16 days ago
አዲስ አበባ እና ባኩ የእህትማማች ከተሞች ስምምነት ተፈራረሙ
#ethiopia | አዲስ አበባ እና ባኩ የእህትማማች ከተሞች ስምምነት ተፈራርመዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ ጋር የተፈረመው ስምምነት፤ በከተማ ልማት፣ በአገልግሎት ዲጂታላይዜሽን፣ በቤት ልማት፣ በቱሪዝም (ስፖርት ቱሪዝምን) ጨምሮ በሁለቱ ህዝቦች መካከል የባህልና የታሪክ ልውውጥን የሚያጠናክር መሆኑን አመልክተዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | አዲስ አበባ እና ባኩ የእህትማማች ከተሞች ስምምነት ተፈራርመዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ ጋር የተፈረመው ስምምነት፤ በከተማ ልማት፣ በአገልግሎት ዲጂታላይዜሽን፣ በቤት ልማት፣ በቱሪዝም (ስፖርት ቱሪዝምን) ጨምሮ በሁለቱ ህዝቦች መካከል የባህልና የታሪክ ልውውጥን የሚያጠናክር መሆኑን አመልክተዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
16 days ago
አዲስ አበባ እና ባኩ የእህትማማች ከተሞች ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ እና የአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ የእህትማማች ከተሞች ስምምነት ተፈራርመዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት፥ ስምምነቱ የሁለቱን ሀገራት ህዝቦች የባህልና የታሪክ ልውውጥ የሚያጠናክር ነው፡፡
በተጨማሪም በከተማ ልማት፣ በአገልግሎት ዲጂታላይዜሽን፣ በቤት ልማት፣ የስፖርት ቱሪዝምን ጨምሮ በቱሪዝም ልማት የሁለቱን ከተሞች ትብብር ያጠናክራል ነው ያሉት፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ እና የአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ የእህትማማች ከተሞች ስምምነት ተፈራርመዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት፥ ስምምነቱ የሁለቱን ሀገራት ህዝቦች የባህልና የታሪክ ልውውጥ የሚያጠናክር ነው፡፡
በተጨማሪም በከተማ ልማት፣ በአገልግሎት ዲጂታላይዜሽን፣ በቤት ልማት፣ የስፖርት ቱሪዝምን ጨምሮ በቱሪዝም ልማት የሁለቱን ከተሞች ትብብር ያጠናክራል ነው ያሉት፡፡
16 days ago
አዲስ አበባ እና ባኩ የእህትማማች ከተሞች ስምምነት ተፈራረሙ
************
አዲስ አበባ እና የአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ የእህትማማች ከተሞች (Sister Cities) ስምምነት ተፈራርመዋል።
ስምምነቱ በከተማ ልማት፣ በአገልግሎት ዲጂታላይዜሽን፣ በቤት ልማት፣ (ስፖርት ቱሪዝምን ጨምሮ) በቱሪዝም እና በሁለቱ ህዝቦች መካከል የባህልና የታሪክ ልውውጥን የሚያጠናክር መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገልጸዋል።
#ethiopia #azerbaijan #addisababa #baku #sistercities #ebc
************
አዲስ አበባ እና የአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ የእህትማማች ከተሞች (Sister Cities) ስምምነት ተፈራርመዋል።
ስምምነቱ በከተማ ልማት፣ በአገልግሎት ዲጂታላይዜሽን፣ በቤት ልማት፣ (ስፖርት ቱሪዝምን ጨምሮ) በቱሪዝም እና በሁለቱ ህዝቦች መካከል የባህልና የታሪክ ልውውጥን የሚያጠናክር መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገልጸዋል።
#ethiopia #azerbaijan #addisababa #baku #sistercities #ebc
17 days ago
አዲስአበባውያን በአዘርባጃን ባኩ ከተማ
📌በአዘርባጃን ባኩ ከተማ ያደረግነው ጉብኝት ለከተሞቻችን ልማት ትልቅ ልምድ የቀሰምንበት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
#ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም አቀፉ የከተሞች ፎረም ጎን ለጎን በአዘርባጃን ባኩ ከተማ ያደረግነው ጉብኝት ለከተሞቻችን ልማት ትልቅ ልምድ የቀሰምንበት ነው አሉ፡፡
በፎረሙ ላይ እየተሳተፈ የሚገኘው የኢትዮጵያ ልዑክ በባኩ ከተማ የተለያዩ የመስህብ ስፍራዎችን እና የልማት ስራዎችን ጎብኝቷል፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው እንዳሉት፥ የባኩ ከተማ የከተማ እድሳት ሂደት የአዲስ አበባን እና ሌሎች የኢትዮጵያ ከተሞችን ተሞክሮ የሚያንፀባርቅ ነው።
ጉብኝቱ በሁሉም የሀገራችን አካባቢዎች የጀመርናቸውን የከተማ ልማት፣ የቅርስ እድሳትና ጥበቃ ስራዎችን ይበልጥ አጠናክረን እንድንቀጥል ተጨማሪ ትልቅ ልምድ የተቀሰመበት ነው ብለዋል።
አሮጌና ጎስቋላ የነበረውን ስፍራ ሙሉ በሙሉ በማፍረስና እንደ አዲስ በመገንባት እንዲሁም ጥንታዊቷ ከተማ በመባል የሚታወቀውን የከተማዋ ክፍል በጥንቃቄ በማደስ ለጉብኝት ክፍት ተደርጓል ነው ያሉት፡፡
ይህ የከተማ እድሳት ሂደት የኢትዮጵያን ተሞክሮ የሚያንፀባርቅ መሆኑን ገልጸው፥ ታሪክና ቅርሶችን ጠብቆ በማደስ ጎስቋላ አካባቢዎችን በአዲስ መልክ እየገነባን እንገኛለን ብለዋል፡፡
ለአብነትም በፒያሳ እና አራት ኪሎ ያሉ ጥንታዊ ሕንፃዎችን፣ የመጀመሪያውን ሲኒማ ቤት፣ የመጀመሪያውን ማዘጋጃ ቤት፣ ብሔራዊ ቤተ መንግሥትን እንዲሁም የተለያዩ ሐውልቶችን እድሳት ጠቅሰዋል፡፡
ከዚህም ባሻገር እንደ ሐረር ጀጎል ግንብ፣ የጅማ አባጅፋር ቤተ መንግሥት፣ የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት እና የጎንደር ፋሲል ቤተ መንግሥት የመሳሰሉትን ታላላቅ ቅርሶች በማደስ ላይ እንገኛለን ብለዋል።
እጅግ ጎስቋላና ለመኖር ምቹ ያልነበሩ መንደሮችን በማፍረስ ዘመናዊና ምቹ በሆነ መልኩ መገንባታቸውን ጠቅሰው፥ በአዲስ አበባና በሌሎች የሀገሪቱ ከተሞች በተሳካ ሁኔታ የተተገበረው የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት የዚሁ ራዕይ ዋነኛ ማሳያ መሆኑን አስረድተዋል።
ከተማዋን ለነዋሪዎቿ ይበልጥ ምቹ፣ ማራኪ፣ አረንጓዴና ዘመናዊ በማድረግ ረገድ የመንገድ መሰረተ ልማቶችን በማስፋት፣ ለእግረኛና ለብስክሌት ምቹ የሆኑ አካባቢዎችን በመፍጠር እንዲሁም የከተማዋን ገጽታ በመቀየር እጅግ አበረታች ውጤት ተመዝግቧል ነው ያሉት።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
📌በአዘርባጃን ባኩ ከተማ ያደረግነው ጉብኝት ለከተሞቻችን ልማት ትልቅ ልምድ የቀሰምንበት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
#ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም አቀፉ የከተሞች ፎረም ጎን ለጎን በአዘርባጃን ባኩ ከተማ ያደረግነው ጉብኝት ለከተሞቻችን ልማት ትልቅ ልምድ የቀሰምንበት ነው አሉ፡፡
በፎረሙ ላይ እየተሳተፈ የሚገኘው የኢትዮጵያ ልዑክ በባኩ ከተማ የተለያዩ የመስህብ ስፍራዎችን እና የልማት ስራዎችን ጎብኝቷል፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው እንዳሉት፥ የባኩ ከተማ የከተማ እድሳት ሂደት የአዲስ አበባን እና ሌሎች የኢትዮጵያ ከተሞችን ተሞክሮ የሚያንፀባርቅ ነው።
ጉብኝቱ በሁሉም የሀገራችን አካባቢዎች የጀመርናቸውን የከተማ ልማት፣ የቅርስ እድሳትና ጥበቃ ስራዎችን ይበልጥ አጠናክረን እንድንቀጥል ተጨማሪ ትልቅ ልምድ የተቀሰመበት ነው ብለዋል።
አሮጌና ጎስቋላ የነበረውን ስፍራ ሙሉ በሙሉ በማፍረስና እንደ አዲስ በመገንባት እንዲሁም ጥንታዊቷ ከተማ በመባል የሚታወቀውን የከተማዋ ክፍል በጥንቃቄ በማደስ ለጉብኝት ክፍት ተደርጓል ነው ያሉት፡፡
ይህ የከተማ እድሳት ሂደት የኢትዮጵያን ተሞክሮ የሚያንፀባርቅ መሆኑን ገልጸው፥ ታሪክና ቅርሶችን ጠብቆ በማደስ ጎስቋላ አካባቢዎችን በአዲስ መልክ እየገነባን እንገኛለን ብለዋል፡፡
ለአብነትም በፒያሳ እና አራት ኪሎ ያሉ ጥንታዊ ሕንፃዎችን፣ የመጀመሪያውን ሲኒማ ቤት፣ የመጀመሪያውን ማዘጋጃ ቤት፣ ብሔራዊ ቤተ መንግሥትን እንዲሁም የተለያዩ ሐውልቶችን እድሳት ጠቅሰዋል፡፡
ከዚህም ባሻገር እንደ ሐረር ጀጎል ግንብ፣ የጅማ አባጅፋር ቤተ መንግሥት፣ የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት እና የጎንደር ፋሲል ቤተ መንግሥት የመሳሰሉትን ታላላቅ ቅርሶች በማደስ ላይ እንገኛለን ብለዋል።
እጅግ ጎስቋላና ለመኖር ምቹ ያልነበሩ መንደሮችን በማፍረስ ዘመናዊና ምቹ በሆነ መልኩ መገንባታቸውን ጠቅሰው፥ በአዲስ አበባና በሌሎች የሀገሪቱ ከተሞች በተሳካ ሁኔታ የተተገበረው የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት የዚሁ ራዕይ ዋነኛ ማሳያ መሆኑን አስረድተዋል።
ከተማዋን ለነዋሪዎቿ ይበልጥ ምቹ፣ ማራኪ፣ አረንጓዴና ዘመናዊ በማድረግ ረገድ የመንገድ መሰረተ ልማቶችን በማስፋት፣ ለእግረኛና ለብስክሌት ምቹ የሆኑ አካባቢዎችን በመፍጠር እንዲሁም የከተማዋን ገጽታ በመቀየር እጅግ አበረታች ውጤት ተመዝግቧል ነው ያሉት።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
18 days ago
በዓለም አቀፉ የከተሞች ፎረም የሀገራችንን እና የመዲናችንን እያስተዋወቅን እንገኛለን፡- ከንቲባ አዳነች አቤቤ
************
የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በአዘርባጃን መዲና ባኩ እየተካሄደ በሚገኘው 13ኛው ዓለም አቀፍ የከተሞች ፎረም (13th World Urban Forum) ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛል።
ፎረሙ “ቤት ለሁሉም፤ ደህንነታቸው የተጠበቀ እና ጠንካራ ከተሞች እና ማህበረሰቦች” በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ ነው፡፡
በጉባኤውም ዓለም አቀፋዊ የመኖሪያ ቤት ችግርን መፍታት፣ ዘላቂ የከተማ ልማት፣ ጠንካራ እና ሁሉን አቀፍ ከተሞችን መገንባት፣ የአየር ንብረት እና የመኖሪያ ቤት ግንኙነቶች፣ መልሶ ግንባታ እንዲሁም ተመጣጣኝ የመኖሪያ ቤት አቅርቦት በዋናነት እየተመከረባቸው መሆኑን በፎረሙ ላይ የተሳተፉት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገልጸዋል።
በፎረሙ ላይ ጠቃሚ የልምድ ልውውጥና የመስክ ጉብኝቶች እየተደረጉ እንደሚገኝ የጠቆሙት ከንቲባዋ ፤ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ከውይይቶቹ ጎን ለጎን የኢትዮጵያን እና የመዲናዋን አዲስ አበባን ገጽታ ለዓለም ለማስተዋወቅ ሰፊ ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑን ጠቁመዋል።
በዚህም መሠረት በዛሬው ዕለት በተከፈተው ኤክስፖ ላይ መንግሥት ከግል ዘርፍ ጋር በመተባበር የኢትዮጵያን ገጽታ የሚገልጽ ልዩ ፓቪልዮን (ቡዝ) በማዘጋጀት፤ የተከናወኑ ዘላቂ የከተማ ልማት ሥራዎችን በጽሑፍ፣ በቪዲዮ እና በቪርቹዋል ሪአሊቲ ቴክኖሎጂዎች ለታዳሚዎች የማስተዋወቅ ሥራ በስፋት እየተሠራ ይገኛል።
#worldurbanforum #mayoradanechabiebie #ethiopia #addisababa #bakuazerbaijan #ethiopianbroadcastingcorporation
************
የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በአዘርባጃን መዲና ባኩ እየተካሄደ በሚገኘው 13ኛው ዓለም አቀፍ የከተሞች ፎረም (13th World Urban Forum) ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛል።
ፎረሙ “ቤት ለሁሉም፤ ደህንነታቸው የተጠበቀ እና ጠንካራ ከተሞች እና ማህበረሰቦች” በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ ነው፡፡
በጉባኤውም ዓለም አቀፋዊ የመኖሪያ ቤት ችግርን መፍታት፣ ዘላቂ የከተማ ልማት፣ ጠንካራ እና ሁሉን አቀፍ ከተሞችን መገንባት፣ የአየር ንብረት እና የመኖሪያ ቤት ግንኙነቶች፣ መልሶ ግንባታ እንዲሁም ተመጣጣኝ የመኖሪያ ቤት አቅርቦት በዋናነት እየተመከረባቸው መሆኑን በፎረሙ ላይ የተሳተፉት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገልጸዋል።
በፎረሙ ላይ ጠቃሚ የልምድ ልውውጥና የመስክ ጉብኝቶች እየተደረጉ እንደሚገኝ የጠቆሙት ከንቲባዋ ፤ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ከውይይቶቹ ጎን ለጎን የኢትዮጵያን እና የመዲናዋን አዲስ አበባን ገጽታ ለዓለም ለማስተዋወቅ ሰፊ ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑን ጠቁመዋል።
በዚህም መሠረት በዛሬው ዕለት በተከፈተው ኤክስፖ ላይ መንግሥት ከግል ዘርፍ ጋር በመተባበር የኢትዮጵያን ገጽታ የሚገልጽ ልዩ ፓቪልዮን (ቡዝ) በማዘጋጀት፤ የተከናወኑ ዘላቂ የከተማ ልማት ሥራዎችን በጽሑፍ፣ በቪዲዮ እና በቪርቹዋል ሪአሊቲ ቴክኖሎጂዎች ለታዳሚዎች የማስተዋወቅ ሥራ በስፋት እየተሠራ ይገኛል።
#worldurbanforum #mayoradanechabiebie #ethiopia #addisababa #bakuazerbaijan #ethiopianbroadcastingcorporation
2 months ago
የአፍሪካ ድምፅ በቻይና
የሕግ ባለሙያው ቴዎድሮስ ጌታቸው በባዎ (BOAO) ፎረም
#ethiopia | ኢትዮጵያዊው ዓለም አቀፍ የህግ ባለሙያና አማካሪ ቴዎድሮስ ጌታቸው (TP)፣ አፍሪካን ወክለው በቻይና ሄይናን ግዛት በተካሄደውና 25ኛ ዓመቱን ባከበረው ታላቁ የኢንቨስትመንት ፎረም (Boao Forum) ላይ የጥናት ጽሁፋቸውን አቅርበዋል።
ታሪካዊ ውክልና
በአህጉር ደረጃ ተመርጠው በ"Rule of Law" ፓነል ላይ ከአውሮፓና እስያ ታዋቂ መሪዎችና ባለሙያዎች ጋር ውይይት አድርገዋል።
አብረውት የተሳተፉ ታዋቂ ሰዎች
የቀድሞው የስሎቬንያ ፕሬዝዳንት ዳኒሎ ቱርክ፣ የዓለም አቀፉ ሜዲዬሽን ተቋም (IOMed) ዋና ፀሃፊ ቴሬሳ ቼንግ እና የBRILSA ፕሬዝዳንት ዋንግ ጁፌንግ።
ትኩረት ያደረጉባቸው ነጥቦች
የኢትዮጵያና የአፍሪካ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት (FDI) ዕድሎች፣ የድንበር ተሻጋሪ ንግድ ፈተናዎች፣ እና የነፃ ንግድ ቀጠናዎች አስፈላጊነት።
ተሳታፊዎች
የሲንጋፖር፣ አዘርባጃን፣ ስሪላንካና ካዛኪስታን መሪዎችን ጨምሮ ከ60 ሀገራት የተወከሉ 2,000 ልዑካን።
"multilateral cooperation እና Rule of Law ለዓለማችን ወቅታዊ ፈተናዎች ቁልፍ መፍትሄዎች ናቸው!" — ቴዎድሮስ ጌታቸው
#getu #lawandinvestment #internationaltrade #boaoforum #ethiopia #africarising #legalexcellence #hainan #china #tewodrosgetachew #ኢትዮጵያ #ንግድ #ህግ #ባዎፎረም #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የሕግ ባለሙያው ቴዎድሮስ ጌታቸው በባዎ (BOAO) ፎረም
#ethiopia | ኢትዮጵያዊው ዓለም አቀፍ የህግ ባለሙያና አማካሪ ቴዎድሮስ ጌታቸው (TP)፣ አፍሪካን ወክለው በቻይና ሄይናን ግዛት በተካሄደውና 25ኛ ዓመቱን ባከበረው ታላቁ የኢንቨስትመንት ፎረም (Boao Forum) ላይ የጥናት ጽሁፋቸውን አቅርበዋል።
ታሪካዊ ውክልና
በአህጉር ደረጃ ተመርጠው በ"Rule of Law" ፓነል ላይ ከአውሮፓና እስያ ታዋቂ መሪዎችና ባለሙያዎች ጋር ውይይት አድርገዋል።
አብረውት የተሳተፉ ታዋቂ ሰዎች
የቀድሞው የስሎቬንያ ፕሬዝዳንት ዳኒሎ ቱርክ፣ የዓለም አቀፉ ሜዲዬሽን ተቋም (IOMed) ዋና ፀሃፊ ቴሬሳ ቼንግ እና የBRILSA ፕሬዝዳንት ዋንግ ጁፌንግ።
ትኩረት ያደረጉባቸው ነጥቦች
የኢትዮጵያና የአፍሪካ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት (FDI) ዕድሎች፣ የድንበር ተሻጋሪ ንግድ ፈተናዎች፣ እና የነፃ ንግድ ቀጠናዎች አስፈላጊነት።
ተሳታፊዎች
የሲንጋፖር፣ አዘርባጃን፣ ስሪላንካና ካዛኪስታን መሪዎችን ጨምሮ ከ60 ሀገራት የተወከሉ 2,000 ልዑካን።
"multilateral cooperation እና Rule of Law ለዓለማችን ወቅታዊ ፈተናዎች ቁልፍ መፍትሄዎች ናቸው!" — ቴዎድሮስ ጌታቸው
#getu #lawandinvestment #internationaltrade #boaoforum #ethiopia #africarising #legalexcellence #hainan #china #tewodrosgetachew #ኢትዮጵያ #ንግድ #ህግ #ባዎፎረም #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
የኢራን ሚሳይሎችና ድሮኖች የአዘርባጃንን አውሮፕላን ማረፊያ መቱ
በአዘርባጃን እና በኢራን መካከል ያለው ዲፕሎማሲያዊ ውጥረት ወደ ከፋ ወታደራዊ ግጭት እያመራ መሆኑ ተሰማ።
ዛሬ ሐሙስ ዕለት ከኢራን አቅጣጫ የተተኮሱ ሚሳይሎች እና ድሮኖች በናክቺቫን ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን የአዘርባጃን መንግስት ዜና ምንጮች አረጋግጠዋል።
ይህ ስትራቴጂካዊ አውሮፕላን ማረፊያ ከኢራን ድንበር በ10 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ብቻ የሚገኝ ሲሆን፣ በደረሰው ጥቃት ከፍተኛ ፍንዳታ መከሰቱን የሚያሳዩ ተንቀሳቃሽ ምስሎች በማህበራዊ ሚዲያዎች እየተሰራጩ ይገኛሉ።
ምንም እንኳን የምስሎቹ ትክክለኛነት በገለልተኛ ወገን ባይረጋገጥም፣ የጥቃቱ ዜና በቀጠናው ከፍተኛ ድንጋጤን ፈጥሯል።
ይህ ጥቃት የተፈጸመው አዘርባጃን "ሩሲያ በኪቭ የሚገኘውን ኤምባሲያችንን ሆን ብላ ደብድባለች" ስትል በከሰሰችበት እና በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ጦርነት አድማሱን እያሰፋ ባለበት ወቅት መሆኑ ሁኔታውን ይበልጥ አሳሳቢ አድርጎታል።
በአዘርባጃን እና በኢራን መካከል ያለው ዲፕሎማሲያዊ ውጥረት ወደ ከፋ ወታደራዊ ግጭት እያመራ መሆኑ ተሰማ።
ዛሬ ሐሙስ ዕለት ከኢራን አቅጣጫ የተተኮሱ ሚሳይሎች እና ድሮኖች በናክቺቫን ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን የአዘርባጃን መንግስት ዜና ምንጮች አረጋግጠዋል።
ይህ ስትራቴጂካዊ አውሮፕላን ማረፊያ ከኢራን ድንበር በ10 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ብቻ የሚገኝ ሲሆን፣ በደረሰው ጥቃት ከፍተኛ ፍንዳታ መከሰቱን የሚያሳዩ ተንቀሳቃሽ ምስሎች በማህበራዊ ሚዲያዎች እየተሰራጩ ይገኛሉ።
ምንም እንኳን የምስሎቹ ትክክለኛነት በገለልተኛ ወገን ባይረጋገጥም፣ የጥቃቱ ዜና በቀጠናው ከፍተኛ ድንጋጤን ፈጥሯል።
ይህ ጥቃት የተፈጸመው አዘርባጃን "ሩሲያ በኪቭ የሚገኘውን ኤምባሲያችንን ሆን ብላ ደብድባለች" ስትል በከሰሰችበት እና በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ጦርነት አድማሱን እያሰፋ ባለበት ወቅት መሆኑ ሁኔታውን ይበልጥ አሳሳቢ አድርጎታል።
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የአዘርባጃን ቆይታ በምስል፡-
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ebc #ethiopia #azerbaijan #firstladyethiopia #zinashtayachew #socialdevelopment
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ebc #ethiopia #azerbaijan #firstladyethiopia #zinashtayachew #socialdevelopment
3 months ago
ኢትዮጵያና አዘርባጃን በመከላከያና በኢኮኖሚ መስኮች ለመተባበር ተስማሙ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በባኩ ካደረጉት የመጀመሪያ ይፋዊ ጉብኝት ከአዘርባጃን ከፕሬዝዳንት ኢልሃም አሊየቭ ጋር ባደረጉት ውይይት፣ ሁለቱ አገራት በተለይ በመከላከያ ትብብር ላይ ያተኮሩ የመግባቢያ ሰነዶችን ተፈራርመዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በአቪዬሽን፣ በኢንዱስትሪ ፓርኮችና በነፃ ንግድ ቀጠናዎች ላይ የተጀመሩ ሥራዎች እያደጉ መሆናቸውን አብራርተዋል።
ከዚህም በተጨማሪ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ከአዘርባጃን አቻው ጋር በጋራ ለመሥራት ተስማምቷል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በባኩ ካደረጉት የመጀመሪያ ይፋዊ ጉብኝት ከአዘርባጃን ከፕሬዝዳንት ኢልሃም አሊየቭ ጋር ባደረጉት ውይይት፣ ሁለቱ አገራት በተለይ በመከላከያ ትብብር ላይ ያተኮሩ የመግባቢያ ሰነዶችን ተፈራርመዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በአቪዬሽን፣ በኢንዱስትሪ ፓርኮችና በነፃ ንግድ ቀጠናዎች ላይ የተጀመሩ ሥራዎች እያደጉ መሆናቸውን አብራርተዋል።
ከዚህም በተጨማሪ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ከአዘርባጃን አቻው ጋር በጋራ ለመሥራት ተስማምቷል።
3 months ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አዘርባጃን ገቡ
#ethiopia | በኢትዮጵያና በአዘርባጃን መካከል በየጊዜው እያደገ የመጣውን ዲፕሎማሲያዊ ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአዘርባጃን ሪፐብሊክ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ጀምረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸውና ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ጋር በመሆን ዛሬ ረፋድ ላይ በባኩ የሚገኘው ሄዳር አሊዬቭ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
የጉብኝቱ ትኩረትና ፋይዳ
ይህ ጉብኝት የሁለቱን ሀገራት የሁለትዮሽ ግንኙነት ወደ ላቀ እና ትርጉም ያለው ደረጃ ያሸጋግረዋል ተብሎ ይጠበቃል። ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በኢትዮጵያና በአዘርባጃን መካከል ያለው ቅርርብ በንግድ፣ በኢንቨስትመንት እና በዲፕሎማሲያዊ መድረኮች ጎልቶ የታየ ሲሆን፣ የዛሬው ጉብኝትም የዚሁ ስኬታማ ትብብር ማሳያ ተደርጎ ተወስዷል።
በቆይታቸውም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአዘርባጃን ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር በሁለትዮሽ፣ በቀጣናዊ እና በዓለም አቀፍ የጋራ ጉዳዮች ላይ ምክክር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።
የልዑካን ቡድኑ ጉብኝት በሁለቱ ሀገራት መካከል አዳዲስ የኢኮኖሚና የቴክኒክ ትብብር መስኮችን ለመክፈት ትልቅ ዕድል እንደሚፈጥርም ዲፕሎማሲያዊ ምንጮች ይጠቁማሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ኢትዮጵያ #አዘርባጃን #ዲፕሎማሲ #ዐቢይ_አሕመድ #ባኩ #የሥራ_ጉብኝት #ethiopia #azerbaijan #diplomacy
#ethiopia | በኢትዮጵያና በአዘርባጃን መካከል በየጊዜው እያደገ የመጣውን ዲፕሎማሲያዊ ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአዘርባጃን ሪፐብሊክ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ጀምረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸውና ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ጋር በመሆን ዛሬ ረፋድ ላይ በባኩ የሚገኘው ሄዳር አሊዬቭ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
የጉብኝቱ ትኩረትና ፋይዳ
ይህ ጉብኝት የሁለቱን ሀገራት የሁለትዮሽ ግንኙነት ወደ ላቀ እና ትርጉም ያለው ደረጃ ያሸጋግረዋል ተብሎ ይጠበቃል። ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በኢትዮጵያና በአዘርባጃን መካከል ያለው ቅርርብ በንግድ፣ በኢንቨስትመንት እና በዲፕሎማሲያዊ መድረኮች ጎልቶ የታየ ሲሆን፣ የዛሬው ጉብኝትም የዚሁ ስኬታማ ትብብር ማሳያ ተደርጎ ተወስዷል።
በቆይታቸውም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአዘርባጃን ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር በሁለትዮሽ፣ በቀጣናዊ እና በዓለም አቀፍ የጋራ ጉዳዮች ላይ ምክክር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።
የልዑካን ቡድኑ ጉብኝት በሁለቱ ሀገራት መካከል አዳዲስ የኢኮኖሚና የቴክኒክ ትብብር መስኮችን ለመክፈት ትልቅ ዕድል እንደሚፈጥርም ዲፕሎማሲያዊ ምንጮች ይጠቁማሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ኢትዮጵያ #አዘርባጃን #ዲፕሎማሲ #ዐቢይ_አሕመድ #ባኩ #የሥራ_ጉብኝት #ethiopia #azerbaijan #diplomacy
3 months ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አዘርባጃን ገቡ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ በሀይደር አሊዬቭ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የአዘርባጃን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሳሚር ሻሪፎቭ፣ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዩልቺን ራፊዬቭ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ጉብኝታቸው በኢትዮጵያ እና በአዘርባጃን መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ መሆኑን የአዘርባጃን መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ በሀይደር አሊዬቭ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የአዘርባጃን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሳሚር ሻሪፎቭ፣ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዩልቺን ራፊዬቭ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ጉብኝታቸው በኢትዮጵያ እና በአዘርባጃን መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ መሆኑን የአዘርባጃን መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
6 months ago
🎅🥊 በባኩ የገና አባት ልብስ የለበሱ ሁለት ሰዎች ተደባደቡ
በአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ ውስጥ፣ የሳንታ ክላውስ ልብስ የለበሱ ሁለት አኒሜተሮች በሱፐርማርኬት ውስጥ ግብግብ ጀመሩ።
ከእውነተኛ ክስተት ይልቅ የአዲስ ዓመት ኮሜዲን የሚመስል ያልተለመደ ክስተት ተከስቷል።
Zakon.kz እንደዘገበው፣ የሳንታ ክላውስ ልብስ የለበሱ ሁለት ሰዎች የፖም መሸጫ አጠገብ ሆነው መጣላት ጀመሩ።
ቅድመ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፣ የበዓል ድባብ ለመፍጠር የተቀጠሩት እነዚህ መዝናኛ ፈጣሪዎች አለመግባባት ታይቶባቸዋል።
ግጭቱ በፍጥነት ወደ አካላዊ ግብግብ ያደገ ሲሆን፣ "አዛውንቶቹ" በተገረሙ ሸማቾች ፊት ለፊት ሲገፋፉ እና ሲደበድቡ ታይተዋል።
ሁኔታው በሱቁ የጥበቃ ሰራተኛ ቁጥጥር ስር ውሏል። ዘበኛው ወደ ጠብ ቦታው በመሮጥ የተጣሉትን ሰዎች ለመለያየት ችሏል።
በ በሞቀ ግብግብ ወቅት ከተጋጨው ሰው ወይም ከታዛቢዎች መካከል ከባድ ጉዳት የደረሰበት የለም።
አንዳንዶቹም ድብድቡን በቪዲዮ መቅረጽ ችለዋል፣ ይህም በማህበራዊ ሚዲያ ላይ በፍጥነት ተሰራጭቷል።
በአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ ውስጥ፣ የሳንታ ክላውስ ልብስ የለበሱ ሁለት አኒሜተሮች በሱፐርማርኬት ውስጥ ግብግብ ጀመሩ።
ከእውነተኛ ክስተት ይልቅ የአዲስ ዓመት ኮሜዲን የሚመስል ያልተለመደ ክስተት ተከስቷል።
Zakon.kz እንደዘገበው፣ የሳንታ ክላውስ ልብስ የለበሱ ሁለት ሰዎች የፖም መሸጫ አጠገብ ሆነው መጣላት ጀመሩ።
ቅድመ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፣ የበዓል ድባብ ለመፍጠር የተቀጠሩት እነዚህ መዝናኛ ፈጣሪዎች አለመግባባት ታይቶባቸዋል።
ግጭቱ በፍጥነት ወደ አካላዊ ግብግብ ያደገ ሲሆን፣ "አዛውንቶቹ" በተገረሙ ሸማቾች ፊት ለፊት ሲገፋፉ እና ሲደበድቡ ታይተዋል።
ሁኔታው በሱቁ የጥበቃ ሰራተኛ ቁጥጥር ስር ውሏል። ዘበኛው ወደ ጠብ ቦታው በመሮጥ የተጣሉትን ሰዎች ለመለያየት ችሏል።
በ በሞቀ ግብግብ ወቅት ከተጋጨው ሰው ወይም ከታዛቢዎች መካከል ከባድ ጉዳት የደረሰበት የለም።
አንዳንዶቹም ድብድቡን በቪዲዮ መቅረጽ ችለዋል፣ ይህም በማህበራዊ ሚዲያ ላይ በፍጥነት ተሰራጭቷል።
6 months ago
ትራምፕ ምሕረት ከተደረገላቸው በኋላ ሪፐብሊካን ፓርቲን ሳይቀላቀሉ የቀሩትን ዴሞክራት የኮንግረስ አባል ወቀሱ
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ ምሕረት ከተደረገላቸው ከሰዓታት በኋላ ፓርቲያቸውን ሳይቀይሩ ዴሞክራቶችን ወክለው ለምርጫ እጩነት የቀረቡትን ሄንሪ ኩዌየርን "ታማኝነት ይጎድለዋል" በማለት ወቀሱ።
ትራምፕ፤ ባለፈው ዓመት በሙስና እና ሕገ ወጥ ገንዘብን ሕጋዊ አድርጎ በማቅረብ ወንጀል ለተከሰሱት የቴክሳስ ተወካይ ምሕረት ያደረጉት ረቡዕ ዕለት ነበር። ለፖለቲከኛው ምሕረት ያደረጉት "ድንበሮች ይከፈቱ [የሚለውን ፖሊሲ] በድፍረት በመቃመው" በቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን አስተዳደር ፖለቲካዊ እርምጃ ተወስዶባቸዋል በሚል ነበር።
ምሕረት የተደረገላቸው ዲሞክራቱ ሄንሪ ኩዌየር የቀድሞ ፓርቲያቸውን ትተው ሪፐብሊካኖችን እንደሚቀላቀሉ ተጠብቆ ነበር። ፖለቲከኛው ይህንን የሚያደርጉ ከሆነ ሪፐብሊካኖች በተወካዮች ምክር ቤት ውስጥ በጠባብ ልዩነት የያዙትን አብላጫ ወንበር እንደሚያጠናክሩ ተስፋ ሰንቀው ነበር።
ሄንሪ ኩዌየር ግን ምሕረት ከተደረገላቸው ከሰዓታት በኋላ ዲሞክራት ፓርቲን ወክለው በድጋሚ ለምርጫ ለመወዳደር ራሳቸውን በእጩነት በማቅረብ የሪፐብሊካኖችን ተስፋ አምክነዋል። ትራምፕ በማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው "ምን ዓይነት የታማኝነት ጉድለት ነው" ሲሉ ኩዌየርን ተችተዋል። "እንግዲያውስ፤ በቀጣይ ጊዜ ጥሩ ሰው መሆን የለም" ብለዋል።
በባይደን አስተዳደር ሥር የነበረው የፍትሕ መሥሪያ ቤት ኩዌየር እና ባለቤታቸው ላይ ክስ የመሰረተው በአሜሪካ ኮንግረስ ውስጥ ፍላጎታቸውን ማስፈጸም ከሚፈልጉ አካላት 600,000 ዶላር ተቀብለዋል በሚል ነበር። ለፖለቲከኛው ገንዘብ ሰጥተዋል የተባሉት ባለቤትነቱ የአዘርባጃን መንግሥት የሆነ የነዳጅ ኩባንያ እና ስሙ ያልተጠቀሰ የሜክሲኮ ባንክ ናቸው።
ጥፋተኛ እንዳልሆኑ የሚገልጹት ጥንዶች፤ ሴራ፣ ሙስና፣ የገንዘብ ማጭበርበር፣ ሕገ ወጥ ገንዘብን ሕጋዊ አስመስሎ የማቅረብ እና ለውጭ ድርጅቶች ወኪል ሆኖ መንቀሳቀስን የሚከለክለውን ሕግ የመጣስ ወንጀሎችን ጨምሮ 14 ክሶች ቀርቦባቸዋል።
ትራምፕ እሑድ ዕለት ባጋሩት የማኅበራዊ ሚዲያ ልጥፋቸው "ግራ አክራሪ" ዴሞክራቶች መካከለኛ ዴሞክራት የሆነው ኩዌየር እና ቤተሰቡን "ለማጥፋት" "በምሕረት የለሽነት" ዘምተዋል ሲሉ ከስሰዋል። "ይህንን ሁሉ [የሚያደርጉት] ሄንሪ የድንበር ደኅንነት [እንዲጠበቅ] በጽኑ ስለፈለገ ነው" ብለዋል።
ፕሬዝዳንቱ ረዘም ባለ ጽሑፋቸው ፖለቲከኛውንም ሆነ ቤተሰቡን አነጋገረው እንደማያውቁ፤ ነገር ግን "እጅግ በመጥፎ ሁኔታ ለተንገላታው" ቤተሰቡ "በመታገላቸው በጣም ጥሩ ስሜት እንደሚሰማቸው" ገልጸዋል።
ኩዌየር ምሕረት ከተደረገላቸው በኋላ ዴሞክራት ፓርቲን ወክለው ለመወዳደር መወሰናቸውን ያነሱት ፕሬዝዳንቱ፤ "ከሳምንታት በፊት እርሱ እና ባለቤቱ ቀሪ ሕይወታቸውን በእስር ቤት እንዲያሳልፉ ይፈልጉ ከነበሩ፤ ምናልባትም አሁንም ከሚፈልጉ ግራ አክራሪ ቆሻሾች ጋር መሥራት ቀጥሏል" ብለዋል።
ይህ ዓይነቱ "የታማኝነት ማጣት" የቴክሳስ መራጮች እና አባታቸው ምሕረት እንዲደረግለት ለፕሬዝዳንቱ ደብዳቤ የጻፉትን የኩዌየር ሴት ልጆች የሚያስደስት እንደማይሆን ትራምፕ በመልዕክታቸው ጠቅሰዋል።
ኩዌየር በበኩላቸው እሑድ ዕለት ከፎክስ ኒውስ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ በዴሞክራቲክ ፓርቲ እንደሚቀጥሎ አስረግጠዋል። "አሜሪካዊ ነኝ፣ ቴክሳን ነኝ እና ዴሞክራት ነኝ፤ በዚሁ ቅደም ተከተል" ሲሉ ተደምጠዋል።
ትራምፕ በማኅበራዊ ሚዲያቸው ስላሰፈሩት ጽሑፍ ምላሽ እንዲሰጡ የተጠየቁት ፖለቲከኛው፤ "ወግ አጥባቂ ዴሞክራት ነኝ፤ ነገር ግን ከፕሬዝዳንቱ ጋር እሠራለሁ" ብለዋል።
BBC
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ ምሕረት ከተደረገላቸው ከሰዓታት በኋላ ፓርቲያቸውን ሳይቀይሩ ዴሞክራቶችን ወክለው ለምርጫ እጩነት የቀረቡትን ሄንሪ ኩዌየርን "ታማኝነት ይጎድለዋል" በማለት ወቀሱ።
ትራምፕ፤ ባለፈው ዓመት በሙስና እና ሕገ ወጥ ገንዘብን ሕጋዊ አድርጎ በማቅረብ ወንጀል ለተከሰሱት የቴክሳስ ተወካይ ምሕረት ያደረጉት ረቡዕ ዕለት ነበር። ለፖለቲከኛው ምሕረት ያደረጉት "ድንበሮች ይከፈቱ [የሚለውን ፖሊሲ] በድፍረት በመቃመው" በቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን አስተዳደር ፖለቲካዊ እርምጃ ተወስዶባቸዋል በሚል ነበር።
ምሕረት የተደረገላቸው ዲሞክራቱ ሄንሪ ኩዌየር የቀድሞ ፓርቲያቸውን ትተው ሪፐብሊካኖችን እንደሚቀላቀሉ ተጠብቆ ነበር። ፖለቲከኛው ይህንን የሚያደርጉ ከሆነ ሪፐብሊካኖች በተወካዮች ምክር ቤት ውስጥ በጠባብ ልዩነት የያዙትን አብላጫ ወንበር እንደሚያጠናክሩ ተስፋ ሰንቀው ነበር።
ሄንሪ ኩዌየር ግን ምሕረት ከተደረገላቸው ከሰዓታት በኋላ ዲሞክራት ፓርቲን ወክለው በድጋሚ ለምርጫ ለመወዳደር ራሳቸውን በእጩነት በማቅረብ የሪፐብሊካኖችን ተስፋ አምክነዋል። ትራምፕ በማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው "ምን ዓይነት የታማኝነት ጉድለት ነው" ሲሉ ኩዌየርን ተችተዋል። "እንግዲያውስ፤ በቀጣይ ጊዜ ጥሩ ሰው መሆን የለም" ብለዋል።
በባይደን አስተዳደር ሥር የነበረው የፍትሕ መሥሪያ ቤት ኩዌየር እና ባለቤታቸው ላይ ክስ የመሰረተው በአሜሪካ ኮንግረስ ውስጥ ፍላጎታቸውን ማስፈጸም ከሚፈልጉ አካላት 600,000 ዶላር ተቀብለዋል በሚል ነበር። ለፖለቲከኛው ገንዘብ ሰጥተዋል የተባሉት ባለቤትነቱ የአዘርባጃን መንግሥት የሆነ የነዳጅ ኩባንያ እና ስሙ ያልተጠቀሰ የሜክሲኮ ባንክ ናቸው።
ጥፋተኛ እንዳልሆኑ የሚገልጹት ጥንዶች፤ ሴራ፣ ሙስና፣ የገንዘብ ማጭበርበር፣ ሕገ ወጥ ገንዘብን ሕጋዊ አስመስሎ የማቅረብ እና ለውጭ ድርጅቶች ወኪል ሆኖ መንቀሳቀስን የሚከለክለውን ሕግ የመጣስ ወንጀሎችን ጨምሮ 14 ክሶች ቀርቦባቸዋል።
ትራምፕ እሑድ ዕለት ባጋሩት የማኅበራዊ ሚዲያ ልጥፋቸው "ግራ አክራሪ" ዴሞክራቶች መካከለኛ ዴሞክራት የሆነው ኩዌየር እና ቤተሰቡን "ለማጥፋት" "በምሕረት የለሽነት" ዘምተዋል ሲሉ ከስሰዋል። "ይህንን ሁሉ [የሚያደርጉት] ሄንሪ የድንበር ደኅንነት [እንዲጠበቅ] በጽኑ ስለፈለገ ነው" ብለዋል።
ፕሬዝዳንቱ ረዘም ባለ ጽሑፋቸው ፖለቲከኛውንም ሆነ ቤተሰቡን አነጋገረው እንደማያውቁ፤ ነገር ግን "እጅግ በመጥፎ ሁኔታ ለተንገላታው" ቤተሰቡ "በመታገላቸው በጣም ጥሩ ስሜት እንደሚሰማቸው" ገልጸዋል።
ኩዌየር ምሕረት ከተደረገላቸው በኋላ ዴሞክራት ፓርቲን ወክለው ለመወዳደር መወሰናቸውን ያነሱት ፕሬዝዳንቱ፤ "ከሳምንታት በፊት እርሱ እና ባለቤቱ ቀሪ ሕይወታቸውን በእስር ቤት እንዲያሳልፉ ይፈልጉ ከነበሩ፤ ምናልባትም አሁንም ከሚፈልጉ ግራ አክራሪ ቆሻሾች ጋር መሥራት ቀጥሏል" ብለዋል።
ይህ ዓይነቱ "የታማኝነት ማጣት" የቴክሳስ መራጮች እና አባታቸው ምሕረት እንዲደረግለት ለፕሬዝዳንቱ ደብዳቤ የጻፉትን የኩዌየር ሴት ልጆች የሚያስደስት እንደማይሆን ትራምፕ በመልዕክታቸው ጠቅሰዋል።
ኩዌየር በበኩላቸው እሑድ ዕለት ከፎክስ ኒውስ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ በዴሞክራቲክ ፓርቲ እንደሚቀጥሎ አስረግጠዋል። "አሜሪካዊ ነኝ፣ ቴክሳን ነኝ እና ዴሞክራት ነኝ፤ በዚሁ ቅደም ተከተል" ሲሉ ተደምጠዋል።
ትራምፕ በማኅበራዊ ሚዲያቸው ስላሰፈሩት ጽሑፍ ምላሽ እንዲሰጡ የተጠየቁት ፖለቲከኛው፤ "ወግ አጥባቂ ዴሞክራት ነኝ፤ ነገር ግን ከፕሬዝዳንቱ ጋር እሠራለሁ" ብለዋል።
BBC
6 months ago
ቴህራን ዛሬም ጠንካራ አቅሟን አሳየች !
ኢራን በኦማን ባህር እና በሆርሙዝ ስትራቴጂካዊ የባህር ወሽመጥ አቅራቢያ ግዙፍ ሚሳኤሎችን ማስወንጨፏ ተሰማ ።
የኢራን አብዮታዊ ጥበቃ የባህር ኃይል አርብ ዕለት የውጭ ስጋቶችን ለመከላከል በተዘጋጀ የሁለት ቀናት ወታደራዊ ልምምድ ወቅት በባህረ ሰላጤው ውስጥ በተመሰሉ ኢላማዎች ላይ የኳድራይቭ እና የክሩዝ ሚሳኤሎችን ተኩሷል ሲል የመንግስት ሚዲያዎች ዘግበዋል።
ሪፖርቱ እንደሚያሳየው ፓራሚሊየቲቭ አብዮታዊ ጥበቃ ሚሳኤሎቹን ከኢራን ዋና ምድር ጥልቀት ጀምሮ በኦማን ባህር እና በሆርሙዝ ስትሬት አቅራቢያ ባሉ አጎራባች አካባቢዎች ኢላማዎችን መምታቱን አሳዉቋል።
የመንግስት ሚዲያዎች በኦማን ባሕረ ሰላጤ ውስጥ ባሉ ኢላማዎች ላይ የኳድራይቭ 110፣ የቃድራይቭ 380 እና የቃድራይቭ 360 የክሩዝ ሚሳኤሎች እና 303 የኳድራይቭ ሚሳኤሎች ከፍተኛ የልምምድ ተኩስ ማድረጉንና ኢላማ መምታቱን ዘግበዋል።
ድሮኖች በተመሳሳይ ጊዜ የተመሰሉ የጠላት ሰፈሮችን መምታታቸውን ዘገባዎች ገልጸዋል።
ይህ ልምምድ በሰኔ ወር በኢራን ውስጥ ወደ 1,100 የሚጠጉ ሰዎችን ከገደለው የእስራኤል-ኢራን ጦርነት በኋላ ሁለተኛው ሲሆን ጦርነቱ ካለቀ በኋላ ኢራን ወደፊት ማንኛውንም የእስራኤል ጥቃት ለመመከት ዝግጁ መሆኗን ለማሳየት መሆኑ ተገልጿል ።
የኢራን ፓራሚሊቲ አብዮታዊ ጥበቃ በዋናነት በፋርስ ባሕረ ሰላጤ እና በጠባቡ የሆርሙዝ ሰርጥ ላይ ስራዎችን እያከናወነ ሲሆን ብሄራዊ የባህር ኃይል የኦማንን ባህር እና ከዚያም በላይ ይቆጣጠራል። ተብሏል ።
እንደ ፕሬስ ቲቪ ዘገባ ከሆነ ቀደም ሲል ኢራን በሰሜን ምዕራብ ምስራቅ አዘርባጃን ግዛት ውስጥ ከሻንጋይ የትብብር ድርጅት (SCO) አባላት ጋር የፀረ-ሽብርተኝነት ልምምድ አስተናግዳለች፣ ይህም ለጎረቤት ሀገራት "ሰላም እና ወዳጅነት" ለማሳየት እና "ማንኛውም የተሳሳተ ስሌት ወሳኝ ምላሽ እንደሚሰጥ" ጠላቶችን ለማስጠንቀቅ የታሰበ ነበር። ማለቷን ገልጿል ።
ኢራን ከረጅም ጊዜ በፊት 20% የሚሆነውን የዓለም የነዳጅ ግብይት የሚያልፈውን የሆርሙዝ ስትሬትን ለመዝጋት ማስፈራራቷ የሚታወስ ሲሆን በቀጣይም የአካባቢውን ደህንነት ለማስጠበቅ ጠንክራ እንደምትሰራ ገልፃለች ሲሉ የዘገቡት ቴህራን ፖስት AP አልጀዚራና ዘሚድሊስት የዜና ወኪሎች ናቸዉ ።
ኢራን በኦማን ባህር እና በሆርሙዝ ስትራቴጂካዊ የባህር ወሽመጥ አቅራቢያ ግዙፍ ሚሳኤሎችን ማስወንጨፏ ተሰማ ።
የኢራን አብዮታዊ ጥበቃ የባህር ኃይል አርብ ዕለት የውጭ ስጋቶችን ለመከላከል በተዘጋጀ የሁለት ቀናት ወታደራዊ ልምምድ ወቅት በባህረ ሰላጤው ውስጥ በተመሰሉ ኢላማዎች ላይ የኳድራይቭ እና የክሩዝ ሚሳኤሎችን ተኩሷል ሲል የመንግስት ሚዲያዎች ዘግበዋል።
ሪፖርቱ እንደሚያሳየው ፓራሚሊየቲቭ አብዮታዊ ጥበቃ ሚሳኤሎቹን ከኢራን ዋና ምድር ጥልቀት ጀምሮ በኦማን ባህር እና በሆርሙዝ ስትሬት አቅራቢያ ባሉ አጎራባች አካባቢዎች ኢላማዎችን መምታቱን አሳዉቋል።
የመንግስት ሚዲያዎች በኦማን ባሕረ ሰላጤ ውስጥ ባሉ ኢላማዎች ላይ የኳድራይቭ 110፣ የቃድራይቭ 380 እና የቃድራይቭ 360 የክሩዝ ሚሳኤሎች እና 303 የኳድራይቭ ሚሳኤሎች ከፍተኛ የልምምድ ተኩስ ማድረጉንና ኢላማ መምታቱን ዘግበዋል።
ድሮኖች በተመሳሳይ ጊዜ የተመሰሉ የጠላት ሰፈሮችን መምታታቸውን ዘገባዎች ገልጸዋል።
ይህ ልምምድ በሰኔ ወር በኢራን ውስጥ ወደ 1,100 የሚጠጉ ሰዎችን ከገደለው የእስራኤል-ኢራን ጦርነት በኋላ ሁለተኛው ሲሆን ጦርነቱ ካለቀ በኋላ ኢራን ወደፊት ማንኛውንም የእስራኤል ጥቃት ለመመከት ዝግጁ መሆኗን ለማሳየት መሆኑ ተገልጿል ።
የኢራን ፓራሚሊቲ አብዮታዊ ጥበቃ በዋናነት በፋርስ ባሕረ ሰላጤ እና በጠባቡ የሆርሙዝ ሰርጥ ላይ ስራዎችን እያከናወነ ሲሆን ብሄራዊ የባህር ኃይል የኦማንን ባህር እና ከዚያም በላይ ይቆጣጠራል። ተብሏል ።
እንደ ፕሬስ ቲቪ ዘገባ ከሆነ ቀደም ሲል ኢራን በሰሜን ምዕራብ ምስራቅ አዘርባጃን ግዛት ውስጥ ከሻንጋይ የትብብር ድርጅት (SCO) አባላት ጋር የፀረ-ሽብርተኝነት ልምምድ አስተናግዳለች፣ ይህም ለጎረቤት ሀገራት "ሰላም እና ወዳጅነት" ለማሳየት እና "ማንኛውም የተሳሳተ ስሌት ወሳኝ ምላሽ እንደሚሰጥ" ጠላቶችን ለማስጠንቀቅ የታሰበ ነበር። ማለቷን ገልጿል ።
ኢራን ከረጅም ጊዜ በፊት 20% የሚሆነውን የዓለም የነዳጅ ግብይት የሚያልፈውን የሆርሙዝ ስትሬትን ለመዝጋት ማስፈራራቷ የሚታወስ ሲሆን በቀጣይም የአካባቢውን ደህንነት ለማስጠበቅ ጠንክራ እንደምትሰራ ገልፃለች ሲሉ የዘገቡት ቴህራን ፖስት AP አልጀዚራና ዘሚድሊስት የዜና ወኪሎች ናቸዉ ።
Sponsored by
Surafel
7 months ago
ጆርጂያ ውስጥ በደረሰ የአውሮፕላን አደጋ 20 የቱርክ ወታደሮች ሕይወታቸው አለፈ
#ethiopia | መከላከያ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፣ ከአዘርባጃን ወደ ቱርክ በመጓዝ ላይ የነበረ አንድ የቱርክ C-130 ወታደራዊ የጭነት አውሮፕላን በጆርጂያ ግዛት ውስጥ፣ ከአዘርባጃን ድንበር አቅራቢያ ተከስክሷል።
በደረሰው አሳዛኝ አደጋ በአውሮፕላኑ ውስጥ የነበሩ ሃያ (20) የቱርክ ወታደራዊ ሠራተኞች በሙሉ ሕይወታቸውን እንዳጡ የቱርክ የመከላከያ ሚኒስቴር ማረጋገጫ ሰጥቷል።
አደጋው የተከሰተው አውሮፕላኑ ከአዘርባጃን ከተነሳ በኋላ ወደ ቱርክ እያመራ ባለበት ወቅት ሲሆን፣ የአደጋው መንስኤ እስካሁን በግልጽ አልታወቀም።
የጆርጂያ ባለሥልጣናት ከአዘርባጃን እና ቱርክ ጋር በመተባበር የፍለጋና የማዳን ሥራዎችን ማከናወናቸውን የሚገልጽ መረጃም ተመላክቷል ያለው መናኸሪያ ኤፍ ኤም ነው።
#ethiopia | መከላከያ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፣ ከአዘርባጃን ወደ ቱርክ በመጓዝ ላይ የነበረ አንድ የቱርክ C-130 ወታደራዊ የጭነት አውሮፕላን በጆርጂያ ግዛት ውስጥ፣ ከአዘርባጃን ድንበር አቅራቢያ ተከስክሷል።
በደረሰው አሳዛኝ አደጋ በአውሮፕላኑ ውስጥ የነበሩ ሃያ (20) የቱርክ ወታደራዊ ሠራተኞች በሙሉ ሕይወታቸውን እንዳጡ የቱርክ የመከላከያ ሚኒስቴር ማረጋገጫ ሰጥቷል።
አደጋው የተከሰተው አውሮፕላኑ ከአዘርባጃን ከተነሳ በኋላ ወደ ቱርክ እያመራ ባለበት ወቅት ሲሆን፣ የአደጋው መንስኤ እስካሁን በግልጽ አልታወቀም።
የጆርጂያ ባለሥልጣናት ከአዘርባጃን እና ቱርክ ጋር በመተባበር የፍለጋና የማዳን ሥራዎችን ማከናወናቸውን የሚገልጽ መረጃም ተመላክቷል ያለው መናኸሪያ ኤፍ ኤም ነው።
7 months ago
እንደ ዩሮኒውስ ዘገባ ከሆነ በጆርጂያ የተከሰከሰው የቱርክ C-130 አውሮፕላን ውስጥ የነበሩት 20 ሰዎች በሙሉ መሞታቸውን የቱርክ መንግስት አመሻሹን አስታውቋል።
የቱርክ መከላከያ ሚኒስቴር በX (የቀድሞ ትዊተር) በሰጠው መግለጫ የC-130 አውሮፕላን ከአዘርባጃን ተነስቶ ወደ ቱርክ እያመራ ሳለ ዛሬ እንደተከሰከሰ ገልጿል።
የቱርክ መከላከያ ሚኒስቴር በX (የቀድሞ ትዊተር) በሰጠው መግለጫ የC-130 አውሮፕላን ከአዘርባጃን ተነስቶ ወደ ቱርክ እያመራ ሳለ ዛሬ እንደተከሰከሰ ገልጿል።
7 months ago
✈️ የቱርክ ወታደራዊ የጭነት አውሮፕላን ተከሰከሰ
አንድ የቱርክ C-130 ወታደራዊ የጭነት አውሮፕላን በአዘርባጃን እና በጆርጂያ ድንበር አቅራቢያ ተከስክሷል።
አውሮፕላኑ ከአዘርባጃን ወደ ቱርክ በመመለስ ላይ ነበር።
የቱርክ መከላከያ ሚኒስቴር ዛሬ እንዳስታወቀው፣ በአውሮፕላኑ ውስጥ ስንት የአውሮፕላን ሰራተኞች እንደነበሩ እስካሁን ግልጽ ባይሆንም፣ ከአዘርባጃን እና ከጆርጂያ ባለስልጣናት ጋር በመተባበር የፍለጋ እና የማዳን ሥራ መጀመሩን ገልጿል።
የ C-130 የጭነት አውሮፕላን በቱርክ ጦር ለወታደራዊ ሠራተኞች እና ለሎጂስቲክስ ዕቃዎች ማመላለሻ በብዛት ጥቅም ላይ ይውላል።
ቱርክ ከዚህች ሀገር ጋር ባላት መልካም ግንኙነት የተነሳ ለአዘርባጃን ከረጅም ጊዜ ጀምሮ ወታደራዊ ድጋፍ ስትሰጥ ቆይታለች።
ከተለቀቀው ቪዲዮ መረዳት እንደሚቻለው አውሮፕላኑ እየተሽከረከረ ከሰማይ ሲወድቅ፣ ሲወርድም ነጭ ጭስ ትቶ ይታያል። ቪዲዮው በቱርክ የግል ቻናል በሆነው ኤንቲቪ እና በሌሎች የመገናኛ ብዙኃን ተሰራጭቷል።
seledadotio
seledadotio
አንድ የቱርክ C-130 ወታደራዊ የጭነት አውሮፕላን በአዘርባጃን እና በጆርጂያ ድንበር አቅራቢያ ተከስክሷል።
አውሮፕላኑ ከአዘርባጃን ወደ ቱርክ በመመለስ ላይ ነበር።
የቱርክ መከላከያ ሚኒስቴር ዛሬ እንዳስታወቀው፣ በአውሮፕላኑ ውስጥ ስንት የአውሮፕላን ሰራተኞች እንደነበሩ እስካሁን ግልጽ ባይሆንም፣ ከአዘርባጃን እና ከጆርጂያ ባለስልጣናት ጋር በመተባበር የፍለጋ እና የማዳን ሥራ መጀመሩን ገልጿል።
የ C-130 የጭነት አውሮፕላን በቱርክ ጦር ለወታደራዊ ሠራተኞች እና ለሎጂስቲክስ ዕቃዎች ማመላለሻ በብዛት ጥቅም ላይ ይውላል።
ቱርክ ከዚህች ሀገር ጋር ባላት መልካም ግንኙነት የተነሳ ለአዘርባጃን ከረጅም ጊዜ ጀምሮ ወታደራዊ ድጋፍ ስትሰጥ ቆይታለች።
ከተለቀቀው ቪዲዮ መረዳት እንደሚቻለው አውሮፕላኑ እየተሽከረከረ ከሰማይ ሲወድቅ፣ ሲወርድም ነጭ ጭስ ትቶ ይታያል። ቪዲዮው በቱርክ የግል ቻናል በሆነው ኤንቲቪ እና በሌሎች የመገናኛ ብዙኃን ተሰራጭቷል።
seledadotio
seledadotio
7 months ago
✈️ የቱርክ ወታደራዊ የጭነት አውሮፕላን ተከሰከሰ
አንድ የቱርክ C-130 ወታደራዊ የጭነት አውሮፕላን በአዘርባጃን እና በጆርጂያ ድንበር አቅራቢያ ተከስክሷል።
አውሮፕላኑ ከአዘርባጃን ወደ ቱርክ በመመለስ ላይ ነበር።
የቱርክ መከላከያ ሚኒስቴር ዛሬ እንዳስታወቀው፣ በአውሮፕላኑ ውስጥ ስንት የአውሮፕላን ሰራተኞች እንደነበሩ እስካሁን ግልጽ ባይሆንም፣ ከአዘርባጃን እና ከጆርጂያ ባለስልጣናት ጋር በመተባበር የፍለጋ እና የማዳን ሥራ መጀመሩን ገልጿል።
የ C-130 የጭነት አውሮፕላን በቱርክ ጦር ለወታደራዊ ሠራተኞች እና ለሎጂስቲክስ ዕቃዎች ማመላለሻ በብዛት ጥቅም ላይ ይውላል።
ቱርክ ከዚህች ሀገር ጋር ባላት መልካም ግንኙነት የተነሳ ለአዘርባጃን ከረጅም ጊዜ ጀምሮ ወታደራዊ ድጋፍ ስትሰጥ ቆይታለች።
ከተለቀቀው ቪዲዮ መረዳት እንደሚቻለው አውሮፕላኑ እየተሽከረከረ ከሰማይ ሲወድቅ፣ ሲወርድም ነጭ ጭስ ትቶ ይታያል። ቪዲዮው በቱርክ የግል ቻናል በሆነው ኤንቲቪ እና በሌሎች የመገናኛ ብዙኃን ተሰራጭቷል።
አንድ የቱርክ C-130 ወታደራዊ የጭነት አውሮፕላን በአዘርባጃን እና በጆርጂያ ድንበር አቅራቢያ ተከስክሷል።
አውሮፕላኑ ከአዘርባጃን ወደ ቱርክ በመመለስ ላይ ነበር።
የቱርክ መከላከያ ሚኒስቴር ዛሬ እንዳስታወቀው፣ በአውሮፕላኑ ውስጥ ስንት የአውሮፕላን ሰራተኞች እንደነበሩ እስካሁን ግልጽ ባይሆንም፣ ከአዘርባጃን እና ከጆርጂያ ባለስልጣናት ጋር በመተባበር የፍለጋ እና የማዳን ሥራ መጀመሩን ገልጿል።
የ C-130 የጭነት አውሮፕላን በቱርክ ጦር ለወታደራዊ ሠራተኞች እና ለሎጂስቲክስ ዕቃዎች ማመላለሻ በብዛት ጥቅም ላይ ይውላል።
ቱርክ ከዚህች ሀገር ጋር ባላት መልካም ግንኙነት የተነሳ ለአዘርባጃን ከረጅም ጊዜ ጀምሮ ወታደራዊ ድጋፍ ስትሰጥ ቆይታለች።
ከተለቀቀው ቪዲዮ መረዳት እንደሚቻለው አውሮፕላኑ እየተሽከረከረ ከሰማይ ሲወድቅ፣ ሲወርድም ነጭ ጭስ ትቶ ይታያል። ቪዲዮው በቱርክ የግል ቻናል በሆነው ኤንቲቪ እና በሌሎች የመገናኛ ብዙኃን ተሰራጭቷል።
8 months ago
በዓለም ዙሪያ ዳቦ እጅግ ውድ እና እጅግ ርካሽ የሆኑባቸው አገራት
ስፑትኒክ አፍሪካ የዓለም የዳቦ ቀንን ምክንያት በማድረግ ይፋዊ የመረጃ ምንጮችን በመጠቀም አገራትን የ500 ግራም የስንዴ ዳቦ ዋጋን መሠረት አድርጎ በደረጃ መድቧል፡፡
ዳቦ እጅግ ውድ የሆኑባቸው አምስት ቀዳሚ አገራት
🇩🇯 ጅቡቲ፣ 9.53 ዶላር (1,351 ብር ገደማ)
🇧🇲 ቤርሙዳ፣ 8.61 ዶላር (1,220 ብር ገደማ)
🇰🇾 ኬይማን ደሴቶች፣ 6.36 ዶላር (901 ብር ገደማ)
🇲🇨 ሞናኮ፣ 5.37 ዶላር (761 ብር ገደማ)
🇧🇸 ባሃማስ፣ በግምት 5.26 ዶላር (745 ብር በላይ)
ዳቦ እጅግ ርካሽ የሆኑባቸው አምስት አገራት፤
🇹🇩 ቻድ፣ 0.36 ዶላር (51 ብር)
🇺🇿 ኡዝቤኪስታን፣56. ዶላር (57 ብር)
🇰🇬 ኪርጊስታን፣ ወደ 0.43 ዶላር (61 ብር) ገደማ
🇰🇿 ካዛክስታን፣ 0.44 ዶላር (62 ብር)
🇦🇿 አዘርባጃን፣ 0.46 ዶላር (65 ብር)
በአማካይ የ500 ግራም የስንዴ ዳቦ ዋጋ በዓለም አቀፍ ደረጃ ወደ 1.76 ዶላር (በዛሬ የንግድ ባንኮች ምንዛሬ መሠረት ወደ 250 ብር ገደማ) ያስከፍላል።
seledadotio
seledadotio
ስፑትኒክ አፍሪካ የዓለም የዳቦ ቀንን ምክንያት በማድረግ ይፋዊ የመረጃ ምንጮችን በመጠቀም አገራትን የ500 ግራም የስንዴ ዳቦ ዋጋን መሠረት አድርጎ በደረጃ መድቧል፡፡
ዳቦ እጅግ ውድ የሆኑባቸው አምስት ቀዳሚ አገራት
🇩🇯 ጅቡቲ፣ 9.53 ዶላር (1,351 ብር ገደማ)
🇧🇲 ቤርሙዳ፣ 8.61 ዶላር (1,220 ብር ገደማ)
🇰🇾 ኬይማን ደሴቶች፣ 6.36 ዶላር (901 ብር ገደማ)
🇲🇨 ሞናኮ፣ 5.37 ዶላር (761 ብር ገደማ)
🇧🇸 ባሃማስ፣ በግምት 5.26 ዶላር (745 ብር በላይ)
ዳቦ እጅግ ርካሽ የሆኑባቸው አምስት አገራት፤
🇹🇩 ቻድ፣ 0.36 ዶላር (51 ብር)
🇺🇿 ኡዝቤኪስታን፣56. ዶላር (57 ብር)
🇰🇬 ኪርጊስታን፣ ወደ 0.43 ዶላር (61 ብር) ገደማ
🇰🇿 ካዛክስታን፣ 0.44 ዶላር (62 ብር)
🇦🇿 አዘርባጃን፣ 0.46 ዶላር (65 ብር)
በአማካይ የ500 ግራም የስንዴ ዳቦ ዋጋ በዓለም አቀፍ ደረጃ ወደ 1.76 ዶላር (በዛሬ የንግድ ባንኮች ምንዛሬ መሠረት ወደ 250 ብር ገደማ) ያስከፍላል።
seledadotio
seledadotio
8 months ago
"የኖቤል ኮሚቴ ከሰላም በላይ ፖለቲካን እንደሚያስቀድም አሳይቷል"- የኋይት ሃውስ ቃለ አቀባይ
የኋይት ሃውስ ቃለ አቀባይ ስቴቨን ቼኡንግ ዶናልድ ትራምፕ የኖቤል የሰላም ሽልማትን አለማሸነፋቸውን ተከትሎ ባስተላለፉት መልዕክት ኮሚቴው ከሰላም በላይ ፖለቲካን ማስበለጡን አሳይቷል ብለዋል።
ቃለ አቀባዩ " ትራምፕ የሰብዓዊነት ማዕከል ናቸው" በማለት ሌሎች ሊሞክሩ የማይደፍሩትን ነገር አሳክተዋል ሲሉ ገልፀዋል።
ትራምፕ በተደጋጋሚ ላቆምኳቸው ጦርነቶች የሰላም ሽልማት አልተሰጠኝም ሲሉ ዘንድሮ በተለይ የእስራኤል እና ኢራንን ጦርነት በማስቆም እንደዚሁም ደግሞ ከሰሞኑ በጋዛ ለተፈፀመው የሰላም ስምምነት በነበራቸው ሚና ሽልማቱን ይገባኛል ሲሉ በተደጋጋሚ በግልጽ ተናግረው ነበር።
ትራምፕ ኢትዮጵያ እና ግብፅ ያልተዋጉትን ጦርነት ጨምሮ የሰርቢያና ኮሶቮ፣ የአርሜኒያ እና አዘርባጃን እንደዚሁም የህንድ እና ፓኪስታንን ግጭቶች አስቁሜያለሁ ብለው መናገራቸው ይታወሳል።
#tm #al jazeera
የኋይት ሃውስ ቃለ አቀባይ ስቴቨን ቼኡንግ ዶናልድ ትራምፕ የኖቤል የሰላም ሽልማትን አለማሸነፋቸውን ተከትሎ ባስተላለፉት መልዕክት ኮሚቴው ከሰላም በላይ ፖለቲካን ማስበለጡን አሳይቷል ብለዋል።
ቃለ አቀባዩ " ትራምፕ የሰብዓዊነት ማዕከል ናቸው" በማለት ሌሎች ሊሞክሩ የማይደፍሩትን ነገር አሳክተዋል ሲሉ ገልፀዋል።
ትራምፕ በተደጋጋሚ ላቆምኳቸው ጦርነቶች የሰላም ሽልማት አልተሰጠኝም ሲሉ ዘንድሮ በተለይ የእስራኤል እና ኢራንን ጦርነት በማስቆም እንደዚሁም ደግሞ ከሰሞኑ በጋዛ ለተፈፀመው የሰላም ስምምነት በነበራቸው ሚና ሽልማቱን ይገባኛል ሲሉ በተደጋጋሚ በግልጽ ተናግረው ነበር።
ትራምፕ ኢትዮጵያ እና ግብፅ ያልተዋጉትን ጦርነት ጨምሮ የሰርቢያና ኮሶቮ፣ የአርሜኒያ እና አዘርባጃን እንደዚሁም የህንድ እና ፓኪስታንን ግጭቶች አስቁሜያለሁ ብለው መናገራቸው ይታወሳል።
#tm #al jazeera
8 months ago
"የኖቤል ኮሚቴ ከሰላም በላይ ፖለቲካን እንደሚያስቀድም አሳይቷል"- የኋይት ሃውስ ቃለ አቀባይ
የኋይት ሃውስ ቃለ አቀባይ ስቴቨን ቼኡንግ ዶናልድ ትራምፕ የኖቤል የሰላም ሽልማትን አለማሸነፋቸውን ተከትሎ ባስተላለፉት መልዕክት ኮሚቴው ከሰላም በላይ ፖለቲካን ማስበለጡን አሳይቷል ብለዋል።
ቃለ አቀባዩ " ትራምፕ የሰብዓዊነት ማዕከል ናቸው" በማለት ሌሎች ሊሞክሩ የማይደፍሩትን ነገር አሳክተዋል ሲሉ ገልፀዋል።
ትራምፕ በተደጋጋሚ ላቆምኳቸው ጦርነቶች የሰላም ሽልማት አልተሰጠኝም ሲሉ ዘንድሮ በተለይ የእስራኤል እና ኢራንን ጦርነት በማስቆም እንደዚሁም ደግሞ ከሰሞኑ በጋዛ ለተፈፀመው የሰላም ስምምነት በነበራቸው ሚና ሽልማቱን ይገባኛል ሲሉ በተደጋጋሚ በግልጽ ተናግረው ነበር።
ትራምፕ ኢትዮጵያ እና ግብፅ ያልተዋጉትን ጦርነት ጨምሮ የሰርቢያና ኮሶቮ፣ የአርሜኒያ እና አዘርባጃን እንደዚሁም የህንድ እና ፓኪስታንን ግጭቶች አስቁሜያለሁ ብለው መናገራቸው ይታወሳል።
አልጄዚራ
የኋይት ሃውስ ቃለ አቀባይ ስቴቨን ቼኡንግ ዶናልድ ትራምፕ የኖቤል የሰላም ሽልማትን አለማሸነፋቸውን ተከትሎ ባስተላለፉት መልዕክት ኮሚቴው ከሰላም በላይ ፖለቲካን ማስበለጡን አሳይቷል ብለዋል።
ቃለ አቀባዩ " ትራምፕ የሰብዓዊነት ማዕከል ናቸው" በማለት ሌሎች ሊሞክሩ የማይደፍሩትን ነገር አሳክተዋል ሲሉ ገልፀዋል።
ትራምፕ በተደጋጋሚ ላቆምኳቸው ጦርነቶች የሰላም ሽልማት አልተሰጠኝም ሲሉ ዘንድሮ በተለይ የእስራኤል እና ኢራንን ጦርነት በማስቆም እንደዚሁም ደግሞ ከሰሞኑ በጋዛ ለተፈፀመው የሰላም ስምምነት በነበራቸው ሚና ሽልማቱን ይገባኛል ሲሉ በተደጋጋሚ በግልጽ ተናግረው ነበር።
ትራምፕ ኢትዮጵያ እና ግብፅ ያልተዋጉትን ጦርነት ጨምሮ የሰርቢያና ኮሶቮ፣ የአርሜኒያ እና አዘርባጃን እንደዚሁም የህንድ እና ፓኪስታንን ግጭቶች አስቁሜያለሁ ብለው መናገራቸው ይታወሳል።
አልጄዚራ
9 months ago
በካስፒያን ባህር የአዘርባጃን ግዛት ውስጥ፣ የድንበር ጠባቂዎች በአንድ የዕፅ አዘዋዋሪዎች ጀልባ ላይ ተኩስ ከፈቱ
በዚህም ምክንያት ጀልባው በእሳት ተያያዘ።
ወንጀለኞቹ በድንበር ጠባቂዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል፣ 11.85 ኪሎ ግራም ዕፅም ተገኝቷል።
በአዘርባጃን ሚዲያ እንደተዘገበው ከሆነ፣ በቁጥጥር ስር የዋሉት ግለሰቦች የኢራን ዜጎች ሲሆኑ፣ ስማቸውም ጉልሬዛ ጃቫድ አሊሬዛ (የተወለደው በፈረንጆቹ 1994) እና ቦርድባር ሚላድ ማንሱር (የተወለደው 1996) መሆናቸው ተረጋግጧል።
ቪዲዮ፡ ማህበራዊ ሚዲያ።
በዚህም ምክንያት ጀልባው በእሳት ተያያዘ።
ወንጀለኞቹ በድንበር ጠባቂዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል፣ 11.85 ኪሎ ግራም ዕፅም ተገኝቷል።
በአዘርባጃን ሚዲያ እንደተዘገበው ከሆነ፣ በቁጥጥር ስር የዋሉት ግለሰቦች የኢራን ዜጎች ሲሆኑ፣ ስማቸውም ጉልሬዛ ጃቫድ አሊሬዛ (የተወለደው በፈረንጆቹ 1994) እና ቦርድባር ሚላድ ማንሱር (የተወለደው 1996) መሆናቸው ተረጋግጧል።
ቪዲዮ፡ ማህበራዊ ሚዲያ።
Sponsored by
Surafel
9 months ago
አዲሱ የአለም ስርአት በቻይና ተጀመረ !
የምስረታ ጥንስሱ እንደ አዉሮጳዉያኑ አቆጣጠር ወደ 1900ዎቹ ይመልሰናል ከቀዝቃዛው ጦርነት በኋላ የድንበር ደህንነት ጉዳዮችን ለመፍታት የተቋቋመው
የሻንጋይ ትብብር ድርጂት ።
እነሆ በዛሬው የየኔታ አለምአቀፋዊ ትንታኔ የምዕራቡ ዓለም መሪዎች የብዝሃ ኃይላት Multi Polar የዓለም ስርአት በተጨባጭ መፈጠሩን እና ዘላቂነቱንም ተቀብለው ለዘመኑ በሚመጥን አካሄድ እንዲራመዱ እጃቸውን ጠምዝዞ እያስገደደ የሚገኘውን የሻንጋይ ትብብር ጉባዔ አንስተን ጥቂት ልንላችሁ ወድደናል ።
በቻይና፣ ሩሲያ፣ ካዛኪስታን ፣ ኪርጊስታን፣ ታጃኪስታን እና ኡዝቤክስታን የተመሠረተው ጉባኤው፣ በሂደት ህንድን ፓኪስታን ቤላሩስን አባል በማድረግ
በህዝብ ብዛት ከዓለም ከግማሽ በላይ ድርሻ የሚወስዱ ቋሚ አባት የዉይይት አጋራትን በመጨመር 20 ሀገራት ተሳታፊ የሚሆንበት የአለምን እሩብ ጂዲፕ የሚቆጣጠር ትልቅ ተቋም በመሆን በመካከለኛው እስያ ላይ ያደርግ የነበረውን ትኩረት በመቀየር ዓለም አቀፍ ጉዳዮችን የሚነጋገርበት መድረክ ሆኗል የሻንጋይ ትብብር ድርጅት ጉባኤ፡፡
ጉባኤው የዓለማችን ሁለተኛዋ ልዕለ ኃያል ሀገር ቻይናና ፈርጣማዋ ሩሲያ ከአሜሪካ መራሽ ዓለም አቀፍ ሥርዓት ወጣ ባለ መልኩ ለዓለም አቀፍ ትብብር እና ምክክር ዕድል የፈጠሩበት ነዉ ተብሎ ይነገርለታል ፡፡
የጉባኤው ተሳታፊ ሀገራት የማያወላዱ ጥብቅ መርሆች ያሉት ሲሆን እርስ በእርስ መጠቃቀም መተማመን መረዳዳት ለተለያዩ ሀይማኖቶች ክብር መስጠት መወያየት በጋራ እድገትን ለማሳካት ትብብር መፍጠርና አዲስ በነፃነት በእኩልነት የተቃኘ አለም መፍጠር የሚሉት ህጎች አሉት ።
በአባለ ሀገራቱ መካከል ያለው ንግድ ወደ አንድ መቶ እጥፍ አድጓል ። በንፁህ ኢነርጂ ዲጂታል ኢኮኖሚ የቴክኖሎጂ ልዉዉጥ መሰረተ ልማት እንዲሁም የደህነንት ትብብር ላይ በትኩረት ይሰራል ።
የዘንድሮ የኮሚቴው ስብሳባም ምዕራባዊያን በንግድ በኢኮኖሚ በቴክኖሎጂ በወታደራዊ የበላይ በማምጣት አሜሪካ መራሹን የአዉሮፓ ህብረት አቅም ለማሳጣት አቅጣጫዎች እቅዶችን ተወያይቶ ዉሳኔዎች አስተላልፏል ።
የዴሞክራሲ” በሚል የሚስተጋባው የአሜሪካ የውጭ ፖሊሲ ትርክት መላውን ዓለም የማሳሳት ታሪኩ አሁን ላይ ከግልጽ በላይ እየሆነ መምጣት የገለፀው ጉባኤው አፍሪካውያን ከአሜሪካ ጉያ ወጥተው ነፃ የሆነችውን አለም እንዲቀላቀሉ ጥሪ አቅርበዋል ።
የምዕራባውያን ሀገራት ጋር የምትቆጣጠረው አሜሪካ ኃይሏን ለማሳየት በምትወስዳቸዉ እርምጃ የሌሎችን ሀገራት እየተፈታተነችና እያደቀቀች መሆኗን አፅንኦት የሰጠው ጉባዔ አለም በጥቂት ሃያላን ተጨፍልቃ መቀጠል የለባትም ሁሉንም ያማከለ የንግድ የቱሪዝም የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት እንዲኖር እንደሚሰራ ቃል ገብተዋል ።
ከስብሰባው መጠናቀቅ በኋላም የዚህ ትብብር አስኳል የሆነችው ቻይና ደግሞ አለም በጉጉት የሚጠብቀውን የሩሲያው ፕሬዚዳንት ፑቲን የሰሜን ኮርያው ኪም እንዲሁም ሌሎች ከሀያ ስድስት በላይ ሀገራት ተጋባዥ መሪዎች የሚገኙበት ታላቅ ኩነት ይካሄዳል ።
የቻይናዋ ሺያንጂንም ባለፉት ሰማንያ አመታት ምድሪቱ አይታዉም ሰምታዉም የማታዉቀዉ አስር ሽህ የቻይና ሰራዊት የሀገሪቱ ዘመናዊ የጦር መሳርያዎች የቴክኖሎጂ ዉጤቶች በሰማይ ተምዘግዛጊ ሚሳኤልና ድሮኖች ባህር ሰንጣቂ መርከቦች የሚካፈሉበት ወታደራዊ ትርኢት ለማዘጋጀት ዝግጂቷን አጠናቃለች ።
የይህ የአለምን ቀልብ ሰቅዞ የያዘው ቻይና የምታከብረዉ የጃፓን እጅ ከሰጠች በኋላ የሁለተኛው የዓለም ጦርነት ማብቂያ የሆነውን ቤጂንግ “የድል ቀን” ብላ የጠራችውንና ዋናው አላማው ያላትን በቴክኖሎጂ የረቀቁ የጦር መሳርያዎች ሚሳኤልና ተዋጊ ጀቶች የባህርና የየብስ የጦር መሳርያዎች ጠላቶቼ እያለች ለምትጠራቸዉ ሀገር የምታሳይበት ትርኢት
ከዚህ በፊት ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ ለዓይን ከሚስቡ አውሮፕላኖች፣ ሃይፐርሶኒክ ሚሳኤሎች እና የባህር ውስጥ ድሮኖች ፣ የጦር ሜዳ ታንክና ፣ የላቀ ቅድመ ማስጠንቀቂያ እና የራዳር እና የአየር መከላከያ ስርአቶች የትርኢቱን መጀመር እየተጠባበቁ ይገኛል ።
ምዕራባዊያኑም ተገዳዳሪያችን ናት የሚሏትን ቻይና በደህንነት የደረሰችበትን ልዕቀት ለማየትና ከራሳቸው ጋር ለማወዳደር በጉጉት እየጠበቁት ይገኛል ።
ይህን ካለፉት ሰማንያ የድል በዓላት በተለየ የሚዘጋጅ የድል በዐል በአካል ለመታደም የሩሲያው ብላድሚን ፑቲን የሰሜን ኮርያው ኪምን ጨምሮ የቤላሩስ የህንድ የአዘርባጃን የኢራን ፓኪስታን ካዛኪስታን ካንፓዲያ ኢንዶኔዥያ ማሌዥያ ቱርክና የአፍሪካዊቷ ሀገር ግብፅና ሌሎች ሀያ ስድስት ሀገራት መሪዎች በስፍራው ተገኝተዋል ።
ከእነዚህ ኩነቶች መጠናቀቅ በኋላም ሰላሳ ስድስት ሀገራት የሚካፈሉበት ከ ስድስት ሽህ በላይ ታዳሚዎች የሚገኙበት ሩሲያ ለአለም አዲስ ስርዓትን የምታበስርበት የተባለ አስረኛውን የምስራቅ ኢኮኖሚ ፎረም ቀጠሮ ተይዟል ።
ለዘገባው ሞስኮ ታይምስ ዢኑአ ዘኢኮኖሚስት ተጠቅመናል ።
የኔታ ቲዩብ ዘጋቢ ፦ ታዴ የማመይ ልጅ
የምስረታ ጥንስሱ እንደ አዉሮጳዉያኑ አቆጣጠር ወደ 1900ዎቹ ይመልሰናል ከቀዝቃዛው ጦርነት በኋላ የድንበር ደህንነት ጉዳዮችን ለመፍታት የተቋቋመው
የሻንጋይ ትብብር ድርጂት ።
እነሆ በዛሬው የየኔታ አለምአቀፋዊ ትንታኔ የምዕራቡ ዓለም መሪዎች የብዝሃ ኃይላት Multi Polar የዓለም ስርአት በተጨባጭ መፈጠሩን እና ዘላቂነቱንም ተቀብለው ለዘመኑ በሚመጥን አካሄድ እንዲራመዱ እጃቸውን ጠምዝዞ እያስገደደ የሚገኘውን የሻንጋይ ትብብር ጉባዔ አንስተን ጥቂት ልንላችሁ ወድደናል ።
በቻይና፣ ሩሲያ፣ ካዛኪስታን ፣ ኪርጊስታን፣ ታጃኪስታን እና ኡዝቤክስታን የተመሠረተው ጉባኤው፣ በሂደት ህንድን ፓኪስታን ቤላሩስን አባል በማድረግ
በህዝብ ብዛት ከዓለም ከግማሽ በላይ ድርሻ የሚወስዱ ቋሚ አባት የዉይይት አጋራትን በመጨመር 20 ሀገራት ተሳታፊ የሚሆንበት የአለምን እሩብ ጂዲፕ የሚቆጣጠር ትልቅ ተቋም በመሆን በመካከለኛው እስያ ላይ ያደርግ የነበረውን ትኩረት በመቀየር ዓለም አቀፍ ጉዳዮችን የሚነጋገርበት መድረክ ሆኗል የሻንጋይ ትብብር ድርጅት ጉባኤ፡፡
ጉባኤው የዓለማችን ሁለተኛዋ ልዕለ ኃያል ሀገር ቻይናና ፈርጣማዋ ሩሲያ ከአሜሪካ መራሽ ዓለም አቀፍ ሥርዓት ወጣ ባለ መልኩ ለዓለም አቀፍ ትብብር እና ምክክር ዕድል የፈጠሩበት ነዉ ተብሎ ይነገርለታል ፡፡
የጉባኤው ተሳታፊ ሀገራት የማያወላዱ ጥብቅ መርሆች ያሉት ሲሆን እርስ በእርስ መጠቃቀም መተማመን መረዳዳት ለተለያዩ ሀይማኖቶች ክብር መስጠት መወያየት በጋራ እድገትን ለማሳካት ትብብር መፍጠርና አዲስ በነፃነት በእኩልነት የተቃኘ አለም መፍጠር የሚሉት ህጎች አሉት ።
በአባለ ሀገራቱ መካከል ያለው ንግድ ወደ አንድ መቶ እጥፍ አድጓል ። በንፁህ ኢነርጂ ዲጂታል ኢኮኖሚ የቴክኖሎጂ ልዉዉጥ መሰረተ ልማት እንዲሁም የደህነንት ትብብር ላይ በትኩረት ይሰራል ።
የዘንድሮ የኮሚቴው ስብሳባም ምዕራባዊያን በንግድ በኢኮኖሚ በቴክኖሎጂ በወታደራዊ የበላይ በማምጣት አሜሪካ መራሹን የአዉሮፓ ህብረት አቅም ለማሳጣት አቅጣጫዎች እቅዶችን ተወያይቶ ዉሳኔዎች አስተላልፏል ።
የዴሞክራሲ” በሚል የሚስተጋባው የአሜሪካ የውጭ ፖሊሲ ትርክት መላውን ዓለም የማሳሳት ታሪኩ አሁን ላይ ከግልጽ በላይ እየሆነ መምጣት የገለፀው ጉባኤው አፍሪካውያን ከአሜሪካ ጉያ ወጥተው ነፃ የሆነችውን አለም እንዲቀላቀሉ ጥሪ አቅርበዋል ።
የምዕራባውያን ሀገራት ጋር የምትቆጣጠረው አሜሪካ ኃይሏን ለማሳየት በምትወስዳቸዉ እርምጃ የሌሎችን ሀገራት እየተፈታተነችና እያደቀቀች መሆኗን አፅንኦት የሰጠው ጉባዔ አለም በጥቂት ሃያላን ተጨፍልቃ መቀጠል የለባትም ሁሉንም ያማከለ የንግድ የቱሪዝም የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት እንዲኖር እንደሚሰራ ቃል ገብተዋል ።
ከስብሰባው መጠናቀቅ በኋላም የዚህ ትብብር አስኳል የሆነችው ቻይና ደግሞ አለም በጉጉት የሚጠብቀውን የሩሲያው ፕሬዚዳንት ፑቲን የሰሜን ኮርያው ኪም እንዲሁም ሌሎች ከሀያ ስድስት በላይ ሀገራት ተጋባዥ መሪዎች የሚገኙበት ታላቅ ኩነት ይካሄዳል ።
የቻይናዋ ሺያንጂንም ባለፉት ሰማንያ አመታት ምድሪቱ አይታዉም ሰምታዉም የማታዉቀዉ አስር ሽህ የቻይና ሰራዊት የሀገሪቱ ዘመናዊ የጦር መሳርያዎች የቴክኖሎጂ ዉጤቶች በሰማይ ተምዘግዛጊ ሚሳኤልና ድሮኖች ባህር ሰንጣቂ መርከቦች የሚካፈሉበት ወታደራዊ ትርኢት ለማዘጋጀት ዝግጂቷን አጠናቃለች ።
የይህ የአለምን ቀልብ ሰቅዞ የያዘው ቻይና የምታከብረዉ የጃፓን እጅ ከሰጠች በኋላ የሁለተኛው የዓለም ጦርነት ማብቂያ የሆነውን ቤጂንግ “የድል ቀን” ብላ የጠራችውንና ዋናው አላማው ያላትን በቴክኖሎጂ የረቀቁ የጦር መሳርያዎች ሚሳኤልና ተዋጊ ጀቶች የባህርና የየብስ የጦር መሳርያዎች ጠላቶቼ እያለች ለምትጠራቸዉ ሀገር የምታሳይበት ትርኢት
ከዚህ በፊት ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ ለዓይን ከሚስቡ አውሮፕላኖች፣ ሃይፐርሶኒክ ሚሳኤሎች እና የባህር ውስጥ ድሮኖች ፣ የጦር ሜዳ ታንክና ፣ የላቀ ቅድመ ማስጠንቀቂያ እና የራዳር እና የአየር መከላከያ ስርአቶች የትርኢቱን መጀመር እየተጠባበቁ ይገኛል ።
ምዕራባዊያኑም ተገዳዳሪያችን ናት የሚሏትን ቻይና በደህንነት የደረሰችበትን ልዕቀት ለማየትና ከራሳቸው ጋር ለማወዳደር በጉጉት እየጠበቁት ይገኛል ።
ይህን ካለፉት ሰማንያ የድል በዓላት በተለየ የሚዘጋጅ የድል በዐል በአካል ለመታደም የሩሲያው ብላድሚን ፑቲን የሰሜን ኮርያው ኪምን ጨምሮ የቤላሩስ የህንድ የአዘርባጃን የኢራን ፓኪስታን ካዛኪስታን ካንፓዲያ ኢንዶኔዥያ ማሌዥያ ቱርክና የአፍሪካዊቷ ሀገር ግብፅና ሌሎች ሀያ ስድስት ሀገራት መሪዎች በስፍራው ተገኝተዋል ።
ከእነዚህ ኩነቶች መጠናቀቅ በኋላም ሰላሳ ስድስት ሀገራት የሚካፈሉበት ከ ስድስት ሽህ በላይ ታዳሚዎች የሚገኙበት ሩሲያ ለአለም አዲስ ስርዓትን የምታበስርበት የተባለ አስረኛውን የምስራቅ ኢኮኖሚ ፎረም ቀጠሮ ተይዟል ።
ለዘገባው ሞስኮ ታይምስ ዢኑአ ዘኢኮኖሚስት ተጠቅመናል ።
የኔታ ቲዩብ ዘጋቢ ፦ ታዴ የማመይ ልጅ
10 months ago
ቱርክ፦ በእሳት የተያዘው መኪና በፈጣን መንገድ ላይ 8 ኪሎ ሜትር ተጓዘ
#ethiopia | የሟሟ ኬሚካል የጫነው የጭነት መኪና የቱርክ ከተማ ሳምሱን አቅራቢያ በሚገኝ አውራ ጎዳና ላይ ሲጓዝ በእሳት ተያዘ።
ወደ አዘርባጃን እያመራ የነበረው የጭነት መኪና ኬሚካሎች እና ቀለም ሲያጓጉዝ የነበረ ሲሆን በሳምሱን-አንካራ ሀይዌይ 18ኛው ኪሎ ሜትር ላይ በድንገት በእሳት ተያያዘ።
ፍሬን በመልቀቁ ምክንያት የጭነት መኪናው ተጎታች በእሳት ተቃጥሎ ለስምንት ኪሎ ሜትር ያህል መንገዱ ላይ ኬሚካሎችን እና ቀለም እያፈሰሰ መጓዙን ቀጥሏል። እየተጓዘ ሳለ መኪናው አንድ መኪናና አንድ SUV መታ፤ የ SUVው ሹፌር ቆሰለ።
የጭነት መኪናው ሹፌር ከመንገዱ ዳር ባለው ቦይ ውስጥ ያለውን የብረት ባቡር ከገጨ በኋላ መኪናውን ለማቆም ችሎ ምንም ሳይጎዳ አመለጠ።
ሰውየው ቀላል ጉዳት የደረሰበት ሲሆን በአቅራቢያው ወደሚገኝ ሆስፒታል ተወስዷል። በጭነት መኪናው የተቀሰቀሰው እሳቱ በመንገዱ ዳር ወደሚገኙ አንዳንድ ዛፎች ተዛመተ።
ከአደጋው በኋላ የሳምሱን-አንካራ እና የሳምሱን-ኦርዱ ሀይዌይ በሁለቱም አቅጣጫዎች ትናንት ተዘግተው ነበር ሱሉ የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል ሲል ፊደል ፖስት ዘግቧል።
10 months ago
ቱርክ፦ በእሳት የተያዘው መኪና በፈጣን መንገድ ላይ 8 ኪሎ ሜትር ተጓዘ
#ethiopia | የሟሟ ኬሚካል የጫነው የጭነት መኪና የቱርክ ከተማ ሳምሱን አቅራቢያ በሚገኝ አውራ ጎዳና ላይ ሲጓዝ በእሳት ተያዘ።
ወደ አዘርባጃን እያመራ የነበረው የጭነት መኪና ኬሚካሎች እና ቀለም ሲያጓጉዝ የነበረ ሲሆን በሳምሱን-አንካራ ሀይዌይ 18ኛው ኪሎ ሜትር ላይ በድንገት በእሳት ተያያዘ።
ፍሬን በመልቀቁ ምክንያት የጭነት መኪናው ተጎታች በእሳት ተቃጥሎ ለስምንት ኪሎ ሜትር ያህል መንገዱ ላይ ኬሚካሎችን እና ቀለም እያፈሰሰ መጓዙን ቀጥሏል። እየተጓዘ ሳለ መኪናው አንድ መኪናና አንድ SUV መታ፤ የ SUVው ሹፌር ቆሰለ።
የጭነት መኪናው ሹፌር ከመንገዱ ዳር ባለው ቦይ ውስጥ ያለውን የብረት ባቡር ከገጨ በኋላ መኪናውን ለማቆም ችሎ ምንም ሳይጎዳ አመለጠ።
ሰውየው ቀላል ጉዳት የደረሰበት ሲሆን በአቅራቢያው ወደሚገኝ ሆስፒታል ተወስዷል። በጭነት መኪናው የተቀሰቀሰው እሳቱ በመንገዱ ዳር ወደሚገኙ አንዳንድ ዛፎች ተዛመተ።
ከአደጋው በኋላ የሳምሱን-አንካራ እና የሳምሱን-ኦርዱ ሀይዌይ በሁለቱም አቅጣጫዎች ትናንት ተዘግተው ነበር ሱሉ የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል ሲል ፊደል ፖስት ዘግቧል።
10 months ago
በአዘርባጃን እና በአርሜኒያ መካከል ሰላም በመዉረዱ ደስተኛ ነኝ ! / ኢራን/
ቴህራን ሉአላዊነቴን ይጋፋል በሚል ተቃዉሞዋን ያሰማችበትና በቅርቡ በአርሜኒያ እና አዘርባጃን መካከል በተደረገው የሰላም ስምምነት ዙርያ ከአርሜኒያ ጋር መምከሯ ተነገረ ።
የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰይድ አባስ አራግቺ እና የአርመን አቻቸው አራራት ሚርዞያን በቅርቡ በአሜሪካ አደራዳሪነት በአርሜኒያ እና አዘርባጃን መካከል በተደረገው የሰላም ስምምነት ላይ ሃሳባቸውን መለዋወጣቸውን የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ማክሰኞ በላከው መግለጫ አስታውቋል።
ሰኞ እለት ባደረጉት የስልክ ጥሪ ሁለቱ ወገኖች በሁለትዮሽ ግንኙነት እና በደቡብ ካውካሰስ ክልል ወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ መወያየታቸውንም ነው መግለጫው የገለፀው።
አራግቺ በኢራን ሰሜናዊ ጎረቤቶች አዘርባጃን እና አርሜኒያ መካከል በዋሽንግተን አርብ የተፈረመውን የሰላም ስምምነት በደስታ መቀበሉንና በኢራን ቅሬታ የተሳበት የትራንስፖርት መንገዶች እና በአካባቢው ያለውን የመተላለፊያ አውታሮች መዘጋት ዙርያ አንዳንድ ጉዳዮችን መስማማቱንና እርቁን ተቀብሏል ሲል Xinhua News Agency ዘግቧል።
በሰላሙ ስምምነት ውስጥ የተካተተውን ስምምነት መሰረት በኢራን ድንበር አቅራቢያ በደቡባዊ አርሜኒያ አቋርጦ የሚያልፈውን ዋና የመተላለፊያ ኮሪደር ለመፍጠር እና ለማልማት የታሰበ ሲሆን አዘርባጃንን ከናክቺቫን እና በኋላም ቱርክን በቀጥታ የሚያገናኘውን ስምምነት ጠቁመው ኮሪደሩ በአካባቢው ምንም አይነት የጂኦፖለቲካል ለውጥ እንዳያመጣ ወይም የኢራንን ሌሎች የመተላለፊያ መንገዶችን እንዳያስተጓጉል አሳስበዋል።
በማንኛውም ውሳኔ የአገሮች ብሄራዊ ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነት መከበር እንዳለበት አፅንኦት ሰጥተው ገልጸው ከስምምነት አስፈላጊዎቹ መካከል የቀጣናውን እና የአከባቢውን ሀገራት መረጋጋት እና መረጋጋትን የሚመለከቱ ጉዳዮችን መመልከት ነው ብለዋል።
የአርሜኒያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በበኩላቸው ሀገራቸው ኢራንን እንደ ጓደኛዋ እና ጎረቤት እንደምትመለከት ገልፀው ዬሬቫን ከቴህራን ጋር ወዳጅነት እንዲቀጥል ቅድሚያ ሰጥታለች "ይህም በመልካም ጉርብትና መርህ ላይ የተመሰረተ" እና የሁለቱም ወገኖች የጋራ ጥቅም ነው። ብለዋል
ከ1988 ጀምሮ በተራራማው ናጎርኖ-ካራባክ ክልል ግጭት ውስጥ የሚገኙት አርሜኒያ እና አዘርባጃን ከ1994 ዓ.ም ጀምሮ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ከደረሱበት ጊዜ ጀምሮ የሰላም ድርድር ሲያደርጉ ቆይተዋል።
አርብ እለት የሁለቱ ሀገራት መሪዎች በዋይት ሀውስ የሰላም ስምምነት መጀመራቸዉም ይታወሳል።
በወቅቱ እንደተገለፀዉ ከሆነም ለአስርት አመታት የዘለቀው የድንበር ግጭት ማብቃቱንና፣ በመጨረሻም ስምምነቱን ለመፈረም እና ለማፅደቅ ተጨማሪ እርምጃዎች ለመዉሰድ ዝግጁ መሆናቸውን መግለፃቸው ይታወሳል ሲል የዘገበው Xinhua News Agency ነዉ።
የኔታ ቲዩብ ዘጋቢ ፦ ታዴ የማመይ ልጅ
ቴህራን ሉአላዊነቴን ይጋፋል በሚል ተቃዉሞዋን ያሰማችበትና በቅርቡ በአርሜኒያ እና አዘርባጃን መካከል በተደረገው የሰላም ስምምነት ዙርያ ከአርሜኒያ ጋር መምከሯ ተነገረ ።
የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰይድ አባስ አራግቺ እና የአርመን አቻቸው አራራት ሚርዞያን በቅርቡ በአሜሪካ አደራዳሪነት በአርሜኒያ እና አዘርባጃን መካከል በተደረገው የሰላም ስምምነት ላይ ሃሳባቸውን መለዋወጣቸውን የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ማክሰኞ በላከው መግለጫ አስታውቋል።
ሰኞ እለት ባደረጉት የስልክ ጥሪ ሁለቱ ወገኖች በሁለትዮሽ ግንኙነት እና በደቡብ ካውካሰስ ክልል ወቅታዊ ሁኔታዎች ላይ መወያየታቸውንም ነው መግለጫው የገለፀው።
አራግቺ በኢራን ሰሜናዊ ጎረቤቶች አዘርባጃን እና አርሜኒያ መካከል በዋሽንግተን አርብ የተፈረመውን የሰላም ስምምነት በደስታ መቀበሉንና በኢራን ቅሬታ የተሳበት የትራንስፖርት መንገዶች እና በአካባቢው ያለውን የመተላለፊያ አውታሮች መዘጋት ዙርያ አንዳንድ ጉዳዮችን መስማማቱንና እርቁን ተቀብሏል ሲል Xinhua News Agency ዘግቧል።
በሰላሙ ስምምነት ውስጥ የተካተተውን ስምምነት መሰረት በኢራን ድንበር አቅራቢያ በደቡባዊ አርሜኒያ አቋርጦ የሚያልፈውን ዋና የመተላለፊያ ኮሪደር ለመፍጠር እና ለማልማት የታሰበ ሲሆን አዘርባጃንን ከናክቺቫን እና በኋላም ቱርክን በቀጥታ የሚያገናኘውን ስምምነት ጠቁመው ኮሪደሩ በአካባቢው ምንም አይነት የጂኦፖለቲካል ለውጥ እንዳያመጣ ወይም የኢራንን ሌሎች የመተላለፊያ መንገዶችን እንዳያስተጓጉል አሳስበዋል።
በማንኛውም ውሳኔ የአገሮች ብሄራዊ ሉዓላዊነት እና የግዛት አንድነት መከበር እንዳለበት አፅንኦት ሰጥተው ገልጸው ከስምምነት አስፈላጊዎቹ መካከል የቀጣናውን እና የአከባቢውን ሀገራት መረጋጋት እና መረጋጋትን የሚመለከቱ ጉዳዮችን መመልከት ነው ብለዋል።
የአርሜኒያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በበኩላቸው ሀገራቸው ኢራንን እንደ ጓደኛዋ እና ጎረቤት እንደምትመለከት ገልፀው ዬሬቫን ከቴህራን ጋር ወዳጅነት እንዲቀጥል ቅድሚያ ሰጥታለች "ይህም በመልካም ጉርብትና መርህ ላይ የተመሰረተ" እና የሁለቱም ወገኖች የጋራ ጥቅም ነው። ብለዋል
ከ1988 ጀምሮ በተራራማው ናጎርኖ-ካራባክ ክልል ግጭት ውስጥ የሚገኙት አርሜኒያ እና አዘርባጃን ከ1994 ዓ.ም ጀምሮ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ከደረሱበት ጊዜ ጀምሮ የሰላም ድርድር ሲያደርጉ ቆይተዋል።
አርብ እለት የሁለቱ ሀገራት መሪዎች በዋይት ሀውስ የሰላም ስምምነት መጀመራቸዉም ይታወሳል።
በወቅቱ እንደተገለፀዉ ከሆነም ለአስርት አመታት የዘለቀው የድንበር ግጭት ማብቃቱንና፣ በመጨረሻም ስምምነቱን ለመፈረም እና ለማፅደቅ ተጨማሪ እርምጃዎች ለመዉሰድ ዝግጁ መሆናቸውን መግለፃቸው ይታወሳል ሲል የዘገበው Xinhua News Agency ነዉ።
የኔታ ቲዩብ ዘጋቢ ፦ ታዴ የማመይ ልጅ
10 months ago
የቻይና በአለማችን ትልቁ ግድብና የህንድና አዘርባጃን እሮሮ !
ቻይና በአሩናቻል ፕራዴሽ አቅራቢያ በሚገኘው በያርንግ ዛንግፖ ወንዝ ላይ እየገነባችው የሚገኘው በአለማችን ትልቁ ግድብ ሃይል ማመንጫነት ባለፈ ህንድ፣ ቡታን እና ባንግላዲሽ በውሃ ችግር ዉስጥ በማስገባት በደቡብ እስያ ራሷን የማትደፈር እንደሚያደርጋት እና በጂኦፖለቲካዊ ጉዳዮችም ውሃውን ወደ ስልታዊ መሳሪያነት በመለወጥ የሚያስችላት መሆኑ ተነገረ ።
በቻይና 14ኛው የአምስት አመት እቅድ እና ግሪንላይት አንድ አካል የሆነዉና 170 ቢሊየን ዶላር በላይ ወጭ በማድረግ ቲቤት ውስጥ በኒንግቺ ከተማ አቅራቢያ ባለፈው ታህሳስ ወር የጀመረች ፕሮጀክት ቻይና ድንበር ተሻጋሪ የውሃ ሃብቶችን ለመቆጣጠር ያላትን ፍላጎትና እርምጃ ሚያጎላ እንዲሁም በደቡብ እስያ ጂኦፖለቲካዊ ገጽታ በመቀየር የውሃ ጦርነት ለመክፈት የኃይል ማመንጫ ግድቦችን በመጠቀም የውሃ ቦምብ እየሰሩ ነው ። ሲሉ ህንድ፣ ቡታን እና ባንግላዲሽ እንደከሰሱ እንደሚገኝ Borderlens ዘግቧል።
ባሳለፍነው ታህሳስ 19፣ የቻይናው ጠቅላይ ሚኒስትር ሊ ኪያንግ በህንድ አሩናቻል ፕራዴሽ ግዛት አጠገብ በሚገኘው በኒንግቺ ቲቤት ውስጥ የግድቡ ግንባታ በይፋ መጀመሩን የገለፁትና በፍጥነት እየተገነባ የሚገኙ ፕሮጀክቱ ከ 300 ቢሊዮን ኪሎ ዋት-ሰዓት ምርት በዓመት 300 ቢሊየን ኪሎ ዋት እንደሚያመርት የሚገመተው የዓለማችን ትልቁ የውሃ ሃይል ማመንጫ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል። ።
ከህንድ ድንበር በ30 ኪሜ ርቀት የሚገኘው ግድቡ እየተገነባ ያለበት ከፍተኛ ስፍራ መሆኑ እንዲሁም በህንድ ውስጥ ብራህማፑትራ እና በባንግላዲሽ ጃሙና በመባል የሚታወቀውና ከቲቤት ተነስቶ በህንድ ወደ ባንግላዲሽ የሚፈስ ድንበር ተሻጋሪ ወንዝ መሰራቱ የታችኛው ተፋሰስ ሀገራት ትልቅ ስጋት ፈጥሯል ።
ለታችኛውን ተፋሰስ ሀገራት ይህ ግድብ የውሃ ፍሰትን በመቀየር፣ግብርናውን አደጋ ላይ የሚጥል እና የስነምህዳር ሚዛንን በማዛባት የጎርፍ መጥለቅለቅ ሊያስከትል እንደሚችልና እንዲሁም እንዲህ ዓይነቱን ቁጥጥር ቻይና በህንድ እና በባንግላዲሽ ላይ ጉልህ የሆነ የጂኦፖለቲካዊ የበላይነት ውሃንም በክልላዊ ዲፕሎማሲ እና ደህንነት ላይ የስትራቴጂካዊ ተፅእኖ መሳሪያ ታደርገዋለች እያሉ ይገኛሉ ።
የአሩናቻል ፕራዴሽ ዋና ሚኒስትር ሚስተር ፔማ ካንዱ በቅርቡ ፕሮጀክቱን እንደ “የውሃ ቦምብ” ገልጸውታል፣ ይህም በአካባቢው ጎሳዎች እና መተዳደሪያ ላይ ሊፈጠር የሚችል ስጋት አስጠንቅቋል። በዚህ ወር መጀመሪያ ላይ ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት “ጉዳዩ ቻይናን ማመን አይቻልም… ይህ በጣም ከባድ ነው ፣ ምክንያቱም ቻይና ይህንን እንደ “የውሃ ቦምብ” ልትጠቀምበት ትችላለች ።ብለዋል ።
የህንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር "የቻይና ተግባር የታችኛው ተፋሰስ ግዛቶች ጥቅም ላይ በሚደረጉ እንቅስቃሴዎች እንዳይጎዱ አሳስቧል."
“ቻይና የግድቡን ግንባታ ጀምራለች ፣ እናም ዝም ብለን መቀመጥ አንችልም ፣ እርምጃ መውሰድ አለብን እና እየሰራን ነው ።ሲሉ አስጠንቅቀዋል ።
በፖለቲካዊ መልኩ ቻይና በአካባቢው እና ከዚያም በላይ ተጽእኖዋን ለማስፋት በያርንግ ቻንግፖ ፕሮጀክት ላይ ስትራቴጂካዊ ስሌት አላት። ሲሉ የባንግላዲሽ ባለስልጣናት ስሞታቸዉን እያቀረቡ ይገኛል ።
Borderlens ያነጋገራቸው የአካባቢ ጥበቃ ተሟጋቾች እና የቲቤት ተሟጋቾች ይህ ፕሮጀክት በቲቤት ውስጥ በመንግስት የሚደገፉ ግዙፍ መሠረተ ልማቶች ጥቅም ላይ የሚውሉት ሀብትን ለማውጣት ብቻ ሳይሆን የፖለቲካ ቁጥጥርን ለማጠናከር ነው። የግዳጅ ማፈናቀል፣ የቀድሞ አባቶች መሬቶች መጥፋት እና የባህል መጥፋት ተመሳሳይ ፕሮጀክቶችን ከዚህ ቀደም አብረው ኖረዋል። ሲሉ ተናግረዋል ።
የበርካታ ሀገራት የመግለጫ ጋጋታ ማስፈራርያና ዛቻ አልሰማም ያለችው ቤጂንግ በግዛቷ ውስጥ የውሃ ሀብቶችን የማልማት ሉዓላዊ መብቷን ለማንም አሳልፈዉ እንደማይሰጡና ማንም እንደማይመለከተዉ እየገለፁ እና ፕሮጀክቱን እንደ አረንጓዴ ኢነርጂ ተነሳሽነት የካርበን ልቀትን የሚቀንስ ፣ ብክለትን የሚቀንስ እና የገጠር ቲቤት ተወላጆችን የህይወት ጥራት ያሻሽላል። እያሉ ይገኛል ።
የቻይናው ጠቅላይ ሚኒስትር ሊ ኪያንግ ትላንት በመንግስት ሚዲያዎች ቀርበዉ 19 መጀመሩን አስታውቀው “ከምዕራብ ወደ ምስራቅ የኤሌክትሪክ ሽግግር ፕሮጀክት” የማዕዘን ድንጋይ በማለት አወድሰውታል ሲል ያስነበበው Borderlen የዜና ወኪል ነዉ።
የኔታ ቲዩብ ዘጋቢ ፦ ታዴ የማመይ ልጅ
ቻይና በአሩናቻል ፕራዴሽ አቅራቢያ በሚገኘው በያርንግ ዛንግፖ ወንዝ ላይ እየገነባችው የሚገኘው በአለማችን ትልቁ ግድብ ሃይል ማመንጫነት ባለፈ ህንድ፣ ቡታን እና ባንግላዲሽ በውሃ ችግር ዉስጥ በማስገባት በደቡብ እስያ ራሷን የማትደፈር እንደሚያደርጋት እና በጂኦፖለቲካዊ ጉዳዮችም ውሃውን ወደ ስልታዊ መሳሪያነት በመለወጥ የሚያስችላት መሆኑ ተነገረ ።
በቻይና 14ኛው የአምስት አመት እቅድ እና ግሪንላይት አንድ አካል የሆነዉና 170 ቢሊየን ዶላር በላይ ወጭ በማድረግ ቲቤት ውስጥ በኒንግቺ ከተማ አቅራቢያ ባለፈው ታህሳስ ወር የጀመረች ፕሮጀክት ቻይና ድንበር ተሻጋሪ የውሃ ሃብቶችን ለመቆጣጠር ያላትን ፍላጎትና እርምጃ ሚያጎላ እንዲሁም በደቡብ እስያ ጂኦፖለቲካዊ ገጽታ በመቀየር የውሃ ጦርነት ለመክፈት የኃይል ማመንጫ ግድቦችን በመጠቀም የውሃ ቦምብ እየሰሩ ነው ። ሲሉ ህንድ፣ ቡታን እና ባንግላዲሽ እንደከሰሱ እንደሚገኝ Borderlens ዘግቧል።
ባሳለፍነው ታህሳስ 19፣ የቻይናው ጠቅላይ ሚኒስትር ሊ ኪያንግ በህንድ አሩናቻል ፕራዴሽ ግዛት አጠገብ በሚገኘው በኒንግቺ ቲቤት ውስጥ የግድቡ ግንባታ በይፋ መጀመሩን የገለፁትና በፍጥነት እየተገነባ የሚገኙ ፕሮጀክቱ ከ 300 ቢሊዮን ኪሎ ዋት-ሰዓት ምርት በዓመት 300 ቢሊየን ኪሎ ዋት እንደሚያመርት የሚገመተው የዓለማችን ትልቁ የውሃ ሃይል ማመንጫ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል። ።
ከህንድ ድንበር በ30 ኪሜ ርቀት የሚገኘው ግድቡ እየተገነባ ያለበት ከፍተኛ ስፍራ መሆኑ እንዲሁም በህንድ ውስጥ ብራህማፑትራ እና በባንግላዲሽ ጃሙና በመባል የሚታወቀውና ከቲቤት ተነስቶ በህንድ ወደ ባንግላዲሽ የሚፈስ ድንበር ተሻጋሪ ወንዝ መሰራቱ የታችኛው ተፋሰስ ሀገራት ትልቅ ስጋት ፈጥሯል ።
ለታችኛውን ተፋሰስ ሀገራት ይህ ግድብ የውሃ ፍሰትን በመቀየር፣ግብርናውን አደጋ ላይ የሚጥል እና የስነምህዳር ሚዛንን በማዛባት የጎርፍ መጥለቅለቅ ሊያስከትል እንደሚችልና እንዲሁም እንዲህ ዓይነቱን ቁጥጥር ቻይና በህንድ እና በባንግላዲሽ ላይ ጉልህ የሆነ የጂኦፖለቲካዊ የበላይነት ውሃንም በክልላዊ ዲፕሎማሲ እና ደህንነት ላይ የስትራቴጂካዊ ተፅእኖ መሳሪያ ታደርገዋለች እያሉ ይገኛሉ ።
የአሩናቻል ፕራዴሽ ዋና ሚኒስትር ሚስተር ፔማ ካንዱ በቅርቡ ፕሮጀክቱን እንደ “የውሃ ቦምብ” ገልጸውታል፣ ይህም በአካባቢው ጎሳዎች እና መተዳደሪያ ላይ ሊፈጠር የሚችል ስጋት አስጠንቅቋል። በዚህ ወር መጀመሪያ ላይ ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት “ጉዳዩ ቻይናን ማመን አይቻልም… ይህ በጣም ከባድ ነው ፣ ምክንያቱም ቻይና ይህንን እንደ “የውሃ ቦምብ” ልትጠቀምበት ትችላለች ።ብለዋል ።
የህንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር "የቻይና ተግባር የታችኛው ተፋሰስ ግዛቶች ጥቅም ላይ በሚደረጉ እንቅስቃሴዎች እንዳይጎዱ አሳስቧል."
“ቻይና የግድቡን ግንባታ ጀምራለች ፣ እናም ዝም ብለን መቀመጥ አንችልም ፣ እርምጃ መውሰድ አለብን እና እየሰራን ነው ።ሲሉ አስጠንቅቀዋል ።
በፖለቲካዊ መልኩ ቻይና በአካባቢው እና ከዚያም በላይ ተጽእኖዋን ለማስፋት በያርንግ ቻንግፖ ፕሮጀክት ላይ ስትራቴጂካዊ ስሌት አላት። ሲሉ የባንግላዲሽ ባለስልጣናት ስሞታቸዉን እያቀረቡ ይገኛል ።
Borderlens ያነጋገራቸው የአካባቢ ጥበቃ ተሟጋቾች እና የቲቤት ተሟጋቾች ይህ ፕሮጀክት በቲቤት ውስጥ በመንግስት የሚደገፉ ግዙፍ መሠረተ ልማቶች ጥቅም ላይ የሚውሉት ሀብትን ለማውጣት ብቻ ሳይሆን የፖለቲካ ቁጥጥርን ለማጠናከር ነው። የግዳጅ ማፈናቀል፣ የቀድሞ አባቶች መሬቶች መጥፋት እና የባህል መጥፋት ተመሳሳይ ፕሮጀክቶችን ከዚህ ቀደም አብረው ኖረዋል። ሲሉ ተናግረዋል ።
የበርካታ ሀገራት የመግለጫ ጋጋታ ማስፈራርያና ዛቻ አልሰማም ያለችው ቤጂንግ በግዛቷ ውስጥ የውሃ ሀብቶችን የማልማት ሉዓላዊ መብቷን ለማንም አሳልፈዉ እንደማይሰጡና ማንም እንደማይመለከተዉ እየገለፁ እና ፕሮጀክቱን እንደ አረንጓዴ ኢነርጂ ተነሳሽነት የካርበን ልቀትን የሚቀንስ ፣ ብክለትን የሚቀንስ እና የገጠር ቲቤት ተወላጆችን የህይወት ጥራት ያሻሽላል። እያሉ ይገኛል ።
የቻይናው ጠቅላይ ሚኒስትር ሊ ኪያንግ ትላንት በመንግስት ሚዲያዎች ቀርበዉ 19 መጀመሩን አስታውቀው “ከምዕራብ ወደ ምስራቅ የኤሌክትሪክ ሽግግር ፕሮጀክት” የማዕዘን ድንጋይ በማለት አወድሰውታል ሲል ያስነበበው Borderlen የዜና ወኪል ነዉ።
የኔታ ቲዩብ ዘጋቢ ፦ ታዴ የማመይ ልጅ
10 months ago
አሜሪካ በሽምግልና ስም መካከለኛውን ምስራቅ ልትቆጣጠር ነዉ ! /ቴህራን /
ኢራን በአዘርባይጃን እና በአርሜኒያ መካከል በተደረገው የሰላም ስምምነት ተከትሎ በካውካሰስ ሊዘረጋ የታቀደውን የትራንስፖርት ኮሪደር እንደምትዘጋና ድርጊቱም ኢራንን አቅም ለማሳጣት የአርሜኒያን የግዛት አንድነት ለመናድ ያለመ ከጀርባዬ የተሰራ "የፖለቲካ ክህደት"ስትል ገልፃዋለች ሲል አልጀዚራ ዘግቧል።
የኢራን ከፍተኛ መሪ ከፍተኛ አማካሪ አሊ አክባር ቬላያቲ ቅዳሜ ስምምነቱ ውስጥ የተካተተውን የትራንስፖርት ኮሪደር በመጥቀስ እንደተናገሩት ቴህራን ኮሪደሩን “ከሩሲያ ጋርም ሆነ ” ከአርሜኒያ ጋር ያላትን አጋርነት ለማበላሸት የምትገናኝበትን ስትራቴጂካዊ ኮሪደር እንደሚያደናቅፍ የታለመ መሆኑን ተናግረዋል ።
አርብ እለት በዋይት ሀውስ በተካሄደው የፊርማ ስነ ስርዓት ላይ ይፋ የሆነው የስምምነቱ ውል፣ በአርሜኒያ በኩል አዘርባጃንን ከናክቺቫን ጋር የሚያገናኘው መስመር ላይ የአሜሪካ ልማት መብቶችን ያጠቃልላል።
የዩኤስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ “ካውካሰስ ለ99 ዓመታት ለአሜሪካ ሊከራይ የሚችለው ብለው ያስባሉ” ሲሉ ቬላያቲ የሰላም ስምምነቱ ከጀርባው አሜሪካ የራሷን ጥቅም ለማስከበር እና አካባቢው ላይ እግሮቿን ለመትከል ያደረገችው መሆኑን ገልፀዋል ።
"ይህ በሰላም ስምምነት ስም የታቀደው እቅድ አይሳካም ለትራምፕ ቅጥረኞች መግቢያ አይሆንም መቃብራቸው ይሆናል" ሲሉ የገለፁት አክባር አክለውም በሃይል መቆጣጠር ያቃታት ዩናይትድ ስቴትስ በቀጠናው በሰላም ስም ለመዉረር እየሸረበች ያለውን ሴራ በዛዋ እንደማያዩት አስጠንቅቋል ።
ቬላያቲ ኮሪደሩ ኔቶ እራሱን በኢራን እና በሩሲያ መካከል "እንደ እፉኝት" እንዲያቆም መንገድ ይከፍታል ሲል ተከራክሯል።
የትራምፕ መንገድ ለአለም አቀፍ ሰላም እና ብልጽግና (TRIPP) የሚል ስያሜ የተሰጠው ኮሪደሩ በአርሜኒያ ህግ የሚሰራ እና ወደ ኢራን ድንበር ተጠግቶ የሚያልፍ ሲሆን ይህም የቴህራንን ስጋት አሳድሯል።
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በድንበሯ አቅራቢያ "የትኛውም የውጭ ጣልቃ ገብነት አሉታዊ መዘዞች" ስጋት እንዳደረበት ገልጿል። ሚኒስቴሩ የሰላም ስምምነቱን ሲቀበል፣ በኢራን ድንበሮች አቅራቢያ ያሉ ፕሮጀክቶች “ብሔራዊ ሉዓላዊነትን እና የግዛት አንድነትን ማክበር አለባቸው፣ እና ያለ የውጭ ጣልቃ ገብነት” ሲል አፅንዖት ሰጥቷል ሲል አልጀዚራ ዘግቧል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ቱርክ የታቀደው የመተላለፊያ ኮሪደር በደቡብ ካውካሰስ በኩል ወደ ውጭ የሚላኩ የኃይል እና ሌሎች ሀብቶችን እንደሚያሳድግ ተስፋ ገልጻለች። አንካራ አዘርባጃንን ከአርሜኒያ ጋር ባላት ግጭት ጠንከር ያለ ድጋፍ ሰጥታለች ነገርግን የመጨረሻውን የሰላም ስምምነት ከተፈረመ በኋላ ከየርቫን ጋር ያለውን ግንኙነት ለመመለስ ቃል ገብታለች።
ሩሲያ በበኩሏ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሯ በኩል ባወጣችዉ መግለጫ የዋሽንግተን ስብሰባን ጨምሮ በአካባቢው መረጋጋትን እና ብልጽግናን ለማስፈን የሚደረገውን ጥረት በመደገፍ ስምምነቱን አድንቃለች ። ይሁን እንጂ ሞስኮ ከውጪ ጣልቃ ገብነትን አስጠንቅቃለች ።
"ከክልል ውጪ ያሉ ተጫዋቾችን ማሳተፍ የሰላም አጀንዳውን ማጠናከር እንጂ አዲስ መለያየት መፍጠር የለበትም" ያለው ሚኒስቴሩ፣ በምዕራቡ ዓለም የሚመራውን የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት አፈታት "በጥንቃቄ "እንደሚደረግ ተስፋ እንዳለው ገልጿል ።
ለዘገባው አልጀዚራ ሞስኮ ታይምስ ዘሚዲሊስትን ተጠቅመናል ።
የኔታ ቲዩብ ዘጋቢ ፦ ታዴ የማመይ ልጅ
ኢራን በአዘርባይጃን እና በአርሜኒያ መካከል በተደረገው የሰላም ስምምነት ተከትሎ በካውካሰስ ሊዘረጋ የታቀደውን የትራንስፖርት ኮሪደር እንደምትዘጋና ድርጊቱም ኢራንን አቅም ለማሳጣት የአርሜኒያን የግዛት አንድነት ለመናድ ያለመ ከጀርባዬ የተሰራ "የፖለቲካ ክህደት"ስትል ገልፃዋለች ሲል አልጀዚራ ዘግቧል።
የኢራን ከፍተኛ መሪ ከፍተኛ አማካሪ አሊ አክባር ቬላያቲ ቅዳሜ ስምምነቱ ውስጥ የተካተተውን የትራንስፖርት ኮሪደር በመጥቀስ እንደተናገሩት ቴህራን ኮሪደሩን “ከሩሲያ ጋርም ሆነ ” ከአርሜኒያ ጋር ያላትን አጋርነት ለማበላሸት የምትገናኝበትን ስትራቴጂካዊ ኮሪደር እንደሚያደናቅፍ የታለመ መሆኑን ተናግረዋል ።
አርብ እለት በዋይት ሀውስ በተካሄደው የፊርማ ስነ ስርዓት ላይ ይፋ የሆነው የስምምነቱ ውል፣ በአርሜኒያ በኩል አዘርባጃንን ከናክቺቫን ጋር የሚያገናኘው መስመር ላይ የአሜሪካ ልማት መብቶችን ያጠቃልላል።
የዩኤስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ “ካውካሰስ ለ99 ዓመታት ለአሜሪካ ሊከራይ የሚችለው ብለው ያስባሉ” ሲሉ ቬላያቲ የሰላም ስምምነቱ ከጀርባው አሜሪካ የራሷን ጥቅም ለማስከበር እና አካባቢው ላይ እግሮቿን ለመትከል ያደረገችው መሆኑን ገልፀዋል ።
"ይህ በሰላም ስምምነት ስም የታቀደው እቅድ አይሳካም ለትራምፕ ቅጥረኞች መግቢያ አይሆንም መቃብራቸው ይሆናል" ሲሉ የገለፁት አክባር አክለውም በሃይል መቆጣጠር ያቃታት ዩናይትድ ስቴትስ በቀጠናው በሰላም ስም ለመዉረር እየሸረበች ያለውን ሴራ በዛዋ እንደማያዩት አስጠንቅቋል ።
ቬላያቲ ኮሪደሩ ኔቶ እራሱን በኢራን እና በሩሲያ መካከል "እንደ እፉኝት" እንዲያቆም መንገድ ይከፍታል ሲል ተከራክሯል።
የትራምፕ መንገድ ለአለም አቀፍ ሰላም እና ብልጽግና (TRIPP) የሚል ስያሜ የተሰጠው ኮሪደሩ በአርሜኒያ ህግ የሚሰራ እና ወደ ኢራን ድንበር ተጠግቶ የሚያልፍ ሲሆን ይህም የቴህራንን ስጋት አሳድሯል።
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በድንበሯ አቅራቢያ "የትኛውም የውጭ ጣልቃ ገብነት አሉታዊ መዘዞች" ስጋት እንዳደረበት ገልጿል። ሚኒስቴሩ የሰላም ስምምነቱን ሲቀበል፣ በኢራን ድንበሮች አቅራቢያ ያሉ ፕሮጀክቶች “ብሔራዊ ሉዓላዊነትን እና የግዛት አንድነትን ማክበር አለባቸው፣ እና ያለ የውጭ ጣልቃ ገብነት” ሲል አፅንዖት ሰጥቷል ሲል አልጀዚራ ዘግቧል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ ቱርክ የታቀደው የመተላለፊያ ኮሪደር በደቡብ ካውካሰስ በኩል ወደ ውጭ የሚላኩ የኃይል እና ሌሎች ሀብቶችን እንደሚያሳድግ ተስፋ ገልጻለች። አንካራ አዘርባጃንን ከአርሜኒያ ጋር ባላት ግጭት ጠንከር ያለ ድጋፍ ሰጥታለች ነገርግን የመጨረሻውን የሰላም ስምምነት ከተፈረመ በኋላ ከየርቫን ጋር ያለውን ግንኙነት ለመመለስ ቃል ገብታለች።
ሩሲያ በበኩሏ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴሯ በኩል ባወጣችዉ መግለጫ የዋሽንግተን ስብሰባን ጨምሮ በአካባቢው መረጋጋትን እና ብልጽግናን ለማስፈን የሚደረገውን ጥረት በመደገፍ ስምምነቱን አድንቃለች ። ይሁን እንጂ ሞስኮ ከውጪ ጣልቃ ገብነትን አስጠንቅቃለች ።
"ከክልል ውጪ ያሉ ተጫዋቾችን ማሳተፍ የሰላም አጀንዳውን ማጠናከር እንጂ አዲስ መለያየት መፍጠር የለበትም" ያለው ሚኒስቴሩ፣ በምዕራቡ ዓለም የሚመራውን የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት አፈታት "በጥንቃቄ "እንደሚደረግ ተስፋ እንዳለው ገልጿል ።
ለዘገባው አልጀዚራ ሞስኮ ታይምስ ዘሚዲሊስትን ተጠቅመናል ።
የኔታ ቲዩብ ዘጋቢ ፦ ታዴ የማመይ ልጅ
Sponsored by
Surafel