11 days ago
ኢትዮጵያና አዘርባጃን፣ ከዲፕሎማሲ ወደ ስትራቴጂካዊ አጋርነት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ኢትዮጵያና አዘርባጃን ጠንካራ ዲፕሎማሲዊ ግንኙት እየገነቡ መጥተዋል፡፡
በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙት እነዚህ ሁለት ሀገራት የፖለቲካ፣ ኢኮኖሚ፣ ኢንቨስትመንት፣ የመከላከያ እና የቴክኖሎጂ ትብብሮችን ወደ ጠንካራና አዲስ ምዕራፍ ለማሳደግ እየሰሩ ናቸው።
ሀገራቱ የሶቪየት ኅብረት መፍረስን ተከትሎ አዘርባጃን ሪፐብሊክ ራሷን የቻለች ሀገር ከሆነች በኋላ ግንኙነታቸውን ቀስ በቀስ እያጠናከሩ መጥተዋል።
ኢትዮጵያና አዘርባጃን ለበርካታ ዓመታት በዘለቀው ግንኙነታቸው የየሀገራቱ ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣናት ጉብኝቶችን አድርገዋል፡፡
ሕዳር 2017 ዓ.ም አዘርባጃን ባስተናገደችው የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባዔ (ኮፕ29) ለመሳተፍ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ወደ ባኩ ተጉዘው ነበር፡፡
በቆታቸውም የአዘርባጃንን የዲጂታል አገልግሎት አሰጣጥ ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡
እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ 3ኛው የኢትዮ-አዘርባጃን የፖለቲካ ምክክር መድረክ የተካሄደ ሲሆን÷ መድረኩ የሁለቱን ሀገራት የፖለቲካ ትስስር ወደ ከፍተኛ ደረጃ መድረሱን የሚያመላክት ነበር፡፡
በመቀጠልም የካቲት 2018 ዓ.ም ላይ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የባኩ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ወደ አዲስ ምዕራፍ ከፍ አድርጓል።
በዚህ ሳምንት ደግሞ የአዘርባጃን ሪፐብሊክ የፓርላማ አፈ ጉባዔ ሳሂባ ጋፋሮቫ ኢትዮጵያን እየጎበኙ የሚገኙ ሲሆን÷ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና ከፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔዎች ጋር መክረዋል፡፡
ኢትዮጵያና አዘርባጃን በታሪክና በጂኦግራፊያዊ አቀማመጣቸው ቢለያዩም በርካታ የጋራ ባህሪያት አሏቸው።
ሁለቱም ጂኦፖለቲካዊ ፉክክር ባሉባቸው ቀጣናዎች ይገኛሉ፤ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ፤ አዘርባጃን ደግሞ በደቡብ ካውካሰስ ክልል፡፡ በየቀጣናቸው ሁለቱም ሀገራት ለሰላምና ደህንነት ቁልፍ ሚና እየተጫወቱ ነው፡፡
በዓለም አቀፍ ፖለቲካም ሁለቱ ሀገራት ከምሥራቅና ከምዕራቡ ዓለማት ጋር ሚዛኑን የጠበቀ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲን ይከተላሉ፡፡
ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን መሠረተ ልማትን፣ ዲጂታል ሽግግርን፣ ኢንዱስትሪን እና የውጭ ኢንቨስትመንትን ለልማትና ዕድገታቸው ትኩረት ሰጥተው እየሰሩባቸው ያሉ ዘርፎች ናቸው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አዘርባጃንን በጎበኙበት ወቅት የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኢልሃም አሊየቭ የሀገራቱን ግንኙነት አስመልክተው ሲገልጹ፣ "አጋርነታችን በርካታ ጠቃሚ ጉዳዮችን ያካተተ ነው" ነበር ያሉት።
ሁለቱ ሀገራት በኢኮኖሚ፣ በወታደራዊ፣ በኢንቨስትመንት፣ በቴክኖሎጂ፣ በአየር ንብረት ለውጥ እና በሌሎች ዘርፎች ግንኙነታቸው እያደገ መምጣቱን መሪዎቹ በተለያዩ ጊዜያት ገልጸዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ኢልሃም አሊየቭ ብልፅግና ፓርቲ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ማሸነፉን አስመልክቶ በላኩት የደስታ መልዕክት፣ "በአዘርባጃን እና በኢትዮጵያ መካከል ያለው ግንኙነት በአዎንታዊ አቅጣጫ እያደገ መሆኑ የሚያስደስት ነው" በማለት የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት በአዲስ መልክ እየተጠናከረ መምጣቱን አንስተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በጉብኝታቸው ወቅት እንዳሉት÷ ባለፉት ዓመታት ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን በአቪዬሽን፣ በኢንዱስትሪ ፓርኮችና በነጻ የንግድ ቀጣናዎች ረገድ የተከናወኑ የጋራ የኢኮኖሚዊ ትብብሮች፣ የሁለቱን ሀገራት አጋርነት እያደገ መምጣት ያመለከተ ነው ብለዋል።
ሁለቱ ሀገራት አንደኛቸው ከሌላኛው በበርካታ ዘርፎች ልምዶችን እየተለዋወጡ ሲሆን÷ ለአብነትም ኢትዮጵያ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከአዘርባጃኑ አሳን ክድመት (ASAN Khidmet) የመንግሥት ዲጂታል አገልግሎት ልምድ የተወሰደ የዲጂታል አሰራር ሥርዓት ነው።
አዘርባጃን በበኩሏ በኢትዮጵያ በኩል ወደ አፍሪካ ገበያ ለመግባት ጥሩ መደላድል ታገኛለች። በዚህ መልኩ ሁለቱ ሀገራት የጋራ ጥቅምን በማስፋት በዓለም ኢኮኖሚና ጂኦፖለቲካ አወቃቀር ውስጥ ይበልጥ የሚጎለብት አጋርነት ሊገነቡ ይችላሉ።
ሁለቱ ሀገራት የሚጋሯቸው የልማት ርዕይ፣ የመሠረተ ልማት ግንባታ፣ የዲጂታል ሽግግር፣ የኢኮኖሚ ብዝሃነት እና ቀጣናዊ ትብብሮች ግንኙነታቸውን ከፍ ወዳለ ስትራቴጂካዊ አጋርነት የሚያሳድግ ነው።
በቴዎድሮስ ሳህለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ኢትዮጵያና አዘርባጃን ጠንካራ ዲፕሎማሲዊ ግንኙት እየገነቡ መጥተዋል፡፡
በተለያዩ የዓለም ክፍሎች የሚገኙት እነዚህ ሁለት ሀገራት የፖለቲካ፣ ኢኮኖሚ፣ ኢንቨስትመንት፣ የመከላከያ እና የቴክኖሎጂ ትብብሮችን ወደ ጠንካራና አዲስ ምዕራፍ ለማሳደግ እየሰሩ ናቸው።
ሀገራቱ የሶቪየት ኅብረት መፍረስን ተከትሎ አዘርባጃን ሪፐብሊክ ራሷን የቻለች ሀገር ከሆነች በኋላ ግንኙነታቸውን ቀስ በቀስ እያጠናከሩ መጥተዋል።
ኢትዮጵያና አዘርባጃን ለበርካታ ዓመታት በዘለቀው ግንኙነታቸው የየሀገራቱ ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣናት ጉብኝቶችን አድርገዋል፡፡
ሕዳር 2017 ዓ.ም አዘርባጃን ባስተናገደችው የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባዔ (ኮፕ29) ለመሳተፍ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ወደ ባኩ ተጉዘው ነበር፡፡
በቆታቸውም የአዘርባጃንን የዲጂታል አገልግሎት አሰጣጥ ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡
እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ 3ኛው የኢትዮ-አዘርባጃን የፖለቲካ ምክክር መድረክ የተካሄደ ሲሆን÷ መድረኩ የሁለቱን ሀገራት የፖለቲካ ትስስር ወደ ከፍተኛ ደረጃ መድረሱን የሚያመላክት ነበር፡፡
በመቀጠልም የካቲት 2018 ዓ.ም ላይ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የባኩ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ወደ አዲስ ምዕራፍ ከፍ አድርጓል።
በዚህ ሳምንት ደግሞ የአዘርባጃን ሪፐብሊክ የፓርላማ አፈ ጉባዔ ሳሂባ ጋፋሮቫ ኢትዮጵያን እየጎበኙ የሚገኙ ሲሆን÷ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና ከፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔዎች ጋር መክረዋል፡፡
ኢትዮጵያና አዘርባጃን በታሪክና በጂኦግራፊያዊ አቀማመጣቸው ቢለያዩም በርካታ የጋራ ባህሪያት አሏቸው።
ሁለቱም ጂኦፖለቲካዊ ፉክክር ባሉባቸው ቀጣናዎች ይገኛሉ፤ ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ፤ አዘርባጃን ደግሞ በደቡብ ካውካሰስ ክልል፡፡ በየቀጣናቸው ሁለቱም ሀገራት ለሰላምና ደህንነት ቁልፍ ሚና እየተጫወቱ ነው፡፡
በዓለም አቀፍ ፖለቲካም ሁለቱ ሀገራት ከምሥራቅና ከምዕራቡ ዓለማት ጋር ሚዛኑን የጠበቀ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲን ይከተላሉ፡፡
ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን መሠረተ ልማትን፣ ዲጂታል ሽግግርን፣ ኢንዱስትሪን እና የውጭ ኢንቨስትመንትን ለልማትና ዕድገታቸው ትኩረት ሰጥተው እየሰሩባቸው ያሉ ዘርፎች ናቸው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አዘርባጃንን በጎበኙበት ወቅት የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኢልሃም አሊየቭ የሀገራቱን ግንኙነት አስመልክተው ሲገልጹ፣ "አጋርነታችን በርካታ ጠቃሚ ጉዳዮችን ያካተተ ነው" ነበር ያሉት።
ሁለቱ ሀገራት በኢኮኖሚ፣ በወታደራዊ፣ በኢንቨስትመንት፣ በቴክኖሎጂ፣ በአየር ንብረት ለውጥ እና በሌሎች ዘርፎች ግንኙነታቸው እያደገ መምጣቱን መሪዎቹ በተለያዩ ጊዜያት ገልጸዋል፡፡
ፕሬዚዳንት ኢልሃም አሊየቭ ብልፅግና ፓርቲ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ማሸነፉን አስመልክቶ በላኩት የደስታ መልዕክት፣ "በአዘርባጃን እና በኢትዮጵያ መካከል ያለው ግንኙነት በአዎንታዊ አቅጣጫ እያደገ መሆኑ የሚያስደስት ነው" በማለት የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት በአዲስ መልክ እየተጠናከረ መምጣቱን አንስተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በጉብኝታቸው ወቅት እንዳሉት÷ ባለፉት ዓመታት ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን በአቪዬሽን፣ በኢንዱስትሪ ፓርኮችና በነጻ የንግድ ቀጣናዎች ረገድ የተከናወኑ የጋራ የኢኮኖሚዊ ትብብሮች፣ የሁለቱን ሀገራት አጋርነት እያደገ መምጣት ያመለከተ ነው ብለዋል።
ሁለቱ ሀገራት አንደኛቸው ከሌላኛው በበርካታ ዘርፎች ልምዶችን እየተለዋወጡ ሲሆን÷ ለአብነትም ኢትዮጵያ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ከአዘርባጃኑ አሳን ክድመት (ASAN Khidmet) የመንግሥት ዲጂታል አገልግሎት ልምድ የተወሰደ የዲጂታል አሰራር ሥርዓት ነው።
አዘርባጃን በበኩሏ በኢትዮጵያ በኩል ወደ አፍሪካ ገበያ ለመግባት ጥሩ መደላድል ታገኛለች። በዚህ መልኩ ሁለቱ ሀገራት የጋራ ጥቅምን በማስፋት በዓለም ኢኮኖሚና ጂኦፖለቲካ አወቃቀር ውስጥ ይበልጥ የሚጎለብት አጋርነት ሊገነቡ ይችላሉ።
ሁለቱ ሀገራት የሚጋሯቸው የልማት ርዕይ፣ የመሠረተ ልማት ግንባታ፣ የዲጂታል ሽግግር፣ የኢኮኖሚ ብዝሃነት እና ቀጣናዊ ትብብሮች ግንኙነታቸውን ከፍ ወዳለ ስትራቴጂካዊ አጋርነት የሚያሳድግ ነው።
በቴዎድሮስ ሳህለ
12 days ago
የዓለም የጸሐፍት ድርጅት (WOW) ዓለም አቀፍ ጉባኤ ዛሬ በአዲስ አበባ ይካሄዳል
ዕዝራ እጅጉ
#ethiopia | በኢትዮጵያውያን ደራሲያን እና በውጭ አገር የሥነ-ጽሑፍ ባለሙያዎች ተሳትፎ የሚካሄደው የዓለም የጸሐፍት ድርጅት (WOW) ዓለም አቀፍ ጉባኤ ዛሬ ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም. ከ10:00 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ኢሊሊ ሆቴል ይካሄዳል።
ጉባኤው "Africa in Shaping a Common Future" በሚል መሪ ቃል የሚካሄድ ሲሆን፣ በአፍሪካ ሥነ-ጽሑፍ፣ ባህላዊ እሴቶች እና የደራሲያን ዓለም አቀፍ ትብብር ዙሪያ የሚያተኩሩ ርዕሰ ጉዳዮች ይቀርባሉ።
በመድረኩ ላይ በአፍሪካ ሥነ-ጽሑፍ ላይ ጥናት ያካሄዱት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህር ዶክተር አቢይ ዳንኤል የጥናት ወረቀት እንደሚያቀርቡ ሲገለጽ፣ ፀሐፌ ተውኔት አያልነህ ሙላቱም ከዋና የጽሑፍ አቅራቢዎች መካከል ይገኛሉ።
የድርጅቱ ፕሬዝዳንት ማርጋሪታ አል ለጉባኤው በተለይ ወደ አዲስ አበባ የመጡ ሲሆን፣ የጉባኤው ሁሉም የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መጠናቀቃቸው ተገልጿል።
ጉባኤው በኢትዮጵያ መካሄዱ የኢትዮጵያ ደራሲያን ከዓለም አቀፍ የሥነ-ጽሑፍ ማኅበረሰብ ጋር ያላቸውን ትስስር በማጠናከር የራሱን አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ይጠበቃል።
በመጽሐፍ ዝግጅትና ሥነ-ጽሑፍ ሥራ ላይ የተሰማራው "ተወዳጅ ሚዲያ እና ኮምዩኒኬሽን" መሥራች ዕዝራ እጅጉን ጨምሮ የዝግጅት ኮሚቴው አባላትም በጉባኤው ይሳተፋሉ ተብሏል።
ስለ WOW
የዓለም የጸሐፍት ድርጅት (WOW) ዓለም አቀፍ ደራሲያንን ለማገናኘት፣ የሥነ-ጽሑፍ ሥራዎችን ለማበረታታት እና በባህሎች መካከል ውይይትን ለማጠናከር የተቋቋመ ዓለም አቀፍ ማኅበር ነው። ዋና መሥሪያ ቤቱ በሞስኮ የሚገኝ ሲሆን፣ በፕሬዝዳንት ማርጋሪታ አል ይመራል።
የድርጅቱ የምሥረታ ሀሳብ በ2019 በባኩ፣ አዘርባጃን የቀረበ ሲሆን፣ በ2023 በካይሮ፣ ግብፅ በስምምነት ሰነድ ተመስርቶ በዚያው ዓመት በይፋ ተመዝግቧል። የመጀመሪያው ዓለም አቀፍ ጉባኤውም በ2024 በዓቡጃ፣ ናይጄሪያ ተካሂዶ ነበር።
WOW በአሁኑ ጊዜ አባልነቱን በተለያዩ አገሮች እያስፋፋ ሲሆን፣ የፓናል ውይይቶችን፣ የልጆች የሥነ-ጽሑፍ መድረኮችን እና የጋራ የትርጉም ፕሮጀክቶችን በማካሄድ የዓለም አቀፍ የሥነ-ጽሑፍ ትብብርን ለማጠናከር እየሠራ ነው።
ዕዝራ እጅጉ
#ethiopia | በኢትዮጵያውያን ደራሲያን እና በውጭ አገር የሥነ-ጽሑፍ ባለሙያዎች ተሳትፎ የሚካሄደው የዓለም የጸሐፍት ድርጅት (WOW) ዓለም አቀፍ ጉባኤ ዛሬ ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም. ከ10:00 ሰዓት ጀምሮ በአዲስ አበባ ኢሊሊ ሆቴል ይካሄዳል።
ጉባኤው "Africa in Shaping a Common Future" በሚል መሪ ቃል የሚካሄድ ሲሆን፣ በአፍሪካ ሥነ-ጽሑፍ፣ ባህላዊ እሴቶች እና የደራሲያን ዓለም አቀፍ ትብብር ዙሪያ የሚያተኩሩ ርዕሰ ጉዳዮች ይቀርባሉ።
በመድረኩ ላይ በአፍሪካ ሥነ-ጽሑፍ ላይ ጥናት ያካሄዱት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህር ዶክተር አቢይ ዳንኤል የጥናት ወረቀት እንደሚያቀርቡ ሲገለጽ፣ ፀሐፌ ተውኔት አያልነህ ሙላቱም ከዋና የጽሑፍ አቅራቢዎች መካከል ይገኛሉ።
የድርጅቱ ፕሬዝዳንት ማርጋሪታ አል ለጉባኤው በተለይ ወደ አዲስ አበባ የመጡ ሲሆን፣ የጉባኤው ሁሉም የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መጠናቀቃቸው ተገልጿል።
ጉባኤው በኢትዮጵያ መካሄዱ የኢትዮጵያ ደራሲያን ከዓለም አቀፍ የሥነ-ጽሑፍ ማኅበረሰብ ጋር ያላቸውን ትስስር በማጠናከር የራሱን አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ይጠበቃል።
በመጽሐፍ ዝግጅትና ሥነ-ጽሑፍ ሥራ ላይ የተሰማራው "ተወዳጅ ሚዲያ እና ኮምዩኒኬሽን" መሥራች ዕዝራ እጅጉን ጨምሮ የዝግጅት ኮሚቴው አባላትም በጉባኤው ይሳተፋሉ ተብሏል።
ስለ WOW
የዓለም የጸሐፍት ድርጅት (WOW) ዓለም አቀፍ ደራሲያንን ለማገናኘት፣ የሥነ-ጽሑፍ ሥራዎችን ለማበረታታት እና በባህሎች መካከል ውይይትን ለማጠናከር የተቋቋመ ዓለም አቀፍ ማኅበር ነው። ዋና መሥሪያ ቤቱ በሞስኮ የሚገኝ ሲሆን፣ በፕሬዝዳንት ማርጋሪታ አል ይመራል።
የድርጅቱ የምሥረታ ሀሳብ በ2019 በባኩ፣ አዘርባጃን የቀረበ ሲሆን፣ በ2023 በካይሮ፣ ግብፅ በስምምነት ሰነድ ተመስርቶ በዚያው ዓመት በይፋ ተመዝግቧል። የመጀመሪያው ዓለም አቀፍ ጉባኤውም በ2024 በዓቡጃ፣ ናይጄሪያ ተካሂዶ ነበር።
WOW በአሁኑ ጊዜ አባልነቱን በተለያዩ አገሮች እያስፋፋ ሲሆን፣ የፓናል ውይይቶችን፣ የልጆች የሥነ-ጽሑፍ መድረኮችን እና የጋራ የትርጉም ፕሮጀክቶችን በማካሄድ የዓለም አቀፍ የሥነ-ጽሑፍ ትብብርን ለማጠናከር እየሠራ ነው።
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ፊፋ ሩሲያ ወደአለም ዋንጫ እንድትመለስ ውሳኔ ማሳለፉ ተሰማ፡፡ የአለም እግር ኳስ አስተዳዳሪ የሆነው ፊፋ ሩሲያን ወደአለም ዋንጫ ውድድሮች የሚመልስ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ ይህን ውሳኔውንም ለአዘርባጃን እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል፡፡
አዘርባጃን የመጀመሪያውን የወጣቶች ማለትም እድሜያቸው ከ15 አመት በታች የሆኑ ታዳጊዎችን አለም ዋንጫ የምታስተናግድ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ይህ ውድድር የፊታችን ኦክቶበር 22 ቀን 2026 ተጀምሮ ኦክቶበር 31 የሚጠናቀቅ ይሆናል፡፡
ፊፋ ለአስተናጋጇ አገር በፃፈው ደብዳቤ ላይ ‹‹ሁሉም የፊፋ አባል አገራት በውድድሩ ላይ መሳተፍ ይችላሉ›› የሚል መመሪያ አስተላልፏል፡፡ ይህ ማለት ሩሲያም የፊፋ አባል በመሆኗ በውድድሩ ላይ እንድትሳተፍ ፈቃድ ማግኘቷን የሚገልፅ ነው፡፡
የዩክሬይንና ሩሲያ ጦርነት ከተጀመረ አንስቶ ፊፋ በሚያደርጋቸው ማናቸውም ውድድሮች ላይ ሩሲያ እንዳትሳተፍ ገደብ የጣለ መሆኑ የሚታወስ ነው፡፡ አሁን ግን በመጪው ጥቅምት ወር በሚከናወነው በዚህ የመጀመሪያው ከ15 አመት በታች የአለም ዋንጫ ላይ ሩሲያ ወደውድድሩ እንድትመለስ ፈቅዷል፡፡ ይህ ውድድር በ2027 በሴቶች የሚደረግ ሲሆን ከ2028 አንስቶ የሴቶችና የወንዶች የታዳጊዎች አለም ዋንጫ በእኩል ጊዜ እንደሚደረግ ፊፋ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡
አዘርባጃን የመጀመሪያውን የወጣቶች ማለትም እድሜያቸው ከ15 አመት በታች የሆኑ ታዳጊዎችን አለም ዋንጫ የምታስተናግድ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ይህ ውድድር የፊታችን ኦክቶበር 22 ቀን 2026 ተጀምሮ ኦክቶበር 31 የሚጠናቀቅ ይሆናል፡፡
ፊፋ ለአስተናጋጇ አገር በፃፈው ደብዳቤ ላይ ‹‹ሁሉም የፊፋ አባል አገራት በውድድሩ ላይ መሳተፍ ይችላሉ›› የሚል መመሪያ አስተላልፏል፡፡ ይህ ማለት ሩሲያም የፊፋ አባል በመሆኗ በውድድሩ ላይ እንድትሳተፍ ፈቃድ ማግኘቷን የሚገልፅ ነው፡፡
የዩክሬይንና ሩሲያ ጦርነት ከተጀመረ አንስቶ ፊፋ በሚያደርጋቸው ማናቸውም ውድድሮች ላይ ሩሲያ እንዳትሳተፍ ገደብ የጣለ መሆኑ የሚታወስ ነው፡፡ አሁን ግን በመጪው ጥቅምት ወር በሚከናወነው በዚህ የመጀመሪያው ከ15 አመት በታች የአለም ዋንጫ ላይ ሩሲያ ወደውድድሩ እንድትመለስ ፈቅዷል፡፡ ይህ ውድድር በ2027 በሴቶች የሚደረግ ሲሆን ከ2028 አንስቶ የሴቶችና የወንዶች የታዳጊዎች አለም ዋንጫ በእኩል ጊዜ እንደሚደረግ ፊፋ ባወጣው መግለጫ አስታውቋል፡፡
2 months ago
ጦርነቱን ለማስቆም የተደረገው ስምምነት 'የአሜሪካ ሽንፈት' መግለጫ ነው ስትል ኢራን ተናገረች
ጦርነቱን ለማቆም በኢራን እና በዩናይትድ ስቴትስ መካከል የተደረገው ስምምነት "የአሜሪካ ሽንፈት መግለጫ" ነው ሲሉ የኢራን ተደራዳሪ ቡድን መሪ መሀመድ ባገር ጋሊባፍ ተናግረዋል።ጋሊባፍ በአዘርባጃን በኢራን ቴሌቪዥን ስርጭት ላይ በተላለፈዉ መልዕክታቸዉ እንደተናገሩት "የኢስላማባድ ስምምነት የግፊት እና የማስገደድ ውጤት ሳይሆን የጀግናው የኢራን ህዝብ ተቃውሞ እና ስልጣን ውጤት ነው" ብለዋል።
በዚህም የኢስላማባድ የመግባቢያ ስምምነት የአሜሪካን ሽንፈት ማወጅ ሆኗል ሲሉ ተደምጠዋል፡፡ከፍተኛ ተደራዳሪው መሀመድ ባገር ጋሊባፍ የመካከለኛው ምስራቅ የጸጥታ መዋቅርን የክልሉ ሀገራት ብቻ መወሰን አለባቸው ብለዋል።"የውጭ ወታደራዊ ሃይሎችን ከአካባቢው መውጣት እንደ ስልታዊ አላማ እንቆጥረዋለን።የቀጣናው የወደፊት እጣ ፈንታ በግጭት ሳይሆን በመስተጋብር እንዲወሰን በመካከለኛ ምስራቅ ሀገራት የሚገኙ ከክልል ውጭ ያሉ ወታደራዊ ኃይሎች የአለመረጋጋት መንስኤ ናቸው ሲሉ አክለዋል።
ጋሊባፍ ወደ ባኩ አዘርባጃን ባደረጉት ጉዞ እንደተናገሩት ኢራን በመካከለኛው ምስራቅ ከሚገኙ ሀገራት ጋር "በውስጣዊ ጉዳዮች ላይ ጣልቃ ባለመግባት እና ሉዓላዊነትን በማክበር" ላይ ለመተባበር ዝግጁ መሆኗን ተናግረዋል ።እስራኤል በደቡባዊ ሊባኖስ ላይ የምታደርገውን ጥቃት እና ወረራ ማቆም አለባት በማለት የኢራንን አቋም ደግመዋል።
በስምዖን ደረጄ
Seledadotio
Seledadotio
ጦርነቱን ለማቆም በኢራን እና በዩናይትድ ስቴትስ መካከል የተደረገው ስምምነት "የአሜሪካ ሽንፈት መግለጫ" ነው ሲሉ የኢራን ተደራዳሪ ቡድን መሪ መሀመድ ባገር ጋሊባፍ ተናግረዋል።ጋሊባፍ በአዘርባጃን በኢራን ቴሌቪዥን ስርጭት ላይ በተላለፈዉ መልዕክታቸዉ እንደተናገሩት "የኢስላማባድ ስምምነት የግፊት እና የማስገደድ ውጤት ሳይሆን የጀግናው የኢራን ህዝብ ተቃውሞ እና ስልጣን ውጤት ነው" ብለዋል።
በዚህም የኢስላማባድ የመግባቢያ ስምምነት የአሜሪካን ሽንፈት ማወጅ ሆኗል ሲሉ ተደምጠዋል፡፡ከፍተኛ ተደራዳሪው መሀመድ ባገር ጋሊባፍ የመካከለኛው ምስራቅ የጸጥታ መዋቅርን የክልሉ ሀገራት ብቻ መወሰን አለባቸው ብለዋል።"የውጭ ወታደራዊ ሃይሎችን ከአካባቢው መውጣት እንደ ስልታዊ አላማ እንቆጥረዋለን።የቀጣናው የወደፊት እጣ ፈንታ በግጭት ሳይሆን በመስተጋብር እንዲወሰን በመካከለኛ ምስራቅ ሀገራት የሚገኙ ከክልል ውጭ ያሉ ወታደራዊ ኃይሎች የአለመረጋጋት መንስኤ ናቸው ሲሉ አክለዋል።
ጋሊባፍ ወደ ባኩ አዘርባጃን ባደረጉት ጉዞ እንደተናገሩት ኢራን በመካከለኛው ምስራቅ ከሚገኙ ሀገራት ጋር "በውስጣዊ ጉዳዮች ላይ ጣልቃ ባለመግባት እና ሉዓላዊነትን በማክበር" ላይ ለመተባበር ዝግጁ መሆኗን ተናግረዋል ።እስራኤል በደቡባዊ ሊባኖስ ላይ የምታደርገውን ጥቃት እና ወረራ ማቆም አለባት በማለት የኢራንን አቋም ደግመዋል።
በስምዖን ደረጄ
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የምድር ዕንባ እና የኢትዮጵያ አረንጓዴ ካባ፦ ከዓለም አቀፍ ስጋት እስከ ቀጣናዊ ልዕልና
**************
በአንድ ወቅት ከ40 በመቶ በላይ የነበረው የኢትዮጵያ የደን ሽፋን፣ ባለፉት አሥርት ዓመታት ዘላቂነት በሌለው አጠቃቀም፣ በዛፍ ቆረጣ እና በተዛባ የመሬት አስተዳደር ሳቢያ ወደ 3 በመቶ ዝቅ ብሎ ነበር።
ይህ የደን መመናመን የብዝኃ ሕይወት መጥፋትን፣ የመሬት መደህየትን፣ የምርታማነት ማሽቆልቆልንና የውኃ አካላት በደለል መሞላትን አስከትሎ ማኅበረሰባችንን ለከፋ ድርቅ፣ ጎርፍና የምግብ ዋስትና ችግር አጋልጦት ቆይቷል።
የተባበሩት መንግሥታት የአካባቢ ጥበቃ ፕሮግራም (UNEP)፣ እ.አ.አ ከ1973 ጀምሮ በየዓመቱ ግንቦት 28 የሚከበረውን የዓለም የአካባቢ ጥበቃ ቀን የሰየመውም ሥነ-ምህዳራዊ ቀውስን ለመታደግ ነው።
ዘንድሮ በአዘርባጃን አስተናጋጅነት የተከበረው ዕለቱ ትኩረቱን በአየር ንብረት ለውጥ ላይ ያደረገ ሲሆን፤ የሰው ልጅ ዓመታዊ የበካይ ጋዝ ልቀትን እ.አ.አ በ2030 በግማሽ መቀነስ ካልቻለ ሥነ-ምህዳሩ ሊሽመደመድ እንደሚችል የሳይንስ ሊቃውንት ያስጠነቅቃሉ።
ኢትዮጵያ ይህን ስጋ በተግባር ለመቀልበስ በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት "የአረንጓዴ ዐሻራ" የችግኝ ተከላ ንቅናቄን በይፋ ጀምራለች።
መርሐ ግብሩ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሌለው አፈጻጸም ያስመዘገበ ሲሆን፣ በሀገር አቀፍ ደረጃም ክንውኑ በየዓመቱ ክብረ ወሰን በከፍተኛ ልዩነት የተሻሻለበት ነው፦
በ2011 ዓ.ም፦ 4.7 ቢሊዮን ችግኝ
በ2012 ዓ.ም፦ 5.9 ቢሊዮን ችግኝ
በ2013 ዓ.ም፦ 6.8 ቢሊዮን ችግኝ
በ2014 ዓ.ም፦ 7.2 ቢሊዮን ችግኝ
በ2015 እና 2016 ዓ.ም፦ እያንዳንዳቸው 7.5 ቢሊዮን ችግኝ
በ2017 ዓ.ም፦ 8 ቢሊዮን ችግኝ
በ2018 ዓ.ም (የዘንድሮ ዕቅድ)፦ 8.5 ቢሊዮን ችግኝ
በአጠቃላይ እስካሁን ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞች የተተከሉ ሲሆን፣ ይህም በመጀመሪያው እና በሁለተኛው ምዕራፍ ማጠናቀቂያ ላይ የተቀመጠውን 50 ቢሊዮን ችግኝ የመትከል ግብ ለማሳካት የቀረው ጥቂት ነው።
የግብርና ሚኒስቴር እና የምርምር ተቋማት ጥናቶች እንዳረጋገጡት፤ የኢትዮጵያ የደን ሽፋን በጥቂት ዓመታት ውስጥ ከ17.2 በመቶ ወደ 23.6 በመቶ አድጓል። ይህ ስኬት የተገኘው የደን፣ የፍራፍሬ፣ የመኖ እና የማገዶ ዛፎች በጥናት በመተከላቸው ነው።
ከተተከለው ችግኝ መካከል 30 በመቶው በዓባይ ተፋሰስ እንዲሁም በአዋሽ እና በስምጥ ሸለቆ ውስጥ መተከሉም የከርሰ ምድር ውኃ መጠንን ከፍ አድርጎታል። ይህም አርሶ አደሩ የአየር ንብረት ለውጥን እንዲቋቋም እና የምግብ ዋስትናውን እንዲያረጋግጥ እያስቻለው ይገኛል።
የአረንጓዴ ዐሻራ ንቅናቄ ቀጣናዊ ዲፕሎማሲንም ያጠናከረ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ ለጅቡቲ የችግኝ አቅርቦት በማድረግ የበረሃማነት መስፋፋትን በጋራ የመከላከል አዲስ ምዕራፍ ከፍታለች፤ ለፓኪስታንም ተሞክሮዋን አካፍላለች።
ከዚህም በላይ ወደ 23.6 በመቶ ያደገው የደን ሽፋን በዓለም አቀፉ የካርበን ገበያ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ የሚያስገኝ ወርቃማ የኢኮኖሚ በር ከፍቷል።
መንግሥት ከግብርና ትራንስፎርሜሽን ተቋማትና ከሳይንስ አካዳሚ ጋር በመቀናጀት በማስረጃና በእውቀት እየመራው ያለው የአረንጓዴ ዐሻራ ሥራ፣ የሀገራችንን የምግብ ሉዓላዊነት የሚያረጋግጥ ታላቅ የትውልድ ፕሮጀክት መሆኑን በተጨባጭ አስመስክሯል።
#climatechange #climateaction #ethiopia #greenlegacy #ebc
**************
በአንድ ወቅት ከ40 በመቶ በላይ የነበረው የኢትዮጵያ የደን ሽፋን፣ ባለፉት አሥርት ዓመታት ዘላቂነት በሌለው አጠቃቀም፣ በዛፍ ቆረጣ እና በተዛባ የመሬት አስተዳደር ሳቢያ ወደ 3 በመቶ ዝቅ ብሎ ነበር።
ይህ የደን መመናመን የብዝኃ ሕይወት መጥፋትን፣ የመሬት መደህየትን፣ የምርታማነት ማሽቆልቆልንና የውኃ አካላት በደለል መሞላትን አስከትሎ ማኅበረሰባችንን ለከፋ ድርቅ፣ ጎርፍና የምግብ ዋስትና ችግር አጋልጦት ቆይቷል።
የተባበሩት መንግሥታት የአካባቢ ጥበቃ ፕሮግራም (UNEP)፣ እ.አ.አ ከ1973 ጀምሮ በየዓመቱ ግንቦት 28 የሚከበረውን የዓለም የአካባቢ ጥበቃ ቀን የሰየመውም ሥነ-ምህዳራዊ ቀውስን ለመታደግ ነው።
ዘንድሮ በአዘርባጃን አስተናጋጅነት የተከበረው ዕለቱ ትኩረቱን በአየር ንብረት ለውጥ ላይ ያደረገ ሲሆን፤ የሰው ልጅ ዓመታዊ የበካይ ጋዝ ልቀትን እ.አ.አ በ2030 በግማሽ መቀነስ ካልቻለ ሥነ-ምህዳሩ ሊሽመደመድ እንደሚችል የሳይንስ ሊቃውንት ያስጠነቅቃሉ።
ኢትዮጵያ ይህን ስጋ በተግባር ለመቀልበስ በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት "የአረንጓዴ ዐሻራ" የችግኝ ተከላ ንቅናቄን በይፋ ጀምራለች።
መርሐ ግብሩ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ የሌለው አፈጻጸም ያስመዘገበ ሲሆን፣ በሀገር አቀፍ ደረጃም ክንውኑ በየዓመቱ ክብረ ወሰን በከፍተኛ ልዩነት የተሻሻለበት ነው፦
በ2011 ዓ.ም፦ 4.7 ቢሊዮን ችግኝ
በ2012 ዓ.ም፦ 5.9 ቢሊዮን ችግኝ
በ2013 ዓ.ም፦ 6.8 ቢሊዮን ችግኝ
በ2014 ዓ.ም፦ 7.2 ቢሊዮን ችግኝ
በ2015 እና 2016 ዓ.ም፦ እያንዳንዳቸው 7.5 ቢሊዮን ችግኝ
በ2017 ዓ.ም፦ 8 ቢሊዮን ችግኝ
በ2018 ዓ.ም (የዘንድሮ ዕቅድ)፦ 8.5 ቢሊዮን ችግኝ
በአጠቃላይ እስካሁን ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞች የተተከሉ ሲሆን፣ ይህም በመጀመሪያው እና በሁለተኛው ምዕራፍ ማጠናቀቂያ ላይ የተቀመጠውን 50 ቢሊዮን ችግኝ የመትከል ግብ ለማሳካት የቀረው ጥቂት ነው።
የግብርና ሚኒስቴር እና የምርምር ተቋማት ጥናቶች እንዳረጋገጡት፤ የኢትዮጵያ የደን ሽፋን በጥቂት ዓመታት ውስጥ ከ17.2 በመቶ ወደ 23.6 በመቶ አድጓል። ይህ ስኬት የተገኘው የደን፣ የፍራፍሬ፣ የመኖ እና የማገዶ ዛፎች በጥናት በመተከላቸው ነው።
ከተተከለው ችግኝ መካከል 30 በመቶው በዓባይ ተፋሰስ እንዲሁም በአዋሽ እና በስምጥ ሸለቆ ውስጥ መተከሉም የከርሰ ምድር ውኃ መጠንን ከፍ አድርጎታል። ይህም አርሶ አደሩ የአየር ንብረት ለውጥን እንዲቋቋም እና የምግብ ዋስትናውን እንዲያረጋግጥ እያስቻለው ይገኛል።
የአረንጓዴ ዐሻራ ንቅናቄ ቀጣናዊ ዲፕሎማሲንም ያጠናከረ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ ለጅቡቲ የችግኝ አቅርቦት በማድረግ የበረሃማነት መስፋፋትን በጋራ የመከላከል አዲስ ምዕራፍ ከፍታለች፤ ለፓኪስታንም ተሞክሮዋን አካፍላለች።
ከዚህም በላይ ወደ 23.6 በመቶ ያደገው የደን ሽፋን በዓለም አቀፉ የካርበን ገበያ ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ የሚያስገኝ ወርቃማ የኢኮኖሚ በር ከፍቷል።
መንግሥት ከግብርና ትራንስፎርሜሽን ተቋማትና ከሳይንስ አካዳሚ ጋር በመቀናጀት በማስረጃና በእውቀት እየመራው ያለው የአረንጓዴ ዐሻራ ሥራ፣ የሀገራችንን የምግብ ሉዓላዊነት የሚያረጋግጥ ታላቅ የትውልድ ፕሮጀክት መሆኑን በተጨባጭ አስመስክሯል።
#climatechange #climateaction #ethiopia #greenlegacy #ebc
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በአሁኑ ወቅት በትንሿ አርሜኒያ ዙሪያ ዓለም አቀፋዊ ይዘት ያለው እጅግ ግዙፍ የጂኦፖለቲካዊ ማዕበል እያንዣበበ ይገኛል። በዚህ ማዕበል ውስጥ የአርሜኒያ ከሩሲያ፣ ከአውሮፓ፣ እና ከአሜሪካ ጋር ያላት ግንኙነት ብቻ ሳይሆን፣ ከቅርብ ጎረቤቶቿ ከሆኑት ከኢራን፣ ከአዘርባጃን እና ከቱርክ ጋር ያላት የወደፊት እጣ ፈንታም ከፍተኛ ፈተና ውስጥ ወድቋል።
ዛሬ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ትኩረት ያረፈው በቅርቡ በአርሜኒያ እና በአሜሪካ መካከል በተፈረሙት የመግባቢያ ሰነዶች ላይ ነው። እነዚህ ሰነዶች እንደተለመዱት የዲፕሎማሲያዊ የዕለት ተዕለት ስምምነቶች የሚታለፉ አይደሉም። የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ የፊርማ ስነ-ስርዓቱን ለመታደም በአካል ወደ አርሜኒያ መጓዛቸው፣ ጉዳዩ ለአሜሪካ መንግስት ምን ያህል ከፍተኛ ስትራቴጂካዊ ክብደት እንዳለው በግልጽ ያሳያል። የደቡብ ካውካሰስ፣ የመካከለኛው እስያ፣ የፋርስ ባሕረ ሰላጤ፣ እንዲሁም የአውሮፓ ህብረት፣ እስራኤል እና ቱርክ ከፍተኛ ተጽዕኖ የሚፈጥሩበት የምስራቃዊ ሜዲትራኒያን ቀጠና ውስብስብ ታሪካዊ እና ወቅታዊ ክስተቶች ቀስ በቀስ አዲስ መልክ እየያዙ ነው።
በዚህ ሰፊ ቀጠና ውስጥ ተበታትነው የሚገኙ ስትራቴጂካዊ የማዕድን እና የትራንስፖርት መስመሮች በድጋሚ የዓለም ኃያላን ትኩረት ማዕከል ሆነዋል። ከእነዚህም መካከል በግንባር ቀደምትነት የምትጠቀሰው የአርሜኒያዋ የሲዩኒክ ግዛት ናት። ይህች ግዛት ከሞሊብዲነም እና ዩራኒየም አንስቶ እስከ ወርቅ የሚደርሱ እጅግ ውድ እና ወሳኝ የሆኑ የማዕድን ክምችቶች መገኛ ናት። ይህ ሀብት ከሶቪየት ህብረት ዘመን ጀምሮ የሚታወቅ ቢሆንም፣ ዛሬ ላይ የፈጠረው መነቃቃት ግን የተለየ ነው።
በአሁኑ የከፍተኛ ወታደራዊ ውድድር እና የመከላከያ ኢንዱስትሪ መስፋፋት ዘመን፣ ሀገራት ከሴሚኮንዳክተሮች ከብርቅዬ የምድር ማዕድናት እና ለመከላከያ ኢንዱስትሪ ወሳኝ ከሆኑ ጥሬ እቃዎች ጋር የተያያዘ ማንኛውንም ሀብት ለመቆጣጠር በከፍተኛ ሩጫ ላይ ይገኛሉ። መንግስታት ቀጣዩን ትውልድ ስትራቴጂካዊ ኢንዱስትሪዎች የሚያንቀሳቅሱ ሀብቶች ላይ የበላይነት ለማግኘት ከፍተኛ ጥረት እያደረጉ ነው። ከዚህ በተጨማሪም አሁን እየተካሄደ ያለውን የዓለም አቀፍ የኢነርጂ ስርዓቶች ሽግግር ስንመለከት፣ አርሜኒያ ለእነዚህ የቴክኖሎጂ ሽግግሮች መሠረት የሆኑ በርካታ ወሳኝ ማዕድናት ምንጭ ሆና ብቅ ብላለች።
የሲዩኒክ ግዛት ከሶቪየት ዘመን ጀምሮ በእነዚህ ሀብቶቿ ትታወቃለች። ክልሉ በማዕድን ማውጫዎች፣ በክፍት የማዕድን ቁፋሮዎች እና በማቀነባበሪያ ፋሲሊቲዎች የተሞላ ነው። በታሪክ እነዚህ ሀብቶች በኢራን ድንበር እና በአራስ ወንዝ ዳርቻ በሚያልፍ የባቡር መስመር አማካኝነት ከሰፊው የሶቪየት ትራንስፖርት አውታር ጋር የተገናኙ ነበሩ። ዛሬ ላይ "የዛንጌዙር ኮሪደር" ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ ከምንጊዜውም በላይ የጎላውም በዚሁ ምክንያት ነው።
ከዚህ ቀጠና በቅርብ ርቀት የሚገኘው እና ከ1952 ጀምሮ ስራ ላይ ያለው የዛንጌዙር የመዳብ እና የሞሊብዲነም ማቀነባበሪያ፣ እንዲሁም በሰሜን በኩል የሚገኘው የአጋራክ ማቀነባበሪያ እስከ ዛሬም ሙሉ በሙሉ አገልግሎት እየሰጡ ይገኛሉ። የከፍተኛ ጂኦፖለቲካዊ እና ስትራቴጂካዊ ሎጂስቲክስ እይታን ስንመረምር፣ ከአስርት ዓመታት በፊት ፈርሶ አሁን ዳግም እየተገነባ ያለው የ43 ኪሎ ሜትር የባቡር መስመር፣ ከዓለም የሞሊብዲነም ክምችት ውስጥ ሰባት በመቶ ወደሚሆነው ሀብት የሚያደርስ ቁልፍ በር ነው። ሞሊብዲነም ለሚሳኤል ምርት፣ ለኑክሌር ኢነርጂ እና ለሴሚኮንዳክተር ማምረቻ እጅግ አስፈላጊ የሆነ ማዕድን ነው። ይህ ባይሆን ኖሮ፣ ዋሽንግተን ከ35 ዓመታት በፊት ለፈረሰ አጭር የባቡር መስመር ይህን ያህል ከፍተኛ ትኩረት የምትሰጥበት ምንም ዓይነት ሎጂካዊ ምክንያት አይኖርም ነበር።
የካስፒያንን ቀጠና ከቱርክ ጋር የሚያገናኘው ይህ የባቡር መስመር ለዩናይትድ ስቴትስ የነበረው ስትራቴጂካዊ ፋይዳ ውስን ነበር። አሁን የተለወጠው መንገዱ ራሱ ሳይሆን፣ ሊያጓጓዘው የሚችለው የካርጎ (ጭነት) ዓይነት ነው። የእነዚህ ማዕድናት ተፈጥሮ እና እሴት የመስመሩን አስፈላጊነት በከፍተኛ ደረጃ አሳድጎታል። በዚህ የማዕድን ቀጠና ላይ ያለውን ተጽዕኖ የማጣት አደጋ ለአሜሪካ መንግስት እጅግ ግልጽ በመሆኑ፣ የትራምፕ አስተዳደር በክልሉ ከሚመረቱ የኢንዱስትሪ ውጤቶች ላይ የራሱን ድርሻ ለማረጋገጥ ፈጣን እንቅስቃሴ አድርጓል። በዚህም "የትራምፕ የሰላም እና የብልጽግና መስመር" የሚባለው ጽንሰ-ሀሳብ ብቅ ብሏል። በዛሬው ሁከት በበዛበት ዓለም፣ የዩራኒየም እና የሞሊብዲነም ተደራሽነት ከሌለ ሰላም እና ብልጽግና ብቻውን ትርጉም አልባ ነው።
በአሜሪካ እና በአርሜኒያ የመግባቢያ ሰነድ ውስጥ "የወጪ ንግድ ቁጥጥሮች" የሚለው ሐረግ በተደጋጋሚ ተጠቅሷል። የወጪ ንግድ ቁጥጥሮች ከሴሚኮንዳክተሮች ጋር አብረው በሚነሱበት በማንኛውም ጊዜ፣ ውይይቱ ወዲያውኑ ለሲቪልም ሆነ ለወታደራዊ አገልግሎት ወደሚውሉ ቴክኖሎጂዎች እና ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ ወዳላቸው ማዕድናት መዞሩ አይቀርም።
ይህ በአርሜኒያ እየተካሄደ ያለው የአሜሪካ የጂኦፖለቲካዊ እርምጃ፣ እስራኤል ለዓመታት በዚሁ የካውካሰስ ቀጠና፣ በተለይም በአዘርባጃን ላይ ስትከተለው ከነበረው ስትራቴጂ ጋር እጅግ ተመሳሳይነት አለው። እስራኤል በአርሜኒያ የረጅም ጊዜ ባላንጣ በሆነችው አዘርባጃን ላይ ያላት ተጽዕኖ በዘመናዊው የጂኦፖለቲካ ታሪክ ውስጥ እጅግ ስኬታማ ከሚባሉ የጥቅም ልውውጦች አንዱ ነው።
እስራኤል ለአዘርባጃን እጅግ ዘመናዊ የሆኑ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን፣ የአየር መከላከያ ስርዓቶችን እና ሌሎች የጦር መሳሪያዎችን በስፋት ታቀርባለች። እነዚህ መሳሪያዎች አዘርባጃን በናጎርኖ-ካራባክ ጦርነት ላይ በአርሜኒያ ላይ የበላይነት እንድትቀዳጅ ትልቁን ሚና ተጫውተዋል። በምላሹ ደግሞ፣ እስራኤል ከጠቅላላ የነዳጅ ፍጆታዋ ውስጥ 40 በመቶ የሚሆነውን ከአዘርባጃን ታገኛለች። ሆኖም ከነዳጅ በላይ ለእስራኤል ወሳኝ የሆነው የጂኦፖለቲካዊ ትርፍ፣ አዘርባጃን ከኢራን ጋር ያላትን ሰፊ ድንበር ተጠቅማ በኢራን ላይ የምታደርገውን የስለላ እና የወታደራዊ ክትትል አቅም ማሳደጓ ነው።
ልክ አሜሪካ አሁን አርሜኒያን ተጠቅማ በኢራን ሰሜናዊ ድንበር ላይ ስትራቴጂካዊ የኢኮኖሚ እና የወታደራዊ ተጽዕኖ ለመፍጠር እንደምትሞክረው ሁሉ፣ እስራኤል አዘርባጃንን እንደ መከላከያ ግድግዳ እና እንደ መረጃ መሰብሰቢያ ማዕከል ስትጠቀምባት ቆይታለች። ከዚህም በተጨማሪ፣ እስራኤል በመካከለኛው ምስራቅ አሜሪካን በማስተባበር ለመገንባት ያቀደችው የህንድ-መካከለኛው ምስራቅ-አውሮፓ የኢኮኖሚ ኮሪደር የንግድ መስመር፣ ልክ እንደ ዛንጌዙር ኮሪደር ሁሉ የትራንስፖርት መስመርን ከጂኦፖለቲካዊ የጸጥታ ዋስትና እና የሀብት ቁጥጥር ጋር የማስተሳሰር ስትራቴጂ ነው። የዓለም ኃያላን እና እንደ እስራኤል ያሉ ቀጠናዊ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች የትራንስፖርት ኮሪደሮችን እና የማዕድን ክምችቶችን ጠላቶቻቸውን ለመክበብ እና ብሔራዊ ደህንነታቸውን ለማረጋገጥ እንዴት እንደሚጠቀሙበት ይህ ግልጽ ማሳያ ነው።
ለዓመታት በአርሜኒያ እና አዘርባጃን መካከል የነበረው ውጥረት በክልሉ ሰፊ የአሜሪካ የጸጥታ ስትራቴጂ እንዳይዘረጋ እንቅፋት ሆኖ ቆይቷል። አሁን ግን ሁለቱም ሀገራት በኢራን ድንበር ላይ ያለውን ሁኔታ በአንድ የጋራ መነጽር መመልከት ግድ ብሏቸዋል። በአሜሪካ አደራዳሪነት በተፈጠረው ማዕቀፍ ውስጥ በተግባር በአንድ ጀልባ ላይ ተሳፍረዋል።
የማዕድን ሀብቶቹ ባለቤትነት በመጨረሻ የአሜሪካ ወይም የአውሮፓ ኩባንያዎች ሊሆን ይችላል። ነገር ግን አውሮፓ በደቡብ ካውካሰስ ሎጂስቲክስ ላይ ያላት ፍላጎት አሜሪካ በዩራኒየም እና ሞሊብዲነም ላይ ካላት ፍላጎት ያነሰ አይደለም። የአርሜኒያን ጥሬ እቃዎች የሚያቀነባብሩ ፋሲሊቲዎች እንደ ሎጂስቲክሱ አቅጣጫ ሊዘዋወሩ ይችላሉ፣ ነገር ግን በራሱ በማዕድን መሰረቱ ላይ ያለው ቁጥጥር ከአሜሪካ ተሳትፎ ጋር በጥብቅ የተቆራኘ ሆኖ ይቀጥላል። ይሄው እውነታ በኢነርጂ መሠረተ ልማት እና በግዙፍ የመረጃ ስርዓቶችም ላይ ይሰራል።
አርሜኒያ በአሁኑ ወቅት እንደ አሜሪካ፣ ፈረንሳይ እና ሩሲያ ባሉ ጥቂት ሀገራት ብቻ በበላይነት የተያዘውን አነስተኛ የሞዱላር ኑክሌር ሪአክተሮች ግንባታ ለማካሄድ በንቃት እየተወያየች ትገኛለች። በተመሳሳይ ጊዜ ከአሮጌዋ አጋሯ ከሩሲያ ጋር ያላት ግንኙነት በፍጥነት እያሽቆለቆለ ነው። የዛንጌዙር ኮሪደር ወደ ቱርክ ከሚዘልቁ የትራንስፖርት አውታሮች ጋር መገናኘቱ አይቀሬ ሲሆን፣ አርሜኒያ ከባቡር መስመሩ ጎን ለጎን የሚጓዝ አዲስ አውራ ጎዳና ለማገንባት አቅዳለች። አውሮፓ ደቡብ ካውካሰስን እንደ መሸጋገሪያ መስመር እና እንደ ወሳኝ ጥሬ ዕቃዎች ምንጭ አድርጋ ለመጠቀም ከፍተኛ ጉጉት አላት።
በዋሽንግተን እና በቴህራን መካከል ሊኖር ከሚችለው መግባባት አኳያ ሲታይ፣ ኢራን የአርሜኒያ ዩራኒየም እና ሞሊብዲነም ለአሜሪካ እና ለአውሮፓ ህብረት ያላቸውን ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ ሙሉ በሙሉ ተገንዝባለች። ግምገማው ትክክል ከሆነ፣ በፋርስ ባሕረ ሰላጤ አካባቢ የተፈጠረው ግጭት ውሎ አድሮ ሊረግብ እንደሚችል ተስፋ ለማድረግ የሚያስችል በቂ ምክንያት ሊኖር ይችላል። ግጭቱ የሚቀጥል ከሆነ ግን፣ ዩናይትድ ስቴትስ በሲዩኒክ እና በአካባቢው ግዛቶች ላይ ወታደራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ምሽግ ለመመስረት፣ እንዲሁም ይህን ቀጠና የዋሽንግተን የዩራሲያ ተጽዕኖ ማዕከል ለማድረግ የምታደርገው ጥረት እጅግ አስቸጋሪ ይሆናል። ይህ ሁሉ የሚሆነው ግን በድርድር የሚመጣ መፍትሄ አሁንም የሚቻል ከሆነ ብቻ ነው።
በትንሿ አርሜኒያ ላይ እየተደረገ ያለው የጂኦፖለቲካዊ ቁማር ዋጋ ከዚህ በላይ ሊጨምር የማይችልበት ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሷል።
የዓለም ኃያላን ሀገራት በታዳጊ እና ትናንሽ ሀገራት ላይ ያላቸውን የጂኦፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ተጽዕኖ በተመለከተ፣ ከዚህ ጽሁፍ በመነሳት የትኛው የኢትዮጵያ ስትራቴጂካዊ ሀብት ወይም የትራንስፖርት ኮሪደር አወቃቀር ወደፊት ተመሳሳይ ዓለም አቀፋዊ የፉክክር ማዕከል ሊሆን ይችላል ብለው ያስባሉ?
ዛሬ የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ትኩረት ያረፈው በቅርቡ በአርሜኒያ እና በአሜሪካ መካከል በተፈረሙት የመግባቢያ ሰነዶች ላይ ነው። እነዚህ ሰነዶች እንደተለመዱት የዲፕሎማሲያዊ የዕለት ተዕለት ስምምነቶች የሚታለፉ አይደሉም። የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ የፊርማ ስነ-ስርዓቱን ለመታደም በአካል ወደ አርሜኒያ መጓዛቸው፣ ጉዳዩ ለአሜሪካ መንግስት ምን ያህል ከፍተኛ ስትራቴጂካዊ ክብደት እንዳለው በግልጽ ያሳያል። የደቡብ ካውካሰስ፣ የመካከለኛው እስያ፣ የፋርስ ባሕረ ሰላጤ፣ እንዲሁም የአውሮፓ ህብረት፣ እስራኤል እና ቱርክ ከፍተኛ ተጽዕኖ የሚፈጥሩበት የምስራቃዊ ሜዲትራኒያን ቀጠና ውስብስብ ታሪካዊ እና ወቅታዊ ክስተቶች ቀስ በቀስ አዲስ መልክ እየያዙ ነው።
በዚህ ሰፊ ቀጠና ውስጥ ተበታትነው የሚገኙ ስትራቴጂካዊ የማዕድን እና የትራንስፖርት መስመሮች በድጋሚ የዓለም ኃያላን ትኩረት ማዕከል ሆነዋል። ከእነዚህም መካከል በግንባር ቀደምትነት የምትጠቀሰው የአርሜኒያዋ የሲዩኒክ ግዛት ናት። ይህች ግዛት ከሞሊብዲነም እና ዩራኒየም አንስቶ እስከ ወርቅ የሚደርሱ እጅግ ውድ እና ወሳኝ የሆኑ የማዕድን ክምችቶች መገኛ ናት። ይህ ሀብት ከሶቪየት ህብረት ዘመን ጀምሮ የሚታወቅ ቢሆንም፣ ዛሬ ላይ የፈጠረው መነቃቃት ግን የተለየ ነው።
በአሁኑ የከፍተኛ ወታደራዊ ውድድር እና የመከላከያ ኢንዱስትሪ መስፋፋት ዘመን፣ ሀገራት ከሴሚኮንዳክተሮች ከብርቅዬ የምድር ማዕድናት እና ለመከላከያ ኢንዱስትሪ ወሳኝ ከሆኑ ጥሬ እቃዎች ጋር የተያያዘ ማንኛውንም ሀብት ለመቆጣጠር በከፍተኛ ሩጫ ላይ ይገኛሉ። መንግስታት ቀጣዩን ትውልድ ስትራቴጂካዊ ኢንዱስትሪዎች የሚያንቀሳቅሱ ሀብቶች ላይ የበላይነት ለማግኘት ከፍተኛ ጥረት እያደረጉ ነው። ከዚህ በተጨማሪም አሁን እየተካሄደ ያለውን የዓለም አቀፍ የኢነርጂ ስርዓቶች ሽግግር ስንመለከት፣ አርሜኒያ ለእነዚህ የቴክኖሎጂ ሽግግሮች መሠረት የሆኑ በርካታ ወሳኝ ማዕድናት ምንጭ ሆና ብቅ ብላለች።
የሲዩኒክ ግዛት ከሶቪየት ዘመን ጀምሮ በእነዚህ ሀብቶቿ ትታወቃለች። ክልሉ በማዕድን ማውጫዎች፣ በክፍት የማዕድን ቁፋሮዎች እና በማቀነባበሪያ ፋሲሊቲዎች የተሞላ ነው። በታሪክ እነዚህ ሀብቶች በኢራን ድንበር እና በአራስ ወንዝ ዳርቻ በሚያልፍ የባቡር መስመር አማካኝነት ከሰፊው የሶቪየት ትራንስፖርት አውታር ጋር የተገናኙ ነበሩ። ዛሬ ላይ "የዛንጌዙር ኮሪደር" ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ ከምንጊዜውም በላይ የጎላውም በዚሁ ምክንያት ነው።
ከዚህ ቀጠና በቅርብ ርቀት የሚገኘው እና ከ1952 ጀምሮ ስራ ላይ ያለው የዛንጌዙር የመዳብ እና የሞሊብዲነም ማቀነባበሪያ፣ እንዲሁም በሰሜን በኩል የሚገኘው የአጋራክ ማቀነባበሪያ እስከ ዛሬም ሙሉ በሙሉ አገልግሎት እየሰጡ ይገኛሉ። የከፍተኛ ጂኦፖለቲካዊ እና ስትራቴጂካዊ ሎጂስቲክስ እይታን ስንመረምር፣ ከአስርት ዓመታት በፊት ፈርሶ አሁን ዳግም እየተገነባ ያለው የ43 ኪሎ ሜትር የባቡር መስመር፣ ከዓለም የሞሊብዲነም ክምችት ውስጥ ሰባት በመቶ ወደሚሆነው ሀብት የሚያደርስ ቁልፍ በር ነው። ሞሊብዲነም ለሚሳኤል ምርት፣ ለኑክሌር ኢነርጂ እና ለሴሚኮንዳክተር ማምረቻ እጅግ አስፈላጊ የሆነ ማዕድን ነው። ይህ ባይሆን ኖሮ፣ ዋሽንግተን ከ35 ዓመታት በፊት ለፈረሰ አጭር የባቡር መስመር ይህን ያህል ከፍተኛ ትኩረት የምትሰጥበት ምንም ዓይነት ሎጂካዊ ምክንያት አይኖርም ነበር።
የካስፒያንን ቀጠና ከቱርክ ጋር የሚያገናኘው ይህ የባቡር መስመር ለዩናይትድ ስቴትስ የነበረው ስትራቴጂካዊ ፋይዳ ውስን ነበር። አሁን የተለወጠው መንገዱ ራሱ ሳይሆን፣ ሊያጓጓዘው የሚችለው የካርጎ (ጭነት) ዓይነት ነው። የእነዚህ ማዕድናት ተፈጥሮ እና እሴት የመስመሩን አስፈላጊነት በከፍተኛ ደረጃ አሳድጎታል። በዚህ የማዕድን ቀጠና ላይ ያለውን ተጽዕኖ የማጣት አደጋ ለአሜሪካ መንግስት እጅግ ግልጽ በመሆኑ፣ የትራምፕ አስተዳደር በክልሉ ከሚመረቱ የኢንዱስትሪ ውጤቶች ላይ የራሱን ድርሻ ለማረጋገጥ ፈጣን እንቅስቃሴ አድርጓል። በዚህም "የትራምፕ የሰላም እና የብልጽግና መስመር" የሚባለው ጽንሰ-ሀሳብ ብቅ ብሏል። በዛሬው ሁከት በበዛበት ዓለም፣ የዩራኒየም እና የሞሊብዲነም ተደራሽነት ከሌለ ሰላም እና ብልጽግና ብቻውን ትርጉም አልባ ነው።
በአሜሪካ እና በአርሜኒያ የመግባቢያ ሰነድ ውስጥ "የወጪ ንግድ ቁጥጥሮች" የሚለው ሐረግ በተደጋጋሚ ተጠቅሷል። የወጪ ንግድ ቁጥጥሮች ከሴሚኮንዳክተሮች ጋር አብረው በሚነሱበት በማንኛውም ጊዜ፣ ውይይቱ ወዲያውኑ ለሲቪልም ሆነ ለወታደራዊ አገልግሎት ወደሚውሉ ቴክኖሎጂዎች እና ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ ወዳላቸው ማዕድናት መዞሩ አይቀርም።
ይህ በአርሜኒያ እየተካሄደ ያለው የአሜሪካ የጂኦፖለቲካዊ እርምጃ፣ እስራኤል ለዓመታት በዚሁ የካውካሰስ ቀጠና፣ በተለይም በአዘርባጃን ላይ ስትከተለው ከነበረው ስትራቴጂ ጋር እጅግ ተመሳሳይነት አለው። እስራኤል በአርሜኒያ የረጅም ጊዜ ባላንጣ በሆነችው አዘርባጃን ላይ ያላት ተጽዕኖ በዘመናዊው የጂኦፖለቲካ ታሪክ ውስጥ እጅግ ስኬታማ ከሚባሉ የጥቅም ልውውጦች አንዱ ነው።
እስራኤል ለአዘርባጃን እጅግ ዘመናዊ የሆኑ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን፣ የአየር መከላከያ ስርዓቶችን እና ሌሎች የጦር መሳሪያዎችን በስፋት ታቀርባለች። እነዚህ መሳሪያዎች አዘርባጃን በናጎርኖ-ካራባክ ጦርነት ላይ በአርሜኒያ ላይ የበላይነት እንድትቀዳጅ ትልቁን ሚና ተጫውተዋል። በምላሹ ደግሞ፣ እስራኤል ከጠቅላላ የነዳጅ ፍጆታዋ ውስጥ 40 በመቶ የሚሆነውን ከአዘርባጃን ታገኛለች። ሆኖም ከነዳጅ በላይ ለእስራኤል ወሳኝ የሆነው የጂኦፖለቲካዊ ትርፍ፣ አዘርባጃን ከኢራን ጋር ያላትን ሰፊ ድንበር ተጠቅማ በኢራን ላይ የምታደርገውን የስለላ እና የወታደራዊ ክትትል አቅም ማሳደጓ ነው።
ልክ አሜሪካ አሁን አርሜኒያን ተጠቅማ በኢራን ሰሜናዊ ድንበር ላይ ስትራቴጂካዊ የኢኮኖሚ እና የወታደራዊ ተጽዕኖ ለመፍጠር እንደምትሞክረው ሁሉ፣ እስራኤል አዘርባጃንን እንደ መከላከያ ግድግዳ እና እንደ መረጃ መሰብሰቢያ ማዕከል ስትጠቀምባት ቆይታለች። ከዚህም በተጨማሪ፣ እስራኤል በመካከለኛው ምስራቅ አሜሪካን በማስተባበር ለመገንባት ያቀደችው የህንድ-መካከለኛው ምስራቅ-አውሮፓ የኢኮኖሚ ኮሪደር የንግድ መስመር፣ ልክ እንደ ዛንጌዙር ኮሪደር ሁሉ የትራንስፖርት መስመርን ከጂኦፖለቲካዊ የጸጥታ ዋስትና እና የሀብት ቁጥጥር ጋር የማስተሳሰር ስትራቴጂ ነው። የዓለም ኃያላን እና እንደ እስራኤል ያሉ ቀጠናዊ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች የትራንስፖርት ኮሪደሮችን እና የማዕድን ክምችቶችን ጠላቶቻቸውን ለመክበብ እና ብሔራዊ ደህንነታቸውን ለማረጋገጥ እንዴት እንደሚጠቀሙበት ይህ ግልጽ ማሳያ ነው።
ለዓመታት በአርሜኒያ እና አዘርባጃን መካከል የነበረው ውጥረት በክልሉ ሰፊ የአሜሪካ የጸጥታ ስትራቴጂ እንዳይዘረጋ እንቅፋት ሆኖ ቆይቷል። አሁን ግን ሁለቱም ሀገራት በኢራን ድንበር ላይ ያለውን ሁኔታ በአንድ የጋራ መነጽር መመልከት ግድ ብሏቸዋል። በአሜሪካ አደራዳሪነት በተፈጠረው ማዕቀፍ ውስጥ በተግባር በአንድ ጀልባ ላይ ተሳፍረዋል።
የማዕድን ሀብቶቹ ባለቤትነት በመጨረሻ የአሜሪካ ወይም የአውሮፓ ኩባንያዎች ሊሆን ይችላል። ነገር ግን አውሮፓ በደቡብ ካውካሰስ ሎጂስቲክስ ላይ ያላት ፍላጎት አሜሪካ በዩራኒየም እና ሞሊብዲነም ላይ ካላት ፍላጎት ያነሰ አይደለም። የአርሜኒያን ጥሬ እቃዎች የሚያቀነባብሩ ፋሲሊቲዎች እንደ ሎጂስቲክሱ አቅጣጫ ሊዘዋወሩ ይችላሉ፣ ነገር ግን በራሱ በማዕድን መሰረቱ ላይ ያለው ቁጥጥር ከአሜሪካ ተሳትፎ ጋር በጥብቅ የተቆራኘ ሆኖ ይቀጥላል። ይሄው እውነታ በኢነርጂ መሠረተ ልማት እና በግዙፍ የመረጃ ስርዓቶችም ላይ ይሰራል።
አርሜኒያ በአሁኑ ወቅት እንደ አሜሪካ፣ ፈረንሳይ እና ሩሲያ ባሉ ጥቂት ሀገራት ብቻ በበላይነት የተያዘውን አነስተኛ የሞዱላር ኑክሌር ሪአክተሮች ግንባታ ለማካሄድ በንቃት እየተወያየች ትገኛለች። በተመሳሳይ ጊዜ ከአሮጌዋ አጋሯ ከሩሲያ ጋር ያላት ግንኙነት በፍጥነት እያሽቆለቆለ ነው። የዛንጌዙር ኮሪደር ወደ ቱርክ ከሚዘልቁ የትራንስፖርት አውታሮች ጋር መገናኘቱ አይቀሬ ሲሆን፣ አርሜኒያ ከባቡር መስመሩ ጎን ለጎን የሚጓዝ አዲስ አውራ ጎዳና ለማገንባት አቅዳለች። አውሮፓ ደቡብ ካውካሰስን እንደ መሸጋገሪያ መስመር እና እንደ ወሳኝ ጥሬ ዕቃዎች ምንጭ አድርጋ ለመጠቀም ከፍተኛ ጉጉት አላት።
በዋሽንግተን እና በቴህራን መካከል ሊኖር ከሚችለው መግባባት አኳያ ሲታይ፣ ኢራን የአርሜኒያ ዩራኒየም እና ሞሊብዲነም ለአሜሪካ እና ለአውሮፓ ህብረት ያላቸውን ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታ ሙሉ በሙሉ ተገንዝባለች። ግምገማው ትክክል ከሆነ፣ በፋርስ ባሕረ ሰላጤ አካባቢ የተፈጠረው ግጭት ውሎ አድሮ ሊረግብ እንደሚችል ተስፋ ለማድረግ የሚያስችል በቂ ምክንያት ሊኖር ይችላል። ግጭቱ የሚቀጥል ከሆነ ግን፣ ዩናይትድ ስቴትስ በሲዩኒክ እና በአካባቢው ግዛቶች ላይ ወታደራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ምሽግ ለመመስረት፣ እንዲሁም ይህን ቀጠና የዋሽንግተን የዩራሲያ ተጽዕኖ ማዕከል ለማድረግ የምታደርገው ጥረት እጅግ አስቸጋሪ ይሆናል። ይህ ሁሉ የሚሆነው ግን በድርድር የሚመጣ መፍትሄ አሁንም የሚቻል ከሆነ ብቻ ነው።
በትንሿ አርሜኒያ ላይ እየተደረገ ያለው የጂኦፖለቲካዊ ቁማር ዋጋ ከዚህ በላይ ሊጨምር የማይችልበት ከፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሷል።
የዓለም ኃያላን ሀገራት በታዳጊ እና ትናንሽ ሀገራት ላይ ያላቸውን የጂኦፖለቲካ እና የኢኮኖሚ ተጽዕኖ በተመለከተ፣ ከዚህ ጽሁፍ በመነሳት የትኛው የኢትዮጵያ ስትራቴጂካዊ ሀብት ወይም የትራንስፖርት ኮሪደር አወቃቀር ወደፊት ተመሳሳይ ዓለም አቀፋዊ የፉክክር ማዕከል ሊሆን ይችላል ብለው ያስባሉ?
3 months ago
አዲስ አበባ እና ባኩ የእህትማማች ከተሞች ስምምነት ተፈራረሙ
#ethiopia | አዲስ አበባ እና ባኩ የእህትማማች ከተሞች ስምምነት ተፈራርመዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ ጋር የተፈረመው ስምምነት፤ በከተማ ልማት፣ በአገልግሎት ዲጂታላይዜሽን፣ በቤት ልማት፣ በቱሪዝም (ስፖርት ቱሪዝምን) ጨምሮ በሁለቱ ህዝቦች መካከል የባህልና የታሪክ ልውውጥን የሚያጠናክር መሆኑን አመልክተዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | አዲስ አበባ እና ባኩ የእህትማማች ከተሞች ስምምነት ተፈራርመዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ ጋር የተፈረመው ስምምነት፤ በከተማ ልማት፣ በአገልግሎት ዲጂታላይዜሽን፣ በቤት ልማት፣ በቱሪዝም (ስፖርት ቱሪዝምን) ጨምሮ በሁለቱ ህዝቦች መካከል የባህልና የታሪክ ልውውጥን የሚያጠናክር መሆኑን አመልክተዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
3 months ago
አዲስ አበባ እና ባኩ የእህትማማች ከተሞች ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ እና የአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ የእህትማማች ከተሞች ስምምነት ተፈራርመዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት፥ ስምምነቱ የሁለቱን ሀገራት ህዝቦች የባህልና የታሪክ ልውውጥ የሚያጠናክር ነው፡፡
በተጨማሪም በከተማ ልማት፣ በአገልግሎት ዲጂታላይዜሽን፣ በቤት ልማት፣ የስፖርት ቱሪዝምን ጨምሮ በቱሪዝም ልማት የሁለቱን ከተሞች ትብብር ያጠናክራል ነው ያሉት፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ እና የአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ የእህትማማች ከተሞች ስምምነት ተፈራርመዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት፥ ስምምነቱ የሁለቱን ሀገራት ህዝቦች የባህልና የታሪክ ልውውጥ የሚያጠናክር ነው፡፡
በተጨማሪም በከተማ ልማት፣ በአገልግሎት ዲጂታላይዜሽን፣ በቤት ልማት፣ የስፖርት ቱሪዝምን ጨምሮ በቱሪዝም ልማት የሁለቱን ከተሞች ትብብር ያጠናክራል ነው ያሉት፡፡
Sponsored by
Surafel
3 months ago
አዲስ አበባ እና ባኩ የእህትማማች ከተሞች ስምምነት ተፈራረሙ
************
አዲስ አበባ እና የአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ የእህትማማች ከተሞች (Sister Cities) ስምምነት ተፈራርመዋል።
ስምምነቱ በከተማ ልማት፣ በአገልግሎት ዲጂታላይዜሽን፣ በቤት ልማት፣ (ስፖርት ቱሪዝምን ጨምሮ) በቱሪዝም እና በሁለቱ ህዝቦች መካከል የባህልና የታሪክ ልውውጥን የሚያጠናክር መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገልጸዋል።
#ethiopia #azerbaijan #addisababa #baku #sistercities #ebc
************
አዲስ አበባ እና የአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ የእህትማማች ከተሞች (Sister Cities) ስምምነት ተፈራርመዋል።
ስምምነቱ በከተማ ልማት፣ በአገልግሎት ዲጂታላይዜሽን፣ በቤት ልማት፣ (ስፖርት ቱሪዝምን ጨምሮ) በቱሪዝም እና በሁለቱ ህዝቦች መካከል የባህልና የታሪክ ልውውጥን የሚያጠናክር መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገልጸዋል።
#ethiopia #azerbaijan #addisababa #baku #sistercities #ebc
3 months ago
አዲስአበባውያን በአዘርባጃን ባኩ ከተማ
📌በአዘርባጃን ባኩ ከተማ ያደረግነው ጉብኝት ለከተሞቻችን ልማት ትልቅ ልምድ የቀሰምንበት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
#ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም አቀፉ የከተሞች ፎረም ጎን ለጎን በአዘርባጃን ባኩ ከተማ ያደረግነው ጉብኝት ለከተሞቻችን ልማት ትልቅ ልምድ የቀሰምንበት ነው አሉ፡፡
በፎረሙ ላይ እየተሳተፈ የሚገኘው የኢትዮጵያ ልዑክ በባኩ ከተማ የተለያዩ የመስህብ ስፍራዎችን እና የልማት ስራዎችን ጎብኝቷል፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው እንዳሉት፥ የባኩ ከተማ የከተማ እድሳት ሂደት የአዲስ አበባን እና ሌሎች የኢትዮጵያ ከተሞችን ተሞክሮ የሚያንፀባርቅ ነው።
ጉብኝቱ በሁሉም የሀገራችን አካባቢዎች የጀመርናቸውን የከተማ ልማት፣ የቅርስ እድሳትና ጥበቃ ስራዎችን ይበልጥ አጠናክረን እንድንቀጥል ተጨማሪ ትልቅ ልምድ የተቀሰመበት ነው ብለዋል።
አሮጌና ጎስቋላ የነበረውን ስፍራ ሙሉ በሙሉ በማፍረስና እንደ አዲስ በመገንባት እንዲሁም ጥንታዊቷ ከተማ በመባል የሚታወቀውን የከተማዋ ክፍል በጥንቃቄ በማደስ ለጉብኝት ክፍት ተደርጓል ነው ያሉት፡፡
ይህ የከተማ እድሳት ሂደት የኢትዮጵያን ተሞክሮ የሚያንፀባርቅ መሆኑን ገልጸው፥ ታሪክና ቅርሶችን ጠብቆ በማደስ ጎስቋላ አካባቢዎችን በአዲስ መልክ እየገነባን እንገኛለን ብለዋል፡፡
ለአብነትም በፒያሳ እና አራት ኪሎ ያሉ ጥንታዊ ሕንፃዎችን፣ የመጀመሪያውን ሲኒማ ቤት፣ የመጀመሪያውን ማዘጋጃ ቤት፣ ብሔራዊ ቤተ መንግሥትን እንዲሁም የተለያዩ ሐውልቶችን እድሳት ጠቅሰዋል፡፡
ከዚህም ባሻገር እንደ ሐረር ጀጎል ግንብ፣ የጅማ አባጅፋር ቤተ መንግሥት፣ የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት እና የጎንደር ፋሲል ቤተ መንግሥት የመሳሰሉትን ታላላቅ ቅርሶች በማደስ ላይ እንገኛለን ብለዋል።
እጅግ ጎስቋላና ለመኖር ምቹ ያልነበሩ መንደሮችን በማፍረስ ዘመናዊና ምቹ በሆነ መልኩ መገንባታቸውን ጠቅሰው፥ በአዲስ አበባና በሌሎች የሀገሪቱ ከተሞች በተሳካ ሁኔታ የተተገበረው የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት የዚሁ ራዕይ ዋነኛ ማሳያ መሆኑን አስረድተዋል።
ከተማዋን ለነዋሪዎቿ ይበልጥ ምቹ፣ ማራኪ፣ አረንጓዴና ዘመናዊ በማድረግ ረገድ የመንገድ መሰረተ ልማቶችን በማስፋት፣ ለእግረኛና ለብስክሌት ምቹ የሆኑ አካባቢዎችን በመፍጠር እንዲሁም የከተማዋን ገጽታ በመቀየር እጅግ አበረታች ውጤት ተመዝግቧል ነው ያሉት።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
📌በአዘርባጃን ባኩ ከተማ ያደረግነው ጉብኝት ለከተሞቻችን ልማት ትልቅ ልምድ የቀሰምንበት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
#ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም አቀፉ የከተሞች ፎረም ጎን ለጎን በአዘርባጃን ባኩ ከተማ ያደረግነው ጉብኝት ለከተሞቻችን ልማት ትልቅ ልምድ የቀሰምንበት ነው አሉ፡፡
በፎረሙ ላይ እየተሳተፈ የሚገኘው የኢትዮጵያ ልዑክ በባኩ ከተማ የተለያዩ የመስህብ ስፍራዎችን እና የልማት ስራዎችን ጎብኝቷል፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው እንዳሉት፥ የባኩ ከተማ የከተማ እድሳት ሂደት የአዲስ አበባን እና ሌሎች የኢትዮጵያ ከተሞችን ተሞክሮ የሚያንፀባርቅ ነው።
ጉብኝቱ በሁሉም የሀገራችን አካባቢዎች የጀመርናቸውን የከተማ ልማት፣ የቅርስ እድሳትና ጥበቃ ስራዎችን ይበልጥ አጠናክረን እንድንቀጥል ተጨማሪ ትልቅ ልምድ የተቀሰመበት ነው ብለዋል።
አሮጌና ጎስቋላ የነበረውን ስፍራ ሙሉ በሙሉ በማፍረስና እንደ አዲስ በመገንባት እንዲሁም ጥንታዊቷ ከተማ በመባል የሚታወቀውን የከተማዋ ክፍል በጥንቃቄ በማደስ ለጉብኝት ክፍት ተደርጓል ነው ያሉት፡፡
ይህ የከተማ እድሳት ሂደት የኢትዮጵያን ተሞክሮ የሚያንፀባርቅ መሆኑን ገልጸው፥ ታሪክና ቅርሶችን ጠብቆ በማደስ ጎስቋላ አካባቢዎችን በአዲስ መልክ እየገነባን እንገኛለን ብለዋል፡፡
ለአብነትም በፒያሳ እና አራት ኪሎ ያሉ ጥንታዊ ሕንፃዎችን፣ የመጀመሪያውን ሲኒማ ቤት፣ የመጀመሪያውን ማዘጋጃ ቤት፣ ብሔራዊ ቤተ መንግሥትን እንዲሁም የተለያዩ ሐውልቶችን እድሳት ጠቅሰዋል፡፡
ከዚህም ባሻገር እንደ ሐረር ጀጎል ግንብ፣ የጅማ አባጅፋር ቤተ መንግሥት፣ የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት እና የጎንደር ፋሲል ቤተ መንግሥት የመሳሰሉትን ታላላቅ ቅርሶች በማደስ ላይ እንገኛለን ብለዋል።
እጅግ ጎስቋላና ለመኖር ምቹ ያልነበሩ መንደሮችን በማፍረስ ዘመናዊና ምቹ በሆነ መልኩ መገንባታቸውን ጠቅሰው፥ በአዲስ አበባና በሌሎች የሀገሪቱ ከተሞች በተሳካ ሁኔታ የተተገበረው የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት የዚሁ ራዕይ ዋነኛ ማሳያ መሆኑን አስረድተዋል።
ከተማዋን ለነዋሪዎቿ ይበልጥ ምቹ፣ ማራኪ፣ አረንጓዴና ዘመናዊ በማድረግ ረገድ የመንገድ መሰረተ ልማቶችን በማስፋት፣ ለእግረኛና ለብስክሌት ምቹ የሆኑ አካባቢዎችን በመፍጠር እንዲሁም የከተማዋን ገጽታ በመቀየር እጅግ አበረታች ውጤት ተመዝግቧል ነው ያሉት።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
3 months ago
በዓለም አቀፉ የከተሞች ፎረም የሀገራችንን እና የመዲናችንን እያስተዋወቅን እንገኛለን፡- ከንቲባ አዳነች አቤቤ
************
የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በአዘርባጃን መዲና ባኩ እየተካሄደ በሚገኘው 13ኛው ዓለም አቀፍ የከተሞች ፎረም (13th World Urban Forum) ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛል።
ፎረሙ “ቤት ለሁሉም፤ ደህንነታቸው የተጠበቀ እና ጠንካራ ከተሞች እና ማህበረሰቦች” በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ ነው፡፡
በጉባኤውም ዓለም አቀፋዊ የመኖሪያ ቤት ችግርን መፍታት፣ ዘላቂ የከተማ ልማት፣ ጠንካራ እና ሁሉን አቀፍ ከተሞችን መገንባት፣ የአየር ንብረት እና የመኖሪያ ቤት ግንኙነቶች፣ መልሶ ግንባታ እንዲሁም ተመጣጣኝ የመኖሪያ ቤት አቅርቦት በዋናነት እየተመከረባቸው መሆኑን በፎረሙ ላይ የተሳተፉት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገልጸዋል።
በፎረሙ ላይ ጠቃሚ የልምድ ልውውጥና የመስክ ጉብኝቶች እየተደረጉ እንደሚገኝ የጠቆሙት ከንቲባዋ ፤ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ከውይይቶቹ ጎን ለጎን የኢትዮጵያን እና የመዲናዋን አዲስ አበባን ገጽታ ለዓለም ለማስተዋወቅ ሰፊ ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑን ጠቁመዋል።
በዚህም መሠረት በዛሬው ዕለት በተከፈተው ኤክስፖ ላይ መንግሥት ከግል ዘርፍ ጋር በመተባበር የኢትዮጵያን ገጽታ የሚገልጽ ልዩ ፓቪልዮን (ቡዝ) በማዘጋጀት፤ የተከናወኑ ዘላቂ የከተማ ልማት ሥራዎችን በጽሑፍ፣ በቪዲዮ እና በቪርቹዋል ሪአሊቲ ቴክኖሎጂዎች ለታዳሚዎች የማስተዋወቅ ሥራ በስፋት እየተሠራ ይገኛል።
#worldurbanforum #mayoradanechabiebie #ethiopia #addisababa #bakuazerbaijan #ethiopianbroadcastingcorporation
************
የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በአዘርባጃን መዲና ባኩ እየተካሄደ በሚገኘው 13ኛው ዓለም አቀፍ የከተሞች ፎረም (13th World Urban Forum) ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛል።
ፎረሙ “ቤት ለሁሉም፤ ደህንነታቸው የተጠበቀ እና ጠንካራ ከተሞች እና ማህበረሰቦች” በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ ነው፡፡
በጉባኤውም ዓለም አቀፋዊ የመኖሪያ ቤት ችግርን መፍታት፣ ዘላቂ የከተማ ልማት፣ ጠንካራ እና ሁሉን አቀፍ ከተሞችን መገንባት፣ የአየር ንብረት እና የመኖሪያ ቤት ግንኙነቶች፣ መልሶ ግንባታ እንዲሁም ተመጣጣኝ የመኖሪያ ቤት አቅርቦት በዋናነት እየተመከረባቸው መሆኑን በፎረሙ ላይ የተሳተፉት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገልጸዋል።
በፎረሙ ላይ ጠቃሚ የልምድ ልውውጥና የመስክ ጉብኝቶች እየተደረጉ እንደሚገኝ የጠቆሙት ከንቲባዋ ፤ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ከውይይቶቹ ጎን ለጎን የኢትዮጵያን እና የመዲናዋን አዲስ አበባን ገጽታ ለዓለም ለማስተዋወቅ ሰፊ ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑን ጠቁመዋል።
በዚህም መሠረት በዛሬው ዕለት በተከፈተው ኤክስፖ ላይ መንግሥት ከግል ዘርፍ ጋር በመተባበር የኢትዮጵያን ገጽታ የሚገልጽ ልዩ ፓቪልዮን (ቡዝ) በማዘጋጀት፤ የተከናወኑ ዘላቂ የከተማ ልማት ሥራዎችን በጽሑፍ፣ በቪዲዮ እና በቪርቹዋል ሪአሊቲ ቴክኖሎጂዎች ለታዳሚዎች የማስተዋወቅ ሥራ በስፋት እየተሠራ ይገኛል።
#worldurbanforum #mayoradanechabiebie #ethiopia #addisababa #bakuazerbaijan #ethiopianbroadcastingcorporation
Sponsored by
Surafel
4 months ago
የአፍሪካ ድምፅ በቻይና
የሕግ ባለሙያው ቴዎድሮስ ጌታቸው በባዎ (BOAO) ፎረም
#ethiopia | ኢትዮጵያዊው ዓለም አቀፍ የህግ ባለሙያና አማካሪ ቴዎድሮስ ጌታቸው (TP)፣ አፍሪካን ወክለው በቻይና ሄይናን ግዛት በተካሄደውና 25ኛ ዓመቱን ባከበረው ታላቁ የኢንቨስትመንት ፎረም (Boao Forum) ላይ የጥናት ጽሁፋቸውን አቅርበዋል።
ታሪካዊ ውክልና
በአህጉር ደረጃ ተመርጠው በ"Rule of Law" ፓነል ላይ ከአውሮፓና እስያ ታዋቂ መሪዎችና ባለሙያዎች ጋር ውይይት አድርገዋል።
አብረውት የተሳተፉ ታዋቂ ሰዎች
የቀድሞው የስሎቬንያ ፕሬዝዳንት ዳኒሎ ቱርክ፣ የዓለም አቀፉ ሜዲዬሽን ተቋም (IOMed) ዋና ፀሃፊ ቴሬሳ ቼንግ እና የBRILSA ፕሬዝዳንት ዋንግ ጁፌንግ።
ትኩረት ያደረጉባቸው ነጥቦች
የኢትዮጵያና የአፍሪካ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት (FDI) ዕድሎች፣ የድንበር ተሻጋሪ ንግድ ፈተናዎች፣ እና የነፃ ንግድ ቀጠናዎች አስፈላጊነት።
ተሳታፊዎች
የሲንጋፖር፣ አዘርባጃን፣ ስሪላንካና ካዛኪስታን መሪዎችን ጨምሮ ከ60 ሀገራት የተወከሉ 2,000 ልዑካን።
"multilateral cooperation እና Rule of Law ለዓለማችን ወቅታዊ ፈተናዎች ቁልፍ መፍትሄዎች ናቸው!" — ቴዎድሮስ ጌታቸው
#getu #lawandinvestment #internationaltrade #boaoforum #ethiopia #africarising #legalexcellence #hainan #china #tewodrosgetachew #ኢትዮጵያ #ንግድ #ህግ #ባዎፎረም #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የሕግ ባለሙያው ቴዎድሮስ ጌታቸው በባዎ (BOAO) ፎረም
#ethiopia | ኢትዮጵያዊው ዓለም አቀፍ የህግ ባለሙያና አማካሪ ቴዎድሮስ ጌታቸው (TP)፣ አፍሪካን ወክለው በቻይና ሄይናን ግዛት በተካሄደውና 25ኛ ዓመቱን ባከበረው ታላቁ የኢንቨስትመንት ፎረም (Boao Forum) ላይ የጥናት ጽሁፋቸውን አቅርበዋል።
ታሪካዊ ውክልና
በአህጉር ደረጃ ተመርጠው በ"Rule of Law" ፓነል ላይ ከአውሮፓና እስያ ታዋቂ መሪዎችና ባለሙያዎች ጋር ውይይት አድርገዋል።
አብረውት የተሳተፉ ታዋቂ ሰዎች
የቀድሞው የስሎቬንያ ፕሬዝዳንት ዳኒሎ ቱርክ፣ የዓለም አቀፉ ሜዲዬሽን ተቋም (IOMed) ዋና ፀሃፊ ቴሬሳ ቼንግ እና የBRILSA ፕሬዝዳንት ዋንግ ጁፌንግ።
ትኩረት ያደረጉባቸው ነጥቦች
የኢትዮጵያና የአፍሪካ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት (FDI) ዕድሎች፣ የድንበር ተሻጋሪ ንግድ ፈተናዎች፣ እና የነፃ ንግድ ቀጠናዎች አስፈላጊነት።
ተሳታፊዎች
የሲንጋፖር፣ አዘርባጃን፣ ስሪላንካና ካዛኪስታን መሪዎችን ጨምሮ ከ60 ሀገራት የተወከሉ 2,000 ልዑካን።
"multilateral cooperation እና Rule of Law ለዓለማችን ወቅታዊ ፈተናዎች ቁልፍ መፍትሄዎች ናቸው!" — ቴዎድሮስ ጌታቸው
#getu #lawandinvestment #internationaltrade #boaoforum #ethiopia #africarising #legalexcellence #hainan #china #tewodrosgetachew #ኢትዮጵያ #ንግድ #ህግ #ባዎፎረም #ጌጡተመስገን #getutemesgen
5 months ago
የኢራን ሚሳይሎችና ድሮኖች የአዘርባጃንን አውሮፕላን ማረፊያ መቱ
በአዘርባጃን እና በኢራን መካከል ያለው ዲፕሎማሲያዊ ውጥረት ወደ ከፋ ወታደራዊ ግጭት እያመራ መሆኑ ተሰማ።
ዛሬ ሐሙስ ዕለት ከኢራን አቅጣጫ የተተኮሱ ሚሳይሎች እና ድሮኖች በናክቺቫን ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን የአዘርባጃን መንግስት ዜና ምንጮች አረጋግጠዋል።
ይህ ስትራቴጂካዊ አውሮፕላን ማረፊያ ከኢራን ድንበር በ10 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ብቻ የሚገኝ ሲሆን፣ በደረሰው ጥቃት ከፍተኛ ፍንዳታ መከሰቱን የሚያሳዩ ተንቀሳቃሽ ምስሎች በማህበራዊ ሚዲያዎች እየተሰራጩ ይገኛሉ።
ምንም እንኳን የምስሎቹ ትክክለኛነት በገለልተኛ ወገን ባይረጋገጥም፣ የጥቃቱ ዜና በቀጠናው ከፍተኛ ድንጋጤን ፈጥሯል።
ይህ ጥቃት የተፈጸመው አዘርባጃን "ሩሲያ በኪቭ የሚገኘውን ኤምባሲያችንን ሆን ብላ ደብድባለች" ስትል በከሰሰችበት እና በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ጦርነት አድማሱን እያሰፋ ባለበት ወቅት መሆኑ ሁኔታውን ይበልጥ አሳሳቢ አድርጎታል።
በአዘርባጃን እና በኢራን መካከል ያለው ዲፕሎማሲያዊ ውጥረት ወደ ከፋ ወታደራዊ ግጭት እያመራ መሆኑ ተሰማ።
ዛሬ ሐሙስ ዕለት ከኢራን አቅጣጫ የተተኮሱ ሚሳይሎች እና ድሮኖች በናክቺቫን ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን የአዘርባጃን መንግስት ዜና ምንጮች አረጋግጠዋል።
ይህ ስትራቴጂካዊ አውሮፕላን ማረፊያ ከኢራን ድንበር በ10 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ብቻ የሚገኝ ሲሆን፣ በደረሰው ጥቃት ከፍተኛ ፍንዳታ መከሰቱን የሚያሳዩ ተንቀሳቃሽ ምስሎች በማህበራዊ ሚዲያዎች እየተሰራጩ ይገኛሉ።
ምንም እንኳን የምስሎቹ ትክክለኛነት በገለልተኛ ወገን ባይረጋገጥም፣ የጥቃቱ ዜና በቀጠናው ከፍተኛ ድንጋጤን ፈጥሯል።
ይህ ጥቃት የተፈጸመው አዘርባጃን "ሩሲያ በኪቭ የሚገኘውን ኤምባሲያችንን ሆን ብላ ደብድባለች" ስትል በከሰሰችበት እና በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ጦርነት አድማሱን እያሰፋ ባለበት ወቅት መሆኑ ሁኔታውን ይበልጥ አሳሳቢ አድርጎታል።
5 months ago
የቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የአዘርባጃን ቆይታ በምስል፡-
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ebc #ethiopia #azerbaijan #firstladyethiopia #zinashtayachew #socialdevelopment
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ebc #ethiopia #azerbaijan #firstladyethiopia #zinashtayachew #socialdevelopment
5 months ago
ኢትዮጵያና አዘርባጃን በመከላከያና በኢኮኖሚ መስኮች ለመተባበር ተስማሙ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በባኩ ካደረጉት የመጀመሪያ ይፋዊ ጉብኝት ከአዘርባጃን ከፕሬዝዳንት ኢልሃም አሊየቭ ጋር ባደረጉት ውይይት፣ ሁለቱ አገራት በተለይ በመከላከያ ትብብር ላይ ያተኮሩ የመግባቢያ ሰነዶችን ተፈራርመዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በአቪዬሽን፣ በኢንዱስትሪ ፓርኮችና በነፃ ንግድ ቀጠናዎች ላይ የተጀመሩ ሥራዎች እያደጉ መሆናቸውን አብራርተዋል።
ከዚህም በተጨማሪ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ከአዘርባጃን አቻው ጋር በጋራ ለመሥራት ተስማምቷል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በባኩ ካደረጉት የመጀመሪያ ይፋዊ ጉብኝት ከአዘርባጃን ከፕሬዝዳንት ኢልሃም አሊየቭ ጋር ባደረጉት ውይይት፣ ሁለቱ አገራት በተለይ በመከላከያ ትብብር ላይ ያተኮሩ የመግባቢያ ሰነዶችን ተፈራርመዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በአቪዬሽን፣ በኢንዱስትሪ ፓርኮችና በነፃ ንግድ ቀጠናዎች ላይ የተጀመሩ ሥራዎች እያደጉ መሆናቸውን አብራርተዋል።
ከዚህም በተጨማሪ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ከአዘርባጃን አቻው ጋር በጋራ ለመሥራት ተስማምቷል።
5 months ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አዘርባጃን ገቡ
#ethiopia | በኢትዮጵያና በአዘርባጃን መካከል በየጊዜው እያደገ የመጣውን ዲፕሎማሲያዊ ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአዘርባጃን ሪፐብሊክ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ጀምረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸውና ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ጋር በመሆን ዛሬ ረፋድ ላይ በባኩ የሚገኘው ሄዳር አሊዬቭ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
የጉብኝቱ ትኩረትና ፋይዳ
ይህ ጉብኝት የሁለቱን ሀገራት የሁለትዮሽ ግንኙነት ወደ ላቀ እና ትርጉም ያለው ደረጃ ያሸጋግረዋል ተብሎ ይጠበቃል። ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በኢትዮጵያና በአዘርባጃን መካከል ያለው ቅርርብ በንግድ፣ በኢንቨስትመንት እና በዲፕሎማሲያዊ መድረኮች ጎልቶ የታየ ሲሆን፣ የዛሬው ጉብኝትም የዚሁ ስኬታማ ትብብር ማሳያ ተደርጎ ተወስዷል።
በቆይታቸውም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአዘርባጃን ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር በሁለትዮሽ፣ በቀጣናዊ እና በዓለም አቀፍ የጋራ ጉዳዮች ላይ ምክክር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።
የልዑካን ቡድኑ ጉብኝት በሁለቱ ሀገራት መካከል አዳዲስ የኢኮኖሚና የቴክኒክ ትብብር መስኮችን ለመክፈት ትልቅ ዕድል እንደሚፈጥርም ዲፕሎማሲያዊ ምንጮች ይጠቁማሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ኢትዮጵያ #አዘርባጃን #ዲፕሎማሲ #ዐቢይ_አሕመድ #ባኩ #የሥራ_ጉብኝት #ethiopia #azerbaijan #diplomacy
#ethiopia | በኢትዮጵያና በአዘርባጃን መካከል በየጊዜው እያደገ የመጣውን ዲፕሎማሲያዊ ትብብር ይበልጥ ለማጠናከር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአዘርባጃን ሪፐብሊክ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ጀምረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸውና ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ጋር በመሆን ዛሬ ረፋድ ላይ በባኩ የሚገኘው ሄዳር አሊዬቭ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
የጉብኝቱ ትኩረትና ፋይዳ
ይህ ጉብኝት የሁለቱን ሀገራት የሁለትዮሽ ግንኙነት ወደ ላቀ እና ትርጉም ያለው ደረጃ ያሸጋግረዋል ተብሎ ይጠበቃል። ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በኢትዮጵያና በአዘርባጃን መካከል ያለው ቅርርብ በንግድ፣ በኢንቨስትመንት እና በዲፕሎማሲያዊ መድረኮች ጎልቶ የታየ ሲሆን፣ የዛሬው ጉብኝትም የዚሁ ስኬታማ ትብብር ማሳያ ተደርጎ ተወስዷል።
በቆይታቸውም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአዘርባጃን ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር በሁለትዮሽ፣ በቀጣናዊ እና በዓለም አቀፍ የጋራ ጉዳዮች ላይ ምክክር እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።
የልዑካን ቡድኑ ጉብኝት በሁለቱ ሀገራት መካከል አዳዲስ የኢኮኖሚና የቴክኒክ ትብብር መስኮችን ለመክፈት ትልቅ ዕድል እንደሚፈጥርም ዲፕሎማሲያዊ ምንጮች ይጠቁማሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ኢትዮጵያ #አዘርባጃን #ዲፕሎማሲ #ዐቢይ_አሕመድ #ባኩ #የሥራ_ጉብኝት #ethiopia #azerbaijan #diplomacy
6 months ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አዘርባጃን ገቡ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ በሀይደር አሊዬቭ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የአዘርባጃን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሳሚር ሻሪፎቭ፣ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዩልቺን ራፊዬቭ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ጉብኝታቸው በኢትዮጵያ እና በአዘርባጃን መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ መሆኑን የአዘርባጃን መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ በሀይደር አሊዬቭ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የአዘርባጃን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሳሚር ሻሪፎቭ፣ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዩልቺን ራፊዬቭ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ጉብኝታቸው በኢትዮጵያ እና በአዘርባጃን መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ መሆኑን የአዘርባጃን መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
8 months ago
🎅🥊 በባኩ የገና አባት ልብስ የለበሱ ሁለት ሰዎች ተደባደቡ
በአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ ውስጥ፣ የሳንታ ክላውስ ልብስ የለበሱ ሁለት አኒሜተሮች በሱፐርማርኬት ውስጥ ግብግብ ጀመሩ።
ከእውነተኛ ክስተት ይልቅ የአዲስ ዓመት ኮሜዲን የሚመስል ያልተለመደ ክስተት ተከስቷል።
Zakon.kz እንደዘገበው፣ የሳንታ ክላውስ ልብስ የለበሱ ሁለት ሰዎች የፖም መሸጫ አጠገብ ሆነው መጣላት ጀመሩ።
ቅድመ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፣ የበዓል ድባብ ለመፍጠር የተቀጠሩት እነዚህ መዝናኛ ፈጣሪዎች አለመግባባት ታይቶባቸዋል።
ግጭቱ በፍጥነት ወደ አካላዊ ግብግብ ያደገ ሲሆን፣ "አዛውንቶቹ" በተገረሙ ሸማቾች ፊት ለፊት ሲገፋፉ እና ሲደበድቡ ታይተዋል።
ሁኔታው በሱቁ የጥበቃ ሰራተኛ ቁጥጥር ስር ውሏል። ዘበኛው ወደ ጠብ ቦታው በመሮጥ የተጣሉትን ሰዎች ለመለያየት ችሏል።
በ በሞቀ ግብግብ ወቅት ከተጋጨው ሰው ወይም ከታዛቢዎች መካከል ከባድ ጉዳት የደረሰበት የለም።
አንዳንዶቹም ድብድቡን በቪዲዮ መቅረጽ ችለዋል፣ ይህም በማህበራዊ ሚዲያ ላይ በፍጥነት ተሰራጭቷል።
በአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ ውስጥ፣ የሳንታ ክላውስ ልብስ የለበሱ ሁለት አኒሜተሮች በሱፐርማርኬት ውስጥ ግብግብ ጀመሩ።
ከእውነተኛ ክስተት ይልቅ የአዲስ ዓመት ኮሜዲን የሚመስል ያልተለመደ ክስተት ተከስቷል።
Zakon.kz እንደዘገበው፣ የሳንታ ክላውስ ልብስ የለበሱ ሁለት ሰዎች የፖም መሸጫ አጠገብ ሆነው መጣላት ጀመሩ።
ቅድመ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፣ የበዓል ድባብ ለመፍጠር የተቀጠሩት እነዚህ መዝናኛ ፈጣሪዎች አለመግባባት ታይቶባቸዋል።
ግጭቱ በፍጥነት ወደ አካላዊ ግብግብ ያደገ ሲሆን፣ "አዛውንቶቹ" በተገረሙ ሸማቾች ፊት ለፊት ሲገፋፉ እና ሲደበድቡ ታይተዋል።
ሁኔታው በሱቁ የጥበቃ ሰራተኛ ቁጥጥር ስር ውሏል። ዘበኛው ወደ ጠብ ቦታው በመሮጥ የተጣሉትን ሰዎች ለመለያየት ችሏል።
በ በሞቀ ግብግብ ወቅት ከተጋጨው ሰው ወይም ከታዛቢዎች መካከል ከባድ ጉዳት የደረሰበት የለም።
አንዳንዶቹም ድብድቡን በቪዲዮ መቅረጽ ችለዋል፣ ይህም በማህበራዊ ሚዲያ ላይ በፍጥነት ተሰራጭቷል።
8 months ago
ትራምፕ ምሕረት ከተደረገላቸው በኋላ ሪፐብሊካን ፓርቲን ሳይቀላቀሉ የቀሩትን ዴሞክራት የኮንግረስ አባል ወቀሱ
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ ምሕረት ከተደረገላቸው ከሰዓታት በኋላ ፓርቲያቸውን ሳይቀይሩ ዴሞክራቶችን ወክለው ለምርጫ እጩነት የቀረቡትን ሄንሪ ኩዌየርን "ታማኝነት ይጎድለዋል" በማለት ወቀሱ።
ትራምፕ፤ ባለፈው ዓመት በሙስና እና ሕገ ወጥ ገንዘብን ሕጋዊ አድርጎ በማቅረብ ወንጀል ለተከሰሱት የቴክሳስ ተወካይ ምሕረት ያደረጉት ረቡዕ ዕለት ነበር። ለፖለቲከኛው ምሕረት ያደረጉት "ድንበሮች ይከፈቱ [የሚለውን ፖሊሲ] በድፍረት በመቃመው" በቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን አስተዳደር ፖለቲካዊ እርምጃ ተወስዶባቸዋል በሚል ነበር።
ምሕረት የተደረገላቸው ዲሞክራቱ ሄንሪ ኩዌየር የቀድሞ ፓርቲያቸውን ትተው ሪፐብሊካኖችን እንደሚቀላቀሉ ተጠብቆ ነበር። ፖለቲከኛው ይህንን የሚያደርጉ ከሆነ ሪፐብሊካኖች በተወካዮች ምክር ቤት ውስጥ በጠባብ ልዩነት የያዙትን አብላጫ ወንበር እንደሚያጠናክሩ ተስፋ ሰንቀው ነበር።
ሄንሪ ኩዌየር ግን ምሕረት ከተደረገላቸው ከሰዓታት በኋላ ዲሞክራት ፓርቲን ወክለው በድጋሚ ለምርጫ ለመወዳደር ራሳቸውን በእጩነት በማቅረብ የሪፐብሊካኖችን ተስፋ አምክነዋል። ትራምፕ በማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው "ምን ዓይነት የታማኝነት ጉድለት ነው" ሲሉ ኩዌየርን ተችተዋል። "እንግዲያውስ፤ በቀጣይ ጊዜ ጥሩ ሰው መሆን የለም" ብለዋል።
በባይደን አስተዳደር ሥር የነበረው የፍትሕ መሥሪያ ቤት ኩዌየር እና ባለቤታቸው ላይ ክስ የመሰረተው በአሜሪካ ኮንግረስ ውስጥ ፍላጎታቸውን ማስፈጸም ከሚፈልጉ አካላት 600,000 ዶላር ተቀብለዋል በሚል ነበር። ለፖለቲከኛው ገንዘብ ሰጥተዋል የተባሉት ባለቤትነቱ የአዘርባጃን መንግሥት የሆነ የነዳጅ ኩባንያ እና ስሙ ያልተጠቀሰ የሜክሲኮ ባንክ ናቸው።
ጥፋተኛ እንዳልሆኑ የሚገልጹት ጥንዶች፤ ሴራ፣ ሙስና፣ የገንዘብ ማጭበርበር፣ ሕገ ወጥ ገንዘብን ሕጋዊ አስመስሎ የማቅረብ እና ለውጭ ድርጅቶች ወኪል ሆኖ መንቀሳቀስን የሚከለክለውን ሕግ የመጣስ ወንጀሎችን ጨምሮ 14 ክሶች ቀርቦባቸዋል።
ትራምፕ እሑድ ዕለት ባጋሩት የማኅበራዊ ሚዲያ ልጥፋቸው "ግራ አክራሪ" ዴሞክራቶች መካከለኛ ዴሞክራት የሆነው ኩዌየር እና ቤተሰቡን "ለማጥፋት" "በምሕረት የለሽነት" ዘምተዋል ሲሉ ከስሰዋል። "ይህንን ሁሉ [የሚያደርጉት] ሄንሪ የድንበር ደኅንነት [እንዲጠበቅ] በጽኑ ስለፈለገ ነው" ብለዋል።
ፕሬዝዳንቱ ረዘም ባለ ጽሑፋቸው ፖለቲከኛውንም ሆነ ቤተሰቡን አነጋገረው እንደማያውቁ፤ ነገር ግን "እጅግ በመጥፎ ሁኔታ ለተንገላታው" ቤተሰቡ "በመታገላቸው በጣም ጥሩ ስሜት እንደሚሰማቸው" ገልጸዋል።
ኩዌየር ምሕረት ከተደረገላቸው በኋላ ዴሞክራት ፓርቲን ወክለው ለመወዳደር መወሰናቸውን ያነሱት ፕሬዝዳንቱ፤ "ከሳምንታት በፊት እርሱ እና ባለቤቱ ቀሪ ሕይወታቸውን በእስር ቤት እንዲያሳልፉ ይፈልጉ ከነበሩ፤ ምናልባትም አሁንም ከሚፈልጉ ግራ አክራሪ ቆሻሾች ጋር መሥራት ቀጥሏል" ብለዋል።
ይህ ዓይነቱ "የታማኝነት ማጣት" የቴክሳስ መራጮች እና አባታቸው ምሕረት እንዲደረግለት ለፕሬዝዳንቱ ደብዳቤ የጻፉትን የኩዌየር ሴት ልጆች የሚያስደስት እንደማይሆን ትራምፕ በመልዕክታቸው ጠቅሰዋል።
ኩዌየር በበኩላቸው እሑድ ዕለት ከፎክስ ኒውስ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ በዴሞክራቲክ ፓርቲ እንደሚቀጥሎ አስረግጠዋል። "አሜሪካዊ ነኝ፣ ቴክሳን ነኝ እና ዴሞክራት ነኝ፤ በዚሁ ቅደም ተከተል" ሲሉ ተደምጠዋል።
ትራምፕ በማኅበራዊ ሚዲያቸው ስላሰፈሩት ጽሑፍ ምላሽ እንዲሰጡ የተጠየቁት ፖለቲከኛው፤ "ወግ አጥባቂ ዴሞክራት ነኝ፤ ነገር ግን ከፕሬዝዳንቱ ጋር እሠራለሁ" ብለዋል።
BBC
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፤ ምሕረት ከተደረገላቸው ከሰዓታት በኋላ ፓርቲያቸውን ሳይቀይሩ ዴሞክራቶችን ወክለው ለምርጫ እጩነት የቀረቡትን ሄንሪ ኩዌየርን "ታማኝነት ይጎድለዋል" በማለት ወቀሱ።
ትራምፕ፤ ባለፈው ዓመት በሙስና እና ሕገ ወጥ ገንዘብን ሕጋዊ አድርጎ በማቅረብ ወንጀል ለተከሰሱት የቴክሳስ ተወካይ ምሕረት ያደረጉት ረቡዕ ዕለት ነበር። ለፖለቲከኛው ምሕረት ያደረጉት "ድንበሮች ይከፈቱ [የሚለውን ፖሊሲ] በድፍረት በመቃመው" በቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን አስተዳደር ፖለቲካዊ እርምጃ ተወስዶባቸዋል በሚል ነበር።
ምሕረት የተደረገላቸው ዲሞክራቱ ሄንሪ ኩዌየር የቀድሞ ፓርቲያቸውን ትተው ሪፐብሊካኖችን እንደሚቀላቀሉ ተጠብቆ ነበር። ፖለቲከኛው ይህንን የሚያደርጉ ከሆነ ሪፐብሊካኖች በተወካዮች ምክር ቤት ውስጥ በጠባብ ልዩነት የያዙትን አብላጫ ወንበር እንደሚያጠናክሩ ተስፋ ሰንቀው ነበር።
ሄንሪ ኩዌየር ግን ምሕረት ከተደረገላቸው ከሰዓታት በኋላ ዲሞክራት ፓርቲን ወክለው በድጋሚ ለምርጫ ለመወዳደር ራሳቸውን በእጩነት በማቅረብ የሪፐብሊካኖችን ተስፋ አምክነዋል። ትራምፕ በማኅበራዊ ሚዲያ ገጻቸው "ምን ዓይነት የታማኝነት ጉድለት ነው" ሲሉ ኩዌየርን ተችተዋል። "እንግዲያውስ፤ በቀጣይ ጊዜ ጥሩ ሰው መሆን የለም" ብለዋል።
በባይደን አስተዳደር ሥር የነበረው የፍትሕ መሥሪያ ቤት ኩዌየር እና ባለቤታቸው ላይ ክስ የመሰረተው በአሜሪካ ኮንግረስ ውስጥ ፍላጎታቸውን ማስፈጸም ከሚፈልጉ አካላት 600,000 ዶላር ተቀብለዋል በሚል ነበር። ለፖለቲከኛው ገንዘብ ሰጥተዋል የተባሉት ባለቤትነቱ የአዘርባጃን መንግሥት የሆነ የነዳጅ ኩባንያ እና ስሙ ያልተጠቀሰ የሜክሲኮ ባንክ ናቸው።
ጥፋተኛ እንዳልሆኑ የሚገልጹት ጥንዶች፤ ሴራ፣ ሙስና፣ የገንዘብ ማጭበርበር፣ ሕገ ወጥ ገንዘብን ሕጋዊ አስመስሎ የማቅረብ እና ለውጭ ድርጅቶች ወኪል ሆኖ መንቀሳቀስን የሚከለክለውን ሕግ የመጣስ ወንጀሎችን ጨምሮ 14 ክሶች ቀርቦባቸዋል።
ትራምፕ እሑድ ዕለት ባጋሩት የማኅበራዊ ሚዲያ ልጥፋቸው "ግራ አክራሪ" ዴሞክራቶች መካከለኛ ዴሞክራት የሆነው ኩዌየር እና ቤተሰቡን "ለማጥፋት" "በምሕረት የለሽነት" ዘምተዋል ሲሉ ከስሰዋል። "ይህንን ሁሉ [የሚያደርጉት] ሄንሪ የድንበር ደኅንነት [እንዲጠበቅ] በጽኑ ስለፈለገ ነው" ብለዋል።
ፕሬዝዳንቱ ረዘም ባለ ጽሑፋቸው ፖለቲከኛውንም ሆነ ቤተሰቡን አነጋገረው እንደማያውቁ፤ ነገር ግን "እጅግ በመጥፎ ሁኔታ ለተንገላታው" ቤተሰቡ "በመታገላቸው በጣም ጥሩ ስሜት እንደሚሰማቸው" ገልጸዋል።
ኩዌየር ምሕረት ከተደረገላቸው በኋላ ዴሞክራት ፓርቲን ወክለው ለመወዳደር መወሰናቸውን ያነሱት ፕሬዝዳንቱ፤ "ከሳምንታት በፊት እርሱ እና ባለቤቱ ቀሪ ሕይወታቸውን በእስር ቤት እንዲያሳልፉ ይፈልጉ ከነበሩ፤ ምናልባትም አሁንም ከሚፈልጉ ግራ አክራሪ ቆሻሾች ጋር መሥራት ቀጥሏል" ብለዋል።
ይህ ዓይነቱ "የታማኝነት ማጣት" የቴክሳስ መራጮች እና አባታቸው ምሕረት እንዲደረግለት ለፕሬዝዳንቱ ደብዳቤ የጻፉትን የኩዌየር ሴት ልጆች የሚያስደስት እንደማይሆን ትራምፕ በመልዕክታቸው ጠቅሰዋል።
ኩዌየር በበኩላቸው እሑድ ዕለት ከፎክስ ኒውስ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ በዴሞክራቲክ ፓርቲ እንደሚቀጥሎ አስረግጠዋል። "አሜሪካዊ ነኝ፣ ቴክሳን ነኝ እና ዴሞክራት ነኝ፤ በዚሁ ቅደም ተከተል" ሲሉ ተደምጠዋል።
ትራምፕ በማኅበራዊ ሚዲያቸው ስላሰፈሩት ጽሑፍ ምላሽ እንዲሰጡ የተጠየቁት ፖለቲከኛው፤ "ወግ አጥባቂ ዴሞክራት ነኝ፤ ነገር ግን ከፕሬዝዳንቱ ጋር እሠራለሁ" ብለዋል።
BBC
8 months ago
ቴህራን ዛሬም ጠንካራ አቅሟን አሳየች !
ኢራን በኦማን ባህር እና በሆርሙዝ ስትራቴጂካዊ የባህር ወሽመጥ አቅራቢያ ግዙፍ ሚሳኤሎችን ማስወንጨፏ ተሰማ ።
የኢራን አብዮታዊ ጥበቃ የባህር ኃይል አርብ ዕለት የውጭ ስጋቶችን ለመከላከል በተዘጋጀ የሁለት ቀናት ወታደራዊ ልምምድ ወቅት በባህረ ሰላጤው ውስጥ በተመሰሉ ኢላማዎች ላይ የኳድራይቭ እና የክሩዝ ሚሳኤሎችን ተኩሷል ሲል የመንግስት ሚዲያዎች ዘግበዋል።
ሪፖርቱ እንደሚያሳየው ፓራሚሊየቲቭ አብዮታዊ ጥበቃ ሚሳኤሎቹን ከኢራን ዋና ምድር ጥልቀት ጀምሮ በኦማን ባህር እና በሆርሙዝ ስትሬት አቅራቢያ ባሉ አጎራባች አካባቢዎች ኢላማዎችን መምታቱን አሳዉቋል።
የመንግስት ሚዲያዎች በኦማን ባሕረ ሰላጤ ውስጥ ባሉ ኢላማዎች ላይ የኳድራይቭ 110፣ የቃድራይቭ 380 እና የቃድራይቭ 360 የክሩዝ ሚሳኤሎች እና 303 የኳድራይቭ ሚሳኤሎች ከፍተኛ የልምምድ ተኩስ ማድረጉንና ኢላማ መምታቱን ዘግበዋል።
ድሮኖች በተመሳሳይ ጊዜ የተመሰሉ የጠላት ሰፈሮችን መምታታቸውን ዘገባዎች ገልጸዋል።
ይህ ልምምድ በሰኔ ወር በኢራን ውስጥ ወደ 1,100 የሚጠጉ ሰዎችን ከገደለው የእስራኤል-ኢራን ጦርነት በኋላ ሁለተኛው ሲሆን ጦርነቱ ካለቀ በኋላ ኢራን ወደፊት ማንኛውንም የእስራኤል ጥቃት ለመመከት ዝግጁ መሆኗን ለማሳየት መሆኑ ተገልጿል ።
የኢራን ፓራሚሊቲ አብዮታዊ ጥበቃ በዋናነት በፋርስ ባሕረ ሰላጤ እና በጠባቡ የሆርሙዝ ሰርጥ ላይ ስራዎችን እያከናወነ ሲሆን ብሄራዊ የባህር ኃይል የኦማንን ባህር እና ከዚያም በላይ ይቆጣጠራል። ተብሏል ።
እንደ ፕሬስ ቲቪ ዘገባ ከሆነ ቀደም ሲል ኢራን በሰሜን ምዕራብ ምስራቅ አዘርባጃን ግዛት ውስጥ ከሻንጋይ የትብብር ድርጅት (SCO) አባላት ጋር የፀረ-ሽብርተኝነት ልምምድ አስተናግዳለች፣ ይህም ለጎረቤት ሀገራት "ሰላም እና ወዳጅነት" ለማሳየት እና "ማንኛውም የተሳሳተ ስሌት ወሳኝ ምላሽ እንደሚሰጥ" ጠላቶችን ለማስጠንቀቅ የታሰበ ነበር። ማለቷን ገልጿል ።
ኢራን ከረጅም ጊዜ በፊት 20% የሚሆነውን የዓለም የነዳጅ ግብይት የሚያልፈውን የሆርሙዝ ስትሬትን ለመዝጋት ማስፈራራቷ የሚታወስ ሲሆን በቀጣይም የአካባቢውን ደህንነት ለማስጠበቅ ጠንክራ እንደምትሰራ ገልፃለች ሲሉ የዘገቡት ቴህራን ፖስት AP አልጀዚራና ዘሚድሊስት የዜና ወኪሎች ናቸዉ ።
ኢራን በኦማን ባህር እና በሆርሙዝ ስትራቴጂካዊ የባህር ወሽመጥ አቅራቢያ ግዙፍ ሚሳኤሎችን ማስወንጨፏ ተሰማ ።
የኢራን አብዮታዊ ጥበቃ የባህር ኃይል አርብ ዕለት የውጭ ስጋቶችን ለመከላከል በተዘጋጀ የሁለት ቀናት ወታደራዊ ልምምድ ወቅት በባህረ ሰላጤው ውስጥ በተመሰሉ ኢላማዎች ላይ የኳድራይቭ እና የክሩዝ ሚሳኤሎችን ተኩሷል ሲል የመንግስት ሚዲያዎች ዘግበዋል።
ሪፖርቱ እንደሚያሳየው ፓራሚሊየቲቭ አብዮታዊ ጥበቃ ሚሳኤሎቹን ከኢራን ዋና ምድር ጥልቀት ጀምሮ በኦማን ባህር እና በሆርሙዝ ስትሬት አቅራቢያ ባሉ አጎራባች አካባቢዎች ኢላማዎችን መምታቱን አሳዉቋል።
የመንግስት ሚዲያዎች በኦማን ባሕረ ሰላጤ ውስጥ ባሉ ኢላማዎች ላይ የኳድራይቭ 110፣ የቃድራይቭ 380 እና የቃድራይቭ 360 የክሩዝ ሚሳኤሎች እና 303 የኳድራይቭ ሚሳኤሎች ከፍተኛ የልምምድ ተኩስ ማድረጉንና ኢላማ መምታቱን ዘግበዋል።
ድሮኖች በተመሳሳይ ጊዜ የተመሰሉ የጠላት ሰፈሮችን መምታታቸውን ዘገባዎች ገልጸዋል።
ይህ ልምምድ በሰኔ ወር በኢራን ውስጥ ወደ 1,100 የሚጠጉ ሰዎችን ከገደለው የእስራኤል-ኢራን ጦርነት በኋላ ሁለተኛው ሲሆን ጦርነቱ ካለቀ በኋላ ኢራን ወደፊት ማንኛውንም የእስራኤል ጥቃት ለመመከት ዝግጁ መሆኗን ለማሳየት መሆኑ ተገልጿል ።
የኢራን ፓራሚሊቲ አብዮታዊ ጥበቃ በዋናነት በፋርስ ባሕረ ሰላጤ እና በጠባቡ የሆርሙዝ ሰርጥ ላይ ስራዎችን እያከናወነ ሲሆን ብሄራዊ የባህር ኃይል የኦማንን ባህር እና ከዚያም በላይ ይቆጣጠራል። ተብሏል ።
እንደ ፕሬስ ቲቪ ዘገባ ከሆነ ቀደም ሲል ኢራን በሰሜን ምዕራብ ምስራቅ አዘርባጃን ግዛት ውስጥ ከሻንጋይ የትብብር ድርጅት (SCO) አባላት ጋር የፀረ-ሽብርተኝነት ልምምድ አስተናግዳለች፣ ይህም ለጎረቤት ሀገራት "ሰላም እና ወዳጅነት" ለማሳየት እና "ማንኛውም የተሳሳተ ስሌት ወሳኝ ምላሽ እንደሚሰጥ" ጠላቶችን ለማስጠንቀቅ የታሰበ ነበር። ማለቷን ገልጿል ።
ኢራን ከረጅም ጊዜ በፊት 20% የሚሆነውን የዓለም የነዳጅ ግብይት የሚያልፈውን የሆርሙዝ ስትሬትን ለመዝጋት ማስፈራራቷ የሚታወስ ሲሆን በቀጣይም የአካባቢውን ደህንነት ለማስጠበቅ ጠንክራ እንደምትሰራ ገልፃለች ሲሉ የዘገቡት ቴህራን ፖስት AP አልጀዚራና ዘሚድሊስት የዜና ወኪሎች ናቸዉ ።
Sponsored by
Surafel
9 months ago
ጆርጂያ ውስጥ በደረሰ የአውሮፕላን አደጋ 20 የቱርክ ወታደሮች ሕይወታቸው አለፈ
#ethiopia | መከላከያ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፣ ከአዘርባጃን ወደ ቱርክ በመጓዝ ላይ የነበረ አንድ የቱርክ C-130 ወታደራዊ የጭነት አውሮፕላን በጆርጂያ ግዛት ውስጥ፣ ከአዘርባጃን ድንበር አቅራቢያ ተከስክሷል።
በደረሰው አሳዛኝ አደጋ በአውሮፕላኑ ውስጥ የነበሩ ሃያ (20) የቱርክ ወታደራዊ ሠራተኞች በሙሉ ሕይወታቸውን እንዳጡ የቱርክ የመከላከያ ሚኒስቴር ማረጋገጫ ሰጥቷል።
አደጋው የተከሰተው አውሮፕላኑ ከአዘርባጃን ከተነሳ በኋላ ወደ ቱርክ እያመራ ባለበት ወቅት ሲሆን፣ የአደጋው መንስኤ እስካሁን በግልጽ አልታወቀም።
የጆርጂያ ባለሥልጣናት ከአዘርባጃን እና ቱርክ ጋር በመተባበር የፍለጋና የማዳን ሥራዎችን ማከናወናቸውን የሚገልጽ መረጃም ተመላክቷል ያለው መናኸሪያ ኤፍ ኤም ነው።
#ethiopia | መከላከያ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው፣ ከአዘርባጃን ወደ ቱርክ በመጓዝ ላይ የነበረ አንድ የቱርክ C-130 ወታደራዊ የጭነት አውሮፕላን በጆርጂያ ግዛት ውስጥ፣ ከአዘርባጃን ድንበር አቅራቢያ ተከስክሷል።
በደረሰው አሳዛኝ አደጋ በአውሮፕላኑ ውስጥ የነበሩ ሃያ (20) የቱርክ ወታደራዊ ሠራተኞች በሙሉ ሕይወታቸውን እንዳጡ የቱርክ የመከላከያ ሚኒስቴር ማረጋገጫ ሰጥቷል።
አደጋው የተከሰተው አውሮፕላኑ ከአዘርባጃን ከተነሳ በኋላ ወደ ቱርክ እያመራ ባለበት ወቅት ሲሆን፣ የአደጋው መንስኤ እስካሁን በግልጽ አልታወቀም።
የጆርጂያ ባለሥልጣናት ከአዘርባጃን እና ቱርክ ጋር በመተባበር የፍለጋና የማዳን ሥራዎችን ማከናወናቸውን የሚገልጽ መረጃም ተመላክቷል ያለው መናኸሪያ ኤፍ ኤም ነው።
9 months ago
እንደ ዩሮኒውስ ዘገባ ከሆነ በጆርጂያ የተከሰከሰው የቱርክ C-130 አውሮፕላን ውስጥ የነበሩት 20 ሰዎች በሙሉ መሞታቸውን የቱርክ መንግስት አመሻሹን አስታውቋል።
የቱርክ መከላከያ ሚኒስቴር በX (የቀድሞ ትዊተር) በሰጠው መግለጫ የC-130 አውሮፕላን ከአዘርባጃን ተነስቶ ወደ ቱርክ እያመራ ሳለ ዛሬ እንደተከሰከሰ ገልጿል።
የቱርክ መከላከያ ሚኒስቴር በX (የቀድሞ ትዊተር) በሰጠው መግለጫ የC-130 አውሮፕላን ከአዘርባጃን ተነስቶ ወደ ቱርክ እያመራ ሳለ ዛሬ እንደተከሰከሰ ገልጿል።
9 months ago
✈️ የቱርክ ወታደራዊ የጭነት አውሮፕላን ተከሰከሰ
አንድ የቱርክ C-130 ወታደራዊ የጭነት አውሮፕላን በአዘርባጃን እና በጆርጂያ ድንበር አቅራቢያ ተከስክሷል።
አውሮፕላኑ ከአዘርባጃን ወደ ቱርክ በመመለስ ላይ ነበር።
የቱርክ መከላከያ ሚኒስቴር ዛሬ እንዳስታወቀው፣ በአውሮፕላኑ ውስጥ ስንት የአውሮፕላን ሰራተኞች እንደነበሩ እስካሁን ግልጽ ባይሆንም፣ ከአዘርባጃን እና ከጆርጂያ ባለስልጣናት ጋር በመተባበር የፍለጋ እና የማዳን ሥራ መጀመሩን ገልጿል።
የ C-130 የጭነት አውሮፕላን በቱርክ ጦር ለወታደራዊ ሠራተኞች እና ለሎጂስቲክስ ዕቃዎች ማመላለሻ በብዛት ጥቅም ላይ ይውላል።
ቱርክ ከዚህች ሀገር ጋር ባላት መልካም ግንኙነት የተነሳ ለአዘርባጃን ከረጅም ጊዜ ጀምሮ ወታደራዊ ድጋፍ ስትሰጥ ቆይታለች።
ከተለቀቀው ቪዲዮ መረዳት እንደሚቻለው አውሮፕላኑ እየተሽከረከረ ከሰማይ ሲወድቅ፣ ሲወርድም ነጭ ጭስ ትቶ ይታያል። ቪዲዮው በቱርክ የግል ቻናል በሆነው ኤንቲቪ እና በሌሎች የመገናኛ ብዙኃን ተሰራጭቷል።
seledadotio
seledadotio
አንድ የቱርክ C-130 ወታደራዊ የጭነት አውሮፕላን በአዘርባጃን እና በጆርጂያ ድንበር አቅራቢያ ተከስክሷል።
አውሮፕላኑ ከአዘርባጃን ወደ ቱርክ በመመለስ ላይ ነበር።
የቱርክ መከላከያ ሚኒስቴር ዛሬ እንዳስታወቀው፣ በአውሮፕላኑ ውስጥ ስንት የአውሮፕላን ሰራተኞች እንደነበሩ እስካሁን ግልጽ ባይሆንም፣ ከአዘርባጃን እና ከጆርጂያ ባለስልጣናት ጋር በመተባበር የፍለጋ እና የማዳን ሥራ መጀመሩን ገልጿል።
የ C-130 የጭነት አውሮፕላን በቱርክ ጦር ለወታደራዊ ሠራተኞች እና ለሎጂስቲክስ ዕቃዎች ማመላለሻ በብዛት ጥቅም ላይ ይውላል።
ቱርክ ከዚህች ሀገር ጋር ባላት መልካም ግንኙነት የተነሳ ለአዘርባጃን ከረጅም ጊዜ ጀምሮ ወታደራዊ ድጋፍ ስትሰጥ ቆይታለች።
ከተለቀቀው ቪዲዮ መረዳት እንደሚቻለው አውሮፕላኑ እየተሽከረከረ ከሰማይ ሲወድቅ፣ ሲወርድም ነጭ ጭስ ትቶ ይታያል። ቪዲዮው በቱርክ የግል ቻናል በሆነው ኤንቲቪ እና በሌሎች የመገናኛ ብዙኃን ተሰራጭቷል።
seledadotio
seledadotio
9 months ago
✈️ የቱርክ ወታደራዊ የጭነት አውሮፕላን ተከሰከሰ
አንድ የቱርክ C-130 ወታደራዊ የጭነት አውሮፕላን በአዘርባጃን እና በጆርጂያ ድንበር አቅራቢያ ተከስክሷል።
አውሮፕላኑ ከአዘርባጃን ወደ ቱርክ በመመለስ ላይ ነበር።
የቱርክ መከላከያ ሚኒስቴር ዛሬ እንዳስታወቀው፣ በአውሮፕላኑ ውስጥ ስንት የአውሮፕላን ሰራተኞች እንደነበሩ እስካሁን ግልጽ ባይሆንም፣ ከአዘርባጃን እና ከጆርጂያ ባለስልጣናት ጋር በመተባበር የፍለጋ እና የማዳን ሥራ መጀመሩን ገልጿል።
የ C-130 የጭነት አውሮፕላን በቱርክ ጦር ለወታደራዊ ሠራተኞች እና ለሎጂስቲክስ ዕቃዎች ማመላለሻ በብዛት ጥቅም ላይ ይውላል።
ቱርክ ከዚህች ሀገር ጋር ባላት መልካም ግንኙነት የተነሳ ለአዘርባጃን ከረጅም ጊዜ ጀምሮ ወታደራዊ ድጋፍ ስትሰጥ ቆይታለች።
ከተለቀቀው ቪዲዮ መረዳት እንደሚቻለው አውሮፕላኑ እየተሽከረከረ ከሰማይ ሲወድቅ፣ ሲወርድም ነጭ ጭስ ትቶ ይታያል። ቪዲዮው በቱርክ የግል ቻናል በሆነው ኤንቲቪ እና በሌሎች የመገናኛ ብዙኃን ተሰራጭቷል።
አንድ የቱርክ C-130 ወታደራዊ የጭነት አውሮፕላን በአዘርባጃን እና በጆርጂያ ድንበር አቅራቢያ ተከስክሷል።
አውሮፕላኑ ከአዘርባጃን ወደ ቱርክ በመመለስ ላይ ነበር።
የቱርክ መከላከያ ሚኒስቴር ዛሬ እንዳስታወቀው፣ በአውሮፕላኑ ውስጥ ስንት የአውሮፕላን ሰራተኞች እንደነበሩ እስካሁን ግልጽ ባይሆንም፣ ከአዘርባጃን እና ከጆርጂያ ባለስልጣናት ጋር በመተባበር የፍለጋ እና የማዳን ሥራ መጀመሩን ገልጿል።
የ C-130 የጭነት አውሮፕላን በቱርክ ጦር ለወታደራዊ ሠራተኞች እና ለሎጂስቲክስ ዕቃዎች ማመላለሻ በብዛት ጥቅም ላይ ይውላል።
ቱርክ ከዚህች ሀገር ጋር ባላት መልካም ግንኙነት የተነሳ ለአዘርባጃን ከረጅም ጊዜ ጀምሮ ወታደራዊ ድጋፍ ስትሰጥ ቆይታለች።
ከተለቀቀው ቪዲዮ መረዳት እንደሚቻለው አውሮፕላኑ እየተሽከረከረ ከሰማይ ሲወድቅ፣ ሲወርድም ነጭ ጭስ ትቶ ይታያል። ቪዲዮው በቱርክ የግል ቻናል በሆነው ኤንቲቪ እና በሌሎች የመገናኛ ብዙኃን ተሰራጭቷል።
10 months ago
በዓለም ዙሪያ ዳቦ እጅግ ውድ እና እጅግ ርካሽ የሆኑባቸው አገራት
ስፑትኒክ አፍሪካ የዓለም የዳቦ ቀንን ምክንያት በማድረግ ይፋዊ የመረጃ ምንጮችን በመጠቀም አገራትን የ500 ግራም የስንዴ ዳቦ ዋጋን መሠረት አድርጎ በደረጃ መድቧል፡፡
ዳቦ እጅግ ውድ የሆኑባቸው አምስት ቀዳሚ አገራት
🇩🇯 ጅቡቲ፣ 9.53 ዶላር (1,351 ብር ገደማ)
🇧🇲 ቤርሙዳ፣ 8.61 ዶላር (1,220 ብር ገደማ)
🇰🇾 ኬይማን ደሴቶች፣ 6.36 ዶላር (901 ብር ገደማ)
🇲🇨 ሞናኮ፣ 5.37 ዶላር (761 ብር ገደማ)
🇧🇸 ባሃማስ፣ በግምት 5.26 ዶላር (745 ብር በላይ)
ዳቦ እጅግ ርካሽ የሆኑባቸው አምስት አገራት፤
🇹🇩 ቻድ፣ 0.36 ዶላር (51 ብር)
🇺🇿 ኡዝቤኪስታን፣56. ዶላር (57 ብር)
🇰🇬 ኪርጊስታን፣ ወደ 0.43 ዶላር (61 ብር) ገደማ
🇰🇿 ካዛክስታን፣ 0.44 ዶላር (62 ብር)
🇦🇿 አዘርባጃን፣ 0.46 ዶላር (65 ብር)
በአማካይ የ500 ግራም የስንዴ ዳቦ ዋጋ በዓለም አቀፍ ደረጃ ወደ 1.76 ዶላር (በዛሬ የንግድ ባንኮች ምንዛሬ መሠረት ወደ 250 ብር ገደማ) ያስከፍላል።
seledadotio
seledadotio
ስፑትኒክ አፍሪካ የዓለም የዳቦ ቀንን ምክንያት በማድረግ ይፋዊ የመረጃ ምንጮችን በመጠቀም አገራትን የ500 ግራም የስንዴ ዳቦ ዋጋን መሠረት አድርጎ በደረጃ መድቧል፡፡
ዳቦ እጅግ ውድ የሆኑባቸው አምስት ቀዳሚ አገራት
🇩🇯 ጅቡቲ፣ 9.53 ዶላር (1,351 ብር ገደማ)
🇧🇲 ቤርሙዳ፣ 8.61 ዶላር (1,220 ብር ገደማ)
🇰🇾 ኬይማን ደሴቶች፣ 6.36 ዶላር (901 ብር ገደማ)
🇲🇨 ሞናኮ፣ 5.37 ዶላር (761 ብር ገደማ)
🇧🇸 ባሃማስ፣ በግምት 5.26 ዶላር (745 ብር በላይ)
ዳቦ እጅግ ርካሽ የሆኑባቸው አምስት አገራት፤
🇹🇩 ቻድ፣ 0.36 ዶላር (51 ብር)
🇺🇿 ኡዝቤኪስታን፣56. ዶላር (57 ብር)
🇰🇬 ኪርጊስታን፣ ወደ 0.43 ዶላር (61 ብር) ገደማ
🇰🇿 ካዛክስታን፣ 0.44 ዶላር (62 ብር)
🇦🇿 አዘርባጃን፣ 0.46 ዶላር (65 ብር)
በአማካይ የ500 ግራም የስንዴ ዳቦ ዋጋ በዓለም አቀፍ ደረጃ ወደ 1.76 ዶላር (በዛሬ የንግድ ባንኮች ምንዛሬ መሠረት ወደ 250 ብር ገደማ) ያስከፍላል።
seledadotio
seledadotio
10 months ago
"የኖቤል ኮሚቴ ከሰላም በላይ ፖለቲካን እንደሚያስቀድም አሳይቷል"- የኋይት ሃውስ ቃለ አቀባይ
የኋይት ሃውስ ቃለ አቀባይ ስቴቨን ቼኡንግ ዶናልድ ትራምፕ የኖቤል የሰላም ሽልማትን አለማሸነፋቸውን ተከትሎ ባስተላለፉት መልዕክት ኮሚቴው ከሰላም በላይ ፖለቲካን ማስበለጡን አሳይቷል ብለዋል።
ቃለ አቀባዩ " ትራምፕ የሰብዓዊነት ማዕከል ናቸው" በማለት ሌሎች ሊሞክሩ የማይደፍሩትን ነገር አሳክተዋል ሲሉ ገልፀዋል።
ትራምፕ በተደጋጋሚ ላቆምኳቸው ጦርነቶች የሰላም ሽልማት አልተሰጠኝም ሲሉ ዘንድሮ በተለይ የእስራኤል እና ኢራንን ጦርነት በማስቆም እንደዚሁም ደግሞ ከሰሞኑ በጋዛ ለተፈፀመው የሰላም ስምምነት በነበራቸው ሚና ሽልማቱን ይገባኛል ሲሉ በተደጋጋሚ በግልጽ ተናግረው ነበር።
ትራምፕ ኢትዮጵያ እና ግብፅ ያልተዋጉትን ጦርነት ጨምሮ የሰርቢያና ኮሶቮ፣ የአርሜኒያ እና አዘርባጃን እንደዚሁም የህንድ እና ፓኪስታንን ግጭቶች አስቁሜያለሁ ብለው መናገራቸው ይታወሳል።
#tm #al jazeera
የኋይት ሃውስ ቃለ አቀባይ ስቴቨን ቼኡንግ ዶናልድ ትራምፕ የኖቤል የሰላም ሽልማትን አለማሸነፋቸውን ተከትሎ ባስተላለፉት መልዕክት ኮሚቴው ከሰላም በላይ ፖለቲካን ማስበለጡን አሳይቷል ብለዋል።
ቃለ አቀባዩ " ትራምፕ የሰብዓዊነት ማዕከል ናቸው" በማለት ሌሎች ሊሞክሩ የማይደፍሩትን ነገር አሳክተዋል ሲሉ ገልፀዋል።
ትራምፕ በተደጋጋሚ ላቆምኳቸው ጦርነቶች የሰላም ሽልማት አልተሰጠኝም ሲሉ ዘንድሮ በተለይ የእስራኤል እና ኢራንን ጦርነት በማስቆም እንደዚሁም ደግሞ ከሰሞኑ በጋዛ ለተፈፀመው የሰላም ስምምነት በነበራቸው ሚና ሽልማቱን ይገባኛል ሲሉ በተደጋጋሚ በግልጽ ተናግረው ነበር።
ትራምፕ ኢትዮጵያ እና ግብፅ ያልተዋጉትን ጦርነት ጨምሮ የሰርቢያና ኮሶቮ፣ የአርሜኒያ እና አዘርባጃን እንደዚሁም የህንድ እና ፓኪስታንን ግጭቶች አስቁሜያለሁ ብለው መናገራቸው ይታወሳል።
#tm #al jazeera
Sponsored by
Surafel
10 months ago
"የኖቤል ኮሚቴ ከሰላም በላይ ፖለቲካን እንደሚያስቀድም አሳይቷል"- የኋይት ሃውስ ቃለ አቀባይ
የኋይት ሃውስ ቃለ አቀባይ ስቴቨን ቼኡንግ ዶናልድ ትራምፕ የኖቤል የሰላም ሽልማትን አለማሸነፋቸውን ተከትሎ ባስተላለፉት መልዕክት ኮሚቴው ከሰላም በላይ ፖለቲካን ማስበለጡን አሳይቷል ብለዋል።
ቃለ አቀባዩ " ትራምፕ የሰብዓዊነት ማዕከል ናቸው" በማለት ሌሎች ሊሞክሩ የማይደፍሩትን ነገር አሳክተዋል ሲሉ ገልፀዋል።
ትራምፕ በተደጋጋሚ ላቆምኳቸው ጦርነቶች የሰላም ሽልማት አልተሰጠኝም ሲሉ ዘንድሮ በተለይ የእስራኤል እና ኢራንን ጦርነት በማስቆም እንደዚሁም ደግሞ ከሰሞኑ በጋዛ ለተፈፀመው የሰላም ስምምነት በነበራቸው ሚና ሽልማቱን ይገባኛል ሲሉ በተደጋጋሚ በግልጽ ተናግረው ነበር።
ትራምፕ ኢትዮጵያ እና ግብፅ ያልተዋጉትን ጦርነት ጨምሮ የሰርቢያና ኮሶቮ፣ የአርሜኒያ እና አዘርባጃን እንደዚሁም የህንድ እና ፓኪስታንን ግጭቶች አስቁሜያለሁ ብለው መናገራቸው ይታወሳል።
አልጄዚራ
የኋይት ሃውስ ቃለ አቀባይ ስቴቨን ቼኡንግ ዶናልድ ትራምፕ የኖቤል የሰላም ሽልማትን አለማሸነፋቸውን ተከትሎ ባስተላለፉት መልዕክት ኮሚቴው ከሰላም በላይ ፖለቲካን ማስበለጡን አሳይቷል ብለዋል።
ቃለ አቀባዩ " ትራምፕ የሰብዓዊነት ማዕከል ናቸው" በማለት ሌሎች ሊሞክሩ የማይደፍሩትን ነገር አሳክተዋል ሲሉ ገልፀዋል።
ትራምፕ በተደጋጋሚ ላቆምኳቸው ጦርነቶች የሰላም ሽልማት አልተሰጠኝም ሲሉ ዘንድሮ በተለይ የእስራኤል እና ኢራንን ጦርነት በማስቆም እንደዚሁም ደግሞ ከሰሞኑ በጋዛ ለተፈፀመው የሰላም ስምምነት በነበራቸው ሚና ሽልማቱን ይገባኛል ሲሉ በተደጋጋሚ በግልጽ ተናግረው ነበር።
ትራምፕ ኢትዮጵያ እና ግብፅ ያልተዋጉትን ጦርነት ጨምሮ የሰርቢያና ኮሶቮ፣ የአርሜኒያ እና አዘርባጃን እንደዚሁም የህንድ እና ፓኪስታንን ግጭቶች አስቁሜያለሁ ብለው መናገራቸው ይታወሳል።
አልጄዚራ
11 months ago
በካስፒያን ባህር የአዘርባጃን ግዛት ውስጥ፣ የድንበር ጠባቂዎች በአንድ የዕፅ አዘዋዋሪዎች ጀልባ ላይ ተኩስ ከፈቱ
በዚህም ምክንያት ጀልባው በእሳት ተያያዘ።
ወንጀለኞቹ በድንበር ጠባቂዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል፣ 11.85 ኪሎ ግራም ዕፅም ተገኝቷል።
በአዘርባጃን ሚዲያ እንደተዘገበው ከሆነ፣ በቁጥጥር ስር የዋሉት ግለሰቦች የኢራን ዜጎች ሲሆኑ፣ ስማቸውም ጉልሬዛ ጃቫድ አሊሬዛ (የተወለደው በፈረንጆቹ 1994) እና ቦርድባር ሚላድ ማንሱር (የተወለደው 1996) መሆናቸው ተረጋግጧል።
ቪዲዮ፡ ማህበራዊ ሚዲያ።
በዚህም ምክንያት ጀልባው በእሳት ተያያዘ።
ወንጀለኞቹ በድንበር ጠባቂዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል፣ 11.85 ኪሎ ግራም ዕፅም ተገኝቷል።
በአዘርባጃን ሚዲያ እንደተዘገበው ከሆነ፣ በቁጥጥር ስር የዋሉት ግለሰቦች የኢራን ዜጎች ሲሆኑ፣ ስማቸውም ጉልሬዛ ጃቫድ አሊሬዛ (የተወለደው በፈረንጆቹ 1994) እና ቦርድባር ሚላድ ማንሱር (የተወለደው 1996) መሆናቸው ተረጋግጧል።
ቪዲዮ፡ ማህበራዊ ሚዲያ።
Comments