7 months ago
ታሪካዊ ሪከርድ በአዋሽ ኢንሹራንስ! 📈
#ethiopia | አዋሽ ኢንሹራንስ በኢትዮጵያ የኢንሹራንስ ኢንዱስትሪ አዲስ እና ታሪካዊ ድል አስመዘገበ
ኩባንያችን ዛሬ ይፋ ባደረገው የስድስት ወራት አፈጻጸም ሪፖርት፤ በአንድ ወር ብቻ ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ የአረቦን (Premium) ገቢ በመሰብሰብ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል።
የስኬቱ ድምቀት፡-
✅ በአንድ ወር ብቻ: 1 ቢሊዮን ብር+ (ይህ አሃዝ ከ4 ዓመታት በፊት የኩባንያው የአንድ ሙሉ ዓመት ገቢ ነበር)
✅ በ6 ወራት: 3.27 ቢሊዮን ብር አረቦን ተሰብስቧል።
የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ታደሰ ገመዳ እና ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጅባት አለምነህ፤ ኩባንያው ያለበትን ጫና ተቋቁሞ ለዚህ ውጤት መብቃቱን በመግለጽ፤ ለውጤቱ ተባባሪ ለሆኑ ሰራተኞች እና ክቡራን ደንበኞች ምስጋና አቅርበዋል።
አዋሽ ኢንሹራንስ - ምንጊዜም ከእርስዎ ጋር!
🏆 Historic Milestone: Awash Insurance Breaks Records
We are thrilled to announce a groundbreaking achievement in the history of our company
Today, during our half-year performance review, Board Chairperson Mr. Tadese Gemeda revealed that Awash Insurance has collected over 1 Billion ETB in premium in a single month, setting a new benchmark in the industry.
Key Highlights:
🚀 Monthly Record: 1 Billion+ ETB (A feat that took a full year to achieve back in 2021).
📈 Half-Year Performance: A total of 3.27 Billion ETB collected in the last six months, surpassing our targets.
Our CEO, Mr. Jibat Alemneh, emphasized that this success stands as a testament to our resilience amidst competition and the unwavering trust of our customers.
Thank you to our dedicated team and loyal customers for being part of this incredible journey!
Awash Insurance - Always with you.
#awashinsurance #recordbreaking #businessnews #ethiopia #insurance #success
#awashinsurance #milestone #financialnews #ethiopia #growth #leadership
#ethiopia | አዋሽ ኢንሹራንስ በኢትዮጵያ የኢንሹራንስ ኢንዱስትሪ አዲስ እና ታሪካዊ ድል አስመዘገበ
ኩባንያችን ዛሬ ይፋ ባደረገው የስድስት ወራት አፈጻጸም ሪፖርት፤ በአንድ ወር ብቻ ከ1 ቢሊዮን ብር በላይ የአረቦን (Premium) ገቢ በመሰብሰብ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል።
የስኬቱ ድምቀት፡-
✅ በአንድ ወር ብቻ: 1 ቢሊዮን ብር+ (ይህ አሃዝ ከ4 ዓመታት በፊት የኩባንያው የአንድ ሙሉ ዓመት ገቢ ነበር)
✅ በ6 ወራት: 3.27 ቢሊዮን ብር አረቦን ተሰብስቧል።
የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ ታደሰ ገመዳ እና ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጅባት አለምነህ፤ ኩባንያው ያለበትን ጫና ተቋቁሞ ለዚህ ውጤት መብቃቱን በመግለጽ፤ ለውጤቱ ተባባሪ ለሆኑ ሰራተኞች እና ክቡራን ደንበኞች ምስጋና አቅርበዋል።
አዋሽ ኢንሹራንስ - ምንጊዜም ከእርስዎ ጋር!
🏆 Historic Milestone: Awash Insurance Breaks Records
We are thrilled to announce a groundbreaking achievement in the history of our company
Today, during our half-year performance review, Board Chairperson Mr. Tadese Gemeda revealed that Awash Insurance has collected over 1 Billion ETB in premium in a single month, setting a new benchmark in the industry.
Key Highlights:
🚀 Monthly Record: 1 Billion+ ETB (A feat that took a full year to achieve back in 2021).
📈 Half-Year Performance: A total of 3.27 Billion ETB collected in the last six months, surpassing our targets.
Our CEO, Mr. Jibat Alemneh, emphasized that this success stands as a testament to our resilience amidst competition and the unwavering trust of our customers.
Thank you to our dedicated team and loyal customers for being part of this incredible journey!
Awash Insurance - Always with you.
#awashinsurance #recordbreaking #businessnews #ethiopia #insurance #success
#awashinsurance #milestone #financialnews #ethiopia #growth #leadership
Comments