚሠሩ የኪነ -ጥበብ ባለሙያዎች ልዩ ክብር ያለው ነፃነት ለሰዎች በመድረስ የሚያምን በሰዎች የደስታና የሀዘን ጊዜም ቀድሞ የሚገኝ መሆኑን የቅርቦቹ ይመሰክራሉ።
#የትዳር ህይወት
ነፃነት ወርቅነህ፣ ከንፁህ ዘር በላይ ጋር ትዳር የመሠረተ ሲሆን የሦስት ልጆች አባት ነው። ልጆቹም የ18፤15 እና የ9 አመት ዕድሜ ሲኖራቸው የመጀመሪያ ልጁ ኦራገን ስቴት ዩኒቨርሲቲ ነፃ የትምህርት ዕድል አግኝቶ እየተማረ እንደሆነ፤ሁለተኛ ልጁ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መከታተል እንደጀመረች እንዲሁም የመጨረሻዋ ለፒያኖ ፍቅር እንዳለት ከወራት በፊት ገልፆ ነበር።
ነፃነት ወርቅነህ አርብ ጥር 8 2018 44 አመቱን ሊይዝ 30 ቀናት ሲቀረው ከዚህ አለም ድካም አርፏል።
7 months ago
የአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ የህይወት ታሪክ (በአጭሩ)
#ethiopia | እዚህ አዲስ አበባ ኡራኤል አካባቢ በ1975 አመተ ምህረት ተወልዶ ያደገው ነጻነት ገና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ እያለ የህይወት ጥሪውን ለይቶ በማወቅ ለሚወደው የትያትር እና ጥበብ ራሱን የሰጠ እና በዚህም ለከፍተኛ ደረጃ የደረሰ አርቲስት ነበር፡፡
ተዋናይ፣ ኮሜዲያን፣ የቴሌቭዥን ፕሮግራም አዘጋጅና አቅራቢ አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ በኢትዮጵያ የፊልም እና የቴሌቭዥን ታሪክ ውስጥ የራሱን ልዩ የሆነ የአቀራረብ ስልት እና የትወና ጥበብ በማሳየት የሚታወቅ ባለሙያ ነበር።
ገና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ ሆኖ የራሱን ትያትር በመድረስ እና ሴት ገጸ ባህሪን ወከሎ በመተውን ጭምር ተሰጣኦውን ያሳየው አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ይህን ችሎታውን በጠዋት የተረዱት የአማርኛ መምህሩ ቲቸር ተሻለ ካበረታቱት በኋላ በቲያትር ሙያ እንደገፋበት በተለያዩ መድረኮች ሲናገር አድምጠነዋል፡፡
በዩኒቨርስቲ የትያትር ክፍል ቆይታውም ከመምህራኑ ልዩ ድጋፍና አድናቆት የሚቸረው የያኔው ወጣት አርቲስት ነጻነት እስከ እለተ ሞቱ ድረስ ሙያውን ለማሻሻል የሚጥር ድንቅ አርቲስት እንደሆነ የሙያ አጋሮቹ ይመሰከራሉ፡፡
* የኪነ-ጥበብ አጀማመር ሲናገር እንደሚሰማው ነፃነት ወደ ጥበቡ ዓለም የገባው ገና በወጣትነቱ ሲሆን፣ በተለይም በኮሜዲ ስራዎቹ የብዙዎችን ትኩረት መሳብ ችሏል። ከሰራቸው ስራዎች መካከል ፍሬሽ ማን፤ ያንቺው ሌባ፤ ኤፍቢአይ፤ ባለቀለም ህልሞች ይጠቀሳሉ””
* ነፃነት በተለይ የቴሌቭዥን ኢንዱስትሪን ከተቀላቀለ በኋላ ስራዎቹ በኢቢኤስ (EBS) ቴሌቭዥን ላይ "የቤተሰብ ጨዋታ" የተሰኘውን እጅግ ተወዳጅ ፕሮግራም ከባልደረቦቹ ጋር በመሆን ሲያዘጋጅ እና ሲያቀርብ ቆይቷል። ይህ የቤተሰብ ጨዋታ ፕሮግራም በተለይ ከፍተኛ የህዝብ ተቀባይነት ያስገኘለት ሲሆን ከህጻን እስከ አዋቂ የፕሮግራሙ አድናቂ ብቻ ሳይሆን በግንባር እና በየቤቱ ተሳታፊ የሆነበት ነው፡፡
ነጻነት በጥያቄ እና መልሶች አጋጣሚ ድንገት የሚፈጥራቸው ቀልዶች በእጀጉ ሳቅን የሚያጭሩ ናቸው፡፡
ይህ ፕሮግራም በኢትዮጵያውያን ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነት እንዲኖረው የእርሱ ጨዋነት የተሞላበት አቀራረብ እና ቀልድ ትልቅ ድርሻ ነበረው።
ሌላው ቀርቶ በተለየ የንባብ አቀራረብ የሚሰራቸው ማስታወቂያዎች በሌሎች ያልታዩ ልዩ መታወቂዎቹ ነበሩ።
ነጻነት በስብዕና በስራ ባልደረቦቹ ዘንድ ተውዳጅ ሲሆን በትህትናው፣ ለስራ ባለው ትጋት እና ሁልጊዜም ሰውን ለማስደሰት ባለው ዝግጁነት የሚወደድ እንደሆነ መላው የኢቢኤስ የስራ ባልደረቦቹ ይመሰክሩለታል።
#ethiopia | እዚህ አዲስ አበባ ኡራኤል አካባቢ በ1975 አመተ ምህረት ተወልዶ ያደገው ነጻነት ገና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ እያለ የህይወት ጥሪውን ለይቶ በማወቅ ለሚወደው የትያትር እና ጥበብ ራሱን የሰጠ እና በዚህም ለከፍተኛ ደረጃ የደረሰ አርቲስት ነበር፡፡
ተዋናይ፣ ኮሜዲያን፣ የቴሌቭዥን ፕሮግራም አዘጋጅና አቅራቢ አርቲስት ነፃነት ወርቅነህ በኢትዮጵያ የፊልም እና የቴሌቭዥን ታሪክ ውስጥ የራሱን ልዩ የሆነ የአቀራረብ ስልት እና የትወና ጥበብ በማሳየት የሚታወቅ ባለሙያ ነበር።
ገና የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ ሆኖ የራሱን ትያትር በመድረስ እና ሴት ገጸ ባህሪን ወከሎ በመተውን ጭምር ተሰጣኦውን ያሳየው አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ይህን ችሎታውን በጠዋት የተረዱት የአማርኛ መምህሩ ቲቸር ተሻለ ካበረታቱት በኋላ በቲያትር ሙያ እንደገፋበት በተለያዩ መድረኮች ሲናገር አድምጠነዋል፡፡
በዩኒቨርስቲ የትያትር ክፍል ቆይታውም ከመምህራኑ ልዩ ድጋፍና አድናቆት የሚቸረው የያኔው ወጣት አርቲስት ነጻነት እስከ እለተ ሞቱ ድረስ ሙያውን ለማሻሻል የሚጥር ድንቅ አርቲስት እንደሆነ የሙያ አጋሮቹ ይመሰከራሉ፡፡
* የኪነ-ጥበብ አጀማመር ሲናገር እንደሚሰማው ነፃነት ወደ ጥበቡ ዓለም የገባው ገና በወጣትነቱ ሲሆን፣ በተለይም በኮሜዲ ስራዎቹ የብዙዎችን ትኩረት መሳብ ችሏል። ከሰራቸው ስራዎች መካከል ፍሬሽ ማን፤ ያንቺው ሌባ፤ ኤፍቢአይ፤ ባለቀለም ህልሞች ይጠቀሳሉ””
* ነፃነት በተለይ የቴሌቭዥን ኢንዱስትሪን ከተቀላቀለ በኋላ ስራዎቹ በኢቢኤስ (EBS) ቴሌቭዥን ላይ "የቤተሰብ ጨዋታ" የተሰኘውን እጅግ ተወዳጅ ፕሮግራም ከባልደረቦቹ ጋር በመሆን ሲያዘጋጅ እና ሲያቀርብ ቆይቷል። ይህ የቤተሰብ ጨዋታ ፕሮግራም በተለይ ከፍተኛ የህዝብ ተቀባይነት ያስገኘለት ሲሆን ከህጻን እስከ አዋቂ የፕሮግራሙ አድናቂ ብቻ ሳይሆን በግንባር እና በየቤቱ ተሳታፊ የሆነበት ነው፡፡
ነጻነት በጥያቄ እና መልሶች አጋጣሚ ድንገት የሚፈጥራቸው ቀልዶች በእጀጉ ሳቅን የሚያጭሩ ናቸው፡፡
ይህ ፕሮግራም በኢትዮጵያውያን ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነት እንዲኖረው የእርሱ ጨዋነት የተሞላበት አቀራረብ እና ቀልድ ትልቅ ድርሻ ነበረው።
ሌላው ቀርቶ በተለየ የንባብ አቀራረብ የሚሰራቸው ማስታወቂያዎች በሌሎች ያልታዩ ልዩ መታወቂዎቹ ነበሩ።
ነጻነት በስብዕና በስራ ባልደረቦቹ ዘንድ ተውዳጅ ሲሆን በትህትናው፣ ለስራ ባለው ትጋት እና ሁልጊዜም ሰውን ለማስደሰት ባለው ዝግጁነት የሚወደድ እንደሆነ መላው የኢቢኤስ የስራ ባልደረቦቹ ይመሰክሩለታል።
7 months ago
በአዲስ አበባ አንዳንድ መንገዶች ላይ ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድ ተከለከለ
የአዲስ አበባ ፖሊስ በከተማዋ እየተከናወነ ያለውን የኮሪደር ልማትና የመንገድ ግንባታ ስራ ለማፋጠን እንዲቻል፣ በተወሰኑ መስመሮች ላይ ተሽከርካሪዎችን አቁሞ መሄድ (Parking) ሙሉ በሙሉ መከልከሉን አስታውቋል።
📍 ክልከላው የተጣለባቸው ዋና ዋና መስመሮች፦
ከቅዱስ ኡራኤል — በአትላስ ሆቴል (ኤድሞል) በኩል እስከ ቦሌ ብራስ።
በአደይ አበባ ስታዲየም ዙሪያ ያሉ መንገዶች።
🚧 የክልከላው ምክንያት፦
በእነዚህ ቀጠናዎች የሚቆሙ ተሽከርካሪዎች በግንባታው ሂደት ላይ እንቅፋት እየፈጠሩ በመሆኑና የልማት ስራው የሚጠቀማቸው ተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ እንዳይገደብ ለማድረግ ነው።
⚠️ ለአሽከርካሪዎች የተላለፈ ጥብቅ ማሳሰቢያ፦
ክልከላው ከዛሬ ጥር 04 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ሆኗል።
በስራው ላይ ከተሰማሩ ተሽከርካሪዎች ውጭ ማንኛውም የግልም ሆነ የህዝብ ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድ ለአጭርም ሆነ ለረጅም ሰዓት የተከለከለ ነው።
አሽከርካሪዎች አማራጭ የመኪና ማቆሚያ ቦታዎችን በመጠቀም ከአላስፈላጊ ቅጣትና እንግልት ራሳቸውን እንዲጠብቁ ፖሊስ አሳስቧል።
seledadotio
seledadotio
የአዲስ አበባ ፖሊስ በከተማዋ እየተከናወነ ያለውን የኮሪደር ልማትና የመንገድ ግንባታ ስራ ለማፋጠን እንዲቻል፣ በተወሰኑ መስመሮች ላይ ተሽከርካሪዎችን አቁሞ መሄድ (Parking) ሙሉ በሙሉ መከልከሉን አስታውቋል።
📍 ክልከላው የተጣለባቸው ዋና ዋና መስመሮች፦
ከቅዱስ ኡራኤል — በአትላስ ሆቴል (ኤድሞል) በኩል እስከ ቦሌ ብራስ።
በአደይ አበባ ስታዲየም ዙሪያ ያሉ መንገዶች።
🚧 የክልከላው ምክንያት፦
በእነዚህ ቀጠናዎች የሚቆሙ ተሽከርካሪዎች በግንባታው ሂደት ላይ እንቅፋት እየፈጠሩ በመሆኑና የልማት ስራው የሚጠቀማቸው ተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ እንዳይገደብ ለማድረግ ነው።
⚠️ ለአሽከርካሪዎች የተላለፈ ጥብቅ ማሳሰቢያ፦
ክልከላው ከዛሬ ጥር 04 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ሆኗል።
በስራው ላይ ከተሰማሩ ተሽከርካሪዎች ውጭ ማንኛውም የግልም ሆነ የህዝብ ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድ ለአጭርም ሆነ ለረጅም ሰዓት የተከለከለ ነው።
አሽከርካሪዎች አማራጭ የመኪና ማቆሚያ ቦታዎችን በመጠቀም ከአላስፈላጊ ቅጣትና እንግልት ራሳቸውን እንዲጠብቁ ፖሊስ አሳስቧል።
seledadotio
seledadotio
7 months ago
በአዲስ አበባ አንዳንድ መንገዶች ላይ ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድ ተከለከለ
የአዲስ አበባ ፖሊስ በከተማዋ እየተከናወነ ያለውን የኮሪደር ልማትና የመንገድ ግንባታ ስራ ለማፋጠን እንዲቻል፣ በተወሰኑ መስመሮች ላይ ተሽከርካሪዎችን አቁሞ መሄድ (Parking) ሙሉ በሙሉ መከልከሉን አስታውቋል።
📍 ክልከላው የተጣለባቸው ዋና ዋና መስመሮች፦
ከቅዱስ ኡራኤል — በአትላስ ሆቴል (ኤድሞል) በኩል እስከ ቦሌ ብራስ።
በአደይ አበባ ስታዲየም ዙሪያ ያሉ መንገዶች።
🚧 የክልከላው ምክንያት፦
በእነዚህ ቀጠናዎች የሚቆሙ ተሽከርካሪዎች በግንባታው ሂደት ላይ እንቅፋት እየፈጠሩ በመሆኑና የልማት ስራው የሚጠቀማቸው ተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ እንዳይገደብ ለማድረግ ነው።
⚠️ ለአሽከርካሪዎች የተላለፈ ጥብቅ ማሳሰቢያ፦
ክልከላው ከዛሬ ጥር 04 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ሆኗል።
በስራው ላይ ከተሰማሩ ተሽከርካሪዎች ውጭ ማንኛውም የግልም ሆነ የህዝብ ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድ ለአጭርም ሆነ ለረጅም ሰዓት የተከለከለ ነው።
አሽከርካሪዎች አማራጭ የመኪና ማቆሚያ ቦታዎችን በመጠቀም ከአላስፈላጊ ቅጣትና እንግልት ራሳቸውን እንዲጠብቁ ፖሊስ አሳስቧል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ በከተማዋ እየተከናወነ ያለውን የኮሪደር ልማትና የመንገድ ግንባታ ስራ ለማፋጠን እንዲቻል፣ በተወሰኑ መስመሮች ላይ ተሽከርካሪዎችን አቁሞ መሄድ (Parking) ሙሉ በሙሉ መከልከሉን አስታውቋል።
📍 ክልከላው የተጣለባቸው ዋና ዋና መስመሮች፦
ከቅዱስ ኡራኤል — በአትላስ ሆቴል (ኤድሞል) በኩል እስከ ቦሌ ብራስ።
በአደይ አበባ ስታዲየም ዙሪያ ያሉ መንገዶች።
🚧 የክልከላው ምክንያት፦
በእነዚህ ቀጠናዎች የሚቆሙ ተሽከርካሪዎች በግንባታው ሂደት ላይ እንቅፋት እየፈጠሩ በመሆኑና የልማት ስራው የሚጠቀማቸው ተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ እንዳይገደብ ለማድረግ ነው።
⚠️ ለአሽከርካሪዎች የተላለፈ ጥብቅ ማሳሰቢያ፦
ክልከላው ከዛሬ ጥር 04 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ሆኗል።
በስራው ላይ ከተሰማሩ ተሽከርካሪዎች ውጭ ማንኛውም የግልም ሆነ የህዝብ ተሽከርካሪ አቁሞ መሄድ ለአጭርም ሆነ ለረጅም ሰዓት የተከለከለ ነው።
አሽከርካሪዎች አማራጭ የመኪና ማቆሚያ ቦታዎችን በመጠቀም ከአላስፈላጊ ቅጣትና እንግልት ራሳቸውን እንዲጠብቁ ፖሊስ አሳስቧል።
Sponsored by
Surafel
7 months ago
የመንገድ ግንባታ በሚደረግባቸው ቦታዎች ተሽከርካሪዎችን አቁሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ የኮሪደር ልማትና የመንገድ ግንባታ በሚደረግባቸው ከቅዱስ ኡራኤል፣ በአትላስ ሆቴል ኤድሞል እስከ ቦሌ ብራስ ድረስ፣ እንዲሁም አደይ አበባ ስታዲየም፣ አካባቢዎች የሚቆሙ ተሽከርካሪዎች በመንገድ ስራው ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ እያሳደሩ በመሆኑ ከዛሬ ጥር 04 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ በተጠቀሱት አካባቢዎች ላይ የግንባታ ስራውን ከሚያከናውኑት ተሽከርካሪዎች በስተቀር ለአጭርም ሆነ ለረጅም ሰዓት ተሽከርካሪን አቁሞ መሄድ ፈፅሞ የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ያሳስባል፡፡
Addis Ababa police
የአዲስ አበባ ከተማ የኮሪደር ልማትና የመንገድ ግንባታ በሚደረግባቸው ከቅዱስ ኡራኤል፣ በአትላስ ሆቴል ኤድሞል እስከ ቦሌ ብራስ ድረስ፣ እንዲሁም አደይ አበባ ስታዲየም፣ አካባቢዎች የሚቆሙ ተሽከርካሪዎች በመንገድ ስራው ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ እያሳደሩ በመሆኑ ከዛሬ ጥር 04 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ በተጠቀሱት አካባቢዎች ላይ የግንባታ ስራውን ከሚያከናውኑት ተሽከርካሪዎች በስተቀር ለአጭርም ሆነ ለረጅም ሰዓት ተሽከርካሪን አቁሞ መሄድ ፈፅሞ የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ያሳስባል፡፡
Addis Ababa police
Comments