Logo
Getu Temesgen

የፈረሰውን የአማኑኤልን ቤት አብረን እንሥራ!

(የደሀና ቅዱስ አማኑኤል ቤተክርስቲያን የማደስና የዕርዳታ ጥሪ)

የጥሪው ጭብጥ

ለብዙ ዘመናት የእግዚአብሔር ቃል ሲነገርበትና ምእመናን ሲገለገሉበት የቆየው የደሀና ቅዱስ አማኑኤል ቤተክርስቲያን መቅደስ በአሁኑ ወቅት በመፍረሱ ምክንያት ታሪካዊውና ቅዱሱ ቦታ የምስጥና የሸረሪት መኖሪያ ለመሆን በቅቷል።

የአካባቢው አባቶችና ምእመናን የፈረሰውን የእግዚአብሔር ቤት እንደገና ለመሥራት፦

«የአማኑኤል ወዳጆች የት አላችሁ? እጃችሁን ዘርጉልን፤ የፈረሰውን ቤቱን አብረን እንሥራ!» በማለት አጣዳፊ የድረሱልን ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።

እንዴት መደገፍ ይቻላል?

ኦርቶዶክሳውያን በሙሉ እንደየአቅማችን፦

በገንዘብ እርዳታ፦ ከ200 ብር ጀምሮ አነሰ፤ በዛ ሳንል ካለን ላይ በማካፈል፣

በአስራትና በበኩራት፦ የገጠሪቷን ቤተክርስቲያን በማሰብና በመደገፍ የበረከቱ ተካፋይ መሆን እንችላለን።

የባንክ ሂሳብ ቁጥር

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000781694588

የሂሳብ ስም: የደሀና ቅዱስ አማኑኤል ቤተክርስቲያን

ለበለጠ መረጃ እና ለጸሎት

ስልክ ቁጥር: 0941929014

(እርዳታ ያደረጋችሁ ምእመናን የክርስትና ስማችሁን በቴሌግራም ወይም በዋትስአፕ በዚሁ ስልክ ቁጥር በመላክ በኪዳን፣ በሰዓታት፣ በቅዳሴና በጸሎት አባቶች እንዲያስቡአችሁ ማድረግ ትችላላችሁ።)

መልእክቱን ሼር (Share) በማድረግ የጽድቁ ተካፋይ ይሁኑ!
13 hours ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.