Logo
FIDEL POST NEWS
ኢትዮጵያና አዘርባጃን በመከላከያና በኢኮኖሚ መስኮች ለመተባበር ተስማሙ

​ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በባኩ ካደረጉት የመጀመሪያ ይፋዊ ጉብኝት ከአዘርባጃን ከፕሬዝዳንት ኢልሃም አሊየቭ ጋር ባደረጉት ውይይት፣ ሁለቱ አገራት በተለይ በመከላከያ ትብብር ላይ ያተኮሩ የመግባቢያ ሰነዶችን ተፈራርመዋል።

​ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በአቪዬሽን፣ በኢንዱስትሪ ፓርኮችና በነፃ ንግድ ቀጠናዎች ላይ የተጀመሩ ሥራዎች እያደጉ መሆናቸውን አብራርተዋል።

ከዚህም በተጨማሪ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ከአዘርባጃን አቻው ጋር በጋራ ለመሥራት ተስማምቷል።
3 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.