አስቸኳይ የጠፋ ሰው ፍለጋ 🙏
* ስለ እናቱ ብላችሁ ...
#ethiopia | የአንድ እናት ጭንቀትና የልጅ ናፍቆት ከባድ ነው። አመልካች አበባ በርሄ ልጃቸው ሲሳይ ደበላ ከሚያዝያ 05 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስካሁን ድረስ ወደ ቤቱ ባለመመለሱ፣ በከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ ሆነው እገዛችንን ይሻሉ።
የጠፋው ሰው መረጃ፦
ስም፦ ሲሳይ ደበላ ዲሳሳ
ዕድሜ፦ 42 ዓመት
ቁመት፦ 1.78 ሜትር
መልክ፦ ቀይ ዳማ
ልዩ መለዮ፦ ጥርሱ ሸረፍ ያለ፣ ፀጉሩ ገባ ያለ (ባለ ራሰ በራነት ምልክት ያለው)
የመጨረሻ የታየበት ቦታ፦ አዲስ አበባ፣ ኡራኤል ቅዱስ ዑራኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ
የመኖሪያ አድራሻ ÷ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ፣
ወረዳ 09፣ የቤት ቁጥር 145 ነው
ይህንን ሰው ያያችሁ ወይም ያለበትን የምታውቁ ወገኖች በነጻነት በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል እናትየው የልጃቸውን አድራሻ እንዲያገኙ እንድትተባበሩ በትህትና እንጠይቃለን፦
📱 0912954521
📱 0910099879
📱 0947793635
የጠፋ ሰው ፍለጋ ውጤታማ የሚሆነው መረጃው ለብዙ ሰዎች ሲደርስ ነው። ይህንን መረጃ #share በማድረግ ለአንዲት እናት እፎይታን እንድንሰጥ መንፈሳዊና ሰብዓዊ ጥሪዬን አቀርባለሁ።
#የጠፋሰው #ፍለጋ #አዲስአበባ #ኡራኤል #ሰብዓዊነት #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #missingperson #addisababa
* ስለ እናቱ ብላችሁ ...
#ethiopia | የአንድ እናት ጭንቀትና የልጅ ናፍቆት ከባድ ነው። አመልካች አበባ በርሄ ልጃቸው ሲሳይ ደበላ ከሚያዝያ 05 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ እስካሁን ድረስ ወደ ቤቱ ባለመመለሱ፣ በከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ ሆነው እገዛችንን ይሻሉ።
የጠፋው ሰው መረጃ፦
ስም፦ ሲሳይ ደበላ ዲሳሳ
ዕድሜ፦ 42 ዓመት
ቁመት፦ 1.78 ሜትር
መልክ፦ ቀይ ዳማ
ልዩ መለዮ፦ ጥርሱ ሸረፍ ያለ፣ ፀጉሩ ገባ ያለ (ባለ ራሰ በራነት ምልክት ያለው)
የመጨረሻ የታየበት ቦታ፦ አዲስ አበባ፣ ኡራኤል ቅዱስ ዑራኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ
የመኖሪያ አድራሻ ÷ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ፣
ወረዳ 09፣ የቤት ቁጥር 145 ነው
ይህንን ሰው ያያችሁ ወይም ያለበትን የምታውቁ ወገኖች በነጻነት በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል እናትየው የልጃቸውን አድራሻ እንዲያገኙ እንድትተባበሩ በትህትና እንጠይቃለን፦
📱 0912954521
📱 0910099879
📱 0947793635
የጠፋ ሰው ፍለጋ ውጤታማ የሚሆነው መረጃው ለብዙ ሰዎች ሲደርስ ነው። ይህንን መረጃ #share በማድረግ ለአንዲት እናት እፎይታን እንድንሰጥ መንፈሳዊና ሰብዓዊ ጥሪዬን አቀርባለሁ።
#የጠፋሰው #ፍለጋ #አዲስአበባ #ኡራኤል #ሰብዓዊነት #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #missingperson #addisababa
5 months ago