1 day ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች ፦
⏰ ከጠዋቱ 2:00-12:00
👉 በአዳማ ሪጅን አዳማ ቆርቆሮ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:00-11:00
አዳማ ፈትል ፋብሪካ፣ ሬድሬስ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ፣ አህዋን ፋብሪካ
⏰ ከጠዋቱ 2:30-9:00
👉 በአዳማ ሪጅን ከአዋሽ መልካሳ ወደ አዱላላና አሮሪቲ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:30-7:00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን አስኮ ገብርኤል፣ ሳንሱሲ፣ እያሱ ምንጭ፣ ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም፣ ከታ አፍያ ዴቄት፣
⏰ ከጠዋቱ 3:00 እስከ ምሽቱ 4:00 ድረስ
👉 በደቡብ አዲስ አበባ ሪጅን ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ፣ ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር፣ ዋልያ ቢራ
⏰ ከጠዋቱ 6:00-9:00
👉 በምዕረብ አደስ አበባ ሪጅን ስልጤ ሰፈር፣ አጃምባ ኮንዶሚኒየም
⏰ ከቀኑ 7፡00- 11፡00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ፣ ሸጎሌ መንደር-7፣ ፊናንስ፣ አበበ ቢቂላ፣ ኳስ ሜዳ፣ መሳለሚያ
⏰ ከቀኑ 7:30-10:30
👉 በሽረ ረጅን እደጋ አርቢ፣ ማይ ቐንታል
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
ነገ ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች ፦
⏰ ከጠዋቱ 2:00-12:00
👉 በአዳማ ሪጅን አዳማ ቆርቆሮ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:00-11:00
አዳማ ፈትል ፋብሪካ፣ ሬድሬስ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ፣ አህዋን ፋብሪካ
⏰ ከጠዋቱ 2:30-9:00
👉 በአዳማ ሪጅን ከአዋሽ መልካሳ ወደ አዱላላና አሮሪቲ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:30-7:00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን አስኮ ገብርኤል፣ ሳንሱሲ፣ እያሱ ምንጭ፣ ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም፣ ከታ አፍያ ዴቄት፣
⏰ ከጠዋቱ 3:00 እስከ ምሽቱ 4:00 ድረስ
👉 በደቡብ አዲስ አበባ ሪጅን ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ፣ ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር፣ ዋልያ ቢራ
⏰ ከጠዋቱ 6:00-9:00
👉 በምዕረብ አደስ አበባ ሪጅን ስልጤ ሰፈር፣ አጃምባ ኮንዶሚኒየም
⏰ ከቀኑ 7፡00- 11፡00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ፣ ሸጎሌ መንደር-7፣ ፊናንስ፣ አበበ ቢቂላ፣ ኳስ ሜዳ፣ መሳለሚያ
⏰ ከቀኑ 7:30-10:30
👉 በሽረ ረጅን እደጋ አርቢ፣ ማይ ቐንታል
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
1 day ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች ፦
⏰ ከጠዋቱ 2:00-12:00
👉 በአዳማ ሪጅን አዳማ ቆርቆሮ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:00-11:00
አዳማ ፈትል ፋብሪካ፣ ሬድሬስ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ፣ አህዋን ፋብሪካ
⏰ ከጠዋቱ 2:30-9:00
👉 በአዳማ ሪጅን ከአዋሽ መልካሳ ወደ አዱላላና አሮሪቲ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:30-7:00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን አስኮ ገብርኤል፣ ሳንሱሲ፣ እያሱ ምንጭ፣ ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም፣ ከታ አፍያ ዴቄት፣
⏰ ከጠዋቱ 3:00 እስከ ምሽቱ 4:00 ድረስ
👉 በደቡብ አዲስ አበባ ሪጅን ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ፣ ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር፣ ዋልያ ቢራ
⏰ ከጠዋቱ 6:00-9:00
👉 በምዕረብ አደስ አበባ ሪጅን ስልጤ ሰፈር፣ አጃምባ ኮንዶሚኒየም
⏰ ከቀኑ 7፡00- 11፡00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ፣ ሸጎሌ መንደር-7፣ ፊናንስ፣ አበበ ቢቂላ፣ ኳስ ሜዳ፣ መሳለሚያ
⏰ ከቀኑ 7:30-10:30
👉 በሽረ ረጅን እደጋ አርቢ፣ ማይ ቐንታል
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ነገ ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች ፦
⏰ ከጠዋቱ 2:00-12:00
👉 በአዳማ ሪጅን አዳማ ቆርቆሮ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:00-11:00
አዳማ ፈትል ፋብሪካ፣ ሬድሬስ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ ፣ አህዋን ፋብሪካ
⏰ ከጠዋቱ 2:30-9:00
👉 በአዳማ ሪጅን ከአዋሽ መልካሳ ወደ አዱላላና አሮሪቲ፣
⏰ ከጠዋቱ 2:30-7:00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን አስኮ ገብርኤል፣ ሳንሱሲ፣ እያሱ ምንጭ፣ ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም፣ ከታ አፍያ ዴቄት፣
⏰ ከጠዋቱ 3:00 እስከ ምሽቱ 4:00 ድረስ
👉 በደቡብ አዲስ አበባ ሪጅን ኬኬ ብርድ ልብስ ፋብሪካ፣ ቂሊንጦ ኮንዶሚኒየም፣ ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት፣ አስቱ ዩኒቨርስቲ እና ኢንዱስትሪ መንደር፣ ዋልያ ቢራ
⏰ ከጠዋቱ 6:00-9:00
👉 በምዕረብ አደስ አበባ ሪጅን ስልጤ ሰፈር፣ አጃምባ ኮንዶሚኒየም
⏰ ከቀኑ 7፡00- 11፡00
👉 በሰሜን አዲስ አበባ ሪጅን ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ፣ ሸጎሌ መንደር-7፣ ፊናንስ፣ አበበ ቢቂላ፣ ኳስ ሜዳ፣ መሳለሚያ
⏰ ከቀኑ 7:30-10:30
👉 በሽረ ረጅን እደጋ አርቢ፣ ማይ ቐንታል
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
8 days ago
አዲስ አበባ ባለፉት 5 ዓመታት የልማት አብዮት አካሂዳለች - ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መዲናችን አዲስ አበባ ባለፉት 5 ዓመታት የልማት አብዮት አካሂዳለች አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ በባለፉት 10 ቀናት ብቻ 11 ፕሮጀክቶችን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል ብለዋል።
ለአብነትም ፦
1. በኢንዱስትሪ እና የሥራ ዕድል ፈጠራ ፤ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። ይህ ፓርክ ከ20 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል የሚፈጥር ነው።
2. የማህበራዊ ልማት (የመኖሪያ ቤቶች)፤ ሶስቱ የበጎነት መንደሮችን በአዲስ ከተማ፣ በኮልፌ ቀራንዮ እና የካ ክፍለ ከተሞች የተገነቡ የመኖርያ ቤቶች ለሀገር ባለውለታዎች፣ ለአቅመ ደካማዎች እና ለአካል ጉዳተኞች የማስተላለፍ ስራ ተሰርቷል፡፡
3. የመዝናኛ እና የህዝብ ፓርኮች ፤በአዲስ ከተማ (አስኮ አዲስ ሰፈር) በ30 ሺህ ካሬ ሜትር እና በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ18 ሄክታር ቦታ ላይ የተገነቡ የወንዝ ዳርቻ እና የህዝብ መዝናኛ ፓርኮች ተመርቀዋል። እነዚህ ማዕከላት ህፃናትን፣ ወጣቶችን እና አረጋውያንን ያካተቱ፣ ማህበረሰቡ በጋራ የሚጠቀምባቸው ናቸው።
4. የኑሮ ውድነትን ለማቃለል የግብይት ማዕከላትን የማስፋት ስራ አካል የሆነው 7ኛው የለሚ ሁለገብ የገበያ ማዕከል፣ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል።
5. ዘመናዊ የገበያና የትራንስፖርት ማዕከል፤ አይነቱ የመጀመሪያ የሆነው የአድዋ የገበያ ማዕከል እና ዘመናዊ የትራንስፖርት ተርሚናል ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል። የዚህ ማዕከል ሱቆች እና ካፍቴሪያዎች ለፒያሳ ልማት ተነሺዎች በዕጣ ተላልፈዋል።
6. በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ3 ሄክታር መሬት ላይ የተገነባውን ፣ 16 ሱቆችን እና 18 ሼዶችን የያዘ የተቀናጀ የከተማ ግብርና ማዕከል አገልግሎት ክፍት ተደርጓል ።
7. የስፖርት እና የወጣቶች ማዕከል፡ በቦሌ ክፍለ ከተማ የሚገኘው የለሚ ኮሚኒቲ ስታዲየም፣ 5 ስፖርት ማዘውተሪያዎች፣ 95 የህፃናት መጫወቻዎች፣ 6 የህፃናት ማቆያ (Daycare) ማዕከላት፣ ካፍቴሪያዎች እና አምፊ ቲያትሮችን ጨምሮ ለወጣቶች ተጠቃሚነት የሚያገለግሉ መሠረተ ልማቶችን አሟልቶ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
8. በልደታ ክ/ከተማ ለትውልድ ግንባታ መሰረት የሚጥሉ ሁለት ት/ቤቶች እና ሶስት የህፃናት ማቆያ ማእከል ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደረገዋል ።
9. የተስፋ ብርሀን የምገባ ማዕከላት ተጠቃሚዎች ለነበሩ 400 ነዋሪዎቻችን መነሻ ካፒታልና የመስሪያ ቁሳቁስ በማሟሟላት ከተረጂነት ወደ የስራ እድል ተጠቃሚነት እንዲሸጋገሩ ተደርጓል።
10. 7ኛውን የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል ዲጂታል የመንግስት አገልግሎት በላፍቶ ክፍለ ከተማ ተመርቋል።
11. ዘመናዊ የጤና አገልግሎት ፤ በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ቴክኖሎጂ የተደገፈው እና እጅግ ዘመናዊ የሆነው የላፍቶ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለምርቃት በቅቷል።
አንዳንዶች እነዚህ ፕሮጀክቶች ለምርጫ ተብሎ እንደተከናወነ ያነሳሉ ያሉት ከንቲባዋ፤ ነገር ግን እውነታው ቀድሞ ያልተሰራ ለምርጫም ሊደርስ አይችልም፤ ተሰርቶም ለምርጫ ከዋለ ዋናው ህዝቡና ሀገር ተጠቃሚ ይሁን እንጂ ችግር የለውም ብለዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መዲናችን አዲስ አበባ ባለፉት 5 ዓመታት የልማት አብዮት አካሂዳለች አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ በባለፉት 10 ቀናት ብቻ 11 ፕሮጀክቶችን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል ብለዋል።
ለአብነትም ፦
1. በኢንዱስትሪ እና የሥራ ዕድል ፈጠራ ፤ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። ይህ ፓርክ ከ20 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል የሚፈጥር ነው።
2. የማህበራዊ ልማት (የመኖሪያ ቤቶች)፤ ሶስቱ የበጎነት መንደሮችን በአዲስ ከተማ፣ በኮልፌ ቀራንዮ እና የካ ክፍለ ከተሞች የተገነቡ የመኖርያ ቤቶች ለሀገር ባለውለታዎች፣ ለአቅመ ደካማዎች እና ለአካል ጉዳተኞች የማስተላለፍ ስራ ተሰርቷል፡፡
3. የመዝናኛ እና የህዝብ ፓርኮች ፤በአዲስ ከተማ (አስኮ አዲስ ሰፈር) በ30 ሺህ ካሬ ሜትር እና በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ18 ሄክታር ቦታ ላይ የተገነቡ የወንዝ ዳርቻ እና የህዝብ መዝናኛ ፓርኮች ተመርቀዋል። እነዚህ ማዕከላት ህፃናትን፣ ወጣቶችን እና አረጋውያንን ያካተቱ፣ ማህበረሰቡ በጋራ የሚጠቀምባቸው ናቸው።
4. የኑሮ ውድነትን ለማቃለል የግብይት ማዕከላትን የማስፋት ስራ አካል የሆነው 7ኛው የለሚ ሁለገብ የገበያ ማዕከል፣ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል።
5. ዘመናዊ የገበያና የትራንስፖርት ማዕከል፤ አይነቱ የመጀመሪያ የሆነው የአድዋ የገበያ ማዕከል እና ዘመናዊ የትራንስፖርት ተርሚናል ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል። የዚህ ማዕከል ሱቆች እና ካፍቴሪያዎች ለፒያሳ ልማት ተነሺዎች በዕጣ ተላልፈዋል።
6. በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ3 ሄክታር መሬት ላይ የተገነባውን ፣ 16 ሱቆችን እና 18 ሼዶችን የያዘ የተቀናጀ የከተማ ግብርና ማዕከል አገልግሎት ክፍት ተደርጓል ።
7. የስፖርት እና የወጣቶች ማዕከል፡ በቦሌ ክፍለ ከተማ የሚገኘው የለሚ ኮሚኒቲ ስታዲየም፣ 5 ስፖርት ማዘውተሪያዎች፣ 95 የህፃናት መጫወቻዎች፣ 6 የህፃናት ማቆያ (Daycare) ማዕከላት፣ ካፍቴሪያዎች እና አምፊ ቲያትሮችን ጨምሮ ለወጣቶች ተጠቃሚነት የሚያገለግሉ መሠረተ ልማቶችን አሟልቶ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
8. በልደታ ክ/ከተማ ለትውልድ ግንባታ መሰረት የሚጥሉ ሁለት ት/ቤቶች እና ሶስት የህፃናት ማቆያ ማእከል ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደረገዋል ።
9. የተስፋ ብርሀን የምገባ ማዕከላት ተጠቃሚዎች ለነበሩ 400 ነዋሪዎቻችን መነሻ ካፒታልና የመስሪያ ቁሳቁስ በማሟሟላት ከተረጂነት ወደ የስራ እድል ተጠቃሚነት እንዲሸጋገሩ ተደርጓል።
10. 7ኛውን የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል ዲጂታል የመንግስት አገልግሎት በላፍቶ ክፍለ ከተማ ተመርቋል።
11. ዘመናዊ የጤና አገልግሎት ፤ በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ቴክኖሎጂ የተደገፈው እና እጅግ ዘመናዊ የሆነው የላፍቶ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለምርቃት በቅቷል።
አንዳንዶች እነዚህ ፕሮጀክቶች ለምርጫ ተብሎ እንደተከናወነ ያነሳሉ ያሉት ከንቲባዋ፤ ነገር ግን እውነታው ቀድሞ ያልተሰራ ለምርጫም ሊደርስ አይችልም፤ ተሰርቶም ለምርጫ ከዋለ ዋናው ህዝቡና ሀገር ተጠቃሚ ይሁን እንጂ ችግር የለውም ብለዋል፡፡
14 days ago
በአስኮ ሁለገብ የሕዝብ መዝናኛ ፓርክ በከንቲባ አዳነች አቤቤ ተመረቀ
#fastmereja I የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማዋ የሕዝብ መዝናኛና አረንጓዴ ስፍራዎችን ለማስፋፋት የጀመረውን ፕሮጀክት አካል በማድረግ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ያስገነባውን ፓርክ ዛሬ በይፋ አስመርቋል።
ይህ በአስኮ አዲስ ሰፈር የተገነባው ሁለገብ ፓርክ፣ ከዚህ ቀደም የአካባቢውን ነዋሪዎች ለአደጋና ለብክለት ይዳርግ ከነበረ የቆሻሻ መጣያነት ወደ ንጹህና መንፈስን የሚያድስ ስፍራነት የተቀየረ የልማት ፕሮጀክት መሆኑ ተገልጿል።
ፓርኩ የነዋሪዎችን የዕለት ተዕለት ፍላጎት ለማሟላት ተገቢው ጥራት ተሰጥቶት የተገነባ ሲሆን፣ በውስጡ በርካታ ዘመናዊ የአገልግሎት መስጫዎችን አካቷል።
ከእነዚህም መካከል ውብ የውሃ ፏፏቴ (ፋውንቴይን)፣ መደበኛ የእግር ኳስ ሜዳ፣ የሕፃናት መጫወቻ ስፍራዎች፣ የባህልና የኪነጥበብ ዝግጅቶች ማቅረቢያ አምፊ ቲያትር፣ ዘመናዊ ካፌዎች፣ የጁስ ባሮችና የተለያዩ ሱቆች ይገኙበታል። በተጨማሪም ሰፊ መኪና ማቆሚያ (ፓርኪንግ)፣ ንጽህናቸውን የጠበቁ ዘመናዊ የሻወርና የመጸዳጃ ቤት አገልግሎቶች እንዲሁም ነዋሪዎች የአካል ብቃት እንቅስቃሴና የእግር ጉዞ የሚያደርጉባቸው ሰፋፊ መንገዶች ተሟልተውለታል።
የከተማዋ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ፓርኩን በይፋ ለሕዝብ ክፍት ባደረጉበት ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፣ የአካባቢው ነዋሪዎችና መላው የከተማዋ ማኅበረሰብ ይህንን ከፍተኛ ወጪና እሴት የተጨመረበትን ሁለገብ መዝናኛ ፓርክ በአግባቡ እንዲጠቀሙበትና የጋራ ንብረታቸው አድርገው እንዲንከባከቡት አደራ ብለዋል።
#fastmereja I የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማዋ የሕዝብ መዝናኛና አረንጓዴ ስፍራዎችን ለማስፋፋት የጀመረውን ፕሮጀክት አካል በማድረግ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ያስገነባውን ፓርክ ዛሬ በይፋ አስመርቋል።
ይህ በአስኮ አዲስ ሰፈር የተገነባው ሁለገብ ፓርክ፣ ከዚህ ቀደም የአካባቢውን ነዋሪዎች ለአደጋና ለብክለት ይዳርግ ከነበረ የቆሻሻ መጣያነት ወደ ንጹህና መንፈስን የሚያድስ ስፍራነት የተቀየረ የልማት ፕሮጀክት መሆኑ ተገልጿል።
ፓርኩ የነዋሪዎችን የዕለት ተዕለት ፍላጎት ለማሟላት ተገቢው ጥራት ተሰጥቶት የተገነባ ሲሆን፣ በውስጡ በርካታ ዘመናዊ የአገልግሎት መስጫዎችን አካቷል።
ከእነዚህም መካከል ውብ የውሃ ፏፏቴ (ፋውንቴይን)፣ መደበኛ የእግር ኳስ ሜዳ፣ የሕፃናት መጫወቻ ስፍራዎች፣ የባህልና የኪነጥበብ ዝግጅቶች ማቅረቢያ አምፊ ቲያትር፣ ዘመናዊ ካፌዎች፣ የጁስ ባሮችና የተለያዩ ሱቆች ይገኙበታል። በተጨማሪም ሰፊ መኪና ማቆሚያ (ፓርኪንግ)፣ ንጽህናቸውን የጠበቁ ዘመናዊ የሻወርና የመጸዳጃ ቤት አገልግሎቶች እንዲሁም ነዋሪዎች የአካል ብቃት እንቅስቃሴና የእግር ጉዞ የሚያደርጉባቸው ሰፋፊ መንገዶች ተሟልተውለታል።
የከተማዋ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ፓርኩን በይፋ ለሕዝብ ክፍት ባደረጉበት ወቅት ባስተላለፉት መልዕክት፣ የአካባቢው ነዋሪዎችና መላው የከተማዋ ማኅበረሰብ ይህንን ከፍተኛ ወጪና እሴት የተጨመረበትን ሁለገብ መዝናኛ ፓርክ በአግባቡ እንዲጠቀሙበትና የጋራ ንብረታቸው አድርገው እንዲንከባከቡት አደራ ብለዋል።
21 days ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 07 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባና ሸገር ከተሞች ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2:00 - 9:30
👉 ቀራንዮ መድህንዓለም ቤ/ክ፣ ቤተል ሆስፒታል፣ ቤተል እሳት አደጋ አካባቢ፣ ጦር ኃሎች ሆስፒታል፣ መኮንኖች ክበብ፣ ገዳመ ኢየሱስ፣ ቼራሊያ እና አካባቢው፣ ቸራሊያ ፊትለፊት ኢንዱስትሪ መንደር በከፊል፣ ዩሮ ኬብል እና አካባቢው፣ ጣና ድሪሊንግ፣
✅ ከጠዋቱ 2፡30 – 9፡30
👉 ሳሊተ ምሕረት አካባቢ፣ ጆርጅ ዘይት ቤት ፣ ሜታ ቢራ አካባቢ፣ ከደንበሯ ሆስፒታል ከፍ ብሎ፣ በግ ተራ፣ ምስራቅ አጠቃላይ ፣ ሾላ ገበያ ፣ የካ መንፈሻ፣ ዘፍመሽ ሞል፣ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3:00-10:00
ሱሉልታ መሐል ከተማ ፣አርኪ ውጀሃ፣ ለገዲማ ፣ ጫንጮ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣ አሸዋ፣ ሱሉልታ ዲያስፖረ ሰፋር፣ ጎሮ አርባ፣ ሱሉልታ መዓል ከተማ፣ የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣አምባሳደር ሪልኤስቴት፣ አያት ቤቶች ዞን 1፣2፣8፣ መሪ 40/60፣ 72 ቤቶች በከፊል፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣ የአዲስ አበባ ውሀ አካባቢ፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 – 8፡30
ለላፍቶ ታችኛው፣ላፍቶ ሚካኤል ቤ/ክ፣አካባቢው፣ አወልያ አካባቢ፣ ካኦጄጄ፣ አበነሃብተማርያም፣ አስኮ ጨረታ፣ ዓለም ገና፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ፣ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት አካባቢ፣ ወርዶፋ ሎጅ፣ ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2 እና አካበቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
Ethiopian Electric utility
ነገ ግንቦት 07 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባና ሸገር ከተሞች ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2:00 - 9:30
👉 ቀራንዮ መድህንዓለም ቤ/ክ፣ ቤተል ሆስፒታል፣ ቤተል እሳት አደጋ አካባቢ፣ ጦር ኃሎች ሆስፒታል፣ መኮንኖች ክበብ፣ ገዳመ ኢየሱስ፣ ቼራሊያ እና አካባቢው፣ ቸራሊያ ፊትለፊት ኢንዱስትሪ መንደር በከፊል፣ ዩሮ ኬብል እና አካባቢው፣ ጣና ድሪሊንግ፣
✅ ከጠዋቱ 2፡30 – 9፡30
👉 ሳሊተ ምሕረት አካባቢ፣ ጆርጅ ዘይት ቤት ፣ ሜታ ቢራ አካባቢ፣ ከደንበሯ ሆስፒታል ከፍ ብሎ፣ በግ ተራ፣ ምስራቅ አጠቃላይ ፣ ሾላ ገበያ ፣ የካ መንፈሻ፣ ዘፍመሽ ሞል፣ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3:00-10:00
ሱሉልታ መሐል ከተማ ፣አርኪ ውጀሃ፣ ለገዲማ ፣ ጫንጮ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣ አሸዋ፣ ሱሉልታ ዲያስፖረ ሰፋር፣ ጎሮ አርባ፣ ሱሉልታ መዓል ከተማ፣ የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣አምባሳደር ሪልኤስቴት፣ አያት ቤቶች ዞን 1፣2፣8፣ መሪ 40/60፣ 72 ቤቶች በከፊል፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣ የአዲስ አበባ ውሀ አካባቢ፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 – 8፡30
ለላፍቶ ታችኛው፣ላፍቶ ሚካኤል ቤ/ክ፣አካባቢው፣ አወልያ አካባቢ፣ ካኦጄጄ፣ አበነሃብተማርያም፣ አስኮ ጨረታ፣ ዓለም ገና፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ፣ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት አካባቢ፣ ወርዶፋ ሎጅ፣ ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2 እና አካበቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
Ethiopian Electric utility
28 days ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሚያዚያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባና ሸገር ከተሞች ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2:00 - 9:30
👉 አስኮ ገብርኤል ፣ ሳንሱሲ፣ እያሱ ምንጭ፣ ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም፣ ከታ አፍያ ዴቄት፣ ኢትዮ ሸክላ፣ ብርጭቆ ፋብሪካ፣ ጠሮ ስላሴ፣ ጠሮ መስጊድ ፣ ኮልፌ ጤና ጣቢያ ፣ ብርጭቆ 40/60 ኮንዶሚኒየም ፊትለፊት ፣አወልያ አካባቢ፣ ካኦጄጄ፣ አቡነሃብተማርያም፣ አስኮ ጨረታ፣ ኮተቤ 02 አካባቢ
✅ ከጠዋቱ 3፡30 – 10፡30
👉 ቡረዩ ቄራ፣ ቡራዩ ማዘጋጃ ቤት፣ ካርቶን ፋብሪካ፣ ኬኛ ዱቄት ፋብሪካ፣ ሃይስኩል
✅ ከጠዋቱ 3፡00 -12፡00
👉ጀርመን ድልድይና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
Ethiopian electric utility
ነገ ሚያዚያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባና ሸገር ከተሞች ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2:00 - 9:30
👉 አስኮ ገብርኤል ፣ ሳንሱሲ፣ እያሱ ምንጭ፣ ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም፣ ከታ አፍያ ዴቄት፣ ኢትዮ ሸክላ፣ ብርጭቆ ፋብሪካ፣ ጠሮ ስላሴ፣ ጠሮ መስጊድ ፣ ኮልፌ ጤና ጣቢያ ፣ ብርጭቆ 40/60 ኮንዶሚኒየም ፊትለፊት ፣አወልያ አካባቢ፣ ካኦጄጄ፣ አቡነሃብተማርያም፣ አስኮ ጨረታ፣ ኮተቤ 02 አካባቢ
✅ ከጠዋቱ 3፡30 – 10፡30
👉 ቡረዩ ቄራ፣ ቡራዩ ማዘጋጃ ቤት፣ ካርቶን ፋብሪካ፣ ኬኛ ዱቄት ፋብሪካ፣ ሃይስኩል
✅ ከጠዋቱ 3፡00 -12፡00
👉ጀርመን ድልድይና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
Ethiopian electric utility
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የአፋልጉን ተማጽኖ
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ አስኮ ገብርኤል አካባቢ የሚኖሩ ማክዳ ምትኩ እና ማክቤል ምትኩ የተባሉ የአቶ ምትኩ ጢቆ ልጆች በመጥፋታቸው ቤተሰብ በከፍተኛ ጭንቀት ላይ ይገኛል።
ያያችሁ ወይም ያሉበትን የምታውቁ ደጎች ከታች በተጠቀሱት ስልክ ቁጥሮች በመደወል እንድታሳውቁን በትህትና እንጠይቃለን።
ለፍለጋው እንዲረዱ የተያያዙ ስልኮች
ሽቶ ጢቆ 0931430445
ወይም 0911930898
አቡሽ ጢቆ 0912425190
ሸዋዬ ጢቆ 0922759505
#ሼር
#አስኮ #አዲስአበባ #ልጆችአፋልጉን #ፍለጋ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ አስኮ ገብርኤል አካባቢ የሚኖሩ ማክዳ ምትኩ እና ማክቤል ምትኩ የተባሉ የአቶ ምትኩ ጢቆ ልጆች በመጥፋታቸው ቤተሰብ በከፍተኛ ጭንቀት ላይ ይገኛል።
ያያችሁ ወይም ያሉበትን የምታውቁ ደጎች ከታች በተጠቀሱት ስልክ ቁጥሮች በመደወል እንድታሳውቁን በትህትና እንጠይቃለን።
ለፍለጋው እንዲረዱ የተያያዙ ስልኮች
ሽቶ ጢቆ 0931430445
ወይም 0911930898
አቡሽ ጢቆ 0912425190
ሸዋዬ ጢቆ 0922759505
#ሼር
#አስኮ #አዲስአበባ #ልጆችአፋልጉን #ፍለጋ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
1 month ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሚያዝያ 22 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተሞች የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
✅ከጠዋቱ 2:00-10:00
👉አስኮ ገብርኤል፣ሳንሱሲ፣ኢያሱ ምንጭ፣ብርጭኮ ኮንዶሚኒየም፣ከታ አፊያ ዱቄት
✅ከጠዋቱ 3:00-9:00
አሞሌስፋብሪካ፣ካሰዴ፣ጣፎ፣44ማዞሪያ፣ሰንዳፋ ጫፍ፣ኮካ ማዞሪያ ፣ፍተሻ አካባቢ፣እንጦጦ ማርያም፣ስፔስ ሳይንስ፣ሽንቁሩ ሚካኤል፣አካኮ ገብርኤል፣10ኪሎ በከፊል፣ዶሮ እርባታ፣ቀንብሬ፣አፍሪካ ልህቀት ማእከል
✅ከጠዋቱ 2:00-9:30
👉ለገጣፎ፣ሲዲሲ፣ኮሰሮ፣ለገዳዲ፣ ወይብላ ማርያም፣አውጉስታ፣አንፎ፣ወይራ ሰፈር፣ወይራ ኮንዶሚኒየም፣ሞቢል ራሺያ ካምፕ፣ተዘንአ ሆስፒታል ፣ሙስና ሰፈር
እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
የተቋማችንን ማህበራዊ የሚዲያ ገፆችን በመቀላቀል ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን ወዲያውኑ ያግኙ!!
ነገ ሚያዝያ 22 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተሞች የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
✅ከጠዋቱ 2:00-10:00
👉አስኮ ገብርኤል፣ሳንሱሲ፣ኢያሱ ምንጭ፣ብርጭኮ ኮንዶሚኒየም፣ከታ አፊያ ዱቄት
✅ከጠዋቱ 3:00-9:00
አሞሌስፋብሪካ፣ካሰዴ፣ጣፎ፣44ማዞሪያ፣ሰንዳፋ ጫፍ፣ኮካ ማዞሪያ ፣ፍተሻ አካባቢ፣እንጦጦ ማርያም፣ስፔስ ሳይንስ፣ሽንቁሩ ሚካኤል፣አካኮ ገብርኤል፣10ኪሎ በከፊል፣ዶሮ እርባታ፣ቀንብሬ፣አፍሪካ ልህቀት ማእከል
✅ከጠዋቱ 2:00-9:30
👉ለገጣፎ፣ሲዲሲ፣ኮሰሮ፣ለገዳዲ፣ ወይብላ ማርያም፣አውጉስታ፣አንፎ፣ወይራ ሰፈር፣ወይራ ኮንዶሚኒየም፣ሞቢል ራሺያ ካምፕ፣ተዘንአ ሆስፒታል ፣ሙስና ሰፈር
እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
የተቋማችንን ማህበራዊ የሚዲያ ገፆችን በመቀላቀል ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን ወዲያውኑ ያግኙ!!
1 month ago
✨ ውድ የሐመረ ብርሃን ቤተሰቦች ✨
ሐመረ ብርሃን ባሳለፋቸው የአገልግሎት ዓመታት ውስጥ ቤተሰብነትዎን በማጽናት እስካሁን ስላልተለዩን ልባዊ ምስጋናችንን እያቀረብን ከልጆቻችን ጋር የማይረሳ መንፈሳዊ እና ቤተሰባዊ ጊዜ የምናሳልፍበትን ልዩ የቤተሰብ ጉዞ እና መርሐግብር ከሙሉ ቤተሰብዎ ጋር እንዲታደሙ ጥሪ ስናደርግልዎ በታላቅ አክብሮት ነው!! 🎉
🕰 ማክሰኞ ሚያዚያ 27/2018 ዓ.ም |
ጠዋት 12፡00 ሰዓት
📍ቦታ: ቃሎ ተራራ አቡነ ሀብተማርያም ገዳም አዲስ አበባ አስኮ
https://maps.app.goo.gl/6j... 📍
እባክዎ ለቅድመ ዝግጅት እንዲረዳን ከሥር ያለውን ሊንክ በመጫን ለቤተሰብዎ አሁኑኑ ቦታ ያስይዙ።👇
https://hiking.hamereberha...
🍽 መርሐግብሩ የተሟላ መስተንግዶ ያለውና ፤ ምንም አይነት ክፍያ የሌለው ለቅርብ ቤተሰቦች ብቻ የተዘጋጀ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
✨ ሐመረ ብርሃን ✨
ሐመረ ብርሃን ባሳለፋቸው የአገልግሎት ዓመታት ውስጥ ቤተሰብነትዎን በማጽናት እስካሁን ስላልተለዩን ልባዊ ምስጋናችንን እያቀረብን ከልጆቻችን ጋር የማይረሳ መንፈሳዊ እና ቤተሰባዊ ጊዜ የምናሳልፍበትን ልዩ የቤተሰብ ጉዞ እና መርሐግብር ከሙሉ ቤተሰብዎ ጋር እንዲታደሙ ጥሪ ስናደርግልዎ በታላቅ አክብሮት ነው!! 🎉
🕰 ማክሰኞ ሚያዚያ 27/2018 ዓ.ም |
ጠዋት 12፡00 ሰዓት
📍ቦታ: ቃሎ ተራራ አቡነ ሀብተማርያም ገዳም አዲስ አበባ አስኮ
https://maps.app.goo.gl/6j... 📍
እባክዎ ለቅድመ ዝግጅት እንዲረዳን ከሥር ያለውን ሊንክ በመጫን ለቤተሰብዎ አሁኑኑ ቦታ ያስይዙ።👇
https://hiking.hamereberha...
🍽 መርሐግብሩ የተሟላ መስተንግዶ ያለውና ፤ ምንም አይነት ክፍያ የሌለው ለቅርብ ቤተሰቦች ብቻ የተዘጋጀ መሆኑን ለማሳወቅ እንወዳለን።
✨ ሐመረ ብርሃን ✨
1 month ago
‼️ አስቸኳይ የጠፋ ሰው ፍለጋ - እባካችሁ ሼር ያድርጉት!
"ወንድማችን ቶፊቅን እንፈልገዋለን!"
#ethiopia | ወንድማችን ቶፊቅ በድሩ ሙሄ ይባላል። ቅዳሜ፣ ጠዋት 3:00 ሰዓት አካባቢ አስኮ አዲስ ሰፈር ከሚገኘው መኖሪያ ቤቱ ቁርስ በልቶ እንደወጣ እስካሁን አልተመለሰም።
መለያዎቹ፡
ቁመቱ: ረዘም ያለ
የጤና ሁኔታ: የአይምሮ ጭንቀት አለበት
የለበሰው ጥቁር ሱሪ፣ በሽፍን ጫማ፣ ከላይ ስኩዌር ሸሚዝ፣ ቁመቱ ረጅም መልኩ ጥቁር የጠፋበት ሰፈር አስኮ አዲስ ሰፈር ነው።
ቤተሰቦቹ በከባድ ጭንቀት ላይ ስለሆኑ፤ ያለበትን የምታውቁ ወይም ያያችሁ ካላችሁ በአላህ ስም እንጠይቃለን፣
እባካችሁ በነዚህ ስልኮች አሳውቁን፡
📞 +251-911-186260
📞 +251-913-690121
ወገን ለወገን ደራሽ ነው!
እባካችሁ #share በማድረግ ይህ መረጃ ለብዙ ሰው እንዲደርስ ተባበሩን።
#missingperson #addisababa #asco #ethiopia #helpfindhim
"ወንድማችን ቶፊቅን እንፈልገዋለን!"
#ethiopia | ወንድማችን ቶፊቅ በድሩ ሙሄ ይባላል። ቅዳሜ፣ ጠዋት 3:00 ሰዓት አካባቢ አስኮ አዲስ ሰፈር ከሚገኘው መኖሪያ ቤቱ ቁርስ በልቶ እንደወጣ እስካሁን አልተመለሰም።
መለያዎቹ፡
ቁመቱ: ረዘም ያለ
የጤና ሁኔታ: የአይምሮ ጭንቀት አለበት
የለበሰው ጥቁር ሱሪ፣ በሽፍን ጫማ፣ ከላይ ስኩዌር ሸሚዝ፣ ቁመቱ ረጅም መልኩ ጥቁር የጠፋበት ሰፈር አስኮ አዲስ ሰፈር ነው።
ቤተሰቦቹ በከባድ ጭንቀት ላይ ስለሆኑ፤ ያለበትን የምታውቁ ወይም ያያችሁ ካላችሁ በአላህ ስም እንጠይቃለን፣
እባካችሁ በነዚህ ስልኮች አሳውቁን፡
📞 +251-911-186260
📞 +251-913-690121
ወገን ለወገን ደራሽ ነው!
እባካችሁ #share በማድረግ ይህ መረጃ ለብዙ ሰው እንዲደርስ ተባበሩን።
#missingperson #addisababa #asco #ethiopia #helpfindhim
2 months ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ ከተማ እና ሸገር ሪጅን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
👉 ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30 ድረስ በቦሌ ት/ቤት፣ ኤድናሞል፣ ቦሌ ቴሌ፣ ገበሬ ማህበር፣ ጅቡቲ ባቡር መንገድ፣ ኢትዮቤቶን ብሎኬት አካባቢ፣ ሳሎ ማሕበር ቤቶች፣ ገላን ኮንዶሚኒየም፣ የማሕበር ቤቶችና ገላን ቁጥር-2 እና ቁጥር -3 ኮንዶሚኒየም
👉 ከጠዋቱ 3:00 እስከ 10:00 ድረስ በኖህ አደባባይ፣ ኤፍ 4 ኤፍ-6 ኖክ አደባባይ ፣ካፒታል ሲሚንቶ፣ ቦሌ ሁላሳ፣ ሰበታ፣ ዓለም ገና፣ ዋን ውሃ፣ አባሃዋ ትሬዲንግ፣ ጀሞ-2 ኮንዶሚኒየም፣ የስ ውሃ፣ ዓለምገና ማርስ ብስኩት፣ ኃይሌ ጋርንት፣ ላፍቶ ኢንዱስት በከፊል፣ ናሆም አደባባይ፣ ለውሃ ሐና ቡስተር፣ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ፣ የሺ ሰፈር
👉 ከጠዋቱ 2:30 እስከ 8:30 ድረስ በዳውን ታውን ሆቴል፣ አውራሪስ ሆቴል፣ አዲሱ ስታዲየም፣ ካልዲስ ቡና፣ መድሓኒዓለም ቤ/ክ፣ ፊሊጶስ ቤ/ክ አካባቢ፣ እስላም መቃብር፣ ሎሚ ሜዳ፣ ጠሮ መስጊድ፣ አወልያ አካባቢ፣ ካኦጄጄ፣ አበነሃብተማርያም፣ አስኮ ጨረታ እና አካባቢው የኤሌክትሪክ ኃይል ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስትእንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
Ethiopian Electric Utility
ነገ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ ከተማ እና ሸገር ሪጅን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
👉 ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30 ድረስ በቦሌ ት/ቤት፣ ኤድናሞል፣ ቦሌ ቴሌ፣ ገበሬ ማህበር፣ ጅቡቲ ባቡር መንገድ፣ ኢትዮቤቶን ብሎኬት አካባቢ፣ ሳሎ ማሕበር ቤቶች፣ ገላን ኮንዶሚኒየም፣ የማሕበር ቤቶችና ገላን ቁጥር-2 እና ቁጥር -3 ኮንዶሚኒየም
👉 ከጠዋቱ 3:00 እስከ 10:00 ድረስ በኖህ አደባባይ፣ ኤፍ 4 ኤፍ-6 ኖክ አደባባይ ፣ካፒታል ሲሚንቶ፣ ቦሌ ሁላሳ፣ ሰበታ፣ ዓለም ገና፣ ዋን ውሃ፣ አባሃዋ ትሬዲንግ፣ ጀሞ-2 ኮንዶሚኒየም፣ የስ ውሃ፣ ዓለምገና ማርስ ብስኩት፣ ኃይሌ ጋርንት፣ ላፍቶ ኢንዱስት በከፊል፣ ናሆም አደባባይ፣ ለውሃ ሐና ቡስተር፣ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ፣ የሺ ሰፈር
👉 ከጠዋቱ 2:30 እስከ 8:30 ድረስ በዳውን ታውን ሆቴል፣ አውራሪስ ሆቴል፣ አዲሱ ስታዲየም፣ ካልዲስ ቡና፣ መድሓኒዓለም ቤ/ክ፣ ፊሊጶስ ቤ/ክ አካባቢ፣ እስላም መቃብር፣ ሎሚ ሜዳ፣ ጠሮ መስጊድ፣ አወልያ አካባቢ፣ ካኦጄጄ፣ አበነሃብተማርያም፣ አስኮ ጨረታ እና አካባቢው የኤሌክትሪክ ኃይል ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስትእንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
Ethiopian Electric Utility
2 months ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ መጋቢት 22 ቀን 2018 ለመልሶ ግንባታ እና ቅድመ-ጥገና ሥራ በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተሞች ኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች
👉ከጠዋቱ 2፡30-8፡30 ላዛሪስት ኮንዶሚኒየም ፣ላዛሪስት ት/ቤት፣ ማርቆስ መጋዘን፣ እ/አብ ሰፈር ከማርቆስ ከፍ ብሎ ፣ ጸሐይ ጮራ ት/ቤት ፣ ስፓኒሽ ኤምባሲ፣ ስብሰባ ማዕከል፣ ተፈሪ መኮንን ውኃ ልማት ቢሮ
👉ከጠዋቱ 2፡30-10፡30 10 ኪሎ በከፊል፣ዶሮ እርባታ፣ዲማ አካባቢ ያሉ ፋብሪካዎች ፣ ተፍኪ ተጂ ቀንብሬ፣ አፍሪካ ልሕቀት ማዕከልእና አካባቢው፣
👉ከጠዋቱ 2፡00-9፡30 ገበሬ ማህበር፣ ጅቡቲ ባቡር መንገድ፣ F4-ሳሎ ኢትዮቤቶን ብሎኬት አካባቢ፣ ሳሎ ማሕበር ቤቶች፣ ገላን ኮንዶሚኒየም፣ የማሕበር ቤቶችና ገላን ቁጥር-2 እና ቁጥር -3 ኮንዶሚኒየም፣
👉አዲስ ጎማ ፊትለፊት ፣አደይ አበባ፣ ነጋ ቦንገር ሆቴል፣ ሳሪስ አዲስ ሰፈር፣ ቅመማ ቅመም ፋበሪካ እና አካባቢው ፣ አዋሽ ቆዳ፣ብርጭቆ፣ አስኮ 40/60 ኮንዶሚኒየም በመሆኑም የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ በትግዕስት እንድትጠብቁ እንጠይቃለን፡፡
የተቋማችንን ማህበራዊ የሚዲያ ገፆችን በመቀላቀል ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን ወዲያውኑ ያግኙ!!
ነገ መጋቢት 22 ቀን 2018 ለመልሶ ግንባታ እና ቅድመ-ጥገና ሥራ በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተሞች ኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች
👉ከጠዋቱ 2፡30-8፡30 ላዛሪስት ኮንዶሚኒየም ፣ላዛሪስት ት/ቤት፣ ማርቆስ መጋዘን፣ እ/አብ ሰፈር ከማርቆስ ከፍ ብሎ ፣ ጸሐይ ጮራ ት/ቤት ፣ ስፓኒሽ ኤምባሲ፣ ስብሰባ ማዕከል፣ ተፈሪ መኮንን ውኃ ልማት ቢሮ
👉ከጠዋቱ 2፡30-10፡30 10 ኪሎ በከፊል፣ዶሮ እርባታ፣ዲማ አካባቢ ያሉ ፋብሪካዎች ፣ ተፍኪ ተጂ ቀንብሬ፣ አፍሪካ ልሕቀት ማዕከልእና አካባቢው፣
👉ከጠዋቱ 2፡00-9፡30 ገበሬ ማህበር፣ ጅቡቲ ባቡር መንገድ፣ F4-ሳሎ ኢትዮቤቶን ብሎኬት አካባቢ፣ ሳሎ ማሕበር ቤቶች፣ ገላን ኮንዶሚኒየም፣ የማሕበር ቤቶችና ገላን ቁጥር-2 እና ቁጥር -3 ኮንዶሚኒየም፣
👉አዲስ ጎማ ፊትለፊት ፣አደይ አበባ፣ ነጋ ቦንገር ሆቴል፣ ሳሪስ አዲስ ሰፈር፣ ቅመማ ቅመም ፋበሪካ እና አካባቢው ፣ አዋሽ ቆዳ፣ብርጭቆ፣ አስኮ 40/60 ኮንዶሚኒየም በመሆኑም የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ በትግዕስት እንድትጠብቁ እንጠይቃለን፡፡
የተቋማችንን ማህበራዊ የሚዲያ ገፆችን በመቀላቀል ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን ወዲያውኑ ያግኙ!!
2 months ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ መጋቢት 14 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ እና ሸገር ከተማ የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
👉ከጠዋቱ 3:00 እስከ 10:00 ድረስ በኮዬ ኮንዶሚነ ከብሎክ 600 እስከ 636 በከፊል ፣ፍሳሽ ማጣሪያ፣ ፋንታ፣ ፈጬ ማርያም መንደር፣ ቱሉ ዲምቱ ክፍያ ጣቢያ፣ ደራርቱ ት/ቤት፣ አየር ኃይል ካምፕ፣ ወርቁ ሰፈር፣ መንገድ ትራንስፖርት፣ ገላን ጉራ፣ የባቡሩ ጀርባ፣ አየር ኃይል፣ ከሰብስቴሽን፣ ባቡር ሐዲድ፣ ሲዳሞ አዋሽ፣ ገንደ ቆሬ፣ ገላን መኖሪያ ቤቶች፣ ገመዳ ማህበር፣
👉ከጠዋቱ 2:00 እስከ 9:30 ድረስ በብርጭቆ፣ አስኮ 40/60 ኮንዶሚኒየም፣ ጀሞ-2 ኮንዶሚኒየም ፣ የስ ውሃ፣ ዓለምገና ማርስ ብስኩት፣ ዋልያ ብረታ ብረት፣ ጂፕሰም ፋብሪካ ፣ ጣፎ፣ MNS ሚሽን፣ 44 ማዞሪ፣ ለገፃፎ፣ ሲዲሲ፣ ኮሰሮ
👉 ከጠዋቱ 4:00 እስከ 9:00 ድረስ በ700 ማህበራት፣ ቱሉዲምቱ ኮንዶሚኒየም፣ ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ፣ ሸጎሌ መንደር7፣ ፊናንስ፣ አበበ ቢቂላ፣ ኳስ ሜዳ፣ መሳለሚያ፣ ድዋ አደባባይ፣ ባልደራስ ኮንዶሚኒየም፣ አቧሬ፣ ቤለር፣ ሳንፎርድ ት/ቤት፣ እና አካባቢው ላይ የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁ ተብሏል።
seledadotio
seledadotio
ነገ መጋቢት 14 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ እና ሸገር ከተማ የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
👉ከጠዋቱ 3:00 እስከ 10:00 ድረስ በኮዬ ኮንዶሚነ ከብሎክ 600 እስከ 636 በከፊል ፣ፍሳሽ ማጣሪያ፣ ፋንታ፣ ፈጬ ማርያም መንደር፣ ቱሉ ዲምቱ ክፍያ ጣቢያ፣ ደራርቱ ት/ቤት፣ አየር ኃይል ካምፕ፣ ወርቁ ሰፈር፣ መንገድ ትራንስፖርት፣ ገላን ጉራ፣ የባቡሩ ጀርባ፣ አየር ኃይል፣ ከሰብስቴሽን፣ ባቡር ሐዲድ፣ ሲዳሞ አዋሽ፣ ገንደ ቆሬ፣ ገላን መኖሪያ ቤቶች፣ ገመዳ ማህበር፣
👉ከጠዋቱ 2:00 እስከ 9:30 ድረስ በብርጭቆ፣ አስኮ 40/60 ኮንዶሚኒየም፣ ጀሞ-2 ኮንዶሚኒየም ፣ የስ ውሃ፣ ዓለምገና ማርስ ብስኩት፣ ዋልያ ብረታ ብረት፣ ጂፕሰም ፋብሪካ ፣ ጣፎ፣ MNS ሚሽን፣ 44 ማዞሪ፣ ለገፃፎ፣ ሲዲሲ፣ ኮሰሮ
👉 ከጠዋቱ 4:00 እስከ 9:00 ድረስ በ700 ማህበራት፣ ቱሉዲምቱ ኮንዶሚኒየም፣ ሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ፣ ሸጎሌ መንደር7፣ ፊናንስ፣ አበበ ቢቂላ፣ ኳስ ሜዳ፣ መሳለሚያ፣ ድዋ አደባባይ፣ ባልደራስ ኮንዶሚኒየም፣ አቧሬ፣ ቤለር፣ ሳንፎርድ ት/ቤት፣ እና አካባቢው ላይ የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁ ተብሏል።
seledadotio
seledadotio
2 months ago
መብራት ይጠፋል!
#ethiopia | ነገ በአዲስ አበባና በሸገር ከተማ የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች
ነገ ሰኞ መጋቢት 14 ቀን 2018 ዓ.ም. የጥገና ሥራ ለማከናወን ሲባል በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተማ በተወሰኑ አካባቢዎች የኃይል አቅርቦት ለተወሰኑ ሰዓታት የሚቋረጥ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል።
የጊዜ ሰሌዳና አካባቢዎች፦
1. ከጠዋቱ 3:00 እስከ 10:00 ድረስ፦
የኮዬ ኮንዶሚኒየም (ከብሎክ 600 እስከ 636 በከፊል)፣ የፍሳሽ ማጣሪያ፣ ፋንታ፣ የፈጬ ማርያም መንደር፣ የቱሉ ዲምቱ ክፍያ ጣቢያ፣ የደራርቱ ትምህርት ቤት፣ የአየር ኃይል ካምፕ፣ የወርቁ ሰፈር፣ የመንገድ ትራንስፖርት፣ ገላን ጉራ፣ የባቡሩ ጀርባ፣ ሲዳሞ አዋሽ፣ ገላን መኖሪያ ቤቶች እና የገመዳ ማህበር።
2. ከጠዋቱ 2:00 እስከ 9:30 ድረስ፦
ብርጭቆ፣ የአስኮ 40 በ 60 ኮንዶሚኒየም፣ የጀሞ 2 ኮንዶሚኒየም፣ የስ ውሃ፣ የዓለምገና ማርስ ብስኩት፣ የዋልያ ብረታ ብረት፣ የጂፕሰም ፋብሪካ፣ ጣፎ፣ ኤም.ኤን.ኤስ (MNS) ሚሽን፣ 44 ማዞሪያ፣ ለገጣፎ፣ ሲዲሲ እና ኮሰሮ።
3. ከጠዋቱ 4:00 እስከ 9:00 ድረስ፦
የ700 ማህበራት፣ የቱሉ ዲምቱ ኮንዶሚኒየም፣ የሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ፣ የሸጎሌ መንደር 7፣ ፊናንስ፣ አበበ ቢቂላ፣ ኳስ ሜዳ፣ መሳለሚያ፣ ድዋ አደባባይ፣ የባልደራስ ኮንዶሚኒየም፣ አቧሬ፣ ቤለር እና የሳንፎርድ ትምህርት ቤት አካባቢዎች።
የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ ደንበኞች በትዕግስት እንዲጠብቁ ጥሪ ቀርቧል።
#getu #ethiopia #addisababa #shegercity #electricpower #maintenance #notice #utilitynews #የኤሌክትሪክአገልግሎት #የኃይልመቋረጥ #አዲስአበባ #ሸገር #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | ነገ በአዲስ አበባና በሸገር ከተማ የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች
ነገ ሰኞ መጋቢት 14 ቀን 2018 ዓ.ም. የጥገና ሥራ ለማከናወን ሲባል በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተማ በተወሰኑ አካባቢዎች የኃይል አቅርቦት ለተወሰኑ ሰዓታት የሚቋረጥ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል።
የጊዜ ሰሌዳና አካባቢዎች፦
1. ከጠዋቱ 3:00 እስከ 10:00 ድረስ፦
የኮዬ ኮንዶሚኒየም (ከብሎክ 600 እስከ 636 በከፊል)፣ የፍሳሽ ማጣሪያ፣ ፋንታ፣ የፈጬ ማርያም መንደር፣ የቱሉ ዲምቱ ክፍያ ጣቢያ፣ የደራርቱ ትምህርት ቤት፣ የአየር ኃይል ካምፕ፣ የወርቁ ሰፈር፣ የመንገድ ትራንስፖርት፣ ገላን ጉራ፣ የባቡሩ ጀርባ፣ ሲዳሞ አዋሽ፣ ገላን መኖሪያ ቤቶች እና የገመዳ ማህበር።
2. ከጠዋቱ 2:00 እስከ 9:30 ድረስ፦
ብርጭቆ፣ የአስኮ 40 በ 60 ኮንዶሚኒየም፣ የጀሞ 2 ኮንዶሚኒየም፣ የስ ውሃ፣ የዓለምገና ማርስ ብስኩት፣ የዋልያ ብረታ ብረት፣ የጂፕሰም ፋብሪካ፣ ጣፎ፣ ኤም.ኤን.ኤስ (MNS) ሚሽን፣ 44 ማዞሪያ፣ ለገጣፎ፣ ሲዲሲ እና ኮሰሮ።
3. ከጠዋቱ 4:00 እስከ 9:00 ድረስ፦
የ700 ማህበራት፣ የቱሉ ዲምቱ ኮንዶሚኒየም፣ የሸጎሌ አንበሳ ጋራዥ፣ የሸጎሌ መንደር 7፣ ፊናንስ፣ አበበ ቢቂላ፣ ኳስ ሜዳ፣ መሳለሚያ፣ ድዋ አደባባይ፣ የባልደራስ ኮንዶሚኒየም፣ አቧሬ፣ ቤለር እና የሳንፎርድ ትምህርት ቤት አካባቢዎች።
የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ ደንበኞች በትዕግስት እንዲጠብቁ ጥሪ ቀርቧል።
#getu #ethiopia #addisababa #shegercity #electricpower #maintenance #notice #utilitynews #የኤሌክትሪክአገልግሎት #የኃይልመቋረጥ #አዲስአበባ #ሸገር #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
ነገ የኤሌክትሪክ ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት መግለጫ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ነገ መጋቢት 08 ቀን 2018 ዓ.ም ለጥገና ሥራ ሲባል በአዲስ አበባ፣ በሸገርና በነቀምቴ ሪጅን ለተወሰኑ ሰዓታት የኃይል አቅርቦት እንደሚቋረጥ አስታወቀ።
እንደ መረጃው ከሆነ፦
ከጠዋቱ 1:30 - 11:30፦ አትላስ፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ እና ሩዋንዳ ኦቨርፓስ አካባቢ፤
ከጠዋቱ 2:00 - 10:30፦ ጀሞ-2፣ ዓለም ገና፣ ገላን፣ የካ አባዶ፣ ለገጣፎ እና ሰንዳፋ መስመር፤
ከጠዋቱ 2:30 - 8:00፦ አስኮ፣ ዊንጌት፣ ሜክሲኮ፣ ኦሎምፒያ፣ ደንበል እና ቦሌ ማተሚያ ቤት አካባቢ፤
ከጠዋቱ 1:00 - 8:00፦ ደምቢዶሎ ከተማ፣ ዩኒቨርሲቲው፣ አየር ማረፊያውና አካባቢው የኃይል መቋረጥ ይኖራል።
ተቋሙ ደንበኞቹ ሥራው ተጠናቆ ኃይል እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንዲጠብቁ በትህትና ጠይቋል።
seledadotio
seledadotio
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ነገ መጋቢት 08 ቀን 2018 ዓ.ም ለጥገና ሥራ ሲባል በአዲስ አበባ፣ በሸገርና በነቀምቴ ሪጅን ለተወሰኑ ሰዓታት የኃይል አቅርቦት እንደሚቋረጥ አስታወቀ።
እንደ መረጃው ከሆነ፦
ከጠዋቱ 1:30 - 11:30፦ አትላስ፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ እና ሩዋንዳ ኦቨርፓስ አካባቢ፤
ከጠዋቱ 2:00 - 10:30፦ ጀሞ-2፣ ዓለም ገና፣ ገላን፣ የካ አባዶ፣ ለገጣፎ እና ሰንዳፋ መስመር፤
ከጠዋቱ 2:30 - 8:00፦ አስኮ፣ ዊንጌት፣ ሜክሲኮ፣ ኦሎምፒያ፣ ደንበል እና ቦሌ ማተሚያ ቤት አካባቢ፤
ከጠዋቱ 1:00 - 8:00፦ ደምቢዶሎ ከተማ፣ ዩኒቨርሲቲው፣ አየር ማረፊያውና አካባቢው የኃይል መቋረጥ ይኖራል።
ተቋሙ ደንበኞቹ ሥራው ተጠናቆ ኃይል እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንዲጠብቁ በትህትና ጠይቋል።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ነገ የኤሌክትሪክ ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት መግለጫ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ነገ መጋቢት 08 ቀን 2018 ዓ.ም ለጥገና ሥራ ሲባል በአዲስ አበባ፣ በሸገርና በነቀምቴ ሪጅን ለተወሰኑ ሰዓታት የኃይል አቅርቦት እንደሚቋረጥ አስታወቀ።
እንደ መረጃው ከሆነ፦
ከጠዋቱ 1:30 - 11:30፦ አትላስ፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ እና ሩዋንዳ ኦቨርፓስ አካባቢ፤
ከጠዋቱ 2:00 - 10:30፦ ጀሞ-2፣ ዓለም ገና፣ ገላን፣ የካ አባዶ፣ ለገጣፎ እና ሰንዳፋ መስመር፤
ከጠዋቱ 2:30 - 8:00፦ አስኮ፣ ዊንጌት፣ ሜክሲኮ፣ ኦሎምፒያ፣ ደንበል እና ቦሌ ማተሚያ ቤት አካባቢ፤
ከጠዋቱ 1:00 - 8:00፦ ደምቢዶሎ ከተማ፣ ዩኒቨርሲቲው፣ አየር ማረፊያውና አካባቢው የኃይል መቋረጥ ይኖራል።
ተቋሙ ደንበኞቹ ሥራው ተጠናቆ ኃይል እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንዲጠብቁ በትህትና ጠይቋል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ነገ መጋቢት 08 ቀን 2018 ዓ.ም ለጥገና ሥራ ሲባል በአዲስ አበባ፣ በሸገርና በነቀምቴ ሪጅን ለተወሰኑ ሰዓታት የኃይል አቅርቦት እንደሚቋረጥ አስታወቀ።
እንደ መረጃው ከሆነ፦
ከጠዋቱ 1:30 - 11:30፦ አትላስ፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ እና ሩዋንዳ ኦቨርፓስ አካባቢ፤
ከጠዋቱ 2:00 - 10:30፦ ጀሞ-2፣ ዓለም ገና፣ ገላን፣ የካ አባዶ፣ ለገጣፎ እና ሰንዳፋ መስመር፤
ከጠዋቱ 2:30 - 8:00፦ አስኮ፣ ዊንጌት፣ ሜክሲኮ፣ ኦሎምፒያ፣ ደንበል እና ቦሌ ማተሚያ ቤት አካባቢ፤
ከጠዋቱ 1:00 - 8:00፦ ደምቢዶሎ ከተማ፣ ዩኒቨርሲቲው፣ አየር ማረፊያውና አካባቢው የኃይል መቋረጥ ይኖራል።
ተቋሙ ደንበኞቹ ሥራው ተጠናቆ ኃይል እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንዲጠብቁ በትህትና ጠይቋል።
3 months ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ መጋቢት 08 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባ፣ ሸገርና ነቀምቴ ሪጅን ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 1:30 - 11:30
👉አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆቴል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ እና አካባቢው
✅ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 10፡30
👉ጀሞ-2 ኮንዶሚኒየም፣ የስ ውሃ፣ ዓለም ገና ማርስ ብስኩት፣ ገበሬ ማህበር፣ ጅቡቲ ባቡር መንገድ፣ F4-ሳሎ ኢትዮቤቶን ብሎኬት አካባቢ፣ ሳሎ ማሕበር ቤቶች እና አካባቢው፣
👉ገላን ኮንዶሚኒየም፣ የማሕበር ቤቶችና ገላን ቁጥር-2 እና ቁጥር-3 ኮንዶሚኒየም የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣
👉አዲስአበባ ውሃ ሰንዳፋ መስመር፣ ለገጣፎ፣ ሲዲሲ፣ ኮሰሮ፣ ድሬ ከአስፋልት በላይ፣ ገፈርሳ ውሀ ግድብ እና አካባቢው፣ ሲሊ፣ ከረላ፣ መናገሻ፣ አቃቂ ኬላ እና አካባቢው ፣
👉ገላን ኢንዱስትሪ መንደር ሙሉ፣ ወሰርቢ፣ በላይነህ ክንዴ በስተቀኝ ያሉ ኢንዱስትሪዎች በሙሉ፣ ካፍ ማደያ አካባቢ፣ ቼራሊያ እና አካባቢው፣ ቸራሊያ ፊት ለፊት ኢንዱስትሪ መንደር በከፊል፣ ዩሮ ኬብል እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 8፡00
👉አስኮ ገብርኤል፣ ሳንሱሲ፣ እያሱ ምንጭ፣ ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም፣ከታ አፍያ ዴቄት፣ ዊንጌት ት/ቤት፣ ድሬ ቆዳ፣ ጊዮን በረኪና፣ ሾሌ ሰፈርእና አካባቢው፣
👉ሜክሲኮ ደብረወርቅ ሕንጻ፣ ለገሐር ጀርባ፣ ለገሐር አሸዋ ተራ፣ ኤግዝቢሽን ሴንተር፣ ፍላሚንጎ፣ ኦሎምፒያ፣ ደንበል፣ ደንበል ጀርባ፣ ፐርፕል ካፌ፣ ቦሌ ማተሚያ ቤት፣ ተወካዮች ምክር ቤት መኖሪያ፣ ፒኮክ መናፈሻ፣ አስቴር ቡና እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 1፡00 እስከ 8፡00
👉ደምቢዶሎ ከተማ፣ደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ፣ደምቢዶሎ አየር ማረፊያ፣ሙጊ ከተማ፣ረቡዕ ገበያ፣መቻራና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
EEU
ነገ መጋቢት 08 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባ፣ ሸገርና ነቀምቴ ሪጅን ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 1:30 - 11:30
👉አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆቴል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ እና አካባቢው
✅ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 10፡30
👉ጀሞ-2 ኮንዶሚኒየም፣ የስ ውሃ፣ ዓለም ገና ማርስ ብስኩት፣ ገበሬ ማህበር፣ ጅቡቲ ባቡር መንገድ፣ F4-ሳሎ ኢትዮቤቶን ብሎኬት አካባቢ፣ ሳሎ ማሕበር ቤቶች እና አካባቢው፣
👉ገላን ኮንዶሚኒየም፣ የማሕበር ቤቶችና ገላን ቁጥር-2 እና ቁጥር-3 ኮንዶሚኒየም የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣
👉አዲስአበባ ውሃ ሰንዳፋ መስመር፣ ለገጣፎ፣ ሲዲሲ፣ ኮሰሮ፣ ድሬ ከአስፋልት በላይ፣ ገፈርሳ ውሀ ግድብ እና አካባቢው፣ ሲሊ፣ ከረላ፣ መናገሻ፣ አቃቂ ኬላ እና አካባቢው ፣
👉ገላን ኢንዱስትሪ መንደር ሙሉ፣ ወሰርቢ፣ በላይነህ ክንዴ በስተቀኝ ያሉ ኢንዱስትሪዎች በሙሉ፣ ካፍ ማደያ አካባቢ፣ ቼራሊያ እና አካባቢው፣ ቸራሊያ ፊት ለፊት ኢንዱስትሪ መንደር በከፊል፣ ዩሮ ኬብል እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 8፡00
👉አስኮ ገብርኤል፣ ሳንሱሲ፣ እያሱ ምንጭ፣ ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም፣ከታ አፍያ ዴቄት፣ ዊንጌት ት/ቤት፣ ድሬ ቆዳ፣ ጊዮን በረኪና፣ ሾሌ ሰፈርእና አካባቢው፣
👉ሜክሲኮ ደብረወርቅ ሕንጻ፣ ለገሐር ጀርባ፣ ለገሐር አሸዋ ተራ፣ ኤግዝቢሽን ሴንተር፣ ፍላሚንጎ፣ ኦሎምፒያ፣ ደንበል፣ ደንበል ጀርባ፣ ፐርፕል ካፌ፣ ቦሌ ማተሚያ ቤት፣ ተወካዮች ምክር ቤት መኖሪያ፣ ፒኮክ መናፈሻ፣ አስቴር ቡና እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 1፡00 እስከ 8፡00
👉ደምቢዶሎ ከተማ፣ደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ፣ደምቢዶሎ አየር ማረፊያ፣ሙጊ ከተማ፣ረቡዕ ገበያ፣መቻራና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
EEU
3 months ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ መጋቢት 08 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባ፣ ሸገርና ነቀምቴ ሪጅን ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 1:30 - 11:30
👉አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆቴል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ እና አካባቢው
✅ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 10፡30
👉ጀሞ-2 ኮንዶሚኒየም፣ የስ ውሃ፣ ዓለም ገና ማርስ ብስኩት፣ ገበሬ ማህበር፣ ጅቡቲ ባቡር መንገድ፣ F4-ሳሎ ኢትዮቤቶን ብሎኬት አካባቢ፣ ሳሎ ማሕበር ቤቶች እና አካባቢው፣
👉ገላን ኮንዶሚኒየም፣ የማሕበር ቤቶችና ገላን ቁጥር-2 እና ቁጥር-3 ኮንዶሚኒየም የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣
👉አዲስአበባ ውሃ ሰንዳፋ መስመር፣ ለገጣፎ፣ ሲዲሲ፣ ኮሰሮ፣ ድሬ ከአስፋልት በላይ፣ ገፈርሳ ውሀ ግድብ እና አካባቢው፣ ሲሊ፣ ከረላ፣ መናገሻ፣ አቃቂ ኬላ እና አካባቢው ፣
👉ገላን ኢንዱስትሪ መንደር ሙሉ፣ ወሰርቢ፣ በላይነህ ክንዴ በስተቀኝ ያሉ ኢንዱስትሪዎች በሙሉ፣ ካፍ ማደያ አካባቢ፣ ቼራሊያ እና አካባቢው፣ ቸራሊያ ፊት ለፊት ኢንዱስትሪ መንደር በከፊል፣ ዩሮ ኬብል እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 8፡00
👉አስኮ ገብርኤል፣ ሳንሱሲ፣ እያሱ ምንጭ፣ ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም፣ከታ አፍያ ዴቄት፣ ዊንጌት ት/ቤት፣ ድሬ ቆዳ፣ ጊዮን በረኪና፣ ሾሌ ሰፈርእና አካባቢው፣
👉ሜክሲኮ ደብረወርቅ ሕንጻ፣ ለገሐር ጀርባ፣ ለገሐር አሸዋ ተራ፣ ኤግዝቢሽን ሴንተር፣ ፍላሚንጎ፣ ኦሎምፒያ፣ ደንበል፣ ደንበል ጀርባ፣ ፐርፕል ካፌ፣ ቦሌ ማተሚያ ቤት፣ ተወካዮች ምክር ቤት መኖሪያ፣ ፒኮክ መናፈሻ፣ አስቴር ቡና እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 1፡00 እስከ 8፡00
👉ደምቢዶሎ ከተማ፣ ደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ፣ ደምቢዶሎ አየር ማረፊያ፣ ሙጊ ከተማ፣ ረቡዕ ገበያ፣ መቻራና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ነገ መጋቢት 08 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባ፣ ሸገርና ነቀምቴ ሪጅን ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 1:30 - 11:30
👉አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆቴል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ እና አካባቢው
✅ከጠዋቱ 2፡00 እስከ 10፡30
👉ጀሞ-2 ኮንዶሚኒየም፣ የስ ውሃ፣ ዓለም ገና ማርስ ብስኩት፣ ገበሬ ማህበር፣ ጅቡቲ ባቡር መንገድ፣ F4-ሳሎ ኢትዮቤቶን ብሎኬት አካባቢ፣ ሳሎ ማሕበር ቤቶች እና አካባቢው፣
👉ገላን ኮንዶሚኒየም፣ የማሕበር ቤቶችና ገላን ቁጥር-2 እና ቁጥር-3 ኮንዶሚኒየም የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣
👉አዲስአበባ ውሃ ሰንዳፋ መስመር፣ ለገጣፎ፣ ሲዲሲ፣ ኮሰሮ፣ ድሬ ከአስፋልት በላይ፣ ገፈርሳ ውሀ ግድብ እና አካባቢው፣ ሲሊ፣ ከረላ፣ መናገሻ፣ አቃቂ ኬላ እና አካባቢው ፣
👉ገላን ኢንዱስትሪ መንደር ሙሉ፣ ወሰርቢ፣ በላይነህ ክንዴ በስተቀኝ ያሉ ኢንዱስትሪዎች በሙሉ፣ ካፍ ማደያ አካባቢ፣ ቼራሊያ እና አካባቢው፣ ቸራሊያ ፊት ለፊት ኢንዱስትሪ መንደር በከፊል፣ ዩሮ ኬብል እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 8፡00
👉አስኮ ገብርኤል፣ ሳንሱሲ፣ እያሱ ምንጭ፣ ብርጭቆ ኮንዶሚኒየም፣ከታ አፍያ ዴቄት፣ ዊንጌት ት/ቤት፣ ድሬ ቆዳ፣ ጊዮን በረኪና፣ ሾሌ ሰፈርእና አካባቢው፣
👉ሜክሲኮ ደብረወርቅ ሕንጻ፣ ለገሐር ጀርባ፣ ለገሐር አሸዋ ተራ፣ ኤግዝቢሽን ሴንተር፣ ፍላሚንጎ፣ ኦሎምፒያ፣ ደንበል፣ ደንበል ጀርባ፣ ፐርፕል ካፌ፣ ቦሌ ማተሚያ ቤት፣ ተወካዮች ምክር ቤት መኖሪያ፣ ፒኮክ መናፈሻ፣ አስቴር ቡና እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 1፡00 እስከ 8፡00
👉ደምቢዶሎ ከተማ፣ ደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ፣ ደምቢዶሎ አየር ማረፊያ፣ ሙጊ ከተማ፣ ረቡዕ ገበያ፣ መቻራና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
3 months ago
⚡️ የኃይል አቅርቦት መቋረጥ ማሳሰቢያ፦
መጋቢት 2 ቀን 2018 ዓ.ም
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የጥገና ሥራ ለማከናወን ነገ ረቡዕ መጋቢት 02 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተሞች በሚከተሉት አካባቢዎች የኃይል አቅርቦት እንደሚቋረጥ አስታውቋል።
የጊዜ ሰሌዳ እና የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች
🕒 ከጠዋቱ 2:00 — 8:30
አስኮ አዲስ ሰፈር፣ ቡራዩ ወለጋ ሰፈር፣ ኢራን ጋዝ አካባቢ፣ ሙገር ሳይት እና አካባቢው።
🕒 ከጠዋቱ 2:00 — 9:30
ቀራንዮ መድኃኒዓለም፣ ቤተል ሆስፒታልና ቤተል እሳት አደጋ አካባቢ፣ ጦር ኃይሎች ሆስፒታል፣ መኮንኖች ክበብ፣ ገዳመ ኢየሱስ፣ ወይብላ ማርያም፣ አውጉስታ፣ አንፎ፣ ወይራ ሰፈር፣ ወይራ ኮንዶሚኒየም፣ ሞቢል፣ ራሺያ ካምፕ (የነበረው)፣ ተዘንአ ሆስፒታል፣ ሙስና ሰፈር፣ ዋልያ ብረታ ብረት፣ ስላ ከብት እርባታ፣ ወለቴ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ካራቆ፣ ረጲ ት/ቤት፣ ወሌ ኮንዶሚኒየም፣ ወለቴ ማርያም መውጫ፣ ወለቴ ቶታል፣ ወለቴ ኖክ ድረስ፣ ቡራዩ፣ ከታ፣ እና ቡራዩ ኢንዱስትሪ መንደር።
🕒 ከጠዋቱ 2:30 — 10:00
ዳውን ታውን ሆቴል፣ አውራሪስ ሆቴል፣ አዲሱ ስታዲየም፣ ካልዲስ ቡና፣ እና በመድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን አካባቢ።
🕒 ከጠዋቱ 3:00 — 9:00
ፍሊንት ስቶን አካባቢ፣ ጎሮ ሚካኤል፣ አቃቂ ከተማ (ቀበሌ 01፣ 02፣ 04)፣ ዓለም ባንክ፣ ቀርሳ ድረስ፣ አቃቂ ኬላ፣ ገላን ኢንዱስትሪ መንደር (ሙሉ)፣ እና ወሰርቢ።
⚠️ ማሳሰቢያ
በእነዚህ አካባቢዎች የምትገኙ ደንበኞች፣ የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉና በትዕግስት እንድትጠብቁ ተቋሙ በትህትና ጠይቋል።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት #የመብራትጥገና #አዲስአበባ #ሸገር #ኢትዮጵያ #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
መጋቢት 2 ቀን 2018 ዓ.ም
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የጥገና ሥራ ለማከናወን ነገ ረቡዕ መጋቢት 02 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተሞች በሚከተሉት አካባቢዎች የኃይል አቅርቦት እንደሚቋረጥ አስታውቋል።
የጊዜ ሰሌዳ እና የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች
🕒 ከጠዋቱ 2:00 — 8:30
አስኮ አዲስ ሰፈር፣ ቡራዩ ወለጋ ሰፈር፣ ኢራን ጋዝ አካባቢ፣ ሙገር ሳይት እና አካባቢው።
🕒 ከጠዋቱ 2:00 — 9:30
ቀራንዮ መድኃኒዓለም፣ ቤተል ሆስፒታልና ቤተል እሳት አደጋ አካባቢ፣ ጦር ኃይሎች ሆስፒታል፣ መኮንኖች ክበብ፣ ገዳመ ኢየሱስ፣ ወይብላ ማርያም፣ አውጉስታ፣ አንፎ፣ ወይራ ሰፈር፣ ወይራ ኮንዶሚኒየም፣ ሞቢል፣ ራሺያ ካምፕ (የነበረው)፣ ተዘንአ ሆስፒታል፣ ሙስና ሰፈር፣ ዋልያ ብረታ ብረት፣ ስላ ከብት እርባታ፣ ወለቴ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ካራቆ፣ ረጲ ት/ቤት፣ ወሌ ኮንዶሚኒየም፣ ወለቴ ማርያም መውጫ፣ ወለቴ ቶታል፣ ወለቴ ኖክ ድረስ፣ ቡራዩ፣ ከታ፣ እና ቡራዩ ኢንዱስትሪ መንደር።
🕒 ከጠዋቱ 2:30 — 10:00
ዳውን ታውን ሆቴል፣ አውራሪስ ሆቴል፣ አዲሱ ስታዲየም፣ ካልዲስ ቡና፣ እና በመድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን አካባቢ።
🕒 ከጠዋቱ 3:00 — 9:00
ፍሊንት ስቶን አካባቢ፣ ጎሮ ሚካኤል፣ አቃቂ ከተማ (ቀበሌ 01፣ 02፣ 04)፣ ዓለም ባንክ፣ ቀርሳ ድረስ፣ አቃቂ ኬላ፣ ገላን ኢንዱስትሪ መንደር (ሙሉ)፣ እና ወሰርቢ።
⚠️ ማሳሰቢያ
በእነዚህ አካባቢዎች የምትገኙ ደንበኞች፣ የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉና በትዕግስት እንድትጠብቁ ተቋሙ በትህትና ጠይቋል።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት #የመብራትጥገና #አዲስአበባ #ሸገር #ኢትዮጵያ #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
3 months ago
በነገው ዕለት በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተሞች በተለያዩ አካባቢዎች የኃይል አቅርቦት እንደሚቋረጥ ተገለጸ
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በታቀደ የጥገና ሥራ ምክንያት ነገ መጋቢት 02 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተሞች በሚገኙ በርካታ አካባቢዎች የኃይል አቅርቦት ለተወሰኑ ሰዓታት እንደሚቋረጥ አስታውቋል።
ተቋሙ እንዳመለከተው የጥገና ሥራው የሚከናወነው በተለያዩ የሰዓት ክፍለ ጊዜዎች ሲሆን፣ ዝርዝር መርሃ ግብሩም እንደሚከተለው ቀርቧል፦
ከጠዋቱ 2:00 እስከ 9:30 ባለው ጊዜ ውስጥ በቀራንዮ መድኃኒዓለም፣ ቤተል ሆስፒታል፣ ቤተል እሳት አደጋ፣ ጦር ኃይሎች ሆስፒታል፣ መኮንኖች ክበብ፣ ገዳመ ኢየሱስ፣ ወይብላ ማርያም፣ አውጉስታ፣ አንፎ፣ ወይራ ሰፈር፣ ወይራ ኮንዶሚኒየም፣ ሞቢል፣ ተዘንአ ሆስፒታል፣ ሙስና ሰፈር፣ ስላ ከብት እርባታ፣ ወለቴ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ካራቆ፣ ረጲ ትምህርት ቤት፣ ወሌ ኮንዶሚኒየም፣ ወለቴ ማርያም መውጫ፣ ወለቴ ቶታል፣ ወለቴ ኖክ፣ ቡራዩ፣ ከታ እና ቡራዩ ኢንዱስትሪ መንደር የኃይል መቋረጥ ይኖራል።
በተመሳሳይ ከጠዋቱ 2:30 እስከ 10:00 ባለው ጊዜ በዳውን ታውን ሆቴል፣ አውራሪስ ሆቴል፣ አዲሱ ስታዲየም፣ ካልዲስ ቡና እና በመድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን አካባቢዎች አገልግሎቱ አይኖርም።
እንዲሁም ከጠዋቱ 3:00 እስከ 9:00 ባለው ጊዜ በፍሊንት ስቶን አካባቢ፣ ጎሮ ሚካኤል፣ አቃቂ ከተማ ቀበሌ 01፣ 02 እና 04፣ ዓለም ባንክ፣ ቀርሳ፣ አቃቂ ኬላ፣ ገላን ኢንዱስትሪ መንደር እና በወሰርቢ አካባቢዎች ጥገናው እንደሚካሄድ ተገልጿል።
በመጨረሻም ከጠዋቱ 2:00 እስከ 8:30 ባለው ጊዜ ውስጥ በአስኮ አዲስ ሰፈር፣ ቡራዩ ወለጋ ሰፈር፣ ኢራን ጋዝ አካባቢ እና ሙገር ሳይት የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች ናቸው።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ ደንበኞች በትዕግስት እንዲጠብቁ በትህትና ጠይቋል።
seledadotio
seledadotio
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በታቀደ የጥገና ሥራ ምክንያት ነገ መጋቢት 02 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተሞች በሚገኙ በርካታ አካባቢዎች የኃይል አቅርቦት ለተወሰኑ ሰዓታት እንደሚቋረጥ አስታውቋል።
ተቋሙ እንዳመለከተው የጥገና ሥራው የሚከናወነው በተለያዩ የሰዓት ክፍለ ጊዜዎች ሲሆን፣ ዝርዝር መርሃ ግብሩም እንደሚከተለው ቀርቧል፦
ከጠዋቱ 2:00 እስከ 9:30 ባለው ጊዜ ውስጥ በቀራንዮ መድኃኒዓለም፣ ቤተል ሆስፒታል፣ ቤተል እሳት አደጋ፣ ጦር ኃይሎች ሆስፒታል፣ መኮንኖች ክበብ፣ ገዳመ ኢየሱስ፣ ወይብላ ማርያም፣ አውጉስታ፣ አንፎ፣ ወይራ ሰፈር፣ ወይራ ኮንዶሚኒየም፣ ሞቢል፣ ተዘንአ ሆስፒታል፣ ሙስና ሰፈር፣ ስላ ከብት እርባታ፣ ወለቴ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ካራቆ፣ ረጲ ትምህርት ቤት፣ ወሌ ኮንዶሚኒየም፣ ወለቴ ማርያም መውጫ፣ ወለቴ ቶታል፣ ወለቴ ኖክ፣ ቡራዩ፣ ከታ እና ቡራዩ ኢንዱስትሪ መንደር የኃይል መቋረጥ ይኖራል።
በተመሳሳይ ከጠዋቱ 2:30 እስከ 10:00 ባለው ጊዜ በዳውን ታውን ሆቴል፣ አውራሪስ ሆቴል፣ አዲሱ ስታዲየም፣ ካልዲስ ቡና እና በመድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን አካባቢዎች አገልግሎቱ አይኖርም።
እንዲሁም ከጠዋቱ 3:00 እስከ 9:00 ባለው ጊዜ በፍሊንት ስቶን አካባቢ፣ ጎሮ ሚካኤል፣ አቃቂ ከተማ ቀበሌ 01፣ 02 እና 04፣ ዓለም ባንክ፣ ቀርሳ፣ አቃቂ ኬላ፣ ገላን ኢንዱስትሪ መንደር እና በወሰርቢ አካባቢዎች ጥገናው እንደሚካሄድ ተገልጿል።
በመጨረሻም ከጠዋቱ 2:00 እስከ 8:30 ባለው ጊዜ ውስጥ በአስኮ አዲስ ሰፈር፣ ቡራዩ ወለጋ ሰፈር፣ ኢራን ጋዝ አካባቢ እና ሙገር ሳይት የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች ናቸው።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ ደንበኞች በትዕግስት እንዲጠብቁ በትህትና ጠይቋል።
seledadotio
seledadotio
3 months ago
🙏 አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ! የባለቤቴን የእቁባይ ወ/ገሪማን ህይወቱን ታደጉልኝ! የኩላሊት ንቅለ ተከላ ለማድረግ የእናንተ ልባዊ ድጋፍ ያስፈልጋል!
ውድ ወገኖች፣ ለብዙ ዓመታት በግል ስራ ሲሰራ ባፈራው ሀፍት ንብረት በሁለቱም ኩላሊቶቹ ስራ ማቆም ምክንያት ስራ በማቆም ያለንን ንብረት በመሸጥ በቤተሰብ በጓደኞቻችን እርዳታ ለአመታት በሳምንት ሶስት ጊዜ ዳያሊስስ (የኩላልት እጥበት) ህክምና እያደረገ ቆይቷል። አሁን የመጨረሻው መፍትሄ የኩላሊት ንቅለ ተከላ እንደሆነ ዶክተሮች አረጋግጠዋል።እኔ የባለቤቴን ህይወት ለማትረፍ አንዱን ኩላሊቴን ለመስጠት ዝግጁ ነኝ
ንቅለ ተከላው በሕንድ ሀገር የሚካሄድ ሲሆን፣ ለሕክምናው ወጪ ቢያንስ> (30,000 Dollar) ከ 4 ሚሊዮን ብር በላይ ያስፈልጋል።
ሆኖም አሁን ላይ ለዲያሊስስት ማድረጊያ እራሱ ብር አተናል በሳምንት 3 ጊዜ መታጠብ ሲገባው አንዴ እየታጠበ ሌላ በሽታ እየተጋለጠ አቅም እያጣ ነው እቁባይ የአንድ ልጅ አባት ነው ገና ልጃችን ሁለት አመት አልሞላውም ልጃችንን ማሳደግ አልቻልንም ለወገን ደራሽ ወገን ነው ሁላችንም እጃችንን እንድትዘረጉልን ስል በአክብሮት እንጠይቃለን ዮርዳኖስ አለማየሁ ባለቤቴን ታደሩልኝፈ
።
የእርዳታ ማሰባሰቢያ አካውንት መረጃ
1. የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
ቁጥር:1000500918555
ስም: ዮርዳኖስ አለማየሁ
2. የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
ቁጥር: 1000340608481
ስም: እቁባይ ወ/ገሪማ
ለበለጠ መረጃ፡
• ዮርዳኖስ አለማየሁ 0930624596
• እቁባይ ወ/ገሪማ 091 164 3216
አድራሻ አስኮ መምህራን ሰፈር መውረጃ
🙏 ትንሽም ሆነ ትልቅ ድጋፍ፣ ለምታረጉልን ሁሉ ፈጣሪ አምላክ የሰው እጅ አያሳያቹ ፈጣሪ እድሜ እና ጤና አብዝቶ ይስጣቹ
ውድ ወገኖች፣ ለብዙ ዓመታት በግል ስራ ሲሰራ ባፈራው ሀፍት ንብረት በሁለቱም ኩላሊቶቹ ስራ ማቆም ምክንያት ስራ በማቆም ያለንን ንብረት በመሸጥ በቤተሰብ በጓደኞቻችን እርዳታ ለአመታት በሳምንት ሶስት ጊዜ ዳያሊስስ (የኩላልት እጥበት) ህክምና እያደረገ ቆይቷል። አሁን የመጨረሻው መፍትሄ የኩላሊት ንቅለ ተከላ እንደሆነ ዶክተሮች አረጋግጠዋል።እኔ የባለቤቴን ህይወት ለማትረፍ አንዱን ኩላሊቴን ለመስጠት ዝግጁ ነኝ
ንቅለ ተከላው በሕንድ ሀገር የሚካሄድ ሲሆን፣ ለሕክምናው ወጪ ቢያንስ> (30,000 Dollar) ከ 4 ሚሊዮን ብር በላይ ያስፈልጋል።
ሆኖም አሁን ላይ ለዲያሊስስት ማድረጊያ እራሱ ብር አተናል በሳምንት 3 ጊዜ መታጠብ ሲገባው አንዴ እየታጠበ ሌላ በሽታ እየተጋለጠ አቅም እያጣ ነው እቁባይ የአንድ ልጅ አባት ነው ገና ልጃችን ሁለት አመት አልሞላውም ልጃችንን ማሳደግ አልቻልንም ለወገን ደራሽ ወገን ነው ሁላችንም እጃችንን እንድትዘረጉልን ስል በአክብሮት እንጠይቃለን ዮርዳኖስ አለማየሁ ባለቤቴን ታደሩልኝፈ
።
የእርዳታ ማሰባሰቢያ አካውንት መረጃ
1. የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
ቁጥር:1000500918555
ስም: ዮርዳኖስ አለማየሁ
2. የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
ቁጥር: 1000340608481
ስም: እቁባይ ወ/ገሪማ
ለበለጠ መረጃ፡
• ዮርዳኖስ አለማየሁ 0930624596
• እቁባይ ወ/ገሪማ 091 164 3216
አድራሻ አስኮ መምህራን ሰፈር መውረጃ
🙏 ትንሽም ሆነ ትልቅ ድጋፍ፣ ለምታረጉልን ሁሉ ፈጣሪ አምላክ የሰው እጅ አያሳያቹ ፈጣሪ እድሜ እና ጤና አብዝቶ ይስጣቹ
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ሜሪ ጆይ በአዲስ አበባ አዲስ የኩላሊት እጥበት ማዕከል አስመረቀ! ✨
#ethiopia | ከተመሠረተ 32 ዓመታትን ያስቆጠረውና በሰብዓዊ አገልግሎቱ የሚታወቀው ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ፣ በአዲስ አበባ አስኮ አካባቢ የሚገኘውን ዘመናዊ የኩላሊት እጥበት ሕክምና ማዕከል የካቲት 20/2018 ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል።
የማዕከሉ ዋና ዋና ገጽታዎች፦
አገልግሎት፦
ማዕከሉ በ10 አልጋዎች ሥራ የጀመረ ሲሆን፣ ሕክምናውን ለዜጎች በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብ ያለመ ነው።
ተገኝተው ያስመረቁ፦
የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዎች፣ ተቋማትና በጎ አድራጊዎች።
ስፋት፦
ሜሪ ጆይ ቀደም ሲል በሀዋሳ ማዕከል የከፈተ ሲሆን፣ በቀጣይም በአርባ ምንጭ፣ በደብረ ብርሃን እና በሆሳዕና ከተሞች ተመሳሳይ አገልግሎት ለመጀመር ዝግጅቱን ጨርሷል።
🤝 የወገን ደራሽነትና የክብር አባልነት፦
የማዕከሉ መሥራችና ሥራ አስኪያጅ ሲስተር ዘቢደር ዘውዴ፣ ለማዕከሉ መሳካት አስተዋፅኦ ያበረከቱትን አመስግነው፤ በዕለቱም በርካታ ግለሰቦችና ተቋማት የማዕከሉ "የክብር አባል" በመሆን ፊርማቸውን አኑረዋል።
ከክብር አባላቱ መካከል፦
ካዲስኮ (Kadisco)
ዶ/ር መቅደስ ዳባ (የጤና ጥበቃ ሚኒስትር)
ወ/ሮ ጠይባ ሀሰን (የስደትና ተመላሾች አገልግሎት ኮሚሽን ዳይሬክተር)
አዋጭ ብድርና ቁጠባ
የቶቶት ምግብ ቤት ባለቤት አቶ ጠንክር ቴኒ እና ሌሎችም...
የእርስዎ ሚና፦
የኩላሊት ሕመም ብዙዎችን ለከፍተኛ ወጪና ስቃይ የሚዳርግ በመሆኑ፣ እንዲህ ያሉ ማዕከላት እንዲጠናከሩ ሁላችንም ከሜሪ ጆይ ጎን ልንቆም ይገባል።
#ሜሪጆይ #የኩላሊትእጥበት #ጤናኢትዮጵያ #ሲስተርዘቢደርዘውዴ #አዲስአበባ #maryjoyethiopia #dialysis #healthcare #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | ከተመሠረተ 32 ዓመታትን ያስቆጠረውና በሰብዓዊ አገልግሎቱ የሚታወቀው ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ፣ በአዲስ አበባ አስኮ አካባቢ የሚገኘውን ዘመናዊ የኩላሊት እጥበት ሕክምና ማዕከል የካቲት 20/2018 ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል።
የማዕከሉ ዋና ዋና ገጽታዎች፦
አገልግሎት፦
ማዕከሉ በ10 አልጋዎች ሥራ የጀመረ ሲሆን፣ ሕክምናውን ለዜጎች በተመጣጣኝ ዋጋ ለማቅረብ ያለመ ነው።
ተገኝተው ያስመረቁ፦
የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዎች፣ ተቋማትና በጎ አድራጊዎች።
ስፋት፦
ሜሪ ጆይ ቀደም ሲል በሀዋሳ ማዕከል የከፈተ ሲሆን፣ በቀጣይም በአርባ ምንጭ፣ በደብረ ብርሃን እና በሆሳዕና ከተሞች ተመሳሳይ አገልግሎት ለመጀመር ዝግጅቱን ጨርሷል።
🤝 የወገን ደራሽነትና የክብር አባልነት፦
የማዕከሉ መሥራችና ሥራ አስኪያጅ ሲስተር ዘቢደር ዘውዴ፣ ለማዕከሉ መሳካት አስተዋፅኦ ያበረከቱትን አመስግነው፤ በዕለቱም በርካታ ግለሰቦችና ተቋማት የማዕከሉ "የክብር አባል" በመሆን ፊርማቸውን አኑረዋል።
ከክብር አባላቱ መካከል፦
ካዲስኮ (Kadisco)
ዶ/ር መቅደስ ዳባ (የጤና ጥበቃ ሚኒስትር)
ወ/ሮ ጠይባ ሀሰን (የስደትና ተመላሾች አገልግሎት ኮሚሽን ዳይሬክተር)
አዋጭ ብድርና ቁጠባ
የቶቶት ምግብ ቤት ባለቤት አቶ ጠንክር ቴኒ እና ሌሎችም...
የእርስዎ ሚና፦
የኩላሊት ሕመም ብዙዎችን ለከፍተኛ ወጪና ስቃይ የሚዳርግ በመሆኑ፣ እንዲህ ያሉ ማዕከላት እንዲጠናከሩ ሁላችንም ከሜሪ ጆይ ጎን ልንቆም ይገባል።
#ሜሪጆይ #የኩላሊትእጥበት #ጤናኢትዮጵያ #ሲስተርዘቢደርዘውዴ #አዲስአበባ #maryjoyethiopia #dialysis #healthcare #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
3 months ago
ሜሪ ጆይ በአዲስ አበባ የኩላሊት እጥበት ማዕከል አስመረቀ
#fastmereja I ከተጀመረ 32 ዓመት ያስቆጠረው ሜሪ ጆይ አስኮ በሚገኘው ማዕከሉ የኩላሊት እጥበት ህክምና አገልግሎት ዛሬ የካቲት 20 2018 ዓ.ም አስመርቋል።
የጤና ጥበቃ ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ ሌሎች የመንግሥት ኃላፊዎች ፣የግሉ ዘርፍና የማህበረሰብ ተወካዮች በተገኙበት የተመረቀው ይህ ማዕከል በመከላከል ላይ ትኩረቱን ያደረገውን የጤና ፖሊሲ በመተግበር ረገድ ትልቅ አስተዋፅዖ ይኖረዋል ተብሏል።
ሲስተር ዘቢደር ዘውዴ የሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ መሥራች እና ሥራ አስኪያጅ ለህክምና አገልግሎቱ እዚህ ደረጃ መድረስ አስተዋፅዖ ያበረከቱ ግለሰቦችንና ድርጅቶችን አመስግነዋል።
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የኩላሊት እጥበት ማዕከል በሀዋሣ ከተማ ከፍቶ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል። በቀጣይም በአርባ ምንጭ ፣ በደብረ ብርሀን፣በሆሳዕና ከተሞች የኩላሊት እጥበት አገልግሎት እንደሚጀመር ሲስተር ዘቢደር ዘውዴ ተናግረዋል።
ዛሬ አዲስ አበባ ላይ የተመረቀው የኩላሊት እጥበት ማዕከል 10 አልጋዎች ሲኖሩት በተመጣጣኝ ዋጋም አገልግሎት እንደሚሰጥ ተነግሯል።
በዕለቱ ሜሪ ጆይ ማዕከልን ለማገዝ ግለሰቦች ፣ የመንግሥት ኃላፊዎችና ተቋማት የክብር አባል ቅፅ የሞሉና ፊርማቸውን ያኖሩ ሲሆን ሌሎች ተቋማትም ትልቅ እገዛ ማድረግ እንዳለባቸው ተጠቁሟል።
የጤና ጥበቃ ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ በዕለቱ ንግግር ያደረጉ ሲሆን ሜሪ ጆይ እየሠራ የቆየው ተግባር ትልቅ ማህበራዊ ችግርን የሚቀርፍ መሆኑንም አመልክተዋል።
በዕለቱ ማዕከሉን ለማገዝ የክብር አባል ከሆኑት መካከል ካዲስኮ ፣ የጤና ጥበቃ ሚ/ር ዶክተር መቅደስ ዳባ፣ ወይዘሮ ጠይባ ሀሠን የስደትና ተመላሾች አገልግሎት ኮሚሽን ዳይሬክተር ጄነራል ፣ ዶክተር ሙልጌታ እንዳለ የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ፣ ዶክተር አስቻለው የጤና ሚኒስትር አማካሪ ፣ጄነራል ሁሉአገርሽ ከመከላከያ፣ አዋጭ ብድርና ቁጠባ፣ ያኔት የጥርስ ህክምና የአርባ ምንጭ ከንቲባ ዶክተር መስፍን መንዛ ፣ የሆሳዕና ዞን አስተዳደር ከፍተኛ አማካሪ አቶ ታምራት አኑሎ፣ የቶቶት ምግብ ቤት ባለቤት አቶ ጠንክር ቴኒ ይገኙበታል።በተለያየ መልኩ እገዛ ለማድረግ ቃል የገቡ ሰዎችና ተቋማትም ከሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ጎን ለመሆን በጎ ፍቃደኝነታቸውን ገልፀዋል።
#ጤና መረጃ
#fastmereja I ከተጀመረ 32 ዓመት ያስቆጠረው ሜሪ ጆይ አስኮ በሚገኘው ማዕከሉ የኩላሊት እጥበት ህክምና አገልግሎት ዛሬ የካቲት 20 2018 ዓ.ም አስመርቋል።
የጤና ጥበቃ ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ ሌሎች የመንግሥት ኃላፊዎች ፣የግሉ ዘርፍና የማህበረሰብ ተወካዮች በተገኙበት የተመረቀው ይህ ማዕከል በመከላከል ላይ ትኩረቱን ያደረገውን የጤና ፖሊሲ በመተግበር ረገድ ትልቅ አስተዋፅዖ ይኖረዋል ተብሏል።
ሲስተር ዘቢደር ዘውዴ የሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ መሥራች እና ሥራ አስኪያጅ ለህክምና አገልግሎቱ እዚህ ደረጃ መድረስ አስተዋፅዖ ያበረከቱ ግለሰቦችንና ድርጅቶችን አመስግነዋል።
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን የኩላሊት እጥበት ማዕከል በሀዋሣ ከተማ ከፍቶ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል። በቀጣይም በአርባ ምንጭ ፣ በደብረ ብርሀን፣በሆሳዕና ከተሞች የኩላሊት እጥበት አገልግሎት እንደሚጀመር ሲስተር ዘቢደር ዘውዴ ተናግረዋል።
ዛሬ አዲስ አበባ ላይ የተመረቀው የኩላሊት እጥበት ማዕከል 10 አልጋዎች ሲኖሩት በተመጣጣኝ ዋጋም አገልግሎት እንደሚሰጥ ተነግሯል።
በዕለቱ ሜሪ ጆይ ማዕከልን ለማገዝ ግለሰቦች ፣ የመንግሥት ኃላፊዎችና ተቋማት የክብር አባል ቅፅ የሞሉና ፊርማቸውን ያኖሩ ሲሆን ሌሎች ተቋማትም ትልቅ እገዛ ማድረግ እንዳለባቸው ተጠቁሟል።
የጤና ጥበቃ ሚኒስትሯ ዶክተር መቅደስ ዳባ በዕለቱ ንግግር ያደረጉ ሲሆን ሜሪ ጆይ እየሠራ የቆየው ተግባር ትልቅ ማህበራዊ ችግርን የሚቀርፍ መሆኑንም አመልክተዋል።
በዕለቱ ማዕከሉን ለማገዝ የክብር አባል ከሆኑት መካከል ካዲስኮ ፣ የጤና ጥበቃ ሚ/ር ዶክተር መቅደስ ዳባ፣ ወይዘሮ ጠይባ ሀሠን የስደትና ተመላሾች አገልግሎት ኮሚሽን ዳይሬክተር ጄነራል ፣ ዶክተር ሙልጌታ እንዳለ የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ፣ ዶክተር አስቻለው የጤና ሚኒስትር አማካሪ ፣ጄነራል ሁሉአገርሽ ከመከላከያ፣ አዋጭ ብድርና ቁጠባ፣ ያኔት የጥርስ ህክምና የአርባ ምንጭ ከንቲባ ዶክተር መስፍን መንዛ ፣ የሆሳዕና ዞን አስተዳደር ከፍተኛ አማካሪ አቶ ታምራት አኑሎ፣ የቶቶት ምግብ ቤት ባለቤት አቶ ጠንክር ቴኒ ይገኙበታል።በተለያየ መልኩ እገዛ ለማድረግ ቃል የገቡ ሰዎችና ተቋማትም ከሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ጎን ለመሆን በጎ ፍቃደኝነታቸውን ገልፀዋል።
#ጤና መረጃ
3 months ago
የወ/ሮ አስቴር መንገሻ አጭር የህይወት ታሪክ
በቀብር ስነስርዓታቸው ላይ ከተነበበው የተወሰደ ነው።
ወ/ሮ አስቴር መንገሻ ከአባታቸው ከአቶ መንገሻ ጫላ ከእናታቸው ከወ/ሮ ጌጤ ኩበክቤ በኦሮምያ ክልል በአዲስ አለም ኪሞዬ በኤጆሬ ወረዳ በ 1947 ዓ.ም ተወለዱ።
ወ/ሮ አስቴር ለአቅመ ሄዋን ሲበቁ በ1964 ዓ.ም ከውድ ባለቤታቸው ከአቶ ደፋር ቶላ ጋር ትዳር መስርተው የ 2 ወንድ እና የ 4 ሴት እናት ነበሩ ።
ወ/ሮ አስቴር ከ6 ልጆቻቸው ውስጥ አራተኛ ልጃቸው ለእሳቸውና ለባለቤታቸው ብቻ ሳይሆን ለመላው ኢትዮጵያ ህዝብ በአትሌቲክሱ ዘርፍ ጀግናን የወለዱ ማህፀነ ለምለም ያስባለላቸው ናቸው።
በአራተኛ ልጃቸው በአትሌት መሰረት ደፋር በአለም አደባባይ ማለትም አለም በሚጠብቀው የትኛውም የዓለም ስፖርተኛ ህልሙና ዕውኑ በሆነው ኦሎምፒክ ላይ በ2004 በአቴንስ ኦሊምፒክ በ5000 ሜ ወርቅ በ2008 በቤጂንግ ኦሊምፒክ በ5000 ሜ ብር በ2012 በለንደን ኦሊምፒክ በ5000ሜ ወርቅ ያጠለቀች።
👉 በአለም ሻፒዮና 2 ወርቅ 1 ብር 2 ነሀስ ያጠለቀች፤
👉በ4 የአለም የቤት ውስጥ ሻፒዮናዎች ላይ በ3000ሜ 4 ወርቅ ያጠለቀች ፤
👉 በአለም ወጣቶች እና በአፍሪካ ሻንፒዮናዎች ላይ 3 ወርቅ 5 የብር ሜዳሊያዎችን ያጠለቀች፤
👉 በተጨማሪም በካሊፎርኒያ እና በቤልጅየም በተካሄዱ
የ 2 ማይል የሩጫ ውድድሮች የአለም ክብረ ወሰኖችን የሰበረች፤
👉 የአለም አቀፍ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን የአመቱ ምርጥ አትሌት ዘርፍ ሽልማትን እ ኤ አ በ2007 ያሸነፈች ጀግና ወልደው ለኢትዮጵያ ህዝብ ያበረከቱ መልካም እናት ነበሩ!!
ማህፀነ ለምለሟ ወ/ሮ አስቴር በአትሌት መሠረት ደፋር እናትነት ይታወቁ እንጂ ሁሉንም ልጆቿቸውን ለማሳደግ እና ቦታ ለማስያዝ ብዙ ዋጋ እና መስዋእትነት የከፈሉ ሲሆን በዚህም ሌሎች ልጆቻቸው በሙሉ የህክምና ባለሙያ በመሆን ክሰዋቸዋል።
ወ/ሮ አስቴር መንገሻ በትዳር እና በቤተሰብ ህይወታቸው እጅግ ስኬታማ የሆኑ እናት ነበሩ ለ 54 አመታት በፍቅር እና በሰላም በኖሩበት ትዳራቸው የ18 የልጅ ልጆች አያት ለመሆን የበቁ ናቸው።
ወ/ሮ አስቴር በሰፈር አካባቢያቸው በተለይም ረጅም አመታት በኖሩበት በአዲስ አበባ አስኮ አካባቢ በማህበራዊ ኑሮአቸውም የተወደዱ እና የተከበሩ ያልወለዱአቸውን ልጆች ሁሉ የረዱ እና ያሳደጉ መልካም እና ደግ የሁሉ እናት ነበሩ።
ወ/ሮ አስቴር መንገሻ ባደረባቸው ህመም በሀገር ውስጥም ይሁን ከሀገር ውጪ ህክምናቸውን እየከታተሉ ቢቆዩም ከፈጣሪ ጥሪ የሚቀር የለም እና ወ/ሮ አስቴር መንገሻ በየካቲት 14 /2018 ዓ.ም በተወለዱ በ 71 አመታቸው ከዚህ ከአለም ድካም አርፈዋል ።
የቀብር ስነ ስርአታቸውም የካቲት 15/2018 ዓ.ም ቤተሰብ ዘመዶቻቸው በተገኙበት በመንበረ ፀባኦት ቅድስት ስላሳ ካቴድራል ቤተ ክርስቲያን ተፈፅሟል።
ልዑል እግዚአብሔር ነፍሳቸውን በአፀደ ገነት ያኑርልን ለቤተሰብ ዘመዶቻቸው መፅናናትን ያድልልን።
በእናታችን ህምም ጊዜ ከእኛ ጋ በመሆን ላስታመማችሁ፤ ለጠየቃችሁ፤ በፀሎት ላሰባችሁን በሙሉ ፈጣሪ ያክብርልን በማለት ቤተሰቦቻቸው ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ዘገባው የEthio Runners ነው!
በቀብር ስነስርዓታቸው ላይ ከተነበበው የተወሰደ ነው።
ወ/ሮ አስቴር መንገሻ ከአባታቸው ከአቶ መንገሻ ጫላ ከእናታቸው ከወ/ሮ ጌጤ ኩበክቤ በኦሮምያ ክልል በአዲስ አለም ኪሞዬ በኤጆሬ ወረዳ በ 1947 ዓ.ም ተወለዱ።
ወ/ሮ አስቴር ለአቅመ ሄዋን ሲበቁ በ1964 ዓ.ም ከውድ ባለቤታቸው ከአቶ ደፋር ቶላ ጋር ትዳር መስርተው የ 2 ወንድ እና የ 4 ሴት እናት ነበሩ ።
ወ/ሮ አስቴር ከ6 ልጆቻቸው ውስጥ አራተኛ ልጃቸው ለእሳቸውና ለባለቤታቸው ብቻ ሳይሆን ለመላው ኢትዮጵያ ህዝብ በአትሌቲክሱ ዘርፍ ጀግናን የወለዱ ማህፀነ ለምለም ያስባለላቸው ናቸው።
በአራተኛ ልጃቸው በአትሌት መሰረት ደፋር በአለም አደባባይ ማለትም አለም በሚጠብቀው የትኛውም የዓለም ስፖርተኛ ህልሙና ዕውኑ በሆነው ኦሎምፒክ ላይ በ2004 በአቴንስ ኦሊምፒክ በ5000 ሜ ወርቅ በ2008 በቤጂንግ ኦሊምፒክ በ5000 ሜ ብር በ2012 በለንደን ኦሊምፒክ በ5000ሜ ወርቅ ያጠለቀች።
👉 በአለም ሻፒዮና 2 ወርቅ 1 ብር 2 ነሀስ ያጠለቀች፤
👉በ4 የአለም የቤት ውስጥ ሻፒዮናዎች ላይ በ3000ሜ 4 ወርቅ ያጠለቀች ፤
👉 በአለም ወጣቶች እና በአፍሪካ ሻንፒዮናዎች ላይ 3 ወርቅ 5 የብር ሜዳሊያዎችን ያጠለቀች፤
👉 በተጨማሪም በካሊፎርኒያ እና በቤልጅየም በተካሄዱ
የ 2 ማይል የሩጫ ውድድሮች የአለም ክብረ ወሰኖችን የሰበረች፤
👉 የአለም አቀፍ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን የአመቱ ምርጥ አትሌት ዘርፍ ሽልማትን እ ኤ አ በ2007 ያሸነፈች ጀግና ወልደው ለኢትዮጵያ ህዝብ ያበረከቱ መልካም እናት ነበሩ!!
ማህፀነ ለምለሟ ወ/ሮ አስቴር በአትሌት መሠረት ደፋር እናትነት ይታወቁ እንጂ ሁሉንም ልጆቿቸውን ለማሳደግ እና ቦታ ለማስያዝ ብዙ ዋጋ እና መስዋእትነት የከፈሉ ሲሆን በዚህም ሌሎች ልጆቻቸው በሙሉ የህክምና ባለሙያ በመሆን ክሰዋቸዋል።
ወ/ሮ አስቴር መንገሻ በትዳር እና በቤተሰብ ህይወታቸው እጅግ ስኬታማ የሆኑ እናት ነበሩ ለ 54 አመታት በፍቅር እና በሰላም በኖሩበት ትዳራቸው የ18 የልጅ ልጆች አያት ለመሆን የበቁ ናቸው።
ወ/ሮ አስቴር በሰፈር አካባቢያቸው በተለይም ረጅም አመታት በኖሩበት በአዲስ አበባ አስኮ አካባቢ በማህበራዊ ኑሮአቸውም የተወደዱ እና የተከበሩ ያልወለዱአቸውን ልጆች ሁሉ የረዱ እና ያሳደጉ መልካም እና ደግ የሁሉ እናት ነበሩ።
ወ/ሮ አስቴር መንገሻ ባደረባቸው ህመም በሀገር ውስጥም ይሁን ከሀገር ውጪ ህክምናቸውን እየከታተሉ ቢቆዩም ከፈጣሪ ጥሪ የሚቀር የለም እና ወ/ሮ አስቴር መንገሻ በየካቲት 14 /2018 ዓ.ም በተወለዱ በ 71 አመታቸው ከዚህ ከአለም ድካም አርፈዋል ።
የቀብር ስነ ስርአታቸውም የካቲት 15/2018 ዓ.ም ቤተሰብ ዘመዶቻቸው በተገኙበት በመንበረ ፀባኦት ቅድስት ስላሳ ካቴድራል ቤተ ክርስቲያን ተፈፅሟል።
ልዑል እግዚአብሔር ነፍሳቸውን በአፀደ ገነት ያኑርልን ለቤተሰብ ዘመዶቻቸው መፅናናትን ያድልልን።
በእናታችን ህምም ጊዜ ከእኛ ጋ በመሆን ላስታመማችሁ፤ ለጠየቃችሁ፤ በፀሎት ላሰባችሁን በሙሉ ፈጣሪ ያክብርልን በማለት ቤተሰቦቻቸው ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ዘገባው የEthio Runners ነው!
4 months ago
14ኛው ማዕዶት ለኢትዮጵያ
ልዩ ኦርቶዶክሳዊ የኪነ ጥበብ መርሐግብር
ቀን:- ጥር 24 እለተ እሑድ
ቦታ:- በሚሊኒየም አዳራሽ
ሰዓት:- ከቀኑ 6 ሰዓት ጀምሮ
መግብያ 200 ብር
ሙሉ ገቢዉ ለመልዕልተ አድባራት ቀራንዬ መድኃኔዓለም እና ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን
ትኬቶቹን ለማግኘት
በቴሌ ብር
እንዲሁም
- መገናኛ በቴልሔም ፕላዛ ካንጋሮ ጫማ
- መርካቶ ራጉኤል ልዳ መዝሙር ቤት
- አስኮ ኪያ በርገር
- ሳሪስ አቦ አርጋኖን ንዋየት ቅድሳት መሸጫ
- 4 ኪሎ ቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ ህንፃ 1ኛ ፎቅ ሀኒ ሞባይል
- ልደታ ጽናጽል መዝሙር ቤት
- ዑራኤል ቤተ መርቆርዮስ መዝሙር ቤት
- ቅዱስ ቂርቆስ ቤተክርስቲያን ጎዶልያስ መዝሙር ቤት
- ጦር ኃይሎች ዳንኤል ማስታወቂያ
- ጦር ኃይሎች ሙሌ ልብስ ስፌት
- ቀራንዮ የሺ ደበሌ ማህበረ ዮርዳኖስ መዝሙር ቤት
- ቀራንዮ ዓባይ ባንክ
አሐዱ ባንክ
- አሐዱ ባንክ መስቀል አደባባይ ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ አምስት ኪሎ ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ኮተቤ ማርያም ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ሰዓሊተ ምሕረት ቤተክርስቲያን ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ቦሌ መድኃኔዓለም ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ቦሌ ማተሚያ አፍሪካ ጎዳና ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ሣርቤት አፍሪካ ሕብረት ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ አያት ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ጊዮርጊስ ምንልክ አደባባይ ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ለቡ ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ፈረንሳይ አቦ ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ጎሮ ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ቤቴል
ለበለጠ መረጃ በቴሌግራም አድራሻችን ይጎብኙን
https://t.me/maedot1212
በዌብሳይታችን
www.etartmedia.com
www.maedotleethiopia.com
ከትኬት ጋር በተገናኘ መረጃ ለማግኘት
0938606162
0905301313
0903411212
ደብሩን ለማገዝ
ንግድ ባንክ 1000028673373
ሕብረት ባንክ 271916
ዳሽን ባንክ 2719
አባይ ባንክ 2719
አዋሽ ባንክ 2719
አሐዱ 0085395510901
ልዩ ኦርቶዶክሳዊ የኪነ ጥበብ መርሐግብር
ቀን:- ጥር 24 እለተ እሑድ
ቦታ:- በሚሊኒየም አዳራሽ
ሰዓት:- ከቀኑ 6 ሰዓት ጀምሮ
መግብያ 200 ብር
ሙሉ ገቢዉ ለመልዕልተ አድባራት ቀራንዬ መድኃኔዓለም እና ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን
ትኬቶቹን ለማግኘት
በቴሌ ብር
እንዲሁም
- መገናኛ በቴልሔም ፕላዛ ካንጋሮ ጫማ
- መርካቶ ራጉኤል ልዳ መዝሙር ቤት
- አስኮ ኪያ በርገር
- ሳሪስ አቦ አርጋኖን ንዋየት ቅድሳት መሸጫ
- 4 ኪሎ ቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርስቲ ህንፃ 1ኛ ፎቅ ሀኒ ሞባይል
- ልደታ ጽናጽል መዝሙር ቤት
- ዑራኤል ቤተ መርቆርዮስ መዝሙር ቤት
- ቅዱስ ቂርቆስ ቤተክርስቲያን ጎዶልያስ መዝሙር ቤት
- ጦር ኃይሎች ዳንኤል ማስታወቂያ
- ጦር ኃይሎች ሙሌ ልብስ ስፌት
- ቀራንዮ የሺ ደበሌ ማህበረ ዮርዳኖስ መዝሙር ቤት
- ቀራንዮ ዓባይ ባንክ
አሐዱ ባንክ
- አሐዱ ባንክ መስቀል አደባባይ ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ አምስት ኪሎ ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ኮተቤ ማርያም ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ሰዓሊተ ምሕረት ቤተክርስቲያን ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ቦሌ መድኃኔዓለም ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ቦሌ ማተሚያ አፍሪካ ጎዳና ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ሣርቤት አፍሪካ ሕብረት ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ አያት ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ጊዮርጊስ ምንልክ አደባባይ ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ለቡ ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ፈረንሳይ አቦ ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ጎሮ ቅርንጫፍ
- አሐዱ ባንክ ቤቴል
ለበለጠ መረጃ በቴሌግራም አድራሻችን ይጎብኙን
https://t.me/maedot1212
በዌብሳይታችን
www.etartmedia.com
www.maedotleethiopia.com
ከትኬት ጋር በተገናኘ መረጃ ለማግኘት
0938606162
0905301313
0903411212
ደብሩን ለማገዝ
ንግድ ባንክ 1000028673373
ሕብረት ባንክ 271916
ዳሽን ባንክ 2719
አባይ ባንክ 2719
አዋሽ ባንክ 2719
አሐዱ 0085395510901
4 months ago
🕊️ 14ኛው "ማዕዶት ለኢትዮጵያ" - ልዩ ኦርቶዶክሳዊ የኪነ-ጥበብ ምሽት! ⛪
"በሚሊኒየም አዳራሽ ለታላቅ ዓላማ እንገናኝ!"
የፊታችን እሁድ ጥር 24 ቀን፤ ልዩ ኦርቶዶክሳዊ የኪነ ጥበብ መርሐግብር (ማዕዶት ለኢትዮጵያ) ለ14ኛ ጊዜ በሚሊኒየም አዳራሽ ተዘጋጅቷል።
የዚህ ታላቅ መርሐግብር ሙሉ ገቢ ለመልዕልተ አድባራት ቀራንዬ መድኃኔዓለም እና ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ህንፃ ማሰሪያ ይውላል።
📅 ቀን: እሁድ ጥር 24 ቀን
📍 ቦታ: ሚሊኒየም አዳራሽ
⏰ ሰዓት: ከቀኑ 6:00 ሰዓት ጀምሮ
🎟️ መግቢያ: 200 ብር
🎫 ትኬቶችን ለማግኘት:
በቀላሉ በ ቴሌ ብር (Telebirr) ወይም በሚከተሉት ቦታዎች ያገኛሉ፡
✅ በአሐዱ ባንክ ቅርንጫፎች:
(መስቀል አደባባይ፣ 5 ኪሎ፣ ኮተቤ ማርያም፣ ሰዓሊተ ምሕረት፣ ቦሌ መድኃኔዓለም፣ ቦሌ ማተሚያ፣ ሣርቤት፣ አያት፣ ጊዮርጊስ፣ ለቡ፣ ፈረንሳይ አቦ፣ ጎሮ እና ቤቴል ቅርንጫፎች)
✅ በመዝሙር ቤቶች እና ሌሎች ቦታዎች:
መገናኛ (በቴልሔም ፕላዛ)
መርካቶ (ራጉኤል ልዳ መዝሙር ቤት)
አስኮ (ኪያ በርገር)
ሳሪስ አቦ (አርጋኖን ንዋየት ቅድሳት)
4 ኪሎ (ቅድስት ሥላሴ ህንፃ - ሀኒ ሞባይል)
ልደታ (ጽናጽል መዝሙር ቤት)
ዑራኤል (ቤተ መርቆርዮስ)
ቂርቆስ (ጎዶልያስ መዝሙር ቤት)
ጦር ኃይሎች (ዳንኤል ማስታወቂያ እና ሙሌ ልብስ ስፌት)
ቀራንዮ (የሺ ደበሌ እና ዓባይ ባንክ አካባቢ)
❌ መምጣት ለምትፈልጉ እና በሩቅ ላላችሁ (የባንክ አማራጮች):
ንግድ ባንክ: 1000028673373
አሐዱ ባንክ: 0085395510901
በሌሎች ባንኮች (ሕብረት፣ ዳሽን፣ አባይ፣ አዋሽ): 2719
📞 ለበለጠ መረጃ: 0938606162 / 0905301313
ይምጡ! በረከትን ያግኙ፣ ቤተክርስቲያንን ይገንቡ!
#maedot #orthodoxtewahdo #millenniumhall #fundraising #ethiopia #spiritualart
"በሚሊኒየም አዳራሽ ለታላቅ ዓላማ እንገናኝ!"
የፊታችን እሁድ ጥር 24 ቀን፤ ልዩ ኦርቶዶክሳዊ የኪነ ጥበብ መርሐግብር (ማዕዶት ለኢትዮጵያ) ለ14ኛ ጊዜ በሚሊኒየም አዳራሽ ተዘጋጅቷል።
የዚህ ታላቅ መርሐግብር ሙሉ ገቢ ለመልዕልተ አድባራት ቀራንዬ መድኃኔዓለም እና ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ህንፃ ማሰሪያ ይውላል።
📅 ቀን: እሁድ ጥር 24 ቀን
📍 ቦታ: ሚሊኒየም አዳራሽ
⏰ ሰዓት: ከቀኑ 6:00 ሰዓት ጀምሮ
🎟️ መግቢያ: 200 ብር
🎫 ትኬቶችን ለማግኘት:
በቀላሉ በ ቴሌ ብር (Telebirr) ወይም በሚከተሉት ቦታዎች ያገኛሉ፡
✅ በአሐዱ ባንክ ቅርንጫፎች:
(መስቀል አደባባይ፣ 5 ኪሎ፣ ኮተቤ ማርያም፣ ሰዓሊተ ምሕረት፣ ቦሌ መድኃኔዓለም፣ ቦሌ ማተሚያ፣ ሣርቤት፣ አያት፣ ጊዮርጊስ፣ ለቡ፣ ፈረንሳይ አቦ፣ ጎሮ እና ቤቴል ቅርንጫፎች)
✅ በመዝሙር ቤቶች እና ሌሎች ቦታዎች:
መገናኛ (በቴልሔም ፕላዛ)
መርካቶ (ራጉኤል ልዳ መዝሙር ቤት)
አስኮ (ኪያ በርገር)
ሳሪስ አቦ (አርጋኖን ንዋየት ቅድሳት)
4 ኪሎ (ቅድስት ሥላሴ ህንፃ - ሀኒ ሞባይል)
ልደታ (ጽናጽል መዝሙር ቤት)
ዑራኤል (ቤተ መርቆርዮስ)
ቂርቆስ (ጎዶልያስ መዝሙር ቤት)
ጦር ኃይሎች (ዳንኤል ማስታወቂያ እና ሙሌ ልብስ ስፌት)
ቀራንዮ (የሺ ደበሌ እና ዓባይ ባንክ አካባቢ)
❌ መምጣት ለምትፈልጉ እና በሩቅ ላላችሁ (የባንክ አማራጮች):
ንግድ ባንክ: 1000028673373
አሐዱ ባንክ: 0085395510901
በሌሎች ባንኮች (ሕብረት፣ ዳሽን፣ አባይ፣ አዋሽ): 2719
📞 ለበለጠ መረጃ: 0938606162 / 0905301313
ይምጡ! በረከትን ያግኙ፣ ቤተክርስቲያንን ይገንቡ!
#maedot #orthodoxtewahdo #millenniumhall #fundraising #ethiopia #spiritualart
5 months ago
‼️ አስቸኳይ የጠፋ ሰው ፍለጋ - እባካችሁ ሼር ያድርጉት!
"ወንድማችን ቶፊቅን እንፈልገዋለን!"
#ethiopia | ወንድማችን ቶፊቅ በድሩ ሙሄ ይባላል። ሰኞ ጠዋት 4:00 ሰዓት አካባቢ አስኮ አዲስ ሰፈር ከሚገኘው መኖሪያ ቤቱ ቁርስ በልቶ እንደወጣ እስካሁን አልተመለሰም።
መለያዎቹ፡
ቁመቱ: ረዘም ያለ
የጤና ሁኔታ: የአይምሮ ጭንቀት አለበት
የለበሰው ልብስ: ከስር ቲሸርት፣ ከላይ ሰማያዊ ሻማ ጃኬት፣ ጂንስ ሱሪ እና ነጠላ ጫማ።
ቤተሰቦቹ በከባድ ጭንቀት ላይ ስለሆኑ፤ ያለበትን የምታውቁ ወይም ያያችሁ ካላችሁ በአላህ ስም እንጠይቃለን፣
እባካችሁ በነዚህ ስልኮች አሳውቁን፡
📞 0911 18 62 60
📞 0913 69 01 21
ወገን ለወገን ደራሽ ነው!
እባካችሁ #share በማድረግ ይህ መረጃ ለብዙ ሰው እንዲደርስ ተባበሩን።
#missingperson #addisababa #asco #ethiopia #helpfindhim
"ወንድማችን ቶፊቅን እንፈልገዋለን!"
#ethiopia | ወንድማችን ቶፊቅ በድሩ ሙሄ ይባላል። ሰኞ ጠዋት 4:00 ሰዓት አካባቢ አስኮ አዲስ ሰፈር ከሚገኘው መኖሪያ ቤቱ ቁርስ በልቶ እንደወጣ እስካሁን አልተመለሰም።
መለያዎቹ፡
ቁመቱ: ረዘም ያለ
የጤና ሁኔታ: የአይምሮ ጭንቀት አለበት
የለበሰው ልብስ: ከስር ቲሸርት፣ ከላይ ሰማያዊ ሻማ ጃኬት፣ ጂንስ ሱሪ እና ነጠላ ጫማ።
ቤተሰቦቹ በከባድ ጭንቀት ላይ ስለሆኑ፤ ያለበትን የምታውቁ ወይም ያያችሁ ካላችሁ በአላህ ስም እንጠይቃለን፣
እባካችሁ በነዚህ ስልኮች አሳውቁን፡
📞 0911 18 62 60
📞 0913 69 01 21
ወገን ለወገን ደራሽ ነው!
እባካችሁ #share በማድረግ ይህ መረጃ ለብዙ ሰው እንዲደርስ ተባበሩን።
#missingperson #addisababa #asco #ethiopia #helpfindhim
Sponsored by
Surafel
5 months ago
645 ኪሎ ሜትር በተሽከርካሪ ወንበር ስር ተደብቆ የተጓዘው የ10 ዓመት ታዳጊ ሰውነቱ በጉዞው ተዳክሞ ባሰማው ድምፅ በሰላም ከወንበሩ ስር ወጣ
ከደምቢደሎ ተነስቶ ወደ አዲስ አበባ ይጓዝ በነበረ የህዝብ ማመላለሻ አውቶብስ ስር ተደብቆ፣ ከ645 ኪሎ ሜትር በላይ የተጓዘው የ10 ዓመት ታዳጊ በሰላም ተገኝቷል።
ታዳጊው ጉዞውን የጀመረው ከሌሊቱ 10 ሰዓት ደምቢደሎ ላይ ሲሆን፣ ማንም ሳይመለከተው በአውቶብሱ ስር ያሉ የብረት ክፍሎችን ሙጥኝ ብሎ በመያዝ ለአስር ሰዓታት ያህል አደገኛ ጉዞ አድርጓል። ታዳጊው ይህንን ሁሉ ርቀት ያለምንም ጉዳት መጓዙን መረጃዎች ያመለክታሉ።
አውቶብሱ አዲስ አበባ ሊገባ 40 ኪ.ሜ ሲቀረው ሆለታ አካባቢ፣ ከታችኛው የአውቶብሱ ክፍል የሰው የጣር እንግዳ ድምፅ የሰሙ ተሳፋሪዎች ለሾፌሩ ጥቆማ ይሰጣሉ። ተሽከርካሪው ቆሞ በተደረገ ፍተሻም፣ ታዳጊው ከአውቶብሱ እስር ብረት በመያዝ በህይወት ተገኝቷል። ጉዳዩ በአሁኑ ወቅት በአስኮ ፖሊስ ጣቢያ ሪፖርት የተደረገና እየተመረመረ ሲሆን፣ አሽከርካሪዎች ማንኛውንም ጉዞ ከመጀመራቸው በፊት የመኪናቸውን ደህንነትና ስር መፈተሽ እንዳለባቸው ትልቅ ትምህርት የተሰጠበት ሆኗል።
"ታዳጊው በጉዞው ላይ ጉዳት ደርሶበት ቢሆን ኖሮ ሾፌሩ ለከባድ የህግ ተጠያቂነት ይዳረግ ነበር፤ በመሆኑም ቅድመ ጥንቃቄ ወሳኝ ነው" ሲሉ ጉዳዩን የተከታተሉ አካላት ገልጸዋል።የተለያዩ ወንጀሎች ምርመራ አቃቢ ሕግ አብዮት አስፋ ማንኛውም አሽከርካሪ ሆነ ረዳት ተሽከርካሪው ከመንቀሳቀሱ በፊት አስፈላጊውን ፍተሻ ማድረግ የሚገባቸው ሲሆን ታዳጊው ይህን ያህል ኪሎ ሜትር በወንበር ስር ተጉዞ ሲመጣ ጥንቃቄ ያላደረጉ አሽከርካሪና ረዳት በሕገወጥ የሰዎች ዝውውር ና ድንበር የማሻገር ወንጀል ሊከሠሱ እንደሚችሉ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
በምህረት ታደሰ
#ዳጉ_ጆርናል
ከደምቢደሎ ተነስቶ ወደ አዲስ አበባ ይጓዝ በነበረ የህዝብ ማመላለሻ አውቶብስ ስር ተደብቆ፣ ከ645 ኪሎ ሜትር በላይ የተጓዘው የ10 ዓመት ታዳጊ በሰላም ተገኝቷል።
ታዳጊው ጉዞውን የጀመረው ከሌሊቱ 10 ሰዓት ደምቢደሎ ላይ ሲሆን፣ ማንም ሳይመለከተው በአውቶብሱ ስር ያሉ የብረት ክፍሎችን ሙጥኝ ብሎ በመያዝ ለአስር ሰዓታት ያህል አደገኛ ጉዞ አድርጓል። ታዳጊው ይህንን ሁሉ ርቀት ያለምንም ጉዳት መጓዙን መረጃዎች ያመለክታሉ።
አውቶብሱ አዲስ አበባ ሊገባ 40 ኪ.ሜ ሲቀረው ሆለታ አካባቢ፣ ከታችኛው የአውቶብሱ ክፍል የሰው የጣር እንግዳ ድምፅ የሰሙ ተሳፋሪዎች ለሾፌሩ ጥቆማ ይሰጣሉ። ተሽከርካሪው ቆሞ በተደረገ ፍተሻም፣ ታዳጊው ከአውቶብሱ እስር ብረት በመያዝ በህይወት ተገኝቷል። ጉዳዩ በአሁኑ ወቅት በአስኮ ፖሊስ ጣቢያ ሪፖርት የተደረገና እየተመረመረ ሲሆን፣ አሽከርካሪዎች ማንኛውንም ጉዞ ከመጀመራቸው በፊት የመኪናቸውን ደህንነትና ስር መፈተሽ እንዳለባቸው ትልቅ ትምህርት የተሰጠበት ሆኗል።
"ታዳጊው በጉዞው ላይ ጉዳት ደርሶበት ቢሆን ኖሮ ሾፌሩ ለከባድ የህግ ተጠያቂነት ይዳረግ ነበር፤ በመሆኑም ቅድመ ጥንቃቄ ወሳኝ ነው" ሲሉ ጉዳዩን የተከታተሉ አካላት ገልጸዋል።የተለያዩ ወንጀሎች ምርመራ አቃቢ ሕግ አብዮት አስፋ ማንኛውም አሽከርካሪ ሆነ ረዳት ተሽከርካሪው ከመንቀሳቀሱ በፊት አስፈላጊውን ፍተሻ ማድረግ የሚገባቸው ሲሆን ታዳጊው ይህን ያህል ኪሎ ሜትር በወንበር ስር ተጉዞ ሲመጣ ጥንቃቄ ያላደረጉ አሽከርካሪና ረዳት በሕገወጥ የሰዎች ዝውውር ና ድንበር የማሻገር ወንጀል ሊከሠሱ እንደሚችሉ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
በምህረት ታደሰ
#ዳጉ_ጆርናል
5 months ago
በፈጣሪ ቸርነት የተረፈው ታዳጊና አደገኛው ጉዞ!
ከደምቢደሎ ተነስቶ ወደ አዲስ አበባ ይጓዝ በነበረ የህዝብ ማመላለሻ አውቶብስ ስር ተደብቆ፣ ከ600 ኪሎ ሜትር በላይ የተጓዘው የ10 ዓመት ታዳጊ በሰላም ተገኘ።
ታዳጊው ጉዞውን የጀመረው ከሌሊቱ 10 ሰዓት ደምቢደሎ ላይ ሲሆን፣ ማንም ሳይመለከተው በአውቶብሱ ስር ያሉ የብረት ክፍሎችን ሙጥኝ ብሎ በመያዝ ለሰዓታት አደገኛ ጉዞ አድርጓል። ታዳጊው ይህንን ሁሉ ርቀት (645 ኪሎ ሜትር) ያለምንም ጉዳት መጓዙን መረጃዎች ያመለክታሉ።
አውቶብሱ ሆለታ አካባቢ ሲደርስ፣ ከታችኛው ክፍል የሚወጣ እንግዳ ድምፅ የሰሙ ተሳፋሪዎች ለሾፌሩ ጥቆማ ይሰጣሉ። መኪናው ቆሞ በተደረገ ፍተሻም፣ ታዳጊው ከአውቶብሱ ስር በህይወት ተገኝቷል።
ጉዳዩ በአሁኑ ወቅት በአስኮ ፖሊስ ጣቢያ ሪፖርት የተደረገ ሲሆን፣ አሽከርካሪዎች ማንኛውንም ጉዞ ከመጀመራቸው በፊት የመኪናቸውን ደህንነትና ስር መፈተሽ እንዳለባቸው ትልቅ ትምህርት የተሰጠበት ሆኗል።
"ታዳጊው በጉዞው ላይ ጉዳት ደርሶበት ቢሆን ኖሮ ሾፌሩ ለከባድ የህግ ተጠያቂነት ይዳረግ ነበር፤ በመሆኑም ቅድመ ጥንቃቄ ወሳኝ ነው" ሲሉ ጉዳዩን የተከታተሉ አካላት ገልጸዋል።
Via የሹፌሮች አንደበት
seledadotio
seledadotio
ከደምቢደሎ ተነስቶ ወደ አዲስ አበባ ይጓዝ በነበረ የህዝብ ማመላለሻ አውቶብስ ስር ተደብቆ፣ ከ600 ኪሎ ሜትር በላይ የተጓዘው የ10 ዓመት ታዳጊ በሰላም ተገኘ።
ታዳጊው ጉዞውን የጀመረው ከሌሊቱ 10 ሰዓት ደምቢደሎ ላይ ሲሆን፣ ማንም ሳይመለከተው በአውቶብሱ ስር ያሉ የብረት ክፍሎችን ሙጥኝ ብሎ በመያዝ ለሰዓታት አደገኛ ጉዞ አድርጓል። ታዳጊው ይህንን ሁሉ ርቀት (645 ኪሎ ሜትር) ያለምንም ጉዳት መጓዙን መረጃዎች ያመለክታሉ።
አውቶብሱ ሆለታ አካባቢ ሲደርስ፣ ከታችኛው ክፍል የሚወጣ እንግዳ ድምፅ የሰሙ ተሳፋሪዎች ለሾፌሩ ጥቆማ ይሰጣሉ። መኪናው ቆሞ በተደረገ ፍተሻም፣ ታዳጊው ከአውቶብሱ ስር በህይወት ተገኝቷል።
ጉዳዩ በአሁኑ ወቅት በአስኮ ፖሊስ ጣቢያ ሪፖርት የተደረገ ሲሆን፣ አሽከርካሪዎች ማንኛውንም ጉዞ ከመጀመራቸው በፊት የመኪናቸውን ደህንነትና ስር መፈተሽ እንዳለባቸው ትልቅ ትምህርት የተሰጠበት ሆኗል።
"ታዳጊው በጉዞው ላይ ጉዳት ደርሶበት ቢሆን ኖሮ ሾፌሩ ለከባድ የህግ ተጠያቂነት ይዳረግ ነበር፤ በመሆኑም ቅድመ ጥንቃቄ ወሳኝ ነው" ሲሉ ጉዳዩን የተከታተሉ አካላት ገልጸዋል።
Via የሹፌሮች አንደበት
seledadotio
seledadotio
5 months ago
ኑ የፈጣሪን ድንቅ ስራ እዩ
645 ኪሎ ሜትር ከመኪና ስር
ይህ ታዳጊ እድሜው 10 አመት ሲሆን 645 ኪሎ ሜትር መንገድን ከአውቶብስ ስር ስር ብረት በመያዝ ይህንን ሁሉ እርቀት ተጉዞ ጉዳት ሳይደርስበት በፈጣሪ ቸርነት ሊደርስ ችሏል።
ጉዳዮ እንዲህ ነው ከደምቢደሎ አዲስ አበባን ተሳፋሪ ይዞ ለመጓዝ ከሌሊቱ 10 ሰአት ህዝብን ጭኖ በመውጣት ላይ ካለ ፐብልኪክ ባስ ስር ይህ ታዳጊ ደምቢደሎ ላይ ከስር በመግባት ብረት ይዞ ይደበቃል። ማንም ሳያየው ብዙ ርቀትን ይጓዛል ሆለታ አካባቢ ሲደርስ ይዳከም እና ከአቅሙ በላይ ሲሆንበት ድምፅ ያሰማል ይህንን ድምፅ የሰሙ ተሳፋሪዎች ጥቆማ በመስጠታቸው ድምፅ መስማታቸውን በማሳወቃቸው መኪናው ቁሞ ሲፈተሽ ይህ ታዳጊ ከስር ይወጣል በፈጣሪ ቸርነትም ምንም ሳይሆን ይገኛል።
ጎበዝ ይህንን ትምህርት ወስዳችሁ ጉዞ ከማድረጋችሁ በፊት የመኪናችሁን ስር ፈትሻችሁ ተነሱ ሰላም ደረሰ እንጂ ይህ ታዳጊ ወድቆ ህይወቱ ቢያልፍ ሾፌሩ ከመጠየቅ አይድንም ነበር።
ይህንን ጉዳይ አስኮ ላይ ፖሊስ ጣቢያ እንዳመለከቱ መልዕክት አድራሻችን ነግረውናል። ታዳጊውም ሾፌሩም ዛሬ ዕድለኛች ናቸው።
የሾፌሮች አንደበት
645 ኪሎ ሜትር ከመኪና ስር
ይህ ታዳጊ እድሜው 10 አመት ሲሆን 645 ኪሎ ሜትር መንገድን ከአውቶብስ ስር ስር ብረት በመያዝ ይህንን ሁሉ እርቀት ተጉዞ ጉዳት ሳይደርስበት በፈጣሪ ቸርነት ሊደርስ ችሏል።
ጉዳዮ እንዲህ ነው ከደምቢደሎ አዲስ አበባን ተሳፋሪ ይዞ ለመጓዝ ከሌሊቱ 10 ሰአት ህዝብን ጭኖ በመውጣት ላይ ካለ ፐብልኪክ ባስ ስር ይህ ታዳጊ ደምቢደሎ ላይ ከስር በመግባት ብረት ይዞ ይደበቃል። ማንም ሳያየው ብዙ ርቀትን ይጓዛል ሆለታ አካባቢ ሲደርስ ይዳከም እና ከአቅሙ በላይ ሲሆንበት ድምፅ ያሰማል ይህንን ድምፅ የሰሙ ተሳፋሪዎች ጥቆማ በመስጠታቸው ድምፅ መስማታቸውን በማሳወቃቸው መኪናው ቁሞ ሲፈተሽ ይህ ታዳጊ ከስር ይወጣል በፈጣሪ ቸርነትም ምንም ሳይሆን ይገኛል።
ጎበዝ ይህንን ትምህርት ወስዳችሁ ጉዞ ከማድረጋችሁ በፊት የመኪናችሁን ስር ፈትሻችሁ ተነሱ ሰላም ደረሰ እንጂ ይህ ታዳጊ ወድቆ ህይወቱ ቢያልፍ ሾፌሩ ከመጠየቅ አይድንም ነበር።
ይህንን ጉዳይ አስኮ ላይ ፖሊስ ጣቢያ እንዳመለከቱ መልዕክት አድራሻችን ነግረውናል። ታዳጊውም ሾፌሩም ዛሬ ዕድለኛች ናቸው።
የሾፌሮች አንደበት