16 days ago
አዲስ አበባ እና ባኩ የእህትማማች ከተሞች ስምምነት ተፈራረሙ
************
አዲስ አበባ እና የአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ የእህትማማች ከተሞች (Sister Cities) ስምምነት ተፈራርመዋል።
ስምምነቱ በከተማ ልማት፣ በአገልግሎት ዲጂታላይዜሽን፣ በቤት ልማት፣ (ስፖርት ቱሪዝምን ጨምሮ) በቱሪዝም እና በሁለቱ ህዝቦች መካከል የባህልና የታሪክ ልውውጥን የሚያጠናክር መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገልጸዋል።
#ethiopia #azerbaijan #addisababa #baku #sistercities #ebc
************
አዲስ አበባ እና የአዘርባጃን ዋና ከተማ ባኩ የእህትማማች ከተሞች (Sister Cities) ስምምነት ተፈራርመዋል።
ስምምነቱ በከተማ ልማት፣ በአገልግሎት ዲጂታላይዜሽን፣ በቤት ልማት፣ (ስፖርት ቱሪዝምን ጨምሮ) በቱሪዝም እና በሁለቱ ህዝቦች መካከል የባህልና የታሪክ ልውውጥን የሚያጠናክር መሆኑን ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገልጸዋል።
#ethiopia #azerbaijan #addisababa #baku #sistercities #ebc