3 hours ago
1 day ago
አዲስ ዓለም አቀፍ የቅድመ ክፍያ ቪዛ ካርድ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ከቪዛ ኩባንያ ጋር በመተባበር አዲስ ዓለም አቀፍ የክፍያ ካርድ በጋራ ይፋ ማድረጋቸውን አስታውቀዋል።
ይህ አዲስ የቪዛ ካርድ ደንበኞች ወደተለያዩ የዓለም ሀገራት በሚጓዙበት ወቅት የገንዘብ ክፍያዎችን በቀላሉ ለመፈጸም የሚያስችላቸው ሲሆን፣ ካርዱን በሚጠቀሙበት ጊዜም የሸባ ማይልስ ማበረታቻ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ተገልጿል።
አገልግሎቱን ለማግኘት ግን የሁለቱም ተቋማት ማለትም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ደንበኛ መሆን ያስፈልጋል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ኤፍሬም መኩሪያ እንደገለጹት፣ የአሁኑ ዘመን የዲጂታል ክፍያ ሥርዓት በስፋት የሚፈልግ በመሆኑ ይህ ይፋ የተደረገው ዓለም አቀፍ ካርድ የባንኩን ደንበኞች የውጭ ሀገር የንግድና የገንዘብ ዝውውር በእጅጉ የሚያቀላጥፍ ነው።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ለማ ያደቻ በበኩላቸው፣ አየር መንገዱ የደንበኞቹን የአገልግሎት እርካታ ለማሳደግና አሠራሩን ዘመናዊ ለማድረግ ከተለያዩ ተቋማት ጋር በቅንጅት እየሠራ እንደሚገኝ ጠቅሰው፣ አዲሱ የክፍያ ካርድ የሁለቱንም አንጋፋ ተቋማት ደንበኞች በእጅጉ ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ማብራራታቸውን አሚኮ በዘገባው አስፍሯል።
#የኢትዮጵያንግድባንክ #የኢትዮጵያአየርመንገድ #ቪዛካርድ #የዲጂታልክፍያ #የባንክአገልግሎት #የአየርጉዞ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ከቪዛ ኩባንያ ጋር በመተባበር አዲስ ዓለም አቀፍ የክፍያ ካርድ በጋራ ይፋ ማድረጋቸውን አስታውቀዋል።
ይህ አዲስ የቪዛ ካርድ ደንበኞች ወደተለያዩ የዓለም ሀገራት በሚጓዙበት ወቅት የገንዘብ ክፍያዎችን በቀላሉ ለመፈጸም የሚያስችላቸው ሲሆን፣ ካርዱን በሚጠቀሙበት ጊዜም የሸባ ማይልስ ማበረታቻ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ተገልጿል።
አገልግሎቱን ለማግኘት ግን የሁለቱም ተቋማት ማለትም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ደንበኛ መሆን ያስፈልጋል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ኤፍሬም መኩሪያ እንደገለጹት፣ የአሁኑ ዘመን የዲጂታል ክፍያ ሥርዓት በስፋት የሚፈልግ በመሆኑ ይህ ይፋ የተደረገው ዓለም አቀፍ ካርድ የባንኩን ደንበኞች የውጭ ሀገር የንግድና የገንዘብ ዝውውር በእጅጉ የሚያቀላጥፍ ነው።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ለማ ያደቻ በበኩላቸው፣ አየር መንገዱ የደንበኞቹን የአገልግሎት እርካታ ለማሳደግና አሠራሩን ዘመናዊ ለማድረግ ከተለያዩ ተቋማት ጋር በቅንጅት እየሠራ እንደሚገኝ ጠቅሰው፣ አዲሱ የክፍያ ካርድ የሁለቱንም አንጋፋ ተቋማት ደንበኞች በእጅጉ ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ማብራራታቸውን አሚኮ በዘገባው አስፍሯል።
#የኢትዮጵያንግድባንክ #የኢትዮጵያአየርመንገድ #ቪዛካርድ #የዲጂታልክፍያ #የባንክአገልግሎት #የአየርጉዞ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
1 day ago
አየር መንገዱ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲስ ዓለም አቀፍ የክፍያ ካርድ ይፋ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከቪዛ ኩባንያ ጋር በመተባበር አዲስ ዓለም አቀፍ የክፍያ ካርድ ይፋ አድርገዋል።
የክፍያ ካርዱ ደንበኞች በየትኛውም የዓለም ክፍል ሆነው በቀላሉ ግብይት እንዲፈጽሙ የሚያስችል ነው።
በተለይም የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሼባ ማይልስ አባላት የሆኑ መንገደኞች በሚደርሱበት ማንኛውም የዓለም መዳረሻ ፈጣን፣ ቀላልና አስተማማኝ ክፍያዎችን እንዲፈጽሙ ያስችላል።
ካርዱ አስተማማኝ የደኅንነት ጥበቃ ሥርዓት ያለውና የሦስቱንም ተቋማት ዓርማና ምልክት በአንድ ላይ የያዘ መሆኑም ተገልጿል፡፡
አዲሱ ዓለም አቀፍ የግብይት ካርድ ለደንበኞች ልዩ ልዩ ሽልማቶችን እና ጥቅማ ጥቅሞችን የሚያስገኝ ሲሆን፥ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ደንበኞች ክፍት መሆኑም ነው የተገለጸው።
የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች በየጉዟቸው የሚያደርጉት ግብይት ተጠራቅሞ ወደ ጉዞ ዕድል የሚቀየር ሲሆን፥ ካርዱን በሽያጭ ማሽን ወይም በኢ-ኮሜርስ አማካኝነት ለኦንላይን ግብይት በሚጠቀሙበት ወቅት ለተጨማሪ ሽልማት የመታጨት እድላቸውን የሚያሰፋ ነው፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከቪዛ ኩባንያ ጋር በመተባበር አዲስ ዓለም አቀፍ የክፍያ ካርድ ይፋ አድርገዋል።
የክፍያ ካርዱ ደንበኞች በየትኛውም የዓለም ክፍል ሆነው በቀላሉ ግብይት እንዲፈጽሙ የሚያስችል ነው።
በተለይም የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሼባ ማይልስ አባላት የሆኑ መንገደኞች በሚደርሱበት ማንኛውም የዓለም መዳረሻ ፈጣን፣ ቀላልና አስተማማኝ ክፍያዎችን እንዲፈጽሙ ያስችላል።
ካርዱ አስተማማኝ የደኅንነት ጥበቃ ሥርዓት ያለውና የሦስቱንም ተቋማት ዓርማና ምልክት በአንድ ላይ የያዘ መሆኑም ተገልጿል፡፡
አዲሱ ዓለም አቀፍ የግብይት ካርድ ለደንበኞች ልዩ ልዩ ሽልማቶችን እና ጥቅማ ጥቅሞችን የሚያስገኝ ሲሆን፥ ለኢትዮጵያ አየር መንገድ ደንበኞች ክፍት መሆኑም ነው የተገለጸው።
የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች በየጉዟቸው የሚያደርጉት ግብይት ተጠራቅሞ ወደ ጉዞ ዕድል የሚቀየር ሲሆን፥ ካርዱን በሽያጭ ማሽን ወይም በኢ-ኮሜርስ አማካኝነት ለኦንላይን ግብይት በሚጠቀሙበት ወቅት ለተጨማሪ ሽልማት የመታጨት እድላቸውን የሚያሰፋ ነው፡፡
2 days ago
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከቪዛ ኩባንያ ጋር በመተባበር አዲስ ዓለም አቀፍ የክፍያ ካርድ ይፋ አደረጉ
*************
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከዓለም አቀፉ ቪዛ ኩባንያ ጋር በመተባበር፣ ደንበኞች በየትኛውም የዓለም ክፍል ሆነው በቀላሉ ግብይት እንዲፈጽሙ የሚያስችል አዲስ የተቀናጀ ዓለም አቀፍ የክፍያ ካርድ በይፋ አስጀምረዋል።
ይህ አዲስ የክፍያ ካርድ በተለይም የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ“ሸባ ማይልስ” አባላት የሆኑ መንገደኞች በሚደርሱበት ማንኛውም የዓለም መዳረሻ ፈጣን፣ ቀላል እና አስተማማኝ ክፍያዎችን እንዲፈጽሙ ዕድል ይሰጣቸዋል።
ካርዱ የዕለት ተዕለት ግብይቶችን ከማቅለሉ ባሻገር፣ ለአጠቃቀም እጅግ ቀላልና አስተማማኝ የደኅንነት ጥበቃ ሥርዓት ያለው መሆኑ ተገልጿል። በተጨማሪም የሦስቱንም ተቋማት ዓርማና ምልክት በአንድ ላይ የያዘ ነው።
አዲሱ ዓለም አቀፍ የግብይት ካርድ ለደንበኞች ልዩ ልዩ ሽልማቶችንና ጥቅማጥቅሞችን የሚያስገኝ ሲሆን፣ ለአዲስም ሆነ ለነባር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ደንበኞች ክፍት መሆኑ ተረጋግጧል።
የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች በየጉዟቸው የሚያደርጉት ግብይት ተጠራቅሞ ወደ ጉዞ ዕድል (ማይልስ) የሚቀየርላቸው ሲሆን፣ ካርዱን በሽያጭ ማሽን (POS) ወይም በኢ-ኮሜርስ (e-commerce) አማካኝነት ለኦንላይን ግብይት በሚጠቀሙበት ወቅትም ለተጨማሪ ሽልማቶች ያላቸውን ዕጩነት በከፍተኛ ደረጃ ያሰፋላቸዋል።
ይህ አገልግሎት የሮያሊቲ (ታማኝ) ደንበኞችን ክብርና ጥቅማጥቅም ከመጠበቁ በላይ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደንበኞቹን ዘመናዊ ፍላጎት ለማሟላት ለሚያደርገው ጉዞ ትልቅ ፋይዳ እንዳለው ተጠቅሷል።
በሌላ በኩልbox እነዚህ ሁለቱ አንጋፋ ሀገራዊ ተቋማት ከዓለም አቀፉ ቪዛ ካርድ ጋር በጋራ ለመሥራት መፈራረማቸው ተቀባይነታቸውንና የገበያ ድርሻቸውን ይበልጥ የሚያሳድግላቸው ሲሆን፣ ለቪዛ ካርድም ቢሆን በማደግ ላይ ወዳሉ ሀገራት ገበያ ለመግባትና ተደራሽነቱን ለማስፋት ምቹ የሥራ ዕድል እንደሚፈጥርለት ተገልጿል።
በሳራ ሳህለሥላሴ
#commercialbankofethiopia #ethiopianairlines #visacard #cobrandedcard #shebamiles #digitalpayment #ethiopianbroadcastingcorporation
*************
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከዓለም አቀፉ ቪዛ ኩባንያ ጋር በመተባበር፣ ደንበኞች በየትኛውም የዓለም ክፍል ሆነው በቀላሉ ግብይት እንዲፈጽሙ የሚያስችል አዲስ የተቀናጀ ዓለም አቀፍ የክፍያ ካርድ በይፋ አስጀምረዋል።
ይህ አዲስ የክፍያ ካርድ በተለይም የኢትዮጵያ አየር መንገድ የ“ሸባ ማይልስ” አባላት የሆኑ መንገደኞች በሚደርሱበት ማንኛውም የዓለም መዳረሻ ፈጣን፣ ቀላል እና አስተማማኝ ክፍያዎችን እንዲፈጽሙ ዕድል ይሰጣቸዋል።
ካርዱ የዕለት ተዕለት ግብይቶችን ከማቅለሉ ባሻገር፣ ለአጠቃቀም እጅግ ቀላልና አስተማማኝ የደኅንነት ጥበቃ ሥርዓት ያለው መሆኑ ተገልጿል። በተጨማሪም የሦስቱንም ተቋማት ዓርማና ምልክት በአንድ ላይ የያዘ ነው።
አዲሱ ዓለም አቀፍ የግብይት ካርድ ለደንበኞች ልዩ ልዩ ሽልማቶችንና ጥቅማጥቅሞችን የሚያስገኝ ሲሆን፣ ለአዲስም ሆነ ለነባር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ደንበኞች ክፍት መሆኑ ተረጋግጧል።
የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች በየጉዟቸው የሚያደርጉት ግብይት ተጠራቅሞ ወደ ጉዞ ዕድል (ማይልስ) የሚቀየርላቸው ሲሆን፣ ካርዱን በሽያጭ ማሽን (POS) ወይም በኢ-ኮሜርስ (e-commerce) አማካኝነት ለኦንላይን ግብይት በሚጠቀሙበት ወቅትም ለተጨማሪ ሽልማቶች ያላቸውን ዕጩነት በከፍተኛ ደረጃ ያሰፋላቸዋል።
ይህ አገልግሎት የሮያሊቲ (ታማኝ) ደንበኞችን ክብርና ጥቅማጥቅም ከመጠበቁ በላይ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደንበኞቹን ዘመናዊ ፍላጎት ለማሟላት ለሚያደርገው ጉዞ ትልቅ ፋይዳ እንዳለው ተጠቅሷል።
በሌላ በኩልbox እነዚህ ሁለቱ አንጋፋ ሀገራዊ ተቋማት ከዓለም አቀፉ ቪዛ ካርድ ጋር በጋራ ለመሥራት መፈራረማቸው ተቀባይነታቸውንና የገበያ ድርሻቸውን ይበልጥ የሚያሳድግላቸው ሲሆን፣ ለቪዛ ካርድም ቢሆን በማደግ ላይ ወዳሉ ሀገራት ገበያ ለመግባትና ተደራሽነቱን ለማስፋት ምቹ የሥራ ዕድል እንደሚፈጥርለት ተገልጿል።
በሳራ ሳህለሥላሴ
#commercialbankofethiopia #ethiopianairlines #visacard #cobrandedcard #shebamiles #digitalpayment #ethiopianbroadcastingcorporation
Sponsored by
Surafel
2 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከዲሲ ዩናይትድ ጋር ሊያደርገው የነበረው የወዳጅነት ጨዋታ ተሰረዘ፡፡ በዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘው ‹‹ዲሲ ዩናይትድ›› እግር ኳስ ክለብ ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ጋር ለማካሄድ ያቀደውን የወዳጅነት ግጥሚያ መሰረዙን አስታወቀ፡፡ ክለቡ ባወጣው መግለጫ ጨዋታው የተሰረዘው ‹‹ከቪዛ ጋር በተገናኘ ጉዳይና በቅርቡ ከተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ ጋር በተያያዘ ነው›› ብሏል፡፡
ግጥሚያውን ጁላይ 11 በአውዲ ፊልድ ስታዲየም ለማካሄድ ታቅዶ የነበረ ሲሆን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ወደዚያ በማቅናት ለ3ተኛ ተከታታይ አመት ጨዋታውን ያደርጋል የሚል ተስፋ ነበር፡፡ ክለቡ በመግለጫው ‹‹ዲሲ ዩናይትድና የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለደጋፊዎች፣ ለተጨዋቾች፣ ለሰራተኞችና ለአካባቢው ማህበረሰብ ጤንነት ከምንም በላይ ቅድሚያ ይሰጣሉ›› በማለት ገልፆ ውድድሩ እንዲከናወን ጥረት ላደረጉ ምስጋናውን አቅርቧል፡፡
የዚህ ጨዋታ ትኬት አስቀድመው የገዙ ሰዎች ገንዘባቸው እንደሚመለስላቸውም አስረድቷል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ የዲሞክራቲክ ኮንጎ ብሄራዊ ቡድን ከቺሊ ጋር ስፔን ውስጥ የወዳጅነት ግጥሚያ ለማድረግ አቅዶ የነበረ ቢሆንም ይህ ጨዋታም ተሰርዟል፡
ግጥሚያውን ጁላይ 11 በአውዲ ፊልድ ስታዲየም ለማካሄድ ታቅዶ የነበረ ሲሆን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ወደዚያ በማቅናት ለ3ተኛ ተከታታይ አመት ጨዋታውን ያደርጋል የሚል ተስፋ ነበር፡፡ ክለቡ በመግለጫው ‹‹ዲሲ ዩናይትድና የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ለደጋፊዎች፣ ለተጨዋቾች፣ ለሰራተኞችና ለአካባቢው ማህበረሰብ ጤንነት ከምንም በላይ ቅድሚያ ይሰጣሉ›› በማለት ገልፆ ውድድሩ እንዲከናወን ጥረት ላደረጉ ምስጋናውን አቅርቧል፡፡
የዚህ ጨዋታ ትኬት አስቀድመው የገዙ ሰዎች ገንዘባቸው እንደሚመለስላቸውም አስረድቷል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ የዲሞክራቲክ ኮንጎ ብሄራዊ ቡድን ከቺሊ ጋር ስፔን ውስጥ የወዳጅነት ግጥሚያ ለማድረግ አቅዶ የነበረ ቢሆንም ይህ ጨዋታም ተሰርዟል፡
3 days ago
የም/ቤቱ 23ኛ መደበኛ ስብሰባ ነገ ይካሄዳል
#ethiopia | ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም፤ የ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመኑ 23ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም ያካሄዳል።
ምክር ቤቱ በነገው ስብሰባው በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ ልማት ባንክ፣ እንዲሁም በኢትዮጵያ እና በዓለም አቀፍ የልማት ማኅበር መካከል የተደረጉ የብድር ስምምነቶችን ለማፅደቅ የወጡ ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
በሌላ በኩል ምክር ቤቱ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. መንግሥት እና በሴራሊዮን ሪፐብሊክ፣ በአንጎላ ሪፐብሊክ፣ በባንግላዲሽ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ እንዲሁም በኢስዋቲኒ ንጉሠ ነገሥት መንግሥታት መካከል የተፈረሙትን የሁለትዮሽ የአየር አገልግሎት ስምምነት ረቂቅ አዋጆች አስመልክቶ የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሐሳብ መርምሮ ያፀድቃል።
በተጨማሪም ምክር ቤቱ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. መንግሥት እና በሩሲያ ፌዴሬሽን መካከል የጋራ የባዮሎጂ ምርምር ማዕከል ለማቋቋም የተፈረመውን ስምምነት ረቂቅ አዋጅ አስመልክቶ የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሐሳብ መርምሮ ረቂቅ አዋጁን ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
በተያያዘም በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. መንግሥት እና በቬትናም ሶሻሊስት ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል የዲፕሎማቲክ ወይም የኦፊሻል የአገልግሎት ፓስፖርት ለያዙ ዜጎች ቪዛን ለማስቀረት የተፈረመውን ስምምነት ረቂቅ አዋጅ አስመልክቶ የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሐሳብ መርምሮ ያፀድቃል።
በመጨረሻም ምክር ቤቱ የፌዴራል ታክስ አስተዳደር ማሻሻያ፣ የግብርና ቢዝነስ ኩባንያ፣ የምግብ ሥርዓትና ሥርዓተ ምግብ፣ የኢትዮጵያ የካርበን ገበያ እንዲሁም የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ ለሚመለከታቸው ቋሚ ኮሚቴዎች ይመራል ያለው መናኸሪያ ኤፍ ኤም ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም፤ የ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመኑ 23ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም ያካሄዳል።
ምክር ቤቱ በነገው ስብሰባው በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ ልማት ባንክ፣ እንዲሁም በኢትዮጵያ እና በዓለም አቀፍ የልማት ማኅበር መካከል የተደረጉ የብድር ስምምነቶችን ለማፅደቅ የወጡ ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
በሌላ በኩል ምክር ቤቱ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. መንግሥት እና በሴራሊዮን ሪፐብሊክ፣ በአንጎላ ሪፐብሊክ፣ በባንግላዲሽ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ እንዲሁም በኢስዋቲኒ ንጉሠ ነገሥት መንግሥታት መካከል የተፈረሙትን የሁለትዮሽ የአየር አገልግሎት ስምምነት ረቂቅ አዋጆች አስመልክቶ የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሐሳብ መርምሮ ያፀድቃል።
በተጨማሪም ምክር ቤቱ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. መንግሥት እና በሩሲያ ፌዴሬሽን መካከል የጋራ የባዮሎጂ ምርምር ማዕከል ለማቋቋም የተፈረመውን ስምምነት ረቂቅ አዋጅ አስመልክቶ የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሐሳብ መርምሮ ረቂቅ አዋጁን ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
በተያያዘም በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. መንግሥት እና በቬትናም ሶሻሊስት ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል የዲፕሎማቲክ ወይም የኦፊሻል የአገልግሎት ፓስፖርት ለያዙ ዜጎች ቪዛን ለማስቀረት የተፈረመውን ስምምነት ረቂቅ አዋጅ አስመልክቶ የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሐሳብ መርምሮ ያፀድቃል።
በመጨረሻም ምክር ቤቱ የፌዴራል ታክስ አስተዳደር ማሻሻያ፣ የግብርና ቢዝነስ ኩባንያ፣ የምግብ ሥርዓትና ሥርዓተ ምግብ፣ የኢትዮጵያ የካርበን ገበያ እንዲሁም የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ ለሚመለከታቸው ቋሚ ኮሚቴዎች ይመራል ያለው መናኸሪያ ኤፍ ኤም ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
3 days ago
ጠበቃ ሙሉአለም ጌታቸው አዳዲሶቹን ወሳኝ የቪዛ፣ ግሪን ካርድ እና የጥገኝነት ጠያቂዎች መረጃዎች |በVOEA Television ዩቱብ ቻናል ላይ በዝርዝር አቅርበውታል።
3 days ago
በኒው ዌይ ኢትዮጵያ የተዘጋጀው የመጀመሪያው የአርሜንያ ጉዞ በስኬት ተጠናቀቀ ።
በኒው ዌይ ኢትዮጵያ አስጎብኚ ድርጅት የተዘጋጀው ለ5 ቀናት የቆየው የእናታችን የቅድስት አርሴማን ጨምሮ የበርካታ ገዳማት ጉብኝት እንዲሁም የከተማ ውስጥ ቱር ስኬታማ እንደነበር በተጓዦች ተመስክሮለታል።
በሁለተኛ እና ሶስተኛ ዙር ጉዞውን በሰኔ 17/2018 እና በሀምሌ 4/2018 እንደሚያደርግም ተገልፁዋል
በእነዚም ጉዞዎች ወደ አርሜንያ የደርሶ መልስ ትኬት፣ የአልጋ እና ቁርስ፣የቱር መኪና እና አስጎብኚ እንዲሁም የቪዛ እና ኢንሺራንስ ኒው ዌይ ኢትዮዽያ አስተካክሎ በእንክብካቤ ወስዶ እንደሚመልሳችሁ አሁንም ቃል ይገባል።
ለበለጠ መረጃ በዚህ በስልክ ይደውሉ :- +251978333435 ይደውሉ በተጨመሪም በውጪ ሀገር ለምትገኙ ውድ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ ለወዳጅ ዘመድዎ በWhatsApp ቁጥራችን በማስመዝገብ መጋበዝ ይችላሉ
ኒው ዌይ ኢትዮጲያ ከሚጎበኙ ቦታዎች መካከል :-
1.የእናታችን የቅድስት አርሴማ መቃብር የሚገኝበት ገዳም
2. በአለማችን የመጀመሪያ ጥንታዊው ገዳም የቅዱስ ጎርጎሪዎስ 13 ዓመት ክርስትናን በመስበኩ ከመሬት በታች የታሰረበት ገዳም
3. የመዳኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን በስቅለቱ ጊዜ ጎኑን የተወጋበት ጦር የሚገኝበት ገዳምና ሌሎች ገዳማትን እንጎበኛለን። እንዲሁም የአርሜኒያ ከተሞችን እንጎበኛለን።
በተጨማሪም በTiktok . https://www.tiktok.com/@ne...
Instagram.https://www.instagram.com/...
Facebook.https://www.facebook.com/s...
ይመዝገቡ።
ኒው ዌይ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ በሚታወቁ ዓለም አቀፍ ደረጃዎች የኮርፖሬት ቱሪዝምን ለማደራጀት እና የተሟላ አገልግሎትን ለመስጠት ዝግጅቱን ጨርሷል።
በኒው ዌይ ኢትዮጵያ አስጎብኚ ድርጅት የተዘጋጀው ለ5 ቀናት የቆየው የእናታችን የቅድስት አርሴማን ጨምሮ የበርካታ ገዳማት ጉብኝት እንዲሁም የከተማ ውስጥ ቱር ስኬታማ እንደነበር በተጓዦች ተመስክሮለታል።
በሁለተኛ እና ሶስተኛ ዙር ጉዞውን በሰኔ 17/2018 እና በሀምሌ 4/2018 እንደሚያደርግም ተገልፁዋል
በእነዚም ጉዞዎች ወደ አርሜንያ የደርሶ መልስ ትኬት፣ የአልጋ እና ቁርስ፣የቱር መኪና እና አስጎብኚ እንዲሁም የቪዛ እና ኢንሺራንስ ኒው ዌይ ኢትዮዽያ አስተካክሎ በእንክብካቤ ወስዶ እንደሚመልሳችሁ አሁንም ቃል ይገባል።
ለበለጠ መረጃ በዚህ በስልክ ይደውሉ :- +251978333435 ይደውሉ በተጨመሪም በውጪ ሀገር ለምትገኙ ውድ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ ለወዳጅ ዘመድዎ በWhatsApp ቁጥራችን በማስመዝገብ መጋበዝ ይችላሉ
ኒው ዌይ ኢትዮጲያ ከሚጎበኙ ቦታዎች መካከል :-
1.የእናታችን የቅድስት አርሴማ መቃብር የሚገኝበት ገዳም
2. በአለማችን የመጀመሪያ ጥንታዊው ገዳም የቅዱስ ጎርጎሪዎስ 13 ዓመት ክርስትናን በመስበኩ ከመሬት በታች የታሰረበት ገዳም
3. የመዳኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን በስቅለቱ ጊዜ ጎኑን የተወጋበት ጦር የሚገኝበት ገዳምና ሌሎች ገዳማትን እንጎበኛለን። እንዲሁም የአርሜኒያ ከተሞችን እንጎበኛለን።
በተጨማሪም በTiktok . https://www.tiktok.com/@ne...
Instagram.https://www.instagram.com/...
Facebook.https://www.facebook.com/s...
ይመዝገቡ።
ኒው ዌይ ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ በሚታወቁ ዓለም አቀፍ ደረጃዎች የኮርፖሬት ቱሪዝምን ለማደራጀት እና የተሟላ አገልግሎትን ለመስጠት ዝግጅቱን ጨርሷል።
3 days ago
የአሜሪካ መንግስት በአፍሪካ የቪዛ አገልግሎት መስጫ ቦታዎችን ወደ 20 ብቻ ሊቀንስ ነው‼️
👉 አዲስ አበባ አገልግሎቷን እንደምትቀጥል ተረጋግጧል
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በአፍሪካ አህጉር የሚገኙ የቪዛ ማስተናገጃ ማዕከላቱን ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ ለመቀነስ መወሰኑን ይፋ አደረገ።
ይህ አዲስ መመሪያ የትራምፕ አስተዳደር በስደት ላይ የጀመረውን ጠንካራ የቁጥጥር ፖሊሲ ይበልጥ ለማጥበቅ ከሚያደርገው ጥረት ጋር የተያያዘ ነው።
እስካሁን ድረስ በአፍሪካ አህጉር ውስጥ ወደ 50 የሚጠጉ የአሜሪካ ኤምባሲዎችና ቆንስላዎች የቪዛ ማመልከቻዎችን ሲቀበሉ የነበረ ቢሆንም፣ አዲሱ እቅድ ይህንን ቁጥር ወደ 20 "ማዕከላት" ብቻ ዝቅ የሚያደርግ ይሆናል።
እንደ አሶሺየትድ ፕሬስ ዘገባ እና ከውስጥ ባለስልጣናት በተገኘ መረጃ መሠረት፣ ይሄው አሰራር በሚቀጥሉት ሳምንታት (በሰኔ ወር ውስጥ) ተግባራዊ መሆን ይጀምራል።
በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማርኮ ሩቢዮ በፀደቀው በዚህ መመሪያ መሠረት፣ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ሙሉ የቪዛ አገልግሎት መስጠቷን እንድትቀጥል ከተመረጡት 20 ጥቂት ማዕከላት መካከል አንዷ ሆናለች።
ይህም ማለት በኢትዮጵያ የሚገኙ አመልካቾች ያለምንም እንግልት መደበኛ የቪዛ አገልግሎታቸውን ከአዲስ አበባ ማግኘት ይችላሉ።
ይሁን እንጂ ይህ ውሳኔ ማዕከል ባልሆኑ ሀገራት ዜጎች ላይ ከፍተኛ የኢኮኖሚና የጉዞ ጫና ያሳድራል።
በእነዚህ ሀገራት የሚገኙ የአሜሪካ ቆንስላዎች መደበኛ የቪዛ አገልግሎት መስጠታቸውን የሚያቆሙ በመሆኑ፣ ዜጎቹ ቪዛ ለማግኘት ድንበር አቋርጠው አዲስ አበባን ወደመሳሰሉ የቪዛ ማዕከላት ለመጓዝ ይገደዳሉ። ይህም ተጨማሪ የጉዞ ወጪን እና የጊዜ መዘግየትን ያስከትላል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ አገልግሎታቸው በሚቀነስባቸው ሀገራት የሚገኙ ኤምባሲዎች ሙሉ በሙሉ የማይዘጉ ሲሆን፣ ለአሜሪካ ዜጎች የሚሰጡ ድንገተኛ ድጋፎችን እና ልዩ የዲፕሎማቲክ ጉዳዮችን ማስተናገዳቸውን ይቀጥላሉ ተብሏል።
Seledadotio
Seledadotio
👉 አዲስ አበባ አገልግሎቷን እንደምትቀጥል ተረጋግጧል
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በአፍሪካ አህጉር የሚገኙ የቪዛ ማስተናገጃ ማዕከላቱን ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ ለመቀነስ መወሰኑን ይፋ አደረገ።
ይህ አዲስ መመሪያ የትራምፕ አስተዳደር በስደት ላይ የጀመረውን ጠንካራ የቁጥጥር ፖሊሲ ይበልጥ ለማጥበቅ ከሚያደርገው ጥረት ጋር የተያያዘ ነው።
እስካሁን ድረስ በአፍሪካ አህጉር ውስጥ ወደ 50 የሚጠጉ የአሜሪካ ኤምባሲዎችና ቆንስላዎች የቪዛ ማመልከቻዎችን ሲቀበሉ የነበረ ቢሆንም፣ አዲሱ እቅድ ይህንን ቁጥር ወደ 20 "ማዕከላት" ብቻ ዝቅ የሚያደርግ ይሆናል።
እንደ አሶሺየትድ ፕሬስ ዘገባ እና ከውስጥ ባለስልጣናት በተገኘ መረጃ መሠረት፣ ይሄው አሰራር በሚቀጥሉት ሳምንታት (በሰኔ ወር ውስጥ) ተግባራዊ መሆን ይጀምራል።
በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማርኮ ሩቢዮ በፀደቀው በዚህ መመሪያ መሠረት፣ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ አዲስ አበባ ሙሉ የቪዛ አገልግሎት መስጠቷን እንድትቀጥል ከተመረጡት 20 ጥቂት ማዕከላት መካከል አንዷ ሆናለች።
ይህም ማለት በኢትዮጵያ የሚገኙ አመልካቾች ያለምንም እንግልት መደበኛ የቪዛ አገልግሎታቸውን ከአዲስ አበባ ማግኘት ይችላሉ።
ይሁን እንጂ ይህ ውሳኔ ማዕከል ባልሆኑ ሀገራት ዜጎች ላይ ከፍተኛ የኢኮኖሚና የጉዞ ጫና ያሳድራል።
በእነዚህ ሀገራት የሚገኙ የአሜሪካ ቆንስላዎች መደበኛ የቪዛ አገልግሎት መስጠታቸውን የሚያቆሙ በመሆኑ፣ ዜጎቹ ቪዛ ለማግኘት ድንበር አቋርጠው አዲስ አበባን ወደመሳሰሉ የቪዛ ማዕከላት ለመጓዝ ይገደዳሉ። ይህም ተጨማሪ የጉዞ ወጪን እና የጊዜ መዘግየትን ያስከትላል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ አገልግሎታቸው በሚቀነስባቸው ሀገራት የሚገኙ ኤምባሲዎች ሙሉ በሙሉ የማይዘጉ ሲሆን፣ ለአሜሪካ ዜጎች የሚሰጡ ድንገተኛ ድጋፎችን እና ልዩ የዲፕሎማቲክ ጉዳዮችን ማስተናገዳቸውን ይቀጥላሉ ተብሏል።
Seledadotio
Seledadotio
3 days ago
#ethiopia | የአርሲ ዋይታ | የአይጥ መርዝ | ግብፅ የኢትዮጵያን የባህር በር ለማደናቀፍ እያሴረች | አዲስ አበባ የአሜሪካ የቪዛ ማዕከል
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
Sponsored by
Surafel
4 days ago
የአሜሪካ መንግሥት ከአፍሪካ ቪዛ አገልግሎት መስጫ ማዕከላትን መካከል ኢትዮጵያን አልቀነሳትም
#ethiopia | የአሜሪካ መንግሥት በአፍሪካ አህጉሉአንዳ የሚሰጠውን የቪዛ አገልግሎት በከፍተኛ ደረጃ ለማሻሻል እየተዘጋጀ ነው።
በዚህ መሠረት በአፍሪካ ውስጥ የቪዛ አገልግሎት የሚሰጡ የአሜሪካ ኤምባሲዎችና ቆንስላዎች ቁጥር ከ50 ወደ 20 ብቻ ለመቀነስ ወስኗል። ይህ ለውጥ በቅርብ ጊዜያት ይጀመራል ተብሏል።
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ያጸደቁት ይህ አዲስ እቅድ፣ በአፍሪካ 20 ዋና የክልል ማዕከላት (Regional Hubs) በመሾም፣ ሌሎች ቦታዎችን የቪዛ ሙሉ አገልግሎት እንዳይሰጡ ለመዝጋት ያቀደ ነው።
እነዚህ የ20 ዋና ማዕከላት የትኞቹ ናቸው ፦
° አዲስ አበባ (ኢትዮጵያ) 🇪🇹
° አክራ (ጋና) 🇬🇭
° ዳካር (ሴኔጋል) 🇸🇳
° ጅቡቲ (ጅቡቲ) 🇩🇯
° ካምፓላ (ኡጋንዳ) 🇺🇬
° ኪጋሊ (ሩዋንዳ) 🇷🇼
° ኪንሻሳ (ኮንጎ) 🇨🇩
° ላጎስ (ናይጄሪያ) 🇳🇬
° ናይሮቢ (ኬንያ) 🇰🇪
° አቢጃን (አይቮሪ ኮስት) 🇨🇮
° ዳሬሰላም (ታንዛኒያ) 🇹🇿
° ሎሜ (ቶጎ) 🇹🇬
° ሉዋአንዳ (አንጎላ) 🇦🇴
° ማላቦ (ኢኳቶሪያል ጊኒ) 🇬🇶
° ሞንሮቪያ (ላይቤሪያ) 🇱🇷
° ፖርት ሉዊስ (ሞሪሸስ) 🇲🇺
° ፕራያ (ኬፕ ቨርዴ) 🇻🇪
° ያውንዴ (ካሜሩን) 🇨🇲
° ኬፕ ታውን (ደቡብ አፍሪካ) 🇿🇦
° ጆሃንስበርግ (ደቡብ አፍሪካ) 🇿🇦
ከእንግዲህ ወዲያ በእነዚህ 20 ማዕከላት ያልተካተቱ ሀገራት ዜጎች የቪዛ ቃለ መጠይቅ፣ የጣት አሻራ እና ሌሎች ሂደቶችን ለማጠናቀቅ በራሳቸው ወጪ ወደ ቅርብ ማዕከል መጓዝ ይጠበቅባቸዋል ተብሏል ያለው ቲክቫህ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የአሜሪካ መንግሥት በአፍሪካ አህጉሉአንዳ የሚሰጠውን የቪዛ አገልግሎት በከፍተኛ ደረጃ ለማሻሻል እየተዘጋጀ ነው።
በዚህ መሠረት በአፍሪካ ውስጥ የቪዛ አገልግሎት የሚሰጡ የአሜሪካ ኤምባሲዎችና ቆንስላዎች ቁጥር ከ50 ወደ 20 ብቻ ለመቀነስ ወስኗል። ይህ ለውጥ በቅርብ ጊዜያት ይጀመራል ተብሏል።
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ያጸደቁት ይህ አዲስ እቅድ፣ በአፍሪካ 20 ዋና የክልል ማዕከላት (Regional Hubs) በመሾም፣ ሌሎች ቦታዎችን የቪዛ ሙሉ አገልግሎት እንዳይሰጡ ለመዝጋት ያቀደ ነው።
እነዚህ የ20 ዋና ማዕከላት የትኞቹ ናቸው ፦
° አዲስ አበባ (ኢትዮጵያ) 🇪🇹
° አክራ (ጋና) 🇬🇭
° ዳካር (ሴኔጋል) 🇸🇳
° ጅቡቲ (ጅቡቲ) 🇩🇯
° ካምፓላ (ኡጋንዳ) 🇺🇬
° ኪጋሊ (ሩዋንዳ) 🇷🇼
° ኪንሻሳ (ኮንጎ) 🇨🇩
° ላጎስ (ናይጄሪያ) 🇳🇬
° ናይሮቢ (ኬንያ) 🇰🇪
° አቢጃን (አይቮሪ ኮስት) 🇨🇮
° ዳሬሰላም (ታንዛኒያ) 🇹🇿
° ሎሜ (ቶጎ) 🇹🇬
° ሉዋአንዳ (አንጎላ) 🇦🇴
° ማላቦ (ኢኳቶሪያል ጊኒ) 🇬🇶
° ሞንሮቪያ (ላይቤሪያ) 🇱🇷
° ፖርት ሉዊስ (ሞሪሸስ) 🇲🇺
° ፕራያ (ኬፕ ቨርዴ) 🇻🇪
° ያውንዴ (ካሜሩን) 🇨🇲
° ኬፕ ታውን (ደቡብ አፍሪካ) 🇿🇦
° ጆሃንስበርግ (ደቡብ አፍሪካ) 🇿🇦
ከእንግዲህ ወዲያ በእነዚህ 20 ማዕከላት ያልተካተቱ ሀገራት ዜጎች የቪዛ ቃለ መጠይቅ፣ የጣት አሻራ እና ሌሎች ሂደቶችን ለማጠናቀቅ በራሳቸው ወጪ ወደ ቅርብ ማዕከል መጓዝ ይጠበቅባቸዋል ተብሏል ያለው ቲክቫህ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
4 days ago
ለወንድማችን ፀጋዬ እንድረስለት
በቅርቡ የራሱንና የቤተሰቡን ሒወት ለመቀየር በትምህርት ምክንያት ወደ አሜሪካ የመጣዉ ወንድማችን ባልተጠበቀ ሁኔታ በice ኣካላት ተይዞ በሕግ ከለላ ዉስጥ ዉሏል። በዚህም ምክንያት እሱም ቤተሰቡም ከባድ የሆነ ጫና ዉስጥ ወድቀዋል።
ሆኖም የስቱደንት ቪዛውን ለማደስ እንቅስቃሴ ጀምሮ በነበረበት ጊዜ ስለሆነ ይህ ያጋጠመው ጠበቃ ቀጥሮ ጉዳዩን እስኪከታተል በነሱ ቁጥጥር ስር አውለውታል
። ነገር ግን ጠበቃ ቀጥሮ ለመከራከር የሚያስችል አቅም ስለሌለዉ ለእናንተ ደጋግ ኢትዮጵያዉን የእርዳታ እጃችሁን እንድትዘረጉለት በትህትና እንጠይቃለን
የgofundme link እና የወረቀት ማስረጃዎችን ከታች ኮሜንት ቦክስ ውስጥ አለ💚💚
ሼር በማድረግ ውጭ ያሉ ኢትዮጵያዊያን ጋር አድርሱልኝ Please
በቅርቡ የራሱንና የቤተሰቡን ሒወት ለመቀየር በትምህርት ምክንያት ወደ አሜሪካ የመጣዉ ወንድማችን ባልተጠበቀ ሁኔታ በice ኣካላት ተይዞ በሕግ ከለላ ዉስጥ ዉሏል። በዚህም ምክንያት እሱም ቤተሰቡም ከባድ የሆነ ጫና ዉስጥ ወድቀዋል።
ሆኖም የስቱደንት ቪዛውን ለማደስ እንቅስቃሴ ጀምሮ በነበረበት ጊዜ ስለሆነ ይህ ያጋጠመው ጠበቃ ቀጥሮ ጉዳዩን እስኪከታተል በነሱ ቁጥጥር ስር አውለውታል
። ነገር ግን ጠበቃ ቀጥሮ ለመከራከር የሚያስችል አቅም ስለሌለዉ ለእናንተ ደጋግ ኢትዮጵያዉን የእርዳታ እጃችሁን እንድትዘረጉለት በትህትና እንጠይቃለን
የgofundme link እና የወረቀት ማስረጃዎችን ከታች ኮሜንት ቦክስ ውስጥ አለ💚💚
ሼር በማድረግ ውጭ ያሉ ኢትዮጵያዊያን ጋር አድርሱልኝ Please
4 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የአሜሪካ የሀገር ውስጥ ደህንነት መምሪያ እና የዜግነት እና የኢሚግሬሽን አገልግሎት አርብ ዕለት ይፋ ባደረጉት አስደንጋጭ የፖሊሲ ለውጥ ምክንያት፣ የግሪን ካርድ አመልካቾች እና የህግ ጠበቆቻቸው በከፍተኛ ውዥንብር ውስጥ ወድቀዋል። በአዲሱ የትራምፕ አስተዳደር መመሪያ መሠረት፣ በቤተሰብ ትስስር ላይ ያልተመሰረቱ አብዛኛዎቹ የግሪን ካርድ አመልካቾች በአሜሪካ ውስጥ ሆነው የነዋሪነት ፈቃዳቸውን (Adjustment of Status) ከማስተካከል ይልቅ፣ ወደ መጡበት ሀገር ተመልሰው ሂደቱን እንዲከታተሉ የሚያስገድድ ነው። ይህ የፖሊሲ ለውጥ በአሜሪካ ውስጥ ሆኖ ማመልከትን እጅግ አስገዳጅ እና ልዩ ለሆኑ ሁኔታዎች ብቻ የተገደበ በማድረጉ በስደተኞች ዘንድ ትልቅ ስጋት ፈጥሯል።
ምንም እንኳን ተቋሙ ለሀገሪቱ የኢኮኖሚ ጥቅም የሚያበረክቱ የሥራ ቪዛ (H-1B) ያላቸው ግለሰቦች ወደ ሀገራቸው መመለስ እንደማይጠበቅባቸው ማብራሪያ ቢሰጥም፣ በተግባር ግን ከፍተኛ የትግበራ ክፍተት እና መደናገር እየታየ ይገኛል። የተለያዩ የኢሚግሬሽን ጠበቆች እንደገለጹት፣ ከረጅም የሳምንቱ መጨረሻ ዕረፍት በኋላ ዳግም በተጀመሩት የግሪን ካርድ ቃለ መጠይቆች ላይ አመልካቾች ያልተጠበቁ እና አዳዲስ ጥያቄዎች እየቀረቡላቸው ነው። ቃለ መጠይቅ አድራጊዎቹ አመልካቾችን ወደ አሜሪካ ሲመጡ የነበራቸው ትክክለኛ አላማ ምን እንደነበር፣ ለምን ወደ ሀገራቸው ተመልሰው እንዳላመለከቱ፣ እንዲሁም በሀገራቸው በሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ በኩል እንዳያመለክቱ ያገዳቸው ምክንያት ምን እንደሆነ የሚጠይቁ ፈታኝ ጥያቄዎችን እያነሱባቸው ይገኛሉ።
ይህ ሁኔታ የፖሊሲው አፈፃፀም ወጥ አለመሆኑን የሚያሳይ ሲሆን፣ ጉዳዩ በቅጡ ላልተነገራቸው የኢሚግሬሽን መኮንኖችም ጭምር ግራ መጋባትን ፈጥሯል። አንዳንድ መኮንኖች አዲሱን መመሪያ አጥብቀው ሲተገብሩ፣ ሌሎቹ ደግሞ ምንም አይነት አዲስ ጥያቄ ሳያነሱ የተለመደውን አሰራር እየተከተሉ መሆኑ ታውቋል። ይባስ ብሎም፣ አዲሱ ህግ ፈጽሞ የማይመለከታቸው እና ከአሜሪካዊ ዜጋ ጋር በመጋባት የግሪን ካርድ ጥያቄ ያቀረቡ አመልካቾች ሳይቀሩ ለምን ወደ ሀገራቸው ተመልሰው እንዳላመለከቱ ጥያቄ እንደገጠማቸው የአሜሪካ የኢሚግሬሽን ጠበቆች ማህበር ማጋለጡ ሁኔታውን ይበልጥ አሳሳቢ አድርጎታል። በዚህም የተነሳ፣ ማናቸውም በሂደት ላይ ያሉ አመልካቾች ወደ ቃለ መጠይቅ ከመሄዳቸው በፊት አስቸኳይ እና ጥልቅ የሆነ የህግ ምክር እንዲያገኙ ባለሙያዎች አጥብቀው እያሳሰቡ ይገኛሉ።
ምንም እንኳን ተቋሙ ለሀገሪቱ የኢኮኖሚ ጥቅም የሚያበረክቱ የሥራ ቪዛ (H-1B) ያላቸው ግለሰቦች ወደ ሀገራቸው መመለስ እንደማይጠበቅባቸው ማብራሪያ ቢሰጥም፣ በተግባር ግን ከፍተኛ የትግበራ ክፍተት እና መደናገር እየታየ ይገኛል። የተለያዩ የኢሚግሬሽን ጠበቆች እንደገለጹት፣ ከረጅም የሳምንቱ መጨረሻ ዕረፍት በኋላ ዳግም በተጀመሩት የግሪን ካርድ ቃለ መጠይቆች ላይ አመልካቾች ያልተጠበቁ እና አዳዲስ ጥያቄዎች እየቀረቡላቸው ነው። ቃለ መጠይቅ አድራጊዎቹ አመልካቾችን ወደ አሜሪካ ሲመጡ የነበራቸው ትክክለኛ አላማ ምን እንደነበር፣ ለምን ወደ ሀገራቸው ተመልሰው እንዳላመለከቱ፣ እንዲሁም በሀገራቸው በሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ በኩል እንዳያመለክቱ ያገዳቸው ምክንያት ምን እንደሆነ የሚጠይቁ ፈታኝ ጥያቄዎችን እያነሱባቸው ይገኛሉ።
ይህ ሁኔታ የፖሊሲው አፈፃፀም ወጥ አለመሆኑን የሚያሳይ ሲሆን፣ ጉዳዩ በቅጡ ላልተነገራቸው የኢሚግሬሽን መኮንኖችም ጭምር ግራ መጋባትን ፈጥሯል። አንዳንድ መኮንኖች አዲሱን መመሪያ አጥብቀው ሲተገብሩ፣ ሌሎቹ ደግሞ ምንም አይነት አዲስ ጥያቄ ሳያነሱ የተለመደውን አሰራር እየተከተሉ መሆኑ ታውቋል። ይባስ ብሎም፣ አዲሱ ህግ ፈጽሞ የማይመለከታቸው እና ከአሜሪካዊ ዜጋ ጋር በመጋባት የግሪን ካርድ ጥያቄ ያቀረቡ አመልካቾች ሳይቀሩ ለምን ወደ ሀገራቸው ተመልሰው እንዳላመለከቱ ጥያቄ እንደገጠማቸው የአሜሪካ የኢሚግሬሽን ጠበቆች ማህበር ማጋለጡ ሁኔታውን ይበልጥ አሳሳቢ አድርጎታል። በዚህም የተነሳ፣ ማናቸውም በሂደት ላይ ያሉ አመልካቾች ወደ ቃለ መጠይቅ ከመሄዳቸው በፊት አስቸኳይ እና ጥልቅ የሆነ የህግ ምክር እንዲያገኙ ባለሙያዎች አጥብቀው እያሳሰቡ ይገኛሉ።
12 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የምዕራባውያን አረንጓዴ ቴክኖሎጂ (Green-tech) እና የሎጂስቲክስ ኩባንያዎች በፍጥነት እያደገ ባለው የምስራቅ አፍሪካ የኢኮኖሚ ኮሪደር ውስጥ ቦታቸውን ለማረጋገጥ ሽሚያ ላይ ቢሆኑም፣ በአውሮፓ የፋይናንስ ተቋማት ዘንድ ያለው ስር የሰደደ የ'ስጋት ፍርሃት' ለትላልቅ የመሰረተ ልማት ኢንቨስትመንቶች ትልቅ ማነቆ መሆኑ ተጋልጧል። የኦስትሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባለስልጣናት እንዳረጋገጡት፣ የግል የንግድ ባንኮች ከተለመደው የአውሮፓ ገበያ ውጪ በተለይም እንደ ኢትዮጵያ ባሉ በማደግ ላይ ባሉ ሀገራት ፋይናንስ ለማቅረብ ከፍተኛ ማቅማማት እያሳዩ ነው። ይህ ሁኔታ አውሮፓውያን በአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጠና የተፈጠረውን እምቅ የኢንቨስትመንት እድል በበቂ ሁኔታ እንዳይጠቀሙበት እንቅፋት ሆኖባቸዋል።
ችግሩ የፋይናንስ ተቋማቱ ፍርሃት ብቻ አይደለም፤ እጅግ የተንዛዛው የአውሮፓ ህብረት ቢሮክራሲም ሌላው የራስ ምታት ነው። ለአብነት ያህል፣ የአውሮፓ ህብረት የደን ጭፍጨፋን ለመከላከል ያወጣው አዲስ እና ጥብቅ ደንብ፣ በተለይም የኢትዮጵያን የግብርና ምርቶች ወደ አውሮፓ ለማስገባት እጅግ የተወሳሰበ የዲጂታል መከታተያ ስርዓትን ይጠይቃል። ይህንን መሰረተ ልማት ለመገንባት ህብረቱ 'ግሎባል ጌትዌይ' በተሰኘው መርሃ ግብሩ ከፍተኛ በጀት ቢመድብም፣ የኦስትሪያ የኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት የሆኑት አነስተኛና መካከለኛ ኩባንያዎች የተወሳሰበውን የወረቀት ስራ እና የህብረቱን ቢሮክራሲ ማለፍ ባለመቻላቸው ከዕድሉ እየተገለሉ ይገኛሉ። የኦስትሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የንግድ አገልግሎት ክፍል ምክትል ዳይሬክተር ሮቤርቶ ቲም ይህንን እውነታ ለ'ካፒታል' ጋዜጣ አምነዋል።
ይህን መዋቅራዊ የፋይናንስ እና የቢሮክራሲ ማነቆ ለመስበር፣ የኦስትሪያ መንግስት "ቲም ኦስትሪያ" የሚል ጥምረት በመፍጠር ትናንሽ ኩባንያዎችን በአንድ ላይ የማሰባሰብ እና የግል ባንኮችን ፍርሃት ለመቀነስ መንግስታዊ የብድር ዋስትናዎችን የማመቻቸት ስራ መጀመሩን አስታውቋል። በሌላ በኩል ደግሞ፣ የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት በኢትዮጵያውያን ላይ ጥሎት የነበረውን ጥብቅ የሼንገን ቪዛ ክልከላ በማንሳት፣ የቪዛ አሰጣጡን ወደ መደበኛው የ15 ቀናት ሂደት እና መሰረታዊ የ80 ዩሮ ክፍያ መመለሱ የኦስትሪያ ባለስልጣናት የንግድ ግንኙነታቸውን ለማሳለጥ እንደ ጥሩ አጋጣሚ ወስደውታል። ሆኖም ይህ የቪዛ ማሻሻያ እና የፖሊሲ ለውጥ በተግባር የሚጠበቀውን የኢኮኖሚ ትብብር ሊያመጣ የሚችለው፣ የአውሮፓ ባንኮች ከተጣባባቸው የኢንቨስትመንት ስጋት እና ፍርሃት ሲላቀቁ ብቻ መሆኑን የዘርፉ ተንታኞች ይሞግታሉ።
ችግሩ የፋይናንስ ተቋማቱ ፍርሃት ብቻ አይደለም፤ እጅግ የተንዛዛው የአውሮፓ ህብረት ቢሮክራሲም ሌላው የራስ ምታት ነው። ለአብነት ያህል፣ የአውሮፓ ህብረት የደን ጭፍጨፋን ለመከላከል ያወጣው አዲስ እና ጥብቅ ደንብ፣ በተለይም የኢትዮጵያን የግብርና ምርቶች ወደ አውሮፓ ለማስገባት እጅግ የተወሳሰበ የዲጂታል መከታተያ ስርዓትን ይጠይቃል። ይህንን መሰረተ ልማት ለመገንባት ህብረቱ 'ግሎባል ጌትዌይ' በተሰኘው መርሃ ግብሩ ከፍተኛ በጀት ቢመድብም፣ የኦስትሪያ የኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት የሆኑት አነስተኛና መካከለኛ ኩባንያዎች የተወሳሰበውን የወረቀት ስራ እና የህብረቱን ቢሮክራሲ ማለፍ ባለመቻላቸው ከዕድሉ እየተገለሉ ይገኛሉ። የኦስትሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የንግድ አገልግሎት ክፍል ምክትል ዳይሬክተር ሮቤርቶ ቲም ይህንን እውነታ ለ'ካፒታል' ጋዜጣ አምነዋል።
ይህን መዋቅራዊ የፋይናንስ እና የቢሮክራሲ ማነቆ ለመስበር፣ የኦስትሪያ መንግስት "ቲም ኦስትሪያ" የሚል ጥምረት በመፍጠር ትናንሽ ኩባንያዎችን በአንድ ላይ የማሰባሰብ እና የግል ባንኮችን ፍርሃት ለመቀነስ መንግስታዊ የብድር ዋስትናዎችን የማመቻቸት ስራ መጀመሩን አስታውቋል። በሌላ በኩል ደግሞ፣ የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት በኢትዮጵያውያን ላይ ጥሎት የነበረውን ጥብቅ የሼንገን ቪዛ ክልከላ በማንሳት፣ የቪዛ አሰጣጡን ወደ መደበኛው የ15 ቀናት ሂደት እና መሰረታዊ የ80 ዩሮ ክፍያ መመለሱ የኦስትሪያ ባለስልጣናት የንግድ ግንኙነታቸውን ለማሳለጥ እንደ ጥሩ አጋጣሚ ወስደውታል። ሆኖም ይህ የቪዛ ማሻሻያ እና የፖሊሲ ለውጥ በተግባር የሚጠበቀውን የኢኮኖሚ ትብብር ሊያመጣ የሚችለው፣ የአውሮፓ ባንኮች ከተጣባባቸው የኢንቨስትመንት ስጋት እና ፍርሃት ሲላቀቁ ብቻ መሆኑን የዘርፉ ተንታኞች ይሞግታሉ።
14 days ago
የምስራች በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በመላው ዓለም የሚገኙ ዲያስፖራዎች መጠቀም የሚችሉበት Multicurrency wallet መተግበሪያ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በይፋ አስተዋውቆ ወደ ስራ ገብቷል ።
ይህ መተግበሪያ ብር እና ዶላር በአንድ ዋሌት ላይ መጠቀም የሚያስችል አስደናቂ አዲስ ቴክኖሎጂ ሲሆን፣ በየትኛውም የዓለም ክፍል የምትገኙ ኢትዮጵያውን ዲያስፖራዎች ገንዘብ ከማስተርካርድ እና ከ ቪዛ ካርድ ወደ ሲቢኢ ኮኔክት ዋሌት በቀላሉ ዶላር ማስገባት እና በተሻለ የምንዛሬ ተመን (Premium Rate) ኢትዮጵያ ውስጥ ወዳሉ ሁሉም ባንኮች መላክ ያስችላል።
በዱባይ፣ በአሜሪካ፣ በካናዳ እንዲሁም በአውሮፓ ሆነ በየትኛውም የዓለም ሀገራት ላይ የምትኖሩ ኢትዮጵያውያን ባላችሁበት ሀገር ላይ ሆናችሁ የሲቢኢ ኮኔክት መተግበሪያን ከ Appstore እና ከ Playstore በማውረድ ኢትዮጵያ መምጣት ሳይጠበቅባችሁ አካውንት መክፈት ትችላላችሁ።
በተጨማሪም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኩል በተመዘገብ ህጋዊ የገንዘብ አለማቀፍ አስተላላፊ ወኪሎች አማካኝነት መጠቀም ይችላሉ።
ለዚህም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አለማቀፍ አስተላላፊ ወኪሎችን በምዝገባ ላይ ነው።
በ ሲቢኢ ኮኔክት ዶላር ወደራሶ አካውንትም ሆነ ውደ ሌሎች ማንኛውም ባንክ ስያስተላልፉ ምንም አይነት ተጨማሪ ክፍያ አትጠየቁም።
በተጨማሪም ሁሉም ባንኮች እዚህ ዋሌት ላይ ስለሚገኙ ወደ ፈለጋችሁት ባንክ፣ (የራሳችሁም ሆነ ወደ ሌላ ሰው) መላክ ትችላላችሁ።
ሲቢኢ ኮኔክትን ስትጠቀሙ ልዩ የምንዛሬ ተመን ( premium Rate) ተጠቃሚዎች ትሆናላችሁ።
ከዚህ በኋላ የባንክ አካውንት ለመክፈት ኢትዮጵያ መምጣት አያስፍልጎትም እንዲሁም ወደ ሀገርቤት ገንዘብ ለመላክ መቸገር ቀርቷል።
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኩል በተመዘገቡ ዓለም አቀፍ ህጋዊ የገንዘብ አስተላላፊ ወኪሎች አማካኝነት ገንዘብ ወደ ሲቢኢ ኮኔክት ዋሌታቹ በማስገባት፣ለወዳጅ ዘመድ ወደ ሃገር ቤት መላክ እና መጠቀም እንዲችሉ አባንክአቀፍ ወኪሎች በመዝገብ ላይ ነው ።
የ CBE Connect Wallet መተግበሪያን ያውርዱ ⬇️
ለአንድሮይድ -
https://play.google.com/st...
• ለአይፎን- https://apps.apple.com/us/...
#cbe #cbeconnect #cbe #cbeconnect #digitalwallet #ethiopiadiaspora #remitance
ይህ መተግበሪያ ብር እና ዶላር በአንድ ዋሌት ላይ መጠቀም የሚያስችል አስደናቂ አዲስ ቴክኖሎጂ ሲሆን፣ በየትኛውም የዓለም ክፍል የምትገኙ ኢትዮጵያውን ዲያስፖራዎች ገንዘብ ከማስተርካርድ እና ከ ቪዛ ካርድ ወደ ሲቢኢ ኮኔክት ዋሌት በቀላሉ ዶላር ማስገባት እና በተሻለ የምንዛሬ ተመን (Premium Rate) ኢትዮጵያ ውስጥ ወዳሉ ሁሉም ባንኮች መላክ ያስችላል።
በዱባይ፣ በአሜሪካ፣ በካናዳ እንዲሁም በአውሮፓ ሆነ በየትኛውም የዓለም ሀገራት ላይ የምትኖሩ ኢትዮጵያውያን ባላችሁበት ሀገር ላይ ሆናችሁ የሲቢኢ ኮኔክት መተግበሪያን ከ Appstore እና ከ Playstore በማውረድ ኢትዮጵያ መምጣት ሳይጠበቅባችሁ አካውንት መክፈት ትችላላችሁ።
በተጨማሪም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኩል በተመዘገብ ህጋዊ የገንዘብ አለማቀፍ አስተላላፊ ወኪሎች አማካኝነት መጠቀም ይችላሉ።
ለዚህም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አለማቀፍ አስተላላፊ ወኪሎችን በምዝገባ ላይ ነው።
በ ሲቢኢ ኮኔክት ዶላር ወደራሶ አካውንትም ሆነ ውደ ሌሎች ማንኛውም ባንክ ስያስተላልፉ ምንም አይነት ተጨማሪ ክፍያ አትጠየቁም።
በተጨማሪም ሁሉም ባንኮች እዚህ ዋሌት ላይ ስለሚገኙ ወደ ፈለጋችሁት ባንክ፣ (የራሳችሁም ሆነ ወደ ሌላ ሰው) መላክ ትችላላችሁ።
ሲቢኢ ኮኔክትን ስትጠቀሙ ልዩ የምንዛሬ ተመን ( premium Rate) ተጠቃሚዎች ትሆናላችሁ።
ከዚህ በኋላ የባንክ አካውንት ለመክፈት ኢትዮጵያ መምጣት አያስፍልጎትም እንዲሁም ወደ ሀገርቤት ገንዘብ ለመላክ መቸገር ቀርቷል።
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኩል በተመዘገቡ ዓለም አቀፍ ህጋዊ የገንዘብ አስተላላፊ ወኪሎች አማካኝነት ገንዘብ ወደ ሲቢኢ ኮኔክት ዋሌታቹ በማስገባት፣ለወዳጅ ዘመድ ወደ ሃገር ቤት መላክ እና መጠቀም እንዲችሉ አባንክአቀፍ ወኪሎች በመዝገብ ላይ ነው ።
የ CBE Connect Wallet መተግበሪያን ያውርዱ ⬇️
ለአንድሮይድ -
https://play.google.com/st...
• ለአይፎን- https://apps.apple.com/us/...
#cbe #cbeconnect #cbe #cbeconnect #digitalwallet #ethiopiadiaspora #remitance
Sponsored by
Surafel
16 days ago
ኢትዮጵያውያን ላይ የተጣለው የአውሮፓ ቪዛ ገደብ በይፋ ተነሳ
አውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያውያን ላይ ጥሎ የነበረው የቪዛ ገደብ በመነሳቱ የሼንገን (Schengen) ቪዛ አሰራር ዳግም ተግባራዊ ሆኗል።
የቪዛ ሂደቱ ወደ ቀድሞው መደበኛ ጊዜ ተመልሷል።
የባለ ብዙ ጊዜ መግቢያ (Multiple-entry) ቪዛዎች ላይ ተጥለው የነበሩ ገደቦች ተነስተው እንደ ቀድሞው በመደበኛ ደንቦች እንዲስተናገዱ ተደርጓል።
tikvahethiopia
አውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያውያን ላይ ጥሎ የነበረው የቪዛ ገደብ በመነሳቱ የሼንገን (Schengen) ቪዛ አሰራር ዳግም ተግባራዊ ሆኗል።
የቪዛ ሂደቱ ወደ ቀድሞው መደበኛ ጊዜ ተመልሷል።
የባለ ብዙ ጊዜ መግቢያ (Multiple-entry) ቪዛዎች ላይ ተጥለው የነበሩ ገደቦች ተነስተው እንደ ቀድሞው በመደበኛ ደንቦች እንዲስተናገዱ ተደርጓል።
tikvahethiopia
17 days ago
#eu : የአውሮፓ ኅብረት ከሁለት ዓመት በፊት በኢትዮጵያውያን ላይ የጣለውን የቪዛ ገደብ ማንሳቱን አስታውቋል።
" የኢትዮጵያ መንግሥት በሕገ ወጥ መንገድ በአውሮፓ የሚኖሩ ዜጎቹን ለመቀበል ያሳየው ተባባሪነት አናሳ ነው " በሚል በኢትዮጵያውያን ላይ የቪዛ ገደብ ተጥሎ ቆይቷል።
የአውሮፓ ኅብረት ምክር ቤት አሁን ባወጣው መግለጫ፤ በኅብረቱ አባል አገራት ውስጥ በሕገ ወጥ መንገድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን በመለየት እና ወደ አገራቸው በመመለስ ረገድ መሻሻሎች ስለታዩ ገደቡ እንዲነሳ ተወስኗል።
ተጠሎ የነበረው እግዳ ምን ነበር ?
- አባል ሀገራት ኢትዮጵያውያን በሚያቀርቧቸው ማስረጃዎች መሠረት ቪዛ ሲጠይቁ የሚያስፈልጓቸውን ቅድመ ሁኔታዎች ማንሳት (waiving requirements) እንዳይችሉ፤
- የኅብረቱ አባል ሀገራት ከሁለት ጊዜ በላይ ወደ ህብረቱ አባል ሀገራት ለመግባት የሚያስችለውን ቪዛ ለኢትዮጵያውያን መስጠት እንደማይችሉ ፤
- የዲፕሎማቲክ ወይም የሰርቪስ ፓስፖርት የያዙ ኢትዮጵያውያን ቪዛ ሲፈልጉ መደበኛ የቪዛ ክፍያ ለመክፈል እንደሚገደዱ፤
- መደበኛ ቪዛ ለማግኘት የሚጠበቀው የ15 ቀን ጊዜ ወደ 45 ቀን ከፍ እንዲል ... ተወስኖ ነበር።
አሁን ግን ይህ የቪዛ እገዳ ተነስቷል።
በሌላ በኩል፣ ከዚህ ቀደም በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ምክንያት የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ መስጠት አቋርጦት የነበረውን የበጀት ድጋፍ መልሶ አስጀምሯል።
seledadotio
seledadotio
" የኢትዮጵያ መንግሥት በሕገ ወጥ መንገድ በአውሮፓ የሚኖሩ ዜጎቹን ለመቀበል ያሳየው ተባባሪነት አናሳ ነው " በሚል በኢትዮጵያውያን ላይ የቪዛ ገደብ ተጥሎ ቆይቷል።
የአውሮፓ ኅብረት ምክር ቤት አሁን ባወጣው መግለጫ፤ በኅብረቱ አባል አገራት ውስጥ በሕገ ወጥ መንገድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን በመለየት እና ወደ አገራቸው በመመለስ ረገድ መሻሻሎች ስለታዩ ገደቡ እንዲነሳ ተወስኗል።
ተጠሎ የነበረው እግዳ ምን ነበር ?
- አባል ሀገራት ኢትዮጵያውያን በሚያቀርቧቸው ማስረጃዎች መሠረት ቪዛ ሲጠይቁ የሚያስፈልጓቸውን ቅድመ ሁኔታዎች ማንሳት (waiving requirements) እንዳይችሉ፤
- የኅብረቱ አባል ሀገራት ከሁለት ጊዜ በላይ ወደ ህብረቱ አባል ሀገራት ለመግባት የሚያስችለውን ቪዛ ለኢትዮጵያውያን መስጠት እንደማይችሉ ፤
- የዲፕሎማቲክ ወይም የሰርቪስ ፓስፖርት የያዙ ኢትዮጵያውያን ቪዛ ሲፈልጉ መደበኛ የቪዛ ክፍያ ለመክፈል እንደሚገደዱ፤
- መደበኛ ቪዛ ለማግኘት የሚጠበቀው የ15 ቀን ጊዜ ወደ 45 ቀን ከፍ እንዲል ... ተወስኖ ነበር።
አሁን ግን ይህ የቪዛ እገዳ ተነስቷል።
በሌላ በኩል፣ ከዚህ ቀደም በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ምክንያት የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ መስጠት አቋርጦት የነበረውን የበጀት ድጋፍ መልሶ አስጀምሯል።
seledadotio
seledadotio
17 days ago
የአውሮፓ ሕብረት በኢትዮጵያውያን ላይ ጥሎት የነበረውን ጥብቅ የቪዛ ማዕቀብ ሙሉ በሙሉ አነሳ
#ethiopia | የአውሮፓ ሕብረት ምክር ቤት እ.ኤ.አ. በ2024 በኢትዮጵያ ዜጎች ላይ ጥሎት የነበረውን ጥብቅ እና ገዳቢ የቪዛ መመሪያ ሙሉ በሙሉ ለማንሳት መወሰኑን በይፋ አስታውቋል።
ይህ ውሳኔ የተላለፈው ማዕቀቡ የተጣለበትን ዓላማና መሬት ላይ ያለውን ተጨባጭ የፖሊሲ ለውጥ በጥልቀት ከመረመረ በኋላ ሲሆን፣ ከዚህ በኋላ የቪዛ አሰጣጥ ሂደቱ ወደ ቀደመው መደበኛ እና የተቀላጠፈ አሰራር የሚመለስ ይሆናል።
ለቪዛ ማዕቀቡ መነሳት ዋነኛው ምክንያት ኢትዮጵያ በአውሮፓ ሕብረት አባል ሀገራት ግዛት ውስጥ በሕገ-ወጥ መንገድ የሚገኙ ዜጎቿን ማንነት በመለየት፣ የአደጋ ጊዜ የጉዞ ሰነዶችን በማውጣት እና የመመለስ ሂደቶችን በዘላቂነት በማደራጀት ረገድ ከፍተኛ መሻሻል ማሳየቷ ነው።
በኢትዮጵያ ላይ የተጣለው የቪዛ ማዕቀብ ከእንግዲህ አስፈላጊ ሆኖ ባለመገኘቱ፣ የሕብረቱ ምክር ቤት የቀደመውን ገዳቢ መመሪያ ሙሉ በሙሉ የሚያፈርስ አዲስ ሕግ አውጥቷል።
በዚህ አዲስ ውሳኔ መሰረት ላለፉት ሁለት ዓመታት ተጥለው የነበሩት የሰነድ ማስረጃዎች መስፈርት መጥበቅ፣ እና ከአንድ በላይ መግቢያ (Multiple-entry) የቪዛ ፈቃዶችን የመስጠት እገዳዎች በሙሉ ተነስተዋል።
በተጨማሪም ለዲፕሎማቲክ እና ለአገልግሎት ፓስፖርት ባለቤቶች ይደረግ የነበረው የቪዛ ክፍያ ነፃ የማድረግ አሰራር የተመለሰ ሲሆን፣ ከ15 ወደ 45 ቀናት አድጎ የነበረው የቪዛ ማመልከቻ ማቀነባበሪያ ጊዜም ወደ ቀድሞው 15 ቀናት እንዲመለስ ተደርጓል።
ይህ አዲሱ የቪዛ ማዕቀብ ማንሻ ውሳኔ ለአባል ሀገራቱ በግል ከተረጋገጠበት እና ማሳወቂያ ከተደረገበት ቀን ጀምሮ ወዲያውኑ በተግባር ላይ የሚውል ይሆናል።
ውሳኔው በኢትዮጵያውያን ላይ ተጭኖ የነበረውን የቪዛ መጓተት እና ጥብቅ መስፈርቶችን በማንሳት፣ የሁለቱን ወገኖች የጉዞ እና የዲፕሎማሲ ግንኙነት በእጅጉ ያቃልላል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia #eu #visasanctions #breakingnews #travelupdate #ethiopianservice
#ethiopia | የአውሮፓ ሕብረት ምክር ቤት እ.ኤ.አ. በ2024 በኢትዮጵያ ዜጎች ላይ ጥሎት የነበረውን ጥብቅ እና ገዳቢ የቪዛ መመሪያ ሙሉ በሙሉ ለማንሳት መወሰኑን በይፋ አስታውቋል።
ይህ ውሳኔ የተላለፈው ማዕቀቡ የተጣለበትን ዓላማና መሬት ላይ ያለውን ተጨባጭ የፖሊሲ ለውጥ በጥልቀት ከመረመረ በኋላ ሲሆን፣ ከዚህ በኋላ የቪዛ አሰጣጥ ሂደቱ ወደ ቀደመው መደበኛ እና የተቀላጠፈ አሰራር የሚመለስ ይሆናል።
ለቪዛ ማዕቀቡ መነሳት ዋነኛው ምክንያት ኢትዮጵያ በአውሮፓ ሕብረት አባል ሀገራት ግዛት ውስጥ በሕገ-ወጥ መንገድ የሚገኙ ዜጎቿን ማንነት በመለየት፣ የአደጋ ጊዜ የጉዞ ሰነዶችን በማውጣት እና የመመለስ ሂደቶችን በዘላቂነት በማደራጀት ረገድ ከፍተኛ መሻሻል ማሳየቷ ነው።
በኢትዮጵያ ላይ የተጣለው የቪዛ ማዕቀብ ከእንግዲህ አስፈላጊ ሆኖ ባለመገኘቱ፣ የሕብረቱ ምክር ቤት የቀደመውን ገዳቢ መመሪያ ሙሉ በሙሉ የሚያፈርስ አዲስ ሕግ አውጥቷል።
በዚህ አዲስ ውሳኔ መሰረት ላለፉት ሁለት ዓመታት ተጥለው የነበሩት የሰነድ ማስረጃዎች መስፈርት መጥበቅ፣ እና ከአንድ በላይ መግቢያ (Multiple-entry) የቪዛ ፈቃዶችን የመስጠት እገዳዎች በሙሉ ተነስተዋል።
በተጨማሪም ለዲፕሎማቲክ እና ለአገልግሎት ፓስፖርት ባለቤቶች ይደረግ የነበረው የቪዛ ክፍያ ነፃ የማድረግ አሰራር የተመለሰ ሲሆን፣ ከ15 ወደ 45 ቀናት አድጎ የነበረው የቪዛ ማመልከቻ ማቀነባበሪያ ጊዜም ወደ ቀድሞው 15 ቀናት እንዲመለስ ተደርጓል።
ይህ አዲሱ የቪዛ ማዕቀብ ማንሻ ውሳኔ ለአባል ሀገራቱ በግል ከተረጋገጠበት እና ማሳወቂያ ከተደረገበት ቀን ጀምሮ ወዲያውኑ በተግባር ላይ የሚውል ይሆናል።
ውሳኔው በኢትዮጵያውያን ላይ ተጭኖ የነበረውን የቪዛ መጓተት እና ጥብቅ መስፈርቶችን በማንሳት፣ የሁለቱን ወገኖች የጉዞ እና የዲፕሎማሲ ግንኙነት በእጅጉ ያቃልላል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia #eu #visasanctions #breakingnews #travelupdate #ethiopianservice
17 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የአውሮፓ ሕብረት ምክር ቤት እ.ኤ.አ. በ2026 በኢትዮጵያ ዜጎች ላይ ጥሎት የነበረውን ጥብቅና ገዳቢ የቪዛ መመሪያ ሙሉ በሙሉ ለማንሳት መወሰኑን በይፋ አስታውቋል ። ይህ ውሳኔ የተላለፈው ማዕቀቡ የተጣለበትን ዓላማና መሬት ላይ ያለውን ተጨባጭ ለውጥ በጥልቀት ከመረመረ በኋላ ነው ።
የአውሮፓ ሕብረት እ.ኤ.አ. በ2022 ባደረገው ግምገማ፣ በሕገ-ወጥ መንገድ አውሮፓ ውስጥ የሚኖሩ የኢትዮጵያ ዜጎችን መልሶ ከመቀበል እና የጉዞ ሰነድ ከማዘጋጀት ጋር ተያይዞ ከኢትዮጵያ መንግስት በኩል የነበረው ትብብር በቂ አይደለም የሚል ድምዳሜ ላይ ደርሶ ነበር ። ይህንን ተከትሎ፣ የኢትዮጵያ መንግስት በትብብር ዙሪያ አስፈላጊውን ማሻሻያ እንዲያደርግ ለማበረታታት ታስቦ፣ የሕብረቱ ምክር ቤት እ.ኤ.አ. ሚያዝያ 29 ቀን 2024 ባሳለፈው "Implementing Decision (EU) 2024/1341" በተሰኘው መመሪያ መሰረት በቪዛ ሕጉ ላይ የተወሰኑ መብቶችን በጊዜያዊነት አግዶ ቆይቷል ።
በዚህ ማዕቀብ ምክንያት ላለፉት ሁለት ዓመታት በኢትዮጵያውያን ላይ ተፈጻሚ ሆነው የቆዩት ጥብቅ ገደቦች በርካታ ነበሩ። ከእነዚህም መካከል ለቪዛ አመልካቾች የሚቀርቡ የሰነድ ማስረጃዎችን መስፈርት የማላላት መብት መታገዱ፣ ለዲፕሎማቲክ እና ለአገልግሎት ፓስፖርት ባለቤቶች የሚደረገውን የቪዛ ክፍያ ነፃ የማድረግ አሰራር መቋረጡ፣ መደበኛው የቪዛ ማመልከቻ ማቀነባበሪያ ጊዜ ከ15 ቀናት ወደ 45 ቀናት ከፍ እንዲል መደረጉ፣ እንዲሁም ከአንድ በላይ መግቢያ የቪዛ ፈቃዶችን የመስጠት አሰራር መታገዱ በዋነኝነት የሚጠቀሱ ነበሩ ።
የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን ማዕቀቡ ከተጣለ በኋላ የኢትዮጵያን አፈጻጸም ተከታታይ ግምገማ ሲያደርግ የቆየ ሲሆን፣ ኮሚሽኑ ባቀረበው የቅርብ ጊዜ የምዘና ውጤት መሰረት ኢትዮጵያ በአውሮፓ ሕብረት አባል ሀገራት ግዛት ውስጥ በሕገ-ወጥ መንገድ የሚገኙ ዜጎቿን ማንነት በመለየት፣ የአደጋ ጊዜ የጉዞ ሰነዶችን በማውጣት እና የመመለስ ሂደቶችን በዘላቂነት በማደራጀት ረገድ ከፍተኛ እና ቀጣይነት ያለው መሻሻል ማሳየቷ ተረጋግጧል ። በዚህም ምክንያት፣ በኢትዮጵያ ላይ የተጣለው የቪዛ ማዕቀብ ከእንግዲህ አስፈላጊ ሆኖ ባለመገኘቱ፣ የሕብረቱ ምክር ቤት ጥብቅ ገደቦችን ጥሎ የነበረውን የቀደመውን መመሪያ ሙሉ በሙሉ የሚያፈርስ አዲስ ሕግ አውጥቷል ።
ይህ አዲሱ የቪዛ ማዕቀብ ማንሻ ውሳኔ ለአባል ሀገራቱ በግል ከተረጋገጠበት እና ማሳወቂያ ከተደረገበት ቀን ጀምሮ ወዲያውኑ በተግባር ላይ የሚውል ይሆናል ። ይህም በኢትዮጵያውያን ላይ ተጭኖ የነበረውን የቪዛ መጓተት እና ጥብቅ መስፈርቶችን በማንሳት፣ የቪዛ አሰጣጥ ሂደቱ ወደ ቀደመው መደበኛ እና የተቀላጠፈ አሰራር እንዲመለስ ያደርገዋል።
የአውሮፓ ሕብረት እ.ኤ.አ. በ2022 ባደረገው ግምገማ፣ በሕገ-ወጥ መንገድ አውሮፓ ውስጥ የሚኖሩ የኢትዮጵያ ዜጎችን መልሶ ከመቀበል እና የጉዞ ሰነድ ከማዘጋጀት ጋር ተያይዞ ከኢትዮጵያ መንግስት በኩል የነበረው ትብብር በቂ አይደለም የሚል ድምዳሜ ላይ ደርሶ ነበር ። ይህንን ተከትሎ፣ የኢትዮጵያ መንግስት በትብብር ዙሪያ አስፈላጊውን ማሻሻያ እንዲያደርግ ለማበረታታት ታስቦ፣ የሕብረቱ ምክር ቤት እ.ኤ.አ. ሚያዝያ 29 ቀን 2024 ባሳለፈው "Implementing Decision (EU) 2024/1341" በተሰኘው መመሪያ መሰረት በቪዛ ሕጉ ላይ የተወሰኑ መብቶችን በጊዜያዊነት አግዶ ቆይቷል ።
በዚህ ማዕቀብ ምክንያት ላለፉት ሁለት ዓመታት በኢትዮጵያውያን ላይ ተፈጻሚ ሆነው የቆዩት ጥብቅ ገደቦች በርካታ ነበሩ። ከእነዚህም መካከል ለቪዛ አመልካቾች የሚቀርቡ የሰነድ ማስረጃዎችን መስፈርት የማላላት መብት መታገዱ፣ ለዲፕሎማቲክ እና ለአገልግሎት ፓስፖርት ባለቤቶች የሚደረገውን የቪዛ ክፍያ ነፃ የማድረግ አሰራር መቋረጡ፣ መደበኛው የቪዛ ማመልከቻ ማቀነባበሪያ ጊዜ ከ15 ቀናት ወደ 45 ቀናት ከፍ እንዲል መደረጉ፣ እንዲሁም ከአንድ በላይ መግቢያ የቪዛ ፈቃዶችን የመስጠት አሰራር መታገዱ በዋነኝነት የሚጠቀሱ ነበሩ ።
የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን ማዕቀቡ ከተጣለ በኋላ የኢትዮጵያን አፈጻጸም ተከታታይ ግምገማ ሲያደርግ የቆየ ሲሆን፣ ኮሚሽኑ ባቀረበው የቅርብ ጊዜ የምዘና ውጤት መሰረት ኢትዮጵያ በአውሮፓ ሕብረት አባል ሀገራት ግዛት ውስጥ በሕገ-ወጥ መንገድ የሚገኙ ዜጎቿን ማንነት በመለየት፣ የአደጋ ጊዜ የጉዞ ሰነዶችን በማውጣት እና የመመለስ ሂደቶችን በዘላቂነት በማደራጀት ረገድ ከፍተኛ እና ቀጣይነት ያለው መሻሻል ማሳየቷ ተረጋግጧል ። በዚህም ምክንያት፣ በኢትዮጵያ ላይ የተጣለው የቪዛ ማዕቀብ ከእንግዲህ አስፈላጊ ሆኖ ባለመገኘቱ፣ የሕብረቱ ምክር ቤት ጥብቅ ገደቦችን ጥሎ የነበረውን የቀደመውን መመሪያ ሙሉ በሙሉ የሚያፈርስ አዲስ ሕግ አውጥቷል ።
ይህ አዲሱ የቪዛ ማዕቀብ ማንሻ ውሳኔ ለአባል ሀገራቱ በግል ከተረጋገጠበት እና ማሳወቂያ ከተደረገበት ቀን ጀምሮ ወዲያውኑ በተግባር ላይ የሚውል ይሆናል ። ይህም በኢትዮጵያውያን ላይ ተጭኖ የነበረውን የቪዛ መጓተት እና ጥብቅ መስፈርቶችን በማንሳት፣ የቪዛ አሰጣጥ ሂደቱ ወደ ቀደመው መደበኛ እና የተቀላጠፈ አሰራር እንዲመለስ ያደርገዋል።
Sponsored by
Surafel
19 days ago
ከአቧራ ወደ ዐሻራ፤ ከቅርስ ወደ ቁርስ
*************
በቅርብ ዓመታት ኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍን ከተራ የኢኮኖሚ ምንጭነት ባለፈ ለሀገር ግንባታ፣ ለሰላም፣ ለብዝኃነትና ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት መገንቢያ ስትራቴጂካዊ መሣሪያ አድርጋ በመውሰድ ላይ ትገኛለች።
ሀገራችን በታሪክ፣ በባሕልና በተፈጥሮ ያላትን እምቅ ባለጠግነት ለመጠቀም ቱሪዝምን ዋነኛ የኢኮኖሚ ምሰሶ ያደረገች ሲሆን፣ ይህም መዋቅራዊ ለውጥ ለማምጣት፣ ገቢን ለማሳደግና ሰፊ የሥራ ዕድል ለመፍጠር መሠረት ሆኗል።
መንግሥት የመንግሥትና የግል ዘርፍ ቅንጅትን ሚዛናዊ በሆነ መንገድ በመምራት፣ ቱሪዝም የጋራ ታሪክን የሚያሳይና ብሔራዊ ማንነትን የሚያጠናክር የጋራ መድረክ እንዲሆን እያደረገ ነው።
ይህን ዘርፍ ለማሳደግ ለ16 ዓመታት ሳይሻሻል የቆየው የቱሪዝም ፖሊሲ በአዲስ መልክ ተሻሽሎ በሚኒስቴር ደረጃ እንዲደራጅ መደረጉ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነቷን አሳድጎታል።
በተጨማሪም የስብሰባ፣ የጉዞ፣ የኮንፍረንስና የኤግዚቢሽን (MICE) ስትራቴጂዎች ተቀርጸው ወደ ተግባር የገቡ ሲሆን፣ የአሠራር ሥርዓቱን ለማዘመን የኢ-ቪዛና የዲጂታል አሠራሮች ተዘርግተው የቱሪስት ፍሰቱን አቀላጥፈዋል።
እንደ “ገበታ ለሀገር”፣ “ገበታ ለሸገር” እና “ኮሪደር ልማት” ያሉ ታላላቅ ፕሮጀክቶች የተፈጥሮ ሀብትን ከልማት ጋር በማስተሳሰር ለሀገር ገጽታ ግንባታ ከፍተኛ አስተዋጽዖ አበርክተዋል።
እነዚህ ተቋማዊ ጥረቶች እንደ እንጦጦ፣ ወንጪ፣ ሃላላ ኬላ እና ኮይሻ ያሉ መዳረሻዎችን ወደ ሥራ በማስገባት የቱሪስቶች ቁጥር ከ781 ሺህ ወደ 1.3 ሚሊዮን እንዲያድግ ማድረጉን የቱሪዝም ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል።
ይህም የውጭ ምንዛሪ ገቢን በከፍተኛ መጠን ከማሳደጉም በላይ በሆቴልና በአስጎብኚ ዘርፎች ለሺዎች የሥራ ዕድል ፈጥሯል። ኢትዮጵያ በዓለም ቱሪዝም ድርጅት እንድትሸለም ከማድረጉም ባሻገር፣ በአንድ ዓመት ውስጥ ሦስት አዳዲስ ቅርሶችን በዩኔስኮ በማስመዝገብ የታሪክ ክብረ-ወሰን እንድታስመዘግብ አስችሏታል።
ኢትዮጵያን የአፍሪካ ዋናና በዓለም የተመረጠች መዳረሻ በማድረግ የቱሪስት ፍሰቱን እስከ 7.3 ሚሊዮን ለማድረስ ሰፊ ራዕይ ተቀምጧል።
ይህንን ለማሳካት አዳዲስ የኢኮ-ቱሪዝም መዳረሻዎችን ማስፋፋት፣ የታሪካዊ ቅርሶች ጥገናን ማዘመን፣ የሀገር ውስጥ ቱሪዝምን ማበረታታትና የመሠረተ ልማት አውታሮችን ማሻሻል በትኩረት እየተከናወነ ነው።
በቀጣይም ዲጂታል ቴክኖሎጂን በመጠቀም አገልግሎቱን ማዘመንና በሚሊዮኖች የሚቆጠር ተጨማሪ የሥራ ዕድል መፍጠር የመንግሥት ዋነኛ ትኩረት ሲሆን፣ ይህም ለሀገራዊ ኢኮኖሚ ዕድገትና ለዜጎች የኑሮ ደረጃ መሻሻል ጉልህ ሚና ይኖረዋል።
#ethiopianbroadcastingcorporation #ethiopiantourism #landoforigins #visitethiopia #miceethiopia
*************
በቅርብ ዓመታት ኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍን ከተራ የኢኮኖሚ ምንጭነት ባለፈ ለሀገር ግንባታ፣ ለሰላም፣ ለብዝኃነትና ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት መገንቢያ ስትራቴጂካዊ መሣሪያ አድርጋ በመውሰድ ላይ ትገኛለች።
ሀገራችን በታሪክ፣ በባሕልና በተፈጥሮ ያላትን እምቅ ባለጠግነት ለመጠቀም ቱሪዝምን ዋነኛ የኢኮኖሚ ምሰሶ ያደረገች ሲሆን፣ ይህም መዋቅራዊ ለውጥ ለማምጣት፣ ገቢን ለማሳደግና ሰፊ የሥራ ዕድል ለመፍጠር መሠረት ሆኗል።
መንግሥት የመንግሥትና የግል ዘርፍ ቅንጅትን ሚዛናዊ በሆነ መንገድ በመምራት፣ ቱሪዝም የጋራ ታሪክን የሚያሳይና ብሔራዊ ማንነትን የሚያጠናክር የጋራ መድረክ እንዲሆን እያደረገ ነው።
ይህን ዘርፍ ለማሳደግ ለ16 ዓመታት ሳይሻሻል የቆየው የቱሪዝም ፖሊሲ በአዲስ መልክ ተሻሽሎ በሚኒስቴር ደረጃ እንዲደራጅ መደረጉ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነቷን አሳድጎታል።
በተጨማሪም የስብሰባ፣ የጉዞ፣ የኮንፍረንስና የኤግዚቢሽን (MICE) ስትራቴጂዎች ተቀርጸው ወደ ተግባር የገቡ ሲሆን፣ የአሠራር ሥርዓቱን ለማዘመን የኢ-ቪዛና የዲጂታል አሠራሮች ተዘርግተው የቱሪስት ፍሰቱን አቀላጥፈዋል።
እንደ “ገበታ ለሀገር”፣ “ገበታ ለሸገር” እና “ኮሪደር ልማት” ያሉ ታላላቅ ፕሮጀክቶች የተፈጥሮ ሀብትን ከልማት ጋር በማስተሳሰር ለሀገር ገጽታ ግንባታ ከፍተኛ አስተዋጽዖ አበርክተዋል።
እነዚህ ተቋማዊ ጥረቶች እንደ እንጦጦ፣ ወንጪ፣ ሃላላ ኬላ እና ኮይሻ ያሉ መዳረሻዎችን ወደ ሥራ በማስገባት የቱሪስቶች ቁጥር ከ781 ሺህ ወደ 1.3 ሚሊዮን እንዲያድግ ማድረጉን የቱሪዝም ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል።
ይህም የውጭ ምንዛሪ ገቢን በከፍተኛ መጠን ከማሳደጉም በላይ በሆቴልና በአስጎብኚ ዘርፎች ለሺዎች የሥራ ዕድል ፈጥሯል። ኢትዮጵያ በዓለም ቱሪዝም ድርጅት እንድትሸለም ከማድረጉም ባሻገር፣ በአንድ ዓመት ውስጥ ሦስት አዳዲስ ቅርሶችን በዩኔስኮ በማስመዝገብ የታሪክ ክብረ-ወሰን እንድታስመዘግብ አስችሏታል።
ኢትዮጵያን የአፍሪካ ዋናና በዓለም የተመረጠች መዳረሻ በማድረግ የቱሪስት ፍሰቱን እስከ 7.3 ሚሊዮን ለማድረስ ሰፊ ራዕይ ተቀምጧል።
ይህንን ለማሳካት አዳዲስ የኢኮ-ቱሪዝም መዳረሻዎችን ማስፋፋት፣ የታሪካዊ ቅርሶች ጥገናን ማዘመን፣ የሀገር ውስጥ ቱሪዝምን ማበረታታትና የመሠረተ ልማት አውታሮችን ማሻሻል በትኩረት እየተከናወነ ነው።
በቀጣይም ዲጂታል ቴክኖሎጂን በመጠቀም አገልግሎቱን ማዘመንና በሚሊዮኖች የሚቆጠር ተጨማሪ የሥራ ዕድል መፍጠር የመንግሥት ዋነኛ ትኩረት ሲሆን፣ ይህም ለሀገራዊ ኢኮኖሚ ዕድገትና ለዜጎች የኑሮ ደረጃ መሻሻል ጉልህ ሚና ይኖረዋል።
#ethiopianbroadcastingcorporation #ethiopiantourism #landoforigins #visitethiopia #miceethiopia
23 days ago
ለዓለም ዋንጫ ተጓዦች የተጣለው የቪዛ ማስያዣ ተነሳ
#fastmereja I የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ወደ አሜሪካ ለሚጓዙ ደጋፊዎች ጥለውት የነበረውን የቪዛ ማስያዣ ቅድመ ሁኔታ ማንሳቱን አስታወቀ።
ከዚህ ቀደም በፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ከ50 ሀገራት የሚመጡ መንገደኞች ከ5,000 እስከ 15,000 ዶላር ተመላሽ የሚሆን ገንዘብ እንዲያስይዙ ተደንግጎ የነበረ ቢሆንም፣ አሁን ግን የውድድሩ ተጫዋቾች፣ የስፖርት አመራሮች እና የጨዋታ ትኬት ያላቸው ደጋፊዎች ይህ ክፍያ እንደማይመለከታቸው ተገልጿል።
ይህ ውሳኔ በተለይ ለዓለም ዋንጫው ማለፋቸውን ላረጋገጡና በደንቡ ተጽዕኖ ስር ለነበሩት አምስት የአፍሪካ ሀገራት (አልጄሪያ፣ ኬፕ ቨርዴ፣ አይቮሪ ኮስት፣ ሴኔጋል እና ቱንዚያ) ደጋፊዎች ትልቅ እፎይታን እንደሚፈጥር ተነግሯል። ደጋፊዎቹ ከክፍያው ነጻ ለመሆን የፊፋን የቀዳሚነት የቪዛ አሰጣጥ ሥርዓት መጠቀም እንዳለባቸው ተመልክቷል።
የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ በዩናይትድ ስቴትስ፣ በካናዳ እና በሜክሲኮ አስተናጋጅነት እንደሚካሄድ ይታወቃል።
#fastmereja I የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ወደ አሜሪካ ለሚጓዙ ደጋፊዎች ጥለውት የነበረውን የቪዛ ማስያዣ ቅድመ ሁኔታ ማንሳቱን አስታወቀ።
ከዚህ ቀደም በፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ከ50 ሀገራት የሚመጡ መንገደኞች ከ5,000 እስከ 15,000 ዶላር ተመላሽ የሚሆን ገንዘብ እንዲያስይዙ ተደንግጎ የነበረ ቢሆንም፣ አሁን ግን የውድድሩ ተጫዋቾች፣ የስፖርት አመራሮች እና የጨዋታ ትኬት ያላቸው ደጋፊዎች ይህ ክፍያ እንደማይመለከታቸው ተገልጿል።
ይህ ውሳኔ በተለይ ለዓለም ዋንጫው ማለፋቸውን ላረጋገጡና በደንቡ ተጽዕኖ ስር ለነበሩት አምስት የአፍሪካ ሀገራት (አልጄሪያ፣ ኬፕ ቨርዴ፣ አይቮሪ ኮስት፣ ሴኔጋል እና ቱንዚያ) ደጋፊዎች ትልቅ እፎይታን እንደሚፈጥር ተነግሯል። ደጋፊዎቹ ከክፍያው ነጻ ለመሆን የፊፋን የቀዳሚነት የቪዛ አሰጣጥ ሥርዓት መጠቀም እንዳለባቸው ተመልክቷል።
የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ በዩናይትድ ስቴትስ፣ በካናዳ እና በሜክሲኮ አስተናጋጅነት እንደሚካሄድ ይታወቃል።
23 days ago
የ15 ሺህ ዶላር የቪዛ ማስያዣው ቀረ
የቀጣዩን የዓለም ዋንጫ ትኬት ለገዙ ተመልካቾች የአሜሪካ መንግሥት ልዩ እፎይታ የሚሰጥ ውሳኔ አስተላለፈ።
ቀደም ሲል የቪዛ ቆይታ ጊዜያቸውን የሚያሳልፉ ሰዎችን ለመቀነስ በሚል ተጥሎ የነበረው የ15,000 ዶላር (ከ850,000 ብር በላይ) የቪዛ ማስያዣ ክፍያ፣ ትኬት በገዙ የ50 አገራት ዜጎች ላይ ተፈጻሚ እንደማይሆን የትራምፕ አስተዳደር በይፋ አስታውቋል።
ይህ ውሳኔ በተለይ ለአምስቱ የአፍሪካ አገራት (አልጄርያ፣ ኬፕ ቨርዴ፣ አይቮሪ ኮስት፣ ሴኔጋል እና ቱኒዝያ) ደጋፊዎች ትልቅ እድል የፈጠረ ሲሆን፣ ተጫዋቾችና አሠልጣኞችም ከዚህ ቀደም ከክፍያው ነፃ መደረጋቸው ይታወሳል።
ይሁን እንጂ እንደ ኢራን እና ሔይቲ ያሉ አገራት ደጋፊዎች አሁንም በውሳኔው ውስጥ ያልተካተቱ ሲሆን፣ ቱሪስቶች የአምስት ዓመት የማኅበራዊ ሚዲያ ታሪካቸውን እንዲያቀርቡ የሚጠይቀው ደንብ እንደጸና ይገኛል።
ፊፋ ከዋይት ሀውስ ጋር በመተባበር ስኬታማ ውድድር ለማካሄድ እየሰራ መሆኑን ገልጾ፣ የአሜሪካ መንግሥት ላሳየው ትብብር ምስጋናውን አቅርቧል።
አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ በጋራ በሚያስተናግዱት በዚህ ታላቅ ስፖርታዊ ኩነት ላይ ተመልካቾች የቪዛ ቆይታቸውን አክብረው ከወጡ ያስያዙት ገንዘብ (ክፍያው በሚመለከታቸው ላይ) ተመላሽ እንደሚደረግላቸው ተገልጿል።
seledadotio
seledadotio
የቀጣዩን የዓለም ዋንጫ ትኬት ለገዙ ተመልካቾች የአሜሪካ መንግሥት ልዩ እፎይታ የሚሰጥ ውሳኔ አስተላለፈ።
ቀደም ሲል የቪዛ ቆይታ ጊዜያቸውን የሚያሳልፉ ሰዎችን ለመቀነስ በሚል ተጥሎ የነበረው የ15,000 ዶላር (ከ850,000 ብር በላይ) የቪዛ ማስያዣ ክፍያ፣ ትኬት በገዙ የ50 አገራት ዜጎች ላይ ተፈጻሚ እንደማይሆን የትራምፕ አስተዳደር በይፋ አስታውቋል።
ይህ ውሳኔ በተለይ ለአምስቱ የአፍሪካ አገራት (አልጄርያ፣ ኬፕ ቨርዴ፣ አይቮሪ ኮስት፣ ሴኔጋል እና ቱኒዝያ) ደጋፊዎች ትልቅ እድል የፈጠረ ሲሆን፣ ተጫዋቾችና አሠልጣኞችም ከዚህ ቀደም ከክፍያው ነፃ መደረጋቸው ይታወሳል።
ይሁን እንጂ እንደ ኢራን እና ሔይቲ ያሉ አገራት ደጋፊዎች አሁንም በውሳኔው ውስጥ ያልተካተቱ ሲሆን፣ ቱሪስቶች የአምስት ዓመት የማኅበራዊ ሚዲያ ታሪካቸውን እንዲያቀርቡ የሚጠይቀው ደንብ እንደጸና ይገኛል።
ፊፋ ከዋይት ሀውስ ጋር በመተባበር ስኬታማ ውድድር ለማካሄድ እየሰራ መሆኑን ገልጾ፣ የአሜሪካ መንግሥት ላሳየው ትብብር ምስጋናውን አቅርቧል።
አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ በጋራ በሚያስተናግዱት በዚህ ታላቅ ስፖርታዊ ኩነት ላይ ተመልካቾች የቪዛ ቆይታቸውን አክብረው ከወጡ ያስያዙት ገንዘብ (ክፍያው በሚመለከታቸው ላይ) ተመላሽ እንደሚደረግላቸው ተገልጿል።
seledadotio
seledadotio
27 days ago
ኢራን በዓለም ዋንጫ ላይ ለሚኖራት ተሳትፎ ዋስትና ጠየቀች
ኢራን በዓለም ዋንጫ ላይ እንደምትሳፍ ገልጻ ነገር ግን ከፊፋ እና ጨዋታውን ከሚያስተናግዱ አገራት ዋስትና እንደምትፈልግ አስታወቀች።
የኢራን እግር ኳስ ፌዴሬሽን በዓለም ዋንጫ ላይ “ከምናምንብት፣ ከባሕላችን እና ከቁርጠንነታችን ሳናፈገፍግ” እንሳተፋለን ሲሉ አረጋግጠው፣ አዘጋጅ አገራት “ስጋታችንን ከግምት ውስጥ እንዲያስገቡልን እንፈልጋለን” ብለዋል።
የእግር ኳስ ፌዴሬሽኑ መሟላት አለባቸው ያላቸውን ነገሮች ያቀረበው ፕሬዚዳንቱ መሃዲ ታጅ ባለፈው ወር ካናዳ በተካሄደው የፊፋ ጉባዔ ላይ ለመገኘት ሲጠይቁ ቪዛ በመከልከላቸው ነው።
ታጅ አገራቸው በዓለም ዋንጫ ላይ ለመሳተፍ መሟላት አለባቸው ያሏቸውን ባለ አስር ነጥብ ቅድመ ሁኔታዎችን ለፊፋ ማቅረቧን ተናግረዋል።
የዓለም ዋንጫ በሜክሲኮ በካናዳ እና በዩናይትድ ስቴትስ አዘጋጅነት ከሰኔ 4 2018 ዓ.ም. ጀምሮ ይካሄዳል።
ቅዳሜ ዕለት በመግለጫው ላይ ከሰፈሩት ቅድመ ሁኔታዎች መካከል ሁሉም በእስላማዊ አብዮታዊ ዘብ ወታደራዊ ስልጠና ያጠናቀቁትን ጨምሮ ከቡድኑ ጋር የሚጓዙ አሰልጣኞች፣ ተጫዋቾች እና ባለሥልጣናት ቪዛ እንዲሰጣቸው የሚጠይቅ ነው።
የኢራን አብዮታዊ ዘብ በካናዳ እና አሜሪካ አሸባሪ ድርጅት ተብሎ የተፈረጀ ሲሆን፣ መሃዲ ታጂ ወደ ካናዳ መግቢያ ቪዛ የተከለከሉት ከወታደራዊው ተቋሙ ጋር ባላቸው ግንኙነት ነው ተብሏል።
ኢራን ለእግር ኳስ ቡድኗ፣ ለባንዲራዋ እንዲሁም ለብሔራዊ መዝሙሯ ተገቢው ክብር አንዲሰጥ እንዲሁም በአውሮፕላን ማረፊያዎች፣ ሆቴሎች እና ስታዲየሞች ጥበቃ እንዲጠናከርላት ጠይቃለች።
የተወሰኑት የኢራን ጥያቄዎች ፊፋ በቀላሉ እንዲሟሉ ሊያደርጋቸው የሚችላቸው ናቸው።
ነገር ግን ከቪዛ፣ የድንበር ቁጥጥር እና ደህንነት ጋር የተያያዙ ጥያቄዎችን ከፊፋ ይልቅ የአገራቱ ሕግ ስር የሚወድቁ ናቸው።
የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ የኢራን የእግር ኳስ ቡድን መትቶ በዓለም ዋንጫ ላይ ቢካፈል ደስተኛ መሆናቸውን ተናግረው ነበር።
ነገር ግን ከአብዮታዊ ዘቡ ጋር ግንኙነት ያላቸው አባላት ክልከላ እንደሚገጥማቸው አስጠንቅቀዋል።
BBC
ኢራን በዓለም ዋንጫ ላይ እንደምትሳፍ ገልጻ ነገር ግን ከፊፋ እና ጨዋታውን ከሚያስተናግዱ አገራት ዋስትና እንደምትፈልግ አስታወቀች።
የኢራን እግር ኳስ ፌዴሬሽን በዓለም ዋንጫ ላይ “ከምናምንብት፣ ከባሕላችን እና ከቁርጠንነታችን ሳናፈገፍግ” እንሳተፋለን ሲሉ አረጋግጠው፣ አዘጋጅ አገራት “ስጋታችንን ከግምት ውስጥ እንዲያስገቡልን እንፈልጋለን” ብለዋል።
የእግር ኳስ ፌዴሬሽኑ መሟላት አለባቸው ያላቸውን ነገሮች ያቀረበው ፕሬዚዳንቱ መሃዲ ታጅ ባለፈው ወር ካናዳ በተካሄደው የፊፋ ጉባዔ ላይ ለመገኘት ሲጠይቁ ቪዛ በመከልከላቸው ነው።
ታጅ አገራቸው በዓለም ዋንጫ ላይ ለመሳተፍ መሟላት አለባቸው ያሏቸውን ባለ አስር ነጥብ ቅድመ ሁኔታዎችን ለፊፋ ማቅረቧን ተናግረዋል።
የዓለም ዋንጫ በሜክሲኮ በካናዳ እና በዩናይትድ ስቴትስ አዘጋጅነት ከሰኔ 4 2018 ዓ.ም. ጀምሮ ይካሄዳል።
ቅዳሜ ዕለት በመግለጫው ላይ ከሰፈሩት ቅድመ ሁኔታዎች መካከል ሁሉም በእስላማዊ አብዮታዊ ዘብ ወታደራዊ ስልጠና ያጠናቀቁትን ጨምሮ ከቡድኑ ጋር የሚጓዙ አሰልጣኞች፣ ተጫዋቾች እና ባለሥልጣናት ቪዛ እንዲሰጣቸው የሚጠይቅ ነው።
የኢራን አብዮታዊ ዘብ በካናዳ እና አሜሪካ አሸባሪ ድርጅት ተብሎ የተፈረጀ ሲሆን፣ መሃዲ ታጂ ወደ ካናዳ መግቢያ ቪዛ የተከለከሉት ከወታደራዊው ተቋሙ ጋር ባላቸው ግንኙነት ነው ተብሏል።
ኢራን ለእግር ኳስ ቡድኗ፣ ለባንዲራዋ እንዲሁም ለብሔራዊ መዝሙሯ ተገቢው ክብር አንዲሰጥ እንዲሁም በአውሮፕላን ማረፊያዎች፣ ሆቴሎች እና ስታዲየሞች ጥበቃ እንዲጠናከርላት ጠይቃለች።
የተወሰኑት የኢራን ጥያቄዎች ፊፋ በቀላሉ እንዲሟሉ ሊያደርጋቸው የሚችላቸው ናቸው።
ነገር ግን ከቪዛ፣ የድንበር ቁጥጥር እና ደህንነት ጋር የተያያዙ ጥያቄዎችን ከፊፋ ይልቅ የአገራቱ ሕግ ስር የሚወድቁ ናቸው።
የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ የኢራን የእግር ኳስ ቡድን መትቶ በዓለም ዋንጫ ላይ ቢካፈል ደስተኛ መሆናቸውን ተናግረው ነበር።
ነገር ግን ከአብዮታዊ ዘቡ ጋር ግንኙነት ያላቸው አባላት ክልከላ እንደሚገጥማቸው አስጠንቅቀዋል።
BBC
28 days ago
ኢራን በዓለም ዋንጫ እንደምትሳተፍ ገለጸች።
ኢራን በዓለም ዋንጫ እንደምትሳተፍ ገለጸች። ኢራን በትልቁ የዓለም ዋንጫ ለመሳተፍ ፍላጎቷን ስትገልጽ የውድድሩ አስተናጋጆች ቅድመ ሁኔታዎችን እንዲቀበሉ ጠይቃለች።
የኢራን የእግር ኳስ ፌዴሬሽን ዛሬ ቅዳሜ እንዳስታወቀው በ2026 የክረምት ወቅት በሚካሄደው የዘንድሮ የዓለም ዋንጫ የሀገሪቱ የወንዶች ብሔራዊ ቡድን ይሳተፋል። ነገር ግን የጋራ አስተናጋጆቹ ዩናይትድ ስቴትስ፣ ሜክሲኮ እና ካናዳ ሁኔታዎችን ከመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት ጋር እንዲያስማሙ ጠይቋል።
የኢራን ጥያቄ የተሰማው ካናዳ ባለፈው ወር ከፊፋ ጉባኤ በፊት የኢራን እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዋና ሀላፊ ወደ ወደ ጉባኤው እንዳይገቡ መከልከሏን ተከትሎ ነው። ምክንያቱ ደግሞ በጎርጎሪያኑ 2024 እንደ ሽብርተኛ ቡድን ከተፈረጀው የኢራን ወታደራዊ ርዕዮተ ዓለም ክንድ ከሆነው ከኢራን አብዮታዊ ጥበቃ (IRGC) ጋር ግንኙነት አላቸው የሚል ነበር።
"በእርግጠኝነት በ2026 የዓለም ዋንጫ እንሳተፋለን፣ ነገር ግን አስተናጋጆቹ ስጋቶቻችንን ግምት ውስጥ ማስገባት አለባቸው" ሲል የኢራን እግር ኳስ ፌዴሬሽን በይፋዊ ድረ-ገጹ ላይ አስታውቋል።
ቅድመ ሁኔታዎቹ ቪዛ መስጠት እና ለብሔራዊ ቡድኑ ሰራተኞች አክብሮት መስጠት፣ የቡድኑ ባንዲራ እና ብሔራዊ መዝሙሩ በውድድሩ ወቅት እንዲሁም በአውሮፕላን ማረፊያዎች፣ ሆቴሎች እና ወደሚጫወቱባቸው ስታዲየሞች በሚወስዱ መንገዶች ላይ ከፍተኛ ጥበቃ እንዲደረግላቸው መጠየቅን ያካትታሉ።
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ የኢራን የእግር ኳስ ተጫዋቾች በውድድሩ ላይ መገኘታቸው መልካም መሆኑን ተናግረዋል።ነገር ግን አሜሪካ ከኢራን አብዮታዊ ጥበቃ ጋር ግንኙነት ያላቸውን የኢራን ልዑካን ቡድን አባላትን እንደ ሽብርተኛ ድርጅትነት ቆጥሮ ፈቃድ ሊከለክል እንደሚችል አስጠንቅቀዋል።
የኢራን የእግር ኳስ ኃላፊ ታጅ ግን «ሁሉም ተጫዋቾች እና የቴክኒክ ሰራተኞች፣ በተለይም እንደ መህዲ ታሬሚ እና ኢህሳን ሃጅሳፊ ያሉ በእስላማዊ አብዮታዊ ጥበቃ ቡድን ወይም በIRGC ውስጥ ወታደራዊ አ አገልግሎት የሰጡ ያለምንም ችግር ቪዛ ሊሰጣቸው ይገባል» ሲሉ አጽንዖት ሰጥተዋል።
የዓለማቀፉ የእግር ኳስ ማሕበር ፊፋ ዋና ኃላፊ ጂያኒ ኢንፋንቲኖ በበኩላቸው ኢራን በታቀደው መሰረት የዓለም ዋንጫ ጨዋታዎቿን ዩናይትድ ስቴትስ እንደምታደርግ በድጋሚ አረጋግጠዋል።
DW Amharic
ኢራን በዓለም ዋንጫ እንደምትሳተፍ ገለጸች። ኢራን በትልቁ የዓለም ዋንጫ ለመሳተፍ ፍላጎቷን ስትገልጽ የውድድሩ አስተናጋጆች ቅድመ ሁኔታዎችን እንዲቀበሉ ጠይቃለች።
የኢራን የእግር ኳስ ፌዴሬሽን ዛሬ ቅዳሜ እንዳስታወቀው በ2026 የክረምት ወቅት በሚካሄደው የዘንድሮ የዓለም ዋንጫ የሀገሪቱ የወንዶች ብሔራዊ ቡድን ይሳተፋል። ነገር ግን የጋራ አስተናጋጆቹ ዩናይትድ ስቴትስ፣ ሜክሲኮ እና ካናዳ ሁኔታዎችን ከመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት ጋር እንዲያስማሙ ጠይቋል።
የኢራን ጥያቄ የተሰማው ካናዳ ባለፈው ወር ከፊፋ ጉባኤ በፊት የኢራን እግር ኳስ ፌዴሬሽን ዋና ሀላፊ ወደ ወደ ጉባኤው እንዳይገቡ መከልከሏን ተከትሎ ነው። ምክንያቱ ደግሞ በጎርጎሪያኑ 2024 እንደ ሽብርተኛ ቡድን ከተፈረጀው የኢራን ወታደራዊ ርዕዮተ ዓለም ክንድ ከሆነው ከኢራን አብዮታዊ ጥበቃ (IRGC) ጋር ግንኙነት አላቸው የሚል ነበር።
"በእርግጠኝነት በ2026 የዓለም ዋንጫ እንሳተፋለን፣ ነገር ግን አስተናጋጆቹ ስጋቶቻችንን ግምት ውስጥ ማስገባት አለባቸው" ሲል የኢራን እግር ኳስ ፌዴሬሽን በይፋዊ ድረ-ገጹ ላይ አስታውቋል።
ቅድመ ሁኔታዎቹ ቪዛ መስጠት እና ለብሔራዊ ቡድኑ ሰራተኞች አክብሮት መስጠት፣ የቡድኑ ባንዲራ እና ብሔራዊ መዝሙሩ በውድድሩ ወቅት እንዲሁም በአውሮፕላን ማረፊያዎች፣ ሆቴሎች እና ወደሚጫወቱባቸው ስታዲየሞች በሚወስዱ መንገዶች ላይ ከፍተኛ ጥበቃ እንዲደረግላቸው መጠየቅን ያካትታሉ።
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ የኢራን የእግር ኳስ ተጫዋቾች በውድድሩ ላይ መገኘታቸው መልካም መሆኑን ተናግረዋል።ነገር ግን አሜሪካ ከኢራን አብዮታዊ ጥበቃ ጋር ግንኙነት ያላቸውን የኢራን ልዑካን ቡድን አባላትን እንደ ሽብርተኛ ድርጅትነት ቆጥሮ ፈቃድ ሊከለክል እንደሚችል አስጠንቅቀዋል።
የኢራን የእግር ኳስ ኃላፊ ታጅ ግን «ሁሉም ተጫዋቾች እና የቴክኒክ ሰራተኞች፣ በተለይም እንደ መህዲ ታሬሚ እና ኢህሳን ሃጅሳፊ ያሉ በእስላማዊ አብዮታዊ ጥበቃ ቡድን ወይም በIRGC ውስጥ ወታደራዊ አ አገልግሎት የሰጡ ያለምንም ችግር ቪዛ ሊሰጣቸው ይገባል» ሲሉ አጽንዖት ሰጥተዋል።
የዓለማቀፉ የእግር ኳስ ማሕበር ፊፋ ዋና ኃላፊ ጂያኒ ኢንፋንቲኖ በበኩላቸው ኢራን በታቀደው መሰረት የዓለም ዋንጫ ጨዋታዎቿን ዩናይትድ ስቴትስ እንደምታደርግ በድጋሚ አረጋግጠዋል።
DW Amharic
Sponsored by
Surafel
1 month ago
"ለከፍተኛ የገንዘብ ቅጣት እና ንብረት መወረስ ይዳርጋል" - ጋና
ጋና በኢትዮጵያ ለሚገኙ ዜጎቿ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ አስተላልፋለች።
የጋና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ፤ በኢትዮጵያ ውስጥ ከተሰጣቸው የቪዛ ፈቃድ በላይ መቆየት ከባድ ህጋዊ መዘዝ እንደሚያስከትል አሳስቧል።
ሚኒስቴሩ አዲሱን የኢትዮጵያ የኢሚግሬሽን ደንብ ዋቢ በማድረግ፤ ከቪዛ ፈቃድ በላይ መቆየት ለከፍተኛ የገንዘብ ቅጣት እና ንብረት መወረስ ይዳርጋል ብሏል።
ይህም እስከ 5,000 ዶላር (765,000 ብር) የሚደርስ የገንዘብ ቅጣትንና በየዕለቱ የሚታሰብ ተጨማሪ ክፍያዎችን እንደሚያካትት አስታውቋል። #myjoyonline
seledadotio
seledadotio
ጋና በኢትዮጵያ ለሚገኙ ዜጎቿ ጥብቅ ማስጠንቀቂያ አስተላልፋለች።
የጋና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ፤ በኢትዮጵያ ውስጥ ከተሰጣቸው የቪዛ ፈቃድ በላይ መቆየት ከባድ ህጋዊ መዘዝ እንደሚያስከትል አሳስቧል።
ሚኒስቴሩ አዲሱን የኢትዮጵያ የኢሚግሬሽን ደንብ ዋቢ በማድረግ፤ ከቪዛ ፈቃድ በላይ መቆየት ለከፍተኛ የገንዘብ ቅጣት እና ንብረት መወረስ ይዳርጋል ብሏል።
ይህም እስከ 5,000 ዶላር (765,000 ብር) የሚደርስ የገንዘብ ቅጣትንና በየዕለቱ የሚታሰብ ተጨማሪ ክፍያዎችን እንደሚያካትት አስታውቋል። #myjoyonline
seledadotio
seledadotio
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የአሜሪካ የስቴት ዲፓርትመንት ቪዛ ሰጪ (ኮንሱላር) ኦፊሰሮች ወደ አሜሪካ የሚገቡ ጊዜያዊ መንገደኞች ጥገኝነት (አሳይለም) እንዳይጠይቁ ለማገድ የሚያስችል አዲስ የውስጥ መመሪያ ማስተላለፉን የኢሚግሬሽን ጠበቃ ሙሉአለም ጌታቸው ገለጹ። ጠበቃው ለዘ-ሐበሻ እንዳብራሩት፣ መመሪያው በዋናነት ጊዜያዊ የቱሪስት፣ የህክምና እና የተማሪ ቪዛዎችን (እንደ B1, B2, F1 እና J1 ያሉትን) በመጠቀም አሜሪካ ገብተው ጥገኝነት ለመጠየቅ የሚያስቡ ሰዎችን ኢላማ ያደረገ ነው። የስቴት ዲፓርትመንት ኦፊሰሮች ቪዛ ከመስጠታቸው በፊት፣ አመልካቾች አሜሪካ ውስጥ እንደማይቀሩና ወደ ሀገራቸው እንደሚመለሱ ማረጋገጥ ግዴታ ተጥሎባቸዋል።
በአዲሱ መመሪያ መሰረት የቪዛ ኦፊሰሮች ማንኛውንም አመልካች ሁለት መሰረታዊ ጥያቄዎችን እንዲጠይቁ ታዘዋል። አንደኛው ጥያቄ፣ አመልካቹ በሀገሩ ወይም አሁን በሚኖርበት ቦታ ከዚህ በፊት በማንነቱ፣ በዘሩ፣ በሀይማኖቱ ወይም በፖለቲካ አመለካከቱ የደረሰበት ጥቃት መኖር አለመኖሩን የሚያጣራ ነው። ሁለተኛው ደግሞ፣ ወደ ሀገሩ ቢመለስ ጥቃት ይደርስብኛል ብሎ የሚፈራ መሆን አለመሆኑን የሚጠይቅ ነው። አንድ አመልካች ለእነዚህ ጥያቄዎች "አዎ" የሚል ምላሽ ከሰጠ፣ በአዲሱ መመሪያ መሰረት የአሜሪካ ቪዛ ወዲያውኑ ይከለከላል።
በአንጻሩ ደግሞ አንድ ሰው ቪዛውን ለማግኘት ሲል ምንም ጥቃት እንዳልደረሰበት በመግለጽ ቪዛ አግኝቶ አሜሪካ ከገባ በኋላ ጥገኝነት (Asylum) ቢጠይቅ ከፍተኛ ችግር ውስጥ ይወድቃል። ምክንያቱም አሜሪካ ገብቶ "ጥቃት ደርሶብኛል" ብሎ የሚያቀርበው ማመልከቻ፣ ቀደም ሲል ለኢምባሲ ኦፊሰሩ ከተናገረው ጋር በቀጥታ ይጋጫል። በዚህም የተነሳ የአሜሪካን መንግስት ዋሽተሃል ወይም አጭበርብረሃል ተብሎ አመኔታ (ክሬዴብሊቲ) ስለሚያጣ፣ የጥገኝነት ጥያቄው ሙሉ በሙሉ ውድቅ ሊደረግበት እንደሚችል ጠበቃ ሙሉአለም አስጠንቅቀዋል። አመልካቹ ይህንን ለማስተካከል ልዩ የይቅርታ መጠየቂያ (ዌቨር) እስከማቅረብ ሊገደድ ይችላል።
ይህ አሰራር በተለይም በሰብዓዊ መብት ስራዎች ላይ የተሰማሩ ጋዜጠኞችን፣ የፖለቲካ አክቲቪስቶችን እና በመንግስት ጥቃት የደረሰባቸውን ሰዎች በእጅጉ የሚጎዳ እና ቪዛ እንዳያገኙ የሚያግድ ነው። መመሪያው በኮንግረስ የህግ ሂደት ሳያልፍ በውስጠ-መስሪያ ቤት ትዕዛዝ ብቻ የተላለፈ መሆኑም ውሳኔውን አሳዛኝ ያደርገዋል ተብሏል። አዲሱ መመሪያ ተግባራዊ መሆን የጀመረው ከዚሁ ሳምንት አንስቶ በመሆኑ፣ ከዚህ በፊት ቪዛ ያገኙትን እና አሜሪካ ውስጥ የሚገኙ ሰዎችን አይመለከትም። ሆኖም ከዚህ ሳምንት ጀምሮ ቪዛ ለሚጠይቁ እና የኢምባሲ ቃለ-መጠይቅ ለሚያደርጉ በሙሉ ተግባራዊ ይሆናል።
ጠበቃ ሙሉአለም እንዳሉት የትራምፕ አስተዳደር በስልጣን ከቀጠለ ይህ ህግ የመቀጠል እድሉ ሰፊ ነው። ነገር ግን ቀጣዩን ምርጫ አሸንፎ የዲሞክራት አስተዳደር ስልጣን ከያዘ፣ ከዲሞክራሲ መርሆች ጋር የሚጋጨውን ይህንን አሰራር ሊያነሳው እንደሚችል ግምታቸውን አስቀምጠዋል።
ቪዲዮውን VOEA Television የዩቱብ ቻናል ላይ ይመልከቱ።
በአዲሱ መመሪያ መሰረት የቪዛ ኦፊሰሮች ማንኛውንም አመልካች ሁለት መሰረታዊ ጥያቄዎችን እንዲጠይቁ ታዘዋል። አንደኛው ጥያቄ፣ አመልካቹ በሀገሩ ወይም አሁን በሚኖርበት ቦታ ከዚህ በፊት በማንነቱ፣ በዘሩ፣ በሀይማኖቱ ወይም በፖለቲካ አመለካከቱ የደረሰበት ጥቃት መኖር አለመኖሩን የሚያጣራ ነው። ሁለተኛው ደግሞ፣ ወደ ሀገሩ ቢመለስ ጥቃት ይደርስብኛል ብሎ የሚፈራ መሆን አለመሆኑን የሚጠይቅ ነው። አንድ አመልካች ለእነዚህ ጥያቄዎች "አዎ" የሚል ምላሽ ከሰጠ፣ በአዲሱ መመሪያ መሰረት የአሜሪካ ቪዛ ወዲያውኑ ይከለከላል።
በአንጻሩ ደግሞ አንድ ሰው ቪዛውን ለማግኘት ሲል ምንም ጥቃት እንዳልደረሰበት በመግለጽ ቪዛ አግኝቶ አሜሪካ ከገባ በኋላ ጥገኝነት (Asylum) ቢጠይቅ ከፍተኛ ችግር ውስጥ ይወድቃል። ምክንያቱም አሜሪካ ገብቶ "ጥቃት ደርሶብኛል" ብሎ የሚያቀርበው ማመልከቻ፣ ቀደም ሲል ለኢምባሲ ኦፊሰሩ ከተናገረው ጋር በቀጥታ ይጋጫል። በዚህም የተነሳ የአሜሪካን መንግስት ዋሽተሃል ወይም አጭበርብረሃል ተብሎ አመኔታ (ክሬዴብሊቲ) ስለሚያጣ፣ የጥገኝነት ጥያቄው ሙሉ በሙሉ ውድቅ ሊደረግበት እንደሚችል ጠበቃ ሙሉአለም አስጠንቅቀዋል። አመልካቹ ይህንን ለማስተካከል ልዩ የይቅርታ መጠየቂያ (ዌቨር) እስከማቅረብ ሊገደድ ይችላል።
ይህ አሰራር በተለይም በሰብዓዊ መብት ስራዎች ላይ የተሰማሩ ጋዜጠኞችን፣ የፖለቲካ አክቲቪስቶችን እና በመንግስት ጥቃት የደረሰባቸውን ሰዎች በእጅጉ የሚጎዳ እና ቪዛ እንዳያገኙ የሚያግድ ነው። መመሪያው በኮንግረስ የህግ ሂደት ሳያልፍ በውስጠ-መስሪያ ቤት ትዕዛዝ ብቻ የተላለፈ መሆኑም ውሳኔውን አሳዛኝ ያደርገዋል ተብሏል። አዲሱ መመሪያ ተግባራዊ መሆን የጀመረው ከዚሁ ሳምንት አንስቶ በመሆኑ፣ ከዚህ በፊት ቪዛ ያገኙትን እና አሜሪካ ውስጥ የሚገኙ ሰዎችን አይመለከትም። ሆኖም ከዚህ ሳምንት ጀምሮ ቪዛ ለሚጠይቁ እና የኢምባሲ ቃለ-መጠይቅ ለሚያደርጉ በሙሉ ተግባራዊ ይሆናል።
ጠበቃ ሙሉአለም እንዳሉት የትራምፕ አስተዳደር በስልጣን ከቀጠለ ይህ ህግ የመቀጠል እድሉ ሰፊ ነው። ነገር ግን ቀጣዩን ምርጫ አሸንፎ የዲሞክራት አስተዳደር ስልጣን ከያዘ፣ ከዲሞክራሲ መርሆች ጋር የሚጋጨውን ይህንን አሰራር ሊያነሳው እንደሚችል ግምታቸውን አስቀምጠዋል።
ቪዲዮውን VOEA Television የዩቱብ ቻናል ላይ ይመልከቱ።
1 month ago
🛑 ቪዛ ከመጠየቃችሁ በፊት ይህንን ግዴታ እዩት! በጠበቃ ሙሉዓለም የተብራራው የአሳይለም እና ቪዛ አዲስ መመሪያ። 🇺🇸✈️ #visaupdate #habesha #veoatv
1 month ago
አዲስ የአሜሪካ ቪዛ ህግ! ቪዛና አሳይለም ለምትጠይቁ አስቸኳይ መረጃ | ጠበቃ ሙሉአለም ጌታቸው ማብራሪያ ይሰጣሉ። VOEA Television የዩቱብ ቻናል ላይ ይመልከቱ።
1 month ago
ምክር ቤቱ 18ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ ያካሂዳል
*****************
6ኛው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመኑ 18ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ ያካሂዳል።
ምክር ቤቱን 18ኛ መደበኛ ስብሰባው በኢፌዴሪ መንግሥት እና በሴራሊዮን ሪፐብሊክ፣ በኢፌዴሪ መንግሥት እና በአንጎላ ሪፐብሊክ፣ በኢፌዴሪ መንግሥት እና በባንግላዲሽ ሕዝባዊ ረፐብሊክ እንዲሁም በኢፌዴሪ መንግሥት እና በኢስዋቲኒ ንጉሠ ነገሥት መንግሥታት መካከል የተደረገውን የአየር አገልግሎት ስምምነት ለማጽደቅ የቀረቡ አራት ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ የሚመራ ይሆናል።
በሌላ በኩል ምክር ቤቱ በኢፌዴሪ መንግሥት እና በሩሲያ ፌዴሬሽን መካከል የጋራ የባዮሎጂ ምርምር ማዕከል ለማቋቋም የተፈረመውን ስምምነት ለማጽደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅ መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ ይመራል።
በመጨረሻ ምክር ቤቱ በኢፌዴሪ መንግሥት እና በቬትናም ሶሻሊስት ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል የዲፕሎማቲክ ወይም ኦፊሻል የአገልግሎት ፓስፖርት ለያዙ ሰዎች ቪዛን ለማስቀረት የተፈረመውን ስምምነት ለማጽደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅ መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ የሚመራ ሲሆን የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የቦርድ አባላትን ሹመት መርምሮ እንደሚያፀድቅም የሚጠበቅ መሆኑን ከምክር ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
#ebc #ethiopia #hopr
*****************
6ኛው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመኑ 18ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ ያካሂዳል።
ምክር ቤቱን 18ኛ መደበኛ ስብሰባው በኢፌዴሪ መንግሥት እና በሴራሊዮን ሪፐብሊክ፣ በኢፌዴሪ መንግሥት እና በአንጎላ ሪፐብሊክ፣ በኢፌዴሪ መንግሥት እና በባንግላዲሽ ሕዝባዊ ረፐብሊክ እንዲሁም በኢፌዴሪ መንግሥት እና በኢስዋቲኒ ንጉሠ ነገሥት መንግሥታት መካከል የተደረገውን የአየር አገልግሎት ስምምነት ለማጽደቅ የቀረቡ አራት ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ የሚመራ ይሆናል።
በሌላ በኩል ምክር ቤቱ በኢፌዴሪ መንግሥት እና በሩሲያ ፌዴሬሽን መካከል የጋራ የባዮሎጂ ምርምር ማዕከል ለማቋቋም የተፈረመውን ስምምነት ለማጽደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅ መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ ይመራል።
በመጨረሻ ምክር ቤቱ በኢፌዴሪ መንግሥት እና በቬትናም ሶሻሊስት ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል የዲፕሎማቲክ ወይም ኦፊሻል የአገልግሎት ፓስፖርት ለያዙ ሰዎች ቪዛን ለማስቀረት የተፈረመውን ስምምነት ለማጽደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅ መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ የሚመራ ሲሆን የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የቦርድ አባላትን ሹመት መርምሮ እንደሚያፀድቅም የሚጠበቅ መሆኑን ከምክር ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
#ebc #ethiopia #hopr
1 month ago
የአልማዝ ዴንታል ላብራቶሪ አዳዲስ የጥርስ ህክምና ቴክኖሎጂዎችን አስተዋወቀ
#ethiopia | የአልማዝ ዴንታል ላብራቶሪ የውጭ ምንዛሬን የሚያድንና የጥርስ ህክምና አገልግሎትን የሚያዘምን "ክሊር አላይነር" (Clear Aligner) የተሰኘ የማይታይ የጥርስ ማስተካከያ ቴክኖሎጂን ጨምሮ አዳዲስ ምርቶቹን በዛሬው ዕለት ባከናወነው መርሃ ግብር አስተዋወቀ።
የድርጅቱ መስራችና ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ይታየው ተስፋዬ በዕለቱ እንደገለጹት፣ ላብራቶሪው ከተመሰረተባቸው ያለፉት ሶስት አመታት ጀምሮ የተለያዩ አርቴፊሻል ጥርሶችን ለሀገር ውስጥ ክሊኒኮች ሲያቀርብ ቆይቷል።
አሁን ግን በዋነኝነት "የአልማዝ አላይነር" የተሰኘውንና የተወለጋገዱ ጥርሶችን ያለ ምንም ብረት (Brace) በፕላስቲክ ቁሳቁስ ብቻ ማስተካከል የሚያስችለውን አዲስ ቴክኖሎጂ በሀገር ውስጥ ማምረት መጀመሩን አብስረዋል።
አቶ ይታየው አክለውም "ቴክኖሎጂው ቀደም ሲል ሙሉ በሙሉ ወደ ውጭ ሀገር ተልኮ የሚሰራ በመሆኑ ለከፍተኛ የዶላር ወጪና ለጊዜ መጓተት ይዳርግ ነበር፤ አሁን ግን በሀገር ውስጥ መመረቱ እነዚህን ችግሮች ከመቅረፉ ባለፈ ለሌሎች ላብራቶሪዎች መፈጠርም አርአያ ሆኗል" ብለዋል።
ድርጅቱ ከአላይነር በተጨማሪ ዚርኮኒያ አይ-ባር (Zirconia I-Bar) እና ሰርጂካል ጋይዶችን ጨምሮ አምስት አዳዲስ ምርቶችን ለገበያ አቅርቧል።
በስነ-ስርዓቱ ላይ የተገኙት የጥርስ ህክምና ባለሙያ ዶክተር መስፍን በበኩላቸው፣ አዲሱ አሰራር "ኢንቪዛላይን" (Invisalign) በመባልም እንደሚታወቅና ዋና ጥቅሙም የሰዎችን የውበት ፍላጎት ከእይታ ውጭ በሆነ መንገድ ማሟላቱ እንደሆነ ገልጸዋል። "የውጭ ምንዛሬን ከማዳኑ ባለፈ፣ በዋጋ ረገድም ተመጣጣኝና ለታካሚዎች ምቾት የሚሰጥ በመሆኑ እኛም በክሊኒካችን አገልግሎቱን ለታካሚዎች ማስተዋወቅ እንጀምራለን" ሲሉ የቴክኖሎጂውን ፋይዳ አስረድተዋል።
ሌላኛው የዘርፉ ባለሙያ የዶክተር አቤል ስፔሻሊቲ ዴንታል ክሊኒክ ባለቤት ዶክተር አቤል መሰለ፣ ላብራቶሪው በሀገር ውስጥ መኖሩ በሀኪሙና በቴክኒሻኑ መካከል ያለውን ግንኙነት እንደሚያቀላጥፈው ተናግረዋል።
ዶክተር አቤል "ቀደም ሲል በዲኤችኤል (DHL) ወደ ውጭ የምንልካቸው ስራዎች ላይ ስህተት ቢኖር ለማስተካከል ሳምንታትን ይፈጅ ነበር፤ አሁን ግን እዚሁ በሁለትና ሶስት ቀናት ውስጥ ስራዎችን ማጠናቀቅ መቻሉ ለታካሚዎቻችን ትልቅ እፎይታ ነው" ብለዋል።
በመርሃ ግብሩ ላይ ከሀገር ውስጥ ባለሙያዎች በተጨማሪ ታዋቂው ህንዳዊ የጥርስ ሀኪም ዶክተር ኤም ኬም በቪዲዮ የታገዘ ሙያዊ ገለጻ የሰጡ ሲሆን፣ የአልማዝ ዴንታል ላብራቶሪም በቀጣይ የዲጂታል ጥርስ ህክምናን ይበልጥ ለማስፋፋትና አለም የደረሰበት ደረጃ ላይ ለመድረስ እንደሚሰራ አስታውቋል።
የአልማዝ ዴንታል ላብራቶሪ ስያሜውን ያገኘው የመስራቾቹን እናት ስም ለመዘከር ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት እንደ ዚርኮኒያ፣ ቬነር እና ሪቴይነር ያሉ በርካታ የጥርስ ህክምና ውጤቶችን ለሀገር ውስጥ ገበያ እያቀረበ ይገኛል።
ጌትነት ተመስገን
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia | የአልማዝ ዴንታል ላብራቶሪ የውጭ ምንዛሬን የሚያድንና የጥርስ ህክምና አገልግሎትን የሚያዘምን "ክሊር አላይነር" (Clear Aligner) የተሰኘ የማይታይ የጥርስ ማስተካከያ ቴክኖሎጂን ጨምሮ አዳዲስ ምርቶቹን በዛሬው ዕለት ባከናወነው መርሃ ግብር አስተዋወቀ።
የድርጅቱ መስራችና ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ይታየው ተስፋዬ በዕለቱ እንደገለጹት፣ ላብራቶሪው ከተመሰረተባቸው ያለፉት ሶስት አመታት ጀምሮ የተለያዩ አርቴፊሻል ጥርሶችን ለሀገር ውስጥ ክሊኒኮች ሲያቀርብ ቆይቷል።
አሁን ግን በዋነኝነት "የአልማዝ አላይነር" የተሰኘውንና የተወለጋገዱ ጥርሶችን ያለ ምንም ብረት (Brace) በፕላስቲክ ቁሳቁስ ብቻ ማስተካከል የሚያስችለውን አዲስ ቴክኖሎጂ በሀገር ውስጥ ማምረት መጀመሩን አብስረዋል።
አቶ ይታየው አክለውም "ቴክኖሎጂው ቀደም ሲል ሙሉ በሙሉ ወደ ውጭ ሀገር ተልኮ የሚሰራ በመሆኑ ለከፍተኛ የዶላር ወጪና ለጊዜ መጓተት ይዳርግ ነበር፤ አሁን ግን በሀገር ውስጥ መመረቱ እነዚህን ችግሮች ከመቅረፉ ባለፈ ለሌሎች ላብራቶሪዎች መፈጠርም አርአያ ሆኗል" ብለዋል።
ድርጅቱ ከአላይነር በተጨማሪ ዚርኮኒያ አይ-ባር (Zirconia I-Bar) እና ሰርጂካል ጋይዶችን ጨምሮ አምስት አዳዲስ ምርቶችን ለገበያ አቅርቧል።
በስነ-ስርዓቱ ላይ የተገኙት የጥርስ ህክምና ባለሙያ ዶክተር መስፍን በበኩላቸው፣ አዲሱ አሰራር "ኢንቪዛላይን" (Invisalign) በመባልም እንደሚታወቅና ዋና ጥቅሙም የሰዎችን የውበት ፍላጎት ከእይታ ውጭ በሆነ መንገድ ማሟላቱ እንደሆነ ገልጸዋል። "የውጭ ምንዛሬን ከማዳኑ ባለፈ፣ በዋጋ ረገድም ተመጣጣኝና ለታካሚዎች ምቾት የሚሰጥ በመሆኑ እኛም በክሊኒካችን አገልግሎቱን ለታካሚዎች ማስተዋወቅ እንጀምራለን" ሲሉ የቴክኖሎጂውን ፋይዳ አስረድተዋል።
ሌላኛው የዘርፉ ባለሙያ የዶክተር አቤል ስፔሻሊቲ ዴንታል ክሊኒክ ባለቤት ዶክተር አቤል መሰለ፣ ላብራቶሪው በሀገር ውስጥ መኖሩ በሀኪሙና በቴክኒሻኑ መካከል ያለውን ግንኙነት እንደሚያቀላጥፈው ተናግረዋል።
ዶክተር አቤል "ቀደም ሲል በዲኤችኤል (DHL) ወደ ውጭ የምንልካቸው ስራዎች ላይ ስህተት ቢኖር ለማስተካከል ሳምንታትን ይፈጅ ነበር፤ አሁን ግን እዚሁ በሁለትና ሶስት ቀናት ውስጥ ስራዎችን ማጠናቀቅ መቻሉ ለታካሚዎቻችን ትልቅ እፎይታ ነው" ብለዋል።
በመርሃ ግብሩ ላይ ከሀገር ውስጥ ባለሙያዎች በተጨማሪ ታዋቂው ህንዳዊ የጥርስ ሀኪም ዶክተር ኤም ኬም በቪዲዮ የታገዘ ሙያዊ ገለጻ የሰጡ ሲሆን፣ የአልማዝ ዴንታል ላብራቶሪም በቀጣይ የዲጂታል ጥርስ ህክምናን ይበልጥ ለማስፋፋትና አለም የደረሰበት ደረጃ ላይ ለመድረስ እንደሚሰራ አስታውቋል።
የአልማዝ ዴንታል ላብራቶሪ ስያሜውን ያገኘው የመስራቾቹን እናት ስም ለመዘከር ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት እንደ ዚርኮኒያ፣ ቬነር እና ሪቴይነር ያሉ በርካታ የጥርስ ህክምና ውጤቶችን ለሀገር ውስጥ ገበያ እያቀረበ ይገኛል።
ጌትነት ተመስገን
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
Sponsored by
Surafel
Comments