19 days ago
"በሚሊዮን አንድ ጊዜ የሚከሰት ታሪክ!"
*********
ሊዮኔል ሜሲ እና ላሚን ያማል በ2026ቱ የፊፋ ዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ በአንድ ሜዳ ላይ ለመገናኘት ተዘጋጅተዋል።
ነገር ግን በመካከላቸው ያለው አስገራሚ ግንኙነት የተጀመረው ከሁለት አስርት ዓመታት ገደማ በፊት ነበር።
እ.አ.አ. በታኅሣሥ 2007 የ20 ዓመቱ ወጣት ሊዮኔል ሜሲ ለባርሴሎና ፋውንዴሽን የበጎ አድራጎት ቀን በሚዘጋጅ የፎቶ ግራፍ መርኃ ግብር ላይ ተሳትፎ ነበር።
በወቅቱ ሜሲ አምስት ወር ከሆነው ሕፃን ላሚን ያማል ጋር አብሮ ፎቶ የተነሳ ሲሆን፣ ሕፃኑን በገንዳ ውስጥ ሲያጥበውና ሲንከባከበው የሚያሳዩት እነዚህ ምስሎች ለዩኒሴፍ እና ለሌሎች በጎ አድራጎት ድርጅቶች ገቢ ማሰባሰቢያነት ታትመው ወጥተዋል።
ይህን ታሪካዊ ምስል የቀረጸው ፎቶ ግራፍ አንሺ ጆአን ሞንፎርት በሰጠው አስተያየት፤ በወቅቱ የወደፊቱን ማንም እንዳልገመተው ተናግሯል።
በዚያን ጊዜ ሜሲ የምንግዜም ታላቁ እግር ኳስ ተጫዋች ለመሆን ገና ጉዞውን የጀመረበት ወቅት የነበረ ሲሆን፣ ያማል ደግሞ በፕሮጀክቱ ላይ ከተሳተፉት በርካታ ሕፃናት መካከል አንዱ ነበር።
ይህ ታሪካዊ ፎቶ ግራፍ የመገናኛ ብዙኃንን ትኩረት የሳበው በ2024ቱ የአውሮፓ ዋንጫ ወቅት የያማል አባት በማኅበራዊ ሚዲያ ካጋሩት በኋላ ነበር።
ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ምስሉ የሁለቱን የባርሴሎና ትውልድ ኮከቦች የሚወክል የእግር ኳስ ታሪክ ተምሳሌት ሆኗል።
ያማል በ2014 የባርሴሎናውን ላማሲያ አካዳሚን የተቀላቀለ ሲሆን፣ ፈጣን ዕድገት በማሳየት ገና በ15 ዓመቱ ለዋናው ቡድን መጫወት ችሏል።
አሁን ላይ የስፔን እግር ኳስ ትልቁ ተስፋ የሆነው ያማል፣ በባርሴሎና ቤት የሜሲን ታሪካዊ የ10 ቁጥር መለያ የሚለብስ ሲሆን በብዙዎች ዘንድም የሜሲ ተተኪ ተደርጎም ይወሰዳል።
አሁን ግን የእግር ኳስ ታሪክ አስደናቂውን ምዕራፍ ሊያሳየን ተቃርቧል።
በአንድ ወቅት በሜሲ እቅፍ ውስጥ የነበረው ያ ሕፃን፣ አሁን በትልቁ መድረክ ማለትም በዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ላይ የልጅነት አርአያውን ፊት ለፊት ለመጋፈጥ እየተዘጋጀ ይገኛል።
ፎቶግራፍ አንሺው ጆአን ሞንፎርት ይህንን ታሪክ "በሚሊዮን አንድ ጊዜ ብቻ የሚከሰት" ሲል ገልጾታል።
በእሱባለው ተሾመ
#worldcup #sports #messi #lamineyamal #ebc
*********
ሊዮኔል ሜሲ እና ላሚን ያማል በ2026ቱ የፊፋ ዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ በአንድ ሜዳ ላይ ለመገናኘት ተዘጋጅተዋል።
ነገር ግን በመካከላቸው ያለው አስገራሚ ግንኙነት የተጀመረው ከሁለት አስርት ዓመታት ገደማ በፊት ነበር።
እ.አ.አ. በታኅሣሥ 2007 የ20 ዓመቱ ወጣት ሊዮኔል ሜሲ ለባርሴሎና ፋውንዴሽን የበጎ አድራጎት ቀን በሚዘጋጅ የፎቶ ግራፍ መርኃ ግብር ላይ ተሳትፎ ነበር።
በወቅቱ ሜሲ አምስት ወር ከሆነው ሕፃን ላሚን ያማል ጋር አብሮ ፎቶ የተነሳ ሲሆን፣ ሕፃኑን በገንዳ ውስጥ ሲያጥበውና ሲንከባከበው የሚያሳዩት እነዚህ ምስሎች ለዩኒሴፍ እና ለሌሎች በጎ አድራጎት ድርጅቶች ገቢ ማሰባሰቢያነት ታትመው ወጥተዋል።
ይህን ታሪካዊ ምስል የቀረጸው ፎቶ ግራፍ አንሺ ጆአን ሞንፎርት በሰጠው አስተያየት፤ በወቅቱ የወደፊቱን ማንም እንዳልገመተው ተናግሯል።
በዚያን ጊዜ ሜሲ የምንግዜም ታላቁ እግር ኳስ ተጫዋች ለመሆን ገና ጉዞውን የጀመረበት ወቅት የነበረ ሲሆን፣ ያማል ደግሞ በፕሮጀክቱ ላይ ከተሳተፉት በርካታ ሕፃናት መካከል አንዱ ነበር።
ይህ ታሪካዊ ፎቶ ግራፍ የመገናኛ ብዙኃንን ትኩረት የሳበው በ2024ቱ የአውሮፓ ዋንጫ ወቅት የያማል አባት በማኅበራዊ ሚዲያ ካጋሩት በኋላ ነበር።
ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ምስሉ የሁለቱን የባርሴሎና ትውልድ ኮከቦች የሚወክል የእግር ኳስ ታሪክ ተምሳሌት ሆኗል።
ያማል በ2014 የባርሴሎናውን ላማሲያ አካዳሚን የተቀላቀለ ሲሆን፣ ፈጣን ዕድገት በማሳየት ገና በ15 ዓመቱ ለዋናው ቡድን መጫወት ችሏል።
አሁን ላይ የስፔን እግር ኳስ ትልቁ ተስፋ የሆነው ያማል፣ በባርሴሎና ቤት የሜሲን ታሪካዊ የ10 ቁጥር መለያ የሚለብስ ሲሆን በብዙዎች ዘንድም የሜሲ ተተኪ ተደርጎም ይወሰዳል።
አሁን ግን የእግር ኳስ ታሪክ አስደናቂውን ምዕራፍ ሊያሳየን ተቃርቧል።
በአንድ ወቅት በሜሲ እቅፍ ውስጥ የነበረው ያ ሕፃን፣ አሁን በትልቁ መድረክ ማለትም በዓለም ዋንጫ ፍጻሜ ላይ የልጅነት አርአያውን ፊት ለፊት ለመጋፈጥ እየተዘጋጀ ይገኛል።
ፎቶግራፍ አንሺው ጆአን ሞንፎርት ይህንን ታሪክ "በሚሊዮን አንድ ጊዜ ብቻ የሚከሰት" ሲል ገልጾታል።
በእሱባለው ተሾመ
#worldcup #sports #messi #lamineyamal #ebc
20 days ago
የመጀመሪያዎቹ 20 ደቂቃዎች በርካታ የጥፋት ፊሽካዎች እና መቆራረጦች የታዩበት፣ እጅግ የተጋጋለ እና የተመሰቃቀለ ነበር። ጨዋታው ማራኪነት የሌለው ተራ ትንቅንቅ እና ግርግር ብቻ ሆኖ አልፏል።
አሜሪካዊው የመሀል ዳኛ እስማኤል ኤልፋዝ ጨዋታውን በአግባቡ መቆጣጠር ይኖርበታል፤ እንግሊዞችም በበኩላቸው ምንም ዓይነት ጫና ቢፈጠር ስሜታዊ ሳይሆኑ መረጋጋታቸውን መጠበቅ አለባቸው።
ተንታኙ እንዳለው ጨዋታው "More messy than Messi!"
እንግሊዝ 0-0 አርጀንቲና
አሜሪካዊው የመሀል ዳኛ እስማኤል ኤልፋዝ ጨዋታውን በአግባቡ መቆጣጠር ይኖርበታል፤ እንግሊዞችም በበኩላቸው ምንም ዓይነት ጫና ቢፈጠር ስሜታዊ ሳይሆኑ መረጋጋታቸውን መጠበቅ አለባቸው።
ተንታኙ እንዳለው ጨዋታው "More messy than Messi!"
እንግሊዝ 0-0 አርጀንቲና
26 days ago
ፈረንሳይና አርጀንቲና በቅጣት ምቶች እኩል ሪከርድ አላቸው
#ethiopia | በመጨረሻዎቹ ሶስት የፊፋ ዓለም ዋንጫ ውድድሮች (2018፣ 2022 እና 2026) ፈረንሳይና አርጀንቲና እያንዳንዳቸው 8 የፍፁም ቅጣት ምቶች ተሰጥተዋል።
ይህ መረጃ ሁለቱም ብሔራዊ ቡድኖች በተጠቀሱት ሦስት የዓለም ዋንጫ ውድድሮች ተመሳሳይ ቁጥር ያለው የፍፁም ቅጣት ምት እንዳገኙ ያሳያል።
በ2026 የዓለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ ከሞሮኮ ጋር በተደረገው ጨዋታም ፈረንሳይ የፍፁም ቅጣት ምት አግኝታ ቢሆንም፣ ኪሊያን ምባፔ ወደ ግብ መቀየር አልቻለም።
#fifaworldcup #france #argentina #mbappe #messi #getu
#ethiopia | በመጨረሻዎቹ ሶስት የፊፋ ዓለም ዋንጫ ውድድሮች (2018፣ 2022 እና 2026) ፈረንሳይና አርጀንቲና እያንዳንዳቸው 8 የፍፁም ቅጣት ምቶች ተሰጥተዋል።
ይህ መረጃ ሁለቱም ብሔራዊ ቡድኖች በተጠቀሱት ሦስት የዓለም ዋንጫ ውድድሮች ተመሳሳይ ቁጥር ያለው የፍፁም ቅጣት ምት እንዳገኙ ያሳያል።
በ2026 የዓለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ ከሞሮኮ ጋር በተደረገው ጨዋታም ፈረንሳይ የፍፁም ቅጣት ምት አግኝታ ቢሆንም፣ ኪሊያን ምባፔ ወደ ግብ መቀየር አልቻለም።
#fifaworldcup #france #argentina #mbappe #messi #getu
28 days ago
"ጨዋታው ተጭበርብሯል፤ ዓለም ሁሉ አይቶታል!"
— አሰልጣኝ ሆሳም ሀሰን
* የግብፅ–አርጀንቲና ጨዋታ በዳኝነት ውሳኔዎች መነጋገሪያ ሆነ
#ethiopia | በ2026 የዓለም ዋንጫ የ16 ዙር ማጣሪያ አርጀንቲና ግብፅን 3 ለ 2 በሆነ አስደናቂ ውጤት አሸንፋ ወደ ሩብ ፍጻሜ ብታልፍም፣ ከውጤቱ በላይ በሜዳ ላይ የታዩት የዳኝነት ውሳኔዎችና ውዝግቦች የዓለም ስፖርት ሚዲያዎችን እያናወጡ ይገኛሉ።
ከ2 ጎል መሪነት እስከ መጨረሻው ደቂቃ "ንፁህ ቀውስ" (Pure Chaos)
ግብፅ በመጀመሪያው ክፍለ ጨዋታ "እንደ ፒራሚድ ፀንታ" ድንቅ የመከላከል ብቃት በማሳየት አርጀንቲናን በከባድ ሁኔታ ፈትና ነበር። ሆኖም አርጀንቲና ከሁለት ጎሎች መመራት በኋላ ተስፋ ሳትቆርጥ ባሳየችው አስደናቂ የመመለስ ብቃት ጨዋታውን 3 ለ 2 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችላለች። ጨዋታው ሊጠናቀቅ ሲል በነበረው ከፍተኛ ውጥረት ዳኛው በስምንት ደቂቃ ውስጥ ብቻ 5 የቢጫ ካርዶችን ለመምዘዝ ተገዷል።
"ሁሉም ነገር ስለ ገንዘብ ነው፤ ሜሲ እንዲቆይ ይፈልጋሉ!" — የአሰልጣኙ ሆሳም ሀሰን ቁጣ
ከጨዋታው በኋላ የግብፅ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ሆሳም ሀሰን በሰጡት እጅግ ቅሬታ የተሞላበትና ያልተጠበቀ መግለጫ ፊፋንና የዳኝነት ቡድኑን በኃይለኛ ቃላት ወርፈዋል፦
*ስለ ቪአይአር (VAR) ውሳኔዎች፦
"በመሐመድ ሳላህ ላይ የተሰራው ጥፋት (የፍጹም ቅጣት ምት) በVAR ሳይታይ ቀርቷል፤
ሁለተኛው ጎላችንም ባልታወቀ ምክንያት ተሰርዟል።
ማክ አሊስተር ማሊያ ሲጎትት እያየን VAR አልተፈተሸም።"
ስለ ፈረንሳዩ ዳኛ ምደባ፦
"አርጀንቲና በ2022 ፈረንሳይን ማሸነፏን ተከትሎ በነበረው ሁኔታ የዚህን ፈረንሳዊ ዳኛ መመደብ ቀድመን ተቃውመን ነበር።"
"እውነቱን ለመናገር ጨዋታው በግልጽ የተጭበረበረ ነበር። ሁሉም ነገር ስለ ገንዘብ ነው። ሊዮኔል ሜሲ በውድድሩ ውስጥ እንዲቆይ ይፈልጋሉ። አርጀንቲና እንድታሸንፍ ይህን ያህል የሚፈልጉ ከሆነ ሌላውን ቡድን ለምን ለውድድር ይጠሩታል?"
የአሰልጣኙ ሆሳም ሀሰን ውሳኔ፦
"ከደረሰብን ኢፍትሃዊነት የተነሳ ከእንግዲህ አንድም ደቂቃ የዚህን ዓለም ዋንጫ ጨዋታ አልመለከትም!"
የእግር ኳስ ተንታኞች፦
የግብፅን አስደናቂ ተጋድሎና የአርጀንቲናን እስከ መጨረሻው የመታገል መንፈስ እያደነቁ ቢሆንም፣ የዳኝነት ውሳኔዎቹ ግን ጨዋታውን መበላሸታቸውን ይስማማሉ።
የፊፋ (FIFA) ምላሽ፦
እስካሁን ድረስ ፊፋ በአሰልጣኙ ክስ ላይ የሰጠው ይፋዊ መግለጫ የለም፤ ክሶቹም በገለልተኛ አካል አልተረጋገጡም።
የእናንተስ አስተያየት ምንድነው?
የአፍሪካ እግር ኳስ አፍቃሪያን!
በግብፅ ላይ የተፈጸመው የዳኝነት ውሳኔ ትክክል ነበር ወይስ አሰልጣኝ ሆሳም ሀሰን እንዳሉት አድልዎ ተፈጥሯል?
**ሀሳባችሁን በኮሜንት መስጫው ላይ ያካፍሉን!
አለባቸው ደሳለኝ ከለንደን 🇬🇧
**#fifaworldcup #egypt #argentina #hossamhassan #mohamedsalah #messi #africa #footballnews **
— አሰልጣኝ ሆሳም ሀሰን
* የግብፅ–አርጀንቲና ጨዋታ በዳኝነት ውሳኔዎች መነጋገሪያ ሆነ
#ethiopia | በ2026 የዓለም ዋንጫ የ16 ዙር ማጣሪያ አርጀንቲና ግብፅን 3 ለ 2 በሆነ አስደናቂ ውጤት አሸንፋ ወደ ሩብ ፍጻሜ ብታልፍም፣ ከውጤቱ በላይ በሜዳ ላይ የታዩት የዳኝነት ውሳኔዎችና ውዝግቦች የዓለም ስፖርት ሚዲያዎችን እያናወጡ ይገኛሉ።
ከ2 ጎል መሪነት እስከ መጨረሻው ደቂቃ "ንፁህ ቀውስ" (Pure Chaos)
ግብፅ በመጀመሪያው ክፍለ ጨዋታ "እንደ ፒራሚድ ፀንታ" ድንቅ የመከላከል ብቃት በማሳየት አርጀንቲናን በከባድ ሁኔታ ፈትና ነበር። ሆኖም አርጀንቲና ከሁለት ጎሎች መመራት በኋላ ተስፋ ሳትቆርጥ ባሳየችው አስደናቂ የመመለስ ብቃት ጨዋታውን 3 ለ 2 በሆነ ውጤት ማሸነፍ ችላለች። ጨዋታው ሊጠናቀቅ ሲል በነበረው ከፍተኛ ውጥረት ዳኛው በስምንት ደቂቃ ውስጥ ብቻ 5 የቢጫ ካርዶችን ለመምዘዝ ተገዷል።
"ሁሉም ነገር ስለ ገንዘብ ነው፤ ሜሲ እንዲቆይ ይፈልጋሉ!" — የአሰልጣኙ ሆሳም ሀሰን ቁጣ
ከጨዋታው በኋላ የግብፅ ብሔራዊ ቡድን ዋና አሰልጣኝ ሆሳም ሀሰን በሰጡት እጅግ ቅሬታ የተሞላበትና ያልተጠበቀ መግለጫ ፊፋንና የዳኝነት ቡድኑን በኃይለኛ ቃላት ወርፈዋል፦
*ስለ ቪአይአር (VAR) ውሳኔዎች፦
"በመሐመድ ሳላህ ላይ የተሰራው ጥፋት (የፍጹም ቅጣት ምት) በVAR ሳይታይ ቀርቷል፤
ሁለተኛው ጎላችንም ባልታወቀ ምክንያት ተሰርዟል።
ማክ አሊስተር ማሊያ ሲጎትት እያየን VAR አልተፈተሸም።"
ስለ ፈረንሳዩ ዳኛ ምደባ፦
"አርጀንቲና በ2022 ፈረንሳይን ማሸነፏን ተከትሎ በነበረው ሁኔታ የዚህን ፈረንሳዊ ዳኛ መመደብ ቀድመን ተቃውመን ነበር።"
"እውነቱን ለመናገር ጨዋታው በግልጽ የተጭበረበረ ነበር። ሁሉም ነገር ስለ ገንዘብ ነው። ሊዮኔል ሜሲ በውድድሩ ውስጥ እንዲቆይ ይፈልጋሉ። አርጀንቲና እንድታሸንፍ ይህን ያህል የሚፈልጉ ከሆነ ሌላውን ቡድን ለምን ለውድድር ይጠሩታል?"
የአሰልጣኙ ሆሳም ሀሰን ውሳኔ፦
"ከደረሰብን ኢፍትሃዊነት የተነሳ ከእንግዲህ አንድም ደቂቃ የዚህን ዓለም ዋንጫ ጨዋታ አልመለከትም!"
የእግር ኳስ ተንታኞች፦
የግብፅን አስደናቂ ተጋድሎና የአርጀንቲናን እስከ መጨረሻው የመታገል መንፈስ እያደነቁ ቢሆንም፣ የዳኝነት ውሳኔዎቹ ግን ጨዋታውን መበላሸታቸውን ይስማማሉ።
የፊፋ (FIFA) ምላሽ፦
እስካሁን ድረስ ፊፋ በአሰልጣኙ ክስ ላይ የሰጠው ይፋዊ መግለጫ የለም፤ ክሶቹም በገለልተኛ አካል አልተረጋገጡም።
የእናንተስ አስተያየት ምንድነው?
የአፍሪካ እግር ኳስ አፍቃሪያን!
በግብፅ ላይ የተፈጸመው የዳኝነት ውሳኔ ትክክል ነበር ወይስ አሰልጣኝ ሆሳም ሀሰን እንዳሉት አድልዎ ተፈጥሯል?
**ሀሳባችሁን በኮሜንት መስጫው ላይ ያካፍሉን!
አለባቸው ደሳለኝ ከለንደን 🇬🇧
**#fifaworldcup #egypt #argentina #hossamhassan #mohamedsalah #messi #africa #footballnews **
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ሦስቱ ባለታሪኮች
ከ2006 እስከ 2026 የዓለም ዋንጫ የተሳተፉ ሦስት ተጫዋቾች
#ethiopia | በዓለም ዙሪያ በስፋት በሚሰራጭ የስፖርት መረጃ መሠረት፣ በ2006 የ እና በ2026 የ የተሳተፉ እና አሁንም በትጋት ለአገራቸው እየታተሩ ያሉ ሦስት የአደባባይ ተጫዋቾች መኖራቸው ተነግሯል።
እነዚህም ዓለም የተወደዱ ኮከቦች እንደሆኑ የሚጠቀሱት፦
(አርጀንቲና) 🇦🇷 Lionel Messi
(ፖርቹጋል) 🇵🇹 Cristiano Ronaldo
(ክሮኤሽያ) 🇭🇷 Luka Modrić
የዛሬ ምሽት የሚጠበቀው ውጤት
የዛሬው የ የማዕቀፍ 16 ዙር ጨዋታዎች መካከል ፖርቹጋል እና ክሮኤሽያ የሚገናኙበት ጨዋታ በትኩረት ይጠበቃል።
ይህ ጨዋታ በተለይ ለ እና የዓለም ዋንጫ ታሪክ ረጅም ጉዞ ላይ ወሳኝ ምዕራፍ እንደሚሆን ተጠቃሚ ትንታኔዎች ያመለክታሉ።
ከዚህ ጨዋታ በኋላ ከሦስቱ አፈ ታሪክ ተጫዋቾች አንዱ ከውድድሩ መሰናበት እንደሚችል የስፖርት ትንታኔዎች ያመለክታሉ።
መደምደሚያ
ይህ የትውልድ ተሻጋሪ የተባሉ ኮከቦች አሁንም በዓለም ዋንጫ መድረክ ላይ መገኘታቸው የእግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ትልቅ ምዕራፍ መሆኑን ያሳያል።
#worldcup2026 #messi #ronaldo #modric #sportsnews
ከ2006 እስከ 2026 የዓለም ዋንጫ የተሳተፉ ሦስት ተጫዋቾች
#ethiopia | በዓለም ዙሪያ በስፋት በሚሰራጭ የስፖርት መረጃ መሠረት፣ በ2006 የ እና በ2026 የ የተሳተፉ እና አሁንም በትጋት ለአገራቸው እየታተሩ ያሉ ሦስት የአደባባይ ተጫዋቾች መኖራቸው ተነግሯል።
እነዚህም ዓለም የተወደዱ ኮከቦች እንደሆኑ የሚጠቀሱት፦
(አርጀንቲና) 🇦🇷 Lionel Messi
(ፖርቹጋል) 🇵🇹 Cristiano Ronaldo
(ክሮኤሽያ) 🇭🇷 Luka Modrić
የዛሬ ምሽት የሚጠበቀው ውጤት
የዛሬው የ የማዕቀፍ 16 ዙር ጨዋታዎች መካከል ፖርቹጋል እና ክሮኤሽያ የሚገናኙበት ጨዋታ በትኩረት ይጠበቃል።
ይህ ጨዋታ በተለይ ለ እና የዓለም ዋንጫ ታሪክ ረጅም ጉዞ ላይ ወሳኝ ምዕራፍ እንደሚሆን ተጠቃሚ ትንታኔዎች ያመለክታሉ።
ከዚህ ጨዋታ በኋላ ከሦስቱ አፈ ታሪክ ተጫዋቾች አንዱ ከውድድሩ መሰናበት እንደሚችል የስፖርት ትንታኔዎች ያመለክታሉ።
መደምደሚያ
ይህ የትውልድ ተሻጋሪ የተባሉ ኮከቦች አሁንም በዓለም ዋንጫ መድረክ ላይ መገኘታቸው የእግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ትልቅ ምዕራፍ መሆኑን ያሳያል።
#worldcup2026 #messi #ronaldo #modric #sportsnews
1 month ago
ሊዮኔል ስካሎኒ በአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝነት 100ኛ ጨዋታውን ያደርጋል
**************************
የ“አልበ ሰልስቴ”ዎቹ ወርቃማ ትውልድ ታሪክ መስራቱን ቀጥሏል። ለሌላ የዓለም ሻምፒዮንነት የጀመረውን መንገድ በአስገራሚ ሁኔታ እየተጓዘ ነው። የ48 ዓመቱ ሰው በሊዮኔል ሜሲ ዙሪያ የተገነባውን ቡድን በአህጉር እና ዓለም አቀፍ ደረጃ ወደ ስኬታማነት እያመላለሰው ነው።
ከ2018ቱ ዓለም ዋንጫ በኋላ ስካሎኒ የአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድንን አሰልጣኝነት ሲረከብ በዓለም እግር ኳስ በጉልህ የሚጠራ ስም አልነበረውም። ሆኖም አሰልጣኙ የጎላ የአሰልጣኝነት ልምድ ሳይኖረው የኳታሩን ዓለም ዋንጫ ጨምሮ ሁለት የኮፓ አሜሪካ ክብሮችን አሳክቷል። የፋይናሊዝማ ዋንጫም የስኬቱ አካል ነው።
ያኔ ከስምንት ዓመታት በፊት ስካሎኒ የሆርጌ ሳምፓውሊን መንበር ሲረከብ ታላቁን ማራዶና ጨምሮ ብዙዎች በጥርጣሬ ነበር የተመለከቱት። ልምዱ ታላቋን የእግር ኳስ ሀገር በአሰልጣኝነት ለመምራት ብቁ አይደለም የሚለው የጥርጣሬው መነሻ ነበር።
ማራዶና ኃይለ ቃላትን ጭምር ተጠቅሞ ስካሎኒን የተቸው ጄራርዶ ማርቲኖ ወደ ቀድሞ አሰልጣኝነታቸው መመለሳቸውን በመሻትም ጭምር ነው።
የቀድሞ የዲፖርቲቮ ላካሮኛ እና ላዚዮ የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች ለብሔራዊ ቡድንም ቢሆን ከሰባት ኢንተርናሽናል ጨዋታዎች ውጭ ኣላሸነፈም። ከሊዮኔል ሜሲ ጋር አብረው የተጫወቱበት የ2006 የጀርመን ዓለም ዋንጫ በተጫዋችነት ትልቁ ዓለም አቀፍ ተሳትፎው ነው።
የአሰልጣኝነት ትልቁ ልምዱ ግን በ2018 ዓለም ዋንጫ በ16ቱ ጥሎ ማለፍ በተሰናበተው የአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን የሆርጌ ሳምፖሊ ረዳት ሆኖ ሲሰራ ይጀምራል። የሳምፖሊ መሰናበት ደግሞ ለስካሎኒ አዲስ ዕድል ይዞለት መጣ።
“አልበ ሰልስቴ”ዎቹን በዋና አሰልጣኝነት የመምራት ዕድል። በዚህም ጊዜያዊ አሰልጣኝ በኋላም ዋና አሰልጣኝ ሆኖ በቅርብ ዓመታት ከታዩ ውብ እግር ኳስ ከሚጫወቱ ብሔራዊ ቡድኖች አንዱን አሳየ።
“ስካሎኒታ” አሁን በተጫዋችነት ዘመኑ ያላገኘውን ክብር በአሰልጣኝነት ተቀዳጅቷል። ስካሎኒ ብሔራዊ ቡድኑን እየመራ ካደረጋቸው 99 ጨዋታዎች 72 አሸንፏል፣ በ18 አቻ ተለያይቷል፣ በ9 ጨዋታዎች ደግሞ ተሸንፏል። ከ2019 – 2022 የተጓዘበት በ36 ጨዋታዎች ያለመሸነፍ ጉዞውም የመንገዱ አካል ነው።
ነገ ሚያሚ ላይ የሚደረገው የ32ቱ ጥሎ ማለፍ ጨዋታ ለሊዮኔል ስካሎኒ 100ኛ መርኃ ግብር ሆኖ ይመዘገባል። አርጀንቲና ሲሆን አስከ ሻምፒዮንነት ካልሆነ ግን እስከ ፍፃሜ ትጓዛለች ተብላ በምትጠበቅበት በዚህ ዓለም ዋንጫ መሃል ስለ 100ኛ ጨዋታው ተጠይቆ፤ ያኔ 100ኛ ጨዋታው ላይ እደርሳለሁ ብሎ አስቦ እንዳልነበር ነው የተናገረው።
ሆኖም ይህ በህይወቱ አስቦት የማያውቀው ደረጃ ቢሆንም ዋነኛ ትኩረቱ የአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድንን ለተከታታይ የዓለም ሻምፒዮንነት ማብቃት መሆኑን ገልጿል።
ይህን በዓለም እግር ኳስ የስኬታማነት ምሳሌ የሆነ ታሪካዊ ቡድንን መምራት እና ይህን ያህል ርቀት መጓዝ ልዩ ስሜት እንደሚፈጥር ግን አልሸሸገም።
ትሁቱ ሰው የ21ኛው ክፍለ ዘመን የእግር ኳስ ክስተት ሜሲንም ሆነ ብሔራዊ ቡድኑን ውጤታማ በሚያደርግ አግባብ በእርሱ ዙሪያ የገነባው ቡድን ለስኬታማነቱ በምክኒያትነት የሚጠቀስ ዋነኛ ጉዳይ ነው።
የዓለም ዋንጫውን ኮከብ ግብ አስቆጣሪነት ከኪሊያን ምባፔ ጋር በስድስት ግቦች እየመራ የሚገኘው ሊዮኔል ሜሲ በብሔራዊ ቡድን ደረጃ የዘመኑን ውጤታማ ጊዜያት በስካሎኒ አሰልጣኝነት ስር ነው ያሳለፈው።
በ74 ጨዋታዎች 58 ጊዜ ኳስና መረብን አገናኝቷል። በ128 ጨዋታዎች 65 ግቦች ካስቆጠረበት የቀደመው ጊዜ ጋር ተነፃፅሮ በጨዋታዎች ብዛት ሲሳላ በእጅጉ ያነሰ ነው።
በመጀመሪያው 0.51 በሁለተኛው ደግሞ 0.78 በአማካይ በየጨዋታው ያስቆጠራቸው ግቦች ናቸው። ይህ ቁጥር ስካሎኒ በሜሲ ዙሪያ የሚያጠነጥን ቡድን ለመገንባቱ ጉልህ ማሳያ ነው።
የአሰልጣኙ ውል በቀጣይ ዓመት ታህሳስ ወር ላይ ያበቃል። የአርጀንቲና እግር ኳስ ፌደሬሽንም የአሰልጣኙን ውል ለተጨማሪ አምስት ዓመታት ለማራዘም እንቅስቃሴ መጀመሩ ታውቋል።
የ48 ዓመቱ ሊዮኔል ስካሎኒ በአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝነት 100ኛ ጨዋታውን የዓለም ዋንጫው ክስተት ከሆነችው ኬፕቨርዴ ጋር ነገ ሌሊት 7፡00 ሰዓት በሚያሚው ሃርድ ሮክ ስታዲየም ያደርጋል።
በእድሪስ አህመድ
Ethiopian Broadcasting Corporation EBC-መዝናኛ EBC SPORT ኢቢሲ ስፖርት #messi #argentina #football
**************************
የ“አልበ ሰልስቴ”ዎቹ ወርቃማ ትውልድ ታሪክ መስራቱን ቀጥሏል። ለሌላ የዓለም ሻምፒዮንነት የጀመረውን መንገድ በአስገራሚ ሁኔታ እየተጓዘ ነው። የ48 ዓመቱ ሰው በሊዮኔል ሜሲ ዙሪያ የተገነባውን ቡድን በአህጉር እና ዓለም አቀፍ ደረጃ ወደ ስኬታማነት እያመላለሰው ነው።
ከ2018ቱ ዓለም ዋንጫ በኋላ ስካሎኒ የአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድንን አሰልጣኝነት ሲረከብ በዓለም እግር ኳስ በጉልህ የሚጠራ ስም አልነበረውም። ሆኖም አሰልጣኙ የጎላ የአሰልጣኝነት ልምድ ሳይኖረው የኳታሩን ዓለም ዋንጫ ጨምሮ ሁለት የኮፓ አሜሪካ ክብሮችን አሳክቷል። የፋይናሊዝማ ዋንጫም የስኬቱ አካል ነው።
ያኔ ከስምንት ዓመታት በፊት ስካሎኒ የሆርጌ ሳምፓውሊን መንበር ሲረከብ ታላቁን ማራዶና ጨምሮ ብዙዎች በጥርጣሬ ነበር የተመለከቱት። ልምዱ ታላቋን የእግር ኳስ ሀገር በአሰልጣኝነት ለመምራት ብቁ አይደለም የሚለው የጥርጣሬው መነሻ ነበር።
ማራዶና ኃይለ ቃላትን ጭምር ተጠቅሞ ስካሎኒን የተቸው ጄራርዶ ማርቲኖ ወደ ቀድሞ አሰልጣኝነታቸው መመለሳቸውን በመሻትም ጭምር ነው።
የቀድሞ የዲፖርቲቮ ላካሮኛ እና ላዚዮ የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች ለብሔራዊ ቡድንም ቢሆን ከሰባት ኢንተርናሽናል ጨዋታዎች ውጭ ኣላሸነፈም። ከሊዮኔል ሜሲ ጋር አብረው የተጫወቱበት የ2006 የጀርመን ዓለም ዋንጫ በተጫዋችነት ትልቁ ዓለም አቀፍ ተሳትፎው ነው።
የአሰልጣኝነት ትልቁ ልምዱ ግን በ2018 ዓለም ዋንጫ በ16ቱ ጥሎ ማለፍ በተሰናበተው የአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን የሆርጌ ሳምፖሊ ረዳት ሆኖ ሲሰራ ይጀምራል። የሳምፖሊ መሰናበት ደግሞ ለስካሎኒ አዲስ ዕድል ይዞለት መጣ።
“አልበ ሰልስቴ”ዎቹን በዋና አሰልጣኝነት የመምራት ዕድል። በዚህም ጊዜያዊ አሰልጣኝ በኋላም ዋና አሰልጣኝ ሆኖ በቅርብ ዓመታት ከታዩ ውብ እግር ኳስ ከሚጫወቱ ብሔራዊ ቡድኖች አንዱን አሳየ።
“ስካሎኒታ” አሁን በተጫዋችነት ዘመኑ ያላገኘውን ክብር በአሰልጣኝነት ተቀዳጅቷል። ስካሎኒ ብሔራዊ ቡድኑን እየመራ ካደረጋቸው 99 ጨዋታዎች 72 አሸንፏል፣ በ18 አቻ ተለያይቷል፣ በ9 ጨዋታዎች ደግሞ ተሸንፏል። ከ2019 – 2022 የተጓዘበት በ36 ጨዋታዎች ያለመሸነፍ ጉዞውም የመንገዱ አካል ነው።
ነገ ሚያሚ ላይ የሚደረገው የ32ቱ ጥሎ ማለፍ ጨዋታ ለሊዮኔል ስካሎኒ 100ኛ መርኃ ግብር ሆኖ ይመዘገባል። አርጀንቲና ሲሆን አስከ ሻምፒዮንነት ካልሆነ ግን እስከ ፍፃሜ ትጓዛለች ተብላ በምትጠበቅበት በዚህ ዓለም ዋንጫ መሃል ስለ 100ኛ ጨዋታው ተጠይቆ፤ ያኔ 100ኛ ጨዋታው ላይ እደርሳለሁ ብሎ አስቦ እንዳልነበር ነው የተናገረው።
ሆኖም ይህ በህይወቱ አስቦት የማያውቀው ደረጃ ቢሆንም ዋነኛ ትኩረቱ የአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድንን ለተከታታይ የዓለም ሻምፒዮንነት ማብቃት መሆኑን ገልጿል።
ይህን በዓለም እግር ኳስ የስኬታማነት ምሳሌ የሆነ ታሪካዊ ቡድንን መምራት እና ይህን ያህል ርቀት መጓዝ ልዩ ስሜት እንደሚፈጥር ግን አልሸሸገም።
ትሁቱ ሰው የ21ኛው ክፍለ ዘመን የእግር ኳስ ክስተት ሜሲንም ሆነ ብሔራዊ ቡድኑን ውጤታማ በሚያደርግ አግባብ በእርሱ ዙሪያ የገነባው ቡድን ለስኬታማነቱ በምክኒያትነት የሚጠቀስ ዋነኛ ጉዳይ ነው።
የዓለም ዋንጫውን ኮከብ ግብ አስቆጣሪነት ከኪሊያን ምባፔ ጋር በስድስት ግቦች እየመራ የሚገኘው ሊዮኔል ሜሲ በብሔራዊ ቡድን ደረጃ የዘመኑን ውጤታማ ጊዜያት በስካሎኒ አሰልጣኝነት ስር ነው ያሳለፈው።
በ74 ጨዋታዎች 58 ጊዜ ኳስና መረብን አገናኝቷል። በ128 ጨዋታዎች 65 ግቦች ካስቆጠረበት የቀደመው ጊዜ ጋር ተነፃፅሮ በጨዋታዎች ብዛት ሲሳላ በእጅጉ ያነሰ ነው።
በመጀመሪያው 0.51 በሁለተኛው ደግሞ 0.78 በአማካይ በየጨዋታው ያስቆጠራቸው ግቦች ናቸው። ይህ ቁጥር ስካሎኒ በሜሲ ዙሪያ የሚያጠነጥን ቡድን ለመገንባቱ ጉልህ ማሳያ ነው።
የአሰልጣኙ ውል በቀጣይ ዓመት ታህሳስ ወር ላይ ያበቃል። የአርጀንቲና እግር ኳስ ፌደሬሽንም የአሰልጣኙን ውል ለተጨማሪ አምስት ዓመታት ለማራዘም እንቅስቃሴ መጀመሩ ታውቋል።
የ48 ዓመቱ ሊዮኔል ስካሎኒ በአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝነት 100ኛ ጨዋታውን የዓለም ዋንጫው ክስተት ከሆነችው ኬፕቨርዴ ጋር ነገ ሌሊት 7፡00 ሰዓት በሚያሚው ሃርድ ሮክ ስታዲየም ያደርጋል።
በእድሪስ አህመድ
Ethiopian Broadcasting Corporation EBC-መዝናኛ EBC SPORT ኢቢሲ ስፖርት #messi #argentina #football
2 months ago
ሊዮኔል ሜሲ በዓለም ዋንጫ ታሪክ ከፍተኛውን የግብ ማግባት ክብረ ወሰን ላይ ደረሰ
#ethiopia | የአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን በውድድሩ መክፈቻ ጨዋታ ከአልጄሪያ ጋር ባደረገችው ፍልሚያ የ38 ዓመቱ ሊዮኔል ሜሲ ሦስት ግቦችን በአስደናቂ ሁኔታ አስቆጥሯል።
በዚህም ስኬቱ ሜሲ በፊፋ የዓለም ዋንጫ ታሪክ ከፍተኛውን የግብ ማግባት ክብረ ወሰን እኩል መጋራት ችሏል።
ይህ ታሪካዊ የምሽት ስኬት አርጀንቲና በውድድሩ የመጀመሪያዋን ድል እንድትቀዳጅ ከመርዳቱም በላይ ሜሲ በስፖርቱ ዓለም ያለውን የማይበገር አቅም በድጋሚ ያሳየበት ሆኗል።
#argentina #worldcup2026 #messi #footballnews #algeria #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የአርጀንቲና ብሔራዊ ቡድን በውድድሩ መክፈቻ ጨዋታ ከአልጄሪያ ጋር ባደረገችው ፍልሚያ የ38 ዓመቱ ሊዮኔል ሜሲ ሦስት ግቦችን በአስደናቂ ሁኔታ አስቆጥሯል።
በዚህም ስኬቱ ሜሲ በፊፋ የዓለም ዋንጫ ታሪክ ከፍተኛውን የግብ ማግባት ክብረ ወሰን እኩል መጋራት ችሏል።
ይህ ታሪካዊ የምሽት ስኬት አርጀንቲና በውድድሩ የመጀመሪያዋን ድል እንድትቀዳጅ ከመርዳቱም በላይ ሜሲ በስፖርቱ ዓለም ያለውን የማይበገር አቅም በድጋሚ ያሳየበት ሆኗል።
#argentina #worldcup2026 #messi #footballnews #algeria #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
6 months ago
🇰🇼 የኩዌት እግር ኳስ ፌዴሬሽን የማንችስተር ዩናይትድ እና የኢንተር ሚያሚን ጥያቄ "ለአሁኑ አይሆንም" አለ!
#ethiopia | ታላቁ የእንግሊዝ ክለብ ማንችስተር ዩናይትድ እና የሊዮኔል ሜሲው ኢንተር ሚያሚ በኩዌት የወዳጅነት ጨዋታ ለማድረግ ፍላጎት ቢያሳዩም፣ ጥያቄያቸው በፌዴሬሽኑ በኩል አፋጣኝ ምላሽ አላገኘም።
ምን ተፈጠረ?
የኩዌት እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት እንደገለጹት፣ ማንችስተር ዩናይትድ ከ16 ቀናት በኋላ በሀገሪቱ ጨዋታ ለማድረግ ጥያቄ አቅርቦ ነበር። በተመሳሳይ የሜጀር ሊግ ሶከሩ ኢንተር ሚያሚም ተመሳሳይ ፍላጎት እንዳለው አሳውቋል።
ጥያቄው ውድቅ የተደረገበት ምክንያት፦
* የጊዜ እጥረት፦ ፕሬዝዳንቱ እንደገለጹት ጨዋታዎቹን ለማዘጋጀት የተሰጠው ጊዜ በጣም አጭር በመሆኑ አስፈላጊውን ዝግጅት ለማድረግ አይቻልም።
* ደህንነትና ዝግጅት፦ እንዲህ ያሉ ግዙፍ ክለቦችን ለማስተናገድ ሰፊ የደህንነት እና የሎጂስቲክስ ዝግጅት ስለሚያስፈልግ "አይቻልም" የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።
ተስፋው አልተቆረጠም!
ይሁን እንጂ ፕሬዝዳንቱ አክለው እንደገለጹት፣
ጨዋታዎቹን በሌላ አመቺ ጊዜ ለማካሄድ ከሁለቱም ክለቦች ጋር ስምምነት ላይ ደርሰዋል። ይህም ማለት በቅርብ ወራት ውስጥ ቀያይ ሰይጣኖቹን እና ሜሲን በኩዌት የመመልከት እድሉ ሰፊ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#manchesterunited #intermiami #kuwaitfootball #mufc #messi #transfernews #footballupdates #ethiopia #sportsnews
#ethiopia | ታላቁ የእንግሊዝ ክለብ ማንችስተር ዩናይትድ እና የሊዮኔል ሜሲው ኢንተር ሚያሚ በኩዌት የወዳጅነት ጨዋታ ለማድረግ ፍላጎት ቢያሳዩም፣ ጥያቄያቸው በፌዴሬሽኑ በኩል አፋጣኝ ምላሽ አላገኘም።
ምን ተፈጠረ?
የኩዌት እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት እንደገለጹት፣ ማንችስተር ዩናይትድ ከ16 ቀናት በኋላ በሀገሪቱ ጨዋታ ለማድረግ ጥያቄ አቅርቦ ነበር። በተመሳሳይ የሜጀር ሊግ ሶከሩ ኢንተር ሚያሚም ተመሳሳይ ፍላጎት እንዳለው አሳውቋል።
ጥያቄው ውድቅ የተደረገበት ምክንያት፦
* የጊዜ እጥረት፦ ፕሬዝዳንቱ እንደገለጹት ጨዋታዎቹን ለማዘጋጀት የተሰጠው ጊዜ በጣም አጭር በመሆኑ አስፈላጊውን ዝግጅት ለማድረግ አይቻልም።
* ደህንነትና ዝግጅት፦ እንዲህ ያሉ ግዙፍ ክለቦችን ለማስተናገድ ሰፊ የደህንነት እና የሎጂስቲክስ ዝግጅት ስለሚያስፈልግ "አይቻልም" የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።
ተስፋው አልተቆረጠም!
ይሁን እንጂ ፕሬዝዳንቱ አክለው እንደገለጹት፣
ጨዋታዎቹን በሌላ አመቺ ጊዜ ለማካሄድ ከሁለቱም ክለቦች ጋር ስምምነት ላይ ደርሰዋል። ይህም ማለት በቅርብ ወራት ውስጥ ቀያይ ሰይጣኖቹን እና ሜሲን በኩዌት የመመልከት እድሉ ሰፊ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#manchesterunited #intermiami #kuwaitfootball #mufc #messi #transfernews #footballupdates #ethiopia #sportsnews
8 months ago
ሜሲን ለማየት ጓጉተው ሿሿ የተሰሩት
የሕንድ እግር ኳስ ቤተሰቦች ...
በትሪቡን ስፖርት
#ethiopia | ነገሩ የንጉሱ የሕንድ ጉብኝት ነው ። የእግር ኳስ ውበት ሞናሊዛው ከMLS ገድሉ ማግስት አትላንቲክን አቋርጦ እነ ሻሩክ ሀገር ደርሷል ። የቅርብ ጓደኞቹ ዴፖልና ሱዋሬዝ አብረውት አሉ ።
ከ1.4 ቢሊዮን በላይ ህዝብ ያላት ሕንድ በእግር ኳስ አስቂኝ የአፍዝ አደንግዝ የማጂክ ታሪኳ ብቻ ብትታወቅም ምትሃተኛዋን አርጀንቲናዊ ኮኮብ ሊዮኔል ሜሲ ከእልፍ አድናቂዎቹ ልታገናኝ በዛውም የበለጠ ገፅታዋና ቱሪዝሟን ልታነቃቃ በወጠነችው ዕቅድ በኮልካታ ከተማ የሚገኘው 80 ሺህ በላይ ተመልካች የሚይዘው የሳልት ሌክ ስቴዲየሟን እስከ አፍንጫው ሞልታለች ።
የሜሲ 70 ጫማ 21 ሜትር የሚረዝመው በአድናቂዎቹ የተሰራ ሀውልትም በካልካታ ከተማ ግዛት ይመረቃል ።
የኳስ ምትሃተኛው ከቦሊውድ ዝነኛው ሻሩክም ይገናኛል ። ከአርጀንቲና ሮዛሪዮ ሳንታፌ በመነሳት በምትሃቱ ላለፉት 20 ዓመታት የዓለም እግር ኳስን የወረረው ኮኮብ የሶስት ቀናት ጉብኝት ለማድረግ ሕንድ ደርሷል ።
በሳልት ሌክ ስቴዲየም በተዓምሩ ምክንያት በአድናቆት ጨርቅ እያስጣለ በደስታ ያስፈነጠዛቸውን የሚወዱት ኮኮብ በህይወት ዘመናቸው አንዴ ዕንኳ በዐይናቸው ለመመልከት ከ1,900 ኪሎ ሜትሮች በላይ አቋርጠው ያላቸውን ነገር ሁሉ አሲይዘው ገና ካልሰሩበት ቀጣይ የወር ደሞወዛቸው ጭምር ቀድመው ተበድረው የሰርግ ቀናቸውን ጭምር ሰርዘው ከ1,500 ዶላር በላይ በጥቁር ገቢያ የተቸበቸበው ትኬትን ተሻምተው ገዝተው ስቴዲየም የተሰባሰቡ ሕንዳዊያን የእግር ኳስ ቤተሰቦች ግን ብዙ መስዋትነት በከፈሉለት የናፈቃቸው ቀን ያልተደራጀ መሰናዶ ተበሳጩ ።
የሚወዱትን ለዓመታት ያስጨፈራቸውን ኮኮብ ለደቂቃዎች ብቻ በሩቁ አይተው እንዲሰናበታቸው መደረጉ አበገናቸው ። በአዘጋጆቹ ቅጥፈት የተበሳጩ ደጋፊዎች የሳልት ሌክ ስቴዲየምንም አወደሙ ። ከፍተኛ ተቋውሞ በማስነሳት ከፀጥታ ኋይሎችም ተፋጠጡ ።
ተከድተናል ። ከፍተኛ ቅጥፈት ተፈፅሞብናል ። ሜሲን በአግባቡ ሳናየው ተለየን ። 20 ደቂቃ ሜዳው ላይ አልቆየም ። ምንም ዐይነት ከአድናቂዎቹ የሚገናኝበት ዝግጅት ሜዳው ላይ አልነበረም ። ኳስ ሲገፋ ፔናሊቲ ሲመታ አንዴ ዕንኳን ሜዳውን ዞሮ ሰላምታ እንዲሰጥ ከአድናቂዎቹ ጋር በቅርብ ርቀት እንዲገናኝ አልተደረገም ። አዘጋጆቹ ይሄንን ሁሉ ደጋፊ ሰብስበው አንድም የተዘጋጁበት ነገር አልነበረም ።
ሜሲ ኳስ እንደሚጫወት ጭምር ነው የተነገረን ! ይህ የለየለት ቅጥፈት ነው ። እራሱ ሜሲ በሁኔታው ሳይገረም አይቀርም ። የሚገርመው አዘጋጆቹ የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች የባለስልጣናቱ ልጆች እና የፀጥታ ኋይሎች ወደ መሃል ሜዳው አጅበው አስገብተው እራሳቸው ብቻ ተሻምተው ከሜሲ ፎቶ ተነስተው እንዳጀቡት ይዘውት ወጡ ። ተመልሶ ይመጣል ስንል በዛው ቀረ ። ጉዳዩ ከፀጥታ የደህንነት ስጋት ጋር እንደሆነም ያልተደራጀውን ዝግጅት ለማስተባበል ሲባል ተገለፀ ።
ሜሲ ድንቅ ነው ። ትሁትና የኳስ ምትሃተኛ ነው ። በዛች ውስን ደቂቃ ዕንኳ ለህንድ እግር ኳስ እልፍ አድናቂዎቹ ለተደረገለት አቀባበል ሁሉ ግራሲያስ India እያለ ምስጋናውን አቅርቦ በጥድፊያ ሜዳውን ፎቶ ለመነሳት በሚሻሙ አጀቦች መሃከል ለቀቀ ።
ያኔ messi messi messi በሚል ድምፆች በአድናቆት የደስታ ዕንባ ጭምር የቀለጠው የሳልት ሌክ ስቴዲየም በፍጥነት ወደ ጦር አውድማ ተቀየረ ።
ደጋፊዎች ያገኙትን ንብረት ሁሉ ይሰባብሩ ጀመር ። ወንበሮች የስቴዲየሙ ንብረቶች ሁሉ ወደሙ ። ሜሲን እናያለን ብለን ከፀጥታ ሀይሎች ተፋጠን ተጭበርብረን ከስረን በፖሊስ ተገርፈን ጭምር ወደ ቤታችን ተመለስን ።
አዘጋጆቹ ከፍተኛ ዝርፍያ ፈፅመውብናል ። ቃላቸውን አላከበሩም ። እንዴት ከ80ሺህ በላይ ደጋፊ ስቴዲየም አሰባስበው ሜሲን 20 ደቂቃ ባልሞላ ጊዜ በሩቁ በብዙ አጀብ መሃከል ሰለምታ ሲሰጠን ብቻ እንድናየው አድርገው ይሸውዱናል ። በስሜታችን ቀልደዋል ። ለህይወት ዘመን ደስታችን አልተጨነቁም ። ለእግር ኳስ ባለን ፍቅር ገንዘባችንን ከስረናል ።
ጊዜያችንን አጥፍተናል ። ወደ ስቴዲየም ለመግባት ትኬት በጥቁር ገቢያ እስከ 1,500 ዶላር ተሽጧል ። ይህ ሜሲን ለማየት የሰርግ ቀኑን ጭምር ሰርዞ ዕድሜ ዘመኑን የሚያደንቀው ኮኮብን ለመመልከት ከመቶሺዎች ተጋፍቶ በርካታ ኪሎሜትሮችን አቋርጦ የነገ የትዳር የህይወት አጋሩን በደስታዋ ቀን አሳዝኖ ስቴዲየም ከተገኙ ደጋፊዎች መሃከል አንደኛው አስተያየየት ነው ። ሜሲን በማየት ከማገኘው የህይወቴ ደስታ የሚበልጥ ነገር ስለሌለ ዛሬ የነበረው የሰርግ ቀኔን ጭምር ሰርዣለሁ ።
ብዙ ዋጋ የከፈልኩበት ፕሮግራም ግን ያልተደራጀና በደጋፊዎች ስሜት ላይ ያላገጠ የቀጣፊዎች ነበር ። የነገ የትዳር አጋሬ ባለቤቴንም አሳዝኜ ዕድሜ ዘመኔን በኳስ ፍቅሬ ያስደሰተኝ ሜሲንም ለአንድ ደቂቃ ዕንኳ በአግባቡ ሳላይ ቀርቻለሁ ። ሜሲን ለማየት ዕዚህ ስቴዲየም ለመግባት የሰርግ ቀኔን ጭምር በመሰረዜ ምክንያት ስለ ደረሰብኝ የገንዘብ ኪሳራ ማስታወስ አልፈልግም ሲል በብስጭት ተናግሯል ።
የሕንድ ፖሊስ ከፍተኛ ንብረት ካወደሙ የተበሳጩ ደጋፊዎችን ድርጊት ካረጋጋ በኋላ ሜሲን ለማስመጣት ስራውን በሃላፊነት የወሰዱ የዝግጅቱ ዋና አስተባባሪዎችን ለፈፀሙት ያልተቀናጀ ደጋፊዎችን የማታለል ተግባር በቁጥጥር ስር በማዋል መጠየቅ ጀምሯል ።
ለተፈፀመው ገፅታን የሚያበላሽ ተግባር ደጋፊዎችንም ሊዮኔል ሜሲንም ይቅርታ ጠይቋል ። ነገሩ የዓለም ሚዲያዎችን ጭምር እያነጋገረ ይገኛል ። የአርጀንቲናዊው ጥበበኛ ሊዮኔል ሜሲ India tour ለሶስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን ከስቴዲየሙ ብጥብጥ በኋላ ከዝነኛው የቦሊውድ አክተር ሻሩክም መገናኘቱ ተገልጿል ። ሜሲ የሀገሪቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ጭምር እንደሚያገኝ ተነግሯል ።
ታላቁን የዘመናዊው እግር ኳስ የማይደገም ምትሃተኛ ኮኮብ ለማየት ኪሣቸውን አራቁተው ስራቸውን ትተው የሰርግ ቀናቸውንም ጭምር ሰርዘው ከየአቅጣጫው የተመሙ የሕንድ እግር ኳስ ቤተሰቦች ግን ብዙ ዋጋ በከፈሉለት አጋጣሚ የተመኙትን ሳያገኙ የሚያደንቁት ኮኮብ ሜሲ ሲጫወት ለማየት የጓጉለለት አርጀንቲናዊው ምትሃተኛን ለደቂቃዎች ብቻ ሜዳ ላይ አሳይተው የነሷቸው ሿሿ የሰሯቸው የዝግጅቱ አስተባባሪዎችን እየረገሙ የሳልት ሌክ ስቴዲየምን አውድመው ከፀጥታ ሀይሎች ግርፍያ ጋር ወደ መጡበት በሀዘን ተመልሰዋል ።
የሕንድ እግር ኳስ ቤተሰቦች ...
በትሪቡን ስፖርት
#ethiopia | ነገሩ የንጉሱ የሕንድ ጉብኝት ነው ። የእግር ኳስ ውበት ሞናሊዛው ከMLS ገድሉ ማግስት አትላንቲክን አቋርጦ እነ ሻሩክ ሀገር ደርሷል ። የቅርብ ጓደኞቹ ዴፖልና ሱዋሬዝ አብረውት አሉ ።
ከ1.4 ቢሊዮን በላይ ህዝብ ያላት ሕንድ በእግር ኳስ አስቂኝ የአፍዝ አደንግዝ የማጂክ ታሪኳ ብቻ ብትታወቅም ምትሃተኛዋን አርጀንቲናዊ ኮኮብ ሊዮኔል ሜሲ ከእልፍ አድናቂዎቹ ልታገናኝ በዛውም የበለጠ ገፅታዋና ቱሪዝሟን ልታነቃቃ በወጠነችው ዕቅድ በኮልካታ ከተማ የሚገኘው 80 ሺህ በላይ ተመልካች የሚይዘው የሳልት ሌክ ስቴዲየሟን እስከ አፍንጫው ሞልታለች ።
የሜሲ 70 ጫማ 21 ሜትር የሚረዝመው በአድናቂዎቹ የተሰራ ሀውልትም በካልካታ ከተማ ግዛት ይመረቃል ።
የኳስ ምትሃተኛው ከቦሊውድ ዝነኛው ሻሩክም ይገናኛል ። ከአርጀንቲና ሮዛሪዮ ሳንታፌ በመነሳት በምትሃቱ ላለፉት 20 ዓመታት የዓለም እግር ኳስን የወረረው ኮኮብ የሶስት ቀናት ጉብኝት ለማድረግ ሕንድ ደርሷል ።
በሳልት ሌክ ስቴዲየም በተዓምሩ ምክንያት በአድናቆት ጨርቅ እያስጣለ በደስታ ያስፈነጠዛቸውን የሚወዱት ኮኮብ በህይወት ዘመናቸው አንዴ ዕንኳ በዐይናቸው ለመመልከት ከ1,900 ኪሎ ሜትሮች በላይ አቋርጠው ያላቸውን ነገር ሁሉ አሲይዘው ገና ካልሰሩበት ቀጣይ የወር ደሞወዛቸው ጭምር ቀድመው ተበድረው የሰርግ ቀናቸውን ጭምር ሰርዘው ከ1,500 ዶላር በላይ በጥቁር ገቢያ የተቸበቸበው ትኬትን ተሻምተው ገዝተው ስቴዲየም የተሰባሰቡ ሕንዳዊያን የእግር ኳስ ቤተሰቦች ግን ብዙ መስዋትነት በከፈሉለት የናፈቃቸው ቀን ያልተደራጀ መሰናዶ ተበሳጩ ።
የሚወዱትን ለዓመታት ያስጨፈራቸውን ኮኮብ ለደቂቃዎች ብቻ በሩቁ አይተው እንዲሰናበታቸው መደረጉ አበገናቸው ። በአዘጋጆቹ ቅጥፈት የተበሳጩ ደጋፊዎች የሳልት ሌክ ስቴዲየምንም አወደሙ ። ከፍተኛ ተቋውሞ በማስነሳት ከፀጥታ ኋይሎችም ተፋጠጡ ።
ተከድተናል ። ከፍተኛ ቅጥፈት ተፈፅሞብናል ። ሜሲን በአግባቡ ሳናየው ተለየን ። 20 ደቂቃ ሜዳው ላይ አልቆየም ። ምንም ዐይነት ከአድናቂዎቹ የሚገናኝበት ዝግጅት ሜዳው ላይ አልነበረም ። ኳስ ሲገፋ ፔናሊቲ ሲመታ አንዴ ዕንኳን ሜዳውን ዞሮ ሰላምታ እንዲሰጥ ከአድናቂዎቹ ጋር በቅርብ ርቀት እንዲገናኝ አልተደረገም ። አዘጋጆቹ ይሄንን ሁሉ ደጋፊ ሰብስበው አንድም የተዘጋጁበት ነገር አልነበረም ።
ሜሲ ኳስ እንደሚጫወት ጭምር ነው የተነገረን ! ይህ የለየለት ቅጥፈት ነው ። እራሱ ሜሲ በሁኔታው ሳይገረም አይቀርም ። የሚገርመው አዘጋጆቹ የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች የባለስልጣናቱ ልጆች እና የፀጥታ ኋይሎች ወደ መሃል ሜዳው አጅበው አስገብተው እራሳቸው ብቻ ተሻምተው ከሜሲ ፎቶ ተነስተው እንዳጀቡት ይዘውት ወጡ ። ተመልሶ ይመጣል ስንል በዛው ቀረ ። ጉዳዩ ከፀጥታ የደህንነት ስጋት ጋር እንደሆነም ያልተደራጀውን ዝግጅት ለማስተባበል ሲባል ተገለፀ ።
ሜሲ ድንቅ ነው ። ትሁትና የኳስ ምትሃተኛ ነው ። በዛች ውስን ደቂቃ ዕንኳ ለህንድ እግር ኳስ እልፍ አድናቂዎቹ ለተደረገለት አቀባበል ሁሉ ግራሲያስ India እያለ ምስጋናውን አቅርቦ በጥድፊያ ሜዳውን ፎቶ ለመነሳት በሚሻሙ አጀቦች መሃከል ለቀቀ ።
ያኔ messi messi messi በሚል ድምፆች በአድናቆት የደስታ ዕንባ ጭምር የቀለጠው የሳልት ሌክ ስቴዲየም በፍጥነት ወደ ጦር አውድማ ተቀየረ ።
ደጋፊዎች ያገኙትን ንብረት ሁሉ ይሰባብሩ ጀመር ። ወንበሮች የስቴዲየሙ ንብረቶች ሁሉ ወደሙ ። ሜሲን እናያለን ብለን ከፀጥታ ሀይሎች ተፋጠን ተጭበርብረን ከስረን በፖሊስ ተገርፈን ጭምር ወደ ቤታችን ተመለስን ።
አዘጋጆቹ ከፍተኛ ዝርፍያ ፈፅመውብናል ። ቃላቸውን አላከበሩም ። እንዴት ከ80ሺህ በላይ ደጋፊ ስቴዲየም አሰባስበው ሜሲን 20 ደቂቃ ባልሞላ ጊዜ በሩቁ በብዙ አጀብ መሃከል ሰለምታ ሲሰጠን ብቻ እንድናየው አድርገው ይሸውዱናል ። በስሜታችን ቀልደዋል ። ለህይወት ዘመን ደስታችን አልተጨነቁም ። ለእግር ኳስ ባለን ፍቅር ገንዘባችንን ከስረናል ።
ጊዜያችንን አጥፍተናል ። ወደ ስቴዲየም ለመግባት ትኬት በጥቁር ገቢያ እስከ 1,500 ዶላር ተሽጧል ። ይህ ሜሲን ለማየት የሰርግ ቀኑን ጭምር ሰርዞ ዕድሜ ዘመኑን የሚያደንቀው ኮኮብን ለመመልከት ከመቶሺዎች ተጋፍቶ በርካታ ኪሎሜትሮችን አቋርጦ የነገ የትዳር የህይወት አጋሩን በደስታዋ ቀን አሳዝኖ ስቴዲየም ከተገኙ ደጋፊዎች መሃከል አንደኛው አስተያየየት ነው ። ሜሲን በማየት ከማገኘው የህይወቴ ደስታ የሚበልጥ ነገር ስለሌለ ዛሬ የነበረው የሰርግ ቀኔን ጭምር ሰርዣለሁ ።
ብዙ ዋጋ የከፈልኩበት ፕሮግራም ግን ያልተደራጀና በደጋፊዎች ስሜት ላይ ያላገጠ የቀጣፊዎች ነበር ። የነገ የትዳር አጋሬ ባለቤቴንም አሳዝኜ ዕድሜ ዘመኔን በኳስ ፍቅሬ ያስደሰተኝ ሜሲንም ለአንድ ደቂቃ ዕንኳ በአግባቡ ሳላይ ቀርቻለሁ ። ሜሲን ለማየት ዕዚህ ስቴዲየም ለመግባት የሰርግ ቀኔን ጭምር በመሰረዜ ምክንያት ስለ ደረሰብኝ የገንዘብ ኪሳራ ማስታወስ አልፈልግም ሲል በብስጭት ተናግሯል ።
የሕንድ ፖሊስ ከፍተኛ ንብረት ካወደሙ የተበሳጩ ደጋፊዎችን ድርጊት ካረጋጋ በኋላ ሜሲን ለማስመጣት ስራውን በሃላፊነት የወሰዱ የዝግጅቱ ዋና አስተባባሪዎችን ለፈፀሙት ያልተቀናጀ ደጋፊዎችን የማታለል ተግባር በቁጥጥር ስር በማዋል መጠየቅ ጀምሯል ።
ለተፈፀመው ገፅታን የሚያበላሽ ተግባር ደጋፊዎችንም ሊዮኔል ሜሲንም ይቅርታ ጠይቋል ። ነገሩ የዓለም ሚዲያዎችን ጭምር እያነጋገረ ይገኛል ። የአርጀንቲናዊው ጥበበኛ ሊዮኔል ሜሲ India tour ለሶስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን ከስቴዲየሙ ብጥብጥ በኋላ ከዝነኛው የቦሊውድ አክተር ሻሩክም መገናኘቱ ተገልጿል ። ሜሲ የሀገሪቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ጭምር እንደሚያገኝ ተነግሯል ።
ታላቁን የዘመናዊው እግር ኳስ የማይደገም ምትሃተኛ ኮኮብ ለማየት ኪሣቸውን አራቁተው ስራቸውን ትተው የሰርግ ቀናቸውንም ጭምር ሰርዘው ከየአቅጣጫው የተመሙ የሕንድ እግር ኳስ ቤተሰቦች ግን ብዙ ዋጋ በከፈሉለት አጋጣሚ የተመኙትን ሳያገኙ የሚያደንቁት ኮኮብ ሜሲ ሲጫወት ለማየት የጓጉለለት አርጀንቲናዊው ምትሃተኛን ለደቂቃዎች ብቻ ሜዳ ላይ አሳይተው የነሷቸው ሿሿ የሰሯቸው የዝግጅቱ አስተባባሪዎችን እየረገሙ የሳልት ሌክ ስቴዲየምን አውድመው ከፀጥታ ሀይሎች ግርፍያ ጋር ወደ መጡበት በሀዘን ተመልሰዋል ።
8 months ago
ሜሲን ለማየት ጓጉተው ሿሿ የተሰሩት
የሕንድ እግር ኳስ ቤተሰቦች ...
ነገሩ የንጉሱ የሕንድ ጉብኝት ነው ። የእግር ኳስ ውበት ሞናሊዛው ከMLS ገድሉ ማግስት አትላንቲክን አቋርጦ እነ ሻሩክ ሀገር ደርሷል ። የቅርብ ጓደኞቹ ዴፖልና ሱዋሬዝ አብረውት አሉ ። ከ1.4 ቢሊዮን በላይ ህዝብ ያላት ሕንድ በእግር ኳስ አስቂኝ የአፍዝ አደንግዝ የማጂክ ታሪኳ ብቻ ብትታወቅም ምትሃተኛዋን አርጀንቲናዊ ኮኮብ ሊዮኔል ሜሲ ከእልፍ አድናቂዎቹ ልታገናኝ በዛውም የበለጠ ገፅታዋና ቱሪዝሟን ልታነቃቃ በወጠነችው ዕቅድ በኮልካታ ከተማ የሚገኘው 80 ሺህ በላይ ተመልካች የሚይዘው የሳልት ሌክ ስቴዲየሟን እስከ አፍንጫው ሞልታለች ። የሜሲ 70 ጫማ 21 ሜትር የሚረዝመው በአድናቂዎቹ የተሰራ ሀውልትም በካልካታ ከተማ ግዛት ይመረቃል ። የኳስ ምትሃተኛው ከቦሊውድ ዝነኛው ሻሩክም ይገናኛል ። ከአርጀንቲና ሮዛሪዮ ሳንታፌ በመነሳት በምትሃቱ ላለፉት 20 ዓመታት የዓለም እግር ኳስን የወረረው ኮኮብ የሶስት ቀናት ጉብኝት ለማድረግ ሕንድ ደርሷል ።
በሳልት ሌክ ስቴዲየም በተዓምሩ ምክንያት በአድናቆት ጨርቅ እያስጣለ በደስታ ያስፈነጠዛቸውን የሚወዱት ኮኮብ በህይወት ዘመናቸው አንዴ ዕንኳ በዐይናቸው ለመመልከት ከ1,900 ኪሎ ሜትሮች በላይ አቋርጠው ያላቸውን ነገር ሁሉ አሲይዘው ገና ካልሰሩበት ቀጣይ የወር ደሞወዛቸው ጭምር ቀድመው ተበድረው የሰርግ ቀናቸውን ጭምር ሰርዘው ከ1,500 ዶላር በላይ በጥቁር ገቢያ የተቸበቸበው ትኬትን ተሻምተው ገዝተው ስቴዲየም የተሰባሰቡ ሕንዳዊያን የእግር ኳስ ቤተሰቦች ግን ብዙ መስዋትነት በከፈሉለት የናፈቃቸው ቀን ያልተደራጀ መሰናዶ ተበሳጩ ። የሚወዱትን ለዓመታት ያስጨፈራቸውን ኮኮብ ለደቂቃዎች ብቻ በሩቁ አይተው እንዲሰናበታቸው መደረጉ አበገናቸው ። በአዘጋጆቹ ቅጥፈት የተበሳጩ ደጋፊዎች የሳልት ሌክ ስቴዲየምንም አወደሙ ። ከፍተኛ ተቋውሞ በማስነሳት ከፀጥታ ኋይሎችም ተፋጠጡ ።
ተከድተናል ። ከፍተኛ ቅጥፈት ተፈፅሞብናል ። ሜሲን በአግባቡ ሳናየው ተለየን ። 20 ደቂቃ ሜዳው ላይ አልቆየም ። ምንም ዐይነት ከአድናቂዎቹ የሚገናኝበት ዝግጅት ሜዳው ላይ አልነበረም ። ኳስ ሲገፋ ፔናሊቲ ሲመታ አንዴ ዕንኳን ሜዳውን ዞሮ ሰላምታ እንዲሰጥ ከአድናቂዎቹ ጋር በቅርብ ርቀት እንዲገናኝ አልተደረገም ። አዘጋጆቹ ይሄንን ሁሉ ደጋፊ ሰብስበው አንድም የተዘጋጁበት ነገር አልነበረም ። ሜሲ ኳስ እንደሚጫወት ጭምር ነው የተነገረን ! ይህ የለየለት ቅጥፈት ነው ። እራሱ ሜሲ በሁኔታው ሳይገረም አይቀርም ። የሚገርመው አዘጋጆቹ የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች የባለስልጣናቱ ልጆች እና የፀጥታ ኋይሎች ወደ መሃል ሜዳው አጅበው አስገብተው እራሳቸው ብቻ ተሻምተው ከሜሲ ፎቶ ተነስተው እንዳጀቡት ይዘውት ወጡ ። ተመልሶ ይመጣል ስንል በዛው ቀረ ። ጉዳዩ ከፀጥታ የደህንነት ስጋት ጋር እንደሆነም ያልተደራጀውን ዝግጅት ለማስተባበል ሲባል ተገለፀ ። ሜሲ ድንቅ ነው ። ትሁትና የኳስ ምትሃተኛ ነው ። በዛች ውስን ደቂቃ ዕንኳ ለህንድ እግር ኳስ እልፍ አድናቂዎቹ ለተደረገለት አቀባበል ሁሉ ግራሲያስ India እያለ ምስጋናውን አቅርቦ በጥድፊያ ሜዳውን ፎቶ ለመነሳት በሚሻሙ አጀቦች መሃከል ለቀቀ ። ያኔ messi messi messi በሚል ድምፆች በአድናቆት የደስታ ዕንባ ጭምር የቀለጠው የሳልት ሌክ ስቴዲየም በፍጥነት ወደ ጦር አውድማ ተቀየረ ። ደጋፊዎች ያገኙትን ንብረት ሁሉ ይሰባብሩ ጀመር ። ወንበሮች የስቴዲየሙ ንብረቶች ሁሉ ወደሙ ። ሜሲን እናያለን ብለን ከፀጥታ ሀይሎች ተፋጠን ተጭበርብረን ከስረን በፖሊስ ተገርፈን ጭምር ወደ ቤታችን ተመለስን ። አዘጋጆቹ ከፍተኛ ዝርፍያ ፈፅመውብናል ። ቃላቸውን አላከበሩም ። እንዴት ከ80ሺህ በላይ ደጋፊ ስቴዲየም አሰባስበው ሜሲን 20 ደቂቃ ባልሞላ ጊዜ በሩቁ በብዙ አጀብ መሃከል ሰለምታ ሲሰጠን ብቻ እንድናየው አድርገው ይሸውዱናል ። በስሜታችን ቀልደዋል ። ለህይወት ዘመን ደስታችን አልተጨነቁም ። ለእግር ኳስ ባለን ፍቅር ገንዘባችንን ከስረናል ። ጊዜያችንን አጥፍተናል ። ወደ ስቴዲየም ለመግባት ትኬት በጥቁር ገቢያ እስከ 1,500 ዶላር ተሽጧል ። ይህ ሜሲን ለማየት የሰርግ ቀኑን ጭምር ሰርዞ ዕድሜ ዘመኑን የሚያደንቀው ኮኮብን ለመመልከት ከመቶሺዎች ተጋፍቶ በርካታ ኪሎሜትሮችን አቋርጦ የነገ የትዳር የህይወት አጋሩን በደስታዋ ቀን አሳዝኖ ስቴዲየም ከተገኙ ደጋፊዎች መሃከል አንደኛው አስተያየየት ነው ። ሜሲን በማየት ከማገኘው የህይወቴ ደስታ የሚበልጥ ነገር ስለሌለ ዛሬ የነበረው የሰርግ ቀኔን ጭምር ሰርዣለሁ ። ብዙ ዋጋ የከፈልኩበት ፕሮግራም ግን ያልተደራጀና በደጋፊዎች ስሜት ላይ ያላገጠ የቀጣፊዎች ነበር ። የነገ የትዳር አጋሬ ባለቤቴንም አሳዝኜ ዕድሜ ዘመኔን በኳስ ፍቅሬ ያስደሰተኝ ሜሲንም ለአንድ ደቂቃ ዕንኳ በአግባቡ ሳላይ ቀርቻለሁ ። ሜሲን ለማየት ዕዚህ ስቴዲየም ለመግባት የሰርግ ቀኔን ጭምር በመሰረዜ ምክንያት ስለ ደረሰብኝ የገንዘብ ኪሳራ ማስታወስ አልፈልግም ሲል በብስጭት ተናግሯል ።
የሕንድ ፖሊስ ከፍተኛ ንብረት ካወደሙ የተበሳጩ ደጋፊዎችን ድርጊት ካረጋጋ በኋላ ሜሲን ለማስመጣት ስራውን በሃላፊነት የወሰዱ የዝግጅቱ ዋና አስተባባሪዎችን ለፈፀሙት ያልተቀናጀ ደጋፊዎችን የማታለል ተግባር በቁጥጥር ስር በማዋል መጠየቅ ጀምሯል ። ለተፈፀመው ገፅታን የሚያበላሽ ተግባር ደጋፊዎችንም ሊዮኔል ሜሲንም ይቅርታ ጠይቋል ። ነገሩ የዓለም ሚዲያዎችን ጭምር እያነጋገረ ይገኛል ። የአርጀንቲናዊው ጥበበኛ ሊዮኔል ሜሲ India tour ለሶስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን ከስቴዲየሙ ብጥብጥ በኋላ ከዝነኛው የቦሊውድ አክተር ሻሩክም መገናኘቱ ተገልጿል ። ሜሲ የሀገሪቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ጭምር እንደሚያገኝ ተነግሯል ። ታላቁን የዘመናዊው እግር ኳስ የማይደገም ምትሃተኛ ኮኮብ ለማየት ኪሣቸውን አራቁተው ስራቸውን ትተው የሰርግ ቀናቸውንም ጭምር ሰርዘው ከየአቅጣጫው የተመሙ የሕንድ እግር ኳስ ቤተሰቦች ግን ብዙ ዋጋ በከፈሉለት አጋጣሚ የተመኙትን ሳያገኙ የሚያደንቁት ኮኮብ ሜሲ ሲጫወት ለማየት የጓጉለለት አርጀንቲናዊው ምትሃተኛን ለደቂቃዎች ብቻ ሜዳ ላይ አሳይተው የነሷቸው ሿሿ የሰሯቸው የዝግጅቱ አስተባባሪዎችን እየረገሙ የሳልት ሌክ ስቴዲየምን አውድመው ከፀጥታ ሀይሎች ግርፍያ ጋር ወደ መጡበት በሀዘን ተመልሰዋል ።
Via ephrem yemaneh
የሕንድ እግር ኳስ ቤተሰቦች ...
ነገሩ የንጉሱ የሕንድ ጉብኝት ነው ። የእግር ኳስ ውበት ሞናሊዛው ከMLS ገድሉ ማግስት አትላንቲክን አቋርጦ እነ ሻሩክ ሀገር ደርሷል ። የቅርብ ጓደኞቹ ዴፖልና ሱዋሬዝ አብረውት አሉ ። ከ1.4 ቢሊዮን በላይ ህዝብ ያላት ሕንድ በእግር ኳስ አስቂኝ የአፍዝ አደንግዝ የማጂክ ታሪኳ ብቻ ብትታወቅም ምትሃተኛዋን አርጀንቲናዊ ኮኮብ ሊዮኔል ሜሲ ከእልፍ አድናቂዎቹ ልታገናኝ በዛውም የበለጠ ገፅታዋና ቱሪዝሟን ልታነቃቃ በወጠነችው ዕቅድ በኮልካታ ከተማ የሚገኘው 80 ሺህ በላይ ተመልካች የሚይዘው የሳልት ሌክ ስቴዲየሟን እስከ አፍንጫው ሞልታለች ። የሜሲ 70 ጫማ 21 ሜትር የሚረዝመው በአድናቂዎቹ የተሰራ ሀውልትም በካልካታ ከተማ ግዛት ይመረቃል ። የኳስ ምትሃተኛው ከቦሊውድ ዝነኛው ሻሩክም ይገናኛል ። ከአርጀንቲና ሮዛሪዮ ሳንታፌ በመነሳት በምትሃቱ ላለፉት 20 ዓመታት የዓለም እግር ኳስን የወረረው ኮኮብ የሶስት ቀናት ጉብኝት ለማድረግ ሕንድ ደርሷል ።
በሳልት ሌክ ስቴዲየም በተዓምሩ ምክንያት በአድናቆት ጨርቅ እያስጣለ በደስታ ያስፈነጠዛቸውን የሚወዱት ኮኮብ በህይወት ዘመናቸው አንዴ ዕንኳ በዐይናቸው ለመመልከት ከ1,900 ኪሎ ሜትሮች በላይ አቋርጠው ያላቸውን ነገር ሁሉ አሲይዘው ገና ካልሰሩበት ቀጣይ የወር ደሞወዛቸው ጭምር ቀድመው ተበድረው የሰርግ ቀናቸውን ጭምር ሰርዘው ከ1,500 ዶላር በላይ በጥቁር ገቢያ የተቸበቸበው ትኬትን ተሻምተው ገዝተው ስቴዲየም የተሰባሰቡ ሕንዳዊያን የእግር ኳስ ቤተሰቦች ግን ብዙ መስዋትነት በከፈሉለት የናፈቃቸው ቀን ያልተደራጀ መሰናዶ ተበሳጩ ። የሚወዱትን ለዓመታት ያስጨፈራቸውን ኮኮብ ለደቂቃዎች ብቻ በሩቁ አይተው እንዲሰናበታቸው መደረጉ አበገናቸው ። በአዘጋጆቹ ቅጥፈት የተበሳጩ ደጋፊዎች የሳልት ሌክ ስቴዲየምንም አወደሙ ። ከፍተኛ ተቋውሞ በማስነሳት ከፀጥታ ኋይሎችም ተፋጠጡ ።
ተከድተናል ። ከፍተኛ ቅጥፈት ተፈፅሞብናል ። ሜሲን በአግባቡ ሳናየው ተለየን ። 20 ደቂቃ ሜዳው ላይ አልቆየም ። ምንም ዐይነት ከአድናቂዎቹ የሚገናኝበት ዝግጅት ሜዳው ላይ አልነበረም ። ኳስ ሲገፋ ፔናሊቲ ሲመታ አንዴ ዕንኳን ሜዳውን ዞሮ ሰላምታ እንዲሰጥ ከአድናቂዎቹ ጋር በቅርብ ርቀት እንዲገናኝ አልተደረገም ። አዘጋጆቹ ይሄንን ሁሉ ደጋፊ ሰብስበው አንድም የተዘጋጁበት ነገር አልነበረም ። ሜሲ ኳስ እንደሚጫወት ጭምር ነው የተነገረን ! ይህ የለየለት ቅጥፈት ነው ። እራሱ ሜሲ በሁኔታው ሳይገረም አይቀርም ። የሚገርመው አዘጋጆቹ የመንግስት ከፍተኛ አመራሮች የባለስልጣናቱ ልጆች እና የፀጥታ ኋይሎች ወደ መሃል ሜዳው አጅበው አስገብተው እራሳቸው ብቻ ተሻምተው ከሜሲ ፎቶ ተነስተው እንዳጀቡት ይዘውት ወጡ ። ተመልሶ ይመጣል ስንል በዛው ቀረ ። ጉዳዩ ከፀጥታ የደህንነት ስጋት ጋር እንደሆነም ያልተደራጀውን ዝግጅት ለማስተባበል ሲባል ተገለፀ ። ሜሲ ድንቅ ነው ። ትሁትና የኳስ ምትሃተኛ ነው ። በዛች ውስን ደቂቃ ዕንኳ ለህንድ እግር ኳስ እልፍ አድናቂዎቹ ለተደረገለት አቀባበል ሁሉ ግራሲያስ India እያለ ምስጋናውን አቅርቦ በጥድፊያ ሜዳውን ፎቶ ለመነሳት በሚሻሙ አጀቦች መሃከል ለቀቀ ። ያኔ messi messi messi በሚል ድምፆች በአድናቆት የደስታ ዕንባ ጭምር የቀለጠው የሳልት ሌክ ስቴዲየም በፍጥነት ወደ ጦር አውድማ ተቀየረ ። ደጋፊዎች ያገኙትን ንብረት ሁሉ ይሰባብሩ ጀመር ። ወንበሮች የስቴዲየሙ ንብረቶች ሁሉ ወደሙ ። ሜሲን እናያለን ብለን ከፀጥታ ሀይሎች ተፋጠን ተጭበርብረን ከስረን በፖሊስ ተገርፈን ጭምር ወደ ቤታችን ተመለስን ። አዘጋጆቹ ከፍተኛ ዝርፍያ ፈፅመውብናል ። ቃላቸውን አላከበሩም ። እንዴት ከ80ሺህ በላይ ደጋፊ ስቴዲየም አሰባስበው ሜሲን 20 ደቂቃ ባልሞላ ጊዜ በሩቁ በብዙ አጀብ መሃከል ሰለምታ ሲሰጠን ብቻ እንድናየው አድርገው ይሸውዱናል ። በስሜታችን ቀልደዋል ። ለህይወት ዘመን ደስታችን አልተጨነቁም ። ለእግር ኳስ ባለን ፍቅር ገንዘባችንን ከስረናል ። ጊዜያችንን አጥፍተናል ። ወደ ስቴዲየም ለመግባት ትኬት በጥቁር ገቢያ እስከ 1,500 ዶላር ተሽጧል ። ይህ ሜሲን ለማየት የሰርግ ቀኑን ጭምር ሰርዞ ዕድሜ ዘመኑን የሚያደንቀው ኮኮብን ለመመልከት ከመቶሺዎች ተጋፍቶ በርካታ ኪሎሜትሮችን አቋርጦ የነገ የትዳር የህይወት አጋሩን በደስታዋ ቀን አሳዝኖ ስቴዲየም ከተገኙ ደጋፊዎች መሃከል አንደኛው አስተያየየት ነው ። ሜሲን በማየት ከማገኘው የህይወቴ ደስታ የሚበልጥ ነገር ስለሌለ ዛሬ የነበረው የሰርግ ቀኔን ጭምር ሰርዣለሁ ። ብዙ ዋጋ የከፈልኩበት ፕሮግራም ግን ያልተደራጀና በደጋፊዎች ስሜት ላይ ያላገጠ የቀጣፊዎች ነበር ። የነገ የትዳር አጋሬ ባለቤቴንም አሳዝኜ ዕድሜ ዘመኔን በኳስ ፍቅሬ ያስደሰተኝ ሜሲንም ለአንድ ደቂቃ ዕንኳ በአግባቡ ሳላይ ቀርቻለሁ ። ሜሲን ለማየት ዕዚህ ስቴዲየም ለመግባት የሰርግ ቀኔን ጭምር በመሰረዜ ምክንያት ስለ ደረሰብኝ የገንዘብ ኪሳራ ማስታወስ አልፈልግም ሲል በብስጭት ተናግሯል ።
የሕንድ ፖሊስ ከፍተኛ ንብረት ካወደሙ የተበሳጩ ደጋፊዎችን ድርጊት ካረጋጋ በኋላ ሜሲን ለማስመጣት ስራውን በሃላፊነት የወሰዱ የዝግጅቱ ዋና አስተባባሪዎችን ለፈፀሙት ያልተቀናጀ ደጋፊዎችን የማታለል ተግባር በቁጥጥር ስር በማዋል መጠየቅ ጀምሯል ። ለተፈፀመው ገፅታን የሚያበላሽ ተግባር ደጋፊዎችንም ሊዮኔል ሜሲንም ይቅርታ ጠይቋል ። ነገሩ የዓለም ሚዲያዎችን ጭምር እያነጋገረ ይገኛል ። የአርጀንቲናዊው ጥበበኛ ሊዮኔል ሜሲ India tour ለሶስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን ከስቴዲየሙ ብጥብጥ በኋላ ከዝነኛው የቦሊውድ አክተር ሻሩክም መገናኘቱ ተገልጿል ። ሜሲ የሀገሪቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ጭምር እንደሚያገኝ ተነግሯል ። ታላቁን የዘመናዊው እግር ኳስ የማይደገም ምትሃተኛ ኮኮብ ለማየት ኪሣቸውን አራቁተው ስራቸውን ትተው የሰርግ ቀናቸውንም ጭምር ሰርዘው ከየአቅጣጫው የተመሙ የሕንድ እግር ኳስ ቤተሰቦች ግን ብዙ ዋጋ በከፈሉለት አጋጣሚ የተመኙትን ሳያገኙ የሚያደንቁት ኮኮብ ሜሲ ሲጫወት ለማየት የጓጉለለት አርጀንቲናዊው ምትሃተኛን ለደቂቃዎች ብቻ ሜዳ ላይ አሳይተው የነሷቸው ሿሿ የሰሯቸው የዝግጅቱ አስተባባሪዎችን እየረገሙ የሳልት ሌክ ስቴዲየምን አውድመው ከፀጥታ ሀይሎች ግርፍያ ጋር ወደ መጡበት በሀዘን ተመልሰዋል ።
Via ephrem yemaneh
9 months ago
🚨The official 𝐅𝐈𝐅𝐀 World Cup account 𝐝𝐞𝐥𝐞𝐭𝐞𝐝 this photo after Ronaldo’s fanbase protested that he 𝐰𝐚𝐬𝐧’𝐭 included. ❌
An hour later, they uploaded a new photo showing Messi 𝐥𝐢𝐟𝐭𝐢𝐧𝐠 the 𝐖𝐨𝐫𝐥𝐝 𝐂𝐮𝐩 and Youssef En Nesyri’s goal that 𝐤𝐧𝐨𝐜𝐤𝐞𝐝 Portugal 𝐨𝐮𝐭 with the caption “What’s your favorite moment from Qatar 2022? ” ⭐️
Even FIFA is doing irony with Ronaldo 👀
An hour later, they uploaded a new photo showing Messi 𝐥𝐢𝐟𝐭𝐢𝐧𝐠 the 𝐖𝐨𝐫𝐥𝐝 𝐂𝐮𝐩 and Youssef En Nesyri’s goal that 𝐤𝐧𝐨𝐜𝐤𝐞𝐝 Portugal 𝐨𝐮𝐭 with the caption “What’s your favorite moment from Qatar 2022? ” ⭐️
Even FIFA is doing irony with Ronaldo 👀
9 months ago
🚨 Lionel Messi has reached 𝟰𝟬𝟭 𝙘𝙖𝙧𝙚𝙚𝙧 𝙖𝙨𝙨𝙞𝙨𝙩𝙨, the 𝘽𝙚𝙨𝙩 𝘼𝙎𝙎𝙄𝙎𝙏𝙈𝘼𝙉 in the world.
He now needs just 𝟯 𝙢𝙤𝙧𝙚 𝙖𝙨𝙨𝙞𝙨𝙩𝙨 to become the 𝙢𝙤𝙨𝙩 𝙖𝙨𝙨𝙞𝙨𝙩𝙞𝙣𝙜 𝙛𝙤𝙤𝙩𝙗𝙖𝙡𝙡𝙚𝙧 in the history of the game.
Remember, he’s a 𝙛𝙤𝙧𝙬𝙖𝙧𝙙 with the 𝙈𝙤𝙨𝙩 𝘽𝙚𝙨𝙩 𝙈𝙞𝙙𝙛𝙞𝙚𝙡𝙙𝙚𝙧 𝘼𝙬𝙖𝙧𝙙𝙨. 😯🔥
#fblifestyle
He now needs just 𝟯 𝙢𝙤𝙧𝙚 𝙖𝙨𝙨𝙞𝙨𝙩𝙨 to become the 𝙢𝙤𝙨𝙩 𝙖𝙨𝙨𝙞𝙨𝙩𝙞𝙣𝙜 𝙛𝙤𝙤𝙩𝙗𝙖𝙡𝙡𝙚𝙧 in the history of the game.
Remember, he’s a 𝙛𝙤𝙧𝙬𝙖𝙧𝙙 with the 𝙈𝙤𝙨𝙩 𝘽𝙚𝙨𝙩 𝙈𝙞𝙙𝙛𝙞𝙚𝙡𝙙𝙚𝙧 𝘼𝙬𝙖𝙧𝙙𝙨. 😯🔥
#fblifestyle
1 year ago
ከሰኔ በ13/2017 ዓ/ም ጀምሮ በነበረው የኩክ የለሽ ማርያም ገዳም የቅርስ ማዳንና መልሶ ማልማት የቀጥታ ስርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ-ግብር ላይ በተለያየ መልኩ ስትሳተፉ፤ ስታስተባብሩና ስትደግፉ የነበራችሁ በመላው አለም የምትገኙ የቅድሥት ቤተክርስቲያን ቤተሰቦች በስለት ሰሚዋና ተዓምረኘዋ የኩክ የለሽ ማርያም ሥም ከልብ እናመሰግናለን።
ቃል የገባነውን በረከት በጊዜ በመፈፀማችን በገዳሟ ላይ የተደቀነውን አደጋ የክረምቱ ወቅት ዶፍ ወደ ከፋ ደረጃ ሳይቀይረው እንዲሰራ ምክንያቶች እንሆናለን።
የገዳሟ ዌብሳይት
👇
https://kukyeleshmariyam.c...
የፌስቡክ ገፅ
👇
https://www.facebook.com/p...
ጎ ፈንድሚ
👇
https://gofund.me/6687fbc2
ለተጨማሪ መረጃ፣ ለተሳትፎና የፈውስ ምስክርነትን ለመስጠት ዋትስአፕ፣ ቴሌግራምና ቀጥታ ጥሪ አማራጭ ያላቸውን የሚከተሉትን የሥልክ መሥመሮች ይጠቀሙ
📞
+2519 12 83 57 51
+2519 27 27 52 47
+2519 73 11 12 81
+2519 61 82 00 00
+2519 61 83 00 00
+2519 61 84 00 00
የገዳሟ የባንክ አካውንት ቁጥሮች
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000684624966
አቢሲኒያ ባንክ
12 21 13
አባይ ባንክ
3811111051638114
የውጭ ሐገራት የገዳሟ ገቢ አሰባሰቢ ወኪል ድርጅት
Selassie Stand Up, LLC
Zelle, PayPal, CashApp or Venmo to at (330) 310-6749 or ndemessiegmail.com
Sponsored by
Surafel
Comments