25 days ago
u121bu1235u1273u12c8u1242u12eb
*******
''... Michuun Anaaf Aantiikooti''
#coopbank #michudigitalloan #michuwabi #entrepreneurssupport #nocollateral #businessgrowth #financialinclusion ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ማስታወቂያ
*******
''... Michuun Anaaf Aantiikooti''
#coopbank #michudigitalloan #michuwabi #entrepreneurssupport #nocollateral #businessgrowth #financialinclusion
1 month ago
📢የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት🎯
ነገ እሁድ ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ.ም በጥቁር አንበሳ 132 ኪ.ቮ ሃይል አስተላላፊ መስመር ሰበታ ወጪ መስመር ላይ የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከንጋቱ 12፡00 እስከ ጠዋቱ 2፡00 ድረስ:-
👉በልደታ ክፍለ ከተማ ዙሪያ እና በጭድተራ ፊት ለፊት፣መላው የመርካቶ ዙሪያ፣ ፔፕሲ ፋብሪካ፣ የድሮው አትክልት ተራ፣ ኤሊያና ሆቴል፣ ሰባራ ባቡር፣ አዲስ ከተማ ቴሌ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE) ኮል ሴንተር እና አካባቢው ፣
👉በአምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ዙሪያ፣ ሰንጋተራ፣ ጥቁር አንበሳ፣ ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI)፣ የደም ባንክ፣ ፋና ሚዲያ፣ ንብ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት እና ጎላ ሚካኤል ሙሉ፣ በህንፃ ኮሌጅ ዙሪያ፣ ኮካ፣ አብነት፣ መድር-ኃይል፣
👉ጦር ኃይሎች ሆስፒታል እና ቶሎሳ ሰፈር፣ በልደታ ደሴ ሆቴል ዙሪያ፣ መላው ብስራተ ገብርኤል ዙሪያ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት (Commercial Bank of Ethiopia HQ)፣ ፍልውሃ፣ ዘውዲቱ ሆስፒታል፣
👉ጋንዲ ሆስፒታል፣ የሳይንስ ሙዚየም፣ አራት ኪሎ (ባሻ ወልዴ፣1080)፣ ቅድስት ማርያም፣ አንድነት ፓርክ፣ መላው የጨርቆስ ዙሪያ፣ ፌደራል ፖሊስ፣ በልደታ ፀበል ዙሪያ፣ በልደታ ኮንዶሚኒየም ዙሪያ እና አካባቢው ፣
👉ኮሜርስ ኮሌጅ (Commerce)፣ ጥቁር አንበሳ፣ ቴሌ ዳታ ሴንተር፣ አድዋ ዜሮ ዜሮ (Adwa 00)፣ ወዳጅነት ፓርክ እና አካባቢያቸው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
ነገ እሁድ ሰኔ 28 ቀን 2018 ዓ.ም በጥቁር አንበሳ 132 ኪ.ቮ ሃይል አስተላላፊ መስመር ሰበታ ወጪ መስመር ላይ የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከንጋቱ 12፡00 እስከ ጠዋቱ 2፡00 ድረስ:-
👉በልደታ ክፍለ ከተማ ዙሪያ እና በጭድተራ ፊት ለፊት፣መላው የመርካቶ ዙሪያ፣ ፔፕሲ ፋብሪካ፣ የድሮው አትክልት ተራ፣ ኤሊያና ሆቴል፣ ሰባራ ባቡር፣ አዲስ ከተማ ቴሌ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE) ኮል ሴንተር እና አካባቢው ፣
👉በአምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ዙሪያ፣ ሰንጋተራ፣ ጥቁር አንበሳ፣ ሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI)፣ የደም ባንክ፣ ፋና ሚዲያ፣ ንብ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት እና ጎላ ሚካኤል ሙሉ፣ በህንፃ ኮሌጅ ዙሪያ፣ ኮካ፣ አብነት፣ መድር-ኃይል፣
👉ጦር ኃይሎች ሆስፒታል እና ቶሎሳ ሰፈር፣ በልደታ ደሴ ሆቴል ዙሪያ፣ መላው ብስራተ ገብርኤል ዙሪያ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋና መሥሪያ ቤት (Commercial Bank of Ethiopia HQ)፣ ፍልውሃ፣ ዘውዲቱ ሆስፒታል፣
👉ጋንዲ ሆስፒታል፣ የሳይንስ ሙዚየም፣ አራት ኪሎ (ባሻ ወልዴ፣1080)፣ ቅድስት ማርያም፣ አንድነት ፓርክ፣ መላው የጨርቆስ ዙሪያ፣ ፌደራል ፖሊስ፣ በልደታ ፀበል ዙሪያ፣ በልደታ ኮንዶሚኒየም ዙሪያ እና አካባቢው ፣
👉ኮሜርስ ኮሌጅ (Commerce)፣ ጥቁር አንበሳ፣ ቴሌ ዳታ ሴንተር፣ አድዋ ዜሮ ዜሮ (Adwa 00)፣ ወዳጅነት ፓርክ እና አካባቢያቸው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
1 month ago
የአዋሽ ባንክ “ታታሪዎቹ” የሥራ ፈጠራ ውድድር ምዝገባ።
ታታሪዎቹ ስራ ፈጣሪዎች የትኛውም ወርቃማ ዕድል አያመልጣቸውም!
ምዝገባ ሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ይጠናቀቃል ። አሁኑኑ ማስፈንጠሪያውን በመጫን
https://tatariwochu.awashb... ወይም አቅራቢያዎ ወደሚገኝ ቅርንጫፍ በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ።
አዋሽ ባንክ!
Kalaqxoonni carraa argame kamuu ofin dabarsan!
Galmeen Adoolessa 1 bara 2018 A.L.I raawwata. Kanaafuu ammuma geessitu https://tatariwochu.awashb... irratti cuqaasuun yookaan damee baankii keenya isinitti dhihoo jiru dhaquu galmaa'uu ni dandeessu.
Baankii Awaash!
#awashbank #nurturingliketheriver #tatariwochu #qaxaleewwan
ታታሪዎቹ ስራ ፈጣሪዎች የትኛውም ወርቃማ ዕድል አያመልጣቸውም!
ምዝገባ ሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ይጠናቀቃል ። አሁኑኑ ማስፈንጠሪያውን በመጫን
https://tatariwochu.awashb... ወይም አቅራቢያዎ ወደሚገኝ ቅርንጫፍ በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ።
አዋሽ ባንክ!
Kalaqxoonni carraa argame kamuu ofin dabarsan!
Galmeen Adoolessa 1 bara 2018 A.L.I raawwata. Kanaafuu ammuma geessitu https://tatariwochu.awashb... irratti cuqaasuun yookaan damee baankii keenya isinitti dhihoo jiru dhaquu galmaa'uu ni dandeessu.
Baankii Awaash!
#awashbank #nurturingliketheriver #tatariwochu #qaxaleewwan
1 month ago
የአዋሽ ባንክ “ታታሪዎቹ” የሥራ ፈጠራ ውድድር ምዝገባ።
===================================
ታታሪዎቹ ስራ ፈጣሪዎች የትኛውም ወርቃማ ዕድል አያመልጣቸውም!
ምዝገባ ሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ይጠናቀቃል ። አሁኑኑ ማስፈንጠሪያውን በመጫን https://tatariwochu.awashb... ወይም አቅራቢያዎ ወደሚገኝ ቅርንጫፍ በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ።
አዋሽ ባንክ!
Kalaqxoonni carraa argame kamuu ofin dabarsan!
Galmeen Adoolessa 1 bara 2018 A.L.I raawwata. Kanaafuu ammuma geessitu https://tatariwochu.awashb... irratti cuqaasuun yookaan damee baankii keenya isinitti dhihoo jiru dhaquu galmaa'uu ni dandeessu.
Baankii Awaash! #awashbank #nurturingliketheriver #tatariwochu #qaxaleewwan
===================================
ታታሪዎቹ ስራ ፈጣሪዎች የትኛውም ወርቃማ ዕድል አያመልጣቸውም!
ምዝገባ ሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ይጠናቀቃል ። አሁኑኑ ማስፈንጠሪያውን በመጫን https://tatariwochu.awashb... ወይም አቅራቢያዎ ወደሚገኝ ቅርንጫፍ በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ።
አዋሽ ባንክ!
Kalaqxoonni carraa argame kamuu ofin dabarsan!
Galmeen Adoolessa 1 bara 2018 A.L.I raawwata. Kanaafuu ammuma geessitu https://tatariwochu.awashb... irratti cuqaasuun yookaan damee baankii keenya isinitti dhihoo jiru dhaquu galmaa'uu ni dandeessu.
Baankii Awaash! #awashbank #nurturingliketheriver #tatariwochu #qaxaleewwan
1 month ago
አዋሽ ባንክ ከታክስ በፊት 40.7 ቢሊዮን ብር ያልተጣራ ትርፍ ማግኘቱን አስታወቀ።
#fastmereja I አዋሽ ባንክ እ.ኤ.አ. ጁን 30 ቀን 2026 በተጠናቀቀው የሒሳብ ዓመት በታሪኩ ከፍተኛ የተባለውን እመርታ በማስመዝገብ፣ ጠቅላላ የተቀማጭ ገንዘብ መጠኑን ብር 467.8 ቢሊዮን ማድረሱን የባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው በዛሬው ዕለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታወቁ።
ይህ አፈጻጸም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የብር 135 ቢሊዮን (41 በመቶ) ጭማሪ ያሳየ ሲሆን፣ በባንኩም ሆነ በሀገሪቱ የግል ባንኮች ታሪክ በአንድ ዓመት ውስጥ የተመዘገበ እጅግ ከፍተኛው የተቀማጭ ገንዘብ ዕድገት መሆኑ ተነግሯል።
የውጭ ምንዛሬ ግኝትን በተመለከተ፣ መንግሥት ካደረገው የውጭ ምንዛሬ ማሻሻያ ፖሊሲና ባንኩ ከተከተላቸው አሠራሮች በመነሳት ከፍተኛ ዕድገት የታየ ሲሆን፣ የ635 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ጭማሪ በማሳየት በሰኔ 2026 መጨረሻ ላይ ጠቅላላ የውጭ ምንዛሬ ግኝቱ 2.65 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ደርሷል። በተመሳሳይ የባንኩ ጠቅላላ ሀብት ብር 622 ቢሊዮን የደረሰ ሲሆን፣ የተከፈለ ካፒታሉ ደግሞ በ38 በመቶ (የብር 10.6 ቢሊዮን) ዕድገት በማሳየት 38.5 ቢሊዮን ብር ደርሷል።
ይህ የካፒታል መጠን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለግል ባንኮች ካስቀመጠው ዝቅተኛው ባለ 5 ቢሊዮን ብር መመዘኛ ጋር ሲነጻጸር ከሰባት እጥፍ በላይ ከፍ ያለ በመሆኑ ባንኩ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ስጋቶችን የመቋቋም አቅሙ በከፍተኛ ደረጃ ማደጉን ያሳያል ተብሏል።
በበጀት ዓመቱ አዋሽ ባንክ ከብር 85.37 ቢሊዮን በላይ ጠቅላላ ገቢ የሰበሰበ ሲሆን፣ ጠቅላላ ወጪው ብር 44.62 ቢሊዮን ሆኖ ተመዝግቧል። በዚህም መሠረት ከቀረጥና ከቅናሽ በፊት ያለው ጠቅላላ ትርፍ (Gross Profit before Provision and Tax) ብር 40.7 ቢሊዮን የደረሰ ሲሆን፣ ይህም ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የብር 11.8 ቢሊዮን ብልጫ አለው።
ባንኩ በአሁኑ ወቅት ከ17 ሚሊዮን በላይ ደንበኞችን ማፍራት የቻለ ሲሆን፣ ይህንን ስኬት ያገኘው በሀገሪቱ ባሉት 1,010 መደበኛ ቅርንጫፎች፣ ከ10 በላይ የዲጂታል ቅርንጫፎች (e-branches)፣ ከ1,270 በላይ ኤቲኤሞች፣ ከ18,000 በላይ የባንክ ወኪሎች እንዲሁም እንደ Awash Birr Pro እና Online Banking ባሉ የኦንላይን ቴክኖሎጂዎቹ አማካኝነት ነው።
አዋሽ ባንክ ባሳየው ተከታታይና እመርታ የተሞላበት የሥራ አፈጻጸም ምክንያት በGlobal Finance ለ5 ተከታታይ ዓመታት "የኢትዮጵያ ምርጥ ባንክ" ተብሎ የተመረጠ ሲሆን፣ የሽልማት ሥነ-ሥርዓቱም በሚቀጥለው ዓመት በሚካሄደው የዓለም ባንክና ዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት (IMF) ስብሰባ ወቅት እንደሚፈጸም ታውቋል።
ባንኩ ከንግድ ሥራው ጎን ለጎን ማኅበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት በተለያዩ ማኅበራዊና አካባቢያዊ ችግሮች ለተጠቁ የሕብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ የሚውል የብር 500 ሚሊዮን ወጪ ማድረጉም በመግለጫው ተጠቅሷል።
#ቢዝነስ
#fastmereja I አዋሽ ባንክ እ.ኤ.አ. ጁን 30 ቀን 2026 በተጠናቀቀው የሒሳብ ዓመት በታሪኩ ከፍተኛ የተባለውን እመርታ በማስመዝገብ፣ ጠቅላላ የተቀማጭ ገንዘብ መጠኑን ብር 467.8 ቢሊዮን ማድረሱን የባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው በዛሬው ዕለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታወቁ።
ይህ አፈጻጸም ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የብር 135 ቢሊዮን (41 በመቶ) ጭማሪ ያሳየ ሲሆን፣ በባንኩም ሆነ በሀገሪቱ የግል ባንኮች ታሪክ በአንድ ዓመት ውስጥ የተመዘገበ እጅግ ከፍተኛው የተቀማጭ ገንዘብ ዕድገት መሆኑ ተነግሯል።
የውጭ ምንዛሬ ግኝትን በተመለከተ፣ መንግሥት ካደረገው የውጭ ምንዛሬ ማሻሻያ ፖሊሲና ባንኩ ከተከተላቸው አሠራሮች በመነሳት ከፍተኛ ዕድገት የታየ ሲሆን፣ የ635 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ጭማሪ በማሳየት በሰኔ 2026 መጨረሻ ላይ ጠቅላላ የውጭ ምንዛሬ ግኝቱ 2.65 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ደርሷል። በተመሳሳይ የባንኩ ጠቅላላ ሀብት ብር 622 ቢሊዮን የደረሰ ሲሆን፣ የተከፈለ ካፒታሉ ደግሞ በ38 በመቶ (የብር 10.6 ቢሊዮን) ዕድገት በማሳየት 38.5 ቢሊዮን ብር ደርሷል።
ይህ የካፒታል መጠን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለግል ባንኮች ካስቀመጠው ዝቅተኛው ባለ 5 ቢሊዮን ብር መመዘኛ ጋር ሲነጻጸር ከሰባት እጥፍ በላይ ከፍ ያለ በመሆኑ ባንኩ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ስጋቶችን የመቋቋም አቅሙ በከፍተኛ ደረጃ ማደጉን ያሳያል ተብሏል።
በበጀት ዓመቱ አዋሽ ባንክ ከብር 85.37 ቢሊዮን በላይ ጠቅላላ ገቢ የሰበሰበ ሲሆን፣ ጠቅላላ ወጪው ብር 44.62 ቢሊዮን ሆኖ ተመዝግቧል። በዚህም መሠረት ከቀረጥና ከቅናሽ በፊት ያለው ጠቅላላ ትርፍ (Gross Profit before Provision and Tax) ብር 40.7 ቢሊዮን የደረሰ ሲሆን፣ ይህም ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር የብር 11.8 ቢሊዮን ብልጫ አለው።
ባንኩ በአሁኑ ወቅት ከ17 ሚሊዮን በላይ ደንበኞችን ማፍራት የቻለ ሲሆን፣ ይህንን ስኬት ያገኘው በሀገሪቱ ባሉት 1,010 መደበኛ ቅርንጫፎች፣ ከ10 በላይ የዲጂታል ቅርንጫፎች (e-branches)፣ ከ1,270 በላይ ኤቲኤሞች፣ ከ18,000 በላይ የባንክ ወኪሎች እንዲሁም እንደ Awash Birr Pro እና Online Banking ባሉ የኦንላይን ቴክኖሎጂዎቹ አማካኝነት ነው።
አዋሽ ባንክ ባሳየው ተከታታይና እመርታ የተሞላበት የሥራ አፈጻጸም ምክንያት በGlobal Finance ለ5 ተከታታይ ዓመታት "የኢትዮጵያ ምርጥ ባንክ" ተብሎ የተመረጠ ሲሆን፣ የሽልማት ሥነ-ሥርዓቱም በሚቀጥለው ዓመት በሚካሄደው የዓለም ባንክና ዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት (IMF) ስብሰባ ወቅት እንደሚፈጸም ታውቋል።
ባንኩ ከንግድ ሥራው ጎን ለጎን ማኅበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት በተለያዩ ማኅበራዊና አካባቢያዊ ችግሮች ለተጠቁ የሕብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ የሚውል የብር 500 ሚሊዮን ወጪ ማድረጉም በመግለጫው ተጠቅሷል።
#ቢዝነስ
1 month ago
አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ
#ethiopia | ወንድማችን ዳንኤል ኤጄታ የሁለት ትናንሽ ልጆች አባት ነው። በኮቪድ-19 ምክንያት የደም መርጋት ችግር ተፈጥሮበት ደም ወደ እግሩ መድረስ ባለመቻሉ የደም ስሩ ተቀይሮ በሰው ሠራሽ (Artificial) የደም ሥር ተተክቶለታል።
እስካሁን ሰባት ጊዜ ቀዶ ሕክምና (Surgery) አድርጓል።
በአሁኑ ወቅት የተተከለው የደም ሥር እንደገና በመዘጋቱ በየቀኑ 13 ዓይነት መድኃኒቶችን እየወሰደ ይገኛል።
ሐኪሞች እግሩን ከማጣት ለመዳን በአስቸኳይ ወደ ውጭ አገር ሄዶ የስቴም ሴል (Stem Cell) ሕክምና እንዲሞክር መክረውታል። ይህ ሕክምና ካልተደረገለት ከጉልበቱ በታች ያለው እግሩ ሊቆረጥ እንደሚችል ተነግሮታል።
ዳንኤል ለዚህ ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቀውን ሕክምና የመሸፈን አቅም የለውም። ስለዚህ ወገን ለወገን ደራሽ በመሆን የወንድማችንን ሕይወት እንታደግ፤ ለልጆቹም እንዲተርፍ እንርዳው።
“ከጤና በላይ ሀብት የለም።”
ለመርዳት የምትፈልጉ ወገኖች በሚከተለው የንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር ድጋፋችሁን ማድረስ ትችላላችሁ።
የባንክ ሂሳብ ቁጥር: 1000272170677
ስም: Daniel Ejeta
ባንክ: Commercial Bank of Ethiopia (CBE)
የጎፈንድሚ ሊንክ ይጫኑ
https://gofund.me/bb0f0ac1...
https://www.facebook.com/r...
እግዚአብሔር የሰጣችሁን ይባርክላችሁ፤
ሁላችንንም በጤና ይጠብቀን። 🙏🏽
#ethiopia | ወንድማችን ዳንኤል ኤጄታ የሁለት ትናንሽ ልጆች አባት ነው። በኮቪድ-19 ምክንያት የደም መርጋት ችግር ተፈጥሮበት ደም ወደ እግሩ መድረስ ባለመቻሉ የደም ስሩ ተቀይሮ በሰው ሠራሽ (Artificial) የደም ሥር ተተክቶለታል።
እስካሁን ሰባት ጊዜ ቀዶ ሕክምና (Surgery) አድርጓል።
በአሁኑ ወቅት የተተከለው የደም ሥር እንደገና በመዘጋቱ በየቀኑ 13 ዓይነት መድኃኒቶችን እየወሰደ ይገኛል።
ሐኪሞች እግሩን ከማጣት ለመዳን በአስቸኳይ ወደ ውጭ አገር ሄዶ የስቴም ሴል (Stem Cell) ሕክምና እንዲሞክር መክረውታል። ይህ ሕክምና ካልተደረገለት ከጉልበቱ በታች ያለው እግሩ ሊቆረጥ እንደሚችል ተነግሮታል።
ዳንኤል ለዚህ ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቀውን ሕክምና የመሸፈን አቅም የለውም። ስለዚህ ወገን ለወገን ደራሽ በመሆን የወንድማችንን ሕይወት እንታደግ፤ ለልጆቹም እንዲተርፍ እንርዳው።
“ከጤና በላይ ሀብት የለም።”
ለመርዳት የምትፈልጉ ወገኖች በሚከተለው የንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር ድጋፋችሁን ማድረስ ትችላላችሁ።
የባንክ ሂሳብ ቁጥር: 1000272170677
ስም: Daniel Ejeta
ባንክ: Commercial Bank of Ethiopia (CBE)
የጎፈንድሚ ሊንክ ይጫኑ
https://gofund.me/bb0f0ac1...
https://www.facebook.com/r...
እግዚአብሔር የሰጣችሁን ይባርክላችሁ፤
ሁላችንንም በጤና ይጠብቀን። 🙏🏽
1 month ago
መቆጨት አይሰራም አመለጠኝ ብሎ፣
ቀኖቹ ሳያልቁ መመዝገብ ነው ቶሎ።
የአዋሽ ባንክ “ታታሪዎቹ” የሥራ ፈጠራ ውድድር ምዝገባ ሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ይጠናቀቃል ። አሁኑኑ ማስፈንጠሪያውን በመጫን https://tatariwochu.awashb... ወይም አቅራቢያዎ ወደሚገኝ ቅርንጫፍ በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ።
አዋሽ ባንክ!
========================
Na jala darbe jechuun, gaabbuun hin fayyadu
Guyyaan osoo hin xumuramin, wayya saffisaan galmaa’uu
Galmeen dorgommii kalaqa hojii Qaxaleewwan Baankii Awaash Adoolessa 1 bara 2018 A.L.I. xumurama. Ammuma geessituu marsariitii https://tatariwochu.awashb... irratti yookaan damee Baankii keenya isinitti dhihoo jiru deemuun galmaa’aa.
Awash Baankii!
#awashbank #nurturingliketheriver #tatariwochu #qaxaleewwan
ቀኖቹ ሳያልቁ መመዝገብ ነው ቶሎ።
የአዋሽ ባንክ “ታታሪዎቹ” የሥራ ፈጠራ ውድድር ምዝገባ ሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ይጠናቀቃል ። አሁኑኑ ማስፈንጠሪያውን በመጫን https://tatariwochu.awashb... ወይም አቅራቢያዎ ወደሚገኝ ቅርንጫፍ በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ።
አዋሽ ባንክ!
========================
Na jala darbe jechuun, gaabbuun hin fayyadu
Guyyaan osoo hin xumuramin, wayya saffisaan galmaa’uu
Galmeen dorgommii kalaqa hojii Qaxaleewwan Baankii Awaash Adoolessa 1 bara 2018 A.L.I. xumurama. Ammuma geessituu marsariitii https://tatariwochu.awashb... irratti yookaan damee Baankii keenya isinitti dhihoo jiru deemuun galmaa’aa.
Awash Baankii!
#awashbank #nurturingliketheriver #tatariwochu #qaxaleewwan
1 month ago
መቆጨት አይሰራም አመለጠኝ ብሎ፣
ቀኖቹ ሳያልቁ መመዝገብ ነው ቶሎ።
የአዋሽ ባንክ “ታታሪዎቹ” የሥራ ፈጠራ ውድድር ምዝገባ ሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ይጠናቀቃል ። አሁኑኑ ማስፈንጠሪያውን በመጫን https://tatariwochu.awashb... ወይም አቅራቢያዎ ወደሚገኝ ቅርንጫፍ በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ።
አዋሽ ባንክ!
====
Na jala darbe jechuun, gaabbuun hin fayyadu
Guyyaan osoo hin xumuramin, wayya saffisaan galmaa’uu
Galmeen dorgommii kalaqa hojii Qaxaleewwan Baankii Awaash Adoolessa 1 bara 2018 A.L.I. xumurama. Ammuma geessituu marsariitii https://tatariwochu.awashb... irratti yookaan damee Baankii keenya isinitti dhihoo jiru deemuun galmaa’aa.
Awash Baankii!
#awashbank #nurturingliketheriver #tatariwochu #qaxaleewwan
ቀኖቹ ሳያልቁ መመዝገብ ነው ቶሎ።
የአዋሽ ባንክ “ታታሪዎቹ” የሥራ ፈጠራ ውድድር ምዝገባ ሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ይጠናቀቃል ። አሁኑኑ ማስፈንጠሪያውን በመጫን https://tatariwochu.awashb... ወይም አቅራቢያዎ ወደሚገኝ ቅርንጫፍ በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ።
አዋሽ ባንክ!
====
Na jala darbe jechuun, gaabbuun hin fayyadu
Guyyaan osoo hin xumuramin, wayya saffisaan galmaa’uu
Galmeen dorgommii kalaqa hojii Qaxaleewwan Baankii Awaash Adoolessa 1 bara 2018 A.L.I. xumurama. Ammuma geessituu marsariitii https://tatariwochu.awashb... irratti yookaan damee Baankii keenya isinitti dhihoo jiru deemuun galmaa’aa.
Awash Baankii!
#awashbank #nurturingliketheriver #tatariwochu #qaxaleewwan
1 month ago
ሰኔ 20/ 2018 ዓ.ም (ቅዳሜ ከ8:00 ጀምሮ)
ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል!
ነገረ መጻሕፍት!
ተጋባዥ እንግዳ:- እስከዳር ግርማይ
የተመረጡት መጻሕፍት:-
- የፈረንጅ ሚስት
- ኢትዮጵያዊ ሀገሩ የት ነው?
አዘጋጅና አቅራቢ:- እንዳለጌታ ከበደ
አሰናጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ
የዝግጅት ቦታ:- FSS. አዳራሽ
በዝግጅቶቻችን ላይ በአካል በመገኘት መሳተፍ ለምትፈልጉ አድራሻችን:- ቀበና፣ ካቶሊክ፣ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አቅራቢያ፣ ወደ ሳንፎርድ ትምህርት ቤት በሚወስደው መንገድ፣ ባማ አዲስ ሕንፃ አጠገብ፣ FSS አዳራሽ ሲሆን፣ የመገኛ ቦታው Google Map link:-
https://maps.app.goo.gl/2n...
ለበለጠ መረጃ:- 0976066720
0900651010
በቴሌግራም ቻናላችንም ቤተሰብ ይሁኑን:-
https://t.me/ZagolBookBank...
ከዚህ ቀደም የተደረጉ ፕሮግራሞችን ለመከታተል:-
https://youtube.com/endal...
ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል!
ነገረ መጻሕፍት!
ተጋባዥ እንግዳ:- እስከዳር ግርማይ
የተመረጡት መጻሕፍት:-
- የፈረንጅ ሚስት
- ኢትዮጵያዊ ሀገሩ የት ነው?
አዘጋጅና አቅራቢ:- እንዳለጌታ ከበደ
አሰናጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ
የዝግጅት ቦታ:- FSS. አዳራሽ
በዝግጅቶቻችን ላይ በአካል በመገኘት መሳተፍ ለምትፈልጉ አድራሻችን:- ቀበና፣ ካቶሊክ፣ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አቅራቢያ፣ ወደ ሳንፎርድ ትምህርት ቤት በሚወስደው መንገድ፣ ባማ አዲስ ሕንፃ አጠገብ፣ FSS አዳራሽ ሲሆን፣ የመገኛ ቦታው Google Map link:-
https://maps.app.goo.gl/2n...
ለበለጠ መረጃ:- 0976066720
0900651010
በቴሌግራም ቻናላችንም ቤተሰብ ይሁኑን:-
https://t.me/ZagolBookBank...
ከዚህ ቀደም የተደረጉ ፕሮግራሞችን ለመከታተል:-
https://youtube.com/endal...
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ስራ ፈጣሪዎች አያረፍዱም የጊዜን ዋጋ በሚገባ ያውቃሉ!
የአዋሽ ባንክ “ታታሪዎቹ” የሥራ ፈጠራ ውድድር ዕድልዎን ለመጠቀም ዝግጁ ነዎት? እንግዲያውስ ጊዜ ሳያልፍ ዛሬውኑ ይመዝገቡ፤ የፈጠራ ሀሳብዎን ወደ ተግባራዊ ስኬት ይቀይሩ።
ምዝገባው ሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ይጠናቀቃል። ለመመዝገብ https://tatariwochu.awashb... ድረገጽ በመጎብኘት ወይም አቅራቢያዎ በሚገኝ ቅርንጫፍ በመሄድ አሁኑኑ ይመዝገቡ።
አዋሽ ባንክ!
Gatii yeroo sirriitti waan beekaniif Kalaqxoonni hin barfatan!
Carraa dorgommii kalaqa hojii Qaxaleewwan Baankii Awaash fayyadamuuf qophooftaniittuu? Egaa osoo hin barfatin galmaa’uun yaada kalaqaa keessanii qabatamaan gara milkaa’inaatti jijjiiraa.
Guyyaan galmee kan xumuramu Adoolessa 1 bara 2018 yoo ta’u, galmaa’uuf marsariitii
https://tatariwochu.awashb...
fayyadamuun yookiin damee Baankii Awaash isinitti dhihoo deemuun galmaa’uu ni dandeessu.
Baankii Awaash! #awashbank #nurturingliketheriver #tatariwochu #qaxaleewwan
የአዋሽ ባንክ “ታታሪዎቹ” የሥራ ፈጠራ ውድድር ዕድልዎን ለመጠቀም ዝግጁ ነዎት? እንግዲያውስ ጊዜ ሳያልፍ ዛሬውኑ ይመዝገቡ፤ የፈጠራ ሀሳብዎን ወደ ተግባራዊ ስኬት ይቀይሩ።
ምዝገባው ሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ይጠናቀቃል። ለመመዝገብ https://tatariwochu.awashb... ድረገጽ በመጎብኘት ወይም አቅራቢያዎ በሚገኝ ቅርንጫፍ በመሄድ አሁኑኑ ይመዝገቡ።
አዋሽ ባንክ!
Gatii yeroo sirriitti waan beekaniif Kalaqxoonni hin barfatan!
Carraa dorgommii kalaqa hojii Qaxaleewwan Baankii Awaash fayyadamuuf qophooftaniittuu? Egaa osoo hin barfatin galmaa’uun yaada kalaqaa keessanii qabatamaan gara milkaa’inaatti jijjiiraa.
Guyyaan galmee kan xumuramu Adoolessa 1 bara 2018 yoo ta’u, galmaa’uuf marsariitii
https://tatariwochu.awashb...
fayyadamuun yookiin damee Baankii Awaash isinitti dhihoo deemuun galmaa’uu ni dandeessu.
Baankii Awaash! #awashbank #nurturingliketheriver #tatariwochu #qaxaleewwan
2 months ago
Ethio telecom & Afreximbank Join Forces to Accelerate Africa’s Digital Future!
Ethio telecom hosted a high-level strategic engagement with senior executives from the African Export-Import Bank (Afreximbank) at its headquarters. The meeting served a powerful dual purpose: formally welcoming Afreximbank’s newly appointed Regional Director and Head of Mission for East Africa, Mr. Humphrey Nwugo, and exploring strategic financing partnerships to fuel Ethiopia’s digital transformation.
During the engagement, Ethio telecom’s CEO presented the company’s remarkable transformation journey and key achievements realized over successive strategic periods. The presentation highlighted Ethio telecom’s strong operational and financial performance, continued market leadership, expanding digital ecosystem, and its pivotal role in advancing Ethiopia’s national digital transformation agenda and inclusive socio-economic development.
Discussions focused on pairing Afreximbank’s robust continental financing capabilities with Ethio telecom’s ambitious "Next Horizon: Digital and Beyond 2028" strategy. Ethio telecom showcased its successful evolution from a traditional telecom operator into a regional tech powerhouse, highlighting the massive growth of its digital ecosystem, including telebirr, Zemen Gebeya, TeleStream, advanced cloud services, and Z-nexus.
Impressed by Ethio telecom’s strong financial performance, leadership, and regional expansion goals, the Afreximbank delegation expressed strong interest in a long-term strategic financing partnership. Both institutions are committed to moving forward with tailored financing solutions that will drive digital infrastructure, support enterprise transformation, and foster sustainable economic development across the continent.
This milestone engagement marks an exciting step toward building a more connected, inclusive, and thriving African digital economy!
#ethiotelecom #afdb #afrexim #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu #worldbank #oecd #g6countries
Ethio telecom hosted a high-level strategic engagement with senior executives from the African Export-Import Bank (Afreximbank) at its headquarters. The meeting served a powerful dual purpose: formally welcoming Afreximbank’s newly appointed Regional Director and Head of Mission for East Africa, Mr. Humphrey Nwugo, and exploring strategic financing partnerships to fuel Ethiopia’s digital transformation.
During the engagement, Ethio telecom’s CEO presented the company’s remarkable transformation journey and key achievements realized over successive strategic periods. The presentation highlighted Ethio telecom’s strong operational and financial performance, continued market leadership, expanding digital ecosystem, and its pivotal role in advancing Ethiopia’s national digital transformation agenda and inclusive socio-economic development.
Discussions focused on pairing Afreximbank’s robust continental financing capabilities with Ethio telecom’s ambitious "Next Horizon: Digital and Beyond 2028" strategy. Ethio telecom showcased its successful evolution from a traditional telecom operator into a regional tech powerhouse, highlighting the massive growth of its digital ecosystem, including telebirr, Zemen Gebeya, TeleStream, advanced cloud services, and Z-nexus.
Impressed by Ethio telecom’s strong financial performance, leadership, and regional expansion goals, the Afreximbank delegation expressed strong interest in a long-term strategic financing partnership. Both institutions are committed to moving forward with tailored financing solutions that will drive digital infrastructure, support enterprise transformation, and foster sustainable economic development across the continent.
This milestone engagement marks an exciting step toward building a more connected, inclusive, and thriving African digital economy!
#ethiotelecom #afdb #afrexim #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu #worldbank #oecd #g6countries
2 months ago
የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ለዶክተር ሰለሞን አሊ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ አፀደቀ
#ethiopia | የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ማኔጅመንት ቦርድ ሰኔ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ ለዶክተር ሰለሞን አሊ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ መስጠቱን አስታውቋል።
ኮሌጁ የባለሙያውን ሰነዶችና የስራ አፈፃፀም በዝርዝር ከገመገመ በኋላ ይህንን ከፍተኛ የትምህርት ማዕረግ አፅድቆላቸዋል።
ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ በህክምና ምርምርና በማይክሮባዮሎጂ ዘርፍ በስፋት የሚታወቁ አንጋፋ ስፔሻሊስት ናቸው።
የምርምር ስራዎቻቸውም በዋናነት በተላላፊ በሽታዎች፣ በፀረ ጀርም መድኃኒቶች መላመድ እንዲሁም አዲስና ዳግም በሚቀሰቀሱ የቫይረስ አይነቶች ላይ ያተኮሩ ናቸው።
ፕሮፌሰሩ ባለፉት 20 ዓመታት በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅና በጅማ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ በመምህርነት፣ በምርምርና በሕክምና አገልግሎት አገራቸውን በቅንነት ያገለገሉ ዓለም አቀፍ ተሞክሮ ያላቸው ምሁር ናቸው።
በማስተማር ስራቸውም በርካታ የሕክምና፣ የጤና ሳይንስ፣ የማይክሮባዮሎጂና የክሊኒካል ሬዚደንት የቅድመና ድህረ ምረቃ ተማሪዎችን አፍርተዋል።
እስካሁንም በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ባላቸው የምርምር መጽሔቶች ላይ 56 የምርምር ውጤቶችን ያሳተሙ ሲሆን ስድስት ታላላቅ ዓለም አቀፍ የትብብር የምርምር ፈንዶችንም ማሸነፍ ችለዋል።
በተጨማሪም ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ የሀገሪቱን የምርምርና የማይክሮባዮሎጂ አገልግሎት መሠረተ ልማት ለማጠናከር ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል።
በዚህም በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ የመጀመሪያውን የጤና ምርምር መጽሔት፣ ዘመናዊ የተላላፊ በሽታዎች የዘረመል ምርምር ላቦራቶሪ፣ ለቀጣይ ጥናቶች የሚሆኑ ናሙናዎችን ለረጅም ጊዜ ማቆያ ማዕከልና የማይክሮባዮሎጂ መረጃዎችን በዲጂታል መንገድ የማደራጃ ሥርዓት መስርተዋል።
ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ በጤናው ዘርፍ ላበረከቱት የላቀ ሙያዊ አስተዋፅኦ በቅርቡ ከጤና ሚኒስቴር የ2018 ዓ.ም የብሔራዊ እውቅና ሽልማት መበርከቱ ይታወሳል።
The Managing Board of Saint Paul’s Hospital Millennium Medical College (SPHMMC), at its regular meeting held today, June 16, 2026, approved the promotion of Dr. Solomon Ali to the rank of Full Professor.
After carefully reviewing her academic, clinical, research, and service achievements, the Board endorsed his promotion in recognition of his outstanding contributions to medical education, research, and institutional leadership
Professor Solomon Ali is a distinguished microbiologist and medical research specialist whose work focuses on infectious diseases, antimicrobial resistance, and emerging/reemerging viral pathogens.
He has served his country for over 20 years at St. Paul’s Hospital Millennium Medical College (SPHMMC) and Jimma University (JU), contributing extensively to academic, clinical, and research activities.
Professor Solomon has trained, mentored, and supervised undergraduate, Master’s, and PhD students, guiding numerous research theses. Throughout his academic and research career, he has published more than 56 articles in reputable international journals and has secured six major competitive international research grants. Prof. Solomon has also played a pivotal role in strengthening research and health service infrastructures.
He has established Millennium Journal of Health, the first scholarly journal in SPHMMC, Infectious Diseases Research and Molecular Laboratory (IDReaM Lab) with integrated bio-banking system, and digitalizing hospital microbiology service laboratory data management system through a DHIS2 based platform.
Recently, Prof. Solomon Ali received national recognition from the Federal Ministry of Health of Ethiopia as the recipient of the 2026 Award for outstanding professional contribution in the health sector.
#stpaulshospital #medicalresearch #microbiology #educationethiopia #healthethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ ማኔጅመንት ቦርድ ሰኔ 9 ቀን 2018 ዓ.ም ባካሄደው ስብሰባ ለዶክተር ሰለሞን አሊ የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ መስጠቱን አስታውቋል።
ኮሌጁ የባለሙያውን ሰነዶችና የስራ አፈፃፀም በዝርዝር ከገመገመ በኋላ ይህንን ከፍተኛ የትምህርት ማዕረግ አፅድቆላቸዋል።
ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ በህክምና ምርምርና በማይክሮባዮሎጂ ዘርፍ በስፋት የሚታወቁ አንጋፋ ስፔሻሊስት ናቸው።
የምርምር ስራዎቻቸውም በዋናነት በተላላፊ በሽታዎች፣ በፀረ ጀርም መድኃኒቶች መላመድ እንዲሁም አዲስና ዳግም በሚቀሰቀሱ የቫይረስ አይነቶች ላይ ያተኮሩ ናቸው።
ፕሮፌሰሩ ባለፉት 20 ዓመታት በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅና በጅማ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ በመምህርነት፣ በምርምርና በሕክምና አገልግሎት አገራቸውን በቅንነት ያገለገሉ ዓለም አቀፍ ተሞክሮ ያላቸው ምሁር ናቸው።
በማስተማር ስራቸውም በርካታ የሕክምና፣ የጤና ሳይንስ፣ የማይክሮባዮሎጂና የክሊኒካል ሬዚደንት የቅድመና ድህረ ምረቃ ተማሪዎችን አፍርተዋል።
እስካሁንም በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና ባላቸው የምርምር መጽሔቶች ላይ 56 የምርምር ውጤቶችን ያሳተሙ ሲሆን ስድስት ታላላቅ ዓለም አቀፍ የትብብር የምርምር ፈንዶችንም ማሸነፍ ችለዋል።
በተጨማሪም ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ የሀገሪቱን የምርምርና የማይክሮባዮሎጂ አገልግሎት መሠረተ ልማት ለማጠናከር ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል።
በዚህም በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሕክምና ኮሌጅ የመጀመሪያውን የጤና ምርምር መጽሔት፣ ዘመናዊ የተላላፊ በሽታዎች የዘረመል ምርምር ላቦራቶሪ፣ ለቀጣይ ጥናቶች የሚሆኑ ናሙናዎችን ለረጅም ጊዜ ማቆያ ማዕከልና የማይክሮባዮሎጂ መረጃዎችን በዲጂታል መንገድ የማደራጃ ሥርዓት መስርተዋል።
ፕሮፌሰር ሰለሞን አሊ በጤናው ዘርፍ ላበረከቱት የላቀ ሙያዊ አስተዋፅኦ በቅርቡ ከጤና ሚኒስቴር የ2018 ዓ.ም የብሔራዊ እውቅና ሽልማት መበርከቱ ይታወሳል።
The Managing Board of Saint Paul’s Hospital Millennium Medical College (SPHMMC), at its regular meeting held today, June 16, 2026, approved the promotion of Dr. Solomon Ali to the rank of Full Professor.
After carefully reviewing her academic, clinical, research, and service achievements, the Board endorsed his promotion in recognition of his outstanding contributions to medical education, research, and institutional leadership
Professor Solomon Ali is a distinguished microbiologist and medical research specialist whose work focuses on infectious diseases, antimicrobial resistance, and emerging/reemerging viral pathogens.
He has served his country for over 20 years at St. Paul’s Hospital Millennium Medical College (SPHMMC) and Jimma University (JU), contributing extensively to academic, clinical, and research activities.
Professor Solomon has trained, mentored, and supervised undergraduate, Master’s, and PhD students, guiding numerous research theses. Throughout his academic and research career, he has published more than 56 articles in reputable international journals and has secured six major competitive international research grants. Prof. Solomon has also played a pivotal role in strengthening research and health service infrastructures.
He has established Millennium Journal of Health, the first scholarly journal in SPHMMC, Infectious Diseases Research and Molecular Laboratory (IDReaM Lab) with integrated bio-banking system, and digitalizing hospital microbiology service laboratory data management system through a DHIS2 based platform.
Recently, Prof. Solomon Ali received national recognition from the Federal Ministry of Health of Ethiopia as the recipient of the 2026 Award for outstanding professional contribution in the health sector.
#stpaulshospital #medicalresearch #microbiology #educationethiopia #healthethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
እንኳን ደስ አላችሁ!
የ“አዋሽ ባንከ ታታሪዎቹ” የስራ ፈጠራ ውድድር ምዝገባ ተጀመረ!
*******
እያንዳንዱ ትልቅ ቢዝነስ ከቀላል ሀሳብ ይጀምራል; ሀሳቡ ደግሞ ድጋፍ ሲያገኝ ወደ ተግባር ይቀየራል!
ባንካችን የሚያዘጋጀው “ታታሪዎቹ” የተሰኘው የስራ ፈጠራ ውድድር ምዝገባ ዛሬ ተጀምሯል፤
✨ በውድድሩ በመሳተፍ የሚያገኙት፦
📍የሙያ ክህሎት ስልጠና
📍የገበያ ትስስር እና ድጋፍ
📍የሚዲያ ሽፋን
📍ለአሸናፊዎች፣ እስከ 1 ሚሊዮን ብር ሽልማት
📍ሀሳብዎን ወደ ቢዝነስ ለመቀየር እስከ ብር 5 ሚሊዮን የነበረው ከዋስትና ነፃ ብድር ወደ 10 ሚሊዮን ከፍ ብሏል።
💡 ዛሬ ያለዎት ሀሳብ ነገ ትልቅ ቢዝነስ ሊሆን ይችላል!
🏆 “ታታሪዎቹ” መድረክ የእርስዎን ፈጠራ ወደ ስኬት የሚወስድ እድል ነው።
ፈጠራዎን ያሳዩ…
ህልምዎን እዉን ያርጉ!
ይህ ልዩ እድል እንዳያመልጥዎ! ይመዝገቡ፣ ይሳተፉ፣ ያሸንፉ፣ ይሸለሙ!
የምዝገባ ጊዜ: ከሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም. እስከ ሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም.
የምዝገባ መንገዶች:
* በድረ-ገጽ፡ Tatariwochu.Awashbank.com
* ወይም በአቅራቢያዎ በሚገኝ ማንኛውም የአዋሽ ባንክ ቅርንጫፍ #awashbank #nurturingliketheriver #tatariwochu #qaxaleewwan
የ“አዋሽ ባንከ ታታሪዎቹ” የስራ ፈጠራ ውድድር ምዝገባ ተጀመረ!
*******
እያንዳንዱ ትልቅ ቢዝነስ ከቀላል ሀሳብ ይጀምራል; ሀሳቡ ደግሞ ድጋፍ ሲያገኝ ወደ ተግባር ይቀየራል!
ባንካችን የሚያዘጋጀው “ታታሪዎቹ” የተሰኘው የስራ ፈጠራ ውድድር ምዝገባ ዛሬ ተጀምሯል፤
✨ በውድድሩ በመሳተፍ የሚያገኙት፦
📍የሙያ ክህሎት ስልጠና
📍የገበያ ትስስር እና ድጋፍ
📍የሚዲያ ሽፋን
📍ለአሸናፊዎች፣ እስከ 1 ሚሊዮን ብር ሽልማት
📍ሀሳብዎን ወደ ቢዝነስ ለመቀየር እስከ ብር 5 ሚሊዮን የነበረው ከዋስትና ነፃ ብድር ወደ 10 ሚሊዮን ከፍ ብሏል።
💡 ዛሬ ያለዎት ሀሳብ ነገ ትልቅ ቢዝነስ ሊሆን ይችላል!
🏆 “ታታሪዎቹ” መድረክ የእርስዎን ፈጠራ ወደ ስኬት የሚወስድ እድል ነው።
ፈጠራዎን ያሳዩ…
ህልምዎን እዉን ያርጉ!
ይህ ልዩ እድል እንዳያመልጥዎ! ይመዝገቡ፣ ይሳተፉ፣ ያሸንፉ፣ ይሸለሙ!
የምዝገባ ጊዜ: ከሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም. እስከ ሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም.
የምዝገባ መንገዶች:
* በድረ-ገጽ፡ Tatariwochu.Awashbank.com
* ወይም በአቅራቢያዎ በሚገኝ ማንኛውም የአዋሽ ባንክ ቅርንጫፍ #awashbank #nurturingliketheriver #tatariwochu #qaxaleewwan
Sponsored by
Surafel
2 months ago
#የናይጄሪያው ዩናይትድ ካፒታል የመጀመሪያውን የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ ፈቃድ ማግኘት፤ የሀገር በቀል ባንኮች ዕድልና ስጋት ምን ሊሆን ይችላል?
አዲስ ወደ ተመሠረተው የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ለመቀላቀል የመጀመርያውን የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ ፈቃድ ናይጄሪያው ዩናይትድ ካፒታል (United Capital) ማግኘቱ ታውቋል።
ናይጄሪያው ዩናይትድ ካፒታል የመጀመሪያውን የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ ፈቃድ ማግኘት፤ የሀገር በቀል ባንኮች ዕድልና ስጋት ምን ሊሆን ይችላል?
ይህ ታሪካዊ እርምጃ የኢትዮጵያን የፋይናንስ ዘርፍ ወደ አዲስ ምዕራፍ የሚያሸጋግርና የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ትልቅ በር የሚከፍት ቢሆንም፣ ገና በማቆጥቆጥ ላይ ላሉት የሀገር ውስጥ ባንኮች የራሱ የሆነ ስጋት ይዞ ይመጣል።
ከዚህ ቀደም በሀገር ውስጥ ስድስት (6) ሀገር በቀል የኢንቨስትመንት ባንኮች ማለትም CBE Capital, Wegagen Capital, First Addis Investment Bank, Awash Capital, Siinqee Investment Bank እና Prime Capital ፈቃድ ወስደው ወደ ገበያው ለመግባት በመዘጋጀት ላይ መሆናቸው የሚታወስ ሲሆን፣ አሁን ላይ የዩናይትድ ካፒታልን መግባት ተከትሎ የባንኮቹ ቁጥር ወደ ሰባት ከፍ ብሏል።
የዚህ ልምድ ያለው የውጭ ባንክ ወደ ኢትዮጵያ ገበያ መቀላቀል በሀገሪቱ የኢኮኖሚ መነቃቃት ላይ የራሱ የሆነ ሰፊ ጥቅምና ስጋት ይዞ እንደሚመጣ የዘርፉ ባለሙያዎች እየገለጹ ይገኛሉ።
የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ መግባት ከሚሰጣቸው ቀዳሚ ጥቅሞች መካከል የዕውቀትና የቴክኖሎጂ ሽግግር (Knowledge Transfer) ዋናው ነው።
የኢንቨስትመንት ባንክ ሥራ የረጅም ጊዜ ልምድና የዳበረ ቴክኖሎጂን የሚጠይቅ ሲሆን፣ ዩናይትድ ካፒታል በአፍሪካ የቦንድ እትም እና በሕዝብ አክሲዮን ሽያጭ (IPO) ላይ የቆየ ልምድ ያለው በመሆኑ ገበያው ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ እንዲሆን ያደርጋል።
ለምሳሌ ያህል፣ እንደ የኢትዮጵያ ቴሌኮም ያሉ ግዙፍ የመንግሥት የልማት ድርጅቶች አክሲዮኖቻቸውን ለሕዝብ ግልጽ በሆነ መንገድ ለመሸጥ (IPO) በሚዘጋጁበት ጊዜ፣ ባንኩ ያለውን ዘመናዊ የዋጋ ትመና እና የቴክኖሎጂ አደረጃጀት በመጠቀም ሂደቱ ስኬታማ እንዲሆን ትልቅ እገዛ ያደርጋል።
በተጨማሪም የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትና የውጭ ምንዛሬን በመሳብ ረገድ የጎላ ሚና ይኖረዋል።
የውጭ ኢንቨስትመንት ባንኮች ከዓለም አቀፍ ባለሀብቶችና የፈንድ አደራጆች ጋር ሰፊ ትስስር አላቸው።
በሌላ በኩል፣ ይህ ሂደት ሊከተሉ የሚችሉ ዋና ዋና ስጋቶችንም የደቀነ ነው። የመጀመሪያው የሀገር በቀል ባንኮች በገበያው የመዋጥ ስጋት (Infant Industry Threat) ነው።
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ገና በጅምር ላይ ያለና ፈቃድ የወሰዱት ስድስቱ የሀገር ውስጥ ባንኮች ገና በተግባር ያልተፈተኑ ድርጅቶች በመሆናቸው፣ ትልቅ ካፒታልና ሰፊ የሰው ኃይል ያለው የውጭ ባንክ ሲገባ ገበያውን የመጠቅለል ዕድሉ ከፍተኛ ነው።
ባጠቃላይ የዩናይትድ ካፒታል መግባት የኢትዮጵያን የካፒታል ገበያ በአቋራጭ መንገድ በፍጥነት እንዲያድግና ዓለም አቀፍ እውቅና እንዲያገኝ የሚያደርግ ቢሆንም፣ የሀገር ውስጥ ባንኮችን ህልውና አደጋ ላይ እንዳይጥል ከፍተኛ ጥንቃቄ ያስፈልጋል።
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን (ECMA) የሀገር ውስጥ ባንኮች ተወዳዳሪ ሆነው እስኪያድጉ ድረስ የተወሰኑ ትልልቅ የሀገር ውስጥ ሥራዎች በጋራ (Joint Venture) እንዲሠሩ ሕግ ማውጣትን ጨምሮ፣ ተገቢውን የቁጥጥርና የጥበቃ ሥርዓት መዘርጋት እንዳለበት የዘርፉ ተንታኞች በማሳሰብ ላይ ናቸው።
ይህንን ዘገባ ስናዘጋጅ የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን (ECMA) ያወጣቸውን የሕግ ማዕቀፎች እና መመሪያዎች ተጠቅመናል። በተጨማሪም መሰል የውጭ ኢንቨስትመንት ባንኮች ወደ ታዳጊ ሀገራት ገበያ ሲገቡ የሚኖራቸውን ጥቅምና ስጋት፣ በተለይም በሌሎች የአፍሪካ ሀገራት የታዩትን ተጨባጭ ተሞክሮዎችና የፋይናንስ ዘርፍ መርሆዎች መሠረት በማድረግ ዘገባው ተዘጋጅቷል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
አዲስ ወደ ተመሠረተው የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ለመቀላቀል የመጀመርያውን የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ ፈቃድ ናይጄሪያው ዩናይትድ ካፒታል (United Capital) ማግኘቱ ታውቋል።
ናይጄሪያው ዩናይትድ ካፒታል የመጀመሪያውን የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ ፈቃድ ማግኘት፤ የሀገር በቀል ባንኮች ዕድልና ስጋት ምን ሊሆን ይችላል?
ይህ ታሪካዊ እርምጃ የኢትዮጵያን የፋይናንስ ዘርፍ ወደ አዲስ ምዕራፍ የሚያሸጋግርና የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ ትልቅ በር የሚከፍት ቢሆንም፣ ገና በማቆጥቆጥ ላይ ላሉት የሀገር ውስጥ ባንኮች የራሱ የሆነ ስጋት ይዞ ይመጣል።
ከዚህ ቀደም በሀገር ውስጥ ስድስት (6) ሀገር በቀል የኢንቨስትመንት ባንኮች ማለትም CBE Capital, Wegagen Capital, First Addis Investment Bank, Awash Capital, Siinqee Investment Bank እና Prime Capital ፈቃድ ወስደው ወደ ገበያው ለመግባት በመዘጋጀት ላይ መሆናቸው የሚታወስ ሲሆን፣ አሁን ላይ የዩናይትድ ካፒታልን መግባት ተከትሎ የባንኮቹ ቁጥር ወደ ሰባት ከፍ ብሏል።
የዚህ ልምድ ያለው የውጭ ባንክ ወደ ኢትዮጵያ ገበያ መቀላቀል በሀገሪቱ የኢኮኖሚ መነቃቃት ላይ የራሱ የሆነ ሰፊ ጥቅምና ስጋት ይዞ እንደሚመጣ የዘርፉ ባለሙያዎች እየገለጹ ይገኛሉ።
የውጭ ኢንቨስትመንት ባንክ መግባት ከሚሰጣቸው ቀዳሚ ጥቅሞች መካከል የዕውቀትና የቴክኖሎጂ ሽግግር (Knowledge Transfer) ዋናው ነው።
የኢንቨስትመንት ባንክ ሥራ የረጅም ጊዜ ልምድና የዳበረ ቴክኖሎጂን የሚጠይቅ ሲሆን፣ ዩናይትድ ካፒታል በአፍሪካ የቦንድ እትም እና በሕዝብ አክሲዮን ሽያጭ (IPO) ላይ የቆየ ልምድ ያለው በመሆኑ ገበያው ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ እንዲሆን ያደርጋል።
ለምሳሌ ያህል፣ እንደ የኢትዮጵያ ቴሌኮም ያሉ ግዙፍ የመንግሥት የልማት ድርጅቶች አክሲዮኖቻቸውን ለሕዝብ ግልጽ በሆነ መንገድ ለመሸጥ (IPO) በሚዘጋጁበት ጊዜ፣ ባንኩ ያለውን ዘመናዊ የዋጋ ትመና እና የቴክኖሎጂ አደረጃጀት በመጠቀም ሂደቱ ስኬታማ እንዲሆን ትልቅ እገዛ ያደርጋል።
በተጨማሪም የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትና የውጭ ምንዛሬን በመሳብ ረገድ የጎላ ሚና ይኖረዋል።
የውጭ ኢንቨስትመንት ባንኮች ከዓለም አቀፍ ባለሀብቶችና የፈንድ አደራጆች ጋር ሰፊ ትስስር አላቸው።
በሌላ በኩል፣ ይህ ሂደት ሊከተሉ የሚችሉ ዋና ዋና ስጋቶችንም የደቀነ ነው። የመጀመሪያው የሀገር በቀል ባንኮች በገበያው የመዋጥ ስጋት (Infant Industry Threat) ነው።
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ገና በጅምር ላይ ያለና ፈቃድ የወሰዱት ስድስቱ የሀገር ውስጥ ባንኮች ገና በተግባር ያልተፈተኑ ድርጅቶች በመሆናቸው፣ ትልቅ ካፒታልና ሰፊ የሰው ኃይል ያለው የውጭ ባንክ ሲገባ ገበያውን የመጠቅለል ዕድሉ ከፍተኛ ነው።
ባጠቃላይ የዩናይትድ ካፒታል መግባት የኢትዮጵያን የካፒታል ገበያ በአቋራጭ መንገድ በፍጥነት እንዲያድግና ዓለም አቀፍ እውቅና እንዲያገኝ የሚያደርግ ቢሆንም፣ የሀገር ውስጥ ባንኮችን ህልውና አደጋ ላይ እንዳይጥል ከፍተኛ ጥንቃቄ ያስፈልጋል።
የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን (ECMA) የሀገር ውስጥ ባንኮች ተወዳዳሪ ሆነው እስኪያድጉ ድረስ የተወሰኑ ትልልቅ የሀገር ውስጥ ሥራዎች በጋራ (Joint Venture) እንዲሠሩ ሕግ ማውጣትን ጨምሮ፣ ተገቢውን የቁጥጥርና የጥበቃ ሥርዓት መዘርጋት እንዳለበት የዘርፉ ተንታኞች በማሳሰብ ላይ ናቸው።
ይህንን ዘገባ ስናዘጋጅ የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለሥልጣን (ECMA) ያወጣቸውን የሕግ ማዕቀፎች እና መመሪያዎች ተጠቅመናል። በተጨማሪም መሰል የውጭ ኢንቨስትመንት ባንኮች ወደ ታዳጊ ሀገራት ገበያ ሲገቡ የሚኖራቸውን ጥቅምና ስጋት፣ በተለይም በሌሎች የአፍሪካ ሀገራት የታዩትን ተጨባጭ ተሞክሮዎችና የፋይናንስ ዘርፍ መርሆዎች መሠረት በማድረግ ዘገባው ተዘጋጅቷል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
እንኳን ደስ አላችሁ! የ“አዋሽ ባንከ ታታሪዎቹ” የስራ ፈጠራ ውድድር ምዝገባ ተጀመረ!
*******
እያንዳንዱ ትልቅ ቢዝነስ ከቀላል ሀሳብ ይጀምራል; ሀሳቡ ደግሞ ድጋፍ ሲያገኝ ወደ ተግባር ይቀየራል!
ባንካችን የሚያዘጋጀው “ታታሪዎቹ” የተሰኘው የስራ ፈጠራ ውድድር ምዝገባ ዛሬ ተጀምሯል፤
✨ በውድድሩ በመሳተፍ የሚያገኙት፦
📍የሙያ ክህሎት ስልጠና
📍የገበያ ትስስር እና ድጋፍ
📍የሚዲያ ሽፋን
📍ለአሸናፊዎች፣ እስከ 1 ሚሊዮን ብር ሽልማት
📍ሀሳብዎን ወደ ቢዝነስ ለመቀየር እስከ ብር 5 ሚሊዮን የነበረው ከዋስትና ነፃ ብድር ወደ 10 ሚሊዮን ከፍ ብሏል።
💡 ዛሬ ያለዎት ሀሳብ ነገ ትልቅ ቢዝነስ ሊሆን ይችላል!
🏆 “ታታሪዎቹ” መድረክ የእርስዎን ፈጠራ ወደ ስኬት የሚወስድ እድል ነው።
ፈጠራዎን ያሳዩ…
ህልምዎን እዉን ያርጉ!
ይህ ልዩ እድል እንዳያመልጥዎ! ይመዝገቡ፣ ይሳተፉ፣ ያሸንፉ፣ ይሸለሙ!
የምዝገባ ጊዜ: ከሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም. እስከ ሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም.
የምዝገባ መንገዶች:
* በድረ-ገጽ፡ Tatariwochu.Awashbank.com
* ወይም በአቅራቢያዎ በሚገኝ ማንኛውም የአዋሽ ባንክ ቅርንጫፍ #awashbank #nurturingliketheriver #tatariwochu #qaxaleewwan
*******
እያንዳንዱ ትልቅ ቢዝነስ ከቀላል ሀሳብ ይጀምራል; ሀሳቡ ደግሞ ድጋፍ ሲያገኝ ወደ ተግባር ይቀየራል!
ባንካችን የሚያዘጋጀው “ታታሪዎቹ” የተሰኘው የስራ ፈጠራ ውድድር ምዝገባ ዛሬ ተጀምሯል፤
✨ በውድድሩ በመሳተፍ የሚያገኙት፦
📍የሙያ ክህሎት ስልጠና
📍የገበያ ትስስር እና ድጋፍ
📍የሚዲያ ሽፋን
📍ለአሸናፊዎች፣ እስከ 1 ሚሊዮን ብር ሽልማት
📍ሀሳብዎን ወደ ቢዝነስ ለመቀየር እስከ ብር 5 ሚሊዮን የነበረው ከዋስትና ነፃ ብድር ወደ 10 ሚሊዮን ከፍ ብሏል።
💡 ዛሬ ያለዎት ሀሳብ ነገ ትልቅ ቢዝነስ ሊሆን ይችላል!
🏆 “ታታሪዎቹ” መድረክ የእርስዎን ፈጠራ ወደ ስኬት የሚወስድ እድል ነው።
ፈጠራዎን ያሳዩ…
ህልምዎን እዉን ያርጉ!
ይህ ልዩ እድል እንዳያመልጥዎ! ይመዝገቡ፣ ይሳተፉ፣ ያሸንፉ፣ ይሸለሙ!
የምዝገባ ጊዜ: ከሰኔ 1 ቀን 2018 ዓ.ም. እስከ ሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም.
የምዝገባ መንገዶች:
* በድረ-ገጽ፡ Tatariwochu.Awashbank.com
* ወይም በአቅራቢያዎ በሚገኝ ማንኛውም የአዋሽ ባንክ ቅርንጫፍ #awashbank #nurturingliketheriver #tatariwochu #qaxaleewwan
2 months ago
የፋይዳ መታወቂያና የዲያስፖራ ሂሳብ እግድ፡
እግዱን የምታነሱበት 4 መንገዶች!
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት በዋና ዋና ከተሞች በሚገኙ የባንካችን ቅርንጫፎች የተከፈቱ የባንክ ሂሳቦች ባለቤቶች የሆኑና እስከ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ሳያጣምሩ የቀሩ ደንበኞች በቀጣይ እስኪያጣምሩ ሂሳባቸው በጊዜያዊነት እንዳይንቀሳቀስ መደረጉ ይታወቃል።
ከዚህ ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መኖሪያቸውን ከኢትዮጵያ ውጭ ያደረጉ ደንበኞች የባንክ ሂሳባቸውን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ማጣመር ሳያስፈልጋቸው በጊዜያዊነት በልዩ ሁኔታ መስተናገድ የሚችሉበትን አሠራር ዘርግቷል።
በዚህ መሠረት ከዚህ በፊት ሂሳብ በሚከፍቱበት ወቅት የመኖሪያ አድራሻቸው ከኢትዮጵያ ውጭ እንደሆነ በባንካችን የመረጃ ቋት የተመዘገበ ማስረጃ ያቀረቡ ደንበኞች ሂሳብ ያልታገደ መሆኑን እያሳወቅን፤ በተለያየ ምክንያት ውጭ ሀገር እንደሚኖሩ በባንካችን የመረጃ ቋት ላይ ያላስመዘገቡ እና የባንክ ሂሳባቸው የታገደባቸው ደንበኞች ከዚህ በታች በተገለፀው አግባብ መስተናገድ የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡
1. ከኢትዮጵያ ውጭ መኖራቸውን የሚገልፅ ማስረጃ ለምሳሌ - የትምህርት ማስረጃ፣ የህክምና ማስረጃ፣ የውጭ ሀገር መንጃ ፈቃድ፣ ከውጭ ሀገር የተሰጠ ውክልና፣ የመኖሪያ ፈቃድ (የሎው ካርድ)፣ የሥራ ፈቃድ ወይም ሀገር ውስጥ እያሉ የተሰጠ ውክልና ሆኖ ነገር ግን ውክልናው ላይ ውጭ ሀገር መኖራቸውን የሚገልፅ ሀሳብ ካለ በህጋዊ መኪሎቻቸው አማካኝነት በማቅረብ እግዱን ማስለቀቅ ይችላሉ፤
2. ዲፕሎማቶች የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ መታወቂያቸውን በማሳየት ወይም ሂሳቡ የተከፈተው በዲፕሎማት መታወቂያ ከሆነ እግዱ ተነስቶላቸው ሂሳባቸውን ማንቀሳቀስ ይችላሉ፤
3. ደንበኛው በውጭ ሀገር እንደሚኖር የሚያረጋግጥ የኢሜይል መልእክት በኢምባሲ/ቆንስላ በኩል ከመጣ እግዱ በጊዜያዊነት ተነስቶላቸው መሰተናገድ ይችላሉ፤
4. በተጨማሪም ደንበኞች በውጭ ሀገር መኖራቸውን ሊያስረዱ የሚችሉ ማስረጃዎችን በቀጥታ የባንክ ሂሳቡ በተከፈተበት ቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጅ የኢ-ሜል አድራሻ ወይም በዲያስፖራ ባንኪንግ ክፍል የኢ-ሜል አድራሻ DiasporaBankingcbe.com.et በመላክ እግዱን በጊዜያዊነት ማስነሳት ይችላሉ።
*
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ሁሌም የሚተማመኑበት ባንክ!
እግዱን የምታነሱበት 4 መንገዶች!
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት በዋና ዋና ከተሞች በሚገኙ የባንካችን ቅርንጫፎች የተከፈቱ የባንክ ሂሳቦች ባለቤቶች የሆኑና እስከ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ሳያጣምሩ የቀሩ ደንበኞች በቀጣይ እስኪያጣምሩ ሂሳባቸው በጊዜያዊነት እንዳይንቀሳቀስ መደረጉ ይታወቃል።
ከዚህ ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መኖሪያቸውን ከኢትዮጵያ ውጭ ያደረጉ ደንበኞች የባንክ ሂሳባቸውን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ማጣመር ሳያስፈልጋቸው በጊዜያዊነት በልዩ ሁኔታ መስተናገድ የሚችሉበትን አሠራር ዘርግቷል።
በዚህ መሠረት ከዚህ በፊት ሂሳብ በሚከፍቱበት ወቅት የመኖሪያ አድራሻቸው ከኢትዮጵያ ውጭ እንደሆነ በባንካችን የመረጃ ቋት የተመዘገበ ማስረጃ ያቀረቡ ደንበኞች ሂሳብ ያልታገደ መሆኑን እያሳወቅን፤ በተለያየ ምክንያት ውጭ ሀገር እንደሚኖሩ በባንካችን የመረጃ ቋት ላይ ያላስመዘገቡ እና የባንክ ሂሳባቸው የታገደባቸው ደንበኞች ከዚህ በታች በተገለፀው አግባብ መስተናገድ የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡
1. ከኢትዮጵያ ውጭ መኖራቸውን የሚገልፅ ማስረጃ ለምሳሌ - የትምህርት ማስረጃ፣ የህክምና ማስረጃ፣ የውጭ ሀገር መንጃ ፈቃድ፣ ከውጭ ሀገር የተሰጠ ውክልና፣ የመኖሪያ ፈቃድ (የሎው ካርድ)፣ የሥራ ፈቃድ ወይም ሀገር ውስጥ እያሉ የተሰጠ ውክልና ሆኖ ነገር ግን ውክልናው ላይ ውጭ ሀገር መኖራቸውን የሚገልፅ ሀሳብ ካለ በህጋዊ መኪሎቻቸው አማካኝነት በማቅረብ እግዱን ማስለቀቅ ይችላሉ፤
2. ዲፕሎማቶች የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ መታወቂያቸውን በማሳየት ወይም ሂሳቡ የተከፈተው በዲፕሎማት መታወቂያ ከሆነ እግዱ ተነስቶላቸው ሂሳባቸውን ማንቀሳቀስ ይችላሉ፤
3. ደንበኛው በውጭ ሀገር እንደሚኖር የሚያረጋግጥ የኢሜይል መልእክት በኢምባሲ/ቆንስላ በኩል ከመጣ እግዱ በጊዜያዊነት ተነስቶላቸው መሰተናገድ ይችላሉ፤
4. በተጨማሪም ደንበኞች በውጭ ሀገር መኖራቸውን ሊያስረዱ የሚችሉ ማስረጃዎችን በቀጥታ የባንክ ሂሳቡ በተከፈተበት ቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጅ የኢ-ሜል አድራሻ ወይም በዲያስፖራ ባንኪንግ ክፍል የኢ-ሜል አድራሻ DiasporaBankingcbe.com.et በመላክ እግዱን በጊዜያዊነት ማስነሳት ይችላሉ።
*
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ሁሌም የሚተማመኑበት ባንክ!
2 months ago
We are thrilled to announce the launch of a co-branded payment card between Ethiopian Airlines Group, Commercial Bank of Ethiopia, and Visa. In addition to offering international payment option, the card will also enable ShebaMiles members to earn miles for spendings. #ethiopianairlines #cbe #visa
Sponsored by
Surafel
2 months ago
We are thrilled to announce the launch of a co-branded payment card between Ethiopian Airlines Group, Commercial Bank of Ethiopia, and Visa. In addition to offering international payment option, the card will also enable ShebaMiles members to earn miles for spendings. #ethiopianairlines #cbe #visa
2 months ago
We are thrilled to announce the launch of a co-branded payment card between Ethiopian Airlines Group, Commercial Bank of Ethiopia, and Visa. In addition to offering international payment option, the card will also enable ShebaMiles members to earn miles for spendings. #ethiopianairlines #cbe #visa
2 months ago
We are thrilled to announce the launch of a co-branded payment card between Ethiopian Airlines Group, Commercial Bank of Ethiopia, and Visa. In addition to offering international payment option, the card will also enable ShebaMiles members to earn miles for spendings. #ethiopianairlines #cbe #visa
2 months ago
የባንኩ መግለጫ‼️
በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ደንበኞች የባንክ ሒሳብን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ማጣመርን በተመለከተ ከንግድ ባንክ የተሰጠ መግለጫ‼️
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት በዋና ዋና ከተሞች በሚገኙ የባንካችን ቅርንጫፎች የተከፈቱ የባንክ ሒሳቦች ባለቤቶች የሆኑ እና እስከ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ሳያጣምሩ የቀሩ ደንበኞች በቀጣይ እስኪያጣምሩ ሒሳባቸው በጊዜያዊነት እንዳይንቀሳቀስ መደረጉ ይታወቃል።
ከዚህ ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መኖሪያቸውን ከኢትዮጵያ ውጭ ያደረጉ ደንበኞች የባንክ ሒሳባቸውን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ማጣመር ሳያስፈልጋቸው በጊዜያዊነት በልዩ ሁኔታ መስተናገድ የሚችሉበትን አሠራር ዘርግቷል።
በዚህ መሠረት ከዚህ በፊት ሒሳብ በሚከፍቱበት ወቅት የመኖሪያ አድራሻቸው ከኢትዮጵያ ውጭ እንደሆነ በባንካችን የመረጃ ቋት የተመዘገበ ማስረጃ ያቀረቡ ደንበኞች ሒሳብ ያልታገደ መሆኑን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አስታውቋል።
በተለያየ ምክንያት ውጭ ሀገር እንደሚኖሩ በባንኩ የመረጃ ቋት ላይ ያላስመዘገቡ እና የባንክ ሒሳባቸው የታገደባቸው ደንበኞች ከዚህ በታች በተገለፀው አግባብ መስተናገድ የሚችሉ መሆኑን ገልጿል፦
1. ከኢትዮጵያ ውጭ መኖራቸውን የሚገልፅ ማስረጃ ለምሳሌ - የትምህርት ማስረጃ፣ የሕክምና ማስረጃ፣ የውጭ ሀገር መንጃ ፈቃድ፣ ከውጭ ሀገር የተሰጠ ውክልና፣ የመኖሪያ ፈቃድ (የሎው ካርድ)፣ የሥራ ፈቃድ ወይም ሀገር ውስጥ እያሉ የተሰጠ ውክልና ሆኖ ነገር ግን ውክልናው ላይ ውጭ ሀገር መኖራቸውን የሚገልጽ ሐሳብ ካለ በሕጋዊ መኪሎቻቸው አማካኝነት በማቅረብ እግዱን ማስለቀቅ ይችላሉ፤
2. ዲፕሎማቶች የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ መታወቂያቸውን በማሳየት ወይም ሒሳቡ የተከፈተው በዲፕሎማት መታወቂያ ከሆነ እግዱ ተነስቶላቸው ሒሳባቸውን ማንቀሳቀስ ይችላሉ፤
3. ደንበኛው በውጭ ሀገር እንደሚኖር የሚያረጋግጥ የኢሜይል መልእክት በኢምባሲ/ቆንስላ በኩል ከመጣ እግዱ በጊዜያዊነት ተነስቶላቸው መሰተናገድ ይችላሉ፤
4. በተጨማሪም ደንበኞች በውጭ ሀገር መኖራቸውን ሊያስረዱ የሚችሉ ማስረጃዎችን በቀጥታ የባንክ ሒሳቡ በተከፈተበት ቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጅ የኢ-ሜል አድራሻ ወይም በዲያስፖራ ባንኪንግ ክፍል የኢ-ሜል አድራሻ DiasporaBankingcbe.com.et በመላክ እግዱን በጊዜያዊነት ማስነሳት ይችላሉ ብሏል።
Seledadotio
Seledadotio
በውጭ ሀገራት የሚኖሩ ደንበኞች የባንክ ሒሳብን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ማጣመርን በተመለከተ ከንግድ ባንክ የተሰጠ መግለጫ‼️
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት በዋና ዋና ከተሞች በሚገኙ የባንካችን ቅርንጫፎች የተከፈቱ የባንክ ሒሳቦች ባለቤቶች የሆኑ እና እስከ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ሳያጣምሩ የቀሩ ደንበኞች በቀጣይ እስኪያጣምሩ ሒሳባቸው በጊዜያዊነት እንዳይንቀሳቀስ መደረጉ ይታወቃል።
ከዚህ ጋር በተያያዘ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ መኖሪያቸውን ከኢትዮጵያ ውጭ ያደረጉ ደንበኞች የባንክ ሒሳባቸውን ከፋይዳ መታወቂያ ጋር ማጣመር ሳያስፈልጋቸው በጊዜያዊነት በልዩ ሁኔታ መስተናገድ የሚችሉበትን አሠራር ዘርግቷል።
በዚህ መሠረት ከዚህ በፊት ሒሳብ በሚከፍቱበት ወቅት የመኖሪያ አድራሻቸው ከኢትዮጵያ ውጭ እንደሆነ በባንካችን የመረጃ ቋት የተመዘገበ ማስረጃ ያቀረቡ ደንበኞች ሒሳብ ያልታገደ መሆኑን የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አስታውቋል።
በተለያየ ምክንያት ውጭ ሀገር እንደሚኖሩ በባንኩ የመረጃ ቋት ላይ ያላስመዘገቡ እና የባንክ ሒሳባቸው የታገደባቸው ደንበኞች ከዚህ በታች በተገለፀው አግባብ መስተናገድ የሚችሉ መሆኑን ገልጿል፦
1. ከኢትዮጵያ ውጭ መኖራቸውን የሚገልፅ ማስረጃ ለምሳሌ - የትምህርት ማስረጃ፣ የሕክምና ማስረጃ፣ የውጭ ሀገር መንጃ ፈቃድ፣ ከውጭ ሀገር የተሰጠ ውክልና፣ የመኖሪያ ፈቃድ (የሎው ካርድ)፣ የሥራ ፈቃድ ወይም ሀገር ውስጥ እያሉ የተሰጠ ውክልና ሆኖ ነገር ግን ውክልናው ላይ ውጭ ሀገር መኖራቸውን የሚገልጽ ሐሳብ ካለ በሕጋዊ መኪሎቻቸው አማካኝነት በማቅረብ እግዱን ማስለቀቅ ይችላሉ፤
2. ዲፕሎማቶች የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ መታወቂያቸውን በማሳየት ወይም ሒሳቡ የተከፈተው በዲፕሎማት መታወቂያ ከሆነ እግዱ ተነስቶላቸው ሒሳባቸውን ማንቀሳቀስ ይችላሉ፤
3. ደንበኛው በውጭ ሀገር እንደሚኖር የሚያረጋግጥ የኢሜይል መልእክት በኢምባሲ/ቆንስላ በኩል ከመጣ እግዱ በጊዜያዊነት ተነስቶላቸው መሰተናገድ ይችላሉ፤
4. በተጨማሪም ደንበኞች በውጭ ሀገር መኖራቸውን ሊያስረዱ የሚችሉ ማስረጃዎችን በቀጥታ የባንክ ሒሳቡ በተከፈተበት ቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጅ የኢ-ሜል አድራሻ ወይም በዲያስፖራ ባንኪንግ ክፍል የኢ-ሜል አድራሻ DiasporaBankingcbe.com.et በመላክ እግዱን በጊዜያዊነት ማስነሳት ይችላሉ ብሏል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የዲያስፖራ የባንክ ሂሳብ እገዳን ለማንሳት የተዘጋጀ አዲስ መመሪያ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) ቁጥርን ከባንክ ሂሳብ ጋር ባለማያያዝ ምክንያት የታገዱ የዲያስፖራ ደንበኞችን ሂሳብ በጊዜያዊነት ለመክፈት የሚያስችሉ አማራጭ መንገዶችን ይፋ አደረገ።
ባንኩ ይህንን ያስታወቀው ለውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ለኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት በጻፈው ይፋዊ ደብዳቤ ነው።
በመመሪያው መሰረት፣ ሂሳብ በከፈቱበት ወቅት የመኖሪያ አድራሻቸውን ከኢትዮጵያ ውጭ ማድረጋቸውን በባንኩ የመረጃ ቋት ላይ ያስመዘገቡ ደንበኞች ሂሳባቸው አልታገደም።
ሆኖም አድራሻቸውን ያላስመዘገቡና ሂሳባቸው የታገደባቸው ደንበኞች፣ የፋይዳ መታወቂያ ማቅረብ ባይችሉም እንኳ በውጭ ሀገር መኖራቸውን የሚያረጋግጡ ተለዋጭ ማስረጃዎችን በማቅረብ እገዳውን ማንሳት ይችላሉ።
ደንበኞች እገዳውን ለማንሳት የሚከተሉትን ማስረጃዎች ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፦
👉የውጭ ሀገር የመኖሪያ ፈቃድ (Residence Permit/ID)፣ የትምህርት ወይም የህክምና ማስረጃ።
👉በህጋዊ አካል የተረጋገጠ እና በውጭ ሀገር እንደሚኖሩ የሚገልጽ የውክልና ማስረጃ (በወኪሎቻቸው በኩል)።
👉ለዲፕሎማቶች የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ መታወቂያ።
👉በውጭ ሀገር በሚገኝ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ወይም ቆንስላ ጽሕፈት ቤት በኩል በቀጥታ በኢሜል የሚላክ ማረጋገጫ።
የዲያስፖራ ደንበኞች እነዚህን ማስረጃዎች ሂሳባቸው ለተከፈተበት የባንክ ቅርንጫፍ ስራ አስኪያጅ ኢሜል ወይም በዋናው መስሪያ ቤት ለሚገኘው የዲያስፖራ ባንኪንግ ክፍል (DiasporaBankingcbe.com.et) በመላክ እገዳው በጊዜያዊነት እንዲነሳላቸው ማድረግ ይችላሉ።
በሌላ በኩል፣ በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ (UAE) ለሚኖሩ የኢትዮጵያ ዜጎች እዚያው ባሉበት ቦታ የፋይዳ መታወቂያ ምዝገባ ማካሄድ የሚችሉ በመሆኑ፣ ይህ ጊዜያዊ መመሪያ እንደማይመለከታቸው ባንኩ አስታውቋል።
Seledadotio
Seledadotio
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) ቁጥርን ከባንክ ሂሳብ ጋር ባለማያያዝ ምክንያት የታገዱ የዲያስፖራ ደንበኞችን ሂሳብ በጊዜያዊነት ለመክፈት የሚያስችሉ አማራጭ መንገዶችን ይፋ አደረገ።
ባንኩ ይህንን ያስታወቀው ለውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ለኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት በጻፈው ይፋዊ ደብዳቤ ነው።
በመመሪያው መሰረት፣ ሂሳብ በከፈቱበት ወቅት የመኖሪያ አድራሻቸውን ከኢትዮጵያ ውጭ ማድረጋቸውን በባንኩ የመረጃ ቋት ላይ ያስመዘገቡ ደንበኞች ሂሳባቸው አልታገደም።
ሆኖም አድራሻቸውን ያላስመዘገቡና ሂሳባቸው የታገደባቸው ደንበኞች፣ የፋይዳ መታወቂያ ማቅረብ ባይችሉም እንኳ በውጭ ሀገር መኖራቸውን የሚያረጋግጡ ተለዋጭ ማስረጃዎችን በማቅረብ እገዳውን ማንሳት ይችላሉ።
ደንበኞች እገዳውን ለማንሳት የሚከተሉትን ማስረጃዎች ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፦
👉የውጭ ሀገር የመኖሪያ ፈቃድ (Residence Permit/ID)፣ የትምህርት ወይም የህክምና ማስረጃ።
👉በህጋዊ አካል የተረጋገጠ እና በውጭ ሀገር እንደሚኖሩ የሚገልጽ የውክልና ማስረጃ (በወኪሎቻቸው በኩል)።
👉ለዲፕሎማቶች የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ መታወቂያ።
👉በውጭ ሀገር በሚገኝ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ወይም ቆንስላ ጽሕፈት ቤት በኩል በቀጥታ በኢሜል የሚላክ ማረጋገጫ።
የዲያስፖራ ደንበኞች እነዚህን ማስረጃዎች ሂሳባቸው ለተከፈተበት የባንክ ቅርንጫፍ ስራ አስኪያጅ ኢሜል ወይም በዋናው መስሪያ ቤት ለሚገኘው የዲያስፖራ ባንኪንግ ክፍል (DiasporaBankingcbe.com.et) በመላክ እገዳው በጊዜያዊነት እንዲነሳላቸው ማድረግ ይችላሉ።
በሌላ በኩል፣ በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ (UAE) ለሚኖሩ የኢትዮጵያ ዜጎች እዚያው ባሉበት ቦታ የፋይዳ መታወቂያ ምዝገባ ማካሄድ የሚችሉ በመሆኑ፣ ይህ ጊዜያዊ መመሪያ እንደማይመለከታቸው ባንኩ አስታውቋል።
Seledadotio
Seledadotio
3 months ago
የሩሲያው በሮኬቶቿ የንግድ ማስታወቂያ መለጠፍ ጀመረች
#ethiopia | በከፍተኛ ወጪ እና በረጅም ጊዜ ዝግጅት የሚከናወኑት የሕዋ ሮኬት መንኮራኩር ሂደቶች፣ አሁን ላይ የቢሊዮን ዶላር የንግድ ማስታወቂያ መድረክ እየሆኑ መጥተዋል። የሩሲያ ብሔራዊ ስፔስ ኤጀንሲ (ሮስኮስሞስ) ገቢውን ለማሳደግና ግዙፍ የሕዋ ወጪዎቹን ለማቅለል፣ በሕዋ ሮኬቶቹ ላይ የንግድ ማስታወቂያዎችን ማሳየት መጀመሩ ተሰምቷል።
ባለፈው ዓመት በሩሲያ ፓርላማ በፀደቀው አዲስ ረቂቅ ሕግ መሠረት፣ ስፔስ ኤጀንሲው የታዋቂ የንግድ ምልክት አርማዎችን (Logos) እና መፈክሮችን በሮኬቶች ላይ በመለጠፍ ገቢ እንዲሰበስብ ሙሉ ፈቃድ ተሰጥቶታል። ይህንን ተከትሎም ኤጀንሲው የሀገሪቱን ግዙፍ የፋይናንስ ተቋም ፒኤስቢ ባንክ (PSB Bank) እና የታወቀውን የቡና መሸጫ ሰንሰለት ኮፌማኒያን (Kofemanija) ጨምሮ ለበርካታ ሀገራዊ ብራንዶች የመጀመሪያውን የማስታወቂያ ስራ በተግባር አሳይቷል።
እንደ ኦዲቲ ሴንትራል ዘገባ ከሆነ፣ ማስታወቂያዎቹ በይፋ መታየት ከጀመሩበት ካለፈው ጥር ወር ጀምሮ ኤጀንሲው ከግል ኩባንያዎች በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር ሩብል (የሩሲያ ገንዘብ) ገቢ ማጋበስ ችሏል።
በሕዋ ሮኬት ላይ ማስታወቂያ ማስነገር እንደ ተራ የጎዳና ላይ ቢልቦርድ ቀላል አይደለም።
የማስታወቂያው ዋጋ የሚሰላው ልዩ ቀመርን በመጠቀም ሲሆን፣ የሚከተሉትን ነጥቦች ግምት ውስጥ ያስገባል፡
-የማስታወቂያው አጠቃላይ ስፋት
-በሮኬቱ አካል ላይ የሚይዘው የገጽታ መጠን
-ማስታወቂያው በሮኬቱ ላይ የሚቆይበት ጊዜ
የሮኬት መንኮራኩር ሂደት በዓለም ዙሪያ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የሳይንስና የቴክኖሎጂ አፍቃሪያን በቀጥታ ስርጭት የሚከታተሉት ታላቅ ክስተት በመሆኑ፣ ለትልልቅ ኩባንያዎች አይነተኛ የገበያ መድረክ ሆኗል።
የሩሲያ መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት ከሆነ፣ ኤጀንሲው ከዓመቱ መጀመሪያ ጀምሮ ከታዋቂው የባይኮኑር የሕዋ ጣቢያ (Baikonur Cosmodrome) የማስታወቂያ አርማዎችን ያዘሉ አራት ሮኬቶችን በተሳካ ሁኔታ አስወንጭፏል።
ይህ አካሄድ የሕዋ ምርምር ድርጅቶች ከመንግስት በጀት ጥገኝነት ወጥተው የራሳቸውን ወጪ በራሳቸው የንግድ ፈጠራ ለመሸፈን ለሚያደርጉት ጥረት ትልቅ ማሳያ ተደርጎ ተወስዷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#የሕዋምርምር #ሩሲያ #ሮስኮስሞስ #የንግድማስታወቂያ #ቴክኖሎጂ #ሮኬት #ባይኮኑር #ኢኮኖሚ #ሳይንስ
#ethiopia | በከፍተኛ ወጪ እና በረጅም ጊዜ ዝግጅት የሚከናወኑት የሕዋ ሮኬት መንኮራኩር ሂደቶች፣ አሁን ላይ የቢሊዮን ዶላር የንግድ ማስታወቂያ መድረክ እየሆኑ መጥተዋል። የሩሲያ ብሔራዊ ስፔስ ኤጀንሲ (ሮስኮስሞስ) ገቢውን ለማሳደግና ግዙፍ የሕዋ ወጪዎቹን ለማቅለል፣ በሕዋ ሮኬቶቹ ላይ የንግድ ማስታወቂያዎችን ማሳየት መጀመሩ ተሰምቷል።
ባለፈው ዓመት በሩሲያ ፓርላማ በፀደቀው አዲስ ረቂቅ ሕግ መሠረት፣ ስፔስ ኤጀንሲው የታዋቂ የንግድ ምልክት አርማዎችን (Logos) እና መፈክሮችን በሮኬቶች ላይ በመለጠፍ ገቢ እንዲሰበስብ ሙሉ ፈቃድ ተሰጥቶታል። ይህንን ተከትሎም ኤጀንሲው የሀገሪቱን ግዙፍ የፋይናንስ ተቋም ፒኤስቢ ባንክ (PSB Bank) እና የታወቀውን የቡና መሸጫ ሰንሰለት ኮፌማኒያን (Kofemanija) ጨምሮ ለበርካታ ሀገራዊ ብራንዶች የመጀመሪያውን የማስታወቂያ ስራ በተግባር አሳይቷል።
እንደ ኦዲቲ ሴንትራል ዘገባ ከሆነ፣ ማስታወቂያዎቹ በይፋ መታየት ከጀመሩበት ካለፈው ጥር ወር ጀምሮ ኤጀንሲው ከግል ኩባንያዎች በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር ሩብል (የሩሲያ ገንዘብ) ገቢ ማጋበስ ችሏል።
በሕዋ ሮኬት ላይ ማስታወቂያ ማስነገር እንደ ተራ የጎዳና ላይ ቢልቦርድ ቀላል አይደለም።
የማስታወቂያው ዋጋ የሚሰላው ልዩ ቀመርን በመጠቀም ሲሆን፣ የሚከተሉትን ነጥቦች ግምት ውስጥ ያስገባል፡
-የማስታወቂያው አጠቃላይ ስፋት
-በሮኬቱ አካል ላይ የሚይዘው የገጽታ መጠን
-ማስታወቂያው በሮኬቱ ላይ የሚቆይበት ጊዜ
የሮኬት መንኮራኩር ሂደት በዓለም ዙሪያ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የሳይንስና የቴክኖሎጂ አፍቃሪያን በቀጥታ ስርጭት የሚከታተሉት ታላቅ ክስተት በመሆኑ፣ ለትልልቅ ኩባንያዎች አይነተኛ የገበያ መድረክ ሆኗል።
የሩሲያ መገናኛ ብዙኃን እንደዘገቡት ከሆነ፣ ኤጀንሲው ከዓመቱ መጀመሪያ ጀምሮ ከታዋቂው የባይኮኑር የሕዋ ጣቢያ (Baikonur Cosmodrome) የማስታወቂያ አርማዎችን ያዘሉ አራት ሮኬቶችን በተሳካ ሁኔታ አስወንጭፏል።
ይህ አካሄድ የሕዋ ምርምር ድርጅቶች ከመንግስት በጀት ጥገኝነት ወጥተው የራሳቸውን ወጪ በራሳቸው የንግድ ፈጠራ ለመሸፈን ለሚያደርጉት ጥረት ትልቅ ማሳያ ተደርጎ ተወስዷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#የሕዋምርምር #ሩሲያ #ሮስኮስሞስ #የንግድማስታወቂያ #ቴክኖሎጂ #ሮኬት #ባይኮኑር #ኢኮኖሚ #ሳይንስ
3 months ago
Ethio telecom and the African Development Bank (AfDB) Review Strategic Partnership to Accelerate Ethiopia’s Digital Transformation and Next Horizon Strategy
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, held a high-level strategic engagement with Excellency Mr. Solomon Quaynor S, Vice President of the African Development Bank, together with senior AfDB management, to review the ongoing partnership and collaborative engagements aimed at supporting the execution of Ethio telecom’s transformative “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy and Ethiopia’s broader digital transformation journey.
During the meeting, both institutions assessed the strong progress of their ongoing strategic engagements and financing discussions designed to accelerate the expansion and modernization of Ethiopia’s digital and telecom infrastructure, strengthen digital platforms and ecosystems, and expand inclusive access to innovative digital services that empower millions of citizens, businesses, and institutions across the country.
The CEO briefed the AfDB leadership on the significant progress being achieved under the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, highlighting Ethio telecom’s continued growth and advancement across all major business and transformation pillars. She emphasized the company’s successful evolution from a traditional telecom operator into a leading digital solutions and platform provider, supported by continuous investments in advanced telecom infrastructure, cloud services, AI-enabled technologies, fintech ecosystems, and digital platforms.
The discussion further highlighted Ethio telecom’s rapidly expanding “Beyond Connectivity” ecosystem, including strategic digital platforms such as telebirr, Zemen GEBEYA, and znexus, which are increasingly contributing to financial inclusion, digital commerce, entrepreneurship, innovation, and socio-economic empowerment. The CEO also outlined the company’s ongoing investments in next-generation digital infrastructure, including 4G and 5G expansion, rural connectivity, cloud and AI capabilities, green and energy-efficient infrastructure, and cross-border initiatives such as the Horizon Fiber project, which collectively reinforce Ethiopia’s growing role in the regional digital economy.
Vice President Solomon Quaynor and the AfDB senior management acknowledged Ethio telecom’s remarkable transformation journey and operational progress, noting the company’s growing relevance as one of Africa’s leading digital transformation success stories. They reaffirmed AfDB’s commitment to strengthening strategic collaboration and exploring sustainable financing frameworks that support large-scale digital infrastructure development, digital inclusion, innovation, and long-term economic growth.
The engagement also reflected the shared commitment of both institutions toward advancing continental priorities, including Africa’s digital transformation agenda, regional digital integration, and the broader vision of a connected and inclusive African digital economy.
At the conclusion of the meeting, Ethio telecom and the African Development Bank reaffirmed their mutual commitment to expediting ongoing collaborative initiatives, deepening their long-term strategic partnership, and accelerating investments that will continue to digitally transform Ethiopia, empower millions of lives, and contribute to sustainable and inclusive growth across the continent.
#ethiotelecom #afdb #digitalafrica #nexthorizon2028 #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, held a high-level strategic engagement with Excellency Mr. Solomon Quaynor S, Vice President of the African Development Bank, together with senior AfDB management, to review the ongoing partnership and collaborative engagements aimed at supporting the execution of Ethio telecom’s transformative “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy and Ethiopia’s broader digital transformation journey.
During the meeting, both institutions assessed the strong progress of their ongoing strategic engagements and financing discussions designed to accelerate the expansion and modernization of Ethiopia’s digital and telecom infrastructure, strengthen digital platforms and ecosystems, and expand inclusive access to innovative digital services that empower millions of citizens, businesses, and institutions across the country.
The CEO briefed the AfDB leadership on the significant progress being achieved under the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, highlighting Ethio telecom’s continued growth and advancement across all major business and transformation pillars. She emphasized the company’s successful evolution from a traditional telecom operator into a leading digital solutions and platform provider, supported by continuous investments in advanced telecom infrastructure, cloud services, AI-enabled technologies, fintech ecosystems, and digital platforms.
The discussion further highlighted Ethio telecom’s rapidly expanding “Beyond Connectivity” ecosystem, including strategic digital platforms such as telebirr, Zemen GEBEYA, and znexus, which are increasingly contributing to financial inclusion, digital commerce, entrepreneurship, innovation, and socio-economic empowerment. The CEO also outlined the company’s ongoing investments in next-generation digital infrastructure, including 4G and 5G expansion, rural connectivity, cloud and AI capabilities, green and energy-efficient infrastructure, and cross-border initiatives such as the Horizon Fiber project, which collectively reinforce Ethiopia’s growing role in the regional digital economy.
Vice President Solomon Quaynor and the AfDB senior management acknowledged Ethio telecom’s remarkable transformation journey and operational progress, noting the company’s growing relevance as one of Africa’s leading digital transformation success stories. They reaffirmed AfDB’s commitment to strengthening strategic collaboration and exploring sustainable financing frameworks that support large-scale digital infrastructure development, digital inclusion, innovation, and long-term economic growth.
The engagement also reflected the shared commitment of both institutions toward advancing continental priorities, including Africa’s digital transformation agenda, regional digital integration, and the broader vision of a connected and inclusive African digital economy.
At the conclusion of the meeting, Ethio telecom and the African Development Bank reaffirmed their mutual commitment to expediting ongoing collaborative initiatives, deepening their long-term strategic partnership, and accelerating investments that will continue to digitally transform Ethiopia, empower millions of lives, and contribute to sustainable and inclusive growth across the continent.
#ethiotelecom #afdb #digitalafrica #nexthorizon2028 #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu
3 months ago
Ethiopian Airlines’ 80th anniversary celebration continued today, 30 April, 2026, dedicate to highlighting customers’ experience.
The event had been filled with insightful panel discussions with Her Excellency Dr. Fitsum Assefa Minister of Planning and Development, His Excellency Ahmed Shide Minister of Finance, and His Excellency Dr. Eyob Tekalegn Governor of the National Bank of Ethiopia taking part.
For the second part of the panel discussion the airline’s platinum members came together with CEOs of local banks and Visa Head of East Africa and Country Manager Ethiopia taking part.
The event had been filled with insightful panel discussions with Her Excellency Dr. Fitsum Assefa Minister of Planning and Development, His Excellency Ahmed Shide Minister of Finance, and His Excellency Dr. Eyob Tekalegn Governor of the National Bank of Ethiopia taking part.
For the second part of the panel discussion the airline’s platinum members came together with CEOs of local banks and Visa Head of East Africa and Country Manager Ethiopia taking part.
3 months ago
የአዋሽ መገበያያ ድህረ-ገጽ (Merchant Portal)
============
ነጋዴዎች ሆይ፣ ባሉበት ቦታ ሆነው ንግድዎን ዛሬውኑ ያዘምኑ!
ከክፍያ እስከ ሪፖርት ሁሉንም በአንድ ቦታ ያግኙ!
ፈጣን፣ ዘመናዊ እና ውጤታማ መፍትሄዎች ከአዋሽ ባንክ ጋር!
ወደ ድህረ-ገፁ ለመግባት የሚከተለውን ሊንክ ይጠቀሙ
https://awashpay.awashbank...
መተግበሪያውን ለማውረድ https://onelink.to/j7fnbz ይጫኑ!
Daldaltoonni, bakka jirtanii har'uma daldala keessan ammayyeessaa!
Kaffaltii daldalaa irraa kaasee hanga gabaasa nagaheetti waan hunda bakka tokkotti argadhaa!
Tajaajila saffisaa, ammayyaa fi gahumsa qabu Baankii Awaash waliin!
Gara marsariitii seenuuf geessituu itti aanu fayyadamaa
https://awashpay.awashbank...
Tajaajilicha karaa appilikeeshinii AwaashBirr-Pro https://onelink.to/j7fnbz buufadhaa. #awashbank #merchant #portal #ethiopia #nurturingliketheriver
============
ነጋዴዎች ሆይ፣ ባሉበት ቦታ ሆነው ንግድዎን ዛሬውኑ ያዘምኑ!
ከክፍያ እስከ ሪፖርት ሁሉንም በአንድ ቦታ ያግኙ!
ፈጣን፣ ዘመናዊ እና ውጤታማ መፍትሄዎች ከአዋሽ ባንክ ጋር!
ወደ ድህረ-ገፁ ለመግባት የሚከተለውን ሊንክ ይጠቀሙ
https://awashpay.awashbank...
መተግበሪያውን ለማውረድ https://onelink.to/j7fnbz ይጫኑ!
Daldaltoonni, bakka jirtanii har'uma daldala keessan ammayyeessaa!
Kaffaltii daldalaa irraa kaasee hanga gabaasa nagaheetti waan hunda bakka tokkotti argadhaa!
Tajaajila saffisaa, ammayyaa fi gahumsa qabu Baankii Awaash waliin!
Gara marsariitii seenuuf geessituu itti aanu fayyadamaa
https://awashpay.awashbank...
Tajaajilicha karaa appilikeeshinii AwaashBirr-Pro https://onelink.to/j7fnbz buufadhaa. #awashbank #merchant #portal #ethiopia #nurturingliketheriver
4 months ago
የሕይወት አድን ጥሪ
ለመምህር ዘመነ በጋራ እንድረስላቸው
#ethiopia | ቃለ እግዚአብሔርን ሲያስተምሩና ሲመክሩ የኖሩት ታላቁ አባት መልዓከ ብርሃን መምህር ዘመነ፣ በአሁኑ ወቅት በጠና የልብ ሕመም ምክንያት በከባድ ሁኔታ ላይ ይገኛሉ።
ሐኪሞች ሕይወታቸውን ለማዳን በአፋጣኝ የልብ ምት መቆጣጠሪያ (Permanent Pacemaker) መለወጥ እንዳለባቸው ወስነዋል።
አስፈላጊው መሣሪያ፦ የልብ ምት መቆጣጠሪያ (Permanent Pacemaker)።
የሚያስፈልገው ገንዘብ፦
500,000 (አምስት መቶ ሺህ) ብር።
ይህ የሕክምና ወጪ ከመምህራችን አቅም በላይ በመሆኑ የእያንዳንዳችንን ርብርብ ይሻል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
1000502420384
ዓባይ ባንክ (Abay Bank)
9250885
የምትሰጡት ሳንቲም ሳይሆን የሰው ሕይወት ነው!
እንዲሉ፣ ዛሬ የምናደርገው ጥቂት እርዳታ ለታላቁ አባት የሕይወት ተስፋ ይሆናል።
እባክዎ ይህ መልእክት ለብዙዎች እንዲደርስ ሼር (Share) በማድረግ ይተባበሩን።
#getu #ethiopia #healthalert #saveteacherzemene #heartsurgery #pacemaker #charityethiopia #communitysupport #addisababa #churchteachers #መምህርዘመነ #የልብሕክምና #የሕይወትአድንጥሪ #እርዳታ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ለመምህር ዘመነ በጋራ እንድረስላቸው
#ethiopia | ቃለ እግዚአብሔርን ሲያስተምሩና ሲመክሩ የኖሩት ታላቁ አባት መልዓከ ብርሃን መምህር ዘመነ፣ በአሁኑ ወቅት በጠና የልብ ሕመም ምክንያት በከባድ ሁኔታ ላይ ይገኛሉ።
ሐኪሞች ሕይወታቸውን ለማዳን በአፋጣኝ የልብ ምት መቆጣጠሪያ (Permanent Pacemaker) መለወጥ እንዳለባቸው ወስነዋል።
አስፈላጊው መሣሪያ፦ የልብ ምት መቆጣጠሪያ (Permanent Pacemaker)።
የሚያስፈልገው ገንዘብ፦
500,000 (አምስት መቶ ሺህ) ብር።
ይህ የሕክምና ወጪ ከመምህራችን አቅም በላይ በመሆኑ የእያንዳንዳችንን ርብርብ ይሻል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
1000502420384
ዓባይ ባንክ (Abay Bank)
9250885
የምትሰጡት ሳንቲም ሳይሆን የሰው ሕይወት ነው!
እንዲሉ፣ ዛሬ የምናደርገው ጥቂት እርዳታ ለታላቁ አባት የሕይወት ተስፋ ይሆናል።
እባክዎ ይህ መልእክት ለብዙዎች እንዲደርስ ሼር (Share) በማድረግ ይተባበሩን።
#getu #ethiopia #healthalert #saveteacherzemene #heartsurgery #pacemaker #charityethiopia #communitysupport #addisababa #churchteachers #መምህርዘመነ #የልብሕክምና #የሕይወትአድንጥሪ #እርዳታ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
5 months ago
እናት ባንክ የሴቶች የፋይናንስ ተጠቃሚነት ለማሳደግ 'የሥርዓተ ፆታ ቦንድ' ሊጀመር ነው!
#fastmereja :እናት ባንክ የሴት አመራሮችን ክህሎትና ተሳትፎ ለማሳደግ ያለመ "High Level Women Leadership" የተሰኘ የፓናል ውይይት በዲሊዮፖል ሆቴል አካሄደ።
የባንኩ የቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ አስቴር ሰለሞን በመክፈቻ ንግግራቸው እንደገለፁት፤ ባንኩ ባለፉት 13 ዓመታት የሴት ሰራተኞችን አቅም በማሳደግና ወደ አመራር በማምጣት የደንበኞችን አገልግሎት ማሻሻል መቻሉን ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅትም የባንኩን እድገት ለማፋጠን በሚደረገው ጥረት ውስጥ ሴት ሰራተኞች ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወቱ እንደሚገኙ ተናግረዋል።
በአሁኑ ወቅት እናት ባንክ ካሉት ከ2,000 በላይ ሰራተኞች መካከል 952ቱ ሴቶች ሲሆኑ፣ ከ11 የቦርድ አባላት መካከል 7ቱ ሴቶች መሆናቸዉ የተገለፀ ሲሆን በተጨማሪም በከፍተኛ የሥራ ካውንስል ውስጥ የሴቶች ድርሻ 44 በመቶ መድረሱ የባንኩን አካታችነት እንደሚያሳይ ተገልጿል።
ባንኩ ላሳየው ተከታታይነት ያለው የሴቶች ተሳትፎ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክና በዓለም ባንክ የጋራ ምዘና (Gender Scorecard) "ፈር ቀዳጅ ባንክ"(The First and Only Transformational Bank) የሚል እውቅና ማግኘቱም በዝግጅቱ ላይ ይፋ ሆኗል።
ይህ እውቅና የተሰጠው ባንኩ በፋይናንስ አካታችነት፣ በሴቶች የሥራ ዕድገትና ለሴቶች ተብለው በተቀረጹ የብድርና ቁጠባ አገልግሎቶች ባከናወነው ውጤታማ ተግባር መሆኑ ተጠቁሟል፡፡
በቀጣይነትም በኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፍ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚተገበረውንና የሴቶችን የፋይናንስ ተጠቃሚነት በከፍተኛ ደረጃ ያሳድጋል የተባለለትን የሥርዓተ ፆታ ቦንድ (Gender Bond) ወደ አገልግሎት ለማስገባት ዝግጅት መጠናቀቁ ተገልጿል።
በመድረኩ ላይ ዶ/ር ተዋበች ቢሻው፣ ወ/ሮ ናስሪን መሐመድ እና ዶ/ር ገመቹ ዋቅቶላ የካበተ የሥራና የሕይወት ተሞክሮአቸውን ለታዳሚዎች አጋርተዋል።
እናት ባንክ በአሁኑ ወቅት በመላ ሀገሪቱ 222 ቅርንጫፎችን በመክፈትና የዲጂታል ባንኪንግ አገልግሎቱን በማስፋፋት ተደራሽነቱን እያሳደገ ይገኛል።
#fastmereja :እናት ባንክ የሴት አመራሮችን ክህሎትና ተሳትፎ ለማሳደግ ያለመ "High Level Women Leadership" የተሰኘ የፓናል ውይይት በዲሊዮፖል ሆቴል አካሄደ።
የባንኩ የቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ አስቴር ሰለሞን በመክፈቻ ንግግራቸው እንደገለፁት፤ ባንኩ ባለፉት 13 ዓመታት የሴት ሰራተኞችን አቅም በማሳደግና ወደ አመራር በማምጣት የደንበኞችን አገልግሎት ማሻሻል መቻሉን ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅትም የባንኩን እድገት ለማፋጠን በሚደረገው ጥረት ውስጥ ሴት ሰራተኞች ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወቱ እንደሚገኙ ተናግረዋል።
በአሁኑ ወቅት እናት ባንክ ካሉት ከ2,000 በላይ ሰራተኞች መካከል 952ቱ ሴቶች ሲሆኑ፣ ከ11 የቦርድ አባላት መካከል 7ቱ ሴቶች መሆናቸዉ የተገለፀ ሲሆን በተጨማሪም በከፍተኛ የሥራ ካውንስል ውስጥ የሴቶች ድርሻ 44 በመቶ መድረሱ የባንኩን አካታችነት እንደሚያሳይ ተገልጿል።
ባንኩ ላሳየው ተከታታይነት ያለው የሴቶች ተሳትፎ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክና በዓለም ባንክ የጋራ ምዘና (Gender Scorecard) "ፈር ቀዳጅ ባንክ"(The First and Only Transformational Bank) የሚል እውቅና ማግኘቱም በዝግጅቱ ላይ ይፋ ሆኗል።
ይህ እውቅና የተሰጠው ባንኩ በፋይናንስ አካታችነት፣ በሴቶች የሥራ ዕድገትና ለሴቶች ተብለው በተቀረጹ የብድርና ቁጠባ አገልግሎቶች ባከናወነው ውጤታማ ተግባር መሆኑ ተጠቁሟል፡፡
በቀጣይነትም በኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፍ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚተገበረውንና የሴቶችን የፋይናንስ ተጠቃሚነት በከፍተኛ ደረጃ ያሳድጋል የተባለለትን የሥርዓተ ፆታ ቦንድ (Gender Bond) ወደ አገልግሎት ለማስገባት ዝግጅት መጠናቀቁ ተገልጿል።
በመድረኩ ላይ ዶ/ር ተዋበች ቢሻው፣ ወ/ሮ ናስሪን መሐመድ እና ዶ/ር ገመቹ ዋቅቶላ የካበተ የሥራና የሕይወት ተሞክሮአቸውን ለታዳሚዎች አጋርተዋል።
እናት ባንክ በአሁኑ ወቅት በመላ ሀገሪቱ 222 ቅርንጫፎችን በመክፈትና የዲጂታል ባንኪንግ አገልግሎቱን በማስፋፋት ተደራሽነቱን እያሳደገ ይገኛል።
Comments