2 hours ago
u12e8u1345u121du12f6 u12e8u1325u134bu1275 u1283u12edu120d u1208u1275u130du122bu12edu121d u1206u1290 u1208u12a4u122du1275u122b u12a0u12edu1320u1245u121du121du1366u12e8u1265u122du130cu12f5 u1295u1213u1218u12f1 u12e8u1356u1208u1272u12ab u1283u120bu134a u1260u12e8u1290 u1308u1265u1228u12a5u130du12dau12a0u1265u1214u122d
Ethiopian Broadcasting Corporation","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"User","__isEntity":"User","__isActor":"User","id":"100064325666044","url":"https://www.facebook.com/E... Broadcasting Corporation","work_info":null,"__module_operation_CometTextWithEntitiesRelay_textWithEntities":{"__dr":"ProfileGeminiWeakReferenceLink_user$normalization.graphql
የፅምዶ የጥፋት ኃይል ለትግራይም ሆነ ለኤርትራ አይጠቅምም፦የብርጌድ ንሓመዱ የፖለቲካ ኃላፊ በየነ ገብረእግዚአብሔር
Ethiopian Broadcasting Corporation
9 hours ago
የኤርትራ ወታደራዊ አዛዦች የኢትዮጵያን ድንበር ጥሰው መግባታቸውን አምባሳደር ባጫ ደበሌ ገለጹ
የኤርትራ መንግሥት ከፍተኛ የጦር አዛዦች የኢትዮጵያን ድንበር ጥሰው ወደ ዛላምበሳ ከተማ በግልጽ መግባታቸው እና የኤርትራን ሰንደቅ ዓላማ መስቀላቸው የኢትዮጵያን ሉዓላዊነትና የክልል አንድነት በግልጽ የጣሰ ድርጊት መሆኑን በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ባጫ ደበሌ ገለጹ።
አምባሳደር ባጫ ደበሌ ባሰፈሩት ጽሑፍ እንደገለጹት፣ ይህ ክስተት በተናጥል የተከሰተ ሳይሆን በኤርትራ አገዛዝ እና "ጽምዶ" በተባለው የሕወሓት ቡድን መካከል ሲካሄድ የቆየው ስውርና ግልጽ ቅንጅት ውጤት ነው።
አምባሳደሩ አክለውም፣ የኤርትራ ጦር ታንኮችንና ከባድ መሣሪያዎችን ወደ ትግራይ ክልል በማስገባት በኢፌዴሪ መንግሥትና ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓት ላይ ያቀደውን ግልጽና ኃይል የተቀላቀለበት እንቅስቃሴ ማፋጠኑን ጠቁመዋል።
የኢትዮጵያ መንግሥት ከፕሬቶሪያው የሰላም ስምምነት በኋላ ላለፉት ሁለት ዓመታት በላይ ለቀጣናው ሰላም ሲል ከፍተኛ ስልታዊ ታጋሽነት ማሳየቱን ያብራሩት አምባሳደር ባጫ፣ የኤርትራ መንግሥት ግን የቀረቡለትን የዲፕሎማሲያዊ ውይይት ጥሪዎች በሙሉ ውድቅ ማድረጉን አስረድተዋል።
በተጨማሪም የኤርትራ አገዛዝ የትግራይ ወጣቶችን በግዴታ በመልመልና ለሱዳን ጦርነት በቅጥረኝነት በመሸጥ ለገዛ ፖለቲካዊ ፍላጎቱ መጠቀሚያ እያደረጋቸው እንደሚገኝ አጋልጠዋል።
ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በኤርትራ መንግሥት ላይ የጣለው ማዕቀብ አሁናዊ ለውጥ ያላመጣ በመሆኑ፣ የኢትዮጵያ መንግሥት የዜጎቹን ደኅንነትና የሀገሪቱን ሉዓላዊነት ለማስጠበቅ ሲባል በዓለም አቀፍ ሕግ መሠረት ራስን የመከላከል ሕጋዊ መብቱን ተጠቅሞ እርምጃ ለመውሰድ ሊገደድ እንደሚችል አምባሳደር ባጫ ደበሌ አስጠንቅቀዋል።
የኤርትራ መንግሥት በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ የሚያንቀሳቅሰውን ኃይል በአስቸኳይ ካላወጣና ከጣልቃ ገብነት ካልተቆጠበ፣ የሚፈጠረው ቀጣናዊ አለመረጋጋት በራሷ በኤርትራ ሕልውና፣ በቀይ ባሕር አካባቢና በሙሉ የአፍሪካ ቀንድ ላይ የከፋ ሰብዓዊና ፖለቲካዊ መዘዝ እንደሚያስከትል ማሳሰባቸውን ከሆርን ሪቪው ያገኘነው የአምባሳደሩ መልዕክት ያመላክታል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
የኤርትራ መንግሥት ከፍተኛ የጦር አዛዦች የኢትዮጵያን ድንበር ጥሰው ወደ ዛላምበሳ ከተማ በግልጽ መግባታቸው እና የኤርትራን ሰንደቅ ዓላማ መስቀላቸው የኢትዮጵያን ሉዓላዊነትና የክልል አንድነት በግልጽ የጣሰ ድርጊት መሆኑን በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ባጫ ደበሌ ገለጹ።
አምባሳደር ባጫ ደበሌ ባሰፈሩት ጽሑፍ እንደገለጹት፣ ይህ ክስተት በተናጥል የተከሰተ ሳይሆን በኤርትራ አገዛዝ እና "ጽምዶ" በተባለው የሕወሓት ቡድን መካከል ሲካሄድ የቆየው ስውርና ግልጽ ቅንጅት ውጤት ነው።
አምባሳደሩ አክለውም፣ የኤርትራ ጦር ታንኮችንና ከባድ መሣሪያዎችን ወደ ትግራይ ክልል በማስገባት በኢፌዴሪ መንግሥትና ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓት ላይ ያቀደውን ግልጽና ኃይል የተቀላቀለበት እንቅስቃሴ ማፋጠኑን ጠቁመዋል።
የኢትዮጵያ መንግሥት ከፕሬቶሪያው የሰላም ስምምነት በኋላ ላለፉት ሁለት ዓመታት በላይ ለቀጣናው ሰላም ሲል ከፍተኛ ስልታዊ ታጋሽነት ማሳየቱን ያብራሩት አምባሳደር ባጫ፣ የኤርትራ መንግሥት ግን የቀረቡለትን የዲፕሎማሲያዊ ውይይት ጥሪዎች በሙሉ ውድቅ ማድረጉን አስረድተዋል።
በተጨማሪም የኤርትራ አገዛዝ የትግራይ ወጣቶችን በግዴታ በመልመልና ለሱዳን ጦርነት በቅጥረኝነት በመሸጥ ለገዛ ፖለቲካዊ ፍላጎቱ መጠቀሚያ እያደረጋቸው እንደሚገኝ አጋልጠዋል።
ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በኤርትራ መንግሥት ላይ የጣለው ማዕቀብ አሁናዊ ለውጥ ያላመጣ በመሆኑ፣ የኢትዮጵያ መንግሥት የዜጎቹን ደኅንነትና የሀገሪቱን ሉዓላዊነት ለማስጠበቅ ሲባል በዓለም አቀፍ ሕግ መሠረት ራስን የመከላከል ሕጋዊ መብቱን ተጠቅሞ እርምጃ ለመውሰድ ሊገደድ እንደሚችል አምባሳደር ባጫ ደበሌ አስጠንቅቀዋል።
የኤርትራ መንግሥት በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ የሚያንቀሳቅሰውን ኃይል በአስቸኳይ ካላወጣና ከጣልቃ ገብነት ካልተቆጠበ፣ የሚፈጠረው ቀጣናዊ አለመረጋጋት በራሷ በኤርትራ ሕልውና፣ በቀይ ባሕር አካባቢና በሙሉ የአፍሪካ ቀንድ ላይ የከፋ ሰብዓዊና ፖለቲካዊ መዘዝ እንደሚያስከትል ማሳሰባቸውን ከሆርን ሪቪው ያገኘነው የአምባሳደሩ መልዕክት ያመላክታል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
12 hours ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የቺካጎ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር የሆኑት ሮበርት ፔፕ ለአልጀዚራ በሰጡት ቃለ ምልልስ፣ ዩናይትድ ስቴትስ ከኢራን ጋር በገጠመችው ጦርነት "በታሪክ ውስጥ እጅግ አስከፊ በሆነ የመባባስ አዙሪት (Escalation trap)" ውስጥ መውደቋን አስጠንቅቀዋል።
አሜሪካ በኢራን ላይ እየፈጸመችው ያለው የአየር እና የባህር ላይ ጥቃት በታክቲክ ደረጃ ስኬቶችን ማምጣት ቢችልም፣ "ምንም ዓይነት ስትራቴጂካዊ ዓላማዎችን ማሳካት ግን አልቻለም" ያሉት ፕሮፌሰሩ፣ ጦርነቱ ከተጀመረበት ጊዜ ይልቅ ኢራን አሁን ይበልጥ ጠንክራ መውጣቷን አብራርተዋል።
እንደ ሮበርት ፔፕ ትንታኔ፣ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአሁኑ ወቅት ከባድ አጣብቂኝ ውስጥ ይገኛሉ። የኢራንን እያደገ የመጣ ተጽዕኖ አምኖ መቀበል አሊያም ደግሞ ጦርነቱን ይበልጥ ማባባስ የሚሉ ሁለት ምርጫዎች ፊት ለፊት የቆሙ ሲሆን፣ "ከዚህ ውጪ ሶስተኛ አማራጭ የለም" ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ የአየር እና የባህር ኃይል ጥቃቶች ያላቸውን ውሱንነት አሁን ላይ በሚገባ እየተረዱት መምጣታቸውን የጠቆሙት ፕሮፌሰሩ፣ በመጪው የአጋማሽ ዘመን ምርጫ ዋዜማ ፖለቲካዊ ትርጉም ያለው ተምሳሌታዊ ድል ለማስመዝገብ ሲሉ ወታደሮቻቸውን ወደ ምድር ጦር ዘመቻሊያስገቡ እንደሚችሉ ስጋታቸውን አስጠንቅቀዋል።
አሜሪካ በኢራን ላይ እየፈጸመችው ያለው የአየር እና የባህር ላይ ጥቃት በታክቲክ ደረጃ ስኬቶችን ማምጣት ቢችልም፣ "ምንም ዓይነት ስትራቴጂካዊ ዓላማዎችን ማሳካት ግን አልቻለም" ያሉት ፕሮፌሰሩ፣ ጦርነቱ ከተጀመረበት ጊዜ ይልቅ ኢራን አሁን ይበልጥ ጠንክራ መውጣቷን አብራርተዋል።
እንደ ሮበርት ፔፕ ትንታኔ፣ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአሁኑ ወቅት ከባድ አጣብቂኝ ውስጥ ይገኛሉ። የኢራንን እያደገ የመጣ ተጽዕኖ አምኖ መቀበል አሊያም ደግሞ ጦርነቱን ይበልጥ ማባባስ የሚሉ ሁለት ምርጫዎች ፊት ለፊት የቆሙ ሲሆን፣ "ከዚህ ውጪ ሶስተኛ አማራጭ የለም" ሲሉ አጽንኦት ሰጥተዋል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ የአየር እና የባህር ኃይል ጥቃቶች ያላቸውን ውሱንነት አሁን ላይ በሚገባ እየተረዱት መምጣታቸውን የጠቆሙት ፕሮፌሰሩ፣ በመጪው የአጋማሽ ዘመን ምርጫ ዋዜማ ፖለቲካዊ ትርጉም ያለው ተምሳሌታዊ ድል ለማስመዝገብ ሲሉ ወታደሮቻቸውን ወደ ምድር ጦር ዘመቻሊያስገቡ እንደሚችሉ ስጋታቸውን አስጠንቅቀዋል።
17 hours ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ የሀገሪቱን የትውልድ ዜግነት መብት ለመገደብ ያለመ አዲስ ነገር ግን ጠበብ ያለ ማዕቀፍ ያላቸውን ሁለት አስፈጻሚ ትዕዛዞች ሐሙስ ዕለት ፈርመዋል። ይህ አዲስ እርምጃ፣ ፕሬዝዳንቱ ቀደም ሲል ያወጡት ተመሳሳይ ትዕዛዝ በጠቅላይ ፍርድ ቤት ውድቅ መደረጉን ተከትሎ፣ የአሜሪካን ህገ-መንግስት ድንጋጌ ዳግም ለመሞገት የተደረገ ሙከራ ነው።
በትራምፕ የሪፐብሊካን አስተዳደር የጸረ-ስደተኞች ፖሊሲ ውስጥ የትውልድ ዜግነትን መገደብ ቀዳሚው አጀንዳ ሆኖ ቆይቷል። በተለይም ነፍሰጡር የውጭ ዜጎች ልጆቻቸውን በአሜሪካ ምድር በመውለድ ዜግነት ለማግኘት የሚያደርጉትን ጉዞ ወይም ዋይት ሀውስ "የወሊድ ቱሪዝም" በማለት የሚጠራውን አሰራር ዋነኛ ኢላማው አድርጓል።
ባለፈው ሰኔ 30 ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ የትራምፕን የመጀመሪያ ትዕዛዝ "ከህገ-መንግስቱ ጋር የሚጻረር ነው" በማለት ውድቅ ማድረጉን ተከትሎ፣ ፕሬዝዳንቱ ኮንግረሱ ህግ እንዲያወጣ ጥሪ አቅርበው ነበር። ሆኖም ሐሙስ ዕለት ፖሊሲን የሚያወጡ ነገር ግን የህግ አስገዳጅነት የሌላቸውን አስፈጻሚ ትዕዛዞችን መፈረምን መርጠዋል። የትራምፕ አስተዳደር እንደሚለው፣ እነዚህ አዳዲስ መመሪያዎች ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ካስቀመጣቸው ገደቦች ውጪ የሆኑ ናቸው። ይህም የወሊድ ቱሪዝምን ጨምሮ የትውልድ ዜግነት መብት የማይገባቸውን ሰዎች ምድብ ለማስፋት ያስችለዋል ብሏል። በትራምፕ ትዕዛዝ መሰረት፣ እነዚህ ምድቦች "ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ካወጀው የትውልድ ዜግነት ደንብ ስር አይወድቁም።"
በዋይት ሀውስ የፕሬዝዳንቱ ረዳት የሆኑት ስቴፈን ሚለር በትዕዛዙ የፊርማ ስነ-ስርዓት ላይ፣ "ይህ ትዕዛዝ ከተፈረመበት ጊዜ ጀምሮ የወሊድ ቱሪዝም ልምምድ ሙሉ በሙሉ ታግዷል። ይህ ማለት ማንም ሰው ለዚህ አታላይ ዓላማ ቪዛ ማግኘት አይፈቀድለትም" ሲሉ ተናግረዋል።
አዳዲሶቹ ትዕዛዞች ከወሊድ ቱሪዝም ባሻገር፣ በአሜሪካ ለሚገኙ የውጭ መንግስታት ሰራተኞች እና እንደ 'ጠላት' (Alien Enemies) ለተፈረጁ የውጭ ዜጎች የሚወለዱ ልጆችን የዜግነት መብት ይገድባሉ። ከዚህም በተጨማሪ ኮንግረሱ አዲስ ህግ ካጸደቀ፣ በአሜሪካ ግዛቶች (Territories) ውስጥ የሚወለዱ ሰዎች አውቶማቲክ ዜግነት እንዳያገኙ ሊያደርግ እንደሚችል ተጠቁሟል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በጠቅላይ ፍርድ ቤቱ የተሰጠውን የ6 ለ 3 የድምጽ ውሳኔ አጥብቀው ተችተዋል። "በትውልድ ዜግነት ላይ ከጠቅላይ ፍርድ ቤቱ እጅግ አሳዛኝ ውሳኔ አጋጥሞናል... በጣም ተቀራራቢ ድምጽ ቢሆንም፣ እጅግ አሳዛኝ ውሳኔ ነው" ብለዋል። አክለውም፣ "ሰዎች ዜግነትን ማግኛ መንገድ አድርገው ንግድ እየገነቡበት ነው። አሰራሩ እንደዚህ መሆን አልነበረበትም፤ ይህ አሳፋሪ ነው። ዜግነትን በገንዘብ እየገዙ ነው፣ እኛ ደግሞ ይህ እንዲሆን አንፈቅድም" ሲሉ ቅሬታቸውን ገልጸዋል።
የአሜሪካ ህገ-መንግስት 14ኛው ማሻሻያ ከውጭ ዲፕሎማቶች ወይም ወራሪ የጠላት ኃይል አባላት ልጆች ውጪ፣ በአሜሪካ ምድር ለሚወለዱ ህጻናት በሙሉ የዜግነት መብትን እንደሚያረጋግጥ በህግ ሲተረጎም ቆይቷል። ትራምፕ ግን ይህ ህግ የወጣው ከእርስ በርስ ጦርነቱ በኋላ ለባሮች ልጆች ዜግነት ለመስጠት መሆኑን በመጥቀስ፣ የአሁኑ አሰራር የህጉን መንፈስ የሳተ ነው ብለዋል።
በሌላ በኩል የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ዋና ዳኛ ጆን ሮበርትስ በውሳኔያቸው ላይ፣ የ14ኛው ማሻሻያ አርቃቂዎች ይህንን ቃል ኪዳን በሀገሪቱ ውስጥ ለተወለደ እያንዳንዱ ነጻ ሰው እንዳሰፉት አስታውሰው፣ "ዜግነት በዚያን ጊዜም ሆነ አሁን መብቶችን የማግኘት እና በፖለቲካዊ ማህበረሰባችን ውስጥ በነጻነት የመሳተፍ መብት ነው። ይህንን ቃል ኪዳን ዛሬም እንጠብቃለን" በማለት የህገ-መንግስቱን ሰፊ ትርጉም አጽንኦት ሰጥተውበታል።
በ2020 የትራምፕ የመጀመሪያ የስልጣን ዘመን አዲስ የተወለደ ልጅ የአሜሪካ ዜግነት እንዲያገኝ በሚል ዓላማ የቱሪስት እና የንግድ ቪዛዎችን መጠቀምን የሚከለክል የፌዴራል ደንብ ወጥቶ የነበረ ቢሆንም፣ የወሊድ ቱሪዝምን ሙሉ በሙሉ የሚከለክል ግልጽ ህግ በአሜሪካ የለም። ይህን መሰል ማጭበርበር ላይ የሚሳተፉ ሰዎች በህግ ሊጠየቁ ቢችሉም፣ የትራምፕ አዳዲስ አስፈጻሚ ትዕዛዞች በፍርድ ቤቶች በኩል ጠንካራ የህግ ተግዳሮት እንደሚገጥማቸው በሰፊው ይጠበቃል።
በትራምፕ የሪፐብሊካን አስተዳደር የጸረ-ስደተኞች ፖሊሲ ውስጥ የትውልድ ዜግነትን መገደብ ቀዳሚው አጀንዳ ሆኖ ቆይቷል። በተለይም ነፍሰጡር የውጭ ዜጎች ልጆቻቸውን በአሜሪካ ምድር በመውለድ ዜግነት ለማግኘት የሚያደርጉትን ጉዞ ወይም ዋይት ሀውስ "የወሊድ ቱሪዝም" በማለት የሚጠራውን አሰራር ዋነኛ ኢላማው አድርጓል።
ባለፈው ሰኔ 30 ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ የትራምፕን የመጀመሪያ ትዕዛዝ "ከህገ-መንግስቱ ጋር የሚጻረር ነው" በማለት ውድቅ ማድረጉን ተከትሎ፣ ፕሬዝዳንቱ ኮንግረሱ ህግ እንዲያወጣ ጥሪ አቅርበው ነበር። ሆኖም ሐሙስ ዕለት ፖሊሲን የሚያወጡ ነገር ግን የህግ አስገዳጅነት የሌላቸውን አስፈጻሚ ትዕዛዞችን መፈረምን መርጠዋል። የትራምፕ አስተዳደር እንደሚለው፣ እነዚህ አዳዲስ መመሪያዎች ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ካስቀመጣቸው ገደቦች ውጪ የሆኑ ናቸው። ይህም የወሊድ ቱሪዝምን ጨምሮ የትውልድ ዜግነት መብት የማይገባቸውን ሰዎች ምድብ ለማስፋት ያስችለዋል ብሏል። በትራምፕ ትዕዛዝ መሰረት፣ እነዚህ ምድቦች "ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ካወጀው የትውልድ ዜግነት ደንብ ስር አይወድቁም።"
በዋይት ሀውስ የፕሬዝዳንቱ ረዳት የሆኑት ስቴፈን ሚለር በትዕዛዙ የፊርማ ስነ-ስርዓት ላይ፣ "ይህ ትዕዛዝ ከተፈረመበት ጊዜ ጀምሮ የወሊድ ቱሪዝም ልምምድ ሙሉ በሙሉ ታግዷል። ይህ ማለት ማንም ሰው ለዚህ አታላይ ዓላማ ቪዛ ማግኘት አይፈቀድለትም" ሲሉ ተናግረዋል።
አዳዲሶቹ ትዕዛዞች ከወሊድ ቱሪዝም ባሻገር፣ በአሜሪካ ለሚገኙ የውጭ መንግስታት ሰራተኞች እና እንደ 'ጠላት' (Alien Enemies) ለተፈረጁ የውጭ ዜጎች የሚወለዱ ልጆችን የዜግነት መብት ይገድባሉ። ከዚህም በተጨማሪ ኮንግረሱ አዲስ ህግ ካጸደቀ፣ በአሜሪካ ግዛቶች (Territories) ውስጥ የሚወለዱ ሰዎች አውቶማቲክ ዜግነት እንዳያገኙ ሊያደርግ እንደሚችል ተጠቁሟል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በጠቅላይ ፍርድ ቤቱ የተሰጠውን የ6 ለ 3 የድምጽ ውሳኔ አጥብቀው ተችተዋል። "በትውልድ ዜግነት ላይ ከጠቅላይ ፍርድ ቤቱ እጅግ አሳዛኝ ውሳኔ አጋጥሞናል... በጣም ተቀራራቢ ድምጽ ቢሆንም፣ እጅግ አሳዛኝ ውሳኔ ነው" ብለዋል። አክለውም፣ "ሰዎች ዜግነትን ማግኛ መንገድ አድርገው ንግድ እየገነቡበት ነው። አሰራሩ እንደዚህ መሆን አልነበረበትም፤ ይህ አሳፋሪ ነው። ዜግነትን በገንዘብ እየገዙ ነው፣ እኛ ደግሞ ይህ እንዲሆን አንፈቅድም" ሲሉ ቅሬታቸውን ገልጸዋል።
የአሜሪካ ህገ-መንግስት 14ኛው ማሻሻያ ከውጭ ዲፕሎማቶች ወይም ወራሪ የጠላት ኃይል አባላት ልጆች ውጪ፣ በአሜሪካ ምድር ለሚወለዱ ህጻናት በሙሉ የዜግነት መብትን እንደሚያረጋግጥ በህግ ሲተረጎም ቆይቷል። ትራምፕ ግን ይህ ህግ የወጣው ከእርስ በርስ ጦርነቱ በኋላ ለባሮች ልጆች ዜግነት ለመስጠት መሆኑን በመጥቀስ፣ የአሁኑ አሰራር የህጉን መንፈስ የሳተ ነው ብለዋል።
በሌላ በኩል የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ዋና ዳኛ ጆን ሮበርትስ በውሳኔያቸው ላይ፣ የ14ኛው ማሻሻያ አርቃቂዎች ይህንን ቃል ኪዳን በሀገሪቱ ውስጥ ለተወለደ እያንዳንዱ ነጻ ሰው እንዳሰፉት አስታውሰው፣ "ዜግነት በዚያን ጊዜም ሆነ አሁን መብቶችን የማግኘት እና በፖለቲካዊ ማህበረሰባችን ውስጥ በነጻነት የመሳተፍ መብት ነው። ይህንን ቃል ኪዳን ዛሬም እንጠብቃለን" በማለት የህገ-መንግስቱን ሰፊ ትርጉም አጽንኦት ሰጥተውበታል።
በ2020 የትራምፕ የመጀመሪያ የስልጣን ዘመን አዲስ የተወለደ ልጅ የአሜሪካ ዜግነት እንዲያገኝ በሚል ዓላማ የቱሪስት እና የንግድ ቪዛዎችን መጠቀምን የሚከለክል የፌዴራል ደንብ ወጥቶ የነበረ ቢሆንም፣ የወሊድ ቱሪዝምን ሙሉ በሙሉ የሚከለክል ግልጽ ህግ በአሜሪካ የለም። ይህን መሰል ማጭበርበር ላይ የሚሳተፉ ሰዎች በህግ ሊጠየቁ ቢችሉም፣ የትራምፕ አዳዲስ አስፈጻሚ ትዕዛዞች በፍርድ ቤቶች በኩል ጠንካራ የህግ ተግዳሮት እንደሚገጥማቸው በሰፊው ይጠበቃል።
18 hours ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ዩኤን ዋች ‹‹የኤርትራ በሰብአዊ ምክር ቤት መመረጥ አስከፊ ቀልድ ነው›› አለ፡፡ መቀመጫውን በጄኔቭ ያደረገውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን አሰራር የሚከታተለው ‹ዩኤን ዋች›› ዛሬ ባወጣው መግለጫ ኤርትራ በተመድ ሰብአዊ መብት ምክር ቤት ውስጥ የማህበራዊ መድረክ ሊቀመንበር ሆና መመረጧን አጥብቆ እንደሚቃወም ገለፀ፡፡ ውሳኔውንም ‹‹በአለም ላይ ካሉ ጨቋኝ መንግስታት አንዱን የሰብአዊ መብትን ለማሳደግ በሚጥር አካል ውስጥ ሀላፊነት መስጠር አስከፊ ቀልድ ነው›› ብሎታል፡፡ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ሂሌል ኑየር ሲናገሩ ‹‹ኤርትራ በወታደራዊ ሀይል የምትተዳደር የአንድ ፓርቲ አምባገነን አገር ስትሆን በፍሪደም ሀውስ ከ100 ነጥብ ውስጥ 3 ያገኘች ናት፡፡ ይህ ማለት የሰብአዊ መብት ሪከርዷ እጅግ የከፋ ነው›› ብለዋል፡፡ ጨምረውም ‹‹የኤርትራ መንግስት እ.ኤ.አ ከ1993 አገሪቱ ነፃ ከወጣችበት ጊዜ አንስቶ ምንም አይነት ብሄራዊ ምርጫ አላካሄደም፡፡
እንደባርነት የሚቆጠር የግዳጅ ወታደራዊ አገልግሎትን ያስፈፅማል፡፡ የሚተቹትንና ጋዜጠኞችን ለአስርት አመታት ያለምንም ክስ ያስራል፡፡ የፖለቲካ እስረኞችንና የሀይማኖት አባቶችን ያሰቃያል፡፡ ይህ የአፍሪካ ሰሜን ኮሪያ ተብሎ የሚጠራው መንግስት ከሰብአዊ መብቶች ጋር ምንም ግንኙነት የለውም፡፡ የኤርትራን መንግስት እዚህ ወንበር ላይ ማስቀመጥ እጅግ መጥፎ ቀልድ ነው›› በማለት አስረድተዋል፡፡ የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት የራሱን ደንቦች ማክበር እያቃተው ለመሆኑ ይህ ትልቅ ማሳያ መሆኑን ጠቀሱት ዳይሬክተሩ አስከትለውም ‹‹በሰብአዊ መብት ምክር ቤቱ ውስጥ የተወከሉትን ሁለንተናዊ መብቶች እንደሚከላከሉ የሚናገሩ መንግስታት በተለይም እንደፈረንሳይ፣ እንግሊዝ፣ ኔዘርላንድስ፣ ጣሊያን፣ ስፔን፣ ብራዚልና ስዊዘርላንድ የመሳሰሉ የምክር ቤቱ አባላት ይህንን የኤርትራን ሹመት አውግዘው መግለጫ እንዲያወጡ ጥሪ እናቀርባለን፡፡
ይህ አፀያፊ ሹመት እንዲቀለበስ በማድረግም የኤርትራ መንግስት በሰብአዊ መብት ረገድ ምንም እውቅና እንዳይሰጠው ማድረግ ያስፈልጋል›› ብለዋል፡፡ በማጠቃለያቸውም ‹‹ይህ ሹመት አምባገነንነትን የሚሸልምና የሰብአዊ መብት ምክር ቤቱ የተነሳለትን አላማ የሚክድ ነው፡፡ አለም ይህንን እየተመለከተ ነው፡፡ ዝም የሚሉ ዲሞክራሲዎች ለዚህ አሳፋሪ ውሳኔ ሀላፊነቱን ይወስዳሉ›› በማለት መግለፃቸውን ከመግለጫው ላይ ተመልክተናል፡፡
እንደባርነት የሚቆጠር የግዳጅ ወታደራዊ አገልግሎትን ያስፈፅማል፡፡ የሚተቹትንና ጋዜጠኞችን ለአስርት አመታት ያለምንም ክስ ያስራል፡፡ የፖለቲካ እስረኞችንና የሀይማኖት አባቶችን ያሰቃያል፡፡ ይህ የአፍሪካ ሰሜን ኮሪያ ተብሎ የሚጠራው መንግስት ከሰብአዊ መብቶች ጋር ምንም ግንኙነት የለውም፡፡ የኤርትራን መንግስት እዚህ ወንበር ላይ ማስቀመጥ እጅግ መጥፎ ቀልድ ነው›› በማለት አስረድተዋል፡፡ የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት የራሱን ደንቦች ማክበር እያቃተው ለመሆኑ ይህ ትልቅ ማሳያ መሆኑን ጠቀሱት ዳይሬክተሩ አስከትለውም ‹‹በሰብአዊ መብት ምክር ቤቱ ውስጥ የተወከሉትን ሁለንተናዊ መብቶች እንደሚከላከሉ የሚናገሩ መንግስታት በተለይም እንደፈረንሳይ፣ እንግሊዝ፣ ኔዘርላንድስ፣ ጣሊያን፣ ስፔን፣ ብራዚልና ስዊዘርላንድ የመሳሰሉ የምክር ቤቱ አባላት ይህንን የኤርትራን ሹመት አውግዘው መግለጫ እንዲያወጡ ጥሪ እናቀርባለን፡፡
ይህ አፀያፊ ሹመት እንዲቀለበስ በማድረግም የኤርትራ መንግስት በሰብአዊ መብት ረገድ ምንም እውቅና እንዳይሰጠው ማድረግ ያስፈልጋል›› ብለዋል፡፡ በማጠቃለያቸውም ‹‹ይህ ሹመት አምባገነንነትን የሚሸልምና የሰብአዊ መብት ምክር ቤቱ የተነሳለትን አላማ የሚክድ ነው፡፡ አለም ይህንን እየተመለከተ ነው፡፡ ዝም የሚሉ ዲሞክራሲዎች ለዚህ አሳፋሪ ውሳኔ ሀላፊነቱን ይወስዳሉ›› በማለት መግለፃቸውን ከመግለጫው ላይ ተመልክተናል፡፡
Sponsored by
Surafel
19 hours ago
ምክክር ለዘላቂ ሠላም
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከጥንታዊ ነጻ ሀገረ መንግሥታት አንዷ የሆነችው ኢትዮጵያ በበርካታ ባህሎች፣ ቋንቋዎችና እሴቶች የተዋቀረች ኅብረብሔራዊት ሀገር ናት፡፡
ከ130 ሚሊየን በላይ ሕዝብ መኖሪያ የሆነችው ሀገራችን ህልውናዋን አጽንታ ዘመናትን መሻገር የቻለችው በልጆቿ የተባበረ ክንድ ስለመሆኑ ታሪክ ህያው ምስክር ነው።
በእነዚያ ጊዜያት ውስጥ ሰላሟንና ልማቷን ሲፈታተኑ የዘለቁ ቅራኔዎችን በሰላማዊ ውይይት በመፍታት ነገዋን የተሻለ ለማድረግ በሀገራዊ ምክክር ሂደት ላይ ትገኛለች፡፡
ዜጎቿ ዘላቂ ሰላምን የሚያረጋግጥ የጋራ መግባባት ላይ የሚያደርስ መፍትሄ እንዲያበጁ በገለልተኛ የምክክር ኮሚሽን የሚመራ አሳታፊና አካታች ሀገራዊ መድረክ አበጅታለች፡፡
ይህ አሳታፊነት ምክከሩ በሀገሪቱ ዘመናዊ ታሪክ ውስጥ ከታዩ እጅግ ሰፊና ለውጥ አምጪ እንቅስቃሴዎች መካከል አንዱ መሆኑን የሚያመላክት ነው፡፡
ለብዙ ዓመታት ሲንከባለሉ የመጡ አለመግባባቶች ዛሬም ድረስ በተለያዩ አካባቢዎች ለሚቀሰቀሱ ግጭቶችና የሰላም እጦት በምክንያትነት ሲቀርቡ ይስተዋላል፡፡
ሀገር በቀል እውቀቶችንና ባህላዊ የውይይት እሴቶችን ማዕከል በማድረግ እየተካሄደ የሚገኘው ሀገራዊ ምክክር እነዚህን የቆዩ ቁርሾዎች በዘላቂነት ለመፍታት ያስችላል፡፡
የጋራ ሀገራዊ ራዕይ እውን የሚሆንበት ይህ መድረክ ከጊዜያዊ ፖለቲካዊ ጥቅም በላይ የሀገሪቱን የዘላቂ ሰላም ጉዞ የሚያሳልጥ ታሪካዊ እድል ነው፡፡
የሁሉም ኢትዮጵያውያን ድምፅ እኩል የሚሰማበት ይህ ሀገራዊ ምክክር የአሸናፊና ተሸናፊ ትርክትን በጋራ መግባባት ላይ በተመሠረተ ባህል የሚተካ ወሳኝ መድረክ ነው።
አንዲት ሀገር ለትናንት ቅራኔዎች ሕዝብን ባሳተፈ መንገድ እውነተኛ መፍትሄ ሳትሰጥ ሰላማዊ ነገን መገንባት አትችልም።
በዚህ መንፈስ በእኩልነት ላይ በተመሰረተ፣ ግልጽ፣ ነጻ እና አሳታፊ ሂደት እየተካሄደ የሚገኘው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር፥ ሀገሪቱን ወደ ብልጽግና የሚያሸጋግር ድልድይ እንዲሁም ከውርስ ህመሟ የሚፈውስ ፍቱን መድሃኒት ነው፡፡
ግጭትና የሕዝቦች መለያየት የሀገርን ሀብት የሚያወድሙና ልማትን የሚያደናቅፉ በመሆናቸው፤ የሀገርን ጥቅም ባስቀደመ የጋራ መግባባት የተረጋጋ ፖለቲካዊ ሁኔታን በመፍጠር ብሔራዊ ምክክሩ ለጠንካራ ኢኮኖሚ ዕድገት መሠረት ይጥላል።
የዜጎችን የጋራ መግባባት ጽኑ መሰረት አድርጋ የምትገነባው ሰላማዊት ኢትዮጵያ በግብርና፣ በኢንዱስትሪ፣ በቴክኖሎጂና ሌሎች የመሠረተ ልማት ዘርፎች ያላትን አቅም ሙሉ በሙሉ በመጠቀም የዜጎቿን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ትችላለች፡፡
ኢትዮጵያ የአህጉሪቱ የፖለቲካና የዲፕሎማሲ ማዕከል እንዲሁም የአፍሪካ ኅብረት መቀመጫ እንደመሆኗ፤ አለመግባባትን በውይይት ለመፍታት የጀመረችው ጉዞ አፍሪካውያን ችግሮችን በራሳቸው ለመፍታት ለሚያደርጉት ጥረት መልካም አርአያ ነው።
የተዋሃደችና ደህንነቷ የተጠበቀ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድን በማረጋጋት የቀጣናውን የኢኮኖሚ ትስስር፣ ንግድና የጋራ ደህንነት ማረጋገጥ ይቻላታል፡፡
ምክክሩ የአንድ ጊዜ ሁነት ሳይሆን የሁሉንም ኢትዮጵያውያን ሀገራዊ ተቆርቋሪነት የሚጠይቅ የታሰበበት ረጅም ጉዞ ነው።
አለመግባባቶች የማህበረሰብ ተፈጥሯዊ አካል ቢሆኑም ጠንካራ ሀገር የሚገነባው ግን እነዚህን ልዩነቶች ባስተናገዱበት ጤናማ መንገድ እንደሆነ ይታመናል፡፡
ኢትዮጵያ ከግጭት ይልቅ ውይይትን በማስቀደም እያከናወነች የምትገኘው ሀገራዊ ምክክር አንድነት፣ የተቋማት ጥንካሬና ዘላቂ ሰላም የሚጸናበት አዲስ ምዕራፍ ነው፡፡
ከምንጊዜውም በላይ ይህንን ታሪካዊ አጋጣሚ በመጠቀም ለወደፊቱ ትውልድ ምቹ ሀገር ለመገንባት ጊዜው አሁን ነው።
በምሕረት ደምሴ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከጥንታዊ ነጻ ሀገረ መንግሥታት አንዷ የሆነችው ኢትዮጵያ በበርካታ ባህሎች፣ ቋንቋዎችና እሴቶች የተዋቀረች ኅብረብሔራዊት ሀገር ናት፡፡
ከ130 ሚሊየን በላይ ሕዝብ መኖሪያ የሆነችው ሀገራችን ህልውናዋን አጽንታ ዘመናትን መሻገር የቻለችው በልጆቿ የተባበረ ክንድ ስለመሆኑ ታሪክ ህያው ምስክር ነው።
በእነዚያ ጊዜያት ውስጥ ሰላሟንና ልማቷን ሲፈታተኑ የዘለቁ ቅራኔዎችን በሰላማዊ ውይይት በመፍታት ነገዋን የተሻለ ለማድረግ በሀገራዊ ምክክር ሂደት ላይ ትገኛለች፡፡
ዜጎቿ ዘላቂ ሰላምን የሚያረጋግጥ የጋራ መግባባት ላይ የሚያደርስ መፍትሄ እንዲያበጁ በገለልተኛ የምክክር ኮሚሽን የሚመራ አሳታፊና አካታች ሀገራዊ መድረክ አበጅታለች፡፡
ይህ አሳታፊነት ምክከሩ በሀገሪቱ ዘመናዊ ታሪክ ውስጥ ከታዩ እጅግ ሰፊና ለውጥ አምጪ እንቅስቃሴዎች መካከል አንዱ መሆኑን የሚያመላክት ነው፡፡
ለብዙ ዓመታት ሲንከባለሉ የመጡ አለመግባባቶች ዛሬም ድረስ በተለያዩ አካባቢዎች ለሚቀሰቀሱ ግጭቶችና የሰላም እጦት በምክንያትነት ሲቀርቡ ይስተዋላል፡፡
ሀገር በቀል እውቀቶችንና ባህላዊ የውይይት እሴቶችን ማዕከል በማድረግ እየተካሄደ የሚገኘው ሀገራዊ ምክክር እነዚህን የቆዩ ቁርሾዎች በዘላቂነት ለመፍታት ያስችላል፡፡
የጋራ ሀገራዊ ራዕይ እውን የሚሆንበት ይህ መድረክ ከጊዜያዊ ፖለቲካዊ ጥቅም በላይ የሀገሪቱን የዘላቂ ሰላም ጉዞ የሚያሳልጥ ታሪካዊ እድል ነው፡፡
የሁሉም ኢትዮጵያውያን ድምፅ እኩል የሚሰማበት ይህ ሀገራዊ ምክክር የአሸናፊና ተሸናፊ ትርክትን በጋራ መግባባት ላይ በተመሠረተ ባህል የሚተካ ወሳኝ መድረክ ነው።
አንዲት ሀገር ለትናንት ቅራኔዎች ሕዝብን ባሳተፈ መንገድ እውነተኛ መፍትሄ ሳትሰጥ ሰላማዊ ነገን መገንባት አትችልም።
በዚህ መንፈስ በእኩልነት ላይ በተመሰረተ፣ ግልጽ፣ ነጻ እና አሳታፊ ሂደት እየተካሄደ የሚገኘው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር፥ ሀገሪቱን ወደ ብልጽግና የሚያሸጋግር ድልድይ እንዲሁም ከውርስ ህመሟ የሚፈውስ ፍቱን መድሃኒት ነው፡፡
ግጭትና የሕዝቦች መለያየት የሀገርን ሀብት የሚያወድሙና ልማትን የሚያደናቅፉ በመሆናቸው፤ የሀገርን ጥቅም ባስቀደመ የጋራ መግባባት የተረጋጋ ፖለቲካዊ ሁኔታን በመፍጠር ብሔራዊ ምክክሩ ለጠንካራ ኢኮኖሚ ዕድገት መሠረት ይጥላል።
የዜጎችን የጋራ መግባባት ጽኑ መሰረት አድርጋ የምትገነባው ሰላማዊት ኢትዮጵያ በግብርና፣ በኢንዱስትሪ፣ በቴክኖሎጂና ሌሎች የመሠረተ ልማት ዘርፎች ያላትን አቅም ሙሉ በሙሉ በመጠቀም የዜጎቿን ፍትሃዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ትችላለች፡፡
ኢትዮጵያ የአህጉሪቱ የፖለቲካና የዲፕሎማሲ ማዕከል እንዲሁም የአፍሪካ ኅብረት መቀመጫ እንደመሆኗ፤ አለመግባባትን በውይይት ለመፍታት የጀመረችው ጉዞ አፍሪካውያን ችግሮችን በራሳቸው ለመፍታት ለሚያደርጉት ጥረት መልካም አርአያ ነው።
የተዋሃደችና ደህንነቷ የተጠበቀ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድን በማረጋጋት የቀጣናውን የኢኮኖሚ ትስስር፣ ንግድና የጋራ ደህንነት ማረጋገጥ ይቻላታል፡፡
ምክክሩ የአንድ ጊዜ ሁነት ሳይሆን የሁሉንም ኢትዮጵያውያን ሀገራዊ ተቆርቋሪነት የሚጠይቅ የታሰበበት ረጅም ጉዞ ነው።
አለመግባባቶች የማህበረሰብ ተፈጥሯዊ አካል ቢሆኑም ጠንካራ ሀገር የሚገነባው ግን እነዚህን ልዩነቶች ባስተናገዱበት ጤናማ መንገድ እንደሆነ ይታመናል፡፡
ኢትዮጵያ ከግጭት ይልቅ ውይይትን በማስቀደም እያከናወነች የምትገኘው ሀገራዊ ምክክር አንድነት፣ የተቋማት ጥንካሬና ዘላቂ ሰላም የሚጸናበት አዲስ ምዕራፍ ነው፡፡
ከምንጊዜውም በላይ ይህንን ታሪካዊ አጋጣሚ በመጠቀም ለወደፊቱ ትውልድ ምቹ ሀገር ለመገንባት ጊዜው አሁን ነው።
በምሕረት ደምሴ
21 hours ago
ሃምሣ ዓመታትን የዘለቀ የተቃርኖ እና የደባ ጉዞ
*********************
የከሰረው የህወሓት ቡድን ከተፈጠረበት ዘመን አንሥቶ እስካሁን ድረስ የሚናገረው ሌላ፣ የሚያደርገው ሌላ የሆነ የተቃርኖ ፖለቲካ ቁንጮ ነው።
ብዙ ጊዜ በጽሑፍ ማንነቱን ሲገልጽ የነበረ ቢሆንም፣ ይህ ስብስብ በእውነተኛ ትርጉሙ የፖለቲካ ፓርቲ ወይም የሀገር መሪ ሆኖ አያውቅም። ይልቁንም ላለፉት አምስት ዐሥርት ዓመታት፣ ክልልንም ሆነ ሀገርን ጨምድዶ በመያዝ እንደ አንድ የሽፍታ ቡድን የሚያስብ፣ በጥቂት ቤተሰቦች የጥቅም ትሥሥር የሚዘወር ማፍያዊ ስብስብ ነው።
ድሮም ሆነ አሁን ለፍላጎቱ ያልተገዙትን የሚጨቁን፣ ትብብርን የሚጠላ፣ የሚያጠፋ፣ የሚበትን እና የሚገድል፤ የጥላቻ ቁንጮ የሆነ፣ ፀረ አንድነት እና ፀረ ኅብረ ብሔራዊነት የተጠናወተው ቡድን ነው። ይህ ቡድን በ1968 ዓ.ም ባወጣው ማኒፌስቶው እውነተኛ ፀረ ሕዝብ ማንነቱን አሳይቷል።
የኢትዮጵያ ታሪክ ዋልታ የሆነውን፣ የጠንካራ ኢትዮጵያዊነት መሠረት የሆነውን የትግራይን ሕዝብ ከኢትዮጵያ ነጥሎ ለማኖር ለዘመናት ያልፈነቀለው ድንጋይ አልነበረም። “የትግራይ ሪፐብሊክ”፣ የቅኝ ገዥ እና ተገዥ የመሳሰሉ የተለያዩ ከፋፋይ የሐሰት ትርክቶችን በስፋት ሲገነባ የኖረ ቡድን ነው።
ዓላማውን ለማሳካትም ኢትዮጵያውያን ወንድም እኅቶቹን “ቅኝ ገዢ” ብሎ በመፈረጅ እና ታሪክን ለሴራው በሚመች መልኩ በማጣመም የጥላቻ መርዝን ሲዘራ ኖሯል።
አፈና፣ ደም አፋሳሽነት እና የሤራ ፖለቲካ የተጠናወተው የከሰረው የህወሓት ቡድን ፀረ አንድነት ብቻ ሳይሆን የገዛ ወንድሞቹን የሚበላ፣ ለራሱ ወዳጆችም የማይመለስ ርኅራኄ አልባ ቡድን ነው።
በ1969 ዓ.ም በድርጅቱ ውስጥ የተነሳውን ህንፍሽፍሽ መሠረት አድርጎ የገዛ ታጋዮቹን በጅምላ ረሽኗል። በሌላ ጊዜ ደግሞ የተለየ ሐሳብ ያነሱትን መሥራቾችን ሳይቀር “ጋንግሪን” በማለት አስወግዷል።
ይህ ቡድን ዜጎችን በማጎሪያ ካምፖቹ ውስጥ በማጎር አሰቃይቷል፣ በሰው ልጆች ላይ ሊፈጸሙ የማይገባቸውን አሰቃቂ ሰብዓዊ ወንጀሎችን ሲፈጽም ኖሯል።
ሌላው ታሪካዊ ክህደት በግገሓት ላይ የተፈጸመው ወንጀል ሲሆን፣ ይህም ሁለቱ ድርጅቶች አብረን እንታገል ብለው ተስማምተው አብረው ካደሩ በኋላ፣ የከሰረው የህወሓት ቡድን በሌሊት የግገሓት መሪዎችን በጥይት ደብድቦ የፈጁበት ታሪክ ነው።
ይህ ስብስብ ሀገር በመካድ በሕዝብ ስም እየነገደ የራሱን ቢዝነስ ኢምፓየር መገንባትን ዋነኛ ግቡ ያደረገ ቡድን ነው። አንጋፋው የቡድኑ መሥራች አቶ ገብሩ አስራት ዛሬ በጸጸት እንደሚመሰክሩት፣ የከሰረው የህወሓት ቡድን የኤርትራን ጉዳይ “የቅኝ ግዛት ነፃነት ጥያቄ ነው” በሚል የተሳሳተ ትርክት ተሟግቶ ኢትዮጵያን ያለ ባሕር በር አስቀርቷል።
ዛሬም ቢሆን ለትግራይ ሕዝብ አንዳች ነገር የማይፈይደው ይህ የከሰረ ቡድን፣ ሕዝቡን ከግጭት ወደ ትርምስ እያሸጋገረ፣ ከአጎራባች ሕዝቦች ጋር እያጋጨ የትግራይን ወጣት እያስጨረሰው ይገኛል። ሕዝቡን መላልሶ ለማያልቅ ስጋት፣ ውጥረት እና ችግር እየዳረገው ነው።
አሁን ግን፣ ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ የዘለቀው ይህ የጥላቻ እና የክፋት ጉዞ ማብቂያው ደርሷል! የትግራይ ሕዝብ የቡድኑን ማፊያዊ ባሕርይ ጠንቅቆ ተረድቶ "በቃኝ!" ብሏል።
ቡድኑ የሕዝቡን ድምጽ ለማፈን እና "እኔ ነኝ የማውቅልህ" ለማለት ቢሞክርም፣ የዚህ አውዳሚ ኃይል መጨረሻው እጅግ ቀርቧል። አሁን ሕዝቡ ይህን የጥፋት ቡድን ከራሱ ነጥሎ የሚጥልበት ጊዜ ላይ ደርሰናል።
ዛሬ ለትግራይ ሕዝብ አዲስ ዘመን ሊበሰር ዋዜማው ላይ ነን። የትግራይ ወጣት ተስፋው የሚቀየርበት፣ ከጥላቻ ፖለቲካ ተላቅቆ ከሌላው ኢትዮጵያዊ ወንድሙ ጋር እጅ ለእጅ ተያይዞ የኢትዮጵያን የጋራ ብልጽግና የሚያረጋግጥበት ብሩህ ዘመን እጅግ ቅርብ ነው!
#ethiopia #tigray #peace
*********************
የከሰረው የህወሓት ቡድን ከተፈጠረበት ዘመን አንሥቶ እስካሁን ድረስ የሚናገረው ሌላ፣ የሚያደርገው ሌላ የሆነ የተቃርኖ ፖለቲካ ቁንጮ ነው።
ብዙ ጊዜ በጽሑፍ ማንነቱን ሲገልጽ የነበረ ቢሆንም፣ ይህ ስብስብ በእውነተኛ ትርጉሙ የፖለቲካ ፓርቲ ወይም የሀገር መሪ ሆኖ አያውቅም። ይልቁንም ላለፉት አምስት ዐሥርት ዓመታት፣ ክልልንም ሆነ ሀገርን ጨምድዶ በመያዝ እንደ አንድ የሽፍታ ቡድን የሚያስብ፣ በጥቂት ቤተሰቦች የጥቅም ትሥሥር የሚዘወር ማፍያዊ ስብስብ ነው።
ድሮም ሆነ አሁን ለፍላጎቱ ያልተገዙትን የሚጨቁን፣ ትብብርን የሚጠላ፣ የሚያጠፋ፣ የሚበትን እና የሚገድል፤ የጥላቻ ቁንጮ የሆነ፣ ፀረ አንድነት እና ፀረ ኅብረ ብሔራዊነት የተጠናወተው ቡድን ነው። ይህ ቡድን በ1968 ዓ.ም ባወጣው ማኒፌስቶው እውነተኛ ፀረ ሕዝብ ማንነቱን አሳይቷል።
የኢትዮጵያ ታሪክ ዋልታ የሆነውን፣ የጠንካራ ኢትዮጵያዊነት መሠረት የሆነውን የትግራይን ሕዝብ ከኢትዮጵያ ነጥሎ ለማኖር ለዘመናት ያልፈነቀለው ድንጋይ አልነበረም። “የትግራይ ሪፐብሊክ”፣ የቅኝ ገዥ እና ተገዥ የመሳሰሉ የተለያዩ ከፋፋይ የሐሰት ትርክቶችን በስፋት ሲገነባ የኖረ ቡድን ነው።
ዓላማውን ለማሳካትም ኢትዮጵያውያን ወንድም እኅቶቹን “ቅኝ ገዢ” ብሎ በመፈረጅ እና ታሪክን ለሴራው በሚመች መልኩ በማጣመም የጥላቻ መርዝን ሲዘራ ኖሯል።
አፈና፣ ደም አፋሳሽነት እና የሤራ ፖለቲካ የተጠናወተው የከሰረው የህወሓት ቡድን ፀረ አንድነት ብቻ ሳይሆን የገዛ ወንድሞቹን የሚበላ፣ ለራሱ ወዳጆችም የማይመለስ ርኅራኄ አልባ ቡድን ነው።
በ1969 ዓ.ም በድርጅቱ ውስጥ የተነሳውን ህንፍሽፍሽ መሠረት አድርጎ የገዛ ታጋዮቹን በጅምላ ረሽኗል። በሌላ ጊዜ ደግሞ የተለየ ሐሳብ ያነሱትን መሥራቾችን ሳይቀር “ጋንግሪን” በማለት አስወግዷል።
ይህ ቡድን ዜጎችን በማጎሪያ ካምፖቹ ውስጥ በማጎር አሰቃይቷል፣ በሰው ልጆች ላይ ሊፈጸሙ የማይገባቸውን አሰቃቂ ሰብዓዊ ወንጀሎችን ሲፈጽም ኖሯል።
ሌላው ታሪካዊ ክህደት በግገሓት ላይ የተፈጸመው ወንጀል ሲሆን፣ ይህም ሁለቱ ድርጅቶች አብረን እንታገል ብለው ተስማምተው አብረው ካደሩ በኋላ፣ የከሰረው የህወሓት ቡድን በሌሊት የግገሓት መሪዎችን በጥይት ደብድቦ የፈጁበት ታሪክ ነው።
ይህ ስብስብ ሀገር በመካድ በሕዝብ ስም እየነገደ የራሱን ቢዝነስ ኢምፓየር መገንባትን ዋነኛ ግቡ ያደረገ ቡድን ነው። አንጋፋው የቡድኑ መሥራች አቶ ገብሩ አስራት ዛሬ በጸጸት እንደሚመሰክሩት፣ የከሰረው የህወሓት ቡድን የኤርትራን ጉዳይ “የቅኝ ግዛት ነፃነት ጥያቄ ነው” በሚል የተሳሳተ ትርክት ተሟግቶ ኢትዮጵያን ያለ ባሕር በር አስቀርቷል።
ዛሬም ቢሆን ለትግራይ ሕዝብ አንዳች ነገር የማይፈይደው ይህ የከሰረ ቡድን፣ ሕዝቡን ከግጭት ወደ ትርምስ እያሸጋገረ፣ ከአጎራባች ሕዝቦች ጋር እያጋጨ የትግራይን ወጣት እያስጨረሰው ይገኛል። ሕዝቡን መላልሶ ለማያልቅ ስጋት፣ ውጥረት እና ችግር እየዳረገው ነው።
አሁን ግን፣ ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ የዘለቀው ይህ የጥላቻ እና የክፋት ጉዞ ማብቂያው ደርሷል! የትግራይ ሕዝብ የቡድኑን ማፊያዊ ባሕርይ ጠንቅቆ ተረድቶ "በቃኝ!" ብሏል።
ቡድኑ የሕዝቡን ድምጽ ለማፈን እና "እኔ ነኝ የማውቅልህ" ለማለት ቢሞክርም፣ የዚህ አውዳሚ ኃይል መጨረሻው እጅግ ቀርቧል። አሁን ሕዝቡ ይህን የጥፋት ቡድን ከራሱ ነጥሎ የሚጥልበት ጊዜ ላይ ደርሰናል።
ዛሬ ለትግራይ ሕዝብ አዲስ ዘመን ሊበሰር ዋዜማው ላይ ነን። የትግራይ ወጣት ተስፋው የሚቀየርበት፣ ከጥላቻ ፖለቲካ ተላቅቆ ከሌላው ኢትዮጵያዊ ወንድሙ ጋር እጅ ለእጅ ተያይዞ የኢትዮጵያን የጋራ ብልጽግና የሚያረጋግጥበት ብሩህ ዘመን እጅግ ቅርብ ነው!
#ethiopia #tigray #peace
1 day ago
የግብፅ ወታደራዊ ግዙፍነት ማሳያ፡
"ኦክታጎን"
ግብፅ በፕሬዝዳንት አብደል ፈታህ አል-ሲሲ የሚመራውን ሜጋ ፕሮጀክት አካል በማድረግ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ትኩረትን የሳበውን አዲሱን የመከላከያ ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤት "ኦክታጎን" (The Octagon) እውን አድርጋለች።
ከካይሮ በስተምስራቅ 45 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው አዲሱ አስተዳደራዊ ዋና ከተማ ውስጥ የተገነባው ይህ ወታደራዊ ካምፕ የአሜሪካውን "ፔንታጎን" በቆዳ ስፋቱና በዘመናዊነቱ ለመብለጥ ታስቦ የተሰራ የስልታዊ እዝ ማዕከል ነው።
መዋቅራዊ ቅርጽ እና አርክቴክቸር
የመከላከያ ግቢው "ኦክታጎን" የሚለውን ስም ያገኘው ህንጻዎቹ ስምንት ጎን (ስምንት ማዕዘን) ባለው የጂኦሜትሪ ቅርፅ በመገንባታቸው ነው።
አጠቃላይ ግቢው 50 ካሬ ኪሎ ሜትር (ወደ 12,500 ሄክታር) ስፋት ያለው ሲሆን የህንጻዎቹ ቅርፅ የጥንታዊ ግብፅ (Pharaonic) የህንጻ ጥበብ እና የዘመናዊ ወታደራዊ አርክቴክቸር ቅይጥ ነው።
በግቢው ማዕከል ውስጥ በአጠቃላይ 10 ዋና ዋና ስምንት ማዕዘናዊ ህንጻዎች ይገኛሉ፡
8 የጦር ክፍሎች ህንጻዎች
እያንዳንዱ ህንጻ የተለየ የጦር ክፍልን (የምድር ጦር፣ የባህር ጦር፣ የአየር ጦር፣ የአየር መከላከያ፣ የቪአይፒ ጥበቃ፣ ልዩ ኃይል እና የሎጂስቲክስ ክፍሎችን) በገለልተኝነትና በተቀናጀ መልኩ ያስተዳድራል።
2 የማዕከላዊ እዝ ህንጻዎች
በግቢው መሃል ላይ የሚገኙት እነዚህ ሁለት ህንጻዎች የሀገሪቱን ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች ቢሮዎች፣ የማዕከላዊ ስልታዊ እዝ እና አጠቃላይ የጦር እንቅስቃሴዎችን የሚያስተጋብሩ የቁጥጥር ክፍሎችን ያቀፉ ናቸው።
በውስጡ ያካተታቸው ዋና ዋና ተቋማት
ኦክታጎን ተራ የአስተዳደር ቢሮ ሳይሆን ሙሉ በሙሉ ራሱን ችሎ የሚንቀሳቀስ ዘመናዊ ወታደራዊ ከተማ ነው። በውስጡ የሚከተሉትን ቁልፍ መሰረተ ልማቶች ያካትታል፡
1. የስልታዊ ቁጥጥር እና የውሂብ ማዕከላት
የሀገሪቱን አጠቃላይ የደህንነት፣ የመገናኛ እና የሳተላይት መረጃዎች በዘመናዊ ዲጂታል ቴክኖሎጂ እና አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የሚቆጣጠር ዋና ማዕከል አለው።
በተጨማሪም የሀገሪቱን የሳይበር መከላከያ የሚያስተዳድሩ ከፍተኛ ጥበቃ የሚደረግላቸው የመረጃ ቋቶች (Data Centers) ተዘርግተውበታል።
2. የምድር ውስጥ አደጋ ጊዜ መጠለያዎች (Bunkers)
ከምድር በታች በከፍተኛ ጥልቀት የተገነቡ፣ የኒውክሌር፣ የባዮሎጂካል ወይም የከባድ መሳሪያ ጥቃቶችን መቋቋም የሚችሉ የቁጥጥር ክፍሎች እና የመጠለያ ጓዳዎች ተዘጋጅተውበታል።
3. ራስን የማስቻል አቅም
ካምፑ ከውጭ የሚመጣ ማንኛውም የኃይል ወይም የውሃ መሰረተ ልማት ቢቋረጥ እንኳ፣ ለረጅም ጊዜ በራሱ የፀሐይ ብርሃን ኃይል ማመንጫዎች፣ ግዙፍ የውሃ ማከማቻዎች እና የውሃ ማጣሪያ ጣቢያዎች ሙሉ በሙሉ መስራት የሚችልበት ሲስተም ተዘርግቶለታል።
4. የመኖሪያ እና የአገልግሎት ቀጠናዎች
ለወታደራዊ መኮንኖች እና ለሰራተኞች የተገነቡ ዘመናዊ የመኖሪያ ህንጻዎች፣ የታጠቁ የህክምና ማዕከላት፣ የስፖርት ስታዲየሞች፣ የመዝናኛ ስፍራዎች እና የሄሊኮፕተር ማረፊያዎችን (Helipads) ያካትታል።
ስልታዊ እና ጂኦ-ፖለቲካዊ ትርጉም
የዚህ ፕሮጀክት እውን መሆን በሰሜን አፍሪካ እና በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን የወታደራዊ ኃይል ሚዛን ያንጸባረቀበት በርካታ ስልታዊ ምክንያቶች አሉት፡
ቀደም ሲል በታሪካዊቷ ካይሮ ከተማ ተበታትነው የነበሩትን የመከላከያ ክፍሎች በአንድ ከፍተኛ ጥበቃ በሚደረግለት ስልታዊ ቦታ ስር ማጠቃለሉ የውሳኔ አሰጣጥ ሂደቱን ያፈጥነዋል።
የቀደመው የካይሮው መከላከያ ሚኒስቴር ለከተማ ትራፊክ መጨናነቅ እና ለህዝባዊ አመፆች ወይም ጥቃቶች የተጋለጠ በመሆኑ፣ ወታደራዊ መሪያቸውን ከከተማ ሁከት ወደራቀና ሙሉ በሙሉ ወደተጠበቀ ቀጠና ማዛወር አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል።
ፕሮጀክቱ በቢሊዮን የሚቆጠሩ ዶላሮች እንደወጡበት የሚገመት ሲሆን፣ ግብፅ በስራ ላይ ያላትን የኢኮኖሚ እና የወታደራዊ አቅም ለቀጠናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ኃይሎች ለማሳየት የተቀየሰ ትልቅ ፖለቲካዊ መልእክት ነው።
"ኦክታጎን"
ግብፅ በፕሬዝዳንት አብደል ፈታህ አል-ሲሲ የሚመራውን ሜጋ ፕሮጀክት አካል በማድረግ በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ትኩረትን የሳበውን አዲሱን የመከላከያ ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤት "ኦክታጎን" (The Octagon) እውን አድርጋለች።
ከካይሮ በስተምስራቅ 45 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው አዲሱ አስተዳደራዊ ዋና ከተማ ውስጥ የተገነባው ይህ ወታደራዊ ካምፕ የአሜሪካውን "ፔንታጎን" በቆዳ ስፋቱና በዘመናዊነቱ ለመብለጥ ታስቦ የተሰራ የስልታዊ እዝ ማዕከል ነው።
መዋቅራዊ ቅርጽ እና አርክቴክቸር
የመከላከያ ግቢው "ኦክታጎን" የሚለውን ስም ያገኘው ህንጻዎቹ ስምንት ጎን (ስምንት ማዕዘን) ባለው የጂኦሜትሪ ቅርፅ በመገንባታቸው ነው።
አጠቃላይ ግቢው 50 ካሬ ኪሎ ሜትር (ወደ 12,500 ሄክታር) ስፋት ያለው ሲሆን የህንጻዎቹ ቅርፅ የጥንታዊ ግብፅ (Pharaonic) የህንጻ ጥበብ እና የዘመናዊ ወታደራዊ አርክቴክቸር ቅይጥ ነው።
በግቢው ማዕከል ውስጥ በአጠቃላይ 10 ዋና ዋና ስምንት ማዕዘናዊ ህንጻዎች ይገኛሉ፡
8 የጦር ክፍሎች ህንጻዎች
እያንዳንዱ ህንጻ የተለየ የጦር ክፍልን (የምድር ጦር፣ የባህር ጦር፣ የአየር ጦር፣ የአየር መከላከያ፣ የቪአይፒ ጥበቃ፣ ልዩ ኃይል እና የሎጂስቲክስ ክፍሎችን) በገለልተኝነትና በተቀናጀ መልኩ ያስተዳድራል።
2 የማዕከላዊ እዝ ህንጻዎች
በግቢው መሃል ላይ የሚገኙት እነዚህ ሁለት ህንጻዎች የሀገሪቱን ከፍተኛ ወታደራዊ አመራሮች ቢሮዎች፣ የማዕከላዊ ስልታዊ እዝ እና አጠቃላይ የጦር እንቅስቃሴዎችን የሚያስተጋብሩ የቁጥጥር ክፍሎችን ያቀፉ ናቸው።
በውስጡ ያካተታቸው ዋና ዋና ተቋማት
ኦክታጎን ተራ የአስተዳደር ቢሮ ሳይሆን ሙሉ በሙሉ ራሱን ችሎ የሚንቀሳቀስ ዘመናዊ ወታደራዊ ከተማ ነው። በውስጡ የሚከተሉትን ቁልፍ መሰረተ ልማቶች ያካትታል፡
1. የስልታዊ ቁጥጥር እና የውሂብ ማዕከላት
የሀገሪቱን አጠቃላይ የደህንነት፣ የመገናኛ እና የሳተላይት መረጃዎች በዘመናዊ ዲጂታል ቴክኖሎጂ እና አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የሚቆጣጠር ዋና ማዕከል አለው።
በተጨማሪም የሀገሪቱን የሳይበር መከላከያ የሚያስተዳድሩ ከፍተኛ ጥበቃ የሚደረግላቸው የመረጃ ቋቶች (Data Centers) ተዘርግተውበታል።
2. የምድር ውስጥ አደጋ ጊዜ መጠለያዎች (Bunkers)
ከምድር በታች በከፍተኛ ጥልቀት የተገነቡ፣ የኒውክሌር፣ የባዮሎጂካል ወይም የከባድ መሳሪያ ጥቃቶችን መቋቋም የሚችሉ የቁጥጥር ክፍሎች እና የመጠለያ ጓዳዎች ተዘጋጅተውበታል።
3. ራስን የማስቻል አቅም
ካምፑ ከውጭ የሚመጣ ማንኛውም የኃይል ወይም የውሃ መሰረተ ልማት ቢቋረጥ እንኳ፣ ለረጅም ጊዜ በራሱ የፀሐይ ብርሃን ኃይል ማመንጫዎች፣ ግዙፍ የውሃ ማከማቻዎች እና የውሃ ማጣሪያ ጣቢያዎች ሙሉ በሙሉ መስራት የሚችልበት ሲስተም ተዘርግቶለታል።
4. የመኖሪያ እና የአገልግሎት ቀጠናዎች
ለወታደራዊ መኮንኖች እና ለሰራተኞች የተገነቡ ዘመናዊ የመኖሪያ ህንጻዎች፣ የታጠቁ የህክምና ማዕከላት፣ የስፖርት ስታዲየሞች፣ የመዝናኛ ስፍራዎች እና የሄሊኮፕተር ማረፊያዎችን (Helipads) ያካትታል።
ስልታዊ እና ጂኦ-ፖለቲካዊ ትርጉም
የዚህ ፕሮጀክት እውን መሆን በሰሜን አፍሪካ እና በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን የወታደራዊ ኃይል ሚዛን ያንጸባረቀበት በርካታ ስልታዊ ምክንያቶች አሉት፡
ቀደም ሲል በታሪካዊቷ ካይሮ ከተማ ተበታትነው የነበሩትን የመከላከያ ክፍሎች በአንድ ከፍተኛ ጥበቃ በሚደረግለት ስልታዊ ቦታ ስር ማጠቃለሉ የውሳኔ አሰጣጥ ሂደቱን ያፈጥነዋል።
የቀደመው የካይሮው መከላከያ ሚኒስቴር ለከተማ ትራፊክ መጨናነቅ እና ለህዝባዊ አመፆች ወይም ጥቃቶች የተጋለጠ በመሆኑ፣ ወታደራዊ መሪያቸውን ከከተማ ሁከት ወደራቀና ሙሉ በሙሉ ወደተጠበቀ ቀጠና ማዛወር አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል።
ፕሮጀክቱ በቢሊዮን የሚቆጠሩ ዶላሮች እንደወጡበት የሚገመት ሲሆን፣ ግብፅ በስራ ላይ ያላትን የኢኮኖሚ እና የወታደራዊ አቅም ለቀጠናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ኃይሎች ለማሳየት የተቀየሰ ትልቅ ፖለቲካዊ መልእክት ነው።
1 day ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን ባለፉት 22 ቀናት በስልታዊ ቡድን ደረጃ ሲያካሂድ የቆየውን የምክክር ሂደት ቢያጠናቅቅም፣ ሂደቱ ግን በከባድ የገለልተኝነት ጥያቄዎች፣ በፖለቲካ ጣልቃ ገብነት እና በተሳታፊዎች አድማ የታጀበ እንደነበር በዋዜማ ራድዮ ተጋልጧል። ለተጨማሪ ሦስት ቀናት በተራዘመው በዚህ የምክክር ምዕራፍ፣ የኮሚሽኑን ተአማኒነት እና የሂደቱን ነጻነት ፈተና ውስጥ የጣሉ በርካታ ክስተቶች ተስተውለዋል።
የምክክር ሂደቱን ነጻነት ጥያቄ ምልክት ውስጥ ከከተቱት ዋነኛ ጉዳዮች አንዱ በአወያዮች እና ቃለ-ጉባኤ ያዦች ላይ የቀረበው "ለአንድ ወገን የማድላት" ከባድ ቅሬታ ነው። ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ ይህንኑ ቅሬታ ማመናቸው የችግሩን ስፋት ያሳያል። ከዚህም ባሻገር፣ የምክክር መድረኩ የሃሳብ መንሸራሸሪያ ከመሆን ይልቅ፣ ተሳታፊዎች በብሔር፣ በሃይማኖት እና በፓርቲ ማንነት ተደራጅተው የቡድን ፍላጎታቸውን በኃይል የሚያንጸባርቁበት የትግል አውድማ እየመሰለ መምጣቱ ታዝቧል። ኮሚሽኑ ይህንን አደገኛ የቡድን (Factional) እንቅስቃሴ ለማስቆም እስካሁን የወሰደው እርምጃ አለመኖሩ ሂደቱ የተሳሳተ አቅጣጫ እንዳይዝ ስጋት ፈጥሯል።
በተለይም "የሀገር ግንባታ" እና "የአዲስ አበባ ከተማ ሕጋዊ ቁመና" በሚሉት አጀንዳዎች ላይ የተደረጉት ውይይቶች የምክክር መድረኩን ጫፍ ያረገገጡ ነበሩ። የኮሚሽኑ አባል ዶ/ር አምባዬ ኦጋቶ እንዳረጋገጡት፣ በብሔራዊ ቋንቋ እና በአዲስ አበባ ጉዳይ ላይ በተነሳው ከባድ የሃሳብ ልዩነት የተነሳ ተመካካሪዎች ለሁለት ጊዜያት ያህል "አድማ" እስከመምታት እና ሂደቱን እስከማቋረጥ ደርሰዋል። ይህ ሁኔታ በዋና ዋና ሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ ያለውን ጥልቅ ስምጥ የሚያሳይ ነው።
የምክክር ኮሚሽኑን ነጻነት እጅግ አደጋ ላይ ከጣሉት ጉዳዮች መካከል የገዢው ብልጽግና ፓርቲ በሂደቱ ላይ እያደረገ ያለው ቀጥተኛ ጣልቃ ገብነት ይጠቀሳል። ፓርቲው በምክክሩ ላይ የሚሳተፉ አባላቱን ከዋናው መድረክ ውጭ በተለያዩ አዳራሾች (በለሚ ኩራ እና ሲቪል ሰርቪስ) በመሰብሰብ የጋራ አቋም እንዲይዙ አቅጣጫ መስጠቱ፣ ምክክሩን የፓርቲው አጀንዳ ማስፈጸሚያ እያደረገው ነው የሚል ጠንካራ ትችት አስነስቷል። በተለይም "አዲስ አበባ የኦሮሚያ አካል ትሁን" የሚል የተለየ ሀሳብ ያንጸባረቁ የኦሮሚያ ክልል አመራሮችን "አቋማችሁን አስተካክሉ" በማለት ፓርቲው ማስጠንቀቁ፣ መድረኩ የነጻ ሀሳብ መፍለቂያ መሆኑን ጥያቄ ውስጥ ከቶታል።
በሌላ በኩል የምክክር ሂደቱ ግልጽነት በጎደለው አሰራር መተብተቡ ተጋልጧል። የመጀመሪያዎቹን የጥቃቅን እና ንዑስ ቡድን ምክክሮች ያላለፉ አዳዲስ ግለሰቦች፣ በኮሚሽነሮች ግላዊ ፍቃድ ብቻ ወደ ስልታዊ ቡድኑ "በፓራሹት" እየገቡ መሆኑ ተሰምቷል። በተጨማሪም፣ በመጀመሪያ ካልተወያዩበት አጀንዳ በመነሳት፣ መታወቂያቸውን እያስቀየሩ ወደ ሌላ አጀንዳ የተዛወሩ ተሳታፊዎች መኖራቸው፣ የምክረ-ሀሳብ አሰባሰቡን እና የድምጽ አሰጣጡን ታማኝነት በእጅጉ ያጎድፈዋል።
ከሐምሌ 30 ቀን ጀምሮ ለሦስት ቀናት ይካሄዳል የተባለው የርዕሰ ጉዳይ ተመካካሪ ቡድኖች የውሳኔ አሰጣጥ ምዕራፍ፣ ከላይ በተዘረዘሩት የፖለቲካ ጫናዎች፣ የአሰራር ግድፈቶች እና የሃሳብ መከፋፈሎች ምክንያት ከተቀመጠለት ጊዜ በላይ ሊወስድ እንደሚችልና ከባድ ውዝግብ ሊገጥመው እንደሚችል ከወዲሁ ተገምቷል።
የምክክር ሂደቱን ነጻነት ጥያቄ ምልክት ውስጥ ከከተቱት ዋነኛ ጉዳዮች አንዱ በአወያዮች እና ቃለ-ጉባኤ ያዦች ላይ የቀረበው "ለአንድ ወገን የማድላት" ከባድ ቅሬታ ነው። ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ ይህንኑ ቅሬታ ማመናቸው የችግሩን ስፋት ያሳያል። ከዚህም ባሻገር፣ የምክክር መድረኩ የሃሳብ መንሸራሸሪያ ከመሆን ይልቅ፣ ተሳታፊዎች በብሔር፣ በሃይማኖት እና በፓርቲ ማንነት ተደራጅተው የቡድን ፍላጎታቸውን በኃይል የሚያንጸባርቁበት የትግል አውድማ እየመሰለ መምጣቱ ታዝቧል። ኮሚሽኑ ይህንን አደገኛ የቡድን (Factional) እንቅስቃሴ ለማስቆም እስካሁን የወሰደው እርምጃ አለመኖሩ ሂደቱ የተሳሳተ አቅጣጫ እንዳይዝ ስጋት ፈጥሯል።
በተለይም "የሀገር ግንባታ" እና "የአዲስ አበባ ከተማ ሕጋዊ ቁመና" በሚሉት አጀንዳዎች ላይ የተደረጉት ውይይቶች የምክክር መድረኩን ጫፍ ያረገገጡ ነበሩ። የኮሚሽኑ አባል ዶ/ር አምባዬ ኦጋቶ እንዳረጋገጡት፣ በብሔራዊ ቋንቋ እና በአዲስ አበባ ጉዳይ ላይ በተነሳው ከባድ የሃሳብ ልዩነት የተነሳ ተመካካሪዎች ለሁለት ጊዜያት ያህል "አድማ" እስከመምታት እና ሂደቱን እስከማቋረጥ ደርሰዋል። ይህ ሁኔታ በዋና ዋና ሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ ያለውን ጥልቅ ስምጥ የሚያሳይ ነው።
የምክክር ኮሚሽኑን ነጻነት እጅግ አደጋ ላይ ከጣሉት ጉዳዮች መካከል የገዢው ብልጽግና ፓርቲ በሂደቱ ላይ እያደረገ ያለው ቀጥተኛ ጣልቃ ገብነት ይጠቀሳል። ፓርቲው በምክክሩ ላይ የሚሳተፉ አባላቱን ከዋናው መድረክ ውጭ በተለያዩ አዳራሾች (በለሚ ኩራ እና ሲቪል ሰርቪስ) በመሰብሰብ የጋራ አቋም እንዲይዙ አቅጣጫ መስጠቱ፣ ምክክሩን የፓርቲው አጀንዳ ማስፈጸሚያ እያደረገው ነው የሚል ጠንካራ ትችት አስነስቷል። በተለይም "አዲስ አበባ የኦሮሚያ አካል ትሁን" የሚል የተለየ ሀሳብ ያንጸባረቁ የኦሮሚያ ክልል አመራሮችን "አቋማችሁን አስተካክሉ" በማለት ፓርቲው ማስጠንቀቁ፣ መድረኩ የነጻ ሀሳብ መፍለቂያ መሆኑን ጥያቄ ውስጥ ከቶታል።
በሌላ በኩል የምክክር ሂደቱ ግልጽነት በጎደለው አሰራር መተብተቡ ተጋልጧል። የመጀመሪያዎቹን የጥቃቅን እና ንዑስ ቡድን ምክክሮች ያላለፉ አዳዲስ ግለሰቦች፣ በኮሚሽነሮች ግላዊ ፍቃድ ብቻ ወደ ስልታዊ ቡድኑ "በፓራሹት" እየገቡ መሆኑ ተሰምቷል። በተጨማሪም፣ በመጀመሪያ ካልተወያዩበት አጀንዳ በመነሳት፣ መታወቂያቸውን እያስቀየሩ ወደ ሌላ አጀንዳ የተዛወሩ ተሳታፊዎች መኖራቸው፣ የምክረ-ሀሳብ አሰባሰቡን እና የድምጽ አሰጣጡን ታማኝነት በእጅጉ ያጎድፈዋል።
ከሐምሌ 30 ቀን ጀምሮ ለሦስት ቀናት ይካሄዳል የተባለው የርዕሰ ጉዳይ ተመካካሪ ቡድኖች የውሳኔ አሰጣጥ ምዕራፍ፣ ከላይ በተዘረዘሩት የፖለቲካ ጫናዎች፣ የአሰራር ግድፈቶች እና የሃሳብ መከፋፈሎች ምክንያት ከተቀመጠለት ጊዜ በላይ ሊወስድ እንደሚችልና ከባድ ውዝግብ ሊገጥመው እንደሚችል ከወዲሁ ተገምቷል።
Sponsored by
Surafel
1 day ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የሳዑዲ አረቢያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ልዑል ፋይሰል ቢን ፋርሃን ረቡዕ እለት በዮርዳኖስ ዋና ከተማ አማን፣ እየሩሳሌምን እና በውስጧ የሚገኙ ቅዱሳን ስፍራዎችን ለመደገፍ በተካሄደው የሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ተሳትፈዋል። በሚኒስትሮች ስብሰባው ላይ ንግግር ያደረጉት ልዑል ፋይሰል፣ የነፃ አምልኮ መብትን እንደ ሽፋን በመጠቀም በከተማዋ ውስጥ አዲስ የፖለቲካ እና የቁጥጥር እውነታን ለማስፈን የሚደረጉ ማናቸውንም ሙከራዎች ሀገራቸው እንደማትቀበል አሳውቀዋል። እየሩሳሌምን መጠበቅ ለማንኛውም ፍትሃዊ ሰላም መሰረታዊ ምሰሶ መሆኑን የገለጹት ሚኒስትሩ፣ በሃይማኖታዊ ወይም ርዕዮተ ዓለማዊ የይገባኛል ጥያቄዎች ላይ ተመስርቶ ሁከትን ማበረታታት ወይም ትክክል አድርጎ ማቅረብ ከአብርሃማዊ እምነቶች እሴቶች ያፈነገጠ እና ከሰብአዊ ክብር እና የእኩልነት መርሆች ጋር የሚቃረን አደገኛ አካሄድ መሆኑን አስገንዝበዋል።
ይህ ስብሰባ የተጠራው በእስራኤል መንግስት ድጋፍ የሚደረግላቸው የአይሁድ ሃይማኖት አባላት በአል-አቅሳ መስጊድ እና በዶም ኦፍ ዘ ሮክ ዙሪያ በሚገኙ ስፍራዎች ላይ የሚያደርጉት ጥሰት እና ትንኮሳ መጨመሩን ተከትሎ ነው። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በስብሰባው ላይ ዮርዳኖስ በቅድስቲቱ ከተማ የሚገኙትን የእስልምና እና የክርስትና ቅዱሳን ስፍራዎችን በመጠበቅ እንዲሁም ታሪካዊ ማንነቷን በማቆየት ረገድ ለተጫወተችው ታሪካዊ ሚና ሳዑዲ አረቢያ ያላትን ከፍተኛ አድናቆት ገልጸዋል። በተጨማሪም፣ ምስራቅ እየሩሳሌም የፍልስጤም ዋና ከተማ መሆኗን የሳዑዲ አረቢያን ጽኑ አቋም በማጉላት፤ የሰፈራ ማስፋፋትን እና የመሬት ወረሳን ጨምሮ ማንኛውም የተናጠል እርምጃዎች ተቀባይነት የሌላቸው፣ ባዶ እና ምንም አይነት ህጋዊ መብት ወይም እውቅና ሊያሰጡ የማይችሉ መሆናቸውን አስምረውበታል።
የነበረውን ህጋዊ እና ታሪካዊ ሁኔታ ወይም የከተማዋን ማንነት ለመቀየር የሚደረጉ ማናቸውንም ጥሰቶች ሳዑዲ አረቢያ እንደማትቀበል ያረጋገጡት ልዑል ፋይሰል፣ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሁለተኛውን ምዕራፍ የሰላም እቅድ ተግባራዊ ለማድረግ ያደረጉትን እንቅስቃሴ ሀገራቸው ብትቀበለውም፣ እስራኤል በጋዛ ሰርጥ የምትፈጽመውን ወታደራዊ ጥሰት ግን በጽኑ ታወግዛለች ብለዋል። እነዚህ ድርጊቶች ስምምነቱን በቀጥታ የሚፈታተኑ፣ የፈጠረውን መነቃቃት የሚያዳክሙ እና የሰላም ሂደቱን ለማደናቀፍ ለሚንቀሳቀሱ አካላት አጀንዳ የሚያገለግሉ መሆናቸውንም ገልጸዋል።
ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ኃላፊነቱን እንዲወጣ እና በጋዛ ሰርጥ እንዲሁም በምዕራብ ዳርቻ የሚፈጸሙ ጥሰቶችን ለማስቆም ተግባራዊ እርምጃዎችን እንዲወስድ ሚኒስትሩ ጥሪያቸውን አቅርበዋል። የቅዱሳን ስፍራዎችን መጠበቅ፣ የፍልስጤም ህዝብን ጽናት መደገፍ፣ የጥላቻ ንግግርን እንዲሁም የሃይማኖት እና የዘር የበላይነትን አለመቀበል እንደሚያስፈልግ አሳስበዋል። ብጥብጥን እና የሰፋሪዎችን ሽብርተኝነት ለሚያቀጣጥሉ አነሳሽ ድርጊቶች እንዲሁም አብሮ የመኖር እና የሰላም ተስፋዎችን ለሚያደናቅፉ ልምዶች ሁሉ ተጠያቂነት ሊኖር እንደሚገባ ተናግረዋል። በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ የአብርሃማዊ እምነት ተከታዮች የሚወዷት እየሩሳሌም የሰላምና የአብሮ መኖር ከተማ፣ እንዲሁም የሰው ልጅን አንድነት የምታሳይ ተምሳሌት እንጂ የውድድር ወይም የጉልበተኞች መፈንጫ ልትሆን እንደማይገባ ገልጸዋል።
ከስብሰባው ጎን ለጎንም ልዑል ፋይሰል ከዮርዳኖስ አቻቸው አየማን ሳፋዲ ጋር ተገናኝተው የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ መክረዋል። ሚኒስትሮቹ በዋናነት በምዕራብ ዳርቻ እና በጋዛ ሰርጥ ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ እንዲሁም በዚህ ረገድ እየተደረጉ ስላሉ ጥረቶች ተወያይተዋል። በተጨማሪም የሳዑዲው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከግብፅ አቻቸው ባድር አብደላቲ እና ከኢራቅ አቻቸው ፉአድ ሁሴን ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል።
ይህ ስብሰባ የተጠራው በእስራኤል መንግስት ድጋፍ የሚደረግላቸው የአይሁድ ሃይማኖት አባላት በአል-አቅሳ መስጊድ እና በዶም ኦፍ ዘ ሮክ ዙሪያ በሚገኙ ስፍራዎች ላይ የሚያደርጉት ጥሰት እና ትንኮሳ መጨመሩን ተከትሎ ነው። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ በስብሰባው ላይ ዮርዳኖስ በቅድስቲቱ ከተማ የሚገኙትን የእስልምና እና የክርስትና ቅዱሳን ስፍራዎችን በመጠበቅ እንዲሁም ታሪካዊ ማንነቷን በማቆየት ረገድ ለተጫወተችው ታሪካዊ ሚና ሳዑዲ አረቢያ ያላትን ከፍተኛ አድናቆት ገልጸዋል። በተጨማሪም፣ ምስራቅ እየሩሳሌም የፍልስጤም ዋና ከተማ መሆኗን የሳዑዲ አረቢያን ጽኑ አቋም በማጉላት፤ የሰፈራ ማስፋፋትን እና የመሬት ወረሳን ጨምሮ ማንኛውም የተናጠል እርምጃዎች ተቀባይነት የሌላቸው፣ ባዶ እና ምንም አይነት ህጋዊ መብት ወይም እውቅና ሊያሰጡ የማይችሉ መሆናቸውን አስምረውበታል።
የነበረውን ህጋዊ እና ታሪካዊ ሁኔታ ወይም የከተማዋን ማንነት ለመቀየር የሚደረጉ ማናቸውንም ጥሰቶች ሳዑዲ አረቢያ እንደማትቀበል ያረጋገጡት ልዑል ፋይሰል፣ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሁለተኛውን ምዕራፍ የሰላም እቅድ ተግባራዊ ለማድረግ ያደረጉትን እንቅስቃሴ ሀገራቸው ብትቀበለውም፣ እስራኤል በጋዛ ሰርጥ የምትፈጽመውን ወታደራዊ ጥሰት ግን በጽኑ ታወግዛለች ብለዋል። እነዚህ ድርጊቶች ስምምነቱን በቀጥታ የሚፈታተኑ፣ የፈጠረውን መነቃቃት የሚያዳክሙ እና የሰላም ሂደቱን ለማደናቀፍ ለሚንቀሳቀሱ አካላት አጀንዳ የሚያገለግሉ መሆናቸውንም ገልጸዋል።
ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ኃላፊነቱን እንዲወጣ እና በጋዛ ሰርጥ እንዲሁም በምዕራብ ዳርቻ የሚፈጸሙ ጥሰቶችን ለማስቆም ተግባራዊ እርምጃዎችን እንዲወስድ ሚኒስትሩ ጥሪያቸውን አቅርበዋል። የቅዱሳን ስፍራዎችን መጠበቅ፣ የፍልስጤም ህዝብን ጽናት መደገፍ፣ የጥላቻ ንግግርን እንዲሁም የሃይማኖት እና የዘር የበላይነትን አለመቀበል እንደሚያስፈልግ አሳስበዋል። ብጥብጥን እና የሰፋሪዎችን ሽብርተኝነት ለሚያቀጣጥሉ አነሳሽ ድርጊቶች እንዲሁም አብሮ የመኖር እና የሰላም ተስፋዎችን ለሚያደናቅፉ ልምዶች ሁሉ ተጠያቂነት ሊኖር እንደሚገባ ተናግረዋል። በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠሩ የአብርሃማዊ እምነት ተከታዮች የሚወዷት እየሩሳሌም የሰላምና የአብሮ መኖር ከተማ፣ እንዲሁም የሰው ልጅን አንድነት የምታሳይ ተምሳሌት እንጂ የውድድር ወይም የጉልበተኞች መፈንጫ ልትሆን እንደማይገባ ገልጸዋል።
ከስብሰባው ጎን ለጎንም ልዑል ፋይሰል ከዮርዳኖስ አቻቸው አየማን ሳፋዲ ጋር ተገናኝተው የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት ማጠናከር በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ መክረዋል። ሚኒስትሮቹ በዋናነት በምዕራብ ዳርቻ እና በጋዛ ሰርጥ ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ እንዲሁም በዚህ ረገድ እየተደረጉ ስላሉ ጥረቶች ተወያይተዋል። በተጨማሪም የሳዑዲው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ከግብፅ አቻቸው ባድር አብደላቲ እና ከኢራቅ አቻቸው ፉአድ ሁሴን ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል።
2 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዳግም ወደ ዋይት ሀውስ መግባታቸውን ተከትሎ፣ የአፍሪካ መንግስታት በአዲሱ የአሜሪካ አስተዳደር ፖሊሲ ሊፈጠር የሚችለውን መዋዠቅ በመስጋት ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ የዋሽንግተን ሎቢስቶችን (አግባቢዎችን) አበክረው እየቀጠሩ መሆኑ ተዘገበ። የዚህ ጥረት ዋና አላማ አዲሱ አስተዳደር በአፍሪካ ላይ ያለውን የፖሊሲ አቅጣጫ በሚቀይርበት ጊዜ፣ በንግድ፣ በፀጥታ እና በሰብአዊ እርዳታ ዙሪያ የሚገኘውን ድጋፍ እንዳይቋረጥ ለማድረግ ነው።
ፋይናንሻል ታይምስ ዛሬ እንደዘገበው፣ የዋሽንግተን ሎቢስቶች የትራምፕ አስተዳደር ስራውን ሲጀምር ዋይት ሀውስ እና ሰፋፊ የአሜሪካ ፖሊሲ አውጪ ተቋማት ከአፍሪካ ጋር ያላቸውን ግንኙነት አቅጣጫ ለማስያዝ ትኩረት አድርገው እየሰሩ ይገኛሉ። በአዲሱ አስተዳደር ስር ሊኖሩ የሚችሉትን ስጋቶች እና መልካም አጋጣሚዎች በውል የተገነዘቡት የአፍሪካ መሪዎች፣ በዋሽንግተን ያላቸውን ተደራሽነት ለማስቀጠል ልምድ ካላቸው አማካሪዎች ጋር በቅርበት እየሰሩ ነው።
የእነዚህ መንግስታት ግብ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ቅድሚያ የሚሰጣቸው ጉዳዮች ቢቀየሩም፣ ሀገራዊ ጥቅማቸውን ማስጠበቅ እንዲሁም የዲፕሎማሲ፣ የፋይናንስ እና የፀጥታ ድጋፎችን እንዳያጡ ማድረግ ነው። ሎቢስቶቹ ይህንን ለማሳካት በዋሽንግተን የፖለቲካ መዋቅር ውስጥ ያላቸውን ጥልቅ እውቀት እና ጠንካራ የትስስር መረብ በመጠቀም፣ የፖሊሲ አቅጣጫን መተንበይ አስቸጋሪ በሆነበት በዚህ ወቅት የአፍሪካ ጉዳዮች በውሳኔ ሰጪዎች ዘንድ ቅድሚያ እንዲያገኙ ይሰራሉ።
የእነዚህ የሎቢ ጥረቶች ዋነኛ ፋይዳ የአፍሪካ መንግስታት ሊያጋጥማቸው የሚችለውን የፖለቲካ አደጋ በመቀነስ፣ በአሜሪካ የፖሊሲ ክርክሮች ውስጥ ያላቸውን ውክልና ማጠናከር ነው። የአፍሪካ መሪዎችን ቅድሚያ የሚሰጧቸውን ጉዳዮች በማስተጋባት፣ አህጉሪቱ በሌሎች የውጭ ፖሊሲ ጉዳዮች ተውጣ ከትኩረት ውጪ እንዳትሆን ለማድረግ ይጥራሉ።
እነዚህ ሎቢስቶች የሚያራምዱት አጀንዳ ንግድን፣ የፀጥታ ትብብርን እና የሰብአዊ እርዳታን የሚያካትት ሲሆን፣ እነዚህም በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ለሀገራዊ መረጋጋት እና እድገት እጅግ ወሳኝ አድርገው የሚመለከቷቸው ጉዳዮች ናቸው። የፖሊሲ ሽግሽግ ሊኖር በሚችልበት በዚህ ጊዜ፣ እነዚህን ጉዳዮች በዋሽንግተን የትኩረት ማዕከል ውስጥ ማቆየት መሪዎቹ የአሜሪካ ተሳትፎ በአህጉሪቱ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ለመከራከር ይረዳቸዋል።
ይህ አካሄድ ሌሎች ሀገራትም ከትራምፕ አስተዳደር ጋር ግንኙነታቸውን ለማደስ ከሚጠቀሙት ስልት ጋር ተመሳሳይነት አለው። ለምሳሌ የእንግሊዙ ኤድ ሚሊባንድ በቅርቡ በዋሽንግተን ባደረጉት ጉብኝት፣ ከፖለቲካዊ ልዩነቶች ባሻገር ከትራምፕ ቡድን ጋር በፀጥታ፣ በዩክሬን ድጋፍ፣ በሆርሙዝ ስትሬት እና በጋዛ የሰብአዊ ቀውስ ዙሪያ ጠንካራ ግንኙነት ለመፍጠር ጥረት ማድረጋቸው ይታወሳል።
ፋይናንሻል ታይምስ ዛሬ እንደዘገበው፣ የዋሽንግተን ሎቢስቶች የትራምፕ አስተዳደር ስራውን ሲጀምር ዋይት ሀውስ እና ሰፋፊ የአሜሪካ ፖሊሲ አውጪ ተቋማት ከአፍሪካ ጋር ያላቸውን ግንኙነት አቅጣጫ ለማስያዝ ትኩረት አድርገው እየሰሩ ይገኛሉ። በአዲሱ አስተዳደር ስር ሊኖሩ የሚችሉትን ስጋቶች እና መልካም አጋጣሚዎች በውል የተገነዘቡት የአፍሪካ መሪዎች፣ በዋሽንግተን ያላቸውን ተደራሽነት ለማስቀጠል ልምድ ካላቸው አማካሪዎች ጋር በቅርበት እየሰሩ ነው።
የእነዚህ መንግስታት ግብ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ቅድሚያ የሚሰጣቸው ጉዳዮች ቢቀየሩም፣ ሀገራዊ ጥቅማቸውን ማስጠበቅ እንዲሁም የዲፕሎማሲ፣ የፋይናንስ እና የፀጥታ ድጋፎችን እንዳያጡ ማድረግ ነው። ሎቢስቶቹ ይህንን ለማሳካት በዋሽንግተን የፖለቲካ መዋቅር ውስጥ ያላቸውን ጥልቅ እውቀት እና ጠንካራ የትስስር መረብ በመጠቀም፣ የፖሊሲ አቅጣጫን መተንበይ አስቸጋሪ በሆነበት በዚህ ወቅት የአፍሪካ ጉዳዮች በውሳኔ ሰጪዎች ዘንድ ቅድሚያ እንዲያገኙ ይሰራሉ።
የእነዚህ የሎቢ ጥረቶች ዋነኛ ፋይዳ የአፍሪካ መንግስታት ሊያጋጥማቸው የሚችለውን የፖለቲካ አደጋ በመቀነስ፣ በአሜሪካ የፖሊሲ ክርክሮች ውስጥ ያላቸውን ውክልና ማጠናከር ነው። የአፍሪካ መሪዎችን ቅድሚያ የሚሰጧቸውን ጉዳዮች በማስተጋባት፣ አህጉሪቱ በሌሎች የውጭ ፖሊሲ ጉዳዮች ተውጣ ከትኩረት ውጪ እንዳትሆን ለማድረግ ይጥራሉ።
እነዚህ ሎቢስቶች የሚያራምዱት አጀንዳ ንግድን፣ የፀጥታ ትብብርን እና የሰብአዊ እርዳታን የሚያካትት ሲሆን፣ እነዚህም በርካታ የአፍሪካ ሀገራት ለሀገራዊ መረጋጋት እና እድገት እጅግ ወሳኝ አድርገው የሚመለከቷቸው ጉዳዮች ናቸው። የፖሊሲ ሽግሽግ ሊኖር በሚችልበት በዚህ ጊዜ፣ እነዚህን ጉዳዮች በዋሽንግተን የትኩረት ማዕከል ውስጥ ማቆየት መሪዎቹ የአሜሪካ ተሳትፎ በአህጉሪቱ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ለመከራከር ይረዳቸዋል።
ይህ አካሄድ ሌሎች ሀገራትም ከትራምፕ አስተዳደር ጋር ግንኙነታቸውን ለማደስ ከሚጠቀሙት ስልት ጋር ተመሳሳይነት አለው። ለምሳሌ የእንግሊዙ ኤድ ሚሊባንድ በቅርቡ በዋሽንግተን ባደረጉት ጉብኝት፣ ከፖለቲካዊ ልዩነቶች ባሻገር ከትራምፕ ቡድን ጋር በፀጥታ፣ በዩክሬን ድጋፍ፣ በሆርሙዝ ስትሬት እና በጋዛ የሰብአዊ ቀውስ ዙሪያ ጠንካራ ግንኙነት ለመፍጠር ጥረት ማድረጋቸው ይታወሳል።
2 days ago
የCPJ የ2026 ዓለም አቀፍ የፕሬስ ነፃነት ሽልማት አሸናፊዎች ተገለጹ
#ethiopia | የጋዜጠኞችን ጥበቃ ኮሚቴ (CPJ) ለ36ኛ ጊዜ የሚያዘጋጀውን ዓመታዊ International Press Freedom Awards (IPFA) የ2026 ተሸላሚ ጋዜጠኞችን ይፋ አድርጓል።
የሽልማት ሥነ ሥርዓቱ ኅዳር 19 ቀን 2026 በኒውዮርክ ከተማ የሚካሄድ ሲሆን፣ ከተለያዩ አገራት የተውጣጡ ጋዜጠኞች በድፍረታቸውና በሙያዊ ተግባራቸው ይሸለማሉ።
በዚህ ዓመት ከተሸለሙት መካከል ከሊባኖስ፣ ከኤርትራ፣ ከሀንጋሪ፣ ከኮሎምቢያ እና ከሚያንማር የመጡ ጋዜጠኞች ይገኛሉ።
ክርስቲና አሲ – ሊባኖስ
የAFP ፎቶ ጋዜጠኛ ክርስቲና አሲ በጥቅምት 2023 በእስራኤል–ሊባኖስ ድንበር ዘገባ ስትሰራ በደረሰባት ጥቃት ቀኝ እግሯን አጥታለች፤ የሮይተርስ ጋዜጠኛ ኢሳም አብዳላህም በዚያው ጥቃት ተገድሏል።
CPJ እንደሚለው፣ በዚህ ጉዳይ እስካሁን ተጠያቂ የሆነ አካል የለም። አሲ ከዚያ በኋላ ለጋዜጠኞች ደኅንነትና ለፍትሕ ድምፅ ሆና እየሠራች ነው።
"ኤርትራ 16"
CPJ በዚህ ዓመት ለ25 ዓመታት ያለ ፍርድ ታስረው የቆዩትን "ኤርትራ 16" የተባሉ 16 ጋዜጠኞች በጋራ ሸልሟል።
እነዚህ ጋዜጠኞች በ2001 የግል ሚዲያዎች ከተዘጉ በኋላ ታስረው ሲሆን፣ እስካሁን ክስ አልቀረበባቸውም፣ ፍርድ ቤትም አልቀረቡም። የጤናቸውና የሕይወታቸው ሁኔታ እንኳን በግልፅ አይታወቅም።
ሳቦልች ፓንዪ – ሀንጋሪ
የምርመራ ጋዜጠኛው ሳቦልች ፓንዪ የሩሲያ ተፅዕኖ፣ ሙስናና የፖለቲካ ሥልጣን ላይ በሠራቸው ዘገባዎች የሚታወቅ ሲሆን፣ በ2026 የሀንጋሪ ምርጫ ዋዜማ ከባድ ጫናና የስለላ ክስ ተጋፍጦበታል።
ኤስቴፋኒ ሮድሪጌዝ – ኮሎምቢያ
በአሜሪካ የስፓኒሽ ቋንቋ ሚዲያ Nashville Noticias ዘጋቢ የሆነችው ኤስቴፋኒ ሮድሪጌዝ በ2026 በICE ተይዛ ታስራ ነበር።
CPJ ጉዳዩ በስደተኞች ጉዳይ ላይ በምታደርገው ዘገባ ምክንያት በጋዜጠኞች ላይ የሚደረግ ጫናን የሚያሳይ ነው ብሏል።
ሳይ ዛው ታይክ – ሚያንማር
የMyanmar Now ፎቶ ጋዜጠኛ ሳይ ዛው ታይክ በ2023 የCyclone Mocha ጉዳትን ሲዘግብ ተይዞ 20 ዓመት ከባድ እስራት ተፈርዶበታል።
CPJ እንደሚለው ሚያንማር በዓለም ላይ ጋዜጠኞችን በእስር ከሚያቆዩ አገራት መካከል ሁለተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች።
የGwen Ifill የፕሬስ ነፃነት ሽልማት
የ2026 Gwen Ifill Press Freedom Award የኤል ሳልቫዶር ጋዜጠኛና El Faro መስራች ካርሎስ ዳዳ ተሸላሚ ሆኗል።
ዳዳ ለዓመታት በሙስና፣ በወንጀለኛ ቡድኖች፣ በሰብዓዊ መብቶች ጥሰትና በመንግሥት አሰራር ላይ የምርመራ ዘገባዎችን በማቅረብ የሚታወቅ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ከመንግሥታዊ ጫና የተነሳ በስደት እየኖረ ነው።
CPJ እንደገለጸው፣ የ2026 ተሸላሚዎች የተመረጡት ከፍተኛ አደጋና ጫና ውስጥ ሆነው ለሕዝብ እውነታን ለማድረስ ባሳዩት ድፍረትና ቁርጠኝነት መሠረት ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia | የጋዜጠኞችን ጥበቃ ኮሚቴ (CPJ) ለ36ኛ ጊዜ የሚያዘጋጀውን ዓመታዊ International Press Freedom Awards (IPFA) የ2026 ተሸላሚ ጋዜጠኞችን ይፋ አድርጓል።
የሽልማት ሥነ ሥርዓቱ ኅዳር 19 ቀን 2026 በኒውዮርክ ከተማ የሚካሄድ ሲሆን፣ ከተለያዩ አገራት የተውጣጡ ጋዜጠኞች በድፍረታቸውና በሙያዊ ተግባራቸው ይሸለማሉ።
በዚህ ዓመት ከተሸለሙት መካከል ከሊባኖስ፣ ከኤርትራ፣ ከሀንጋሪ፣ ከኮሎምቢያ እና ከሚያንማር የመጡ ጋዜጠኞች ይገኛሉ።
ክርስቲና አሲ – ሊባኖስ
የAFP ፎቶ ጋዜጠኛ ክርስቲና አሲ በጥቅምት 2023 በእስራኤል–ሊባኖስ ድንበር ዘገባ ስትሰራ በደረሰባት ጥቃት ቀኝ እግሯን አጥታለች፤ የሮይተርስ ጋዜጠኛ ኢሳም አብዳላህም በዚያው ጥቃት ተገድሏል።
CPJ እንደሚለው፣ በዚህ ጉዳይ እስካሁን ተጠያቂ የሆነ አካል የለም። አሲ ከዚያ በኋላ ለጋዜጠኞች ደኅንነትና ለፍትሕ ድምፅ ሆና እየሠራች ነው።
"ኤርትራ 16"
CPJ በዚህ ዓመት ለ25 ዓመታት ያለ ፍርድ ታስረው የቆዩትን "ኤርትራ 16" የተባሉ 16 ጋዜጠኞች በጋራ ሸልሟል።
እነዚህ ጋዜጠኞች በ2001 የግል ሚዲያዎች ከተዘጉ በኋላ ታስረው ሲሆን፣ እስካሁን ክስ አልቀረበባቸውም፣ ፍርድ ቤትም አልቀረቡም። የጤናቸውና የሕይወታቸው ሁኔታ እንኳን በግልፅ አይታወቅም።
ሳቦልች ፓንዪ – ሀንጋሪ
የምርመራ ጋዜጠኛው ሳቦልች ፓንዪ የሩሲያ ተፅዕኖ፣ ሙስናና የፖለቲካ ሥልጣን ላይ በሠራቸው ዘገባዎች የሚታወቅ ሲሆን፣ በ2026 የሀንጋሪ ምርጫ ዋዜማ ከባድ ጫናና የስለላ ክስ ተጋፍጦበታል።
ኤስቴፋኒ ሮድሪጌዝ – ኮሎምቢያ
በአሜሪካ የስፓኒሽ ቋንቋ ሚዲያ Nashville Noticias ዘጋቢ የሆነችው ኤስቴፋኒ ሮድሪጌዝ በ2026 በICE ተይዛ ታስራ ነበር።
CPJ ጉዳዩ በስደተኞች ጉዳይ ላይ በምታደርገው ዘገባ ምክንያት በጋዜጠኞች ላይ የሚደረግ ጫናን የሚያሳይ ነው ብሏል።
ሳይ ዛው ታይክ – ሚያንማር
የMyanmar Now ፎቶ ጋዜጠኛ ሳይ ዛው ታይክ በ2023 የCyclone Mocha ጉዳትን ሲዘግብ ተይዞ 20 ዓመት ከባድ እስራት ተፈርዶበታል።
CPJ እንደሚለው ሚያንማር በዓለም ላይ ጋዜጠኞችን በእስር ከሚያቆዩ አገራት መካከል ሁለተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች።
የGwen Ifill የፕሬስ ነፃነት ሽልማት
የ2026 Gwen Ifill Press Freedom Award የኤል ሳልቫዶር ጋዜጠኛና El Faro መስራች ካርሎስ ዳዳ ተሸላሚ ሆኗል።
ዳዳ ለዓመታት በሙስና፣ በወንጀለኛ ቡድኖች፣ በሰብዓዊ መብቶች ጥሰትና በመንግሥት አሰራር ላይ የምርመራ ዘገባዎችን በማቅረብ የሚታወቅ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ከመንግሥታዊ ጫና የተነሳ በስደት እየኖረ ነው።
CPJ እንደገለጸው፣ የ2026 ተሸላሚዎች የተመረጡት ከፍተኛ አደጋና ጫና ውስጥ ሆነው ለሕዝብ እውነታን ለማድረስ ባሳዩት ድፍረትና ቁርጠኝነት መሠረት ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
2 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የኢትዮጵያ ህዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ (ኢህአፓ) የህዝብ ግንኙነት ኃላፊን ጨምሮ ከፓርቲው ጋር ግንኙነት ያላቸውን ሶስት ግለሰቦች ህገ-መንግስታዊ ስርአቱን በኃይል ለመናድ አሴረዋል በሚል ወንጀል ከሷቸዋል። ፖሊስ በነዚህ ግለሰቦች ላይ ተጨማሪ ምርመራ ለማድረግ የ14 ቀናት የጊዜ ቀጠሮ ጠይቋል።
ክሱ የቀረበው የፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ ደረጃ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ባቀረበው የቅድመ ምርመራ ጥያቄ ላይ ነው። ይህ የሆነው ኢህአፓ የሶስቱን ግለሰቦች መታሰር ካረጋገጠ ከአንድ ቀን በኋላ ነው። የታሰሩት ግለሰቦች የፓርቲው የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ይስሃቅ ወልዳይ፣ ከፓርቲው ጋር ግንኙነት ያላቸውን ግለሰቦች በህግ ሲወክሉ የነበሩት ጠበቃ አበራ ንጉስ አየነው፣ እና መምህር እንዲሁም የኢህአፓ አባል የሆነው አበበ አካሉ ክብረት ናቸው።
የኢህአፓ ዋና ፀሀፊ ሚስጥረ-ስላሴ ታምራት እስሩ መጀመሩን አረጋግጠው፣ ጠበቃ አበራ ንጉስ እና ይስሃቅ ወልዳይ መጀመሪያ በቁጥጥር ስር ሲውሉ፣ አበበ አካሉ ደግሞ በማግስቱ መታሰሩን ገልፀዋል። ፓርቲው ባወጣው አጭር መግለጫ፣ ግለሰቦቹ በሰላማዊ መንገድ ሀሳብን በነፃነት በመግለፃቸው ብቻ መታሰራቸውን አውግዞ፣ ሰላማዊ የፖለቲካ ትግል ወንጀል ስላልሆነ በአስቸኳይ እንዲፈቱ ጠይቋል።
በሌላ በኩል የፌደራል ፖሊስ የክስ መዝገብ እንደሚያትተው፣ ግለሰቦቹ የታሰሩት በፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ሳይሆን በኃይል ስልጣን ለመያዝ በተቀናጀ ሴራ ውስጥ በመሳተፋቸው ነው። የፖሊስ የምርመራ ቢሮ እንዳለው፣ ተጠርጣሪዎቹ ህጋዊውን የፖለቲካ ፓርቲ እንደ ሽፋን በመጠቀም ከፓርቲው ህገ-ደንብ እና አላማ ውጪ መንግስትን በኃይል ለመገልበጥ ተንቀሳቅሰዋል። ፖሊስ አክሎም ግለሰቦቹ "የሀገር ውስጥ እና የውጭ ታሪካዊ ጠላቶች" ከተባሉት ህወሓት፣ ፅምዶ ከተባለ ቡድን እና ሌሎች ፀረ-ሰላም ኃይሎች ጋር በቅንጅት ሲሰሩ እንደነበር ወንጅሏል። በአዲስ አበባ አባላትን በመመልመል፣ የፀጥታ ኃይሎችን እንቅስቃሴ በመከታተል እና መረጃዎችን ለታጠቁ ኃይሎች በማስተላለፍ ተሳትፈዋል ተብለዋል።
ፖሊስ በክሱ ላይ እንዳሰፈረው ተጠርጣሪዎቹ የፖለቲካ፣ የወታደራዊ ስልጠና፣ የሚዲያ ፕሮፓጋንዳ እና የድርጊት መርሃ-ግብር አስፈፃሚ ክንፎችን በማዋቀር ህገ-ወጥ አደረጃጀት ፈጥረዋል። አንከር ሚዲያ፣ ኢትዮ-ፎረም እና ኢትዮ 360 ሚዲያን ጨምሮ በውጭ ከሚገኙ መገናኛ ብዙሃን ጋር በመተባበር ህዝቡን በመንግስት ላይ ለማነሳሳት የሀሰት መረጃዎችን ሲያሰራጩ እንደነበርም ተጠቅሷል።
ከዚህም ባሻገር ከከፍተኛ የህወሓት አመራሮች ጋር በሚስጥር በመገናኘት በአዲስ አበባ በሚገኙ የመንግስት የፀጥታ ተቋማት እና ከፍተኛ ባለስልጣናት ላይ የሽብር ጥቃት ለማድረስ ዝግጅት ሲያደርጉ በፀጥታ ኃይሎች ጥብቅ ክትትል በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገልጿል። ጉዳዩ እጅግ ውስብስብ እና ሀገራዊ አንድነትን የሚያፈርስ መሆኑን የገለፀው ፖሊስ፣ ተጠርጣሪዎቹ በዋስ ቢለቀቁ ምስክሮችን ሊያባብሉ ወይም ሊያስፈራሩ ይችላሉ በሚል ተጨማሪ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ እንዲሰጠው ፍርድ ቤቱን ጠይቋል።
ክሱ የቀረበው የፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አንደኛ ደረጃ የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ባቀረበው የቅድመ ምርመራ ጥያቄ ላይ ነው። ይህ የሆነው ኢህአፓ የሶስቱን ግለሰቦች መታሰር ካረጋገጠ ከአንድ ቀን በኋላ ነው። የታሰሩት ግለሰቦች የፓርቲው የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ይስሃቅ ወልዳይ፣ ከፓርቲው ጋር ግንኙነት ያላቸውን ግለሰቦች በህግ ሲወክሉ የነበሩት ጠበቃ አበራ ንጉስ አየነው፣ እና መምህር እንዲሁም የኢህአፓ አባል የሆነው አበበ አካሉ ክብረት ናቸው።
የኢህአፓ ዋና ፀሀፊ ሚስጥረ-ስላሴ ታምራት እስሩ መጀመሩን አረጋግጠው፣ ጠበቃ አበራ ንጉስ እና ይስሃቅ ወልዳይ መጀመሪያ በቁጥጥር ስር ሲውሉ፣ አበበ አካሉ ደግሞ በማግስቱ መታሰሩን ገልፀዋል። ፓርቲው ባወጣው አጭር መግለጫ፣ ግለሰቦቹ በሰላማዊ መንገድ ሀሳብን በነፃነት በመግለፃቸው ብቻ መታሰራቸውን አውግዞ፣ ሰላማዊ የፖለቲካ ትግል ወንጀል ስላልሆነ በአስቸኳይ እንዲፈቱ ጠይቋል።
በሌላ በኩል የፌደራል ፖሊስ የክስ መዝገብ እንደሚያትተው፣ ግለሰቦቹ የታሰሩት በፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ሳይሆን በኃይል ስልጣን ለመያዝ በተቀናጀ ሴራ ውስጥ በመሳተፋቸው ነው። የፖሊስ የምርመራ ቢሮ እንዳለው፣ ተጠርጣሪዎቹ ህጋዊውን የፖለቲካ ፓርቲ እንደ ሽፋን በመጠቀም ከፓርቲው ህገ-ደንብ እና አላማ ውጪ መንግስትን በኃይል ለመገልበጥ ተንቀሳቅሰዋል። ፖሊስ አክሎም ግለሰቦቹ "የሀገር ውስጥ እና የውጭ ታሪካዊ ጠላቶች" ከተባሉት ህወሓት፣ ፅምዶ ከተባለ ቡድን እና ሌሎች ፀረ-ሰላም ኃይሎች ጋር በቅንጅት ሲሰሩ እንደነበር ወንጅሏል። በአዲስ አበባ አባላትን በመመልመል፣ የፀጥታ ኃይሎችን እንቅስቃሴ በመከታተል እና መረጃዎችን ለታጠቁ ኃይሎች በማስተላለፍ ተሳትፈዋል ተብለዋል።
ፖሊስ በክሱ ላይ እንዳሰፈረው ተጠርጣሪዎቹ የፖለቲካ፣ የወታደራዊ ስልጠና፣ የሚዲያ ፕሮፓጋንዳ እና የድርጊት መርሃ-ግብር አስፈፃሚ ክንፎችን በማዋቀር ህገ-ወጥ አደረጃጀት ፈጥረዋል። አንከር ሚዲያ፣ ኢትዮ-ፎረም እና ኢትዮ 360 ሚዲያን ጨምሮ በውጭ ከሚገኙ መገናኛ ብዙሃን ጋር በመተባበር ህዝቡን በመንግስት ላይ ለማነሳሳት የሀሰት መረጃዎችን ሲያሰራጩ እንደነበርም ተጠቅሷል።
ከዚህም ባሻገር ከከፍተኛ የህወሓት አመራሮች ጋር በሚስጥር በመገናኘት በአዲስ አበባ በሚገኙ የመንግስት የፀጥታ ተቋማት እና ከፍተኛ ባለስልጣናት ላይ የሽብር ጥቃት ለማድረስ ዝግጅት ሲያደርጉ በፀጥታ ኃይሎች ጥብቅ ክትትል በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተገልጿል። ጉዳዩ እጅግ ውስብስብ እና ሀገራዊ አንድነትን የሚያፈርስ መሆኑን የገለፀው ፖሊስ፣ ተጠርጣሪዎቹ በዋስ ቢለቀቁ ምስክሮችን ሊያባብሉ ወይም ሊያስፈራሩ ይችላሉ በሚል ተጨማሪ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ እንዲሰጠው ፍርድ ቤቱን ጠይቋል።
Sponsored by
Surafel
2 days ago
“ተስፋችን በሰው ኃይል ወይም በፖለቲካ ሳይሆን በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ ብቻ ነው'' ቬኔዙዌላውያን
#ethiopia | በቬኔዙዌላ ከ300 በላይ በሚሆኑ ከተሞች በሺዎች የሚቆጠሩ ምዕመናን ተሰብስበው ኢየሱስ ክርስቶስ በሀገራቸው ላይ ጌታ መሆኑን በይፋ ያወጁበት ታላቅ የጸሎትና የምስጋና መርሃ ግብር አካሄዱ።
"ቬኔዙዌላ የጸጋ ምድር" በሚል መሪ ቃል በተካሄደው በዚህ ዝግጅት አማኞች አደባባዮችንና ጎዳናዎችን በአምልኮ፣ በምስጋናና በጸሎት በመሙላት ለሀገራቸው ሰላም፣ አንድነት፣ ተስፋና ዘላቂ ለውጥ ተመኝተዋል።
ሀገሪቱ በፈታኝና እርግጠኝነት በጎደላቸው የችግር ጊዜያት ማለፏ የሚታወስ ሲሆን ተሳታፊዎቹ የመጨረሻ ተስፋቸው በሰው ኃይል ወይም በፖለቲካ ሳይሆን በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ ብቻ የተመሰረተ መሆኑን አውጀዋል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | በቬኔዙዌላ ከ300 በላይ በሚሆኑ ከተሞች በሺዎች የሚቆጠሩ ምዕመናን ተሰብስበው ኢየሱስ ክርስቶስ በሀገራቸው ላይ ጌታ መሆኑን በይፋ ያወጁበት ታላቅ የጸሎትና የምስጋና መርሃ ግብር አካሄዱ።
"ቬኔዙዌላ የጸጋ ምድር" በሚል መሪ ቃል በተካሄደው በዚህ ዝግጅት አማኞች አደባባዮችንና ጎዳናዎችን በአምልኮ፣ በምስጋናና በጸሎት በመሙላት ለሀገራቸው ሰላም፣ አንድነት፣ ተስፋና ዘላቂ ለውጥ ተመኝተዋል።
ሀገሪቱ በፈታኝና እርግጠኝነት በጎደላቸው የችግር ጊዜያት ማለፏ የሚታወስ ሲሆን ተሳታፊዎቹ የመጨረሻ ተስፋቸው በሰው ኃይል ወይም በፖለቲካ ሳይሆን በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ ብቻ የተመሰረተ መሆኑን አውጀዋል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
2 days ago
መዝሙረ ሄላም ላይ የተደረገ አጭር ኂሳዊ ንባብ
ከቢኒያም አቡራ
#ethiopia | አዳም ረታ ታሪክን ከነገሥታት፣ ከመሪዎች፣ ማኅበረሰቡ ባበጀው ድልድል ውስጥ ‹ላዕላይ› ከሚባሉት ደረጃዎች አንጻር አያስመለክተንም። ታሪካዊ ከሚባሉ አጋጣሚዎች ውስጥ የተዘነጉትን ጥቃቅን የታሪክ ኹነተ-ደቂቅ (micro-events) ይመርጣል። ይወስዳል መንገድ ላይ … “ቀዳዳ” በተሰኘው ታሪክ ላይ ፍንዳታውን ከሚሞት ዘመድ፣ ከሚደነግጥ ለማኝ፣ ከሚሰነጠቅ የወፍ እንቁላል፣ ከሚፈስ የእናት ወተት ጋር Micro-Macro Connection በመፍጠር የትልቁ ቀዳዳ መፈጠርን ከሚጢጢዬ ሽንቁሮች ጋር ያስተሳስርልናል። እንዲህ ያሉ የኒው ሂስቶሪሲዝም ባሕሪያትን ከዚህ ቀደም ባሳተማቸው መጻሕፍቱ ውስጥ በተለያየ መጠን እናገኛለን።
Adam Reta አዳም ረታ "መዝሙረ ሄላም" በተሰኘው በዐዲሱ መጽሐፉ ላይም በኢትዮጵያ ታሪካዊ-ፖለቲካዊ አጋጣሚ ውስጥ እንደ ዐውራ የሚታዩትን የእድገት በኅብረት ዘመቻን እንደነ-አሮን፣ እንደነቃል … ባሉ ገጸባሕርያት በኩል፣ የሰባ ሰባቱን ድርቅ በሄላም ጡት በኩል፣ “ጥላሁን ለምን ለምን ሞተ” እየተባለ ኢዮቤልዩ ቤተመንግሥት ጋር የተደረገውን ሰላማዊ ሰልፍ በሡልጣን በኩል፣ የከተማ መሬት ዐዋጅን በተለያዩ ግለሰቦች በኩል … እናያለን። በዚህም የታሪክን ትልቅ ካርታ ለመረዳት የተረሱና የጠለሉ ታሪኮችን ይመረምራል። ስለዚህ ነቁጣዊ ማኅበራዊ ክስተቶችን ወደ ታሪክ ምኩራብ በማምጣት ከትልቁ የታሪክ ምሥል ጎን ያስተያያል። ይህ ደግሞ የኒው ሂስቶሪሲዝም ኹነኛ ማጠንጠኛ ነው።
ልክ “ይወስዳል መንገድ ያመጣል መንገድ …” በተሰኘው መጽሐፉ ውስጥ ባለው “የመንግሥቱ ጊዜ” በሚለው ድርሰት ውስጥ፣ ትልቁን “የታኅሣሥ ግርግር”ን እንደ መቼት አምጥቶ የተጻፈውና የተተኮረው ግን ኹነተ-ደቂቅ (micro-events) ላይ ነው። ስለግርማሜ ንዋይ፣ ስለኮሌኔል ወርቅነህ ገበየሁ፣ ሰለጄነራል ሙልጌታ ቡሊ አይደለም የሚያትተው። ስለአንድ ብላቴና ከእንቅልፍ መነሳት፣ ስለገበጣ ጨዋታ፣ ቤተክርስቲያን ውስጥ ሕፃናትን አሰብስቦ ‹ኪራላይሶን› የሚያስብል ካሕን፣ ስለመንደር ውስጥ ሐሜቶች፣ ስለግለሰቦች ፍርሃት፣ በአጋጣሚ ስላየው አስደናቂ አሞራ … ያወጋል። የታሪክ አጋጣሚ አምጥቶ በታሪክ ውስጥ ግለሰቦች ላይ ስለሚረብበው የታሪክ መንፈስ ያትታል። ልክ እንደዚሁ መዝሙረ ሄላም ላይም ጽሑፉ ታሪክን አያብራራም፤ ነገር ግን ታሪክ እንዴት በሰው ልብ ውስጥ እንደሚኖር ያሳያል። በዚህ ኹነተ-ደቂቅ (micro-event) ምክንያት በዘመኑ ላይ ያገነገነውን ባሕላዊ እምነትን፣ የሥልጣን መዋቅርን፣ የወል ግንዛቤን አጨንቁረን እንድንመለከት ያስችለናል።
ከመንግሥት ሼልፍ ላይ ሳይኾን ከግለሰብ ጀርባ ላይ የተወሰደው የአዳም የአጻጻፍ መንገድ ከኒው ሂስቶሪስዝም ጽንሰ-ሐሳቦች ጋር በአንድ መም ላይ የሚሄዱ ናቸው። መዝሙረ ሄላም የተሰኘው ዐዲሱ የአዳም ረታ መጽሐፍ የኒው ሂስቶሪሲዝም ባሕርያትን ይጋራል። አንዳንድ ነገሮችን በዓይን መመልከት ባይቻልም በግብሩ (ቁስ ላይ በሚያደርገው ግፊት) ግን ይታወቃል። በመዝሙረ ሄላም መጽሐፍ ውስጥም አንዳንድ ነገሮችን በቀጥታ ማየት ባንችልም ቅሉ እነርሱን የሚያሳይልንን ነገሮች ግን እንቃኛለን። ዘማች ወጣት ተማሪዎችን እናያለን፤ መንግሥትን፣ ሕግንና ኃይልን ግን በቀጥታ አንመለከትም። የተማከለ ኃይል አናይም ግን የገጸባሕርያቱ የፍርሃት ምንጭ ከተማከለ ኃይል ጋር የተያያዘ ቀጭን መስመር መኖሩን እናያለን። መንግሥትም ቢኾን በቀጥታ አይገባም፤ ነገር ግን ፍርሃት እንደ ሥርዓት ዘዋሪ (system driver) ይኾናል። እንደ ሚሸል ፉኮ አገላለጽ ኃይል ከተማከለ ሥርዓት የሚመነጭ ሳይኾን በየትኛውም ቦታና ጊዜ በፍርሃት፣ በልማድ፣ በንግግር … ሊከሰት የሚችል ሂደት አይደል?
መዝሙረ ሄላም ላይ ታሪክ እንደ “circulation of social energy” ቀርቧል። መዝሙረ ሄላም ላይ መረጃ ከመንግሥት አይመጣም፤ ከግለሰብ እንጂ። የከተማ መሬት ዐዋጅም ኾነ የተማሪዎች ዘመቻ በገጸባሕርያቱ ወሬ ውስጥ ነው የሚንቀረቀበው። ይህ የመረጃ ሥርዓት ኃይል ማን እንዳለው ማን እንደሌለው ያሳያል። እንግዲህ ይህ በፉኮኛ micro-power መኾኑ ነው። በመዝሙረ ሄላም ላይ ታሪክ እንደ ወሬ እንጂ እንደ ሰነድ አይቀርብም።
ወሬ የፍርሃት ቤንዚን ነው … ፍርሃት ደግሞ በዝምታ መሸበብን ይፈጥራል … የዝምታ አፈ-ሙቅ ደግሞ ኃይለኛው እንዳይታይ ያደርጋል … የተደራጀው ኃይል ጥፋትን ሊያደርስ ባሰበ ቁጥር የወሬ ቤንዚን ይጨምራል። ሰዎች በዕቅብተ-ንግግር ራሳቸውን ሲሸብቡ ደርዝ ያለው ሙግት ይኮሰምናል፣ ንግግር ሲጠፋ ያልታወቀ አደጋ ይከሰታል፣ ፍርሃትም ይጨምራል። ያልታወቀ አደጋ ደግሞ ከታወቀ አካል ይመጣል። ስለዚህ ጥንስሱ የሚጀምረው ከወሬ እንደኾነ ያስመለክተናል። አዳም በመዝሙረ ሄላም ላይ ታሪክን እንደ “circulation of social energy” ሲያቀርብ ፕሬዝዳንት፣ ጀነራል፣ ፕሮፌሰር የኾኑ ታሪክ ከላዕላይ ያስቀመጣቸው ሰዎች አያስፈልጉትም። በአንጻሩ ሄላም ለማን እንደሳመችው ተደርጎ ብርሃኔ ያስወራው ወሬ፣ የሄላም አባት ወታደር በመኾኑ ምክንያት በካሱ፣ በሄኖክ እናት የተነዛው ወሬ እና ሄላም ከሄኖክ ጋር የተቆራረጠችበት መንገድ እንዲሁም የሄላምን የጡት ወተት በተመለከተ የተነዛው ወሬን ይጠቀማል።
መዝሙረ ሄላምን ከድኅረ-ቅኝ-አገዛዝ የኂስ መንገድ አንጻር እንመልከተው።
እውን ቅኝ-ግዛት ተረት ኾኖ ቀርቷል? በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚ፣ በሥነልቦና ረገድ የቅኝ አገዛዝ ዳናው ሙሉ ለሙሉ ጠፍቷል? አዳም በመዝሙረ ሄላም ጽሑፍ ውስጥ ከቅኝ-ግዛት በተወረሰ መዋቅር ምክንያት የተሰናከለን ሕይወት ሊያስመለክተን ይኾን?
“ከተሞች ከቅኝ ግዛት በኋላ ሁለት ዓይነት መልክ ይኖራቸዋል፤ ለጥቂቱ የተድላ፣ ለተቀረው ደግሞ የአሳር መንደር ይኾናሉ” ይላል ፍራንዝ ፋኖን። በመዝሙረ ሄላም ላይ እና “የቢሾፍቱ ልጆች ጥላሞት” የተሰኘው ድርሰት ላይም ይህንን ነው የምንመለከተው። “ይወስዳል መንገድ ያመጣል መንገድ …” በተሰኘው መጽሐፉ ውስጥ ካሉ ጽሑፎች መካከል “የቢሾፍቱ ልጆች ጥላ ሞት” አንዱ ነው። የቢሾፍቱ ልጆች ሆቴሉን ያዩታል፤ ግን አይገቡበትም። ሆቴሉ የሀገራቸው መሬት ላይ ነው፤ እነርሱ ግን ከሆቴሉ ውጭ ናቸው። መናፈሻው ውስጥ አንዲት የፈረንጅ ልጅ ጠግባ ለልጆቹ እንደ ውሻ ዳቦ ትወረውርላቸዋለች። አፈር ላይ የወደቀን ዳቦ አራግፈው ይመገባሉ። በገዛ ሐይቃቸው ዳር ላይ ናቸው፤ ሌሎች ግን በጀልባ እየተንሸራሸሩ ይንፈላሰሳሉ። ለፈረንጆቹ ያደረው ሞገስ የላንድሮቨር ተፈናጣጭ ኾኗል። ሌሎቹ ግን ከመኪናው ውጪ ናቸው። ሞገስ እንደ እነርሱ ሕጻን ቢኾንም ለፈረንጅ በማሸርገዱ የትምህርት ቤቱ ባለቤት ሲመስል ሌሎች ልጆች ግን በገዛ መምህራቸው ይብጠለጠላሉ። የቢሾፍቱ ልጆች፣ ነጻ በተባለች ሀገር እየኖሩ በቅኝ ግዛት ጥላ ይተዳደራሉ። የቢሾፍቱ ልጆች በገዛ መንደራቸው አካሉ በማይታይ የቅኝ ግዛት እጅ ይገፋሉ። ሞገስ አይናገርም፤ የሚናገርለት አለ። ልክ የቢሾፍቱ ልጆች ላይ በአንድ ከተማ ውስጥ ሁለት የከተማ ምሥል እንደምናገኘው ሁሉ “የስንብት ቀለማት” ላይም በአዲስ አበባ ውስጥ ሁለት የከተማ ምሥል እንመለከታለን። እንደ ዘድሬክ፣ ሳተርን፣ ከተስፋዬ ወደ አሸናፊ የተቀየሩ የድሎት ምሥሎች እና የእነምትክ ጉልት፣ የእትየ እልልታ የጉርሻ መሸጫ መስኮት ያሉ የእጦት ሥዕል እናገኛለን። መዝሙረ ሄላም ላይም እንዲህ ያለ በአንድ ከተማ ላይ የሁለት ምሥሎች አደባባይ እጀግ ብዙ ቦታ ይገኛል።
በሌላኛው የድኅረ-ቅኝ-ግዛት ኂስ (postcolonial criticism) መዝሙረ ሄላምን ስንመለከት መጀመሪያ ላይ “ፈረንጅ ሲያደንቀኝና ሲገረምብኝ የሰሙ የአገሬ ደነዞች በየተራ “ካላስ የኔ ጎሳ ናት” … እያሉ መሻማት ጀመሩ ትላለች - ሄላም። በኋላ ደግሞ በተነዛባት አጓጉል ወሬ … የሄላምን ጡት ንቀው፣ አንጓጥጠው፣ አባረዋት ሲያበቁ የፈረንጅ የዱቄት ወተትን ይመርጣሉ። ይህ በባሕላዊ ማንነትና በዘመናዊነት መካከል የሚዋልል ማኅበረሰብን ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ የድኅረ-ቅኝ-ግዛት አካል ነው። በሌሎቹ የአዳም ሥራዎች ውስጥ ድኅረ-ቅኝ-ግዛት አተያይ በቋንቋና በኪነ-ጥበብ ምርጫ ውስጥ እንዴት እንደሚንፀባረቅ ያሳያል። በመዝሙረ ሄላም ላይ ደግሞ ምዕራባዊው ዓለም ለአገር በቀል መፍትኼ-ሥራይ የሚሰጠው ዋጋ ዝቅተኛ መኾኑንና የኢኮኖሚ ብዝበዛው አሁንም በረቂቅ መንገድ መቀጠሉን ያሳያል። እዚህ ላይ ሥዕለማርያም የተባለችዋን ገጸባሕርይ እና በውጭ ሀገራት የተነዙ ወሬዎችን ስንጨማምር ደግሞ የበለጠ ብዙ ለማለት ያስችላል።
መዝሙረ ሄላም ላይ እጅግ ብዙ ማኅበረሰባዊ ኂስ እናገኛለን። ለአብነት ያህል አንድ ሁለቱን እንቃኝ።
“መዝሙረ ሄላም” ላይ ማኅበረሰቡ በችላ-ባይነት አልያም በኾን ተብሎነት ልጆቹን ምን ያህል ተጠቂ እንዳደረጋቸው የሚያሳይ መልክ ተንጸባርቆበታል ማለት ይቻላል። ጋሽ ክብካብና ዘመናይ ኾን ብለው ቴዲና ሄላም ላይ የሚያደርሱትን፣ ተክለማርያም የወላጁን(የዘሪቱን) ችላ-ባይነት ለአብነት ማቅረብ ይቻላል። ማኅበረሰቡ ልጆችን “የነገ ተስፋዎች” ይላል፤ ነገር ግን ዛሬያቸው ላይ አይሠራም።
ማኅበረሰብ የመማጸኛ ከተማዎችን ወደ ተጨማሪ ግፍ መሥሪያ ቦታዎች እንደሚቀይር በአዳም መጻሕፍት ላይ በብዛት እንመለከታለን። “ይወስዳል መንገድ …” ላይ … “ቀዳዳ” በተሰኘው ታሪክ ላይ ማርታ ለደበበ በምትሰጠው ፍቅር ሳቢያ የሚሠራበትን ግፍ የምታስረሳ ብትኾንም ማኅበረሰቡ ግን ተጨማሪ ግፍ የሚሠራበት መሣሪያ ኾናለች። የስንብት ቀለማት ላይ ምኒልክ ከዚያ ሁሉ እስርና እንግልት በኋላ፣ “በፊያሜታ አርፋለሁ” ብሎ ቤቷ ሲሄድ ተጨማሪ ሕመም በጆሮው በኩል ጭንቅላቱ ላይ ይሻጥበታል። መዝሙረ ሄላም ላይም፣ ሄላም “ሙዚቃዬን ከሕዝብ ጆሮ ያደርስልኛል … ያሳርፈኛል …” ብላ የተመካችበት ምናሴ እንጦሮጦስ ይጨምራታል። ማኅበረሰባችን የመስቀል ተ ሠላጢን ግብር እንዳለው፣ ከላይ አሳልሞ ከታች በአንካሴው ጉድጓድ እንደሚምስ ያሳያል። ይህም የመልእክትን ወጭት ሰብሮ የወጣ ጥበባዊ አጻጻፍ ነው። በፈጣጣው የቀረበ የትችት ኮሶ አይደለም። ድንቅ ነው!
መዝሙረ ሄላም ላይ ከምናገኛቸው ዋና ዋና ገጸባሕርያት የተወሰኑት (አሮን፣ ቃል፣ ምናሴ፣ ሄላም) ላይ መጠነኛ ቅኝት እናድርግ።
auto-fiction ዓይነት አጻጻፍ ባለው የአሮን አተራረክ ውስጥ አሮን “system observer” መኾኑን እንገነዘባለን። ሥርዓቱን ያያል፣ ዘማቹን ያስተውላል፣ ቃለጉባኤ ይይዛል፣ ችግሩን ይመለከታል፣ ይጽፋል። አሮን የተገፋ ታሪክ ድምፅ ነው፤ ንቃት አለው፣ ግን የታሪክ ሂደትን የሚቀይር ኃይል የለውም፤ ስለዚህም ያ ሁሉ የጻፈውን ጽሑፍን ያጣል። የንቃት ችግር የለበትም፤ የማኅበራዊ ንቃት ድምፅነቱን ከዘመነ አባት ጋር ባደረገው ውይይት ውስጥ ተመልክተናል። ግን ደግሞ ይህ ብቻውን የቆመ ነጠላ ነገር ነው፤ ምክንያቱም ማኅበራዊ ተሳትፎ የለበትም። ቃል የተሰኘችው ገጸባሕርይም እንደ አሮን ናት፤ ንቃት ያላት፣ system observer ናት። ማኅበራዊ ንቃት ማኅበራዊ እንቅስቃሴ ካላገዘው ግንጥል ጌጥ ነው። ቃልና አሮን ንቃት አላቸው፤ ግን ንቃታቸውን ተግባር አላገዘውም፤ ንቃቱን የሚተገብር አደረጃጀት የላቸውም። ስለዚህ ዕጣ-ፈንታቸው ውድቀት ይኾናል። በኢትዮጵያ ውስጥ የተንሰራፋውን ይህን የድግግሞሽ አዙሪት መዝሙረ ሄላም ላይ ደራሲ አዳም ረታ በሰላ ብዕር አስቀምጧል።
የደራሲና የአርታኢ ትስስር በተንጸባረቀበት በሄላም አተራረክ ውስጥ ምናሴ የተሰኘ ገጸባሕርይ እናገኛለን። ምናሴ የ-false collective consciousness ትእምርት ነው። ምናሴዎች ለሥልጣን ይሠራሉ፣ ራሳቸውን እንደ ነጻ ያስባሉ፤ ነገር ግን የሥርዓቱ የመጠቀሚያ መሣሪያ (system functionary) ናቸው። ምናሴዎች የኦልቪቴዎች ጥይት ናቸው። ምናሴዎች የሔላምዎች ስኬት ሳይኾን የገዛ ጥቅማቸውን የሚያስቀድሙ የማኅበረሰቡ አካል ናቸው። ምናሴ በሌላ መነጽር ብናየው የመንግሥት ቢሮክራት የመካከለኛው መደብ ውክል ነው። ሀገሩ ከንጉሣዊ ሥርዓት ወደ ወታደራዊ ሥርዓት ቢቀየርም፤ ከወታደራዊ ሥርዓት ወደ ሌላ ሥርዓት ቢለወጥም ምናሴያውያን ግን አይቀየሩም። ሥርዓት ይቀየራል - ምናሴያውያን አይቀየሩም፣ ትእዛዝ ይፈጽማሉ፣ ይከድራሉ። ይህ በኢትዮጵያ ፖለቲካል-ታሪክ ውስጥ የተደጋገመ፣ ግን ደግሞ ያልተስተዋለ እውነት ነው።
ሄላም የወታደር ልጅ ናት፤ እንዲያሳድጋት በአደራ የተሰጠው ቤተሰብ የሚበድላት። የሷ ዓይነት ዕጣ ከደረሰው እንደ ወንድሟ ከምታየው ቴዲ ከሚባል ልጅ ጋር ታድጋለች። መጀመሪያ የሚልዮን፣ የኋላ ኋላ የምናሴ ፍቅረኛ የምትኾን ድምፀ-መረዋ ሴት ናት። ሁሉ ነገሯን ባጣችበት ወቅት ጡቷ ተአምር ያመርታል።
በመዝሙረ ሄላም ላይ የሄላም የጡት ወተት የአንዳች ነገር ውክል ይመስለኛል። ሻዕቢያ ለታጋይ ወጣቶች ማሳደጊያ ፈልጓት ሊሰርቃት መፈለጉ በቀላሉ የሚዘለል ነገር ነው? ወተት እና ጡት በመጀመሪያ እይታ የሕፃናት ትዝታ፣ የእናትነት ምሥል፣ የእምነት እና የጾታ መነሳሳት የተዋሃዱበትም አይደል? ወተት ሕይወት ነው? የመጀመሪያ ምግብ፣ ከእናት ወደ ልጅ የሚፈስም አይደል? በክርስቲያናዊ ምልክት ንጹሕነትን አይወክልም? ወተት ከ“ቅዱስ” ወደ “ሥጋዊ” የሚያስተላልፍ ድልድይ ነው ማለት እንችል ይኾን? የሄላምን ጡት የጠባ ታማሚ ልጅ እንዴት ጤናማ ሊኾን ቻለ? የምን ትእምርት ነው? ሄላም ከብዙ ወንድ ጋር የወጣች እንደመኾኗ ለዚህ ሰናይ ግብር ለምን የሷ ጡት ተመረጠ?
ሌላው፣ መዝሙረ ሄላም ላይ ኦልቬቲን እናገኛታለን። ኦልቬቲ የግራጫ ቃጭልዋ። መዝገቡ ንፋስ መውጫ ሳለ፣ ባልንጀራው ኤልያስ የብልግና ሀሁ ሊያስተምረው እፊቱ ያቆማት ቀይ ሰሌዳ ነበረች ኦልቬቲ። መዝሙረ ሄላም ላይ ምናሴን እና ቤተሰቡን የምታሾር ዐውራ ገጸባሕርይ ኾና ትከሰታለች። መዝሙረ ሄላም እና ግራጫ ቃጭሎች በጋለሞታይቱ በኦልቬቲ ብቻ ሳይኾን በዘመነ እንድርያስ እና በመዝገቡ ዱባለም ይገናኛሉ። ነጋ ዳቦ ጋጋሪውም በ-typological space መዝሙረ ሄላም ላይ እናገኘዋለን።
መዝሙረ ሄላምን ከህላዌነት (Existentialism) አንጻር እንመልከተው። ሄላም ትርጉም በማይሰጥ ዓለም ውስጥ እንዴት እንደምትኖር እናነባለን። የሀገሯ ዳር ድንበር እንዳይነካ አባት ብታዋጣም አሳዳጊዎቿ ግን የወላጅን ፍቅር አዋጥተው አይለግሷትም። ወርቅ አበድራ ጠጠር ትነፈጋለች። ዕቃ ለማገዝ ቤቷ ድረስ ለመጣው ሚልዮን ልቧን ትሰጣለች። ሀና የሸነቆረችውን ክፍተት ለሞላችበት ውለታዋ ክፍያ ይኾን ዘንድ ሚልዮን ለሄላም የወለፈንዴ ቡጢ ያሳርፍባታል። ለሕይወት ትርጉም ለመስጠት ባስ ውስጥ ካገኘችው ሄኖክ ጋር ብትሞክርም የበለጠ የሕይወት ትርጉም ይዛባባታል። የወታደር ልጅ መኾኗ ሄላምነቷን በዜሮ ያባዘዋል። የመጨረሻው ስንብትም ከሄኖክ ጓደኛ አፎት በሚወጣ ሰይፍ መቀላት ይኾናል። ከሄኖክ ጓደኛ ጀርባ የሚውለበለበው ባንዲራ ደግሞ የሄኖክ ሸሚዝ መኾኑ ደግሞ ቁስሉን እንደ አቡሰዲቅ ያደርገዋል። ለሕይወቷ ትልቅ ትርጉም ያለውን የሙዚቃ ሥራዋን፣ “ትርጉም ወዳለው
ነገር ይቀይርልኛል” ብላ በምትተማመንበት በምናሴ ትነጠቃለች። ተአምር በሚያስብለው በጡት ወተት ምክንያት ለሕይወቷ ትርጉም ለመስጠት ትታትራለች። የጡት ወተቷን ምርምር በማድረግ ለትልቅ ዓለምአቀፍ በጎ ተፅዕኖ ታደርጋለች ተብላ የተቆጠረችው ሥዕለማርያም የዓለም አቀፍ መሳለቂያና ትችት ምንጭ ትኾንባታለች። ይህ ሁሉ ትርጉም የሌለው ድግግሞሽ ነው። ይህ ደግሞ በሳርተር የተገለጸውን “existence without essence”-ን ያሳያል።
የህላዌነት መሠረታዊ ሐሳብ ነጻነት ነው፤ ግን ነጻነት ፍርሃትን ይወልዳል። ሄላም ለአሮን ፍቅሯን መናገር ትችላለች፤ ነገር ግን ዝምታን መርጣለች። የግራጫው መዝገቡ፣ የእንጀራ እናቱ የምታደርስበትን በደል እንደሚያውቀው ሁሉ ሄላምም ክብካብና ዘበናይ የሚያደርሱባትን አድሎ ታውቃለች፤ ግን ለረዥም ጊዜ ዝም ብላለች። ሄላም፣ ሙዚቃዋን ካጣች በኋላ ወደ ባንዱ ሄዳ መጋፈጥ ትችላለች፤ ነገር ግን አትሄድም … ይህ በሳርተርኛ bad faith ነው።
የሄላም ምርጫ ዝምታ ኾነ እንጂ ደካማ ናት ማለት አይደለም። “አልተናገርኩም ማለት አላውቀውም ማለት አይደለም” የሚል ዝምታ ነው ያላት። በሌላ ጎኑ ደግሞ ዝምታዋ፣ የለመደችውን ግፍ ከማታውቀው ዐዲስ ግፍ የመምረጥ ኹኔታ ነው። ዐዳዲስ ግፎችን ለመሸሽ በዝምታ አላዋቂነት ዛጎል ውስጥ የመደበቅ ብቃት ነው። የለመደችውን ግፍ የመከላከል አቅም ስላላት ባለመደችው ግፍ እንዳያጠፏት ሠግታ በውስጣዊ ንቃተ ሕሊና የዘየደችው ብልሃት ሊኾን ይችላል። ዝምታዋ የመቆየቷ ምሥጢር ነው። ደበበ ቀዝቃዛ ገለልተኛ ነኝ የሚለው ሰው ለመኖር ሲል ሳይታወቀው ስሜቱን የሚቆጣጠርበት መንገድን ለማስታወስ ነው።
“የስንብት ቀለማት” ገጸባሕርይ የኾነው ዮሴፍም ብዙ ነገር ያውቃል፤ ግን ዝም ይላል … ፊያሜታ ቂል መስሏት ትዘባርቃለች … እሱ ግን “አልተናገርኩም ማለት አላውቀውም ማለት አይደለም” የሚል የዝምታ መልስ ይመልስላታል። እሷ ግን ዝምታው አይገባትም። የ“ቀዳዳ”ው ደበበ እና “የስንብት …” ዮሴፍ ቀዳዳውን አይሞሉትም፤ እያዩት ይኖራሉ። ዶነሮች ጥሩ ፈንድ ሲለቁ ፊያሜታ ፕሮጀክቱን ለአሳምነው ትሰጠውና ዮሴፍን “ምን ዶነሮች እኮ ጠፉ ትለዋለች” … ዝም ይላል፤ ይታዘባል።
ቃል መሣሪያ ነበር፤ በዘመነ ደበበ፣ በዘመነ ዮሴፍ፣ በዘመነ ሄላም እና በዘመነ መዝገቡ ዱባለ ግን ቃል አደገኛ ኾኗል፤ ዝምታ ኹነኛ መጠጊያ ነው … ይህ ከደርግ በኋላ የተፈጠረ “traumatized literary silence” ማሳያ ነው። ስለኾነም ተራኪዎቹ (ደበበ፣ መዝገቡ፣ ዮሴፍ እና ሄላም) ለምን ዝም አሉ ሳይኾን "ዝምታን የሚያመነጭ ሥርዓት ምን ይኾን?" ብለን እንድንጠይቅ ያደርጋል። ግለሰብ ዝም ሲል፤ ሕዝብ በጸጥታ ይዋጣል፤ የዚያኔ የተማከለው ኃይል አፍ ያወጣል።
የአዳምን ዐዲሱን መጽሐፍ "በንባብ ይለቅ" ብለን መርቀናል።
ቢኒያም አቡራ
ሐምሌ 25 / 2018 ዓ.ም
ከቢኒያም አቡራ
#ethiopia | አዳም ረታ ታሪክን ከነገሥታት፣ ከመሪዎች፣ ማኅበረሰቡ ባበጀው ድልድል ውስጥ ‹ላዕላይ› ከሚባሉት ደረጃዎች አንጻር አያስመለክተንም። ታሪካዊ ከሚባሉ አጋጣሚዎች ውስጥ የተዘነጉትን ጥቃቅን የታሪክ ኹነተ-ደቂቅ (micro-events) ይመርጣል። ይወስዳል መንገድ ላይ … “ቀዳዳ” በተሰኘው ታሪክ ላይ ፍንዳታውን ከሚሞት ዘመድ፣ ከሚደነግጥ ለማኝ፣ ከሚሰነጠቅ የወፍ እንቁላል፣ ከሚፈስ የእናት ወተት ጋር Micro-Macro Connection በመፍጠር የትልቁ ቀዳዳ መፈጠርን ከሚጢጢዬ ሽንቁሮች ጋር ያስተሳስርልናል። እንዲህ ያሉ የኒው ሂስቶሪሲዝም ባሕሪያትን ከዚህ ቀደም ባሳተማቸው መጻሕፍቱ ውስጥ በተለያየ መጠን እናገኛለን።
Adam Reta አዳም ረታ "መዝሙረ ሄላም" በተሰኘው በዐዲሱ መጽሐፉ ላይም በኢትዮጵያ ታሪካዊ-ፖለቲካዊ አጋጣሚ ውስጥ እንደ ዐውራ የሚታዩትን የእድገት በኅብረት ዘመቻን እንደነ-አሮን፣ እንደነቃል … ባሉ ገጸባሕርያት በኩል፣ የሰባ ሰባቱን ድርቅ በሄላም ጡት በኩል፣ “ጥላሁን ለምን ለምን ሞተ” እየተባለ ኢዮቤልዩ ቤተመንግሥት ጋር የተደረገውን ሰላማዊ ሰልፍ በሡልጣን በኩል፣ የከተማ መሬት ዐዋጅን በተለያዩ ግለሰቦች በኩል … እናያለን። በዚህም የታሪክን ትልቅ ካርታ ለመረዳት የተረሱና የጠለሉ ታሪኮችን ይመረምራል። ስለዚህ ነቁጣዊ ማኅበራዊ ክስተቶችን ወደ ታሪክ ምኩራብ በማምጣት ከትልቁ የታሪክ ምሥል ጎን ያስተያያል። ይህ ደግሞ የኒው ሂስቶሪሲዝም ኹነኛ ማጠንጠኛ ነው።
ልክ “ይወስዳል መንገድ ያመጣል መንገድ …” በተሰኘው መጽሐፉ ውስጥ ባለው “የመንግሥቱ ጊዜ” በሚለው ድርሰት ውስጥ፣ ትልቁን “የታኅሣሥ ግርግር”ን እንደ መቼት አምጥቶ የተጻፈውና የተተኮረው ግን ኹነተ-ደቂቅ (micro-events) ላይ ነው። ስለግርማሜ ንዋይ፣ ስለኮሌኔል ወርቅነህ ገበየሁ፣ ሰለጄነራል ሙልጌታ ቡሊ አይደለም የሚያትተው። ስለአንድ ብላቴና ከእንቅልፍ መነሳት፣ ስለገበጣ ጨዋታ፣ ቤተክርስቲያን ውስጥ ሕፃናትን አሰብስቦ ‹ኪራላይሶን› የሚያስብል ካሕን፣ ስለመንደር ውስጥ ሐሜቶች፣ ስለግለሰቦች ፍርሃት፣ በአጋጣሚ ስላየው አስደናቂ አሞራ … ያወጋል። የታሪክ አጋጣሚ አምጥቶ በታሪክ ውስጥ ግለሰቦች ላይ ስለሚረብበው የታሪክ መንፈስ ያትታል። ልክ እንደዚሁ መዝሙረ ሄላም ላይም ጽሑፉ ታሪክን አያብራራም፤ ነገር ግን ታሪክ እንዴት በሰው ልብ ውስጥ እንደሚኖር ያሳያል። በዚህ ኹነተ-ደቂቅ (micro-event) ምክንያት በዘመኑ ላይ ያገነገነውን ባሕላዊ እምነትን፣ የሥልጣን መዋቅርን፣ የወል ግንዛቤን አጨንቁረን እንድንመለከት ያስችለናል።
ከመንግሥት ሼልፍ ላይ ሳይኾን ከግለሰብ ጀርባ ላይ የተወሰደው የአዳም የአጻጻፍ መንገድ ከኒው ሂስቶሪስዝም ጽንሰ-ሐሳቦች ጋር በአንድ መም ላይ የሚሄዱ ናቸው። መዝሙረ ሄላም የተሰኘው ዐዲሱ የአዳም ረታ መጽሐፍ የኒው ሂስቶሪሲዝም ባሕርያትን ይጋራል። አንዳንድ ነገሮችን በዓይን መመልከት ባይቻልም በግብሩ (ቁስ ላይ በሚያደርገው ግፊት) ግን ይታወቃል። በመዝሙረ ሄላም መጽሐፍ ውስጥም አንዳንድ ነገሮችን በቀጥታ ማየት ባንችልም ቅሉ እነርሱን የሚያሳይልንን ነገሮች ግን እንቃኛለን። ዘማች ወጣት ተማሪዎችን እናያለን፤ መንግሥትን፣ ሕግንና ኃይልን ግን በቀጥታ አንመለከትም። የተማከለ ኃይል አናይም ግን የገጸባሕርያቱ የፍርሃት ምንጭ ከተማከለ ኃይል ጋር የተያያዘ ቀጭን መስመር መኖሩን እናያለን። መንግሥትም ቢኾን በቀጥታ አይገባም፤ ነገር ግን ፍርሃት እንደ ሥርዓት ዘዋሪ (system driver) ይኾናል። እንደ ሚሸል ፉኮ አገላለጽ ኃይል ከተማከለ ሥርዓት የሚመነጭ ሳይኾን በየትኛውም ቦታና ጊዜ በፍርሃት፣ በልማድ፣ በንግግር … ሊከሰት የሚችል ሂደት አይደል?
መዝሙረ ሄላም ላይ ታሪክ እንደ “circulation of social energy” ቀርቧል። መዝሙረ ሄላም ላይ መረጃ ከመንግሥት አይመጣም፤ ከግለሰብ እንጂ። የከተማ መሬት ዐዋጅም ኾነ የተማሪዎች ዘመቻ በገጸባሕርያቱ ወሬ ውስጥ ነው የሚንቀረቀበው። ይህ የመረጃ ሥርዓት ኃይል ማን እንዳለው ማን እንደሌለው ያሳያል። እንግዲህ ይህ በፉኮኛ micro-power መኾኑ ነው። በመዝሙረ ሄላም ላይ ታሪክ እንደ ወሬ እንጂ እንደ ሰነድ አይቀርብም።
ወሬ የፍርሃት ቤንዚን ነው … ፍርሃት ደግሞ በዝምታ መሸበብን ይፈጥራል … የዝምታ አፈ-ሙቅ ደግሞ ኃይለኛው እንዳይታይ ያደርጋል … የተደራጀው ኃይል ጥፋትን ሊያደርስ ባሰበ ቁጥር የወሬ ቤንዚን ይጨምራል። ሰዎች በዕቅብተ-ንግግር ራሳቸውን ሲሸብቡ ደርዝ ያለው ሙግት ይኮሰምናል፣ ንግግር ሲጠፋ ያልታወቀ አደጋ ይከሰታል፣ ፍርሃትም ይጨምራል። ያልታወቀ አደጋ ደግሞ ከታወቀ አካል ይመጣል። ስለዚህ ጥንስሱ የሚጀምረው ከወሬ እንደኾነ ያስመለክተናል። አዳም በመዝሙረ ሄላም ላይ ታሪክን እንደ “circulation of social energy” ሲያቀርብ ፕሬዝዳንት፣ ጀነራል፣ ፕሮፌሰር የኾኑ ታሪክ ከላዕላይ ያስቀመጣቸው ሰዎች አያስፈልጉትም። በአንጻሩ ሄላም ለማን እንደሳመችው ተደርጎ ብርሃኔ ያስወራው ወሬ፣ የሄላም አባት ወታደር በመኾኑ ምክንያት በካሱ፣ በሄኖክ እናት የተነዛው ወሬ እና ሄላም ከሄኖክ ጋር የተቆራረጠችበት መንገድ እንዲሁም የሄላምን የጡት ወተት በተመለከተ የተነዛው ወሬን ይጠቀማል።
መዝሙረ ሄላምን ከድኅረ-ቅኝ-አገዛዝ የኂስ መንገድ አንጻር እንመልከተው።
እውን ቅኝ-ግዛት ተረት ኾኖ ቀርቷል? በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚ፣ በሥነልቦና ረገድ የቅኝ አገዛዝ ዳናው ሙሉ ለሙሉ ጠፍቷል? አዳም በመዝሙረ ሄላም ጽሑፍ ውስጥ ከቅኝ-ግዛት በተወረሰ መዋቅር ምክንያት የተሰናከለን ሕይወት ሊያስመለክተን ይኾን?
“ከተሞች ከቅኝ ግዛት በኋላ ሁለት ዓይነት መልክ ይኖራቸዋል፤ ለጥቂቱ የተድላ፣ ለተቀረው ደግሞ የአሳር መንደር ይኾናሉ” ይላል ፍራንዝ ፋኖን። በመዝሙረ ሄላም ላይ እና “የቢሾፍቱ ልጆች ጥላሞት” የተሰኘው ድርሰት ላይም ይህንን ነው የምንመለከተው። “ይወስዳል መንገድ ያመጣል መንገድ …” በተሰኘው መጽሐፉ ውስጥ ካሉ ጽሑፎች መካከል “የቢሾፍቱ ልጆች ጥላ ሞት” አንዱ ነው። የቢሾፍቱ ልጆች ሆቴሉን ያዩታል፤ ግን አይገቡበትም። ሆቴሉ የሀገራቸው መሬት ላይ ነው፤ እነርሱ ግን ከሆቴሉ ውጭ ናቸው። መናፈሻው ውስጥ አንዲት የፈረንጅ ልጅ ጠግባ ለልጆቹ እንደ ውሻ ዳቦ ትወረውርላቸዋለች። አፈር ላይ የወደቀን ዳቦ አራግፈው ይመገባሉ። በገዛ ሐይቃቸው ዳር ላይ ናቸው፤ ሌሎች ግን በጀልባ እየተንሸራሸሩ ይንፈላሰሳሉ። ለፈረንጆቹ ያደረው ሞገስ የላንድሮቨር ተፈናጣጭ ኾኗል። ሌሎቹ ግን ከመኪናው ውጪ ናቸው። ሞገስ እንደ እነርሱ ሕጻን ቢኾንም ለፈረንጅ በማሸርገዱ የትምህርት ቤቱ ባለቤት ሲመስል ሌሎች ልጆች ግን በገዛ መምህራቸው ይብጠለጠላሉ። የቢሾፍቱ ልጆች፣ ነጻ በተባለች ሀገር እየኖሩ በቅኝ ግዛት ጥላ ይተዳደራሉ። የቢሾፍቱ ልጆች በገዛ መንደራቸው አካሉ በማይታይ የቅኝ ግዛት እጅ ይገፋሉ። ሞገስ አይናገርም፤ የሚናገርለት አለ። ልክ የቢሾፍቱ ልጆች ላይ በአንድ ከተማ ውስጥ ሁለት የከተማ ምሥል እንደምናገኘው ሁሉ “የስንብት ቀለማት” ላይም በአዲስ አበባ ውስጥ ሁለት የከተማ ምሥል እንመለከታለን። እንደ ዘድሬክ፣ ሳተርን፣ ከተስፋዬ ወደ አሸናፊ የተቀየሩ የድሎት ምሥሎች እና የእነምትክ ጉልት፣ የእትየ እልልታ የጉርሻ መሸጫ መስኮት ያሉ የእጦት ሥዕል እናገኛለን። መዝሙረ ሄላም ላይም እንዲህ ያለ በአንድ ከተማ ላይ የሁለት ምሥሎች አደባባይ እጀግ ብዙ ቦታ ይገኛል።
በሌላኛው የድኅረ-ቅኝ-ግዛት ኂስ (postcolonial criticism) መዝሙረ ሄላምን ስንመለከት መጀመሪያ ላይ “ፈረንጅ ሲያደንቀኝና ሲገረምብኝ የሰሙ የአገሬ ደነዞች በየተራ “ካላስ የኔ ጎሳ ናት” … እያሉ መሻማት ጀመሩ ትላለች - ሄላም። በኋላ ደግሞ በተነዛባት አጓጉል ወሬ … የሄላምን ጡት ንቀው፣ አንጓጥጠው፣ አባረዋት ሲያበቁ የፈረንጅ የዱቄት ወተትን ይመርጣሉ። ይህ በባሕላዊ ማንነትና በዘመናዊነት መካከል የሚዋልል ማኅበረሰብን ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ የድኅረ-ቅኝ-ግዛት አካል ነው። በሌሎቹ የአዳም ሥራዎች ውስጥ ድኅረ-ቅኝ-ግዛት አተያይ በቋንቋና በኪነ-ጥበብ ምርጫ ውስጥ እንዴት እንደሚንፀባረቅ ያሳያል። በመዝሙረ ሄላም ላይ ደግሞ ምዕራባዊው ዓለም ለአገር በቀል መፍትኼ-ሥራይ የሚሰጠው ዋጋ ዝቅተኛ መኾኑንና የኢኮኖሚ ብዝበዛው አሁንም በረቂቅ መንገድ መቀጠሉን ያሳያል። እዚህ ላይ ሥዕለማርያም የተባለችዋን ገጸባሕርይ እና በውጭ ሀገራት የተነዙ ወሬዎችን ስንጨማምር ደግሞ የበለጠ ብዙ ለማለት ያስችላል።
መዝሙረ ሄላም ላይ እጅግ ብዙ ማኅበረሰባዊ ኂስ እናገኛለን። ለአብነት ያህል አንድ ሁለቱን እንቃኝ።
“መዝሙረ ሄላም” ላይ ማኅበረሰቡ በችላ-ባይነት አልያም በኾን ተብሎነት ልጆቹን ምን ያህል ተጠቂ እንዳደረጋቸው የሚያሳይ መልክ ተንጸባርቆበታል ማለት ይቻላል። ጋሽ ክብካብና ዘመናይ ኾን ብለው ቴዲና ሄላም ላይ የሚያደርሱትን፣ ተክለማርያም የወላጁን(የዘሪቱን) ችላ-ባይነት ለአብነት ማቅረብ ይቻላል። ማኅበረሰቡ ልጆችን “የነገ ተስፋዎች” ይላል፤ ነገር ግን ዛሬያቸው ላይ አይሠራም።
ማኅበረሰብ የመማጸኛ ከተማዎችን ወደ ተጨማሪ ግፍ መሥሪያ ቦታዎች እንደሚቀይር በአዳም መጻሕፍት ላይ በብዛት እንመለከታለን። “ይወስዳል መንገድ …” ላይ … “ቀዳዳ” በተሰኘው ታሪክ ላይ ማርታ ለደበበ በምትሰጠው ፍቅር ሳቢያ የሚሠራበትን ግፍ የምታስረሳ ብትኾንም ማኅበረሰቡ ግን ተጨማሪ ግፍ የሚሠራበት መሣሪያ ኾናለች። የስንብት ቀለማት ላይ ምኒልክ ከዚያ ሁሉ እስርና እንግልት በኋላ፣ “በፊያሜታ አርፋለሁ” ብሎ ቤቷ ሲሄድ ተጨማሪ ሕመም በጆሮው በኩል ጭንቅላቱ ላይ ይሻጥበታል። መዝሙረ ሄላም ላይም፣ ሄላም “ሙዚቃዬን ከሕዝብ ጆሮ ያደርስልኛል … ያሳርፈኛል …” ብላ የተመካችበት ምናሴ እንጦሮጦስ ይጨምራታል። ማኅበረሰባችን የመስቀል ተ ሠላጢን ግብር እንዳለው፣ ከላይ አሳልሞ ከታች በአንካሴው ጉድጓድ እንደሚምስ ያሳያል። ይህም የመልእክትን ወጭት ሰብሮ የወጣ ጥበባዊ አጻጻፍ ነው። በፈጣጣው የቀረበ የትችት ኮሶ አይደለም። ድንቅ ነው!
መዝሙረ ሄላም ላይ ከምናገኛቸው ዋና ዋና ገጸባሕርያት የተወሰኑት (አሮን፣ ቃል፣ ምናሴ፣ ሄላም) ላይ መጠነኛ ቅኝት እናድርግ።
auto-fiction ዓይነት አጻጻፍ ባለው የአሮን አተራረክ ውስጥ አሮን “system observer” መኾኑን እንገነዘባለን። ሥርዓቱን ያያል፣ ዘማቹን ያስተውላል፣ ቃለጉባኤ ይይዛል፣ ችግሩን ይመለከታል፣ ይጽፋል። አሮን የተገፋ ታሪክ ድምፅ ነው፤ ንቃት አለው፣ ግን የታሪክ ሂደትን የሚቀይር ኃይል የለውም፤ ስለዚህም ያ ሁሉ የጻፈውን ጽሑፍን ያጣል። የንቃት ችግር የለበትም፤ የማኅበራዊ ንቃት ድምፅነቱን ከዘመነ አባት ጋር ባደረገው ውይይት ውስጥ ተመልክተናል። ግን ደግሞ ይህ ብቻውን የቆመ ነጠላ ነገር ነው፤ ምክንያቱም ማኅበራዊ ተሳትፎ የለበትም። ቃል የተሰኘችው ገጸባሕርይም እንደ አሮን ናት፤ ንቃት ያላት፣ system observer ናት። ማኅበራዊ ንቃት ማኅበራዊ እንቅስቃሴ ካላገዘው ግንጥል ጌጥ ነው። ቃልና አሮን ንቃት አላቸው፤ ግን ንቃታቸውን ተግባር አላገዘውም፤ ንቃቱን የሚተገብር አደረጃጀት የላቸውም። ስለዚህ ዕጣ-ፈንታቸው ውድቀት ይኾናል። በኢትዮጵያ ውስጥ የተንሰራፋውን ይህን የድግግሞሽ አዙሪት መዝሙረ ሄላም ላይ ደራሲ አዳም ረታ በሰላ ብዕር አስቀምጧል።
የደራሲና የአርታኢ ትስስር በተንጸባረቀበት በሄላም አተራረክ ውስጥ ምናሴ የተሰኘ ገጸባሕርይ እናገኛለን። ምናሴ የ-false collective consciousness ትእምርት ነው። ምናሴዎች ለሥልጣን ይሠራሉ፣ ራሳቸውን እንደ ነጻ ያስባሉ፤ ነገር ግን የሥርዓቱ የመጠቀሚያ መሣሪያ (system functionary) ናቸው። ምናሴዎች የኦልቪቴዎች ጥይት ናቸው። ምናሴዎች የሔላምዎች ስኬት ሳይኾን የገዛ ጥቅማቸውን የሚያስቀድሙ የማኅበረሰቡ አካል ናቸው። ምናሴ በሌላ መነጽር ብናየው የመንግሥት ቢሮክራት የመካከለኛው መደብ ውክል ነው። ሀገሩ ከንጉሣዊ ሥርዓት ወደ ወታደራዊ ሥርዓት ቢቀየርም፤ ከወታደራዊ ሥርዓት ወደ ሌላ ሥርዓት ቢለወጥም ምናሴያውያን ግን አይቀየሩም። ሥርዓት ይቀየራል - ምናሴያውያን አይቀየሩም፣ ትእዛዝ ይፈጽማሉ፣ ይከድራሉ። ይህ በኢትዮጵያ ፖለቲካል-ታሪክ ውስጥ የተደጋገመ፣ ግን ደግሞ ያልተስተዋለ እውነት ነው።
ሄላም የወታደር ልጅ ናት፤ እንዲያሳድጋት በአደራ የተሰጠው ቤተሰብ የሚበድላት። የሷ ዓይነት ዕጣ ከደረሰው እንደ ወንድሟ ከምታየው ቴዲ ከሚባል ልጅ ጋር ታድጋለች። መጀመሪያ የሚልዮን፣ የኋላ ኋላ የምናሴ ፍቅረኛ የምትኾን ድምፀ-መረዋ ሴት ናት። ሁሉ ነገሯን ባጣችበት ወቅት ጡቷ ተአምር ያመርታል።
በመዝሙረ ሄላም ላይ የሄላም የጡት ወተት የአንዳች ነገር ውክል ይመስለኛል። ሻዕቢያ ለታጋይ ወጣቶች ማሳደጊያ ፈልጓት ሊሰርቃት መፈለጉ በቀላሉ የሚዘለል ነገር ነው? ወተት እና ጡት በመጀመሪያ እይታ የሕፃናት ትዝታ፣ የእናትነት ምሥል፣ የእምነት እና የጾታ መነሳሳት የተዋሃዱበትም አይደል? ወተት ሕይወት ነው? የመጀመሪያ ምግብ፣ ከእናት ወደ ልጅ የሚፈስም አይደል? በክርስቲያናዊ ምልክት ንጹሕነትን አይወክልም? ወተት ከ“ቅዱስ” ወደ “ሥጋዊ” የሚያስተላልፍ ድልድይ ነው ማለት እንችል ይኾን? የሄላምን ጡት የጠባ ታማሚ ልጅ እንዴት ጤናማ ሊኾን ቻለ? የምን ትእምርት ነው? ሄላም ከብዙ ወንድ ጋር የወጣች እንደመኾኗ ለዚህ ሰናይ ግብር ለምን የሷ ጡት ተመረጠ?
ሌላው፣ መዝሙረ ሄላም ላይ ኦልቬቲን እናገኛታለን። ኦልቬቲ የግራጫ ቃጭልዋ። መዝገቡ ንፋስ መውጫ ሳለ፣ ባልንጀራው ኤልያስ የብልግና ሀሁ ሊያስተምረው እፊቱ ያቆማት ቀይ ሰሌዳ ነበረች ኦልቬቲ። መዝሙረ ሄላም ላይ ምናሴን እና ቤተሰቡን የምታሾር ዐውራ ገጸባሕርይ ኾና ትከሰታለች። መዝሙረ ሄላም እና ግራጫ ቃጭሎች በጋለሞታይቱ በኦልቬቲ ብቻ ሳይኾን በዘመነ እንድርያስ እና በመዝገቡ ዱባለም ይገናኛሉ። ነጋ ዳቦ ጋጋሪውም በ-typological space መዝሙረ ሄላም ላይ እናገኘዋለን።
መዝሙረ ሄላምን ከህላዌነት (Existentialism) አንጻር እንመልከተው። ሄላም ትርጉም በማይሰጥ ዓለም ውስጥ እንዴት እንደምትኖር እናነባለን። የሀገሯ ዳር ድንበር እንዳይነካ አባት ብታዋጣም አሳዳጊዎቿ ግን የወላጅን ፍቅር አዋጥተው አይለግሷትም። ወርቅ አበድራ ጠጠር ትነፈጋለች። ዕቃ ለማገዝ ቤቷ ድረስ ለመጣው ሚልዮን ልቧን ትሰጣለች። ሀና የሸነቆረችውን ክፍተት ለሞላችበት ውለታዋ ክፍያ ይኾን ዘንድ ሚልዮን ለሄላም የወለፈንዴ ቡጢ ያሳርፍባታል። ለሕይወት ትርጉም ለመስጠት ባስ ውስጥ ካገኘችው ሄኖክ ጋር ብትሞክርም የበለጠ የሕይወት ትርጉም ይዛባባታል። የወታደር ልጅ መኾኗ ሄላምነቷን በዜሮ ያባዘዋል። የመጨረሻው ስንብትም ከሄኖክ ጓደኛ አፎት በሚወጣ ሰይፍ መቀላት ይኾናል። ከሄኖክ ጓደኛ ጀርባ የሚውለበለበው ባንዲራ ደግሞ የሄኖክ ሸሚዝ መኾኑ ደግሞ ቁስሉን እንደ አቡሰዲቅ ያደርገዋል። ለሕይወቷ ትልቅ ትርጉም ያለውን የሙዚቃ ሥራዋን፣ “ትርጉም ወዳለው
ነገር ይቀይርልኛል” ብላ በምትተማመንበት በምናሴ ትነጠቃለች። ተአምር በሚያስብለው በጡት ወተት ምክንያት ለሕይወቷ ትርጉም ለመስጠት ትታትራለች። የጡት ወተቷን ምርምር በማድረግ ለትልቅ ዓለምአቀፍ በጎ ተፅዕኖ ታደርጋለች ተብላ የተቆጠረችው ሥዕለማርያም የዓለም አቀፍ መሳለቂያና ትችት ምንጭ ትኾንባታለች። ይህ ሁሉ ትርጉም የሌለው ድግግሞሽ ነው። ይህ ደግሞ በሳርተር የተገለጸውን “existence without essence”-ን ያሳያል።
የህላዌነት መሠረታዊ ሐሳብ ነጻነት ነው፤ ግን ነጻነት ፍርሃትን ይወልዳል። ሄላም ለአሮን ፍቅሯን መናገር ትችላለች፤ ነገር ግን ዝምታን መርጣለች። የግራጫው መዝገቡ፣ የእንጀራ እናቱ የምታደርስበትን በደል እንደሚያውቀው ሁሉ ሄላምም ክብካብና ዘበናይ የሚያደርሱባትን አድሎ ታውቃለች፤ ግን ለረዥም ጊዜ ዝም ብላለች። ሄላም፣ ሙዚቃዋን ካጣች በኋላ ወደ ባንዱ ሄዳ መጋፈጥ ትችላለች፤ ነገር ግን አትሄድም … ይህ በሳርተርኛ bad faith ነው።
የሄላም ምርጫ ዝምታ ኾነ እንጂ ደካማ ናት ማለት አይደለም። “አልተናገርኩም ማለት አላውቀውም ማለት አይደለም” የሚል ዝምታ ነው ያላት። በሌላ ጎኑ ደግሞ ዝምታዋ፣ የለመደችውን ግፍ ከማታውቀው ዐዲስ ግፍ የመምረጥ ኹኔታ ነው። ዐዳዲስ ግፎችን ለመሸሽ በዝምታ አላዋቂነት ዛጎል ውስጥ የመደበቅ ብቃት ነው። የለመደችውን ግፍ የመከላከል አቅም ስላላት ባለመደችው ግፍ እንዳያጠፏት ሠግታ በውስጣዊ ንቃተ ሕሊና የዘየደችው ብልሃት ሊኾን ይችላል። ዝምታዋ የመቆየቷ ምሥጢር ነው። ደበበ ቀዝቃዛ ገለልተኛ ነኝ የሚለው ሰው ለመኖር ሲል ሳይታወቀው ስሜቱን የሚቆጣጠርበት መንገድን ለማስታወስ ነው።
“የስንብት ቀለማት” ገጸባሕርይ የኾነው ዮሴፍም ብዙ ነገር ያውቃል፤ ግን ዝም ይላል … ፊያሜታ ቂል መስሏት ትዘባርቃለች … እሱ ግን “አልተናገርኩም ማለት አላውቀውም ማለት አይደለም” የሚል የዝምታ መልስ ይመልስላታል። እሷ ግን ዝምታው አይገባትም። የ“ቀዳዳ”ው ደበበ እና “የስንብት …” ዮሴፍ ቀዳዳውን አይሞሉትም፤ እያዩት ይኖራሉ። ዶነሮች ጥሩ ፈንድ ሲለቁ ፊያሜታ ፕሮጀክቱን ለአሳምነው ትሰጠውና ዮሴፍን “ምን ዶነሮች እኮ ጠፉ ትለዋለች” … ዝም ይላል፤ ይታዘባል።
ቃል መሣሪያ ነበር፤ በዘመነ ደበበ፣ በዘመነ ዮሴፍ፣ በዘመነ ሄላም እና በዘመነ መዝገቡ ዱባለ ግን ቃል አደገኛ ኾኗል፤ ዝምታ ኹነኛ መጠጊያ ነው … ይህ ከደርግ በኋላ የተፈጠረ “traumatized literary silence” ማሳያ ነው። ስለኾነም ተራኪዎቹ (ደበበ፣ መዝገቡ፣ ዮሴፍ እና ሄላም) ለምን ዝም አሉ ሳይኾን "ዝምታን የሚያመነጭ ሥርዓት ምን ይኾን?" ብለን እንድንጠይቅ ያደርጋል። ግለሰብ ዝም ሲል፤ ሕዝብ በጸጥታ ይዋጣል፤ የዚያኔ የተማከለው ኃይል አፍ ያወጣል።
የአዳምን ዐዲሱን መጽሐፍ "በንባብ ይለቅ" ብለን መርቀናል።
ቢኒያም አቡራ
ሐምሌ 25 / 2018 ዓ.ም
2 days ago
የታጠቁ ኃይሎች አራት ኪሎ ባዶ ሁኖ "ኑና ቤተመንግሥት ግቡ" ቢባሉ ወደ አዲስ አበባ አይመጡም‼️
👉 የመከላከያ ከፍተኛ መኮንን የነበሩት እና በአሁኑ ወቅት በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር የሆኑት ጀነራል አምባሳደር #ባጫ_ደበሌ ከቢቢሲ አማርኛ (BBC News Amharic) ጋር ያደረጉት ሰፊ ቃለ-መጠይቅ በቅርብ ቀን እንደሚለቀቅ የተገለፀ ሲሆን፤ ቢቢሲ ከቃለ-መጠይቁ አጠር አድርጎ ያወጣው አነስተኛ የቪዲዮ ምስል ቀጣዩን አቅጣጫ ጠቋሚ በመሆኑ በድጋሚ የብዙዎችን ትኩረት ስቧል።
በዚህ አጭር መግለጫቸው በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች እየተካሄዱ ያሉ የታጠቁ ግጭቶች ከመጨራረስ ውጭ ምንም ዓይነት ትርጉም ያለው ፖለቲካዊ ለውጥ ሊያመጡ እንደማይችሉ ያስገነዘቡት ጀነራል አምባሳደሩ፤ የትጥቅ ትግል የሚያካሂዱ አካላትን አቅም አስመልከተው ሲናገሩም "አራት ኪሎ ክፍት ሆኖ ኑና ግቡ ቢባሉም እንኳን #ፋኖም ሆነ #ኦላ (ጃል መሮ) አይመጡም፤ መጥተውም የሚያደርጉት ነገር የለም" ሲሉ ገልፀዋል።
አክለውም፤ "እንደ #ዘመነ_ካሴ ያሉ የውጊያ መሪዎች መጥተው አራት ኪሎ የመግባትና ሀገር የመምራት አቅም የላቸውም" ሲሉ ተናግረዋል።
በመጨረሻም በጦርነት ውስጥ አሸናፊና ተሸናፊ የሚባል ነገር እንደሌለ የጠቆሙት ጀነራል አምባሳደሩ፣ "የታጠቁ ኃይሎች ገንዘብ ከፈለጉ ከመንግስት ይውሰዱና ህዝቡን ይተውት" ሲሉ ተናግረዋል።
ይህ ካልሆነ ግን የትግሉ መጨረሻ የህዝብና የሀገር መጨራረስ ብቻ ሆኖ እንደሚቀርና ማንኛውም ወገን የፖለቲካ ማተርፊያ እንደማያገኝበት አፅንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።
Seledadotio
Seledadotio
👉 የመከላከያ ከፍተኛ መኮንን የነበሩት እና በአሁኑ ወቅት በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር የሆኑት ጀነራል አምባሳደር #ባጫ_ደበሌ ከቢቢሲ አማርኛ (BBC News Amharic) ጋር ያደረጉት ሰፊ ቃለ-መጠይቅ በቅርብ ቀን እንደሚለቀቅ የተገለፀ ሲሆን፤ ቢቢሲ ከቃለ-መጠይቁ አጠር አድርጎ ያወጣው አነስተኛ የቪዲዮ ምስል ቀጣዩን አቅጣጫ ጠቋሚ በመሆኑ በድጋሚ የብዙዎችን ትኩረት ስቧል።
በዚህ አጭር መግለጫቸው በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች እየተካሄዱ ያሉ የታጠቁ ግጭቶች ከመጨራረስ ውጭ ምንም ዓይነት ትርጉም ያለው ፖለቲካዊ ለውጥ ሊያመጡ እንደማይችሉ ያስገነዘቡት ጀነራል አምባሳደሩ፤ የትጥቅ ትግል የሚያካሂዱ አካላትን አቅም አስመልከተው ሲናገሩም "አራት ኪሎ ክፍት ሆኖ ኑና ግቡ ቢባሉም እንኳን #ፋኖም ሆነ #ኦላ (ጃል መሮ) አይመጡም፤ መጥተውም የሚያደርጉት ነገር የለም" ሲሉ ገልፀዋል።
አክለውም፤ "እንደ #ዘመነ_ካሴ ያሉ የውጊያ መሪዎች መጥተው አራት ኪሎ የመግባትና ሀገር የመምራት አቅም የላቸውም" ሲሉ ተናግረዋል።
በመጨረሻም በጦርነት ውስጥ አሸናፊና ተሸናፊ የሚባል ነገር እንደሌለ የጠቆሙት ጀነራል አምባሳደሩ፣ "የታጠቁ ኃይሎች ገንዘብ ከፈለጉ ከመንግስት ይውሰዱና ህዝቡን ይተውት" ሲሉ ተናግረዋል።
ይህ ካልሆነ ግን የትግሉ መጨረሻ የህዝብና የሀገር መጨራረስ ብቻ ሆኖ እንደሚቀርና ማንኛውም ወገን የፖለቲካ ማተርፊያ እንደማያገኝበት አፅንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።
Seledadotio
Seledadotio
2 days ago
ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ፡- በብዝኃነት ላይ የተመሠረተ ወል ትርክትን የመገንባት ጉዞ
*********************
ኢትዮጵያ በታሪኳ ትልቅ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች። ሀገራችንን በጽኑ መሠረት ላይ ለመገንባት፣ ልዩነቶችን በሠለጠነ መንገድ ለመፍታት እና በዋና ዋና ብሔራዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ መግባባት ለመፍጠር የተጀመረው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ የዚህ ዘመን ትልቁ ታሪካዊ ክስተት ነው።
እንደ ሀገር የገጠሙንን ዘመናት የተሻገሩ ፖለቲካዊ እና ማኅበራዊ ውጥንቅጦችን በዘላቂነት ለመፍታት ከግጭት ይልቅ ውይይትን፣ ከመግፋት ይልቅ አሳታፊነትን ማስቀደም ብቸኛው ዘላቂ መንገድ መሆኑ ግልጽ እውነታ ሆኗል።
የሀገራዊ ምክክሩ ዋነኛ ዓላማ በሕዝቦች መካከል ለዘመናት የዘለቁ እና መፍትሔ ያላገኙ መዋቅራዊ እና ፖለቲካዊ ልዩነቶችን ማጥበብ ነው። ሕዝቡ በነጻነት አስተያየቱን እንዲሰጥ በማድረግ የጋራ እሴቶችን መቅረጽ እንዲሁም ሀገራዊ አንድነትን እና ብዝኃነትን ያጣጣመ የጋራ የወደፊት ራዕይ በመቅረጽ የወል ትርክትን መገንባት ነው።
ይህንን የምክክር ሒደት ልዩ የሚያደርገው ከላይ ወደ ታች የሚወርድ ውሳኔ ሳይሆን፣ ከታች ወደ ላይ የኅብረተሰቡን ድምፅ የሚሰበስብ መሆኑ ነው። እውነተኛ ሀገር ግንባታ የሚጀምረውም የእያንዳንዱ ዜጋ ድምፅ እኩል ዋጋ አግኝቶ ሲደመጥ ብቻ ነው።
የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች የሃይማኖት አባቶች፣ ወጣቶች፣ ሴቶች፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና የሲቪል ማኅበራት በተወካዮቻቸው አማካኝነት የአጀንዳ ግብዓት ማቅረባቸው የሒደቱን ተቀባይነት እና ሕጋዊነት በማጎልበት አሳታፊነትን ማረጋገጥ ተችሏል።
የሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ በየክልሎቹ እና በከተማ አስተዳደሮች የአጀንዳ ማሰባሰብ እና የተወካዮች መረጣ ሒደቶችን ባከናወነበት ወቅት ሒደቱ ግልጽነት ያለው እና ገለልተኛ በሆነ መንገድ እንዲሄድ ማድረጉ ለምክክሩ ተዓማኒነት የራሱን ከፍተኛ አስተዋፅኦ አበርክቷል።
ሀገራዊ የምክክር ጉባኤው የትውልድ አደራ እና የጠንካራ ሀገር ግንባታ መሠረት ሲሆን፣ የዚህ ጉባኤ ስኬት የሚወሰነውም በኮሚሽኑ ጥረት ብቻ ሳይሆን በእያንዳንዳችን በጎ ፈቃድ፣ አዳምጦ የመረዳት ባህል እና ለሀገራዊ አንድነት በምናሳየው ቁርጠኝነት ነው።
ውጤታማ ምክክር ያደረጉ ሀገራት ከቀውስ ወጥተው ወደ ብልጽግና እንደተሸጋገሩ ሁሉ፣ ኢትዮጵያም በዚሁ መንገድ በሰላም፣ በእኩልነት እና በብልጽግና ላይ የተመሠረተች ሀገር ሆና እንደምትቀጥል እምነታችን የጸና ነው።
በአድማሱ አራጋው
#ethiopia #ebc #nationaldialogue #dialogue
*********************
ኢትዮጵያ በታሪኳ ትልቅ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች። ሀገራችንን በጽኑ መሠረት ላይ ለመገንባት፣ ልዩነቶችን በሠለጠነ መንገድ ለመፍታት እና በዋና ዋና ብሔራዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ መግባባት ለመፍጠር የተጀመረው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ የዚህ ዘመን ትልቁ ታሪካዊ ክስተት ነው።
እንደ ሀገር የገጠሙንን ዘመናት የተሻገሩ ፖለቲካዊ እና ማኅበራዊ ውጥንቅጦችን በዘላቂነት ለመፍታት ከግጭት ይልቅ ውይይትን፣ ከመግፋት ይልቅ አሳታፊነትን ማስቀደም ብቸኛው ዘላቂ መንገድ መሆኑ ግልጽ እውነታ ሆኗል።
የሀገራዊ ምክክሩ ዋነኛ ዓላማ በሕዝቦች መካከል ለዘመናት የዘለቁ እና መፍትሔ ያላገኙ መዋቅራዊ እና ፖለቲካዊ ልዩነቶችን ማጥበብ ነው። ሕዝቡ በነጻነት አስተያየቱን እንዲሰጥ በማድረግ የጋራ እሴቶችን መቅረጽ እንዲሁም ሀገራዊ አንድነትን እና ብዝኃነትን ያጣጣመ የጋራ የወደፊት ራዕይ በመቅረጽ የወል ትርክትን መገንባት ነው።
ይህንን የምክክር ሒደት ልዩ የሚያደርገው ከላይ ወደ ታች የሚወርድ ውሳኔ ሳይሆን፣ ከታች ወደ ላይ የኅብረተሰቡን ድምፅ የሚሰበስብ መሆኑ ነው። እውነተኛ ሀገር ግንባታ የሚጀምረውም የእያንዳንዱ ዜጋ ድምፅ እኩል ዋጋ አግኝቶ ሲደመጥ ብቻ ነው።
የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች የሃይማኖት አባቶች፣ ወጣቶች፣ ሴቶች፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና የሲቪል ማኅበራት በተወካዮቻቸው አማካኝነት የአጀንዳ ግብዓት ማቅረባቸው የሒደቱን ተቀባይነት እና ሕጋዊነት በማጎልበት አሳታፊነትን ማረጋገጥ ተችሏል።
የሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ በየክልሎቹ እና በከተማ አስተዳደሮች የአጀንዳ ማሰባሰብ እና የተወካዮች መረጣ ሒደቶችን ባከናወነበት ወቅት ሒደቱ ግልጽነት ያለው እና ገለልተኛ በሆነ መንገድ እንዲሄድ ማድረጉ ለምክክሩ ተዓማኒነት የራሱን ከፍተኛ አስተዋፅኦ አበርክቷል።
ሀገራዊ የምክክር ጉባኤው የትውልድ አደራ እና የጠንካራ ሀገር ግንባታ መሠረት ሲሆን፣ የዚህ ጉባኤ ስኬት የሚወሰነውም በኮሚሽኑ ጥረት ብቻ ሳይሆን በእያንዳንዳችን በጎ ፈቃድ፣ አዳምጦ የመረዳት ባህል እና ለሀገራዊ አንድነት በምናሳየው ቁርጠኝነት ነው።
ውጤታማ ምክክር ያደረጉ ሀገራት ከቀውስ ወጥተው ወደ ብልጽግና እንደተሸጋገሩ ሁሉ፣ ኢትዮጵያም በዚሁ መንገድ በሰላም፣ በእኩልነት እና በብልጽግና ላይ የተመሠረተች ሀገር ሆና እንደምትቀጥል እምነታችን የጸና ነው።
በአድማሱ አራጋው
#ethiopia #ebc #nationaldialogue #dialogue
2 days ago
ሰላም፥ እንደምን አደራችሁ?
ምክክር ለተሻለ ብሔራዊ መግባባት
ሀገራዊ ምክክር ከመጠፋፋት ወደ ሰለጠነ፣ ሰላማዊ እና አካታች ሀገራዊ አውድ ለመሸጋገር የወቅቱ ታሪካዊ እድል ነው።
ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለችው የሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በጥልቀት ሲታይ ምክክር ከመረጃ ልውውጥ ያለፈ ሰዋዊነትን የሚያገናኝ ድልድይ ነው።
ዛሬ ኢትዮጵያ በብሔራዊ ደረጃ በሚደረግ የታሪክ አዲስ ምዕራፍ እና የታላቅ ምክክር ሂደት ላይ በምትገኝበት በዚህ ወቅት የምክክርን እውነተኛ ምንነትና ጥበብ መረዳት ለአንድትንና ለዘላቂ ሰላም መሰረት ነው።
ሰዎች ወደ ምክክር ሲመጡ ሃሳብን፣ ስብራትን፣ ፍርሃትንና ተስፋን ያለ ስጋት በጠረጴዛ ላይ ዘርግቶ የማየት ነጻነት ከመስጠት ባሻገር ለጥያቄዎቻቸው መልስ እንዲያገኙ መንገድ ያሳያል፡፡
የሀገራዊ ምክክር መድረክ ግብ አሸናፊና ተሸናፊ መፍጠር ሳይሆን፤ የጋራ ተስፋዎችንንና ስጋቶችንን በግልጽነት የመጋራት ነጻነትን በመጎናጸፍ የጋራ መፍትሔ መፈለግ ነው።
ምክክሩ እርስ በእርስ ለመደማመጥ ክፍት በመሆን የሌላውን ህመም እና እይታ እንደራስ አድርጎ ለመገንዘብ በር ይከፈታል።
ምክክር የራስን ሃሳብ በሌላ ሰው ድምጽ እና እይታ ለመመልከት የሚያደርግ ሲሆን፤ በሀገራዊ ሂደትም የታሪክና የፖለቲካ ብዥታዎች መልክ የሚይዙት በጋራ በመመካር እና ሌላውን እይታ በማክበር ጨጭምር ነው፡፡
ምክክር ማለት በጨለማ ውስጥ መንገድ የሚጠቁም መብራት ሲሆን መፍትሔውም በጋራ ስምምነት ላይ የተመሰረተ ይሆናል፡፡
መጠየቅ፣ መመካከርና ከሌሎች እይታ መማር የደካማነት ሳይሆን፤ የላቀ ብስለትና የጥበብ ምልክት ነው።
ኢትዮጵያ የብሔራዊ ምክክር በምታደርግበት በዚህ ወቅት ይህን የምክክር ጥበብ በመተግበር፣ በመደማመጥ፣ በግልጽነትና በቅንነት ወደተሻለ ሀገራዊ መግባባትና ዘላቂ ሰላም የመሸጋገር መንገድ ጀምራለች።
ምክክር ለተሻለ ብሔራዊ መግባባት
ሀገራዊ ምክክር ከመጠፋፋት ወደ ሰለጠነ፣ ሰላማዊ እና አካታች ሀገራዊ አውድ ለመሸጋገር የወቅቱ ታሪካዊ እድል ነው።
ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለችው የሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በጥልቀት ሲታይ ምክክር ከመረጃ ልውውጥ ያለፈ ሰዋዊነትን የሚያገናኝ ድልድይ ነው።
ዛሬ ኢትዮጵያ በብሔራዊ ደረጃ በሚደረግ የታሪክ አዲስ ምዕራፍ እና የታላቅ ምክክር ሂደት ላይ በምትገኝበት በዚህ ወቅት የምክክርን እውነተኛ ምንነትና ጥበብ መረዳት ለአንድትንና ለዘላቂ ሰላም መሰረት ነው።
ሰዎች ወደ ምክክር ሲመጡ ሃሳብን፣ ስብራትን፣ ፍርሃትንና ተስፋን ያለ ስጋት በጠረጴዛ ላይ ዘርግቶ የማየት ነጻነት ከመስጠት ባሻገር ለጥያቄዎቻቸው መልስ እንዲያገኙ መንገድ ያሳያል፡፡
የሀገራዊ ምክክር መድረክ ግብ አሸናፊና ተሸናፊ መፍጠር ሳይሆን፤ የጋራ ተስፋዎችንንና ስጋቶችንን በግልጽነት የመጋራት ነጻነትን በመጎናጸፍ የጋራ መፍትሔ መፈለግ ነው።
ምክክሩ እርስ በእርስ ለመደማመጥ ክፍት በመሆን የሌላውን ህመም እና እይታ እንደራስ አድርጎ ለመገንዘብ በር ይከፈታል።
ምክክር የራስን ሃሳብ በሌላ ሰው ድምጽ እና እይታ ለመመልከት የሚያደርግ ሲሆን፤ በሀገራዊ ሂደትም የታሪክና የፖለቲካ ብዥታዎች መልክ የሚይዙት በጋራ በመመካር እና ሌላውን እይታ በማክበር ጨጭምር ነው፡፡
ምክክር ማለት በጨለማ ውስጥ መንገድ የሚጠቁም መብራት ሲሆን መፍትሔውም በጋራ ስምምነት ላይ የተመሰረተ ይሆናል፡፡
መጠየቅ፣ መመካከርና ከሌሎች እይታ መማር የደካማነት ሳይሆን፤ የላቀ ብስለትና የጥበብ ምልክት ነው።
ኢትዮጵያ የብሔራዊ ምክክር በምታደርግበት በዚህ ወቅት ይህን የምክክር ጥበብ በመተግበር፣ በመደማመጥ፣ በግልጽነትና በቅንነት ወደተሻለ ሀገራዊ መግባባትና ዘላቂ ሰላም የመሸጋገር መንገድ ጀምራለች።
3 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የትራምፕ አስተዳደር ባለፈው ዓመት በውጭ ሀገር የዩኒቨርሲቲ እና የኮሌጅ ተማሪዎች ላይ የጀመረውን ጥብቅ ቁጥጥር ተከትሎ፣ ለቻይና እና ህንድ አመልካቾች የሚሰጠው የተማሪነት ቪዛ መጠን በከፍተኛ ሁኔታ መቀነሱን አዲስ ጥናት አመላከተ። መቀመጫውን ዋሽንግተን ያደረገው ሴንተር ፎር ኢሚግሬሽን ስተዲስ የተሰኘው ተቋም እንዳወጣው መረጃ፣ ከግንቦት እስከ ነሐሴ ሁለት ሺህ ሃያ አምስት ባለው ጊዜ ውስጥ ለቻይናውያን ተማሪዎች የተሰጠው ቪዛ በሁለት ሺህ አስራ ሰባት ከነበረው ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነፃፀር በአርባ ስድስት በመቶ ቀንሷል። በህንድ ተማሪዎች ላይ ደግሞ የስልሳ በመቶ ቅናሽ ታይቷል።
ቻይናውያን እና ህንዳውያን ተማሪዎች በአሜሪካ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ከሚማሩት አጠቃላይ የውጭ ሀገር ተማሪዎች ሃምሳ ሶስት በመቶውን ይሸፍናሉ። የተቋሙ ከፍተኛ የህግ ተመራማሪ ጆርጅ ፊሽማን ባወጡት ትንታኔ፣ ይህ የቪዛ ቅናሽ ለትምህርት ወደ አሜሪካ የሚገቡትን የውጭ ዜጎች አጠቃላይ ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ የሚጎዳ መሆኑን አስገንዝበዋል። ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሁለተኛው የስልጣን ዘመናቸው የከፍተኛ ትምህርት ማሻሻያን ኢላማ በማድረግ የጀመሩት ጫና፣ ጉዳዩን ወደ ግላዊ ፍልሚያነት የቀየረው ይመስላል።
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የትምህርት ዘርፉ ከስደተኞች ጉዳይ እስከ የፆታ አመለካከት፣ እንዲሁም ከተማሪዎች የብድር ስረዛ እስከ ካምፓስ ውስጥ የመናገር ነፃነት ድረስ የባህል እና የፖለቲካ ሽኩቻዎች ማዕከል ሆኗል። የሪፐብሊካን ፓርቲ አባላት በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ የቆየ ጥርጣሬ ያላቸው ሲሆን፣ ምሁራን ወጣቶችን አክራሪ በሆኑ የፖለቲካ አመለካከቶች እየመረዙ ነው ብለው ይከሳሉ። ትራምፕም የኮሌጅ ካምፓሶች ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ በአክራሪነት ተወርረዋል በማለት ወቀሳ አቅርበዋል። የፕሬዝዳንቱ ዋነኛ ትኩረት የብዝሃነት፣ የእኩልነት እና የአካታችነት ፖሊሲዎችን በመቀልበስ፣ የተወሰኑ ተማሪዎች ያላግባብ ተጠቃሚ እየሆኑ ነው ያሉትን አሰራር ማስቆም ላይ ያነጣጠረ ነው።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ የፌደራል መንግስቱን ስልጣን በመጠቀም የዩኒቨርሲቲዎችን የገንዘብ ድጋፍ ለማቋረጥ በማስፈራራት እና የውጭ ሀገር ተማሪዎችን መብት በመገደብ ላይ ይገኛሉ። ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎችን በሚቀበሉበት መንገድ፣ በትምህርት ስርዓታቸው እና በአጠቃላይ አሰራራቸው ላይ ታይቶ የማያውቅ ጣልቃ ገብነት እያደረጉ ነው። በአብዛኛው የፀረ ሴማዊነት ክሶችን ወይም የህግ እና ስርአት መርሆችን በመጠቀም የከፍተኛ ትምህርት አስተዳዳሪዎች ላይ ጥብቅ ምርመራ እንዲካሄድ እያስገደዱ ይገኛሉ። አሜሪካ ውስጥ የፍትሃዊነት ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የወጡ የሲቪል መብቶች ህጎችን በመጠቀም፣ በታሪክ ተጨቁነው የነበሩ የህብረተሰብ ክፍሎችን የሚጠብቁ አሰራሮችን ወደ ኋላ ለመመለስ እየሰሩ መሆኑ ተጠቁሟል።
ይህ የትራምፕ አስተዳደር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር የገጠመው ፍልሚያ ወደ አጠቃላይ ጦርነት ያደገ ሲሆን፣ በተለይም የእሳቸውን ፍላጎት ለማስተናገድ ፈቃደኛ ባልሆኑ እንደ ታዋቂው ሃርቫርድ ዩኒቨርሲቲ ባሉ ተቋማት ላይ ያነጣጠረ ጠንካራ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑ በዘገባው ተብራርቷል።
ቻይናውያን እና ህንዳውያን ተማሪዎች በአሜሪካ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ ከሚማሩት አጠቃላይ የውጭ ሀገር ተማሪዎች ሃምሳ ሶስት በመቶውን ይሸፍናሉ። የተቋሙ ከፍተኛ የህግ ተመራማሪ ጆርጅ ፊሽማን ባወጡት ትንታኔ፣ ይህ የቪዛ ቅናሽ ለትምህርት ወደ አሜሪካ የሚገቡትን የውጭ ዜጎች አጠቃላይ ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ የሚጎዳ መሆኑን አስገንዝበዋል። ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሁለተኛው የስልጣን ዘመናቸው የከፍተኛ ትምህርት ማሻሻያን ኢላማ በማድረግ የጀመሩት ጫና፣ ጉዳዩን ወደ ግላዊ ፍልሚያነት የቀየረው ይመስላል።
ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የትምህርት ዘርፉ ከስደተኞች ጉዳይ እስከ የፆታ አመለካከት፣ እንዲሁም ከተማሪዎች የብድር ስረዛ እስከ ካምፓስ ውስጥ የመናገር ነፃነት ድረስ የባህል እና የፖለቲካ ሽኩቻዎች ማዕከል ሆኗል። የሪፐብሊካን ፓርቲ አባላት በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ የቆየ ጥርጣሬ ያላቸው ሲሆን፣ ምሁራን ወጣቶችን አክራሪ በሆኑ የፖለቲካ አመለካከቶች እየመረዙ ነው ብለው ይከሳሉ። ትራምፕም የኮሌጅ ካምፓሶች ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ በአክራሪነት ተወርረዋል በማለት ወቀሳ አቅርበዋል። የፕሬዝዳንቱ ዋነኛ ትኩረት የብዝሃነት፣ የእኩልነት እና የአካታችነት ፖሊሲዎችን በመቀልበስ፣ የተወሰኑ ተማሪዎች ያላግባብ ተጠቃሚ እየሆኑ ነው ያሉትን አሰራር ማስቆም ላይ ያነጣጠረ ነው።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ የፌደራል መንግስቱን ስልጣን በመጠቀም የዩኒቨርሲቲዎችን የገንዘብ ድጋፍ ለማቋረጥ በማስፈራራት እና የውጭ ሀገር ተማሪዎችን መብት በመገደብ ላይ ይገኛሉ። ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎችን በሚቀበሉበት መንገድ፣ በትምህርት ስርዓታቸው እና በአጠቃላይ አሰራራቸው ላይ ታይቶ የማያውቅ ጣልቃ ገብነት እያደረጉ ነው። በአብዛኛው የፀረ ሴማዊነት ክሶችን ወይም የህግ እና ስርአት መርሆችን በመጠቀም የከፍተኛ ትምህርት አስተዳዳሪዎች ላይ ጥብቅ ምርመራ እንዲካሄድ እያስገደዱ ይገኛሉ። አሜሪካ ውስጥ የፍትሃዊነት ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የወጡ የሲቪል መብቶች ህጎችን በመጠቀም፣ በታሪክ ተጨቁነው የነበሩ የህብረተሰብ ክፍሎችን የሚጠብቁ አሰራሮችን ወደ ኋላ ለመመለስ እየሰሩ መሆኑ ተጠቁሟል።
ይህ የትራምፕ አስተዳደር ከከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ጋር የገጠመው ፍልሚያ ወደ አጠቃላይ ጦርነት ያደገ ሲሆን፣ በተለይም የእሳቸውን ፍላጎት ለማስተናገድ ፈቃደኛ ባልሆኑ እንደ ታዋቂው ሃርቫርድ ዩኒቨርሲቲ ባሉ ተቋማት ላይ ያነጣጠረ ጠንካራ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑ በዘገባው ተብራርቷል።
Sponsored by
Surafel
3 days ago
በተቋማዊ ሪፎርሙ ሕዝባዊነቱን ያጠናከረው ሠራዊት
**************
የኢትዮጵያ ሀገር መከላከያ ሠራዊት የሀገር ሉዓላዊነት፣ የሕዝብ ደኅንነት እና የጽናት ታላቅ ምሰሶ ነው።
ባለፉት ስምንት ዓመታት በሠራዊቱ ውስጥ የተተገበሩት ጥልቀት ያላቸው የሪፎርም እና የተቋማዊ መዋቅር ማሻሻያዎች ሠራዊቱን ወደ አዲስ የልህቀት ደረጃ ያሸጋገሩ ናቸው።
ይህ የሪፎርም ሂደት የሠራዊቱን ሕዝባዊነት የበለጠ ያጠናከረ፣ ሙያዊ ገለልተኝነቱን ያረጋገጠ እና መዋቅራዊ አደረጃጀቱን በዘመናዊ ወታደራዊ ሳይንስ መርሆዎች ላይ ያቆመ ነበር።
ተቋሙን ከፖለቲካዊ ወገንተኝነት በማፅዳት እና አደረጃጀቱን በማዘመን የአየር ኃይል፣ የባሕር ኃይል እንዲሁም የሳይበር ደኅንነት ክፍሎች ዘመኑ የሚጠይቀውን አህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ የዝግጁነት ደረጃ እንዲላበሱ አስችሏቸዋል።
በተቋማዊ ሪፎርሙ ከተመዘገቡት ዋና ዋና ውጤቶች መካከል በቴክኖሎጂ ሽግግር እና በሰው ኃይል ግንባታ ላይ የታየው የላቀ ዕድገት ይጠቀሳል።
ሠራዊታችን ዘመናዊ የክትትል ቴክኖሎጂዎችን፣ የሰው አልባ አየር (ድሮን) ሥርዓቶችን እና የተራቀቁ የመረጃ መረቦችን በመታጠቅ ተቋማዊ ቁመናውን አዳብሯል።
በየደረጃው ባሉ ወታደራዊ አካዳሚዎች የተሰጡት የላቁ የስልጠና መርሐ-ግብሮች የሠራዊቱን ሥነ-ልቦናዊና ቴክኒካዊ አቅም በማሳደግ፣ አደጋዎችን በሳይንሳዊ ስልት፣ አነስተኛ የሰው እና የቁሳቁስ ጉዳት በሚያስከትል መልኩ የመከላከልና የማክሸፍ ብቃቱን አጎልብተውለታል።
በሀገራችን ያጋጠሙ ውስብስብ የውስጥ ደኀንነት ፈተናዎችን በማረጋጋት ሂደት ሠራዊቱ ያሳየው አስተዋይነት እና ሕዝባዊ ወገንተኝነት ጎልቶ የወጣበት ነው።
የሕዝብን ሰላም እና ደኅንነት ለማስጠበቅ በሚደረጉ እንቅስቃሴዎች የትዕግሥት እና የሰላም መንገዶችን በማስቀደም፣ የሲቪሎችን ሕይወት ከጉዳት በመጠበቅ እና የሀገር ሀብት የሆኑ መሠረተ-ልማቶችን በጥንቃቄ በመጠበቅ ረገድ ውጤታማ ሥራ ሠርቷል።
ይህም ሠራዊቱ የኃይል አጠቃቀምን የመጨረሻ አማራጭ በማድረግ የሰላም እና የሕግ ሥርዓት ዋስትና መሆኑን ያስመሰከረበት ነው።
ከሀገር ውስጥ ተልዕኮ ባሻገር፣ ሠራዊታችን በምሥራቅ አፍሪካ ቀጣና ለሚከናወኑ የሰላም ማስከበር ሥራዎች የጸና አለኝታ ሆኖ ዘልቋል።
በአፍሪካ ኅብረት እና በተለያዩ ዓለም አቀፍ ተልዕኮዎች የሚያሳየው የላቀ ሙያዊ ሥነ-ምግባር፣ ለሕዝብ ያለው ቅርበት እና የተላበሰው ሕዝባዊነት የሀገራችንን በጎ ገፅታ በዓለም አቀፍ መድረክ ከፍ አድርጎታል።
ባለፉት የሪፎርም ዓመታት የተገነቡት ዘመናዊ አቅሞች እና ተቋማዊ ነፃነት፣ ሠራዊታችን ወደፊትም የሀገርን ሉዓላዊነት እና የሕዝብን አደራ በላቀ ብቃት ለመወጣት የሚያስችለውን አስተማማኝ መሠረት ጥለዋል።
በሀብተሚካኤል ክፍሉ
#ethiopiandefenseforce #endf #ethiopianarmy #heroesofethiopia #militarypower #ethiopiandiplomacy
**************
የኢትዮጵያ ሀገር መከላከያ ሠራዊት የሀገር ሉዓላዊነት፣ የሕዝብ ደኅንነት እና የጽናት ታላቅ ምሰሶ ነው።
ባለፉት ስምንት ዓመታት በሠራዊቱ ውስጥ የተተገበሩት ጥልቀት ያላቸው የሪፎርም እና የተቋማዊ መዋቅር ማሻሻያዎች ሠራዊቱን ወደ አዲስ የልህቀት ደረጃ ያሸጋገሩ ናቸው።
ይህ የሪፎርም ሂደት የሠራዊቱን ሕዝባዊነት የበለጠ ያጠናከረ፣ ሙያዊ ገለልተኝነቱን ያረጋገጠ እና መዋቅራዊ አደረጃጀቱን በዘመናዊ ወታደራዊ ሳይንስ መርሆዎች ላይ ያቆመ ነበር።
ተቋሙን ከፖለቲካዊ ወገንተኝነት በማፅዳት እና አደረጃጀቱን በማዘመን የአየር ኃይል፣ የባሕር ኃይል እንዲሁም የሳይበር ደኅንነት ክፍሎች ዘመኑ የሚጠይቀውን አህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ የዝግጁነት ደረጃ እንዲላበሱ አስችሏቸዋል።
በተቋማዊ ሪፎርሙ ከተመዘገቡት ዋና ዋና ውጤቶች መካከል በቴክኖሎጂ ሽግግር እና በሰው ኃይል ግንባታ ላይ የታየው የላቀ ዕድገት ይጠቀሳል።
ሠራዊታችን ዘመናዊ የክትትል ቴክኖሎጂዎችን፣ የሰው አልባ አየር (ድሮን) ሥርዓቶችን እና የተራቀቁ የመረጃ መረቦችን በመታጠቅ ተቋማዊ ቁመናውን አዳብሯል።
በየደረጃው ባሉ ወታደራዊ አካዳሚዎች የተሰጡት የላቁ የስልጠና መርሐ-ግብሮች የሠራዊቱን ሥነ-ልቦናዊና ቴክኒካዊ አቅም በማሳደግ፣ አደጋዎችን በሳይንሳዊ ስልት፣ አነስተኛ የሰው እና የቁሳቁስ ጉዳት በሚያስከትል መልኩ የመከላከልና የማክሸፍ ብቃቱን አጎልብተውለታል።
በሀገራችን ያጋጠሙ ውስብስብ የውስጥ ደኀንነት ፈተናዎችን በማረጋጋት ሂደት ሠራዊቱ ያሳየው አስተዋይነት እና ሕዝባዊ ወገንተኝነት ጎልቶ የወጣበት ነው።
የሕዝብን ሰላም እና ደኅንነት ለማስጠበቅ በሚደረጉ እንቅስቃሴዎች የትዕግሥት እና የሰላም መንገዶችን በማስቀደም፣ የሲቪሎችን ሕይወት ከጉዳት በመጠበቅ እና የሀገር ሀብት የሆኑ መሠረተ-ልማቶችን በጥንቃቄ በመጠበቅ ረገድ ውጤታማ ሥራ ሠርቷል።
ይህም ሠራዊቱ የኃይል አጠቃቀምን የመጨረሻ አማራጭ በማድረግ የሰላም እና የሕግ ሥርዓት ዋስትና መሆኑን ያስመሰከረበት ነው።
ከሀገር ውስጥ ተልዕኮ ባሻገር፣ ሠራዊታችን በምሥራቅ አፍሪካ ቀጣና ለሚከናወኑ የሰላም ማስከበር ሥራዎች የጸና አለኝታ ሆኖ ዘልቋል።
በአፍሪካ ኅብረት እና በተለያዩ ዓለም አቀፍ ተልዕኮዎች የሚያሳየው የላቀ ሙያዊ ሥነ-ምግባር፣ ለሕዝብ ያለው ቅርበት እና የተላበሰው ሕዝባዊነት የሀገራችንን በጎ ገፅታ በዓለም አቀፍ መድረክ ከፍ አድርጎታል።
ባለፉት የሪፎርም ዓመታት የተገነቡት ዘመናዊ አቅሞች እና ተቋማዊ ነፃነት፣ ሠራዊታችን ወደፊትም የሀገርን ሉዓላዊነት እና የሕዝብን አደራ በላቀ ብቃት ለመወጣት የሚያስችለውን አስተማማኝ መሠረት ጥለዋል።
በሀብተሚካኤል ክፍሉ
#ethiopiandefenseforce #endf #ethiopianarmy #heroesofethiopia #militarypower #ethiopiandiplomacy
3 days ago
የጥፋት ጥምረቱ ሴራ ሲጋለጥ | የታሪካዊ ጠላቶች የእጅ አዙር ፖለቲካ ከሽፏል | የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅምን የማስጠበቅ የማይበገር ጉዞ
#ebcdotstream #nationalinterest #development #geopolitics #regionaldynamics
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
#ebcdotstream #nationalinterest #development #geopolitics #regionaldynamics
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
3 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) አንበሳ ባንክ በሚቀጥለው ወር የሚያደርገውን ምርጫ ተከትሎ ሽኩቻ እየተደረገ ነው፡፡ በአንበሳ ባንክ ውስጥ የተፈጠረው አለመግባባት አሁንም መቀጠሉን ምንጮች ይናገራሉ፡፡ ለውዝግቡ መንስኤ የሆነው ባለፉት ወራት በአዲስ አበባ ውስጥ የሚገኙ ግለሰቦችና ኩባንያዎች በባንኩ ቦርድና ማኔጅመንት ላይ ጫና በማሳደር ብድር እንዲሰጣቸው መጠየቃቸው መሆኑን የሚናገሩት ምንጮቹ ብድሩን ባለማግኘታቸው አመራሩን የማንሳት ጥረት ማድረግ መጀመራቸውን ያስረዳሉ፡፡
ይህንን ተከትሎ ‹‹ጉዳዩ ህጋዊ እንዲመስል›› ለብሄራዊ ባንክ ህገ ወጥ አሰራርንና ምርጫ ማጭበርበርን የተመለከቱ ጥቆማዎችን መስጠታቸውን አውስተዋል፡፡ ብሄራዊ ባንክ በቀረበው መረጃ ላይ ምርመራ አድርጎ ህገ ወጥ አሰራር አለማግኘቱን ቢያስታውቅም በሚቀጥለው ወር የባንኩ ጠቅላላ ጉባኤ ተጠርቶ አዲስ አመራር ምርጫ እንዲካሄድ ውሳኔ ማሳለፉ የሚታወስ ነው፡፡
ምንጮቹ እንደሚሉት ይህ ምርጫ ከመካሄዱ በፊት በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ሽኩቻው አይሎ ይታያል፡፡ በአንድ ወገን የፕሬዝደንቱ አቶ ዳንኤል ተከስተ ደጋፊዎች አመራራቸውን ለማስቀጠል ዘመቻ በማድረግ ላይ ሲሆኑ በሌላ ወገን ደግሞ የቦርድ አባል በሆኑት ዶክተር አክሊሉ ገብረስላሴ የሚመራው አካል ደግሞ አመራሩን ለማንሳት ሌላ ዘመቻ እያደረገ ይገኛል፡፡
እንደምንጮቹ ከሆነ ይህ በአንበሳ ባንክ ውስጥ የተፈጠረው ትርምስ ፖለቲካዊ እንድምታ ያለው ከመሆኑም በላይ ከህወሀት ክፍፍል ጋር የተያያዘ ነው፡፡ ምንጮቹ እንደሚሉት የባንኩ ባለአክስዮኖች በሚቀጥለው ወር በሚካሄደው ምርጫ ለባንኩ ህልውና ሲሉ ጥንቃቄ የታከለበት ውሳኔ መስጠት ይገባቸዋል፡፡ እንዲሁም ብሄራዊ ባንክ በተመሳሳይ ለጉዳዩ ተገቢውን ትኩረት ሰጥቶ ፍትሀዊ ፍርድ መስጠት እንዳለበትም አሳስበዋል፡፡
ይህንን ተከትሎ ‹‹ጉዳዩ ህጋዊ እንዲመስል›› ለብሄራዊ ባንክ ህገ ወጥ አሰራርንና ምርጫ ማጭበርበርን የተመለከቱ ጥቆማዎችን መስጠታቸውን አውስተዋል፡፡ ብሄራዊ ባንክ በቀረበው መረጃ ላይ ምርመራ አድርጎ ህገ ወጥ አሰራር አለማግኘቱን ቢያስታውቅም በሚቀጥለው ወር የባንኩ ጠቅላላ ጉባኤ ተጠርቶ አዲስ አመራር ምርጫ እንዲካሄድ ውሳኔ ማሳለፉ የሚታወስ ነው፡፡
ምንጮቹ እንደሚሉት ይህ ምርጫ ከመካሄዱ በፊት በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ሽኩቻው አይሎ ይታያል፡፡ በአንድ ወገን የፕሬዝደንቱ አቶ ዳንኤል ተከስተ ደጋፊዎች አመራራቸውን ለማስቀጠል ዘመቻ በማድረግ ላይ ሲሆኑ በሌላ ወገን ደግሞ የቦርድ አባል በሆኑት ዶክተር አክሊሉ ገብረስላሴ የሚመራው አካል ደግሞ አመራሩን ለማንሳት ሌላ ዘመቻ እያደረገ ይገኛል፡፡
እንደምንጮቹ ከሆነ ይህ በአንበሳ ባንክ ውስጥ የተፈጠረው ትርምስ ፖለቲካዊ እንድምታ ያለው ከመሆኑም በላይ ከህወሀት ክፍፍል ጋር የተያያዘ ነው፡፡ ምንጮቹ እንደሚሉት የባንኩ ባለአክስዮኖች በሚቀጥለው ወር በሚካሄደው ምርጫ ለባንኩ ህልውና ሲሉ ጥንቃቄ የታከለበት ውሳኔ መስጠት ይገባቸዋል፡፡ እንዲሁም ብሄራዊ ባንክ በተመሳሳይ ለጉዳዩ ተገቢውን ትኩረት ሰጥቶ ፍትሀዊ ፍርድ መስጠት እንዳለበትም አሳስበዋል፡፡
3 days ago
ፖለቲከኛ አቶ አበባ አካሉ መታሰራቸው ተሰማ
በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ሰፋ ያለ ትንታኔ በመስጠት እና በፓርቲ ፖለቲካ የሚታወቁት አቶ አበበ በትናንትናው ዕለት መታሰራቸውን የቤተሰብ ምንጮች ለአንዳፍታ ሚዲያ ተናግረዋል፡፡
ፖለቲከኛው በምን ምክንያት እንደታሰሩ ያልታወቀ ሲሆን፤ ባሁኑ ሰአት ሜክሲኮ በሚገኘው የፌዴራል ፖሊስ እንደሚገኙም ቤተሰቦቻቸው ገልጸዋል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ሰፋ ያለ ትንታኔ በመስጠት እና በፓርቲ ፖለቲካ የሚታወቁት አቶ አበበ በትናንትናው ዕለት መታሰራቸውን የቤተሰብ ምንጮች ለአንዳፍታ ሚዲያ ተናግረዋል፡፡
ፖለቲከኛው በምን ምክንያት እንደታሰሩ ያልታወቀ ሲሆን፤ ባሁኑ ሰአት ሜክሲኮ በሚገኘው የፌዴራል ፖሊስ እንደሚገኙም ቤተሰቦቻቸው ገልጸዋል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
3 days ago
የዘመናችን ሉዓላዊነት፡ ከድንበር ጥበቃ እስከ ኢኮኖሚያዊና ዲጂታል ልዕልና
*******************
( የዕለቱ መልዕክት)
ትናንት የሀገር ዳር ድንበር በጀግኖች ደምና አጥንት ይጠበቅ ነበር። ዛሬ ግን የዓለማችን የጂኦ-ፖለቲካ መልክ እና የኃይል አሰላለፍ መሰረታዊ ለውጥ ሲያስተናግድ፣ የሉዓላዊነት ትርጓሜም እጅግ ጥልቅ የሆነ አዲስ ገጽታን ተላብሷል።
በ21ኛው ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ ሉዓላዊነት እና የህልውና ዋስትና የሚረጋገጠው ጂኦግራፊያዊ ድንበርን በጦር መሣሪያ በመጠበቅ ብቻ ሳይሆን በስንዴ ማሳዎቻችን ስፋት፣ በፋብሪካዎቻችን የማምረት አቅም እንዲሁም በዲጂታል ቴክኖሎጂ ብቃታችን ጭምር ነው።
እውነተኛ ነፃነት ማለት የራስን ትርክት በራስ አቅም መጻፍ መቻል፣ የራስን ህዝብ በራስ አቅም መመገብ እና የሀገርን ጉዳይ ያለ አንዳች የውጭ ጫና መወሰን መቻል ማለት ነው።
ይህ ሉዓለዊነት ከእርዳታ ጥገኝነት እና ከተረጂነት አዘቅት ተላቆ በምግብ ራስን መቻልን፣ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ አቅም ማምረትን እና በከንቱ የሚባክኑ የተፈጥሮ ጸጋዎቻችንን ወደ ሀገራዊ ሀብት መቀየርን ማዕከል ያደረገ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ደሃ አይከበርም፤ እየለመነ የሚኖር ሀገር አይከበርም" ሲሉ የተናገሩት መራር ሀቅ፣ የዘመናችንን የሉዓላዊነት ትግል ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው። ክብራችን በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ ደምቆ የሚታየው፣ ቃላችንም የሚሰማው ፖሊሲዎቻችንን ያለማንም ጣልቃ ገብነት ማስፈጸም የሚያስችል የኢኮኖሚ ጡንቻ ስንገነባ ብቻ መሆኑን ይህ አዲስ እሳቤ ያስገነዝበናል።
ይህ ሁለንተናዊ የኢኮኖሚ እና የቴክኖሎጂ ሉዓላዊነት እርስበርስ በተሳሰሩ ጠንካራ ምሰሶዎች ላይ የቆመ ነው። የግብርናው ዘርፍ ዜጎችን ከረሃብ ከመታደግ አልፎ፣ ሀገርን በእርዳታ ስም ከሚመጣ የፖለቲካ ተጽዕኖ እና የውጭ ጫና ነጻ የማውጣት አቅም አለው።
ከዚህ ጎን ለጎን አምራች ኢንዱስትሪውና ማዕድን ልማቱ የውጭ ምንዛሬን በማስገኘት ሀገራዊ ሜጋ ፕሮጀክቶቻችንን በራሳችን አቅም እንድንገነባና ኢኮኖሚያችን እንዲጠናከሩ እያደረጉ ይገኛሉ። የቱሪዝም ዘርፉ የብሔራዊ ገጽታችንን ከመገንባት ባሻገር ባህላችንን ለዓለም የምናስተዋውቅበት የሶፍት ፓወር መሣሪያችን ሲሆን የዲጂታል ኢኮኖሚው ደግሞ ከዘመኑ የቴክኖሎጂ ፍጥነት ጋር እኩል እንድንራመድ የሚያደርገን የህልውናችን ወሳኝ ቁልፍ ሆኗል።
የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሉኣላዊነታችን መከበር ትልቁ ማሳያ ነው። ዓለም አቀፍ ጫናዎችን ተቋቁመን ግድቡን ከዳር ማድረሳችን፣ ወደ ብሪክስ (BRICS) አባልነት መቀላቀላችን እና የባህር በር ጥያቄያችንን በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ለማሳካት የምናደርገው ትጋት ሀገራችን በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን ተሰሚነት እና ሉዓላዊ ክብሯን በተጨባጭ የሚያሳዩም ናቸው።
ይሁን እንጂ፣ እነዚህ ታላላቅ ሀገራዊ ስኬቶችና የዲፕሎማሲ ድሎች ዘላቂና ሙሉ ትርጉም የሚኖራቸው በውስጣችን ሰላምና ሀገራዊ መግባባት ሲሰፍን ብቻ መሆኑን መዘንጋት የለብንም። የልዩነት ግንቦችን አፍርሰን በጠረጴዛ ዙሪያ በሀገራዊ ምክክር ካልተወያየን እንዲሁም የጋራ ጠላታችን በሆነው ድህነት ላይ በአንድነት ካልዘመትን፣ የጀመርነውን የብልጽግና ጉዞ ማሳካትና ሉዓላዊነታችንን ከውስጥም ከውጭም ማስጠበቅ እጅግ ይከብዳል። የኢኮኖሚና የዲጂታል ልዕልናን ለማረጋገጥ መነሻው የውስጥ ሰላምና የአንድነት መንፈስ ነው።
በሌላ በኩል ደግሞ ይህን ሁለንተናዊ የልማት ጉዞ እውን ለማድረግ የሀገርን ሉዓላዊነት እና የሕዝባችንን ሰላም ለማስጠበቅ ሌሊትና ቀን የሚተጋው፣ በቆራጥነትና በጀግንነት የተገነባው መከላከያ ሠራዊታችን ሚና በጉልህ የሚጠቀስ ነዉ፡፡
ሠራዊቱ ለሀገሩና ለህዝቡ ሲል ዛሬም ይፋለማል፣ ይዋደቃል፣ የተከበረ ህይወቱንም ይሰጣል። ይህ ሠራዊት ሀገሩን ከውጭና ከውስጥ ፀረ-ሰላም ኃይሎች በመጠበቅ የሉዓላዊነታችን ጠንካራ ዘብ በመሆን ለልማታችን ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል።
የሠራዊቱን የጀግንነት ፈለግ በመከተል ሕዝብ በአንድነት ሲቆም፣ አገርን ከጠላት መጠበቅና ወደ ብልጽግና ማሻገር ይቻላል። ስለዚህም የሀገርን ድንበርና ሰላም በንቃት መጠበቅ እንዲሁም ለጸጥታ አካላት ጠንካራ ድጋፍና አጋርነት ማሳየት የሁሉም ዜጋ ግዴታ ነው።
ስለሆነም አሁን ጊዜው ታሪካዊ ጀግንነታችንን ወደ አዲስ ምዕራፍ የምናሸጋግርበት ወቅት ነው። ሀገራዊ ሉዓላዊነታችንን ዘላቂ ለማድረግ፣ ሁለንተናዊ ብልጽግናችንን ለማረጋገጥ እንዲሁም ትግላችንን ከጦር ሜዳ ወደ ዲጂታል ፈጠራ፣ ከተረጂነት ወደ አምራችነት እና ወደ ጠንካራ የስራ ባህል የምናሸጋግርበት ወሳኝ የለውጥ ዘመን ላይ እንገኛለን። የትናንት አባቶቻችን በደማቸው ያቆዩልንን ነጻነት፣ ዛሬ በላባችን፣ በእውቀታችን እና በፈጠራ ክህሎታችን ልናደምቀው ግድ ይለናል!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
*******************
( የዕለቱ መልዕክት)
ትናንት የሀገር ዳር ድንበር በጀግኖች ደምና አጥንት ይጠበቅ ነበር። ዛሬ ግን የዓለማችን የጂኦ-ፖለቲካ መልክ እና የኃይል አሰላለፍ መሰረታዊ ለውጥ ሲያስተናግድ፣ የሉዓላዊነት ትርጓሜም እጅግ ጥልቅ የሆነ አዲስ ገጽታን ተላብሷል።
በ21ኛው ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ ሉዓላዊነት እና የህልውና ዋስትና የሚረጋገጠው ጂኦግራፊያዊ ድንበርን በጦር መሣሪያ በመጠበቅ ብቻ ሳይሆን በስንዴ ማሳዎቻችን ስፋት፣ በፋብሪካዎቻችን የማምረት አቅም እንዲሁም በዲጂታል ቴክኖሎጂ ብቃታችን ጭምር ነው።
እውነተኛ ነፃነት ማለት የራስን ትርክት በራስ አቅም መጻፍ መቻል፣ የራስን ህዝብ በራስ አቅም መመገብ እና የሀገርን ጉዳይ ያለ አንዳች የውጭ ጫና መወሰን መቻል ማለት ነው።
ይህ ሉዓለዊነት ከእርዳታ ጥገኝነት እና ከተረጂነት አዘቅት ተላቆ በምግብ ራስን መቻልን፣ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ አቅም ማምረትን እና በከንቱ የሚባክኑ የተፈጥሮ ጸጋዎቻችንን ወደ ሀገራዊ ሀብት መቀየርን ማዕከል ያደረገ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ደሃ አይከበርም፤ እየለመነ የሚኖር ሀገር አይከበርም" ሲሉ የተናገሩት መራር ሀቅ፣ የዘመናችንን የሉዓላዊነት ትግል ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው። ክብራችን በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ ደምቆ የሚታየው፣ ቃላችንም የሚሰማው ፖሊሲዎቻችንን ያለማንም ጣልቃ ገብነት ማስፈጸም የሚያስችል የኢኮኖሚ ጡንቻ ስንገነባ ብቻ መሆኑን ይህ አዲስ እሳቤ ያስገነዝበናል።
ይህ ሁለንተናዊ የኢኮኖሚ እና የቴክኖሎጂ ሉዓላዊነት እርስበርስ በተሳሰሩ ጠንካራ ምሰሶዎች ላይ የቆመ ነው። የግብርናው ዘርፍ ዜጎችን ከረሃብ ከመታደግ አልፎ፣ ሀገርን በእርዳታ ስም ከሚመጣ የፖለቲካ ተጽዕኖ እና የውጭ ጫና ነጻ የማውጣት አቅም አለው።
ከዚህ ጎን ለጎን አምራች ኢንዱስትሪውና ማዕድን ልማቱ የውጭ ምንዛሬን በማስገኘት ሀገራዊ ሜጋ ፕሮጀክቶቻችንን በራሳችን አቅም እንድንገነባና ኢኮኖሚያችን እንዲጠናከሩ እያደረጉ ይገኛሉ። የቱሪዝም ዘርፉ የብሔራዊ ገጽታችንን ከመገንባት ባሻገር ባህላችንን ለዓለም የምናስተዋውቅበት የሶፍት ፓወር መሣሪያችን ሲሆን የዲጂታል ኢኮኖሚው ደግሞ ከዘመኑ የቴክኖሎጂ ፍጥነት ጋር እኩል እንድንራመድ የሚያደርገን የህልውናችን ወሳኝ ቁልፍ ሆኗል።
የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሉኣላዊነታችን መከበር ትልቁ ማሳያ ነው። ዓለም አቀፍ ጫናዎችን ተቋቁመን ግድቡን ከዳር ማድረሳችን፣ ወደ ብሪክስ (BRICS) አባልነት መቀላቀላችን እና የባህር በር ጥያቄያችንን በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ለማሳካት የምናደርገው ትጋት ሀገራችን በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን ተሰሚነት እና ሉዓላዊ ክብሯን በተጨባጭ የሚያሳዩም ናቸው።
ይሁን እንጂ፣ እነዚህ ታላላቅ ሀገራዊ ስኬቶችና የዲፕሎማሲ ድሎች ዘላቂና ሙሉ ትርጉም የሚኖራቸው በውስጣችን ሰላምና ሀገራዊ መግባባት ሲሰፍን ብቻ መሆኑን መዘንጋት የለብንም። የልዩነት ግንቦችን አፍርሰን በጠረጴዛ ዙሪያ በሀገራዊ ምክክር ካልተወያየን እንዲሁም የጋራ ጠላታችን በሆነው ድህነት ላይ በአንድነት ካልዘመትን፣ የጀመርነውን የብልጽግና ጉዞ ማሳካትና ሉዓላዊነታችንን ከውስጥም ከውጭም ማስጠበቅ እጅግ ይከብዳል። የኢኮኖሚና የዲጂታል ልዕልናን ለማረጋገጥ መነሻው የውስጥ ሰላምና የአንድነት መንፈስ ነው።
በሌላ በኩል ደግሞ ይህን ሁለንተናዊ የልማት ጉዞ እውን ለማድረግ የሀገርን ሉዓላዊነት እና የሕዝባችንን ሰላም ለማስጠበቅ ሌሊትና ቀን የሚተጋው፣ በቆራጥነትና በጀግንነት የተገነባው መከላከያ ሠራዊታችን ሚና በጉልህ የሚጠቀስ ነዉ፡፡
ሠራዊቱ ለሀገሩና ለህዝቡ ሲል ዛሬም ይፋለማል፣ ይዋደቃል፣ የተከበረ ህይወቱንም ይሰጣል። ይህ ሠራዊት ሀገሩን ከውጭና ከውስጥ ፀረ-ሰላም ኃይሎች በመጠበቅ የሉዓላዊነታችን ጠንካራ ዘብ በመሆን ለልማታችን ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል።
የሠራዊቱን የጀግንነት ፈለግ በመከተል ሕዝብ በአንድነት ሲቆም፣ አገርን ከጠላት መጠበቅና ወደ ብልጽግና ማሻገር ይቻላል። ስለዚህም የሀገርን ድንበርና ሰላም በንቃት መጠበቅ እንዲሁም ለጸጥታ አካላት ጠንካራ ድጋፍና አጋርነት ማሳየት የሁሉም ዜጋ ግዴታ ነው።
ስለሆነም አሁን ጊዜው ታሪካዊ ጀግንነታችንን ወደ አዲስ ምዕራፍ የምናሸጋግርበት ወቅት ነው። ሀገራዊ ሉዓላዊነታችንን ዘላቂ ለማድረግ፣ ሁለንተናዊ ብልጽግናችንን ለማረጋገጥ እንዲሁም ትግላችንን ከጦር ሜዳ ወደ ዲጂታል ፈጠራ፣ ከተረጂነት ወደ አምራችነት እና ወደ ጠንካራ የስራ ባህል የምናሸጋግርበት ወሳኝ የለውጥ ዘመን ላይ እንገኛለን። የትናንት አባቶቻችን በደማቸው ያቆዩልንን ነጻነት፣ ዛሬ በላባችን፣ በእውቀታችን እና በፈጠራ ክህሎታችን ልናደምቀው ግድ ይለናል!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
4 days ago
እኔ ውሸታም ወይም አታላይ አይደለሁም!
#ethiopia | የካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ የሶሺዮሎጂ ትምህርት ክፍል መምህር የሆኑት ፕሮፌሰር ጄሰን አርደይ የሌሎች ምሁራን ጽሑፎች ያለ አግባብ ተጠቅመዋል በሚል ክስ ቀረበባቸው።
ክሱ በዋናነት የተነሳው በፈረንጆቹ 2015 ባዘጋጁት የመመረቂያ ጽሑፏቸው ላይ ሲሆን በዚህ ጽሁፋቸው የምሁራን ጥናቶች በቀጥታ ያለ ምንጭ ተጠቅመዋል የሚል ነው።
ፕሮፌሰሩም በፒኤችዲ ቴሲሳቸው እና ባሳተሟቸው አካዳሚያዊ ጥናቶች ላይ የቀረበባቸውን የጽሑፍ ስርቆት ክስ አስተባብለዋል።
ፕሮፌሰሩ በጥናቶቻቸው ላይ ጥቂት የአሰራር እና የቴክኒክ ስህተቶች መከሰታቸውን አምነው እኔ ግን ውሸታም ወይም አታላይ አይደለሁም ሲሉ ራሳቸውን ተከላክለዋል።
በቀደሙት ሥራዎቼ ላይ የቴክኒክና የምንጭ አጠቃቀም ስህተቶች መኖራቸውን እቀበላለሁ ለሰራኋቸው ስህተቶችም ኃላፊነቱን እወስዳለሁ ብለዋል።
ነገር ግን አካዳሚያዊ ማጭበርበር ወይም የፁሁፍ ስርቆት ፈፅመሀል የሚለው ውንጀላ ፍፁም ከእውነት የራቀና ተቀባይነት የሌለው ነው ሲሉ ተናግረዋል።
የካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ በበኩሉ በሰጠው መግለጫ የቀረቡት አቤቱታዎች ላይ ጥልቅ ምርመራ መደረጉንና ፕሮፌሰሩ ምንም የፈፀሙት ስህተት የለም ብሏል።
ዩኒቨርሲቲው ውንጀላውን የፕሮፌሰሩን ስም ለማጠልሸት ሆን ተብሎ የተደረገ ነው ሲል ገልጾታል።
በተጨማሪም በርካታ ምሁራንና የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ለፕሮፌሰሩ ድጋፋቸውን ሰጥተዋል።
ክሱ በጥቁር ምሁራን ስኬት ላይ ያተኮረ ፖለቲካዊና ርዕዮተ ዓለማዊ ጫና እንደሆነ ተናግረዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #england #cambridgeuniversity #professor
#ethiopia | የካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ የሶሺዮሎጂ ትምህርት ክፍል መምህር የሆኑት ፕሮፌሰር ጄሰን አርደይ የሌሎች ምሁራን ጽሑፎች ያለ አግባብ ተጠቅመዋል በሚል ክስ ቀረበባቸው።
ክሱ በዋናነት የተነሳው በፈረንጆቹ 2015 ባዘጋጁት የመመረቂያ ጽሑፏቸው ላይ ሲሆን በዚህ ጽሁፋቸው የምሁራን ጥናቶች በቀጥታ ያለ ምንጭ ተጠቅመዋል የሚል ነው።
ፕሮፌሰሩም በፒኤችዲ ቴሲሳቸው እና ባሳተሟቸው አካዳሚያዊ ጥናቶች ላይ የቀረበባቸውን የጽሑፍ ስርቆት ክስ አስተባብለዋል።
ፕሮፌሰሩ በጥናቶቻቸው ላይ ጥቂት የአሰራር እና የቴክኒክ ስህተቶች መከሰታቸውን አምነው እኔ ግን ውሸታም ወይም አታላይ አይደለሁም ሲሉ ራሳቸውን ተከላክለዋል።
በቀደሙት ሥራዎቼ ላይ የቴክኒክና የምንጭ አጠቃቀም ስህተቶች መኖራቸውን እቀበላለሁ ለሰራኋቸው ስህተቶችም ኃላፊነቱን እወስዳለሁ ብለዋል።
ነገር ግን አካዳሚያዊ ማጭበርበር ወይም የፁሁፍ ስርቆት ፈፅመሀል የሚለው ውንጀላ ፍፁም ከእውነት የራቀና ተቀባይነት የሌለው ነው ሲሉ ተናግረዋል።
የካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ በበኩሉ በሰጠው መግለጫ የቀረቡት አቤቱታዎች ላይ ጥልቅ ምርመራ መደረጉንና ፕሮፌሰሩ ምንም የፈፀሙት ስህተት የለም ብሏል።
ዩኒቨርሲቲው ውንጀላውን የፕሮፌሰሩን ስም ለማጠልሸት ሆን ተብሎ የተደረገ ነው ሲል ገልጾታል።
በተጨማሪም በርካታ ምሁራንና የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ለፕሮፌሰሩ ድጋፋቸውን ሰጥተዋል።
ክሱ በጥቁር ምሁራን ስኬት ላይ ያተኮረ ፖለቲካዊና ርዕዮተ ዓለማዊ ጫና እንደሆነ ተናግረዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #england #cambridgeuniversity #professor
Sponsored by
Surafel
4 days ago
"ሁለተኛው የስልጣን ዘመኔ ልክ እንደ ኢየሱስ መመለስ ነው!"
– የፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ንግግር በኬንያ አነጋጋሪ ሆነ
አዲስ አበባ – የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ሁለተኛ የስልጣን ዘመንን ከኢየሱስ ክርስቶስ ሁለተኛ መምጣት ጋር በማያያዝ የተናገሩት ንግግር በኬንያ የፖለቲካ እና የሃይማኖት ውይይቶችን አቀጣጥሏል።
ፕሬዚዳንቱ በናይሮቢ ጊኮምባ በተካሄደ የቤተ ክርስቲያን መርሃ ግብር ላይ ለደጋፊዎቻቸው የፖለቲካ መፈክር የሆነውን "Tutam" በመጥቀስ፣ "ኢየሱስ ለሁለተኛ ጊዜ ይመጣል፤ ስለዚህ 'Tutam' ስትሉ ለዚያም ዝግጁ ሁኑ" በማለት ንግግር አድርገዋል።
እንዲሁም "ምድራዊ Tutam አለ፣ ሰማያዊ Tutam አለ" በማለት የፖለቲካ መፈክሩን ከክርስቲያናዊ ትምህርት ጋር ለማገናኘት ሞክረዋል።
ይህ ንግግር በማኅበራዊ ሚዲያ ፈጣን ምላሽ አስከትሏል። አንዳንዶች ፕሬዚዳንቱ የመንፈሳዊ መልእክት ለማስተላለፍ እንደሞከሩ ሲገልጹ፣ ሌሎች ግን የሃይማኖት ምሳሌዎችን ለፖለቲካ ዘመቻ መጠቀም ተገቢ አይደለም ሲሉ ተችተዋል።
"Tutam" የሚለው ቃል በሩቶ ደጋፊዎች መካከል "ሁለተኛ ዘመን እናሸንፋለን" የሚል የፖለቲካ መፈክር ሲሆን፣ ተቃዋሚዎቹ ደግሞ "Wantam" (አንድ ዘመን ብቻ) በሚል መፈክር ለ2027 ምርጫ ዘመቻቸውን እያጠናከሩ ነው። ይህም በኬንያ ፖለቲካ ውስጥ በጣም አነጋጋሪ የሆኑ መፈክሮች ሆነዋል።
የ2027 ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እየተቃረበ በመምጣቱ፣ ሩቶ ሁለተኛ ዘመን ለማሸነፍ በግልጽ እየዘመቱ ሲሆን፣ ተቃዋሚዎቻቸውም "Wantam" በሚል መፈክር የስልጣን ለውጥ እየጠየቁ ነው። የፖለቲካ ውድድሩ ቀድሞውኑ ወደ ከፍተኛ ሙቀት ገብቷል።
የሩቶ የቅርብ ጊዜ ንግግር ደግሞ በኬንያ ውስጥ የፖለቲካና የሃይማኖት ግንኙነት እንደገና የውይይት ርዕስ እንዲሆን አድርጎታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
– የፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ንግግር በኬንያ አነጋጋሪ ሆነ
አዲስ አበባ – የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ሁለተኛ የስልጣን ዘመንን ከኢየሱስ ክርስቶስ ሁለተኛ መምጣት ጋር በማያያዝ የተናገሩት ንግግር በኬንያ የፖለቲካ እና የሃይማኖት ውይይቶችን አቀጣጥሏል።
ፕሬዚዳንቱ በናይሮቢ ጊኮምባ በተካሄደ የቤተ ክርስቲያን መርሃ ግብር ላይ ለደጋፊዎቻቸው የፖለቲካ መፈክር የሆነውን "Tutam" በመጥቀስ፣ "ኢየሱስ ለሁለተኛ ጊዜ ይመጣል፤ ስለዚህ 'Tutam' ስትሉ ለዚያም ዝግጁ ሁኑ" በማለት ንግግር አድርገዋል።
እንዲሁም "ምድራዊ Tutam አለ፣ ሰማያዊ Tutam አለ" በማለት የፖለቲካ መፈክሩን ከክርስቲያናዊ ትምህርት ጋር ለማገናኘት ሞክረዋል።
ይህ ንግግር በማኅበራዊ ሚዲያ ፈጣን ምላሽ አስከትሏል። አንዳንዶች ፕሬዚዳንቱ የመንፈሳዊ መልእክት ለማስተላለፍ እንደሞከሩ ሲገልጹ፣ ሌሎች ግን የሃይማኖት ምሳሌዎችን ለፖለቲካ ዘመቻ መጠቀም ተገቢ አይደለም ሲሉ ተችተዋል።
"Tutam" የሚለው ቃል በሩቶ ደጋፊዎች መካከል "ሁለተኛ ዘመን እናሸንፋለን" የሚል የፖለቲካ መፈክር ሲሆን፣ ተቃዋሚዎቹ ደግሞ "Wantam" (አንድ ዘመን ብቻ) በሚል መፈክር ለ2027 ምርጫ ዘመቻቸውን እያጠናከሩ ነው። ይህም በኬንያ ፖለቲካ ውስጥ በጣም አነጋጋሪ የሆኑ መፈክሮች ሆነዋል።
የ2027 ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ እየተቃረበ በመምጣቱ፣ ሩቶ ሁለተኛ ዘመን ለማሸነፍ በግልጽ እየዘመቱ ሲሆን፣ ተቃዋሚዎቻቸውም "Wantam" በሚል መፈክር የስልጣን ለውጥ እየጠየቁ ነው። የፖለቲካ ውድድሩ ቀድሞውኑ ወደ ከፍተኛ ሙቀት ገብቷል።
የሩቶ የቅርብ ጊዜ ንግግር ደግሞ በኬንያ ውስጥ የፖለቲካና የሃይማኖት ግንኙነት እንደገና የውይይት ርዕስ እንዲሆን አድርጎታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
4 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኢራን አብዮታዊ ዘብ የየብስ ኃይል አዛዥ የሆኑት ሞሀመድ ካራሚ፣ በምዕራብ ኢራን የሚገኙት ታጣቂዎች ከቀጠናው ውጭ ባሉ ጠላቶች ወይም በአሸባሪ ቡድኖች ሊፈጸም ለሚችል ማንኛውም "የተሳሳተ ስሌት" አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት በተጠንቀቅ ላይ እንደሚገኙ ገልጸዋል።
አዛዡ በኤክስ ማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት፣ የሀምዜ ሰይድ አል-ሹሀዳ ዕዝ ታጣቂዎች በስለላ መረጃ፣ በዘመቻ ዝግጁነት እንዲሁም እምነትን፣ ቴክኖሎጂን እና ዘመናዊ ሳይንሶችን በማቀናጀት ለማንኛውም ስጋት ቆራጥ እና የማያዳግም ምላሽ ለመስጠት በተሟላ ዝግጁነት ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል።
ይህ በእንግሊህ እንዳለ የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ እና የኦማን አቻቸው በድር አል-ቡሳይዲ ምሽት ላይ በስልክ ባደረጉት ውይይት በቀጠናው ወቅታዊ የፖለቲካ እና የጸጥታ ጉዳዮች ዙሪያ መምከራቸውን ኢራናዊው ከፍተኛ ዲፕሎማት በቴሌግራም ገጻቸው ይፋ አድርገዋል።
ኦማን እና ኢራን በሁለቱም ሀገራት የውሃ ክልል በሚያዋስነው የሆርሙዝ ስትሬት አዲስ የባህር ላይ መስመር ለመክፈት ድርድር እያደረጉ ይገኛሉ። ይህንን ተከትሎም ባለፈው ምሽት አራግቺ ለኢራን ካቢኔ ባቀረቡት ሪፖርት፣ በቴህራን እና በሙስካት (ኦማን) መካከል እየተካሄደ ያለው ይህ የውሃ መስመር ድርድር "ወደ ማጠናቀቂያው ምዕራፍ እየተቃረበ" መሆኑን አረጋግጠዋል።
አዛዡ በኤክስ ማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት፣ የሀምዜ ሰይድ አል-ሹሀዳ ዕዝ ታጣቂዎች በስለላ መረጃ፣ በዘመቻ ዝግጁነት እንዲሁም እምነትን፣ ቴክኖሎጂን እና ዘመናዊ ሳይንሶችን በማቀናጀት ለማንኛውም ስጋት ቆራጥ እና የማያዳግም ምላሽ ለመስጠት በተሟላ ዝግጁነት ላይ መሆናቸውን አስታውቀዋል።
ይህ በእንግሊህ እንዳለ የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ እና የኦማን አቻቸው በድር አል-ቡሳይዲ ምሽት ላይ በስልክ ባደረጉት ውይይት በቀጠናው ወቅታዊ የፖለቲካ እና የጸጥታ ጉዳዮች ዙሪያ መምከራቸውን ኢራናዊው ከፍተኛ ዲፕሎማት በቴሌግራም ገጻቸው ይፋ አድርገዋል።
ኦማን እና ኢራን በሁለቱም ሀገራት የውሃ ክልል በሚያዋስነው የሆርሙዝ ስትሬት አዲስ የባህር ላይ መስመር ለመክፈት ድርድር እያደረጉ ይገኛሉ። ይህንን ተከትሎም ባለፈው ምሽት አራግቺ ለኢራን ካቢኔ ባቀረቡት ሪፖርት፣ በቴህራን እና በሙስካት (ኦማን) መካከል እየተካሄደ ያለው ይህ የውሃ መስመር ድርድር "ወደ ማጠናቀቂያው ምዕራፍ እየተቃረበ" መሆኑን አረጋግጠዋል።
4 days ago
“ታሪክ በትዝታ ላይ የተጫነ ሸክም አይደለም-የነፍስ መገለጥ እንጂ”
ጋዜጠኛ ዮናስ አየለ እንደጻፈው
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ከአሚኮ ጋር ያደረጉትን ቃለምልልስ አዳምጬ እንደጨረስኩ በቃለ ምልልሱ በርዕሰ ጉዳይ ደረጃ ጎልተው ከወጡ ዋና ዋና ጭብጦች መካከል አንዱ ነገረ ታሪክ እንደሆነ ተሰምቶኛል፡፡ ታሪክ-የሀገር ውስጥና የውጭ፤ የሩቅና የቅርብ ዘመን! ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው ያንጸባረቁትን ሚዛናዊና አምክኖአዊ የታሪክ እይታና ድምዳሜያቸውን አለማድነቅ ንፉግነት ነው፡፡ የአሥራ ዘጠነኛው ክፍለ ዘመን እንግሊዛዊ የታሪክ ጸሐፊና ፖለቲከኛ ሎርድ አክተን “History is not a burden on the memory but an illumination of the soul” ብሎ ሲጽፍ “ታሪክ የነፍስ መገለጥ እንጂ በትዝታ ላይ የተጫነ ሸክም አይደለም” ማለቱ ነበር፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው ያነሷቸው የታሪክ አንኳር ጉዳዮች እስከዛሬ ድረስ በሀገራችን የታሪክ አጻጻፍ(Historiography) እና በሕዝባዊ ትርክቶቻችን(በሚዲያዎችን ጭምር) በሚገባቸው ልክ ያልተወሱ፤ ቢወሱም ፈራ ተባ እየተባሉ የሚጠቀሱ፤ አለፍሲልም ባልተገባ የፖለቲካ እይታ ደንቃራ ተደርገው የተወሰዱ የታሪክ ግርዶሽ(eclipse of the history) ሆነው የኖሩ ስብራቶቻችን ነበሩ፡፡ ከነዚህ ቁልፍ ጉዳዮች መካከል ዋነኛዎቹ አንዱ የሕዝቦች ትስስር እና መስተጋብር ታሪክ ሲሆን ሌላኛው በአገረ መንግስት ምሥረታ ውስጥ የሸዋ ጂኦ-ስትራቴጂካዊ ሚናን የተመለከቱት ናቸው፡፡
በመጀመሪያ የአማራና የኦሮሞ ሕዝቦች በኩታ ገጠም ቀዬዎቻቸው እና የታሪክ እድል በፈጠረላቸው የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና የባህል አጋጣሚዎች እንደሌሎች ማህበረሰቦች ሁሉ መጋባት መዋለዳቸው፤መተሳሰር መዋሀዳቸው ሀቅ የመሆኑን ያህል የታሪክ ጥናት እና የትርክቶቻችን ማጠንጠኛ አለመሆናቸው ይታወቃል፡፡ ከዚህ በባሰ ሁኔታ ደግሞ በነገሥታቱ መካከል የነበረው የፖለቲካ ጋብቻና የመሪዎቻችን ማህበራዊ መሠረት ጉዳይ ነውር እስኪመስል በእውነታው ልክ ሳይጠናና፣ሳይነገርለት ዘመናት አልፈዋል ፡፡ በሌላ በኩል በሸዋና አካባቢው ለረዥም ዘመን የኖሩ ሕዝቦች በአገረ መንግሥት ግንባታ ሂደት የተጫወቱት ሚናና የሚጋሩት ቀደምት የሥልጣኔ ባለቤትነት (ታሪክ ሰሪነት-Agency) ግጥምጥሞሽ በሀገር መሪ ደረጃ መወሳታቸው እጅግ ጉልህ ፋይዳ ያለው ጉዳይ ነው ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው ያነሷቸው የታሪክ እውነታዎች ያለጥርጥር ታሪካችንንና የታሪክ ምልከታችንን ደጋግመን መመርምር እንዳለብን የሚያስገነዝቡና የወገንተኝነት ጥያቄ በሚነሳባቸው ሃይማኖታዊ የታሪክ ምንጮች እንኳን የተቀመጡ ገሃድ እውነታዎች ናቸው፡፡ መመርመር ለሚፈልግ አጥኚ እነዚህ የታሪክ እውነታዎች በየነገሥታቱ ዜና መዋዕሎች (የዐጼ አምደ ጽዮን፣ ዐጼ ሱስንዮስ፣የዐጼ ገላውዲዮስ፣ የዐጼ ሠርጸ ድንግል ወዘተ)፤ የሃይማኖት ሰነዶች፣ የታሪከ ነገሥት ቅጂዎች፣ ወደ ኢትዮጵያ መጥተው የነበሩ አውሮፓውያን ተጓዦችና ጸሐፊያን (ፍራንስስኮ አልቫሬዝ፣ ፔድሮ ፔዝ፣ ማኑኤል አልሜዳ፣ ጄሮኒሞ ሎቦ፣ ጀምስ ብሩስ፣ ኮንቲ ሮሲኒ ወዘተ ) መዝግበው በተውልን ሰነዶች ሰፍረው የምናገኛቸው፤ ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲተላለፉ የኖሩ ቱባ መረጃዎች ናቸው፡፡
ፍራንሲስኮ አልቫሬዝ የተወልን የጽሑፍ ሰነድና ሌሎች ሀገርኛ የቃል መረጃ ምንጮች ዐፄ ልብነድንግል(1498-1532 ዓ.ም.) እንደ መሪ የአማራና የኦሮሞ ብቻ ሳይሆን ምናልባትም የሌሎች ሕዝቦችም ማህበራዊ ዳራ የነበራቸው ንጉሠ ነገሥት እንደሆኑ የሚያስረዱ ሲሆን አልቫሬዝ የንጉሱ የእናት ወንድም የነበሩት አጎታቸው ዶሪ ባህረ ነጋሽ ኦሮሞ እንደነበሩና ባህረ ነጋሽ ዶሪ ሲሞቱ ሥልጣኑ በቀጥታ ወደልጃቸው ቡሎ መሸጋገሩን ጭምር በአይኑ ያየውን ጽፏል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በትኩረት መታየት የሚገባው ጉዳይ ስለዐጼ ልብነ ድንግል የጦር አዛዦች የተነገሩ የቃል መረጃዎች ናቸወ፡፡ ከእነዚህ መካከል የንጉሠ ነገሥቱ ሠራዊት የቦረንትቻ ባሕል ያውቅ እንደነበር በተክለጻዲቅ መኩሪያ መጻፉና ከዐጼ ልብነድንግል የጦር አዛዦች አንዱ የነበረው ቱሉ ደገልሀን በመራው ከኢማም አሕመድ ጋር የተካሄደ ጦርነት የዐጼው ጦር ሲያፈገፍግ ንጉሠ ነገሥቱ “ሁሉም ቢፈራ ቱሉ እንዴት ፈራ? ” ማለታቸው ስለሠራዊታቸው ሥብጥር የሚነግረን ነገር አለ፡፡
ኦቶማን ቱርኮችን እና የዘመኑ ተላላኪዎቻቸውን ለመዋጋት የንጉሠ ነገሥቱ ሠራዊት አንድ አካል ሆነው እስከ ኤርትራ ድረስ ዘምተው ስለነበሩ የኦሮሞ ተዋጊዎች ተጋድሎ የዐጼ ሠርጸድንግል(1542-1590 ዓ.ም.) ዜና መዋእል በግልጽ አስፍሯል፡፡ እነዚህ የኦሮሞና የሌሎች ሕዝቦች ተወላጅ ወታደሮች ትግራይ እንጢጮ አካባቢ ያካሄዱትን አውደ ውጊያ ዜና መዋዕሉ ይተርካል፡፡ ለመንግሥታቸውና ለሀገራቸው እስከባሕር ጠረፍ ድረስ ዘምተው ዋጋ መክፈላቸውም ተመዝግቧል፡፡ የዐጼ ሱስንዮስ(1607-1632 ዓ.ም.) ዜና መዋእል እና በዘመኑ ኢትዮጵያ መጥተው የነበሩ የአውሮፓ(የፖርቱጋል) ተጓዦች የጻፏቸው የመረጃ ምንጮች ንጉሠ ነገሥቱ ግንደበረት፣ሐምቦና አካባቢው ቤታቸው እንደነበር፤ አጎታቸው ለማሞ እንደሚባል፣ ወላጅ እናታቸው(ሐመልማል ወርቅ) የአዛዥ ኩሎ ልጅ የነበረች፤ የዚሁ የሐመልማል ወርቅ ጎሳ ተወላጅ የሆነ ቡኮ የተባለ ኦሮሞና ሠራዊቱ ለአባይ ቅርብ የሆነች ምዕራብ ሸዋ ላይ ዐጼ ሱስንዮስ ሲያገኙት የነበረውን ደስታና የፍቅሩን ጽናት ዜና መዋዕሉ ሳይሰስት ጽፎታል፡፡ ዐጼ ፋሲል(ከ1632 እስከ 1667 ዓ.ም.) አባቱ ሱስንዮስ እናቱ የወሎ ቃሉ ሰው(እቴጌ ሥልጣን ሞገሳ የሚል ስም የተሰጣት) እንደሆነች የታሪክ ምንጮች ያስረዱናል፡፡ በ1620ዎቹ ዓመታት ጀምሮ በኢትዮጵያ ይኖር የነበረው ፖርቱጋላዊ ቄስ ጄሮኒሞ ሎቦ ስለዐጼ ፋሲል እናትና ኦሮሞ ዘመዶቻቸው በአይን ምስክርነት የሚያውቀውን ጽፏል፡፡ የእቴጌ ሥልጣን ሞገሳ አያት ስለብዝሀ ሃይማኖት አስፈላጊነት የነበራቸውን ግልጽ ፖሊሲ ጭምር ሎቦ ዘግቦታል፡፡ የዐጼ በካፋ(1721-1730 ዓ.ም.) እና የዐጼ ኢዮአስ(1747-1761 ዓ.ም.) ጎንደር መቼም ለሕዝቦች ውህደትና ትስስር ጥሩ ማሳያ ነበረች፡፡ የየጁ ኦሮሞ ገዢ የነበረው የአሚቶ ሴት ልጅ ዝነኛዋ ውቢት ልጇ ዐጼ አዮአስ ነበር፡፡ ኢዮአስ ከኦሮሞ አጎቱ ከደጃች ሉቦ ጋር ሥልጣኑን በጎንደር እንዴት እንዳጸና፤ የቤተ መንግሥቱም የሥራ ቋንቋ አፋን ኦሮሞ እንደነበረ የንጉሠ ነገሥቱ ዜና መዋዕልና በጀምስ ብሩስ ቅጽ ሁለት መጽሀፍ የተመዘገቡ የታሪክ መረጃዎች ያስረዱናል፡፡
መነሻውን ወሎ በማድረግ ጎንደር ጸንቶ የኖረው የየጁ ሥርወ መንግሥት(ወረ ሼኮች) መሥራቾች የመርሳው አባ ጌትዬ፣ የልጃቸው ጓንጉል አባ ሴሩ እንዲሁም የልጅ ልጃቸው የራስ አሊ ጓንጉል(አሊ ትልቁ) ታሪክ በኢዮአስ ዜና መዋዕል፣ በጀምስ ብሩስ መጽሐፍና በሌሎች በርካታ ሰነዶች ታሪካቸው ተዘግቧል፡፡ በኋላ ላይ በሽፈራው በቀለ(ፕሮፌሰር) እና ሞላ ትኩዬ የቀረቡ ጥልቅ ጥናቶች ይህን እውነት በዝርዝር ያስረዱናል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው እንደጠቀሱት የእነዚህ መሪዎች የፖለቲካ ጋብቻ ታሪክ የሚያሳየን በሄዱበት አገር ሁሉ የሕዝቦች ትሥሥር እና የፖለቲካ ጋብቻ የኖረ ታሪካችን እና የጉልበታችን ምንጭ እንደነበረ ነው፡፡ በዳግማዊ ዐጼ ቴዎድሮስ ዘመን የተጻፉ የታሪክ ሰነዶች የወሎዋ ገዢ ወርቂቱ ወዳጆ(የማመዶች ሥርወ መንግሥት መሪ የኢማም አሊ አባ ቡላ ባለቤት) ንጉሥ ምኒልክ ከመቅደላ እስር ቤት እንዲያመልጡ ያደረጉ፤ አጃቢ ሠራዊት አሰማርተው ምኒልክን እስከሸዋ የሸኙ እንደነበሩ በዋናነት ከጸሓፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ ታሪከ ዘመን ዘ ዳግማዊ ምኒልክ ዜና መዋዕል እና በመቅደላ አምባ እስር ላይ የነበሩ አውሮፓውያን ከጻፏቸው መረጃዎች እንረዳለን፡፡
ሥልጣኔዎቻችን ሁሉ ተደምረን ያሳካናቸው እንደሆነ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው አንስተዋል፡፡ የዐድዋ ዘመቻና ድሉ ለዚህ አንዱ ማሳያ እንደሆነ ተጨባጭ የታሪክ ምንጮች ያስረዱናል፡፡ በ1888 ዓ.ም. ለዓድዋ ዘመቻ ከመላው ኢትዮጵያ የተመመው ሠረዊት ወፍላ ላይ የነበረው ሠልፍ የንጉሠ ነገሥቱ ዜና መዋዕል እንኳን እንዲህ ይገልጸዋል፡፡ “የመኳንንቱ የጦር መሣሪያ፣ወርቁ፣ ጣፋ፣ ብሩ፣ ሙጣው፣ ጫሜው፣ ሎሚታውና ኩፊታው፣ ከሌቻው፣ ወርቅ ለምዱ እንደጸሐይ ሲያበራ ዋለ፡፡” እንደጸሐይ የበራውን ሕብረ ባሕልና ሕብረ ማንነት ትርክቶቻችን በልኩ አጉልተው ያውቃሉ?
ሸዋና አካባቢው(ወሎን ጨምሮ) እንደ አንድ ጂዞ ስትራቴጂ ሥፍራ የሕዝቦች ውህደትና ትስስር መሠረት ሆኖት የመልክዓ ምድር መገኛው ለግብርና እና ለውጭ ንግድ የተመቸ በመሆኑ በኢትዮጵያ አገረ መንግሥት ግንባታ ታሪክ ውስጥ ቁልፍ ቦታ ይዞ መኖሩን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው መግቢያ አስታውሰውናል፡፡ ሸዋና አካባቢው ከመንግሥታት ምስረታ ጋር በተገናኘ ከዘጠነኛው አንስቶ እስካሁን ያለው ረዥም የታሪክ ጉዞ በርግጥም ሊነገር፣ ሊተነተን የአደባባይ ትርክት አካል ሊደረግ የሚገባው እውነት ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሸዋ ሡልጣኔት ምስረታ( እ.አ..አ.896 ዓ.ም.) እስከ ዓድዋ ድል(1888 ዓ.ም.) ሥላወሷቸው የአርጎባ(የወላስማ/ወሊ አስማ ሥርወ መንግሥት)፣ የአማራ(ሰለሞናዊ ሥርወ መንግሥት)፣ ኦሮሞ(ቱለማው በተለይ)፣ወርጂ፣ ጉራጌ፣ ጋፋት፣ ወዘተ ሕዝቦች ትስስርም ይሁን የፖለቲካ ጋብቻ የተመለከተ ታሪክ ከበቂ በላይ የታሪክ ማስረጃ ምንጮች ቢኖሩንም በታሪክ ግርዶሹ ምክንያት የወል ትርክት አካል መሆን አልቻለም፡፡
ኤንሪኮ ቼሩሊ ከሐረር አግኝቶ ያሳተመው በአረብኛ የተጻፈው የሸዋ ሡልጣኔት ዜና መዋዕል እንደሚያመለክተው ሡልጣኔቱን እ.አ.አ. በ896/7 የመሰረቱት የማህዙሚ ጎሳ አባላት ናቸው፡፡ መንግሥታቸውም ከ9ኛው እስከ 13ኛው ክፍለ ዘመን ድረስ በተከታታይ በገዙ አሥራ አራት ሱልጣኖች እንደጸና የታሪክ መረጃ ምንጮች ያመለክታሉ፡፡ የሸዋ ሙስሊም ሡልጣኔቱ መቀመጫ ከተማ ከአዲስ አበባ በስተሰሜን ምሥራቅ 70 ኪሎ ሜትር ላይ የምትገኝ ወለላ የተባለች ሥፍራ እንደነበረች የጆርጅ ደብሊው ቢ ሀንቲንግፎርድ(1989) ጥናት ያመለክታል፡፡ የማህዙሚ ሥርወ መንግሥት ከመጨረሻዎቹ መሪዎች አንዱ የነበረው ሡልጣን ድልመራህ ወርጂዎች የይኖሩበት በነበረው አካባቢ በ1270ዎቹ በነበረ የርስ በርስ ጦርነት ድል ሳይቀናው ሲቀር ሕይወቱን ለማትረፍ ዐጼ(የአማራ ገዥ?) እንደሄደ ይህው የአረብኛ ዜና መዋእል ያስረዳል፡፡ የማህዙሚዎች የሸዋ ሡልጣኔት የተተካው በዋናነት የአርጎባዎች አገር በሆነው ይፋት(ዊፋት) ላይ በወላስማዎች ነበር፡፡ ወላስማዎች ከአጎራባቾቻው ጋር እየተጋቡ፣ እየተስማሙም እየተጋጩም የይፋት ሡልጣኔትን ከ13ኛው እስከ 15ኛው ክፍለ ዘመን ከሸዋ እስከ ምሥራቃዊ የኢትዮጵያ ጠረፍ እንዳስተዳደሩ ስፍር ቁጥር የሌለው የሰነድ( የኢብን ካልዱን ተማሪ የነበረው አል ማቅሪዚ ጽሑፍ- ኪታብ አል ኢልማም)፣ የአርኪዮሎጂና የቃል መረጃ ምንጮች አሉ፡፡
መነሻውን ሰሜን ሸዋ እና ደቡብ ወሎ ያደረገው የክርስቲያኑ ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት በአካባቢው ያሉ ሕዝቦች ተዋህደው ከ13ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በጋራ የመሠረቱት እንደሆነ አያጠያይቅም፡፡ አማራዎች፤ አርጎባዎች፣ ወርጂዎች፣ ጋፋቶች፣ ጉራጌዎች እና ኦሮሞዎች፣ አፋሮች፣ ሐረሪዎች ወዘተ በዚህ የሸዋ መንግሥታት የተጽዕኖ ምህዳር(Orbit) ውስጥ እንደሚገኙ ዜና መዋእሎች፣ የሃይማኖት ሰነዶች፣ የአርኪዮሎጂ ማስረጃዎች ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲተላለፉ የኖሩ የቃል መረጃ ምንጮች ያመለክታሉ፡፡ ለምሳሌ ታደሠ ታምራት(ፕሮፌሠር) ከ13ኛው እስከ 16ኛው ክፍለ ዘመን የቤተ ክርስቲያንና መንግሥትን ግንኙነት ታሪክ ባጠኑበት መጽሐፋቸው የገላንና ያያ ሰዎች ሸዋ ውስጥ በ13ኛው ክፍለ ዘመን በኦዳ ዛፍ (ኮቢል የሚባል ዋርካ) ሥር ሃይማኖታዊ ሥርዓት ይፈጽሙ እንደነበር ገድለ አቡነ ቀውስጦስን ጠቅሰው ጽፈዋል(ገጽ 184)፡፡ ሸዋ የባለ ብዙ ማንነት ሕዝቦች ሀገር ከመሆኗ ባሻገር በ16ኛው ክፍለ ዘመን የተከናወኑ ዐበይት ጉዳዮች ላይ መረጃ የተወልን መነኩሴው አባ ባህሪይ እንደገለጸው “ሸዋ የመንግሥት ሀገር ነች” (ገጽ 130)፡፡ በየዘመናቱ ከሸዋ የተነሱ የፖለቲካ ኃይሎች፣ ፈረሰኛ ሠራዊታቸውን ይዘው በሰሜን እስከ ኤርትራ(በዐጼ ሠርጸ ድንግል ዘመን- የኤርትራዋ ባሬንቱ የዚህ የታሪክ ሂደት ውርስ አይደለችም ማለት አይቻልም፡፡) በምሥራቅ እስከ ዘይላ(ከዐጼ አምደጽዮን እስከ ገላውዲዮስ ዘመን)፣ በምዕራብ እስከ ሱዳን ፋዞግሊ(ዐጼ ሱስንዮስ ዘመን) በደቡብ እስከ ሞያሌ ተንቀሳቅሰው በአገረ መንግሥት ግንባታ ሂደት ውስጥ ቁልፍ ሚና ተጫተዋል፡፡
እነዚህ የሸዋ እና አካባቢው ሕዝቦችና ገዢዎች ትልቁን ንቅናቄያቸውን ያደረጉት ግን በ19ኛው ክፍለ ዘመን እንደሆነ ይታወቃል፡፡ ዐጼ ምኒልክና ራስ ጎበና ዳጬ የቱለማ ኦሮሞ፤ የሸዋ አማራ እና የሌሎችም ውህድ የሆነ ጦራቸውን አዝምተው ወሎ ወግተው ወረኢሉን የመንሥታቸው መቀመጫ ያደረጉት አርሲ፣ወለጋ፣ከሐረር ከመዝመታቸው በፊት ነበር፡፡ የመጫ ኦሮሞ ተወላጁን የጎጃሙን ንጉስ ተክለሃይማኖት(አዳል ተሰማ) በቱለማው መሪ ራስ ጎበና ዳጪ እምባቦ ላይ ያስገበሩት የጂኦ ፖለቲካዊ እና የሕዝቦች ትስስር እድሎች ጉልበት ፈጥሮላቸው፤ ኃይል አጎናጽፏቸው እንጂ በአጋጣሚ አይደለም፡፡ በርግጥ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የፖለቲካችን ደንቃራነት የፈጠረውን የታሪክ ግርዶሽ ያሸነፉ ፋና ወጊ ጥናቾች መውጣት ጀምረዋል፡፡ አንዱ “Invisible Actors: The Oromo and the Creation of Modern Ethiopia(1855-1913)” በሚል ርዕስ በብሪያን ጀምስ ዬትስ(2002) በኤሊኖይስ ዩኒቨርሲቲ ከተጠናው እጅግ ጠቃሚ የዶክትሬት ዲግሪ ማሟያ ጥናት ሲሆን ሌላው የደቻሳ አበበ(ዶ/ር) ጎበና ወታደራዊና ፖለቲካዊ ሕይወት ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው የዘመናዊት ኢትዮጵያን እውን መሆን ያለ ምኒልክና ያለ ጎበና እንደማይታሰብ ሲጠቅሱ ይህንን እውነታ ማጉላታቸው ይመስለኛል፡፡
የሕዝቦች ትስስርና የፖለቲካ ጋብቻ በአማራና በኦሮሞ ሕዝብ መስተጋብር ብቻ የታጠረ አልነበረም-ሊሆንም አይችልም፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝብ ባህልና ሥልጣኔ መጋመዱ ረቂቅ ነው፡፡ ከጥንታዊ አክሱም ዘመን ጀምሮ በዝነኞቹ የአክሱም መቃብር ሀውልቶች እና በላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ላይ ከምናገኛቸው የኪነ ሕንጻ ትእምርቶች(Symbols) መካከል የውሸት በሮች (False Doors) እና የውሸት መስኮቶች(False windows) የሙታን መንፈስ(ኤከራ) መመላለሻ እንደሆኑ በጥናት የተረጋገጠ ነው (ቢትራይስ ፕሌይን Annales d'Éthiopie 1965) ፡፡ ይህ የኤከራዎች መመላለስና የመነጋገር ባህል እና እምነት ከደቡባዊ ግብጽ አንስቶ እስከ ሰሜን ኬንያ ድረስ በሚኖሩ የኩሽ ሕዝቦች በሰፊው የሚታወቅ ረዥም ዘመን ያስቆጠረ ልምምድ ነው፡፡
ሌላው በልኩ ያልተጠና እና በትርክቶቻችን ውስጥ ትኩረት ያልተሰጠው በሕዝቦች መካከል ያለ ሥልጣኔ ትስስር ታሪክ የእያንዳዱን የዛግዌ ነገሥታት የሥልጣን ዘመናትን የተመለከተ ነው፡፡ ከታሪክ ነገሥት፣ ከልዩ ልዩ ዜና መዋዕሎች፣ ከፖርቱጋል ተጓዦች(ፓኤዝና አልሜዳ) ከብሪቲሽ ሙዝየም እንዲሁም ከኮንቲ ሮሲኒ የተገኙት ምንጮች የሚረጋግጡት የሁሉም የዛግዌ ዐጼዎች( ከአንድ ሁለቱ በስተቀር) የሥልጣን ዘመን 40፤40 ዓመታት ነበር፡፡ ይህ ጉዳይ በኦሮሞ የገዳ ሥርዓት የአንድ ትውልድ የሥልጣን ዑደት ጋር አንድ አይነት የሆነው በአጋጣሚ ነው ወይስ ዛግዌዎች እና ኦሮሞዎች የኩሽ ሕዝቦች በመሆናቸው ቀዳሚ ከሆነው የጋራ ሥልጣኔያቸው የሚቀዳ የአስተዳደር ሥርዓት ነው? እነዚህስ ሀቆች የወል ትርክቶቻችን መመሆን አለመቻላቸው በፖለቲካ ደንቃራነት የተፈጠረ የታሪክ ግርዶሽ(eclipse of history) እንጂ ሌላ ምን ሊባል ይችላል? በላሊበላ አብያተ ክርስቲያናትና እና በሸዋ በሚገኘው የአዳዲ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ኪነሕንጻ መካከል ያለው ፍጹም ተመሳሳይነት ምንጩ ምንድነው? ሊጠና፣ ሊነገር ልንማርበት ይገባል፡፡
በርግጥም ታሪካችን ትዝታችን ላይ የተጫነ ሸክም ሳይሆን የነፍስ መገለጥ ነው የሚያሰኘው የሕዝቦች ትሥሥር፣ ውህደት የሥልጣኔ መጋራትና መወራረስ ታሪክ መታወቁ መንፈስን ሃርነት ማውጣቱ ይመስለኛል፡፡
ጋዜጠኛ ዮናስ አየለ እንደጻፈው
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ከአሚኮ ጋር ያደረጉትን ቃለምልልስ አዳምጬ እንደጨረስኩ በቃለ ምልልሱ በርዕሰ ጉዳይ ደረጃ ጎልተው ከወጡ ዋና ዋና ጭብጦች መካከል አንዱ ነገረ ታሪክ እንደሆነ ተሰምቶኛል፡፡ ታሪክ-የሀገር ውስጥና የውጭ፤ የሩቅና የቅርብ ዘመን! ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው ያንጸባረቁትን ሚዛናዊና አምክኖአዊ የታሪክ እይታና ድምዳሜያቸውን አለማድነቅ ንፉግነት ነው፡፡ የአሥራ ዘጠነኛው ክፍለ ዘመን እንግሊዛዊ የታሪክ ጸሐፊና ፖለቲከኛ ሎርድ አክተን “History is not a burden on the memory but an illumination of the soul” ብሎ ሲጽፍ “ታሪክ የነፍስ መገለጥ እንጂ በትዝታ ላይ የተጫነ ሸክም አይደለም” ማለቱ ነበር፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው ያነሷቸው የታሪክ አንኳር ጉዳዮች እስከዛሬ ድረስ በሀገራችን የታሪክ አጻጻፍ(Historiography) እና በሕዝባዊ ትርክቶቻችን(በሚዲያዎችን ጭምር) በሚገባቸው ልክ ያልተወሱ፤ ቢወሱም ፈራ ተባ እየተባሉ የሚጠቀሱ፤ አለፍሲልም ባልተገባ የፖለቲካ እይታ ደንቃራ ተደርገው የተወሰዱ የታሪክ ግርዶሽ(eclipse of the history) ሆነው የኖሩ ስብራቶቻችን ነበሩ፡፡ ከነዚህ ቁልፍ ጉዳዮች መካከል ዋነኛዎቹ አንዱ የሕዝቦች ትስስር እና መስተጋብር ታሪክ ሲሆን ሌላኛው በአገረ መንግስት ምሥረታ ውስጥ የሸዋ ጂኦ-ስትራቴጂካዊ ሚናን የተመለከቱት ናቸው፡፡
በመጀመሪያ የአማራና የኦሮሞ ሕዝቦች በኩታ ገጠም ቀዬዎቻቸው እና የታሪክ እድል በፈጠረላቸው የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና የባህል አጋጣሚዎች እንደሌሎች ማህበረሰቦች ሁሉ መጋባት መዋለዳቸው፤መተሳሰር መዋሀዳቸው ሀቅ የመሆኑን ያህል የታሪክ ጥናት እና የትርክቶቻችን ማጠንጠኛ አለመሆናቸው ይታወቃል፡፡ ከዚህ በባሰ ሁኔታ ደግሞ በነገሥታቱ መካከል የነበረው የፖለቲካ ጋብቻና የመሪዎቻችን ማህበራዊ መሠረት ጉዳይ ነውር እስኪመስል በእውነታው ልክ ሳይጠናና፣ሳይነገርለት ዘመናት አልፈዋል ፡፡ በሌላ በኩል በሸዋና አካባቢው ለረዥም ዘመን የኖሩ ሕዝቦች በአገረ መንግሥት ግንባታ ሂደት የተጫወቱት ሚናና የሚጋሩት ቀደምት የሥልጣኔ ባለቤትነት (ታሪክ ሰሪነት-Agency) ግጥምጥሞሽ በሀገር መሪ ደረጃ መወሳታቸው እጅግ ጉልህ ፋይዳ ያለው ጉዳይ ነው ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው ያነሷቸው የታሪክ እውነታዎች ያለጥርጥር ታሪካችንንና የታሪክ ምልከታችንን ደጋግመን መመርምር እንዳለብን የሚያስገነዝቡና የወገንተኝነት ጥያቄ በሚነሳባቸው ሃይማኖታዊ የታሪክ ምንጮች እንኳን የተቀመጡ ገሃድ እውነታዎች ናቸው፡፡ መመርመር ለሚፈልግ አጥኚ እነዚህ የታሪክ እውነታዎች በየነገሥታቱ ዜና መዋዕሎች (የዐጼ አምደ ጽዮን፣ ዐጼ ሱስንዮስ፣የዐጼ ገላውዲዮስ፣ የዐጼ ሠርጸ ድንግል ወዘተ)፤ የሃይማኖት ሰነዶች፣ የታሪከ ነገሥት ቅጂዎች፣ ወደ ኢትዮጵያ መጥተው የነበሩ አውሮፓውያን ተጓዦችና ጸሐፊያን (ፍራንስስኮ አልቫሬዝ፣ ፔድሮ ፔዝ፣ ማኑኤል አልሜዳ፣ ጄሮኒሞ ሎቦ፣ ጀምስ ብሩስ፣ ኮንቲ ሮሲኒ ወዘተ ) መዝግበው በተውልን ሰነዶች ሰፍረው የምናገኛቸው፤ ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲተላለፉ የኖሩ ቱባ መረጃዎች ናቸው፡፡
ፍራንሲስኮ አልቫሬዝ የተወልን የጽሑፍ ሰነድና ሌሎች ሀገርኛ የቃል መረጃ ምንጮች ዐፄ ልብነድንግል(1498-1532 ዓ.ም.) እንደ መሪ የአማራና የኦሮሞ ብቻ ሳይሆን ምናልባትም የሌሎች ሕዝቦችም ማህበራዊ ዳራ የነበራቸው ንጉሠ ነገሥት እንደሆኑ የሚያስረዱ ሲሆን አልቫሬዝ የንጉሱ የእናት ወንድም የነበሩት አጎታቸው ዶሪ ባህረ ነጋሽ ኦሮሞ እንደነበሩና ባህረ ነጋሽ ዶሪ ሲሞቱ ሥልጣኑ በቀጥታ ወደልጃቸው ቡሎ መሸጋገሩን ጭምር በአይኑ ያየውን ጽፏል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በትኩረት መታየት የሚገባው ጉዳይ ስለዐጼ ልብነ ድንግል የጦር አዛዦች የተነገሩ የቃል መረጃዎች ናቸወ፡፡ ከእነዚህ መካከል የንጉሠ ነገሥቱ ሠራዊት የቦረንትቻ ባሕል ያውቅ እንደነበር በተክለጻዲቅ መኩሪያ መጻፉና ከዐጼ ልብነድንግል የጦር አዛዦች አንዱ የነበረው ቱሉ ደገልሀን በመራው ከኢማም አሕመድ ጋር የተካሄደ ጦርነት የዐጼው ጦር ሲያፈገፍግ ንጉሠ ነገሥቱ “ሁሉም ቢፈራ ቱሉ እንዴት ፈራ? ” ማለታቸው ስለሠራዊታቸው ሥብጥር የሚነግረን ነገር አለ፡፡
ኦቶማን ቱርኮችን እና የዘመኑ ተላላኪዎቻቸውን ለመዋጋት የንጉሠ ነገሥቱ ሠራዊት አንድ አካል ሆነው እስከ ኤርትራ ድረስ ዘምተው ስለነበሩ የኦሮሞ ተዋጊዎች ተጋድሎ የዐጼ ሠርጸድንግል(1542-1590 ዓ.ም.) ዜና መዋእል በግልጽ አስፍሯል፡፡ እነዚህ የኦሮሞና የሌሎች ሕዝቦች ተወላጅ ወታደሮች ትግራይ እንጢጮ አካባቢ ያካሄዱትን አውደ ውጊያ ዜና መዋዕሉ ይተርካል፡፡ ለመንግሥታቸውና ለሀገራቸው እስከባሕር ጠረፍ ድረስ ዘምተው ዋጋ መክፈላቸውም ተመዝግቧል፡፡ የዐጼ ሱስንዮስ(1607-1632 ዓ.ም.) ዜና መዋእል እና በዘመኑ ኢትዮጵያ መጥተው የነበሩ የአውሮፓ(የፖርቱጋል) ተጓዦች የጻፏቸው የመረጃ ምንጮች ንጉሠ ነገሥቱ ግንደበረት፣ሐምቦና አካባቢው ቤታቸው እንደነበር፤ አጎታቸው ለማሞ እንደሚባል፣ ወላጅ እናታቸው(ሐመልማል ወርቅ) የአዛዥ ኩሎ ልጅ የነበረች፤ የዚሁ የሐመልማል ወርቅ ጎሳ ተወላጅ የሆነ ቡኮ የተባለ ኦሮሞና ሠራዊቱ ለአባይ ቅርብ የሆነች ምዕራብ ሸዋ ላይ ዐጼ ሱስንዮስ ሲያገኙት የነበረውን ደስታና የፍቅሩን ጽናት ዜና መዋዕሉ ሳይሰስት ጽፎታል፡፡ ዐጼ ፋሲል(ከ1632 እስከ 1667 ዓ.ም.) አባቱ ሱስንዮስ እናቱ የወሎ ቃሉ ሰው(እቴጌ ሥልጣን ሞገሳ የሚል ስም የተሰጣት) እንደሆነች የታሪክ ምንጮች ያስረዱናል፡፡ በ1620ዎቹ ዓመታት ጀምሮ በኢትዮጵያ ይኖር የነበረው ፖርቱጋላዊ ቄስ ጄሮኒሞ ሎቦ ስለዐጼ ፋሲል እናትና ኦሮሞ ዘመዶቻቸው በአይን ምስክርነት የሚያውቀውን ጽፏል፡፡ የእቴጌ ሥልጣን ሞገሳ አያት ስለብዝሀ ሃይማኖት አስፈላጊነት የነበራቸውን ግልጽ ፖሊሲ ጭምር ሎቦ ዘግቦታል፡፡ የዐጼ በካፋ(1721-1730 ዓ.ም.) እና የዐጼ ኢዮአስ(1747-1761 ዓ.ም.) ጎንደር መቼም ለሕዝቦች ውህደትና ትስስር ጥሩ ማሳያ ነበረች፡፡ የየጁ ኦሮሞ ገዢ የነበረው የአሚቶ ሴት ልጅ ዝነኛዋ ውቢት ልጇ ዐጼ አዮአስ ነበር፡፡ ኢዮአስ ከኦሮሞ አጎቱ ከደጃች ሉቦ ጋር ሥልጣኑን በጎንደር እንዴት እንዳጸና፤ የቤተ መንግሥቱም የሥራ ቋንቋ አፋን ኦሮሞ እንደነበረ የንጉሠ ነገሥቱ ዜና መዋዕልና በጀምስ ብሩስ ቅጽ ሁለት መጽሀፍ የተመዘገቡ የታሪክ መረጃዎች ያስረዱናል፡፡
መነሻውን ወሎ በማድረግ ጎንደር ጸንቶ የኖረው የየጁ ሥርወ መንግሥት(ወረ ሼኮች) መሥራቾች የመርሳው አባ ጌትዬ፣ የልጃቸው ጓንጉል አባ ሴሩ እንዲሁም የልጅ ልጃቸው የራስ አሊ ጓንጉል(አሊ ትልቁ) ታሪክ በኢዮአስ ዜና መዋዕል፣ በጀምስ ብሩስ መጽሐፍና በሌሎች በርካታ ሰነዶች ታሪካቸው ተዘግቧል፡፡ በኋላ ላይ በሽፈራው በቀለ(ፕሮፌሰር) እና ሞላ ትኩዬ የቀረቡ ጥልቅ ጥናቶች ይህን እውነት በዝርዝር ያስረዱናል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው እንደጠቀሱት የእነዚህ መሪዎች የፖለቲካ ጋብቻ ታሪክ የሚያሳየን በሄዱበት አገር ሁሉ የሕዝቦች ትሥሥር እና የፖለቲካ ጋብቻ የኖረ ታሪካችን እና የጉልበታችን ምንጭ እንደነበረ ነው፡፡ በዳግማዊ ዐጼ ቴዎድሮስ ዘመን የተጻፉ የታሪክ ሰነዶች የወሎዋ ገዢ ወርቂቱ ወዳጆ(የማመዶች ሥርወ መንግሥት መሪ የኢማም አሊ አባ ቡላ ባለቤት) ንጉሥ ምኒልክ ከመቅደላ እስር ቤት እንዲያመልጡ ያደረጉ፤ አጃቢ ሠራዊት አሰማርተው ምኒልክን እስከሸዋ የሸኙ እንደነበሩ በዋናነት ከጸሓፌ ትእዛዝ ገብረ ሥላሴ ታሪከ ዘመን ዘ ዳግማዊ ምኒልክ ዜና መዋዕል እና በመቅደላ አምባ እስር ላይ የነበሩ አውሮፓውያን ከጻፏቸው መረጃዎች እንረዳለን፡፡
ሥልጣኔዎቻችን ሁሉ ተደምረን ያሳካናቸው እንደሆነ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው አንስተዋል፡፡ የዐድዋ ዘመቻና ድሉ ለዚህ አንዱ ማሳያ እንደሆነ ተጨባጭ የታሪክ ምንጮች ያስረዱናል፡፡ በ1888 ዓ.ም. ለዓድዋ ዘመቻ ከመላው ኢትዮጵያ የተመመው ሠረዊት ወፍላ ላይ የነበረው ሠልፍ የንጉሠ ነገሥቱ ዜና መዋዕል እንኳን እንዲህ ይገልጸዋል፡፡ “የመኳንንቱ የጦር መሣሪያ፣ወርቁ፣ ጣፋ፣ ብሩ፣ ሙጣው፣ ጫሜው፣ ሎሚታውና ኩፊታው፣ ከሌቻው፣ ወርቅ ለምዱ እንደጸሐይ ሲያበራ ዋለ፡፡” እንደጸሐይ የበራውን ሕብረ ባሕልና ሕብረ ማንነት ትርክቶቻችን በልኩ አጉልተው ያውቃሉ?
ሸዋና አካባቢው(ወሎን ጨምሮ) እንደ አንድ ጂዞ ስትራቴጂ ሥፍራ የሕዝቦች ውህደትና ትስስር መሠረት ሆኖት የመልክዓ ምድር መገኛው ለግብርና እና ለውጭ ንግድ የተመቸ በመሆኑ በኢትዮጵያ አገረ መንግሥት ግንባታ ታሪክ ውስጥ ቁልፍ ቦታ ይዞ መኖሩን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው መግቢያ አስታውሰውናል፡፡ ሸዋና አካባቢው ከመንግሥታት ምስረታ ጋር በተገናኘ ከዘጠነኛው አንስቶ እስካሁን ያለው ረዥም የታሪክ ጉዞ በርግጥም ሊነገር፣ ሊተነተን የአደባባይ ትርክት አካል ሊደረግ የሚገባው እውነት ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሸዋ ሡልጣኔት ምስረታ( እ.አ..አ.896 ዓ.ም.) እስከ ዓድዋ ድል(1888 ዓ.ም.) ሥላወሷቸው የአርጎባ(የወላስማ/ወሊ አስማ ሥርወ መንግሥት)፣ የአማራ(ሰለሞናዊ ሥርወ መንግሥት)፣ ኦሮሞ(ቱለማው በተለይ)፣ወርጂ፣ ጉራጌ፣ ጋፋት፣ ወዘተ ሕዝቦች ትስስርም ይሁን የፖለቲካ ጋብቻ የተመለከተ ታሪክ ከበቂ በላይ የታሪክ ማስረጃ ምንጮች ቢኖሩንም በታሪክ ግርዶሹ ምክንያት የወል ትርክት አካል መሆን አልቻለም፡፡
ኤንሪኮ ቼሩሊ ከሐረር አግኝቶ ያሳተመው በአረብኛ የተጻፈው የሸዋ ሡልጣኔት ዜና መዋዕል እንደሚያመለክተው ሡልጣኔቱን እ.አ.አ. በ896/7 የመሰረቱት የማህዙሚ ጎሳ አባላት ናቸው፡፡ መንግሥታቸውም ከ9ኛው እስከ 13ኛው ክፍለ ዘመን ድረስ በተከታታይ በገዙ አሥራ አራት ሱልጣኖች እንደጸና የታሪክ መረጃ ምንጮች ያመለክታሉ፡፡ የሸዋ ሙስሊም ሡልጣኔቱ መቀመጫ ከተማ ከአዲስ አበባ በስተሰሜን ምሥራቅ 70 ኪሎ ሜትር ላይ የምትገኝ ወለላ የተባለች ሥፍራ እንደነበረች የጆርጅ ደብሊው ቢ ሀንቲንግፎርድ(1989) ጥናት ያመለክታል፡፡ የማህዙሚ ሥርወ መንግሥት ከመጨረሻዎቹ መሪዎች አንዱ የነበረው ሡልጣን ድልመራህ ወርጂዎች የይኖሩበት በነበረው አካባቢ በ1270ዎቹ በነበረ የርስ በርስ ጦርነት ድል ሳይቀናው ሲቀር ሕይወቱን ለማትረፍ ዐጼ(የአማራ ገዥ?) እንደሄደ ይህው የአረብኛ ዜና መዋእል ያስረዳል፡፡ የማህዙሚዎች የሸዋ ሡልጣኔት የተተካው በዋናነት የአርጎባዎች አገር በሆነው ይፋት(ዊፋት) ላይ በወላስማዎች ነበር፡፡ ወላስማዎች ከአጎራባቾቻው ጋር እየተጋቡ፣ እየተስማሙም እየተጋጩም የይፋት ሡልጣኔትን ከ13ኛው እስከ 15ኛው ክፍለ ዘመን ከሸዋ እስከ ምሥራቃዊ የኢትዮጵያ ጠረፍ እንዳስተዳደሩ ስፍር ቁጥር የሌለው የሰነድ( የኢብን ካልዱን ተማሪ የነበረው አል ማቅሪዚ ጽሑፍ- ኪታብ አል ኢልማም)፣ የአርኪዮሎጂና የቃል መረጃ ምንጮች አሉ፡፡
መነሻውን ሰሜን ሸዋ እና ደቡብ ወሎ ያደረገው የክርስቲያኑ ሰሎሞናዊ ሥርወ መንግሥት በአካባቢው ያሉ ሕዝቦች ተዋህደው ከ13ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በጋራ የመሠረቱት እንደሆነ አያጠያይቅም፡፡ አማራዎች፤ አርጎባዎች፣ ወርጂዎች፣ ጋፋቶች፣ ጉራጌዎች እና ኦሮሞዎች፣ አፋሮች፣ ሐረሪዎች ወዘተ በዚህ የሸዋ መንግሥታት የተጽዕኖ ምህዳር(Orbit) ውስጥ እንደሚገኙ ዜና መዋእሎች፣ የሃይማኖት ሰነዶች፣ የአርኪዮሎጂ ማስረጃዎች ከትውልድ ወደ ትውልድ ሲተላለፉ የኖሩ የቃል መረጃ ምንጮች ያመለክታሉ፡፡ ለምሳሌ ታደሠ ታምራት(ፕሮፌሠር) ከ13ኛው እስከ 16ኛው ክፍለ ዘመን የቤተ ክርስቲያንና መንግሥትን ግንኙነት ታሪክ ባጠኑበት መጽሐፋቸው የገላንና ያያ ሰዎች ሸዋ ውስጥ በ13ኛው ክፍለ ዘመን በኦዳ ዛፍ (ኮቢል የሚባል ዋርካ) ሥር ሃይማኖታዊ ሥርዓት ይፈጽሙ እንደነበር ገድለ አቡነ ቀውስጦስን ጠቅሰው ጽፈዋል(ገጽ 184)፡፡ ሸዋ የባለ ብዙ ማንነት ሕዝቦች ሀገር ከመሆኗ ባሻገር በ16ኛው ክፍለ ዘመን የተከናወኑ ዐበይት ጉዳዮች ላይ መረጃ የተወልን መነኩሴው አባ ባህሪይ እንደገለጸው “ሸዋ የመንግሥት ሀገር ነች” (ገጽ 130)፡፡ በየዘመናቱ ከሸዋ የተነሱ የፖለቲካ ኃይሎች፣ ፈረሰኛ ሠራዊታቸውን ይዘው በሰሜን እስከ ኤርትራ(በዐጼ ሠርጸ ድንግል ዘመን- የኤርትራዋ ባሬንቱ የዚህ የታሪክ ሂደት ውርስ አይደለችም ማለት አይቻልም፡፡) በምሥራቅ እስከ ዘይላ(ከዐጼ አምደጽዮን እስከ ገላውዲዮስ ዘመን)፣ በምዕራብ እስከ ሱዳን ፋዞግሊ(ዐጼ ሱስንዮስ ዘመን) በደቡብ እስከ ሞያሌ ተንቀሳቅሰው በአገረ መንግሥት ግንባታ ሂደት ውስጥ ቁልፍ ሚና ተጫተዋል፡፡
እነዚህ የሸዋ እና አካባቢው ሕዝቦችና ገዢዎች ትልቁን ንቅናቄያቸውን ያደረጉት ግን በ19ኛው ክፍለ ዘመን እንደሆነ ይታወቃል፡፡ ዐጼ ምኒልክና ራስ ጎበና ዳጬ የቱለማ ኦሮሞ፤ የሸዋ አማራ እና የሌሎችም ውህድ የሆነ ጦራቸውን አዝምተው ወሎ ወግተው ወረኢሉን የመንሥታቸው መቀመጫ ያደረጉት አርሲ፣ወለጋ፣ከሐረር ከመዝመታቸው በፊት ነበር፡፡ የመጫ ኦሮሞ ተወላጁን የጎጃሙን ንጉስ ተክለሃይማኖት(አዳል ተሰማ) በቱለማው መሪ ራስ ጎበና ዳጪ እምባቦ ላይ ያስገበሩት የጂኦ ፖለቲካዊ እና የሕዝቦች ትስስር እድሎች ጉልበት ፈጥሮላቸው፤ ኃይል አጎናጽፏቸው እንጂ በአጋጣሚ አይደለም፡፡ በርግጥ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የፖለቲካችን ደንቃራነት የፈጠረውን የታሪክ ግርዶሽ ያሸነፉ ፋና ወጊ ጥናቾች መውጣት ጀምረዋል፡፡ አንዱ “Invisible Actors: The Oromo and the Creation of Modern Ethiopia(1855-1913)” በሚል ርዕስ በብሪያን ጀምስ ዬትስ(2002) በኤሊኖይስ ዩኒቨርሲቲ ከተጠናው እጅግ ጠቃሚ የዶክትሬት ዲግሪ ማሟያ ጥናት ሲሆን ሌላው የደቻሳ አበበ(ዶ/ር) ጎበና ወታደራዊና ፖለቲካዊ ሕይወት ነው፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቃለ ምልልሳቸው የዘመናዊት ኢትዮጵያን እውን መሆን ያለ ምኒልክና ያለ ጎበና እንደማይታሰብ ሲጠቅሱ ይህንን እውነታ ማጉላታቸው ይመስለኛል፡፡
የሕዝቦች ትስስርና የፖለቲካ ጋብቻ በአማራና በኦሮሞ ሕዝብ መስተጋብር ብቻ የታጠረ አልነበረም-ሊሆንም አይችልም፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝብ ባህልና ሥልጣኔ መጋመዱ ረቂቅ ነው፡፡ ከጥንታዊ አክሱም ዘመን ጀምሮ በዝነኞቹ የአክሱም መቃብር ሀውልቶች እና በላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ላይ ከምናገኛቸው የኪነ ሕንጻ ትእምርቶች(Symbols) መካከል የውሸት በሮች (False Doors) እና የውሸት መስኮቶች(False windows) የሙታን መንፈስ(ኤከራ) መመላለሻ እንደሆኑ በጥናት የተረጋገጠ ነው (ቢትራይስ ፕሌይን Annales d'Éthiopie 1965) ፡፡ ይህ የኤከራዎች መመላለስና የመነጋገር ባህል እና እምነት ከደቡባዊ ግብጽ አንስቶ እስከ ሰሜን ኬንያ ድረስ በሚኖሩ የኩሽ ሕዝቦች በሰፊው የሚታወቅ ረዥም ዘመን ያስቆጠረ ልምምድ ነው፡፡
ሌላው በልኩ ያልተጠና እና በትርክቶቻችን ውስጥ ትኩረት ያልተሰጠው በሕዝቦች መካከል ያለ ሥልጣኔ ትስስር ታሪክ የእያንዳዱን የዛግዌ ነገሥታት የሥልጣን ዘመናትን የተመለከተ ነው፡፡ ከታሪክ ነገሥት፣ ከልዩ ልዩ ዜና መዋዕሎች፣ ከፖርቱጋል ተጓዦች(ፓኤዝና አልሜዳ) ከብሪቲሽ ሙዝየም እንዲሁም ከኮንቲ ሮሲኒ የተገኙት ምንጮች የሚረጋግጡት የሁሉም የዛግዌ ዐጼዎች( ከአንድ ሁለቱ በስተቀር) የሥልጣን ዘመን 40፤40 ዓመታት ነበር፡፡ ይህ ጉዳይ በኦሮሞ የገዳ ሥርዓት የአንድ ትውልድ የሥልጣን ዑደት ጋር አንድ አይነት የሆነው በአጋጣሚ ነው ወይስ ዛግዌዎች እና ኦሮሞዎች የኩሽ ሕዝቦች በመሆናቸው ቀዳሚ ከሆነው የጋራ ሥልጣኔያቸው የሚቀዳ የአስተዳደር ሥርዓት ነው? እነዚህስ ሀቆች የወል ትርክቶቻችን መመሆን አለመቻላቸው በፖለቲካ ደንቃራነት የተፈጠረ የታሪክ ግርዶሽ(eclipse of history) እንጂ ሌላ ምን ሊባል ይችላል? በላሊበላ አብያተ ክርስቲያናትና እና በሸዋ በሚገኘው የአዳዲ ማርያም ቤተ ክርስቲያን ኪነሕንጻ መካከል ያለው ፍጹም ተመሳሳይነት ምንጩ ምንድነው? ሊጠና፣ ሊነገር ልንማርበት ይገባል፡፡
በርግጥም ታሪካችን ትዝታችን ላይ የተጫነ ሸክም ሳይሆን የነፍስ መገለጥ ነው የሚያሰኘው የሕዝቦች ትሥሥር፣ ውህደት የሥልጣኔ መጋራትና መወራረስ ታሪክ መታወቁ መንፈስን ሃርነት ማውጣቱ ይመስለኛል፡፡
4 days ago
ብዕሩም እንደ አንደበቱ የሰላ ነው
#ethiopia | የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ በተለየ የጽሁፍ ዘይቤአቸው እና ጥልቅ በሆነ ሃሳባቸው ይታወቃሉ።
ከጻፏቸው መጻሕፍት መካከል በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ አድናቆት ያገኙት እና ከፍተኛ ተነባቢ ከሚባሉት መካከል እነዚህ ተጠቃሽ ናቸው።
በፈረንጆቹ 2020 ላይ ተፅፎ ለንባብ የበቃው A promised Land ወይም የተስፋይቱ ምድር የተሰኘው መፅሐፋቸው እጅግ ተነባቢ ከሆኑት መካከል ይጠቀሳል።
ይህ መጽሐፍ የአሜሪካ ፕሬዝዳንትነት ትዝታዎች የመጀመሪያ ክፍል ሲሆን የኦባማ በጣም ታዋቂው እና በስፋት የተነበበው ሥራ ነው።
መፅሐፉ ከለጋ የፖለቲካ ህይወቱ ጀምሮ በ2008 የነበረውን ታሪካዊ የምርጫ ድል እና የመጀመሪያውን የስልጣን ዘመን እስከ ኦሳማ ቢን ላደን መገደል ይተርካል።
በተጨማሪም ከዋና ዋና ታሪካዊ ውሳኔዎች ጀርባ የነበረውን ውስጣዊ ስሜት የፖለቲካ ውጥረቶች እና የስልጣን ፈተናዎችን ግልጽ በሆነ መንገድ ያቀርባል።
ሌላው ኦባማ ወደ ፖለቲካው ዓለም ከመግባታቸው በፊት የጻፉት እና የብዙዎችን ትኩረት የሳበ ግላዊ ታሪካቸው የሆነው መፅፍ ደግሞ "Dreams from my Father"ይሰኛል።
መፅሐፉ በዋናነት ማንነትን ፍለጋ ስለ ዘር ሐረጋቸው እና ስለ አባታቸው ታሪክ ለመረዳት ያደረጉትን ጉዞ ያብራራል።
ስሜት ቀስቃሽ እና ፍልስፍናዊ በሆነ የጽሁፍ ውበት የተዋቀረ በመሆኑ በብዙዎች ዘንድ ከምርጥ ግላዊ ታሪክ መጻሕፍት መካከል ተመራጭ አድርጎታል።
ሶስተኛው የኦባማ ተመራጭ መፅሐፍ
The Audacity of Hope ይሰኛል።
ይህ መጽሐፋቸው የአሜሪካ ፖለቲካዊ ክፍፍል እንዴት ማስተካከል እንደሚቻል የፖለቲካ እሴቶች እና ለወደፊት አሜሪካ ያለውን ተስፋና ራዕይ ያቀርባል።
የኦባማን የፖለቲካ ፍልስፍና እና የኋለኛውን የፕሬዝዳንትነት ዘመናቸው መሪ ሃሳብ በጥሩ ሁኔታ የሚያሳይ መፅሐፍ ነው።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #barackobama #apromisedland #theaudacityofhope #dreamsfrommyfather
#ethiopia | የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ በተለየ የጽሁፍ ዘይቤአቸው እና ጥልቅ በሆነ ሃሳባቸው ይታወቃሉ።
ከጻፏቸው መጻሕፍት መካከል በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ አድናቆት ያገኙት እና ከፍተኛ ተነባቢ ከሚባሉት መካከል እነዚህ ተጠቃሽ ናቸው።
በፈረንጆቹ 2020 ላይ ተፅፎ ለንባብ የበቃው A promised Land ወይም የተስፋይቱ ምድር የተሰኘው መፅሐፋቸው እጅግ ተነባቢ ከሆኑት መካከል ይጠቀሳል።
ይህ መጽሐፍ የአሜሪካ ፕሬዝዳንትነት ትዝታዎች የመጀመሪያ ክፍል ሲሆን የኦባማ በጣም ታዋቂው እና በስፋት የተነበበው ሥራ ነው።
መፅሐፉ ከለጋ የፖለቲካ ህይወቱ ጀምሮ በ2008 የነበረውን ታሪካዊ የምርጫ ድል እና የመጀመሪያውን የስልጣን ዘመን እስከ ኦሳማ ቢን ላደን መገደል ይተርካል።
በተጨማሪም ከዋና ዋና ታሪካዊ ውሳኔዎች ጀርባ የነበረውን ውስጣዊ ስሜት የፖለቲካ ውጥረቶች እና የስልጣን ፈተናዎችን ግልጽ በሆነ መንገድ ያቀርባል።
ሌላው ኦባማ ወደ ፖለቲካው ዓለም ከመግባታቸው በፊት የጻፉት እና የብዙዎችን ትኩረት የሳበ ግላዊ ታሪካቸው የሆነው መፅፍ ደግሞ "Dreams from my Father"ይሰኛል።
መፅሐፉ በዋናነት ማንነትን ፍለጋ ስለ ዘር ሐረጋቸው እና ስለ አባታቸው ታሪክ ለመረዳት ያደረጉትን ጉዞ ያብራራል።
ስሜት ቀስቃሽ እና ፍልስፍናዊ በሆነ የጽሁፍ ውበት የተዋቀረ በመሆኑ በብዙዎች ዘንድ ከምርጥ ግላዊ ታሪክ መጻሕፍት መካከል ተመራጭ አድርጎታል።
ሶስተኛው የኦባማ ተመራጭ መፅሐፍ
The Audacity of Hope ይሰኛል።
ይህ መጽሐፋቸው የአሜሪካ ፖለቲካዊ ክፍፍል እንዴት ማስተካከል እንደሚቻል የፖለቲካ እሴቶች እና ለወደፊት አሜሪካ ያለውን ተስፋና ራዕይ ያቀርባል።
የኦባማን የፖለቲካ ፍልስፍና እና የኋለኛውን የፕሬዝዳንትነት ዘመናቸው መሪ ሃሳብ በጥሩ ሁኔታ የሚያሳይ መፅሐፍ ነው።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #barackobama #apromisedland #theaudacityofhope #dreamsfrommyfather
Comments