4 months ago
የሕይወት አድን ጥሪ
ለመምህር ዘመነ በጋራ እንድረስላቸው
#ethiopia | ቃለ እግዚአብሔርን ሲያስተምሩና ሲመክሩ የኖሩት ታላቁ አባት መልዓከ ብርሃን መምህር ዘመነ፣ በአሁኑ ወቅት በጠና የልብ ሕመም ምክንያት በከባድ ሁኔታ ላይ ይገኛሉ።
ሐኪሞች ሕይወታቸውን ለማዳን በአፋጣኝ የልብ ምት መቆጣጠሪያ (Permanent Pacemaker) መለወጥ እንዳለባቸው ወስነዋል።
አስፈላጊው መሣሪያ፦ የልብ ምት መቆጣጠሪያ (Permanent Pacemaker)።
የሚያስፈልገው ገንዘብ፦
500,000 (አምስት መቶ ሺህ) ብር።
ይህ የሕክምና ወጪ ከመምህራችን አቅም በላይ በመሆኑ የእያንዳንዳችንን ርብርብ ይሻል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
1000502420384
ዓባይ ባንክ (Abay Bank)
9250885
የምትሰጡት ሳንቲም ሳይሆን የሰው ሕይወት ነው!
እንዲሉ፣ ዛሬ የምናደርገው ጥቂት እርዳታ ለታላቁ አባት የሕይወት ተስፋ ይሆናል።
እባክዎ ይህ መልእክት ለብዙዎች እንዲደርስ ሼር (Share) በማድረግ ይተባበሩን።
#getu #ethiopia #healthalert #saveteacherzemene #heartsurgery #pacemaker #charityethiopia #communitysupport #addisababa #churchteachers #መምህርዘመነ #የልብሕክምና #የሕይወትአድንጥሪ #እርዳታ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ለመምህር ዘመነ በጋራ እንድረስላቸው
#ethiopia | ቃለ እግዚአብሔርን ሲያስተምሩና ሲመክሩ የኖሩት ታላቁ አባት መልዓከ ብርሃን መምህር ዘመነ፣ በአሁኑ ወቅት በጠና የልብ ሕመም ምክንያት በከባድ ሁኔታ ላይ ይገኛሉ።
ሐኪሞች ሕይወታቸውን ለማዳን በአፋጣኝ የልብ ምት መቆጣጠሪያ (Permanent Pacemaker) መለወጥ እንዳለባቸው ወስነዋል።
አስፈላጊው መሣሪያ፦ የልብ ምት መቆጣጠሪያ (Permanent Pacemaker)።
የሚያስፈልገው ገንዘብ፦
500,000 (አምስት መቶ ሺህ) ብር።
ይህ የሕክምና ወጪ ከመምህራችን አቅም በላይ በመሆኑ የእያንዳንዳችንን ርብርብ ይሻል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
1000502420384
ዓባይ ባንክ (Abay Bank)
9250885
የምትሰጡት ሳንቲም ሳይሆን የሰው ሕይወት ነው!
እንዲሉ፣ ዛሬ የምናደርገው ጥቂት እርዳታ ለታላቁ አባት የሕይወት ተስፋ ይሆናል።
እባክዎ ይህ መልእክት ለብዙዎች እንዲደርስ ሼር (Share) በማድረግ ይተባበሩን።
#getu #ethiopia #healthalert #saveteacherzemene #heartsurgery #pacemaker #charityethiopia #communitysupport #addisababa #churchteachers #መምህርዘመነ #የልብሕክምና #የሕይወትአድንጥሪ #እርዳታ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Comments