Logo
FIDEL POST NEWS
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አዘርባጃን ገቡ

​ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ በሀይደር አሊዬቭ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የአዘርባጃን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሳሚር ሻሪፎቭ፣ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዩልቺን ራፊዬቭ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት አቀባበል አድርገውላቸዋል።

​ ጉብኝታቸው በኢትዮጵያ እና በአዘርባጃን መካከል ያለውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ መሆኑን የአዘርባጃን መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
3 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.