ኢትዮጵያና አዘርባጃን በመከላከያና በኢኮኖሚ መስኮች ለመተባበር ተስማሙ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በባኩ ካደረጉት የመጀመሪያ ይፋዊ ጉብኝት ከአዘርባጃን ከፕሬዝዳንት ኢልሃም አሊየቭ ጋር ባደረጉት ውይይት፣ ሁለቱ አገራት በተለይ በመከላከያ ትብብር ላይ ያተኮሩ የመግባቢያ ሰነዶችን ተፈራርመዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በአቪዬሽን፣ በኢንዱስትሪ ፓርኮችና በነፃ ንግድ ቀጠናዎች ላይ የተጀመሩ ሥራዎች እያደጉ መሆናቸውን አብራርተዋል።
ከዚህም በተጨማሪ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ከአዘርባጃን አቻው ጋር በጋራ ለመሥራት ተስማምቷል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በባኩ ካደረጉት የመጀመሪያ ይፋዊ ጉብኝት ከአዘርባጃን ከፕሬዝዳንት ኢልሃም አሊየቭ ጋር ባደረጉት ውይይት፣ ሁለቱ አገራት በተለይ በመከላከያ ትብብር ላይ ያተኮሩ የመግባቢያ ሰነዶችን ተፈራርመዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በአቪዬሽን፣ በኢንዱስትሪ ፓርኮችና በነፃ ንግድ ቀጠናዎች ላይ የተጀመሩ ሥራዎች እያደጉ መሆናቸውን አብራርተዋል።
ከዚህም በተጨማሪ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ ከአዘርባጃን አቻው ጋር በጋራ ለመሥራት ተስማምቷል።
3 months ago