1 day ago
በውጭ ሀገር ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የኤሌክትሮኒክስ ፓስፖርት አገልግሎት በቅርቡ እንደሚጀመር ተነገረ
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በውጭ ሀገራት ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ምቹ አሰራሮችን እየዘረጋ መሆኑን አስታውቋል።
ከእነዚህም መካከል አዲሱ የኤሌክትሮኒክስ ፓስፖርት አገልግሎት በኤምባሲዎችና በቆንስላዎች በኩል በቅርቡ እንደሚጀመር ገልጿል።
የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ አምቦ መቃሳ እንደገለጹት፥ለዲያስፖራው የሚሰጠው አገልግሎት እንዲቀላጠፍ አዲስ ድረ-ገጽ ተዘጋጅቷል።
ይህ ድረ-ገጽ ተገልጋዮች ባሉበት ሀገር ሳይገደቡ የፓስፖርት እድሳትና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን በቀላሉ እንዲያከናውኑ የሚያስችል ነው ብለዋል።
የቢጫ ካርድ ባለቤቶች ቀደም ሲልም በሀገር ውስጥ ኢንቨስት የማድረግና የመንቀሳቀስ መብት ያላቸው በመሆኑ፤አዲሱ የጎልደን ቪዛ የግድ አስፈላጊ ላይሆን እንደሚችል ተጠቁሟል።
እነዚህ ቅርንጫፎች በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ በመሆናቸው፣ ተገልጋዮች ወደ አዲስ አበባ ሳይመጡ በአቅራቢያቸው አገልግሎት እንዲያገኙ ያስችላቸዋል ተብሏል።
ከፓስፖርት ባለፈም፣ የነዋሪነት ፈቃድና የቪዛ አገልግሎቶች ሙሉ በሙሉ በዲጂታል መንገድ እየተሰጡ ይገኛሉ ብለዋል።
Seledadotio
Seledadotio
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በውጭ ሀገራት ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ምቹ አሰራሮችን እየዘረጋ መሆኑን አስታውቋል።
ከእነዚህም መካከል አዲሱ የኤሌክትሮኒክስ ፓስፖርት አገልግሎት በኤምባሲዎችና በቆንስላዎች በኩል በቅርቡ እንደሚጀመር ገልጿል።
የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ አምቦ መቃሳ እንደገለጹት፥ለዲያስፖራው የሚሰጠው አገልግሎት እንዲቀላጠፍ አዲስ ድረ-ገጽ ተዘጋጅቷል።
ይህ ድረ-ገጽ ተገልጋዮች ባሉበት ሀገር ሳይገደቡ የፓስፖርት እድሳትና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን በቀላሉ እንዲያከናውኑ የሚያስችል ነው ብለዋል።
የቢጫ ካርድ ባለቤቶች ቀደም ሲልም በሀገር ውስጥ ኢንቨስት የማድረግና የመንቀሳቀስ መብት ያላቸው በመሆኑ፤አዲሱ የጎልደን ቪዛ የግድ አስፈላጊ ላይሆን እንደሚችል ተጠቁሟል።
እነዚህ ቅርንጫፎች በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ በመሆናቸው፣ ተገልጋዮች ወደ አዲስ አበባ ሳይመጡ በአቅራቢያቸው አገልግሎት እንዲያገኙ ያስችላቸዋል ተብሏል።
ከፓስፖርት ባለፈም፣ የነዋሪነት ፈቃድና የቪዛ አገልግሎቶች ሙሉ በሙሉ በዲጂታል መንገድ እየተሰጡ ይገኛሉ ብለዋል።
Seledadotio
Seledadotio
7 days ago
"18 ሰው ቀርቶብናል፥ እናትና ልጅም ይገኙበታል፥ ለአዘጋጆቹ ወዲያው አሳውቀናል" - የፕሮጀክቱ መስራች
ለጎቲያ ካፕ ወደ ስዊዲን ከሄዱ የኢትዮጵያ ቡድኖች መካከል ደብል ፓስ የእግር ኳስ ፕሮጀክት አንዱ ነው፤ ከቀሩት ተጫዋቾች አብዛኞቹ ከዚህ ስብስብስ የተገኙ በመሆናቸው ስለ ጉዳዩ ማብራሪያ እንዲሰጠን የፕሮጀክቱ መስራች ታዲዮስ ተክሉ ጋር ደውለን ተከታዩን ቆይታ አድርገናል፥ እነሆ፦
ታዲዮስ ስለ ትብብርህ በቅድሚያ እናመሰግናለን፤ ስለራስህና ስለ ፕሮጀክታችሁ በማስተዋወቅ እንጀምር እስኪ?
"ጉዳዩን ለማጥራት ስለደወልክልኝ ታምሩ እኔም አመሰግናለሁ፤ ታዲዮስ ተክሉ እባለሁ፤ የቀድሞ ተጫዋች የአሁን አሰልጣኝ ነኝ፤ ከጫካ ሜዳ ፕሮጀክት ጀምሮ የኢትዮጵያ ቡና፣ ንግድ ባንክና ኤሌክትሪክ ታዳጊ ቡድኖችን አሰልጥኛለሁ፤ የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሆኜም በሴካፋ ተሳትፌያለሁ፤ አሁን ደግሞ የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ሴቶች ቡድንን አሰለጥናለሁ፤ በተጨማሪ የደብል ፓስ ፕሮጀክት መስራችና ዋና አሰልጣኝ ነኝ፤ ይህ ፕሮጀክት ከተቋቋመ ዘጠኝ አመት ሆኖታል፤ በአዲስ አበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን ስር ተመዝግበን በከተማው ከ20 አመት በታች ውድድር ላይ እንሳተፋለን"
የስዊዲን ጎቲያ ካፕ እድልን እንዴት አገኛችሁ?
"በራሳችን ጥረት ተፃፅፈን ነው እድሉን ያገኘነው፤ ዘንድሮ ለሁለተኛ ጊዜ ነው የተሳተፍነው፤ ከዚህ ቀደም ዴንማርክ ላይም ውድድር አድርገናል"
እስኪ ስለ ስዊዲን ጉዟችሁ አጫውተን
"18 ተጫዋቾችንና 4 የአሰልጣኝ አባላትን በጥቅሉ 22 ልዑካንን ይዘን ነው የሄድነው፤ በውድድሩም ጥሩ ተሳትፎ ነበረን"
22 ሆናችሁ ሄዳችሁ ስንት ሆናችሁ ተመለሳችሁ?
"1 ተጫዋች( የዘማሪ አሸናፊ ገብረ ማርያም ልጅ ፣ ሚካኤል አሸናፊ ) ና 3 የአሰልጣኝ አባላት በአጠቃላይ 4 ሰዎች ብቻ ነው ወደ አዲስ አበባ የተመለሰው፤ 18ቱ አልመጡም"
ይህ እንዴት ሊፈጠር ቻለ?
"የሁላችንም መመለሻ ቀን ውድድሩ ከተጠናቀቀ ከሁለት ቀን በኋላ ነበር፤ ሆኖም የአንዱ ታዳጊ ተጫዋች የቅርብ ቤተሰብ ሰርግ ሀምሌ 12 ስለነበር ወላጆቹ ቶሎ ቢመጣልን አሉን፤ በእድሜው ምክንያት ብቻውን መላክ ስለማንችል እኔና ሁለት የአሰልጣኝ አባላት እንዲሁም ተጫዋቹን ጨምሮ አራት ሆነን ትኬታችንን አስተካክለን በፍፃሜው ቀን ቅዳሜ ሀምሌ 11/2018(ጁላይ 18/2026) ወደ አዲስ አበባ ተመለስን፤ ቀሪዎቹ 18ቱ ሰኞ ሀምሌ 13 ነበር የመመለሻ ቀናቸው፤ እኛ አዲስ አበባ ሳንደርስ ለትራንዚት በቆየንበት ኳታር ሆነን ግን ተጫዋቾቹ ቡድናችን ካረፈበት ትምህርት ቤት ሳያሳውቁ እንደወጡ ተነገረን"
ከዛ ምን አደረጋችሁ?
"ወዲያው ለአዘጋጆቹ አሳወቅናቸው፤ እነሱም ለመረጃው አመስግነውን ለሚመለከተው የፀጥታ አካል እንሳውቃለን አሉን፤ አዲስ አበባ ከደረስን በኋላ ድጋሚ አንዷ የቡድን መሪ ጋር ስደውል እንደማይመለሱ፥ ተጫዋቾቹንም ስዊዲን የሚኖሩ ቤተሰብና ዘመዶቻቸው እንደወሰዷቸው ነገረችን፤ ኢትዮጵያ ያሉ ወላጆችንም ጠየቅን፤ ልጆቹ ያሉበትን ቦታ ለመናገር ፈቃደኛ አልሆኑም፤ ይህንንም ለአዘጋጆቹ በድጋሚ አሳውቀናል፤ ከ10 ቀን በኋላ ዜናውን አወጡት"
ይህ እንዳይከሰት ቅድሚያ ዝግጅት አላደረጋችሁም?
"በደንብ አድርገናል፤ ውል አዘጋጅተን የሁሉንም ተጫዋቾች ወላጆች አስፈርመናል፤ ስዊዲን ከደረስን በኋላም የሁሉም ተጫዋቾች ፓስፖርት እኔ ጋር ነበር፤ ሆኖም እኔ ቀድሜ መመለስ ስለነበረብኝ ፓስፖርቱን ለቡድን መሪ ሰጠሁ፤ ተያይዘው ቀሩ፤ ውስጥ ውስጡን በደንብ ተዘጋጅተውበት ነበር"
ለመሆኑ ወጪያችሁን የሸፈነው ማነው?
"የተጫዋቾቹን የጉዞ ወጪ የቻሉት ወላጆቻቸው ናቸው"
ምን ያህል ከፈሉ?
" ለስልጠና፣ ለጉዞና ለተለያዩ አቅርቦቶች እያንዳንዳቸው 300ሺህ ብር ከፍለዋል፤ የተሻለ አቅም ያላቸው ደግሞ 400ሺህ ብር ከፍለው አግዘውናል"
ለምን 400ሺህ ብር?
"የመክፈል አቅም የሌላቸውን ሶስት ያህል ተጫዋቾችን ይዘን ሄደናል፤ የእነሱን ወጪ ደግሞ እኛና አቅም ያላቸው ወላጆች ሸፍነናል፤ ወላጆቹ ከ300ሺህ ብር በተጨማሪ 100ሺህ ብር እየጨመሩ 400ሺህ ብር እየከፈሉ አቅም የሌላቸው ተጫዋቾች እንዲሄዱ አግዘውናል"
ከተጫዋቾች በተጨማሪ ወላጆችስ ሄደዋል?
"አዎ ሁለት ተጫዋቾች ከእናቶቻቸው ጋር አብረው ወደ ስዊዲን ሄደዋል"
እና ተመለሱ?
"ሁለቱም ተጫዋቾችም ሆኑ እናቶቻቸው አልተመለሱም"
ተጓዥ ተጫዋቾች ከእግርኳስ ጋር ያላቸው ግንኙነትና ችሎታ ደካማ የሆኑ፥ የባለሀብትና የባለስልጣን ልጆች ናቸው ይባላል እውነት ነው?
"ፕሮጀክታችን በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽንና በፊፋ ኮኔክት የተመዘገበ ነው፤ ሆኖም እድሜያቸው ከ16 አመት በታች ስለሆኑ ችሎታ ላይ ብቻ የተመሰረተ ምልመላ አናደርግም፤ ይህን መሰል አለም አቀፍ ውድድር ላይ ስንሳተፍ ደግሞ ቪዛ ለማግኘት አንዱ መስፈርት የወላጆቹ ኢኮኖሚያዊ አቅም ይታያል፤ ስለዚህ የባለሀብትም የባለስልጣንም ልጆች ይኖሩናል፤ ከቀሩት ውስጥ ግን የባለስልጣን ልጅ የለም"
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በተጫዋቾቹ መጥፋት አዝኛለሁ ሆኖም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አባላት አይደሉም ብሎ መግለጫ አውጥቷል፤ ምን ትላለህ?
"እንዳልኩህ በራሳችን ጥረት ነው ተሳትፎውን ያገኘነው፤ ከብሄራዊ ቡድን ጋርም አይገናኝም፤ በተፈጠረው ነገር ዋነኛ ተጎጂዎችም እኛ ነን፤ ስማችን ላይ ትልቅ አሉታዊ ተፅዕኖ አለው፤ በጣም አዝነናል"
በድጋሚ ለትብብርህ ላመስግንህና የመጨረሻ ጥያቄ ላንሳ፥ የቡድኑ ፎቶ ላይ አንድ ህፃን ልጅ ይታያል፤ ተጫዋች ነው?
"ኸረ አይደለም፤ የእኔ ልጅ ነው፤ ገና ስድስት አመቱ ነው፤ አብረን ሄደን አብረን ተመልሰናል"
★ ማስታወሻ፦ ከደብል ፓስ ፕሮጀክት በተጨማሪ በአሰልጣኝ እድሉ ደረጄ የሚመራው ኢዲዋይ እና ዳን አቢሲኒያ የተባሉ ቡድኖች በስዊዲን ጎቲያ ካፕ ተሳትፈዋል፤ እነሱም ማብራሪያ እንዲሰጡን ጠይቀን ምላሻቸውን እየጠበቅን ነው
(ታምሩ ዓለሙ)
ለጎቲያ ካፕ ወደ ስዊዲን ከሄዱ የኢትዮጵያ ቡድኖች መካከል ደብል ፓስ የእግር ኳስ ፕሮጀክት አንዱ ነው፤ ከቀሩት ተጫዋቾች አብዛኞቹ ከዚህ ስብስብስ የተገኙ በመሆናቸው ስለ ጉዳዩ ማብራሪያ እንዲሰጠን የፕሮጀክቱ መስራች ታዲዮስ ተክሉ ጋር ደውለን ተከታዩን ቆይታ አድርገናል፥ እነሆ፦
ታዲዮስ ስለ ትብብርህ በቅድሚያ እናመሰግናለን፤ ስለራስህና ስለ ፕሮጀክታችሁ በማስተዋወቅ እንጀምር እስኪ?
"ጉዳዩን ለማጥራት ስለደወልክልኝ ታምሩ እኔም አመሰግናለሁ፤ ታዲዮስ ተክሉ እባለሁ፤ የቀድሞ ተጫዋች የአሁን አሰልጣኝ ነኝ፤ ከጫካ ሜዳ ፕሮጀክት ጀምሮ የኢትዮጵያ ቡና፣ ንግድ ባንክና ኤሌክትሪክ ታዳጊ ቡድኖችን አሰልጥኛለሁ፤ የኢትዮጵያ ከ17 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ሆኜም በሴካፋ ተሳትፌያለሁ፤ አሁን ደግሞ የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ሴቶች ቡድንን አሰለጥናለሁ፤ በተጨማሪ የደብል ፓስ ፕሮጀክት መስራችና ዋና አሰልጣኝ ነኝ፤ ይህ ፕሮጀክት ከተቋቋመ ዘጠኝ አመት ሆኖታል፤ በአዲስ አበባ እግርኳስ ፌዴሬሽን ስር ተመዝግበን በከተማው ከ20 አመት በታች ውድድር ላይ እንሳተፋለን"
የስዊዲን ጎቲያ ካፕ እድልን እንዴት አገኛችሁ?
"በራሳችን ጥረት ተፃፅፈን ነው እድሉን ያገኘነው፤ ዘንድሮ ለሁለተኛ ጊዜ ነው የተሳተፍነው፤ ከዚህ ቀደም ዴንማርክ ላይም ውድድር አድርገናል"
እስኪ ስለ ስዊዲን ጉዟችሁ አጫውተን
"18 ተጫዋቾችንና 4 የአሰልጣኝ አባላትን በጥቅሉ 22 ልዑካንን ይዘን ነው የሄድነው፤ በውድድሩም ጥሩ ተሳትፎ ነበረን"
22 ሆናችሁ ሄዳችሁ ስንት ሆናችሁ ተመለሳችሁ?
"1 ተጫዋች( የዘማሪ አሸናፊ ገብረ ማርያም ልጅ ፣ ሚካኤል አሸናፊ ) ና 3 የአሰልጣኝ አባላት በአጠቃላይ 4 ሰዎች ብቻ ነው ወደ አዲስ አበባ የተመለሰው፤ 18ቱ አልመጡም"
ይህ እንዴት ሊፈጠር ቻለ?
"የሁላችንም መመለሻ ቀን ውድድሩ ከተጠናቀቀ ከሁለት ቀን በኋላ ነበር፤ ሆኖም የአንዱ ታዳጊ ተጫዋች የቅርብ ቤተሰብ ሰርግ ሀምሌ 12 ስለነበር ወላጆቹ ቶሎ ቢመጣልን አሉን፤ በእድሜው ምክንያት ብቻውን መላክ ስለማንችል እኔና ሁለት የአሰልጣኝ አባላት እንዲሁም ተጫዋቹን ጨምሮ አራት ሆነን ትኬታችንን አስተካክለን በፍፃሜው ቀን ቅዳሜ ሀምሌ 11/2018(ጁላይ 18/2026) ወደ አዲስ አበባ ተመለስን፤ ቀሪዎቹ 18ቱ ሰኞ ሀምሌ 13 ነበር የመመለሻ ቀናቸው፤ እኛ አዲስ አበባ ሳንደርስ ለትራንዚት በቆየንበት ኳታር ሆነን ግን ተጫዋቾቹ ቡድናችን ካረፈበት ትምህርት ቤት ሳያሳውቁ እንደወጡ ተነገረን"
ከዛ ምን አደረጋችሁ?
"ወዲያው ለአዘጋጆቹ አሳወቅናቸው፤ እነሱም ለመረጃው አመስግነውን ለሚመለከተው የፀጥታ አካል እንሳውቃለን አሉን፤ አዲስ አበባ ከደረስን በኋላ ድጋሚ አንዷ የቡድን መሪ ጋር ስደውል እንደማይመለሱ፥ ተጫዋቾቹንም ስዊዲን የሚኖሩ ቤተሰብና ዘመዶቻቸው እንደወሰዷቸው ነገረችን፤ ኢትዮጵያ ያሉ ወላጆችንም ጠየቅን፤ ልጆቹ ያሉበትን ቦታ ለመናገር ፈቃደኛ አልሆኑም፤ ይህንንም ለአዘጋጆቹ በድጋሚ አሳውቀናል፤ ከ10 ቀን በኋላ ዜናውን አወጡት"
ይህ እንዳይከሰት ቅድሚያ ዝግጅት አላደረጋችሁም?
"በደንብ አድርገናል፤ ውል አዘጋጅተን የሁሉንም ተጫዋቾች ወላጆች አስፈርመናል፤ ስዊዲን ከደረስን በኋላም የሁሉም ተጫዋቾች ፓስፖርት እኔ ጋር ነበር፤ ሆኖም እኔ ቀድሜ መመለስ ስለነበረብኝ ፓስፖርቱን ለቡድን መሪ ሰጠሁ፤ ተያይዘው ቀሩ፤ ውስጥ ውስጡን በደንብ ተዘጋጅተውበት ነበር"
ለመሆኑ ወጪያችሁን የሸፈነው ማነው?
"የተጫዋቾቹን የጉዞ ወጪ የቻሉት ወላጆቻቸው ናቸው"
ምን ያህል ከፈሉ?
" ለስልጠና፣ ለጉዞና ለተለያዩ አቅርቦቶች እያንዳንዳቸው 300ሺህ ብር ከፍለዋል፤ የተሻለ አቅም ያላቸው ደግሞ 400ሺህ ብር ከፍለው አግዘውናል"
ለምን 400ሺህ ብር?
"የመክፈል አቅም የሌላቸውን ሶስት ያህል ተጫዋቾችን ይዘን ሄደናል፤ የእነሱን ወጪ ደግሞ እኛና አቅም ያላቸው ወላጆች ሸፍነናል፤ ወላጆቹ ከ300ሺህ ብር በተጨማሪ 100ሺህ ብር እየጨመሩ 400ሺህ ብር እየከፈሉ አቅም የሌላቸው ተጫዋቾች እንዲሄዱ አግዘውናል"
ከተጫዋቾች በተጨማሪ ወላጆችስ ሄደዋል?
"አዎ ሁለት ተጫዋቾች ከእናቶቻቸው ጋር አብረው ወደ ስዊዲን ሄደዋል"
እና ተመለሱ?
"ሁለቱም ተጫዋቾችም ሆኑ እናቶቻቸው አልተመለሱም"
ተጓዥ ተጫዋቾች ከእግርኳስ ጋር ያላቸው ግንኙነትና ችሎታ ደካማ የሆኑ፥ የባለሀብትና የባለስልጣን ልጆች ናቸው ይባላል እውነት ነው?
"ፕሮጀክታችን በኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽንና በፊፋ ኮኔክት የተመዘገበ ነው፤ ሆኖም እድሜያቸው ከ16 አመት በታች ስለሆኑ ችሎታ ላይ ብቻ የተመሰረተ ምልመላ አናደርግም፤ ይህን መሰል አለም አቀፍ ውድድር ላይ ስንሳተፍ ደግሞ ቪዛ ለማግኘት አንዱ መስፈርት የወላጆቹ ኢኮኖሚያዊ አቅም ይታያል፤ ስለዚህ የባለሀብትም የባለስልጣንም ልጆች ይኖሩናል፤ ከቀሩት ውስጥ ግን የባለስልጣን ልጅ የለም"
የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን በተጫዋቾቹ መጥፋት አዝኛለሁ ሆኖም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አባላት አይደሉም ብሎ መግለጫ አውጥቷል፤ ምን ትላለህ?
"እንዳልኩህ በራሳችን ጥረት ነው ተሳትፎውን ያገኘነው፤ ከብሄራዊ ቡድን ጋርም አይገናኝም፤ በተፈጠረው ነገር ዋነኛ ተጎጂዎችም እኛ ነን፤ ስማችን ላይ ትልቅ አሉታዊ ተፅዕኖ አለው፤ በጣም አዝነናል"
በድጋሚ ለትብብርህ ላመስግንህና የመጨረሻ ጥያቄ ላንሳ፥ የቡድኑ ፎቶ ላይ አንድ ህፃን ልጅ ይታያል፤ ተጫዋች ነው?
"ኸረ አይደለም፤ የእኔ ልጅ ነው፤ ገና ስድስት አመቱ ነው፤ አብረን ሄደን አብረን ተመልሰናል"
★ ማስታወሻ፦ ከደብል ፓስ ፕሮጀክት በተጨማሪ በአሰልጣኝ እድሉ ደረጄ የሚመራው ኢዲዋይ እና ዳን አቢሲኒያ የተባሉ ቡድኖች በስዊዲን ጎቲያ ካፕ ተሳትፈዋል፤ እነሱም ማብራሪያ እንዲሰጡን ጠይቀን ምላሻቸውን እየጠበቅን ነው
(ታምሩ ዓለሙ)
13 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች ለጎብኚዎች፣ ለንግድ ሰዎች እና ለቤተሰብ ጥሪ አገልግሎት የሚውል ለአምስት ዓመታት የሚያገለግል የብዙ ጊዜ መግቢያ (5-year multiple entry visa) ቪዛ በማቅረብ የዓለም አቀፍ የቱሪዝም እና የሥራ ማዕከልነቷን እያጠናከረች መሆኑን አስታወቀች። ይህ የቪዛ ዓይነት ማንኛውም የዓለም ዜጋ በየጊዜው አዲስ ቪዛ ማውጣት ሳያስፈልገው ለአምስት ዓመታት ያህል በተደጋጋሚ ወደ አገሪቱ እንዲገባና እንዲወጣ የሚያስችል ነው።
በአንድ ጊዜ መግቢያ ላይ ጎብኚዎች ለአምስት ዓመታት የቪዛ ዘመን ውስጥ በዓመት እስከ 90 ቀናት ድረስ መቆየት የሚችሉ ሲሆን፣ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ደግሞ ይህን የቆይታ ጊዜ ለተጨማሪ 90 ቀናት በማራዘም በአጠቃላይ በአንድ ዓመት ውስጥ እስከ 180 ቀናት እንዲቆዩ ይፈቅዳል። ይህ አሰራር በዓመቱ ውስጥ ጥቅም ላይ ያልዋሉ ቀናትን ወደሚቀጥለው ዓመት ለማዘዋወር አይፈቅድም።
የቪዛው አመልካቾች ማሟላት ከሚገባቸው ዋና ዋና መስፈርቶች መካከል ቢያንስ ለስድስት ወራት የሚያገለግል ፓስፖርት፣ የተረጋገጠ የጉዞ ትኬት፣ ሕጋዊ የጤና ኢንሹራንስ፣ እና ማመልከቻው ከመግባቱ በፊት ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ 4 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ወይም ተመሳሳይ መጠን ያለው የባንክ ሂሳብ እንቅስቃሴ ማሳየት ይጠበቅባቸዋል። በተጨማሪም ከ18 ዓመት በታች ለሆኑ ሕፃናት የቤተሰብ ማመልከቻ ማቅረብ የሚቻል ሲሆን፣ የአንዳንድ አገራት ዜጎች ደግሞ የመታወቂያ ኮፒ ማያያዝ ይጠበቅባቸዋል።
አመልካቾች በይነመረብን በመጠቀም በስማርት አገልግሎቶች ወይም በአካል ወደ ደንበኞች ማዕከል በመሄድ ማመልከት የሚችሉ ሲሆን፣ የቪዛ ሂደቱም በ48 ሰዓታት ውስጥ ይጠናቀቃል። የቪዛው ክፍያ እንደ ማመልከቻው ቦታ የሚለያይ ሲሆን፣ የዋስትና ገንዘብን (ዲፖዚት) ጨምሮ ከ3,700 በላይ ዲርሃም ወጪ ይደረግበታል። ማመልከቻው ውድቅ ከተደረገ ወይም ከተሰረዘ የተቀመጠው የዋስትና ገንዘብ እና የኢንሹራንስ ክፍያ ተመላሽ የሚደረግ ሲሆን፣ የቆይታ ጊዜ ሕግ ከተጣሰ ግን የተቀመጠው የዋስትና ገንዘብ ለመንግሥት ገቢ ይሆናል።
በአንድ ጊዜ መግቢያ ላይ ጎብኚዎች ለአምስት ዓመታት የቪዛ ዘመን ውስጥ በዓመት እስከ 90 ቀናት ድረስ መቆየት የሚችሉ ሲሆን፣ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ደግሞ ይህን የቆይታ ጊዜ ለተጨማሪ 90 ቀናት በማራዘም በአጠቃላይ በአንድ ዓመት ውስጥ እስከ 180 ቀናት እንዲቆዩ ይፈቅዳል። ይህ አሰራር በዓመቱ ውስጥ ጥቅም ላይ ያልዋሉ ቀናትን ወደሚቀጥለው ዓመት ለማዘዋወር አይፈቅድም።
የቪዛው አመልካቾች ማሟላት ከሚገባቸው ዋና ዋና መስፈርቶች መካከል ቢያንስ ለስድስት ወራት የሚያገለግል ፓስፖርት፣ የተረጋገጠ የጉዞ ትኬት፣ ሕጋዊ የጤና ኢንሹራንስ፣ እና ማመልከቻው ከመግባቱ በፊት ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ 4 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ወይም ተመሳሳይ መጠን ያለው የባንክ ሂሳብ እንቅስቃሴ ማሳየት ይጠበቅባቸዋል። በተጨማሪም ከ18 ዓመት በታች ለሆኑ ሕፃናት የቤተሰብ ማመልከቻ ማቅረብ የሚቻል ሲሆን፣ የአንዳንድ አገራት ዜጎች ደግሞ የመታወቂያ ኮፒ ማያያዝ ይጠበቅባቸዋል።
አመልካቾች በይነመረብን በመጠቀም በስማርት አገልግሎቶች ወይም በአካል ወደ ደንበኞች ማዕከል በመሄድ ማመልከት የሚችሉ ሲሆን፣ የቪዛ ሂደቱም በ48 ሰዓታት ውስጥ ይጠናቀቃል። የቪዛው ክፍያ እንደ ማመልከቻው ቦታ የሚለያይ ሲሆን፣ የዋስትና ገንዘብን (ዲፖዚት) ጨምሮ ከ3,700 በላይ ዲርሃም ወጪ ይደረግበታል። ማመልከቻው ውድቅ ከተደረገ ወይም ከተሰረዘ የተቀመጠው የዋስትና ገንዘብ እና የኢንሹራንስ ክፍያ ተመላሽ የሚደረግ ሲሆን፣ የቆይታ ጊዜ ሕግ ከተጣሰ ግን የተቀመጠው የዋስትና ገንዘብ ለመንግሥት ገቢ ይሆናል።
17 days ago
ኢትዮጵያ ወደ ቴክኖሎጂ ሉዓላዊነት የምታደርገው ጉዞ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘመናዊው ዓለም የሀገራት ፉክክር በወታደራዊ ኃይል ወይም በተፈጥሮ ሀብት ብቻ አይወሰንም፡፡
የቴክኖሎጂ አቅም፣ የዲጂታል መሠረተ ልማትና የመረጃ ሉዓላዊነት የሀገራትን የወደፊት እድገት የሚወስኑ ቁልፍ መለኪያዎች ሆነዋል።
ኢትዮጵያም ባለፉት 5 ዓመታት በዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ ያከናወነቻቸው ሥራዎች የዲጂታል ሽግግር መሠረት ጥለዋል፡፡ በ2ኛው ምዕራፍ በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ወደ ቀጣዩ የቴክኖሎጂ ዘመን ለማሸጋገር በትኩረት እየሰራች ነው።
የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ ዋና ግብ የመንግሥት አሰራርን ማዘመን፣ የቢሮክራሲ ጫናን መቀነስ፣ የሕዝብ አገልግሎቶችን ማፋጠንና የዜጎችን የኑሮ ጥራት ማሻሻል ነበር።
በዚህም የቴሌኮም ዘርፉ ለውድድር ተከፍቶ፣ የ4ኛና 5ኛ ትውልድ ኔትወርክ አገልግሎቶች ወደ ተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች እንዲስፋፉ በማድረግ የኢንተርኔት ተደራሽነትን እንዲጠናከር አድርጓል፡፡ በዲጂታል ኢኮኖሚ ውስጥ የሚፈጠሩ አዳዲስ ዕድሎችንም አስፍቷል።
የዲጂታል ፋይናንስ ሽግግሩም በሀገሪቱ ውስጥ አዲስ ምዕራፍን የከፈተ ሲሆን÷ የሠራተኞች ደመወዝ፣ የነዳጅ ግብይትና የትራፊክ ቅጣት ክፍያዎች በዲጂታል ስርዓት መፈጸማቸው ግብይቶችን ፈጣን፣ ግልጽና ቀልጣፋ አድርጓል።
በተመሳሳይ ሚሊየኖች በፋይዳ ብሔራዊ የዲጂታል መታወቂያ ሥርዓት ተመዝግበው አገልግሎት እያገኙ ሲሆን÷ የፓስፖርት፣ የንግድ ፈቃድና የታክስ አገልግሎቶችን ወደ ኦንላይን ማሸጋገር ጊዜን ከመቆጠብ ባሻገር የሙስና እድሎችንም ለመቀነስ አስችሏል።
የቴክኖሎጂ ሽግግሩ በአገልግሎት ዲጂታላይዜሽን ብቻ አልተወሰነም፤ የ5 ሚሊየን ኮደርስ ስልጠና ኢኒሼቲቭ የወጣቶችን የቴክኖሎጂ ክህሎት በማሳደግ ለወደፊቱ የዲጂታል ኢኮኖሚ ጠንካራ የሰው ኃይል ለመገንባት አግዟል፡፡ይህም ቴክኖሎጂን ከመጠቀም ወደ መፍጠርና ማልማት የሚደረግ ስልታዊ ሽግግር መሆኑን ያሳያል።
የዲጂታል ሉዓላዊነቷን ለማጠናከር ከሶፍትዌር ልማት ባለፈ በሃርድዌር ምርት ላይም ትኩረት የሰጠችው ኢትዮጵያ የላፕቶፕ፣ የታብሌትና ሌሎች ዲጂታል መሣሪያዎችን በሀገር ውስጥ ለማምረት የፋብሪካ ግንባታ እያከናወነች ትገኛለች።
ከዚህ በተጨማሪ ከዚህ ቀደም ሩቅ ይመስል የነበረው የድሮን ቴክኖሎጂ ዛሬ በሀገር ውስጥ ማምረት መቻሉ በቴክኖሎጂ ራስን የመቻል አቅም እየጠነከረ መምጣቱን ያመለክታል።
ዲጂታላይዜሽን ያለ ጠንካራ የሳይበር ደህንነት ሊሳካ እንደማይችል በመገንዘብም ኢትዮጵያ የሕግ፣ የተቋምና የቴክኖሎጂ አቅሟን በማጠናከር የዲጂታል ሥነ ምህዳሯን እየገነባች ትገኛለች።
የተሻሻለው ብሔራዊ የሳይበር ደህንነት ፖሊሲ፣ የግል መረጃ ጥበቃና የኤሌክትሮኒክስ ግብይት ሕጎች ለዲጂታል ኢኮኖሚው አስተማማኝ ሕጋዊ መሠረት ፈጥረዋል።
በተመሳሳይ የመከላከያ ሳይበር ማዕከል የሰለጠኑ የሳይበር ኃይሎችን በማፍራት የአገሪቱን ዲጂታል ሀብቶችና ቁልፍ መሰረተ ልማቶችን ለመጠበቅ አቅሙን እያጠናከረ ይገኛል።
በዚህ መሠረት ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ የ2025 ስትራቴጂ ቀጣይ ምዕራፍ ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያን ወደ ዲጂታል ኢኮኖሚ፣ ወደ ቴክኖሎጂ ፈጠራና ወደ ሉዓላዊ የመረጃ ሥርዓት የሚያሸጋግር ብሔራዊ ራዕይ ነው።
ስትራቴጂው የሰው ሰራሽ አስተውሎትን እና ሌሎች አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም በኢኮኖሚ፣ በመንግሥታዊ አገልግሎትና በማኅበራዊ ዘርፎች ሥር ነቀል ለውጥ ለማምጣት ያለመ ነው።
በመሆኑም ኢትዮጵያ የጀመረችው የዲጂታል ጉዞ የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን ከማስፋት ባለፈ የራሷን ቴክኖሎጂ የምትፈጥር፣ የምታመርትና የምትጠብቅ ሀገር ለመሆን የተጀመረ ስልታዊ ጉዞ መሆኑን በግልጽ አሳይቷል።
የዲጂታል 2030 ራዕይ ጥንካሬ ያላት፣ በቴክኖሎጂ ራሷን የቻለች እና ለወደፊቱ ፉክክር ዝግጁ የሆነች ኢትዮጵያን ለመገንባት ጠንካራ መሠረት ይጥላል።
በዮናስ ጌትነት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘመናዊው ዓለም የሀገራት ፉክክር በወታደራዊ ኃይል ወይም በተፈጥሮ ሀብት ብቻ አይወሰንም፡፡
የቴክኖሎጂ አቅም፣ የዲጂታል መሠረተ ልማትና የመረጃ ሉዓላዊነት የሀገራትን የወደፊት እድገት የሚወስኑ ቁልፍ መለኪያዎች ሆነዋል።
ኢትዮጵያም ባለፉት 5 ዓመታት በዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ ያከናወነቻቸው ሥራዎች የዲጂታል ሽግግር መሠረት ጥለዋል፡፡ በ2ኛው ምዕራፍ በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ወደ ቀጣዩ የቴክኖሎጂ ዘመን ለማሸጋገር በትኩረት እየሰራች ነው።
የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ ዋና ግብ የመንግሥት አሰራርን ማዘመን፣ የቢሮክራሲ ጫናን መቀነስ፣ የሕዝብ አገልግሎቶችን ማፋጠንና የዜጎችን የኑሮ ጥራት ማሻሻል ነበር።
በዚህም የቴሌኮም ዘርፉ ለውድድር ተከፍቶ፣ የ4ኛና 5ኛ ትውልድ ኔትወርክ አገልግሎቶች ወደ ተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች እንዲስፋፉ በማድረግ የኢንተርኔት ተደራሽነትን እንዲጠናከር አድርጓል፡፡ በዲጂታል ኢኮኖሚ ውስጥ የሚፈጠሩ አዳዲስ ዕድሎችንም አስፍቷል።
የዲጂታል ፋይናንስ ሽግግሩም በሀገሪቱ ውስጥ አዲስ ምዕራፍን የከፈተ ሲሆን÷ የሠራተኞች ደመወዝ፣ የነዳጅ ግብይትና የትራፊክ ቅጣት ክፍያዎች በዲጂታል ስርዓት መፈጸማቸው ግብይቶችን ፈጣን፣ ግልጽና ቀልጣፋ አድርጓል።
በተመሳሳይ ሚሊየኖች በፋይዳ ብሔራዊ የዲጂታል መታወቂያ ሥርዓት ተመዝግበው አገልግሎት እያገኙ ሲሆን÷ የፓስፖርት፣ የንግድ ፈቃድና የታክስ አገልግሎቶችን ወደ ኦንላይን ማሸጋገር ጊዜን ከመቆጠብ ባሻገር የሙስና እድሎችንም ለመቀነስ አስችሏል።
የቴክኖሎጂ ሽግግሩ በአገልግሎት ዲጂታላይዜሽን ብቻ አልተወሰነም፤ የ5 ሚሊየን ኮደርስ ስልጠና ኢኒሼቲቭ የወጣቶችን የቴክኖሎጂ ክህሎት በማሳደግ ለወደፊቱ የዲጂታል ኢኮኖሚ ጠንካራ የሰው ኃይል ለመገንባት አግዟል፡፡ይህም ቴክኖሎጂን ከመጠቀም ወደ መፍጠርና ማልማት የሚደረግ ስልታዊ ሽግግር መሆኑን ያሳያል።
የዲጂታል ሉዓላዊነቷን ለማጠናከር ከሶፍትዌር ልማት ባለፈ በሃርድዌር ምርት ላይም ትኩረት የሰጠችው ኢትዮጵያ የላፕቶፕ፣ የታብሌትና ሌሎች ዲጂታል መሣሪያዎችን በሀገር ውስጥ ለማምረት የፋብሪካ ግንባታ እያከናወነች ትገኛለች።
ከዚህ በተጨማሪ ከዚህ ቀደም ሩቅ ይመስል የነበረው የድሮን ቴክኖሎጂ ዛሬ በሀገር ውስጥ ማምረት መቻሉ በቴክኖሎጂ ራስን የመቻል አቅም እየጠነከረ መምጣቱን ያመለክታል።
ዲጂታላይዜሽን ያለ ጠንካራ የሳይበር ደህንነት ሊሳካ እንደማይችል በመገንዘብም ኢትዮጵያ የሕግ፣ የተቋምና የቴክኖሎጂ አቅሟን በማጠናከር የዲጂታል ሥነ ምህዳሯን እየገነባች ትገኛለች።
የተሻሻለው ብሔራዊ የሳይበር ደህንነት ፖሊሲ፣ የግል መረጃ ጥበቃና የኤሌክትሮኒክስ ግብይት ሕጎች ለዲጂታል ኢኮኖሚው አስተማማኝ ሕጋዊ መሠረት ፈጥረዋል።
በተመሳሳይ የመከላከያ ሳይበር ማዕከል የሰለጠኑ የሳይበር ኃይሎችን በማፍራት የአገሪቱን ዲጂታል ሀብቶችና ቁልፍ መሰረተ ልማቶችን ለመጠበቅ አቅሙን እያጠናከረ ይገኛል።
በዚህ መሠረት ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ የ2025 ስትራቴጂ ቀጣይ ምዕራፍ ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያን ወደ ዲጂታል ኢኮኖሚ፣ ወደ ቴክኖሎጂ ፈጠራና ወደ ሉዓላዊ የመረጃ ሥርዓት የሚያሸጋግር ብሔራዊ ራዕይ ነው።
ስትራቴጂው የሰው ሰራሽ አስተውሎትን እና ሌሎች አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም በኢኮኖሚ፣ በመንግሥታዊ አገልግሎትና በማኅበራዊ ዘርፎች ሥር ነቀል ለውጥ ለማምጣት ያለመ ነው።
በመሆኑም ኢትዮጵያ የጀመረችው የዲጂታል ጉዞ የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን ከማስፋት ባለፈ የራሷን ቴክኖሎጂ የምትፈጥር፣ የምታመርትና የምትጠብቅ ሀገር ለመሆን የተጀመረ ስልታዊ ጉዞ መሆኑን በግልጽ አሳይቷል።
የዲጂታል 2030 ራዕይ ጥንካሬ ያላት፣ በቴክኖሎጂ ራሷን የቻለች እና ለወደፊቱ ፉክክር ዝግጁ የሆነች ኢትዮጵያን ለመገንባት ጠንካራ መሠረት ይጥላል።
በዮናስ ጌትነት
1 month ago
የሻርክ እና የወይዘሮ ሸዋዬ ታሪክ እና ከሞት በላይ የሆነ ታማኝነት
በአንድ አረንጓዴማ በሆነች የገጠር ከተማ በስሟ ኩየራ በምትባል መንደር ውስጥ ሻርክ የሚባል እና ወይዘሮ ሸዋዬ የሚባሉ እናት አብረው ይኖሩ ነበር። ሻርክ ተራ ውሻ አልነበረም፤ እርጋታው፣ አስተዋይነቱ እና ለአሳዳጊው የነበረው ፍቅር በመንደሩ ሰው ሁሉ ዘንድ የሚደነቅ እና የሚወደድ ነበር። የእሱ አለም... የእሱ መጠለያ እና መላ ህይወቱ ወይዘሮ ሸዋዬ ነበሩ።
ወይዘሮ ሸዋዬ ሻርክን ከትንሽነቱ ጀምረው ነበር ያሳደጉት። በርግጥ ትንሽ ከፍ ብሏል። ጎረቤታችው በፓስፖርት ከውጭ አምጥተውት በሳምንቱ ከዛ ጠፍቶ ሸዋዬ ጋር ገባ። ቢሞክሩት ወስደው ቢያስሩት እሱ ምግብ አልበላም እያለ ገመድ እየበጠሰ መኖርያውን ከሸዋዬ ጋር አደረገ። እሷ ልጆቿ በስራ ምክንያት ውጭ ስለሚውሉ ሻርክ ደግሞ ብቸኝነቷን የሻረላት የልብ ጓደኛዋ ሆነ።
.
ዓመታት እያለፉ ሲሄዱ በሁለቱ መካከል ያለው ትስስር እየጠነከረ መጣ። ወይዘሮ ሸዋዬ ማለዳ ተነስተው ወደ ማሳቸው ሲሄዱ ሻርክ ከፊት ቀደም እያለ መንገዱን ይመራ ነበር። እርሻ ውስጥ ስራቸውን ሲሰሩ እሱ ከዛፍ ጥላ ስር ሆኖ አካባቢውን በትኩረት ይጠብቃል። ማታ ወደ ቤት ሲመለሱም የእርሷን ድካም የሚያውቅ ይመስል እግሯ ስር ተኝቶ እጆቿን በምላሱ ይልስ ነበር። ውጣ ሲባል እንኳ ከሳሎን አይወጣም እያያቸው ነበር የሚውለው።
መንደርተኞቹ ሁልጊዜ፣ "የሸዋዬ ውሻ እኮ ከሰው በላይ ያስባል" ይሉ ነበር። ሻርክ ወይዘሮ ሸዋዬ ደስ ሲላቸው አብሮ ይቦርቃል፣ ሲከፋቸው ወይም ሲደክማቸው ደግሞ ዝም ብሎ አጠገባቸው በመቀመጥ አጋርነቱን ያሳይ ነበር።
ወይዘሮ ሸዋዬ ህይወታቸው ከማለፉ በፊት ባሉት የመጨረሻ ወራት በጠና ታመው አልጋ ላይ ውለው ነበር።
በእነዚያ አስቸጋሪ ቀናት ሻርክ ከቤት አልወጣም። ለህክምና ሆስፒታል ሲሄዱም ተከትሎ ይሄዳል። የምግብ ፍላጎቱ ሙሉ በሙሉ ጠፍቶም ነበር። ስትመለስም ከአልጋዋ ስር አይነሳም ነበር ፣ እሷ በምትሰቃይበት ጊዜ ሁሉ እሱም በሀዘን ያለቅስ ነበር። ወይዘሮ ሸዋዬ የመጨረሻዋን ትንፋሽ ከመውሰዷ በፊት፣ እየተንቀጠቀጠች ያለችውን እጇን ዘርግታ የሻርክን ጭንቅላት ዳሰሰችው። አይኖቿ የእንባ ጠብታ አውርደው ለዘላለም ሲከደኑ፣ ሻርክ ረዥም እና የሚያሳዝን የጩኸት ድምፅ አሰማ ወዳጁ መሄዷን ነፍሱ አውቃው ነበር።
የቀብር ሥነ ሥርዓቱ ተፈጽሞ መንደርተኛው ሁሉ ወደየቤቱ ሲበተን ሻርክ ግን አብሮ አልተመለሰም። ሻርክ የመቃብር ስፍራ ላይ ልክ በህይወት እያለች እግሯ ስር እንደሚቀመጠው ሁሉ ዛሬም አንገቱን ደፍቶ ተቀምጧል። የመንደሩ ሰዎች ሊወስዱት፣ ምግብ ሊሰጡትና ሊያጽናኑት ሞክረውም ነበር። እሱ ግን ትንሽ ይበላና ትንሽ ቆይቶ ወደ መቃብሩ ይመለሳል ከዛም ቆይቶ ወደቤት።
ዝናብ ሲዘንብ፣ ፀሐይ ሲያቃጥል ሻርክ ከቦታው አይንቀሳቀስም። እሱ አሁንም እየጠበቃት ነው።
ሻርክ በዚህ ድርጊቱ ለሰው ልጆች ትልቅ ትምህርት አስተላልፏል... ፍቅር፣ ታማኝነት እና ትስስር በሞት እንኳ የማይበጠሱ መሆናቸውን። እሱ የአሳዳጊውን አካል አጥቶ ሊሆን ይችላል፣ ነገር ግን በእሱ ልብ ውስጥ የእሷ ትውስታ እና ፍቅር እስከ መጨረሻው እስትንፋሱ ድረስ ህያው ሆኖ ይኖራል።
በኤፍሬም ታምሩ
በአንድ አረንጓዴማ በሆነች የገጠር ከተማ በስሟ ኩየራ በምትባል መንደር ውስጥ ሻርክ የሚባል እና ወይዘሮ ሸዋዬ የሚባሉ እናት አብረው ይኖሩ ነበር። ሻርክ ተራ ውሻ አልነበረም፤ እርጋታው፣ አስተዋይነቱ እና ለአሳዳጊው የነበረው ፍቅር በመንደሩ ሰው ሁሉ ዘንድ የሚደነቅ እና የሚወደድ ነበር። የእሱ አለም... የእሱ መጠለያ እና መላ ህይወቱ ወይዘሮ ሸዋዬ ነበሩ።
ወይዘሮ ሸዋዬ ሻርክን ከትንሽነቱ ጀምረው ነበር ያሳደጉት። በርግጥ ትንሽ ከፍ ብሏል። ጎረቤታችው በፓስፖርት ከውጭ አምጥተውት በሳምንቱ ከዛ ጠፍቶ ሸዋዬ ጋር ገባ። ቢሞክሩት ወስደው ቢያስሩት እሱ ምግብ አልበላም እያለ ገመድ እየበጠሰ መኖርያውን ከሸዋዬ ጋር አደረገ። እሷ ልጆቿ በስራ ምክንያት ውጭ ስለሚውሉ ሻርክ ደግሞ ብቸኝነቷን የሻረላት የልብ ጓደኛዋ ሆነ።
.
ዓመታት እያለፉ ሲሄዱ በሁለቱ መካከል ያለው ትስስር እየጠነከረ መጣ። ወይዘሮ ሸዋዬ ማለዳ ተነስተው ወደ ማሳቸው ሲሄዱ ሻርክ ከፊት ቀደም እያለ መንገዱን ይመራ ነበር። እርሻ ውስጥ ስራቸውን ሲሰሩ እሱ ከዛፍ ጥላ ስር ሆኖ አካባቢውን በትኩረት ይጠብቃል። ማታ ወደ ቤት ሲመለሱም የእርሷን ድካም የሚያውቅ ይመስል እግሯ ስር ተኝቶ እጆቿን በምላሱ ይልስ ነበር። ውጣ ሲባል እንኳ ከሳሎን አይወጣም እያያቸው ነበር የሚውለው።
መንደርተኞቹ ሁልጊዜ፣ "የሸዋዬ ውሻ እኮ ከሰው በላይ ያስባል" ይሉ ነበር። ሻርክ ወይዘሮ ሸዋዬ ደስ ሲላቸው አብሮ ይቦርቃል፣ ሲከፋቸው ወይም ሲደክማቸው ደግሞ ዝም ብሎ አጠገባቸው በመቀመጥ አጋርነቱን ያሳይ ነበር።
ወይዘሮ ሸዋዬ ህይወታቸው ከማለፉ በፊት ባሉት የመጨረሻ ወራት በጠና ታመው አልጋ ላይ ውለው ነበር።
በእነዚያ አስቸጋሪ ቀናት ሻርክ ከቤት አልወጣም። ለህክምና ሆስፒታል ሲሄዱም ተከትሎ ይሄዳል። የምግብ ፍላጎቱ ሙሉ በሙሉ ጠፍቶም ነበር። ስትመለስም ከአልጋዋ ስር አይነሳም ነበር ፣ እሷ በምትሰቃይበት ጊዜ ሁሉ እሱም በሀዘን ያለቅስ ነበር። ወይዘሮ ሸዋዬ የመጨረሻዋን ትንፋሽ ከመውሰዷ በፊት፣ እየተንቀጠቀጠች ያለችውን እጇን ዘርግታ የሻርክን ጭንቅላት ዳሰሰችው። አይኖቿ የእንባ ጠብታ አውርደው ለዘላለም ሲከደኑ፣ ሻርክ ረዥም እና የሚያሳዝን የጩኸት ድምፅ አሰማ ወዳጁ መሄዷን ነፍሱ አውቃው ነበር።
የቀብር ሥነ ሥርዓቱ ተፈጽሞ መንደርተኛው ሁሉ ወደየቤቱ ሲበተን ሻርክ ግን አብሮ አልተመለሰም። ሻርክ የመቃብር ስፍራ ላይ ልክ በህይወት እያለች እግሯ ስር እንደሚቀመጠው ሁሉ ዛሬም አንገቱን ደፍቶ ተቀምጧል። የመንደሩ ሰዎች ሊወስዱት፣ ምግብ ሊሰጡትና ሊያጽናኑት ሞክረውም ነበር። እሱ ግን ትንሽ ይበላና ትንሽ ቆይቶ ወደ መቃብሩ ይመለሳል ከዛም ቆይቶ ወደቤት።
ዝናብ ሲዘንብ፣ ፀሐይ ሲያቃጥል ሻርክ ከቦታው አይንቀሳቀስም። እሱ አሁንም እየጠበቃት ነው።
ሻርክ በዚህ ድርጊቱ ለሰው ልጆች ትልቅ ትምህርት አስተላልፏል... ፍቅር፣ ታማኝነት እና ትስስር በሞት እንኳ የማይበጠሱ መሆናቸውን። እሱ የአሳዳጊውን አካል አጥቶ ሊሆን ይችላል፣ ነገር ግን በእሱ ልብ ውስጥ የእሷ ትውስታ እና ፍቅር እስከ መጨረሻው እስትንፋሱ ድረስ ህያው ሆኖ ይኖራል።
በኤፍሬም ታምሩ
1 month ago
የዶናልድ ትራምፕ ምስል የተካተተበት ፓስፖርት አገልግሎት ላይ ሊውል ነው
#ethiopia | የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር የአሜሪካን 250ኛ ዓመት ልደት ለመዘከር በቀረቡ የፓስፖርት ንድፎች ላይ የትራምፕን ፎቶግራፍ አካተተ።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ አርብ ዕለት በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው ላይ አዲሱን የፓስፖርት ገፆች የሚያሳይ ንድፍ ያጋሩ ሲሆን፤ ፓስፖርቱ የአሜሪካን የነፃነት እወጃ ከጀርባቸው ያደረገ የራሳቸውን ፎቶራፍ እና ፊርማን ያካተተ ነው።
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት እንዳለው ፓስፖርቱ በሚቀጥለው ሳምንት ለዜጎች ይቀርባል።
አዲሱ ፓስፖርት የአሜሪካው ፕሬዝዳንት የፌደራል ሕንፃዎች፣ ድረ ገፆች እና ሰነዶችን ጨምሮ የአገሪቱ ተቋማት ላይ የራሳቸው ስም እና ምሥል በመለጠፍ እያደረጉት ያለው ተከታታይ እርምጃ የቅርቡ ነው።
"የዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ አዲስ ፓስፖርት እንኳን ደኅና መጣችሁ፤ ነገር ግን መልካም ሁኑ ይላል" ሲሉ ትራምፕ በትሩዝ ሶሻል ገፃቸው ላይ ፅፈዋል።
"እንኳን ደኅና መጣችሁ፤ ነገር ግን መልካም ሁኑ" የሚለው ፅሁፍ ትራምፕ ባገሩት የፓስፖርቱ ገፅ ላይ አይታይም።
በኤክስ ገፁ ላይ የትራምፕን ልጥፍ ያጋራው ዋይት ሐውስ አዲሱን ሰነድ "የአርበኛ ፓስፖርት" ብሎታል።
የአዲሱ ሰነድ አቅርቦት አሁን ላይ የተገደበ እና ፓስፖርቱ ለአሜሪካ ዜጎች ብቻ የቀረበ ነው።
ይህን ፓስፖርት ለማግኘት አሜሪካዊያን በበይነ መረብ ወይም በፖስታ ቤት ማመልከት አይችሉም።
እንደ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ ፓስፖርቱ የሚገኘው ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኝ የፓስፖርት ማዕከል በአካል በመቅረብ ብቻ ነው።
በተመረጡ የልደት በዓሉን በሚዘክሩ ሁነቶች ላይም ማመልከቻዎች እንደሚከፈቱ ቢቢሲ ጠቁሟል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#አሜሪካ #ዶናልድትራምፕ #ፓስፖርት #ቢቢሲዜና #ጌጡተመስገንሚዲያናኮሚኒኬሽን #getutemesgenmediacommunication
#ethiopia | የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር የአሜሪካን 250ኛ ዓመት ልደት ለመዘከር በቀረቡ የፓስፖርት ንድፎች ላይ የትራምፕን ፎቶግራፍ አካተተ።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ አርብ ዕለት በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው ላይ አዲሱን የፓስፖርት ገፆች የሚያሳይ ንድፍ ያጋሩ ሲሆን፤ ፓስፖርቱ የአሜሪካን የነፃነት እወጃ ከጀርባቸው ያደረገ የራሳቸውን ፎቶራፍ እና ፊርማን ያካተተ ነው።
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት እንዳለው ፓስፖርቱ በሚቀጥለው ሳምንት ለዜጎች ይቀርባል።
አዲሱ ፓስፖርት የአሜሪካው ፕሬዝዳንት የፌደራል ሕንፃዎች፣ ድረ ገፆች እና ሰነዶችን ጨምሮ የአገሪቱ ተቋማት ላይ የራሳቸው ስም እና ምሥል በመለጠፍ እያደረጉት ያለው ተከታታይ እርምጃ የቅርቡ ነው።
"የዩናይትድ ስቴትስ ኦፍ አሜሪካ አዲስ ፓስፖርት እንኳን ደኅና መጣችሁ፤ ነገር ግን መልካም ሁኑ ይላል" ሲሉ ትራምፕ በትሩዝ ሶሻል ገፃቸው ላይ ፅፈዋል።
"እንኳን ደኅና መጣችሁ፤ ነገር ግን መልካም ሁኑ" የሚለው ፅሁፍ ትራምፕ ባገሩት የፓስፖርቱ ገፅ ላይ አይታይም።
በኤክስ ገፁ ላይ የትራምፕን ልጥፍ ያጋራው ዋይት ሐውስ አዲሱን ሰነድ "የአርበኛ ፓስፖርት" ብሎታል።
የአዲሱ ሰነድ አቅርቦት አሁን ላይ የተገደበ እና ፓስፖርቱ ለአሜሪካ ዜጎች ብቻ የቀረበ ነው።
ይህን ፓስፖርት ለማግኘት አሜሪካዊያን በበይነ መረብ ወይም በፖስታ ቤት ማመልከት አይችሉም።
እንደ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ ፓስፖርቱ የሚገኘው ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኝ የፓስፖርት ማዕከል በአካል በመቅረብ ብቻ ነው።
በተመረጡ የልደት በዓሉን በሚዘክሩ ሁነቶች ላይም ማመልከቻዎች እንደሚከፈቱ ቢቢሲ ጠቁሟል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#አሜሪካ #ዶናልድትራምፕ #ፓስፖርት #ቢቢሲዜና #ጌጡተመስገንሚዲያናኮሚኒኬሽን #getutemesgenmediacommunication
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ትራምፕ በምስላቸው ያጌጠ አዲስ ፓስፖርት ይፋ አደረጉ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ የሀገሪቱን 250ኛ የነጻነት በዓል ለማዘከር የተዘጋጀ ልዩና ውስን የፓስፖርት ዲዛይን ይፋ አድርገዋል።
“አርበኛዊ ባዊ ፓስፖርት” (Patriotic Passport) የተሰኘው ይህ ፓስፖርት፣ በትራምፕ የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ ላይ የቀረበ ሲሆን የፕሬዝዳንቱን ምስል እና ፊርማ አካትቷል።
በጀርባው ላይ ደግሞ የ1776ቱ የነጻነት አዋጅ ፊርማ ስነ-ስርዓት ምስል እና “Welcome, but be good!” (እንኳን ደህና መጡ፣ ግን መልካም ሁኑ!) የሚል መልዕክት ተጽፎበታል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ በትራምፕ የታሪፍ ዛቻ ዙሪያ ከአውሮፓ ህብረት ጠንከር ያለ ምላሽ ተሰጥቷል።
ህብረቱ ትራምፕ ታሪፍ ከጣሉ ፈጣንና ወሳኝ እርምጃ እንደሚወስድ አስታውቋል።
Seledadotio
Seledadotio
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ የሀገሪቱን 250ኛ የነጻነት በዓል ለማዘከር የተዘጋጀ ልዩና ውስን የፓስፖርት ዲዛይን ይፋ አድርገዋል።
“አርበኛዊ ባዊ ፓስፖርት” (Patriotic Passport) የተሰኘው ይህ ፓስፖርት፣ በትራምፕ የማህበራዊ ሚዲያ ገጽ ላይ የቀረበ ሲሆን የፕሬዝዳንቱን ምስል እና ፊርማ አካትቷል።
በጀርባው ላይ ደግሞ የ1776ቱ የነጻነት አዋጅ ፊርማ ስነ-ስርዓት ምስል እና “Welcome, but be good!” (እንኳን ደህና መጡ፣ ግን መልካም ሁኑ!) የሚል መልዕክት ተጽፎበታል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ በትራምፕ የታሪፍ ዛቻ ዙሪያ ከአውሮፓ ህብረት ጠንከር ያለ ምላሽ ተሰጥቷል።
ህብረቱ ትራምፕ ታሪፍ ከጣሉ ፈጣንና ወሳኝ እርምጃ እንደሚወስድ አስታውቋል።
Seledadotio
Seledadotio
1 month ago
ዜጎች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ከመጣው የሸቀጦች ዋጋ በበለጠ ከመንግስት ለሚያገኙት አገልግሎት የሚከፍሉት ክፍያ እየፈተናቸው ነው ተባለ።
በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በመንግስት አገልግሎቶች ላይ የሚታየው የታሪፍ ማሻሻያ እና ተገልጋዩ አገልግሎት ለማግኘት የሚጠየቀው ወጪ ከፍተኛ መሆን የነዋሪውን ኑሮ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ አድርጎበታል።
በዚህ ምክንያትም የሸማቹ መብት እየተጣሰ በመሆኑ ትኩረት ሊደረግበት ይገባል ሲል የኢትዮጵያ ሸማቾች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ተናግሯል።
የመንግሥት አገልግሎቶች ትርፍ ማጋበሻ ሳይሆኑ ዜጎችን ለመደገፍ፣ ማኅበራዊ ፍትሕን ለማረጋገጥና በሕግ የተጣሉ ግዴታዎችን ለመወጣት የሚቀርቡ መሠረታዊ አገልግሎቶችና መብቶች ቢሆኑም በአሁኑ ወቅት በጅምላ እየታዩ ያሉ የዋጋ ጭማሪዎች ሸማቹን ማኅበረሰብ ተስፋ የሚያስቆርጡ፣ ወደ ከፋ ድህነት የሚገፉና ዜጎች መሠረታዊ አገልግሎቶችን እንዳያገኙ በማድረግ በሚከፍሉት ግብር የመገልገል የዜግነት መብታቸውን አደጋ ላይ የሚጥሉ ሆነው አግኝቻቸዋለሁ ብሏል ድርጅቱ፡፡
የተለያዩ የመንግሥት ተቋማት ያደረጓቸው የዋጋ ጭማሪዎች የማክሮ-ኢኮኖሚውን ሕመምና የሕዝቡን የደመወዝ ወለል ያላገናዘቡ፣ የሸማቹን ኪስ ሙሉ በሙሉ የሚያራቁቱ መሆናቸውን ያነሳ ሲሆን ፤ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የአዲስ ፓስፖርት ክፍያ፣ በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ዋጋ፣ የቴሌኮም አገልግሎትን ጨምሮ ሌሎች አገልግሎቶች ላይ የታወጣን ጭማሬ እንደማሳያ አንስቷል፡፡
በእነዚህ እና በሌሎች የመንግስት ተቋማት የአገልግሎት ጭማሬዎች አገልግሎት ፈላጊው ማህበረሰብ እየፈተነው እንደሆነ ተመልክተናል ሲል የኢትዮጵያ ሸማቾች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ተናግሯል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በመንግስት አገልግሎቶች ላይ የሚታየው የታሪፍ ማሻሻያ እና ተገልጋዩ አገልግሎት ለማግኘት የሚጠየቀው ወጪ ከፍተኛ መሆን የነዋሪውን ኑሮ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ አድርጎበታል።
በዚህ ምክንያትም የሸማቹ መብት እየተጣሰ በመሆኑ ትኩረት ሊደረግበት ይገባል ሲል የኢትዮጵያ ሸማቾች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ተናግሯል።
የመንግሥት አገልግሎቶች ትርፍ ማጋበሻ ሳይሆኑ ዜጎችን ለመደገፍ፣ ማኅበራዊ ፍትሕን ለማረጋገጥና በሕግ የተጣሉ ግዴታዎችን ለመወጣት የሚቀርቡ መሠረታዊ አገልግሎቶችና መብቶች ቢሆኑም በአሁኑ ወቅት በጅምላ እየታዩ ያሉ የዋጋ ጭማሪዎች ሸማቹን ማኅበረሰብ ተስፋ የሚያስቆርጡ፣ ወደ ከፋ ድህነት የሚገፉና ዜጎች መሠረታዊ አገልግሎቶችን እንዳያገኙ በማድረግ በሚከፍሉት ግብር የመገልገል የዜግነት መብታቸውን አደጋ ላይ የሚጥሉ ሆነው አግኝቻቸዋለሁ ብሏል ድርጅቱ፡፡
የተለያዩ የመንግሥት ተቋማት ያደረጓቸው የዋጋ ጭማሪዎች የማክሮ-ኢኮኖሚውን ሕመምና የሕዝቡን የደመወዝ ወለል ያላገናዘቡ፣ የሸማቹን ኪስ ሙሉ በሙሉ የሚያራቁቱ መሆናቸውን ያነሳ ሲሆን ፤ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የአዲስ ፓስፖርት ክፍያ፣ በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ዋጋ፣ የቴሌኮም አገልግሎትን ጨምሮ ሌሎች አገልግሎቶች ላይ የታወጣን ጭማሬ እንደማሳያ አንስቷል፡፡
በእነዚህ እና በሌሎች የመንግስት ተቋማት የአገልግሎት ጭማሬዎች አገልግሎት ፈላጊው ማህበረሰብ እየፈተነው እንደሆነ ተመልክተናል ሲል የኢትዮጵያ ሸማቾች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ተናግሯል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
1 month ago
ዜጎች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ከመጣው የሸቀጦች ዋጋ በበለጠ ከመንግስት ለሚያገኙት አገልግሎት የሚከፍሉት ክፍያ እየፈተናቸው ነው ተባለ።
በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በመንግስት አገልግሎቶች ላይ የሚታየው የታሪፍ ማሻሻያ እና ተገልጋዩ አገልግሎት ለማግኘት የሚጠየቀው ወጪ ከፍተኛ መሆን የነዋሪውን ኑሮ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ አድርጎበታል።
በዚህ ምክንያትም የሸማቹ መብት እየተጣሰ በመሆኑ ትኩረት ሊደረግበት ይገባል ሲል የኢትዮጵያ ሸማቾች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ተናግሯል።
የመንግሥት አገልግሎቶች ትርፍ ማጋበሻ ሳይሆኑ ዜጎችን ለመደገፍ፣ ማኅበራዊ ፍትሕን ለማረጋገጥና በሕግ የተጣሉ ግዴታዎችን ለመወጣት የሚቀርቡ መሠረታዊ አገልግሎቶችና መብቶች ቢሆኑም በአሁኑ ወቅት በጅምላ እየታዩ ያሉ የዋጋ ጭማሪዎች ሸማቹን ማኅበረሰብ ተስፋ የሚያስቆርጡ፣ ወደ ከፋ ድህነት የሚገፉና ዜጎች መሠረታዊ አገልግሎቶችን እንዳያገኙ በማድረግ በሚከፍሉት ግብር የመገልገል የዜግነት መብታቸውን አደጋ ላይ የሚጥሉ ሆነው አግኝቻቸዋለሁ ብሏል ድርጅቱ፡፡
የተለያዩ የመንግሥት ተቋማት ያደረጓቸው የዋጋ ጭማሪዎች የማክሮ-ኢኮኖሚውን ሕመምና የሕዝቡን የደመወዝ ወለል ያላገናዘቡ፣ የሸማቹን ኪስ ሙሉ በሙሉ የሚያራቁቱ መሆናቸውን ያነሳ ሲሆን ፤ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የአዲስ ፓስፖርት ክፍያ፣ በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ዋጋ፣ የቴሌኮም አገልግሎትን ጨምሮ ሌሎች አገልግሎቶች ላይ የታወጣን ጭማሬ እንደማሳያ አንስቷል፡፡
በእነዚህ እና በሌሎች የመንግስት ተቋማት የአገልግሎት ጭማሬዎች አገልግሎት ፈላጊው ማህበረሰብ እየፈተነው እንደሆነ ተመልክተናል ሲል የኢትዮጵያ ሸማቾች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ተናግሯል፡፡
ዘገባው የሸገር ሬዲዮ ነው
በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በመንግስት አገልግሎቶች ላይ የሚታየው የታሪፍ ማሻሻያ እና ተገልጋዩ አገልግሎት ለማግኘት የሚጠየቀው ወጪ ከፍተኛ መሆን የነዋሪውን ኑሮ በእንቅርት ላይ ጆሮ ደግፍ አድርጎበታል።
በዚህ ምክንያትም የሸማቹ መብት እየተጣሰ በመሆኑ ትኩረት ሊደረግበት ይገባል ሲል የኢትዮጵያ ሸማቾች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ተናግሯል።
የመንግሥት አገልግሎቶች ትርፍ ማጋበሻ ሳይሆኑ ዜጎችን ለመደገፍ፣ ማኅበራዊ ፍትሕን ለማረጋገጥና በሕግ የተጣሉ ግዴታዎችን ለመወጣት የሚቀርቡ መሠረታዊ አገልግሎቶችና መብቶች ቢሆኑም በአሁኑ ወቅት በጅምላ እየታዩ ያሉ የዋጋ ጭማሪዎች ሸማቹን ማኅበረሰብ ተስፋ የሚያስቆርጡ፣ ወደ ከፋ ድህነት የሚገፉና ዜጎች መሠረታዊ አገልግሎቶችን እንዳያገኙ በማድረግ በሚከፍሉት ግብር የመገልገል የዜግነት መብታቸውን አደጋ ላይ የሚጥሉ ሆነው አግኝቻቸዋለሁ ብሏል ድርጅቱ፡፡
የተለያዩ የመንግሥት ተቋማት ያደረጓቸው የዋጋ ጭማሪዎች የማክሮ-ኢኮኖሚውን ሕመምና የሕዝቡን የደመወዝ ወለል ያላገናዘቡ፣ የሸማቹን ኪስ ሙሉ በሙሉ የሚያራቁቱ መሆናቸውን ያነሳ ሲሆን ፤ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የአዲስ ፓስፖርት ክፍያ፣ በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ዋጋ፣ የቴሌኮም አገልግሎትን ጨምሮ ሌሎች አገልግሎቶች ላይ የታወጣን ጭማሬ እንደማሳያ አንስቷል፡፡
በእነዚህ እና በሌሎች የመንግስት ተቋማት የአገልግሎት ጭማሬዎች አገልግሎት ፈላጊው ማህበረሰብ እየፈተነው እንደሆነ ተመልክተናል ሲል የኢትዮጵያ ሸማቾች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት ተናግሯል፡፡
ዘገባው የሸገር ሬዲዮ ነው
2 months ago
በአሜሪካ እንዳይገባ የተከለከለው ሶማሊያዊው የዓለም ዋንጫ ዳኛ ሞቃዲሾ ሲገባ የጀግና አቀባበል ተደረገለት
በዓለም ዋንጫ ላይ እንዲዳኝ ተመርጦ ወደ አሜሪካ እንዳይገባ የተከለከለው ሶማሊያዊው እውቅ የኢንተርናሽናል እግር ኳስ ዳኛ ዑመር አርታን ወደ ዋና ከተማዋ ሞቃዲሾ ሲመለስ በከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት እና በብዙ ሺህ በሚቆጠሩ ደጋፊዎቹ የጀግና አቀባበል ተደረገለት።
የአፍሪካ ምርጥ ዳኞች ተርታ የሚመደበውና እ.ኤ.አ በ2025 የአህጉሪቱ ምርጥ ወንድ ዳኛ ተብሎ የተመረጠው ዑመር አርታን በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ላይ በመዳኘት የመጀመሪያው ሶማሊያዊ በመሆን ታሪክ ሊሰራ ተዘጋጅቶ ነበር።
ዳኛው ባለፈው ሳምንት በኬንያ ከሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ህጋዊ ቪዛ የተሰጠው ቢሆንም ቅዳሜ እለት ሚያሚ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ ግን በአሜሪካ የድንበርና የጉምሩክ ጥበቃ አካል "በደህንነት ማጣራት ስጋት" (Vetting concerns) ምክንያት መግቢያ ተከልክሏል።
አሜሪካ ውሳኔውን ተከትሎ ዝርዝር መረጃ ካለመስጠቷም በላይ የአንደኛዋ አስተናጋጅ ሀገር ክልከላን ተከትሎ ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር (FIFA) ዳኛውን ከዓለም ዋንጫው የዳኞች ዝርዝር ውስጥ ለመሰረዝ ተገድዷል።
አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ በጋራ በሚያዘጋጁት የዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ላይ የፊፋ ዕውቅና ያለውን ከፍተኛ ዳኛ ወደ ሀገር እንዳይገባ መከልከሏ በዓለም ዙሪያ ባሉ የስፖርት አፍቃሪያን ዘንድ ከፍተኛ ቁጣን ቀስቅሷል። ውሳኔው አሜሪካ እንዲህ ያሉ ታላላቅ ዓለም አቀፍ ውድድሮችን የማስተናገድ ብቃት አላት ወይ? የሚል ጥያቄ እንዲነሳባት አድርጓል። ሶማሊያ በአሁኑ ወቅት በትራምፕ አስተዳደር የስደተኞች ቁጥጥር ፖሊሲ ምክንያት አዲስ የጉዞ ገደብ ከተጣለባቸው 40 ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗ ለዚህ ክልከላ ምክንያት ሳይሆን እንዳልቀረ ይገመታል።
ዳኛ ዑመር አርታን ዛሬ ዛሬ ረቡዕ ጠዋት 3:30 በሞቃዲሾ አደን አዴ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በመቶዎች የሚቆጠሩ ደጋፊዎች፣ የመንግስት ባለስልጣናት እና የስፖርት ቤተሰቦች የሶማሊያን ሰንደቅ ዓላማ በመያዝ ለሰዓታት ሲጠባበቁት ቆይተዋል።
አውሮፕላኑ ሲያርፍም ደጋፊዎቹ በሶማሊያ ባንዲራ ያለበሱት ሲሆን፣ በፖሊስ ታጅቦ ወደ አውሮፕላን ማረፊያው የቪአይፒ (VIP) ማረፊያ አምርቷል። እዚያም በሶማሊያ የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስትር እና በሶማሊያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ኃላፊዎች አቀባበል ተደርጎለታል።
ዳኛው ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ ለተደረገለት ድጋፍ የሶማሊያን መንግስት፣ ህዝብ እና ፊፋን አመስግኗል። "እግዚአብሔር ከፈቀደ በሚቀጥለው የዓለም ዋንጫ ላይ እንደምገኝ ቃል እገባላችኋለሁ፤ የሶማሊያ ህዝብ በዚህ እንዲረጋጋና በራሱ እንዲተማመን እፈልጋለሁ" ብሏል።
አክሎም "የሶማሊያን ስም የመጠበቅ ኃላፊነት የሁላችንም ነው። ሀገራችን በጥሩም ሆነ በመጥፎ ሁኔታ ውስጥ ብትሆን የእኛ ናት ያ ባንዲራና ፓስፖርትም የእኛ ነው በማለት ለወጣቱ መልዕክት አስተላልፏል።
ለዓመታት በዘለቀው የእርስ በእርስ ጦርነትና በአሸባሪው አልሸባብ ምክንያት የወጣቶቿ ተስፋ በተገደበባት ሶማሊያ የዑመር አርታን መከልከል ለብዙዎች የልብ ስብራት ቢሆንም፣ ሕልምን ተከትሎ መጓዝ ምን ያህል ትልቅ ደረጃ እንደሚያደርስ ግን ማሳያ ሆኗል።
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም በትዊተር (X) ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት የደረስክበት የታሪክ ምዕራፍ ምንም ቢሆን አይቀየርም። በሙያህ ጥግ ላይ በመድረስህ ብቻ በትውልድ ሀገርህ ላለው አዲስ ትውልድ ትልቅ መነሳሳትን ፈጥረሃል በለፋህበትና በገባህበት የሜዳ ሳር ላይ እንዳትቆም መደረግህ ይህንን የታሪክ እውነት አይለውጠውም በማለት ለዳኛው ያላቸውን አጋርነት ገልጸዋል።
በዓለም ዋንጫ ላይ እንዲዳኝ ተመርጦ ወደ አሜሪካ እንዳይገባ የተከለከለው ሶማሊያዊው እውቅ የኢንተርናሽናል እግር ኳስ ዳኛ ዑመር አርታን ወደ ዋና ከተማዋ ሞቃዲሾ ሲመለስ በከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት እና በብዙ ሺህ በሚቆጠሩ ደጋፊዎቹ የጀግና አቀባበል ተደረገለት።
የአፍሪካ ምርጥ ዳኞች ተርታ የሚመደበውና እ.ኤ.አ በ2025 የአህጉሪቱ ምርጥ ወንድ ዳኛ ተብሎ የተመረጠው ዑመር አርታን በዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ላይ በመዳኘት የመጀመሪያው ሶማሊያዊ በመሆን ታሪክ ሊሰራ ተዘጋጅቶ ነበር።
ዳኛው ባለፈው ሳምንት በኬንያ ከሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ህጋዊ ቪዛ የተሰጠው ቢሆንም ቅዳሜ እለት ሚያሚ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ ግን በአሜሪካ የድንበርና የጉምሩክ ጥበቃ አካል "በደህንነት ማጣራት ስጋት" (Vetting concerns) ምክንያት መግቢያ ተከልክሏል።
አሜሪካ ውሳኔውን ተከትሎ ዝርዝር መረጃ ካለመስጠቷም በላይ የአንደኛዋ አስተናጋጅ ሀገር ክልከላን ተከትሎ ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር (FIFA) ዳኛውን ከዓለም ዋንጫው የዳኞች ዝርዝር ውስጥ ለመሰረዝ ተገድዷል።
አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ በጋራ በሚያዘጋጁት የዘንድሮው የዓለም ዋንጫ ላይ የፊፋ ዕውቅና ያለውን ከፍተኛ ዳኛ ወደ ሀገር እንዳይገባ መከልከሏ በዓለም ዙሪያ ባሉ የስፖርት አፍቃሪያን ዘንድ ከፍተኛ ቁጣን ቀስቅሷል። ውሳኔው አሜሪካ እንዲህ ያሉ ታላላቅ ዓለም አቀፍ ውድድሮችን የማስተናገድ ብቃት አላት ወይ? የሚል ጥያቄ እንዲነሳባት አድርጓል። ሶማሊያ በአሁኑ ወቅት በትራምፕ አስተዳደር የስደተኞች ቁጥጥር ፖሊሲ ምክንያት አዲስ የጉዞ ገደብ ከተጣለባቸው 40 ሀገራት መካከል አንዷ መሆኗ ለዚህ ክልከላ ምክንያት ሳይሆን እንዳልቀረ ይገመታል።
ዳኛ ዑመር አርታን ዛሬ ዛሬ ረቡዕ ጠዋት 3:30 በሞቃዲሾ አደን አዴ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በመቶዎች የሚቆጠሩ ደጋፊዎች፣ የመንግስት ባለስልጣናት እና የስፖርት ቤተሰቦች የሶማሊያን ሰንደቅ ዓላማ በመያዝ ለሰዓታት ሲጠባበቁት ቆይተዋል።
አውሮፕላኑ ሲያርፍም ደጋፊዎቹ በሶማሊያ ባንዲራ ያለበሱት ሲሆን፣ በፖሊስ ታጅቦ ወደ አውሮፕላን ማረፊያው የቪአይፒ (VIP) ማረፊያ አምርቷል። እዚያም በሶማሊያ የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስትር እና በሶማሊያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ኃላፊዎች አቀባበል ተደርጎለታል።
ዳኛው ለጋዜጠኞች በሰጠው መግለጫ ለተደረገለት ድጋፍ የሶማሊያን መንግስት፣ ህዝብ እና ፊፋን አመስግኗል። "እግዚአብሔር ከፈቀደ በሚቀጥለው የዓለም ዋንጫ ላይ እንደምገኝ ቃል እገባላችኋለሁ፤ የሶማሊያ ህዝብ በዚህ እንዲረጋጋና በራሱ እንዲተማመን እፈልጋለሁ" ብሏል።
አክሎም "የሶማሊያን ስም የመጠበቅ ኃላፊነት የሁላችንም ነው። ሀገራችን በጥሩም ሆነ በመጥፎ ሁኔታ ውስጥ ብትሆን የእኛ ናት ያ ባንዲራና ፓስፖርትም የእኛ ነው በማለት ለወጣቱ መልዕክት አስተላልፏል።
ለዓመታት በዘለቀው የእርስ በእርስ ጦርነትና በአሸባሪው አልሸባብ ምክንያት የወጣቶቿ ተስፋ በተገደበባት ሶማሊያ የዑመር አርታን መከልከል ለብዙዎች የልብ ስብራት ቢሆንም፣ ሕልምን ተከትሎ መጓዝ ምን ያህል ትልቅ ደረጃ እንደሚያደርስ ግን ማሳያ ሆኗል።
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም በትዊተር (X) ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት የደረስክበት የታሪክ ምዕራፍ ምንም ቢሆን አይቀየርም። በሙያህ ጥግ ላይ በመድረስህ ብቻ በትውልድ ሀገርህ ላለው አዲስ ትውልድ ትልቅ መነሳሳትን ፈጥረሃል በለፋህበትና በገባህበት የሜዳ ሳር ላይ እንዳትቆም መደረግህ ይህንን የታሪክ እውነት አይለውጠውም በማለት ለዳኛው ያላቸውን አጋርነት ገልጸዋል።
2 months ago
አሻራ መስጠት ሊቀር ነው‼️
ለፓስፖርት በአካል አሻራ መስጠት ሊቀር ነው‼
📌ዜጎች ፓስፖርታቸውን ቤት ሆነው መጨረስ ይችላሉ ተብሏል።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ተገልጋዮች ለአሻራ በአካል መገኘት ሳያስፈልጋቸው የፓስፖርት አገልግሎትን በኦንላይን ብቻ ማግኘት የሚችሉበት አዲስ አሰራር እየዘረጋ መሆኑን አስታወቀ።
የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት እንደገለጹት፣ አዲሱን አሰራር ለመተግበር የፓስፖርት ሲስተሙ ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር እየተቀናጀ ይገኛል።
ይህም ዜጎች በፋይዳ ላይ ያለውን መረጃ በቀጥታ በመጠቀም ከቤታቸው ሳይወጡ ፓስፖርታቸውን በእጃቸው እንዲያገኙ ያስችላቸዋል።
በተጨማሪም በኦንላይን ምዝገባ ስም የሚፈጸሙ ማጭበርበሮችን ለመከላከል፣ አንድ ሰው ከአንድ ቦታ ሆኖ ከ10 በላይ ሰዎችን መመዝገብ እንዳይችል ጥብቅ የቁጥጥር ስርዓት መዘርጋቱን ተቋሙ አስታውቋል።.
Seledadotio
Seledadotio
ለፓስፖርት በአካል አሻራ መስጠት ሊቀር ነው‼
📌ዜጎች ፓስፖርታቸውን ቤት ሆነው መጨረስ ይችላሉ ተብሏል።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ተገልጋዮች ለአሻራ በአካል መገኘት ሳያስፈልጋቸው የፓስፖርት አገልግሎትን በኦንላይን ብቻ ማግኘት የሚችሉበት አዲስ አሰራር እየዘረጋ መሆኑን አስታወቀ።
የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት እንደገለጹት፣ አዲሱን አሰራር ለመተግበር የፓስፖርት ሲስተሙ ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር እየተቀናጀ ይገኛል።
ይህም ዜጎች በፋይዳ ላይ ያለውን መረጃ በቀጥታ በመጠቀም ከቤታቸው ሳይወጡ ፓስፖርታቸውን በእጃቸው እንዲያገኙ ያስችላቸዋል።
በተጨማሪም በኦንላይን ምዝገባ ስም የሚፈጸሙ ማጭበርበሮችን ለመከላከል፣ አንድ ሰው ከአንድ ቦታ ሆኖ ከ10 በላይ ሰዎችን መመዝገብ እንዳይችል ጥብቅ የቁጥጥር ስርዓት መዘርጋቱን ተቋሙ አስታውቋል።.
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
2 months ago
u1353u1235u1356u122du1275 u1265u127b u12a0u120du1240u12e8u122du1295u121d
#ethiopia #ethiopianimmigration #passportservice ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ፓስፖርት ብቻ አልቀየርንም
#ethiopia #ethiopianimmigration #passportservice
2 months ago
ፓስፖርት ማውጣት ከመቼውም ጊዜ በላይ ቀላል እንዲሆን ይደረጋል - የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት
************************
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የዜጎችን እንግልት ለመቀነስና አሠራሩን ለማዘመን በጀመረው የሪፎርም ሥራ፤ ወደፊት ማንኛውም ሰው ከቤቱ ሳይወጣ የፓስፖርት አገልግሎት በዲጂታል ቴክኖሎጂ የሚያገኝበትን አሰራር ለመፍጠር እየሠራ መሆኑን አስታወቀ።
የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ከኢቢሲ "ስለ ሀገር" ፕሮግራም ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ተቋሙ ሦስት ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በአካሄደው ሪፎርም ውጤት እያስመዘገበ መሆኑን ገልጸዋል።
ተቋሙ የያዘውን የዲጂታል አገልግሎት ግብ ለማሳካት ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር ሲስተሙን በማቀናጀት ላይ ይገኛል ያሉት ዋና ዳይሬክተሯ፤ ይህም ተገልጋዮች ዐሻራ ለመስጠት በአካል መገኘት ሳያስፈልጋቸው፣ በፋይዳ ሲስተም ላይ ያለውን መረጃ በቀጥታ በመጠቀም አገልግሎቱን በኦንላይን ብቻ እንዲያጠናቅቁ ያስችላቸዋል ብለዋል።
በተቋሙ ውስጥ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ብልሹ አሠራሮችን ለመከላከልም ጥብቅ የቁጥጥር ሥርዓት መዘርጋቱን ጠቁመው፤ ተገልጋዮች ቅሬታ ካላቸው በአካል በተዘጋጁ የአስተያየት መስጫ ዴስኮች ብቻ ሳይሆን፣ በኦንላይን አማራጭ ምስልና ቪዲዮ በማያያዝ ጭምር ማቅረብ የሚችሉበት አሠራር መመቻቸቱን አመልክተዋል።
እያንዳንዱ የተቋሙ ሠራተኛ የኮምፒውተር አጠቃቀም ከአሻራ ጋር የተገናኘ በመሆኑ፣ ማን ምን ዓይነት ሥራ እንደሠራና ምን ዓይነት ጥፋት እንደፈጸመ በኦዲት መለየት ተችሏል። በዚህም መሠረት በዲሲፕሊን ኮሚቴ አማካኝነት በማስረጃ የተደገፈ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን ገልጸዋል።
በኦንላይን አፕሊኬሽን ስም ተገልጋዮችን የሚያታልሉ ደላሎችን ለመከላከልም፣ አንድ ሰው ከአንድ ቦታ ሆኖ ከአሥር በላይ ሰዎችን መመዝገብ የማይችልበት ሲስተም ተዘርግቷል። ይህም ደላሎች የቴክኖሎጂ ክፍተትን በመጠቀም ሕዝቡን እንዲበዘብዙ ያለውን ዕድል እንደቀነሰው ተናግረዋል።
አገልግሎቱ በየጊዜው ራሱን እያዘመነ የሚሄደውን የማጭበርበር ተግባር ለመመከት፣ ቴክኖሎጂውንና የሕግ ማስከበር ሥራውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል። ይህ የሪፎርም ሥራ ተጠናክሮ ሲቀጥል፣ ተገልጋዩ ያለምንም እንግልትና ያለ ተጨማሪ ክፍያ ፓስፖርቱን እቤቱ ሆኖ የሚያገኝበትን አሠራር ለመፍጠር በትኩረት እንደሚሠራ ተገልጿል።
በላሉ ኢታላ
#ethiopianbroadcastingcorporation #ethiopian #passport
************************
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የዜጎችን እንግልት ለመቀነስና አሠራሩን ለማዘመን በጀመረው የሪፎርም ሥራ፤ ወደፊት ማንኛውም ሰው ከቤቱ ሳይወጣ የፓስፖርት አገልግሎት በዲጂታል ቴክኖሎጂ የሚያገኝበትን አሰራር ለመፍጠር እየሠራ መሆኑን አስታወቀ።
የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሮ ሰላማዊት ዳዊት ከኢቢሲ "ስለ ሀገር" ፕሮግራም ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ተቋሙ ሦስት ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በአካሄደው ሪፎርም ውጤት እያስመዘገበ መሆኑን ገልጸዋል።
ተቋሙ የያዘውን የዲጂታል አገልግሎት ግብ ለማሳካት ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር ሲስተሙን በማቀናጀት ላይ ይገኛል ያሉት ዋና ዳይሬክተሯ፤ ይህም ተገልጋዮች ዐሻራ ለመስጠት በአካል መገኘት ሳያስፈልጋቸው፣ በፋይዳ ሲስተም ላይ ያለውን መረጃ በቀጥታ በመጠቀም አገልግሎቱን በኦንላይን ብቻ እንዲያጠናቅቁ ያስችላቸዋል ብለዋል።
በተቋሙ ውስጥ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ብልሹ አሠራሮችን ለመከላከልም ጥብቅ የቁጥጥር ሥርዓት መዘርጋቱን ጠቁመው፤ ተገልጋዮች ቅሬታ ካላቸው በአካል በተዘጋጁ የአስተያየት መስጫ ዴስኮች ብቻ ሳይሆን፣ በኦንላይን አማራጭ ምስልና ቪዲዮ በማያያዝ ጭምር ማቅረብ የሚችሉበት አሠራር መመቻቸቱን አመልክተዋል።
እያንዳንዱ የተቋሙ ሠራተኛ የኮምፒውተር አጠቃቀም ከአሻራ ጋር የተገናኘ በመሆኑ፣ ማን ምን ዓይነት ሥራ እንደሠራና ምን ዓይነት ጥፋት እንደፈጸመ በኦዲት መለየት ተችሏል። በዚህም መሠረት በዲሲፕሊን ኮሚቴ አማካኝነት በማስረጃ የተደገፈ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን ገልጸዋል።
በኦንላይን አፕሊኬሽን ስም ተገልጋዮችን የሚያታልሉ ደላሎችን ለመከላከልም፣ አንድ ሰው ከአንድ ቦታ ሆኖ ከአሥር በላይ ሰዎችን መመዝገብ የማይችልበት ሲስተም ተዘርግቷል። ይህም ደላሎች የቴክኖሎጂ ክፍተትን በመጠቀም ሕዝቡን እንዲበዘብዙ ያለውን ዕድል እንደቀነሰው ተናግረዋል።
አገልግሎቱ በየጊዜው ራሱን እያዘመነ የሚሄደውን የማጭበርበር ተግባር ለመመከት፣ ቴክኖሎጂውንና የሕግ ማስከበር ሥራውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል። ይህ የሪፎርም ሥራ ተጠናክሮ ሲቀጥል፣ ተገልጋዩ ያለምንም እንግልትና ያለ ተጨማሪ ክፍያ ፓስፖርቱን እቤቱ ሆኖ የሚያገኝበትን አሠራር ለመፍጠር በትኩረት እንደሚሠራ ተገልጿል።
በላሉ ኢታላ
#ethiopianbroadcastingcorporation #ethiopian #passport
2 months ago
የም/ቤቱ 23ኛ መደበኛ ስብሰባ ነገ ይካሄዳል
#ethiopia | ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም፤ የ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመኑ 23ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም ያካሄዳል።
ምክር ቤቱ በነገው ስብሰባው በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ ልማት ባንክ፣ እንዲሁም በኢትዮጵያ እና በዓለም አቀፍ የልማት ማኅበር መካከል የተደረጉ የብድር ስምምነቶችን ለማፅደቅ የወጡ ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
በሌላ በኩል ምክር ቤቱ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. መንግሥት እና በሴራሊዮን ሪፐብሊክ፣ በአንጎላ ሪፐብሊክ፣ በባንግላዲሽ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ እንዲሁም በኢስዋቲኒ ንጉሠ ነገሥት መንግሥታት መካከል የተፈረሙትን የሁለትዮሽ የአየር አገልግሎት ስምምነት ረቂቅ አዋጆች አስመልክቶ የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሐሳብ መርምሮ ያፀድቃል።
በተጨማሪም ምክር ቤቱ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. መንግሥት እና በሩሲያ ፌዴሬሽን መካከል የጋራ የባዮሎጂ ምርምር ማዕከል ለማቋቋም የተፈረመውን ስምምነት ረቂቅ አዋጅ አስመልክቶ የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሐሳብ መርምሮ ረቂቅ አዋጁን ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
በተያያዘም በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. መንግሥት እና በቬትናም ሶሻሊስት ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል የዲፕሎማቲክ ወይም የኦፊሻል የአገልግሎት ፓስፖርት ለያዙ ዜጎች ቪዛን ለማስቀረት የተፈረመውን ስምምነት ረቂቅ አዋጅ አስመልክቶ የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሐሳብ መርምሮ ያፀድቃል።
በመጨረሻም ምክር ቤቱ የፌዴራል ታክስ አስተዳደር ማሻሻያ፣ የግብርና ቢዝነስ ኩባንያ፣ የምግብ ሥርዓትና ሥርዓተ ምግብ፣ የኢትዮጵያ የካርበን ገበያ እንዲሁም የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ ለሚመለከታቸው ቋሚ ኮሚቴዎች ይመራል ያለው መናኸሪያ ኤፍ ኤም ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | ግንቦት 26 ቀን 2018 ዓ.ም፤ የ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመኑ 23ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ ግንቦት 27 ቀን 2018 ዓ.ም ያካሄዳል።
ምክር ቤቱ በነገው ስብሰባው በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ ልማት ባንክ፣ እንዲሁም በኢትዮጵያ እና በዓለም አቀፍ የልማት ማኅበር መካከል የተደረጉ የብድር ስምምነቶችን ለማፅደቅ የወጡ ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
በሌላ በኩል ምክር ቤቱ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. መንግሥት እና በሴራሊዮን ሪፐብሊክ፣ በአንጎላ ሪፐብሊክ፣ በባንግላዲሽ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ እንዲሁም በኢስዋቲኒ ንጉሠ ነገሥት መንግሥታት መካከል የተፈረሙትን የሁለትዮሽ የአየር አገልግሎት ስምምነት ረቂቅ አዋጆች አስመልክቶ የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሐሳብ መርምሮ ያፀድቃል።
በተጨማሪም ምክር ቤቱ በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. መንግሥት እና በሩሲያ ፌዴሬሽን መካከል የጋራ የባዮሎጂ ምርምር ማዕከል ለማቋቋም የተፈረመውን ስምምነት ረቂቅ አዋጅ አስመልክቶ የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሐሳብ መርምሮ ረቂቅ አዋጁን ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል።
በተያያዘም በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. መንግሥት እና በቬትናም ሶሻሊስት ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል የዲፕሎማቲክ ወይም የኦፊሻል የአገልግሎት ፓስፖርት ለያዙ ዜጎች ቪዛን ለማስቀረት የተፈረመውን ስምምነት ረቂቅ አዋጅ አስመልክቶ የውጭ ግንኙነትና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሚያቀረበውን ሪፖርትና የውሳኔ ሐሳብ መርምሮ ያፀድቃል።
በመጨረሻም ምክር ቤቱ የፌዴራል ታክስ አስተዳደር ማሻሻያ፣ የግብርና ቢዝነስ ኩባንያ፣ የምግብ ሥርዓትና ሥርዓተ ምግብ፣ የኢትዮጵያ የካርበን ገበያ እንዲሁም የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ ለሚመለከታቸው ቋሚ ኮሚቴዎች ይመራል ያለው መናኸሪያ ኤፍ ኤም ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
2 months ago
ይህንን ያውቃሉ❓❓
የሲቪል ምዝገባና ነዋሪዎች አገልግሎት ኤጀንሲ በወረዳ ጽሕፈት ቤቶቹ የሚሰጣቸውን የኩነት (የልደት፣ ጋብቻ፣ ፍቺ፣ ሞትና ጉዲፈቻ) ማስረጃዎችን የማረጋገጥ አገልግሎት ለማግኘት ተገልጋዮች ይዘው መቅረብ የሚገባቸው ቅድመ ሁኔታዎችንና ደጋፊ ሰነዶችን እንደሚከተለው ያሳውቃል።
ለእያንዳንዱ አገልግሎት የሚያስፈልጉ ልዩ ቅድመ ሁኔታዎች
1. የልደት ሰርተፍኬት ለማረጋገጥ
ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች ለሆኑ፦ በወረዳ ደረጃ የተመዘገበ የልደት ማስረጃ
አገልግሎቱ የሚሰጠው ከሁለቱ አንዱ ወላጅ በአካል ሲገኝ ነው (የወላጆች የታደሰ መታወቂያ ወይም ፓስፖርት ያስፈልጋል)።
ምዝገባው በሞግዚትነት ከሆነ የፍርድ ቤት የሞግዚትነት ውሳኔ ሰነድ መቅረብ አለበት።
ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በላይ ለሆኑ፦ ባለጉዳዩ በአካል መቅረብ አለበት። በአካል መቅረብ ካልቻለ፣ ጉዳዩን የሚገልጽ ልዩ ውክልና ከወካይና ተወካይ የታደሰ መታወቂያ/ፓስፖርት ጋር ማቅረብ ይኖርበታል።
2. የጋብቻ ማስረጃ ለማረጋገጥ
በክፍለ ከተማ ወይም በወረዳ ደረጃ የተመዘገበ የጋብቻ ማስረጃ መያዝ።
ለግልባጭ ወይም ለእርማት አገልግሎት፦ የተጋቢዎች ሁለት ሁለት (2) ጉርድ ፎቶግራፍ።
በውክልና የሚጠየቅ ከሆነ (ለእርማት፣ ዕድሳትና ግልባጭ)፦ ባልና ሚስት ጉዳዩን በግልጽ የሚያሳይ ውክልና፣ የወካዮች እና የተወካይ የታደሰ መታወቂያ/ፓስፖርት ወይም የታደሰ የመኖሪያ ፈቃድ ማቅረብ አለባቸው።
3. የፍቺ ማስረጃ ለማረጋገጥ
በክፍለ ከተማ ወይም በወረዳ ደረጃ የተመዘገበ የፍቺ ማስረጃ
የህግ አስገዳጅነቱ የተረጋገጠ የፍርድ ቤት የፍቺ ውሳኔ ሰነድ መቅረብ አለበት።
4. የጉዲፈቻ ሰርተፍኬት ለማረጋገጥ
በወረዳ የተመዘገበ የጉዲፈቻ ሰርተፍኬት እና የፍርድ ቤት ውሳኔ ሰነድ
ጉዲፈቻ አድራጊዎች የታደሰ መታወቂያ ወይም ፓስፖርት በመያዝ በአካል መቅረብ አለባቸው።
ጉዳዩ በውክልና ከሆነ፣ይህንኑ የሚያስረዳ ልዩ ውክልና መቅረብ አለበት።
5. የሞት ማስረጃ ለማረጋገጥ
በወረዳ ደረጃ የተመዘገበ የሞት ማስረጃ የማረጋገጥ አገልግሎት ለማግኘት
ከሟች ጋር አብሮ ይኖር የነበረ ሰው፣ እርሱ ከሌለ የሟች የስጋ ወይም የጋብቻ ዘመዶች፣ እነዚህም ከሌሉ የቅርብ ጎረቤት ወይም ስለሟቹ መሞት የሚያውቅ ማንኛውም ሰው የታደሰ መታወቂያ ወይም ፓስፖርት በማቅረብ ማስመዝገብና ማረጋገጥ ይችላል።
ሟች የውጭ ሀገር ዜጋ ከሆነ ከሆስፒታል የተሰጠ የማሳወቂያ ወረቀት መቅረብ አለበት።
ማሳሰቢያ፡- ለሁሉም ከላይ ለተዘረዘሩት የኩነት አገልግሎቶችን ለማግኘት የሚያስፈልግ ደጋፊ ሰነድ
• የታደሰ ብሔራዊ መታወቂያ / የታደሰ ፓስፖርት / የትውልደ ኢትዮጵያ የውጭ ዜግነት መታወቂያ (የቢጫ ካርድ)።
• ከዝቅተኛው አስተዳደር ጽ/ቤት መደበኛ ነዋሪነቱን የሚገልጽ የድጋፍ ደብዳቤ / የስደተኛነት ማስረጃ / የመኖሪያ ፈቃድ።
• ከሚሰራበት መስሪያ ቤት ባልደረባነቱንና ዜግነቱን የሚገልጽ የድጋፍ ደብዳቤ ከመስሪያ ቤቱ መታወቂያ ጋር / የመከላከያ ሰራዊት ከሆነ የመከላከያ ሰራዊት መታወቂያ መያዝ
• የጠፋ ሰርተፍኬት ግልባጭ ለመውሰድ፦ ከፖሊስ የተሰጠ የጠፋ ሰነድ ማረጋገጫ ማቅረብ ግዴታ ነው።
• ከወረዳ የመጡ ማስረጃዎች፦ ከወረዳው ስለመውጣታቸው የሚገልጽ ማረጋገጫ ደብዳቤ ያስፈልጋቸዋል።
• ከክፍለ ከተማ የመጡ ማስረጃዎች፦ ከሰነዱ በስተጀርባ የማረጋገጫ ማህተም ማረፍ ይኖርበታል።
• ከውጭ ሀገር የሚመጣ ውክልና፦ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በፌደራል ሰነዶች ምዝገባና ማረጋገጫ ኤጀንሲ መረጋገጥ አለበት።
Seledadotio
Seledadotio
የሲቪል ምዝገባና ነዋሪዎች አገልግሎት ኤጀንሲ በወረዳ ጽሕፈት ቤቶቹ የሚሰጣቸውን የኩነት (የልደት፣ ጋብቻ፣ ፍቺ፣ ሞትና ጉዲፈቻ) ማስረጃዎችን የማረጋገጥ አገልግሎት ለማግኘት ተገልጋዮች ይዘው መቅረብ የሚገባቸው ቅድመ ሁኔታዎችንና ደጋፊ ሰነዶችን እንደሚከተለው ያሳውቃል።
ለእያንዳንዱ አገልግሎት የሚያስፈልጉ ልዩ ቅድመ ሁኔታዎች
1. የልደት ሰርተፍኬት ለማረጋገጥ
ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች ለሆኑ፦ በወረዳ ደረጃ የተመዘገበ የልደት ማስረጃ
አገልግሎቱ የሚሰጠው ከሁለቱ አንዱ ወላጅ በአካል ሲገኝ ነው (የወላጆች የታደሰ መታወቂያ ወይም ፓስፖርት ያስፈልጋል)።
ምዝገባው በሞግዚትነት ከሆነ የፍርድ ቤት የሞግዚትነት ውሳኔ ሰነድ መቅረብ አለበት።
ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በላይ ለሆኑ፦ ባለጉዳዩ በአካል መቅረብ አለበት። በአካል መቅረብ ካልቻለ፣ ጉዳዩን የሚገልጽ ልዩ ውክልና ከወካይና ተወካይ የታደሰ መታወቂያ/ፓስፖርት ጋር ማቅረብ ይኖርበታል።
2. የጋብቻ ማስረጃ ለማረጋገጥ
በክፍለ ከተማ ወይም በወረዳ ደረጃ የተመዘገበ የጋብቻ ማስረጃ መያዝ።
ለግልባጭ ወይም ለእርማት አገልግሎት፦ የተጋቢዎች ሁለት ሁለት (2) ጉርድ ፎቶግራፍ።
በውክልና የሚጠየቅ ከሆነ (ለእርማት፣ ዕድሳትና ግልባጭ)፦ ባልና ሚስት ጉዳዩን በግልጽ የሚያሳይ ውክልና፣ የወካዮች እና የተወካይ የታደሰ መታወቂያ/ፓስፖርት ወይም የታደሰ የመኖሪያ ፈቃድ ማቅረብ አለባቸው።
3. የፍቺ ማስረጃ ለማረጋገጥ
በክፍለ ከተማ ወይም በወረዳ ደረጃ የተመዘገበ የፍቺ ማስረጃ
የህግ አስገዳጅነቱ የተረጋገጠ የፍርድ ቤት የፍቺ ውሳኔ ሰነድ መቅረብ አለበት።
4. የጉዲፈቻ ሰርተፍኬት ለማረጋገጥ
በወረዳ የተመዘገበ የጉዲፈቻ ሰርተፍኬት እና የፍርድ ቤት ውሳኔ ሰነድ
ጉዲፈቻ አድራጊዎች የታደሰ መታወቂያ ወይም ፓስፖርት በመያዝ በአካል መቅረብ አለባቸው።
ጉዳዩ በውክልና ከሆነ፣ይህንኑ የሚያስረዳ ልዩ ውክልና መቅረብ አለበት።
5. የሞት ማስረጃ ለማረጋገጥ
በወረዳ ደረጃ የተመዘገበ የሞት ማስረጃ የማረጋገጥ አገልግሎት ለማግኘት
ከሟች ጋር አብሮ ይኖር የነበረ ሰው፣ እርሱ ከሌለ የሟች የስጋ ወይም የጋብቻ ዘመዶች፣ እነዚህም ከሌሉ የቅርብ ጎረቤት ወይም ስለሟቹ መሞት የሚያውቅ ማንኛውም ሰው የታደሰ መታወቂያ ወይም ፓስፖርት በማቅረብ ማስመዝገብና ማረጋገጥ ይችላል።
ሟች የውጭ ሀገር ዜጋ ከሆነ ከሆስፒታል የተሰጠ የማሳወቂያ ወረቀት መቅረብ አለበት።
ማሳሰቢያ፡- ለሁሉም ከላይ ለተዘረዘሩት የኩነት አገልግሎቶችን ለማግኘት የሚያስፈልግ ደጋፊ ሰነድ
• የታደሰ ብሔራዊ መታወቂያ / የታደሰ ፓስፖርት / የትውልደ ኢትዮጵያ የውጭ ዜግነት መታወቂያ (የቢጫ ካርድ)።
• ከዝቅተኛው አስተዳደር ጽ/ቤት መደበኛ ነዋሪነቱን የሚገልጽ የድጋፍ ደብዳቤ / የስደተኛነት ማስረጃ / የመኖሪያ ፈቃድ።
• ከሚሰራበት መስሪያ ቤት ባልደረባነቱንና ዜግነቱን የሚገልጽ የድጋፍ ደብዳቤ ከመስሪያ ቤቱ መታወቂያ ጋር / የመከላከያ ሰራዊት ከሆነ የመከላከያ ሰራዊት መታወቂያ መያዝ
• የጠፋ ሰርተፍኬት ግልባጭ ለመውሰድ፦ ከፖሊስ የተሰጠ የጠፋ ሰነድ ማረጋገጫ ማቅረብ ግዴታ ነው።
• ከወረዳ የመጡ ማስረጃዎች፦ ከወረዳው ስለመውጣታቸው የሚገልጽ ማረጋገጫ ደብዳቤ ያስፈልጋቸዋል።
• ከክፍለ ከተማ የመጡ ማስረጃዎች፦ ከሰነዱ በስተጀርባ የማረጋገጫ ማህተም ማረፍ ይኖርበታል።
• ከውጭ ሀገር የሚመጣ ውክልና፦ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና በፌደራል ሰነዶች ምዝገባና ማረጋገጫ ኤጀንሲ መረጋገጥ አለበት።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
3 months ago
#eu : የአውሮፓ ኅብረት ከሁለት ዓመት በፊት በኢትዮጵያውያን ላይ የጣለውን የቪዛ ገደብ ማንሳቱን አስታውቋል።
" የኢትዮጵያ መንግሥት በሕገ ወጥ መንገድ በአውሮፓ የሚኖሩ ዜጎቹን ለመቀበል ያሳየው ተባባሪነት አናሳ ነው " በሚል በኢትዮጵያውያን ላይ የቪዛ ገደብ ተጥሎ ቆይቷል።
የአውሮፓ ኅብረት ምክር ቤት አሁን ባወጣው መግለጫ፤ በኅብረቱ አባል አገራት ውስጥ በሕገ ወጥ መንገድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን በመለየት እና ወደ አገራቸው በመመለስ ረገድ መሻሻሎች ስለታዩ ገደቡ እንዲነሳ ተወስኗል።
ተጠሎ የነበረው እግዳ ምን ነበር ?
- አባል ሀገራት ኢትዮጵያውያን በሚያቀርቧቸው ማስረጃዎች መሠረት ቪዛ ሲጠይቁ የሚያስፈልጓቸውን ቅድመ ሁኔታዎች ማንሳት (waiving requirements) እንዳይችሉ፤
- የኅብረቱ አባል ሀገራት ከሁለት ጊዜ በላይ ወደ ህብረቱ አባል ሀገራት ለመግባት የሚያስችለውን ቪዛ ለኢትዮጵያውያን መስጠት እንደማይችሉ ፤
- የዲፕሎማቲክ ወይም የሰርቪስ ፓስፖርት የያዙ ኢትዮጵያውያን ቪዛ ሲፈልጉ መደበኛ የቪዛ ክፍያ ለመክፈል እንደሚገደዱ፤
- መደበኛ ቪዛ ለማግኘት የሚጠበቀው የ15 ቀን ጊዜ ወደ 45 ቀን ከፍ እንዲል ... ተወስኖ ነበር።
አሁን ግን ይህ የቪዛ እገዳ ተነስቷል።
በሌላ በኩል፣ ከዚህ ቀደም በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ምክንያት የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ መስጠት አቋርጦት የነበረውን የበጀት ድጋፍ መልሶ አስጀምሯል።
seledadotio
seledadotio
" የኢትዮጵያ መንግሥት በሕገ ወጥ መንገድ በአውሮፓ የሚኖሩ ዜጎቹን ለመቀበል ያሳየው ተባባሪነት አናሳ ነው " በሚል በኢትዮጵያውያን ላይ የቪዛ ገደብ ተጥሎ ቆይቷል።
የአውሮፓ ኅብረት ምክር ቤት አሁን ባወጣው መግለጫ፤ በኅብረቱ አባል አገራት ውስጥ በሕገ ወጥ መንገድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን በመለየት እና ወደ አገራቸው በመመለስ ረገድ መሻሻሎች ስለታዩ ገደቡ እንዲነሳ ተወስኗል።
ተጠሎ የነበረው እግዳ ምን ነበር ?
- አባል ሀገራት ኢትዮጵያውያን በሚያቀርቧቸው ማስረጃዎች መሠረት ቪዛ ሲጠይቁ የሚያስፈልጓቸውን ቅድመ ሁኔታዎች ማንሳት (waiving requirements) እንዳይችሉ፤
- የኅብረቱ አባል ሀገራት ከሁለት ጊዜ በላይ ወደ ህብረቱ አባል ሀገራት ለመግባት የሚያስችለውን ቪዛ ለኢትዮጵያውያን መስጠት እንደማይችሉ ፤
- የዲፕሎማቲክ ወይም የሰርቪስ ፓስፖርት የያዙ ኢትዮጵያውያን ቪዛ ሲፈልጉ መደበኛ የቪዛ ክፍያ ለመክፈል እንደሚገደዱ፤
- መደበኛ ቪዛ ለማግኘት የሚጠበቀው የ15 ቀን ጊዜ ወደ 45 ቀን ከፍ እንዲል ... ተወስኖ ነበር።
አሁን ግን ይህ የቪዛ እገዳ ተነስቷል።
በሌላ በኩል፣ ከዚህ ቀደም በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ምክንያት የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ መስጠት አቋርጦት የነበረውን የበጀት ድጋፍ መልሶ አስጀምሯል።
seledadotio
seledadotio
3 months ago
የአውሮፓ ሕብረት በኢትዮጵያውያን ላይ ጥሎት የነበረውን ጥብቅ የቪዛ ማዕቀብ ሙሉ በሙሉ አነሳ
#ethiopia | የአውሮፓ ሕብረት ምክር ቤት እ.ኤ.አ. በ2024 በኢትዮጵያ ዜጎች ላይ ጥሎት የነበረውን ጥብቅ እና ገዳቢ የቪዛ መመሪያ ሙሉ በሙሉ ለማንሳት መወሰኑን በይፋ አስታውቋል።
ይህ ውሳኔ የተላለፈው ማዕቀቡ የተጣለበትን ዓላማና መሬት ላይ ያለውን ተጨባጭ የፖሊሲ ለውጥ በጥልቀት ከመረመረ በኋላ ሲሆን፣ ከዚህ በኋላ የቪዛ አሰጣጥ ሂደቱ ወደ ቀደመው መደበኛ እና የተቀላጠፈ አሰራር የሚመለስ ይሆናል።
ለቪዛ ማዕቀቡ መነሳት ዋነኛው ምክንያት ኢትዮጵያ በአውሮፓ ሕብረት አባል ሀገራት ግዛት ውስጥ በሕገ-ወጥ መንገድ የሚገኙ ዜጎቿን ማንነት በመለየት፣ የአደጋ ጊዜ የጉዞ ሰነዶችን በማውጣት እና የመመለስ ሂደቶችን በዘላቂነት በማደራጀት ረገድ ከፍተኛ መሻሻል ማሳየቷ ነው።
በኢትዮጵያ ላይ የተጣለው የቪዛ ማዕቀብ ከእንግዲህ አስፈላጊ ሆኖ ባለመገኘቱ፣ የሕብረቱ ምክር ቤት የቀደመውን ገዳቢ መመሪያ ሙሉ በሙሉ የሚያፈርስ አዲስ ሕግ አውጥቷል።
በዚህ አዲስ ውሳኔ መሰረት ላለፉት ሁለት ዓመታት ተጥለው የነበሩት የሰነድ ማስረጃዎች መስፈርት መጥበቅ፣ እና ከአንድ በላይ መግቢያ (Multiple-entry) የቪዛ ፈቃዶችን የመስጠት እገዳዎች በሙሉ ተነስተዋል።
በተጨማሪም ለዲፕሎማቲክ እና ለአገልግሎት ፓስፖርት ባለቤቶች ይደረግ የነበረው የቪዛ ክፍያ ነፃ የማድረግ አሰራር የተመለሰ ሲሆን፣ ከ15 ወደ 45 ቀናት አድጎ የነበረው የቪዛ ማመልከቻ ማቀነባበሪያ ጊዜም ወደ ቀድሞው 15 ቀናት እንዲመለስ ተደርጓል።
ይህ አዲሱ የቪዛ ማዕቀብ ማንሻ ውሳኔ ለአባል ሀገራቱ በግል ከተረጋገጠበት እና ማሳወቂያ ከተደረገበት ቀን ጀምሮ ወዲያውኑ በተግባር ላይ የሚውል ይሆናል።
ውሳኔው በኢትዮጵያውያን ላይ ተጭኖ የነበረውን የቪዛ መጓተት እና ጥብቅ መስፈርቶችን በማንሳት፣ የሁለቱን ወገኖች የጉዞ እና የዲፕሎማሲ ግንኙነት በእጅጉ ያቃልላል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia #eu #visasanctions #breakingnews #travelupdate #ethiopianservice
#ethiopia | የአውሮፓ ሕብረት ምክር ቤት እ.ኤ.አ. በ2024 በኢትዮጵያ ዜጎች ላይ ጥሎት የነበረውን ጥብቅ እና ገዳቢ የቪዛ መመሪያ ሙሉ በሙሉ ለማንሳት መወሰኑን በይፋ አስታውቋል።
ይህ ውሳኔ የተላለፈው ማዕቀቡ የተጣለበትን ዓላማና መሬት ላይ ያለውን ተጨባጭ የፖሊሲ ለውጥ በጥልቀት ከመረመረ በኋላ ሲሆን፣ ከዚህ በኋላ የቪዛ አሰጣጥ ሂደቱ ወደ ቀደመው መደበኛ እና የተቀላጠፈ አሰራር የሚመለስ ይሆናል።
ለቪዛ ማዕቀቡ መነሳት ዋነኛው ምክንያት ኢትዮጵያ በአውሮፓ ሕብረት አባል ሀገራት ግዛት ውስጥ በሕገ-ወጥ መንገድ የሚገኙ ዜጎቿን ማንነት በመለየት፣ የአደጋ ጊዜ የጉዞ ሰነዶችን በማውጣት እና የመመለስ ሂደቶችን በዘላቂነት በማደራጀት ረገድ ከፍተኛ መሻሻል ማሳየቷ ነው።
በኢትዮጵያ ላይ የተጣለው የቪዛ ማዕቀብ ከእንግዲህ አስፈላጊ ሆኖ ባለመገኘቱ፣ የሕብረቱ ምክር ቤት የቀደመውን ገዳቢ መመሪያ ሙሉ በሙሉ የሚያፈርስ አዲስ ሕግ አውጥቷል።
በዚህ አዲስ ውሳኔ መሰረት ላለፉት ሁለት ዓመታት ተጥለው የነበሩት የሰነድ ማስረጃዎች መስፈርት መጥበቅ፣ እና ከአንድ በላይ መግቢያ (Multiple-entry) የቪዛ ፈቃዶችን የመስጠት እገዳዎች በሙሉ ተነስተዋል።
በተጨማሪም ለዲፕሎማቲክ እና ለአገልግሎት ፓስፖርት ባለቤቶች ይደረግ የነበረው የቪዛ ክፍያ ነፃ የማድረግ አሰራር የተመለሰ ሲሆን፣ ከ15 ወደ 45 ቀናት አድጎ የነበረው የቪዛ ማመልከቻ ማቀነባበሪያ ጊዜም ወደ ቀድሞው 15 ቀናት እንዲመለስ ተደርጓል።
ይህ አዲሱ የቪዛ ማዕቀብ ማንሻ ውሳኔ ለአባል ሀገራቱ በግል ከተረጋገጠበት እና ማሳወቂያ ከተደረገበት ቀን ጀምሮ ወዲያውኑ በተግባር ላይ የሚውል ይሆናል።
ውሳኔው በኢትዮጵያውያን ላይ ተጭኖ የነበረውን የቪዛ መጓተት እና ጥብቅ መስፈርቶችን በማንሳት፣ የሁለቱን ወገኖች የጉዞ እና የዲፕሎማሲ ግንኙነት በእጅጉ ያቃልላል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia #eu #visasanctions #breakingnews #travelupdate #ethiopianservice
3 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የአውሮፓ ሕብረት ምክር ቤት እ.ኤ.አ. በ2026 በኢትዮጵያ ዜጎች ላይ ጥሎት የነበረውን ጥብቅና ገዳቢ የቪዛ መመሪያ ሙሉ በሙሉ ለማንሳት መወሰኑን በይፋ አስታውቋል ። ይህ ውሳኔ የተላለፈው ማዕቀቡ የተጣለበትን ዓላማና መሬት ላይ ያለውን ተጨባጭ ለውጥ በጥልቀት ከመረመረ በኋላ ነው ።
የአውሮፓ ሕብረት እ.ኤ.አ. በ2022 ባደረገው ግምገማ፣ በሕገ-ወጥ መንገድ አውሮፓ ውስጥ የሚኖሩ የኢትዮጵያ ዜጎችን መልሶ ከመቀበል እና የጉዞ ሰነድ ከማዘጋጀት ጋር ተያይዞ ከኢትዮጵያ መንግስት በኩል የነበረው ትብብር በቂ አይደለም የሚል ድምዳሜ ላይ ደርሶ ነበር ። ይህንን ተከትሎ፣ የኢትዮጵያ መንግስት በትብብር ዙሪያ አስፈላጊውን ማሻሻያ እንዲያደርግ ለማበረታታት ታስቦ፣ የሕብረቱ ምክር ቤት እ.ኤ.አ. ሚያዝያ 29 ቀን 2024 ባሳለፈው "Implementing Decision (EU) 2024/1341" በተሰኘው መመሪያ መሰረት በቪዛ ሕጉ ላይ የተወሰኑ መብቶችን በጊዜያዊነት አግዶ ቆይቷል ።
በዚህ ማዕቀብ ምክንያት ላለፉት ሁለት ዓመታት በኢትዮጵያውያን ላይ ተፈጻሚ ሆነው የቆዩት ጥብቅ ገደቦች በርካታ ነበሩ። ከእነዚህም መካከል ለቪዛ አመልካቾች የሚቀርቡ የሰነድ ማስረጃዎችን መስፈርት የማላላት መብት መታገዱ፣ ለዲፕሎማቲክ እና ለአገልግሎት ፓስፖርት ባለቤቶች የሚደረገውን የቪዛ ክፍያ ነፃ የማድረግ አሰራር መቋረጡ፣ መደበኛው የቪዛ ማመልከቻ ማቀነባበሪያ ጊዜ ከ15 ቀናት ወደ 45 ቀናት ከፍ እንዲል መደረጉ፣ እንዲሁም ከአንድ በላይ መግቢያ የቪዛ ፈቃዶችን የመስጠት አሰራር መታገዱ በዋነኝነት የሚጠቀሱ ነበሩ ።
የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን ማዕቀቡ ከተጣለ በኋላ የኢትዮጵያን አፈጻጸም ተከታታይ ግምገማ ሲያደርግ የቆየ ሲሆን፣ ኮሚሽኑ ባቀረበው የቅርብ ጊዜ የምዘና ውጤት መሰረት ኢትዮጵያ በአውሮፓ ሕብረት አባል ሀገራት ግዛት ውስጥ በሕገ-ወጥ መንገድ የሚገኙ ዜጎቿን ማንነት በመለየት፣ የአደጋ ጊዜ የጉዞ ሰነዶችን በማውጣት እና የመመለስ ሂደቶችን በዘላቂነት በማደራጀት ረገድ ከፍተኛ እና ቀጣይነት ያለው መሻሻል ማሳየቷ ተረጋግጧል ። በዚህም ምክንያት፣ በኢትዮጵያ ላይ የተጣለው የቪዛ ማዕቀብ ከእንግዲህ አስፈላጊ ሆኖ ባለመገኘቱ፣ የሕብረቱ ምክር ቤት ጥብቅ ገደቦችን ጥሎ የነበረውን የቀደመውን መመሪያ ሙሉ በሙሉ የሚያፈርስ አዲስ ሕግ አውጥቷል ።
ይህ አዲሱ የቪዛ ማዕቀብ ማንሻ ውሳኔ ለአባል ሀገራቱ በግል ከተረጋገጠበት እና ማሳወቂያ ከተደረገበት ቀን ጀምሮ ወዲያውኑ በተግባር ላይ የሚውል ይሆናል ። ይህም በኢትዮጵያውያን ላይ ተጭኖ የነበረውን የቪዛ መጓተት እና ጥብቅ መስፈርቶችን በማንሳት፣ የቪዛ አሰጣጥ ሂደቱ ወደ ቀደመው መደበኛ እና የተቀላጠፈ አሰራር እንዲመለስ ያደርገዋል።
የአውሮፓ ሕብረት እ.ኤ.አ. በ2022 ባደረገው ግምገማ፣ በሕገ-ወጥ መንገድ አውሮፓ ውስጥ የሚኖሩ የኢትዮጵያ ዜጎችን መልሶ ከመቀበል እና የጉዞ ሰነድ ከማዘጋጀት ጋር ተያይዞ ከኢትዮጵያ መንግስት በኩል የነበረው ትብብር በቂ አይደለም የሚል ድምዳሜ ላይ ደርሶ ነበር ። ይህንን ተከትሎ፣ የኢትዮጵያ መንግስት በትብብር ዙሪያ አስፈላጊውን ማሻሻያ እንዲያደርግ ለማበረታታት ታስቦ፣ የሕብረቱ ምክር ቤት እ.ኤ.አ. ሚያዝያ 29 ቀን 2024 ባሳለፈው "Implementing Decision (EU) 2024/1341" በተሰኘው መመሪያ መሰረት በቪዛ ሕጉ ላይ የተወሰኑ መብቶችን በጊዜያዊነት አግዶ ቆይቷል ።
በዚህ ማዕቀብ ምክንያት ላለፉት ሁለት ዓመታት በኢትዮጵያውያን ላይ ተፈጻሚ ሆነው የቆዩት ጥብቅ ገደቦች በርካታ ነበሩ። ከእነዚህም መካከል ለቪዛ አመልካቾች የሚቀርቡ የሰነድ ማስረጃዎችን መስፈርት የማላላት መብት መታገዱ፣ ለዲፕሎማቲክ እና ለአገልግሎት ፓስፖርት ባለቤቶች የሚደረገውን የቪዛ ክፍያ ነፃ የማድረግ አሰራር መቋረጡ፣ መደበኛው የቪዛ ማመልከቻ ማቀነባበሪያ ጊዜ ከ15 ቀናት ወደ 45 ቀናት ከፍ እንዲል መደረጉ፣ እንዲሁም ከአንድ በላይ መግቢያ የቪዛ ፈቃዶችን የመስጠት አሰራር መታገዱ በዋነኝነት የሚጠቀሱ ነበሩ ።
የአውሮፓ ሕብረት ኮሚሽን ማዕቀቡ ከተጣለ በኋላ የኢትዮጵያን አፈጻጸም ተከታታይ ግምገማ ሲያደርግ የቆየ ሲሆን፣ ኮሚሽኑ ባቀረበው የቅርብ ጊዜ የምዘና ውጤት መሰረት ኢትዮጵያ በአውሮፓ ሕብረት አባል ሀገራት ግዛት ውስጥ በሕገ-ወጥ መንገድ የሚገኙ ዜጎቿን ማንነት በመለየት፣ የአደጋ ጊዜ የጉዞ ሰነዶችን በማውጣት እና የመመለስ ሂደቶችን በዘላቂነት በማደራጀት ረገድ ከፍተኛ እና ቀጣይነት ያለው መሻሻል ማሳየቷ ተረጋግጧል ። በዚህም ምክንያት፣ በኢትዮጵያ ላይ የተጣለው የቪዛ ማዕቀብ ከእንግዲህ አስፈላጊ ሆኖ ባለመገኘቱ፣ የሕብረቱ ምክር ቤት ጥብቅ ገደቦችን ጥሎ የነበረውን የቀደመውን መመሪያ ሙሉ በሙሉ የሚያፈርስ አዲስ ሕግ አውጥቷል ።
ይህ አዲሱ የቪዛ ማዕቀብ ማንሻ ውሳኔ ለአባል ሀገራቱ በግል ከተረጋገጠበት እና ማሳወቂያ ከተደረገበት ቀን ጀምሮ ወዲያውኑ በተግባር ላይ የሚውል ይሆናል ። ይህም በኢትዮጵያውያን ላይ ተጭኖ የነበረውን የቪዛ መጓተት እና ጥብቅ መስፈርቶችን በማንሳት፣ የቪዛ አሰጣጥ ሂደቱ ወደ ቀደመው መደበኛ እና የተቀላጠፈ አሰራር እንዲመለስ ያደርገዋል።
3 months ago
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ባለፉት ዘጠኝ ወራት 3,600 የውጪ ሃገር ዜጎች በሀሰት የኢትዮጵያ ፓስፖርት ለመያዝ ሲንቀሳቀሱ ደርሼባቸዋለሁ ብሏል።
አገልግሎቱ ከ10 ሺህ በላይ ሰዎች ሀሰተኛ የልደት ሰርተፍኬት፣ መታወቂያ እና ፋይዳ በመያዝ ህጋዊ አገልግሎት ለማግኘት ሲሉ እንደተደረሰባቸው ተናግሯል።
በኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት የፓስፖርት አገልግሎት ዳሬክተር የሆኑት አቶ ሙሉጌታ ብርሃኑ ከድንበር አከባቢ የሚመጡ ኢትዮጵያውያን ከውጪ ሃገር ከሚመጡ ዜጎች ጋር የሚመሳሰል ማንነት ስላላቸው የውጪ ዜጎች ይህንን አጋጣሚ በመጠቀም ሃሰተኛ ሰነድ ለመያዝ ሙከራ እንደሚያደርጉ አስረድተዋል።
አቶ ሙሉጌታ ረጅም ዓመታትን በኢትዮጵያ የኖሩ ኤርትራዊያን የኢትዮጵያ ዜግነት ሊያገኙ የሚችሉበትን ሁኔታም አስረድተዋል።
በሪፈረንደሙ ወቅት ያልመረጡ እንደማንኛውም ኢትዮጵያዊ የዜግነት መብት ይሰጣቸዋል፣ ሪፈረንደም የመረጡ ግን ህጉን ተከትለው የዜግነት ጥያቄ ማቅረብ ይችላሉ ብለዋል።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የሚነሱበትን ቅሬታዎች ለመፍታት እየሰራ መሆኑን ያነሱት ኃላፊው ፣ ሰዎችም ለአግልግሎት ሲመጡ የሚያጋጥማቸውን እንግልት ለመቀነስ የሚጠበቅባቸውን ሰነድ ሁሉ አሟልተው እንዲመጡ አሳስበዋል።
seledadotio
seledadotio
አገልግሎቱ ከ10 ሺህ በላይ ሰዎች ሀሰተኛ የልደት ሰርተፍኬት፣ መታወቂያ እና ፋይዳ በመያዝ ህጋዊ አገልግሎት ለማግኘት ሲሉ እንደተደረሰባቸው ተናግሯል።
በኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት የፓስፖርት አገልግሎት ዳሬክተር የሆኑት አቶ ሙሉጌታ ብርሃኑ ከድንበር አከባቢ የሚመጡ ኢትዮጵያውያን ከውጪ ሃገር ከሚመጡ ዜጎች ጋር የሚመሳሰል ማንነት ስላላቸው የውጪ ዜጎች ይህንን አጋጣሚ በመጠቀም ሃሰተኛ ሰነድ ለመያዝ ሙከራ እንደሚያደርጉ አስረድተዋል።
አቶ ሙሉጌታ ረጅም ዓመታትን በኢትዮጵያ የኖሩ ኤርትራዊያን የኢትዮጵያ ዜግነት ሊያገኙ የሚችሉበትን ሁኔታም አስረድተዋል።
በሪፈረንደሙ ወቅት ያልመረጡ እንደማንኛውም ኢትዮጵያዊ የዜግነት መብት ይሰጣቸዋል፣ ሪፈረንደም የመረጡ ግን ህጉን ተከትለው የዜግነት ጥያቄ ማቅረብ ይችላሉ ብለዋል።
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የሚነሱበትን ቅሬታዎች ለመፍታት እየሰራ መሆኑን ያነሱት ኃላፊው ፣ ሰዎችም ለአግልግሎት ሲመጡ የሚያጋጥማቸውን እንግልት ለመቀነስ የሚጠበቅባቸውን ሰነድ ሁሉ አሟልተው እንዲመጡ አሳስበዋል።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ሰበር - ከ$2,500 በላይ የልጅ ማሳደጊያ (Child Support) ዕዳ አለብዎት? የአሜሪካ ፓስፖርትዎ ሊሰረዝ ነው! ✈️🚫 #childsupport #uspassport #travelnews #statedepartment #legalnews
3 months ago
ሰበር - ከ$2,500 በላይ የልጅ ማሳደጊያ (Child Support) ዕዳ አለብዎት? የአሜሪካ ፓስፖርትዎ ሊሰረዝ ነው! ✈️🚫 #childsupport #uspassport #travelnews #statedepartment #legalnews
ሰበር - ከ$2,500 በላይ የልጅ ማሳደጊያ (Child Support) ዕዳ አለብዎት? የአሜሪካ ፓስፖርትዎ ሊሰረዝ ነው! ✈️🚫 #childsupport #uspassport #travelnews #statedepartment #legalnews
3 months ago
በአዲሱ የአሜሪካ ልዩ የፓስፖርት እትም ላይ የዶናልድ ትራምፕ ምስል ሊካተት መሆኑ ተነገረ
#ethiopia | አሜሪካ የተመሰረተችበትን 250ኛ ዓመት የምስረታ በዓል (Semiquincentennial) ምክንያት በማድረግ በምታወጣው ልዩ የፓስፖርት እትም ላይ የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ምስል ሊካተት እንደሚችል መረጃዎች ጠቆሙ።
ይህ ታሪካዊ የተባለለት አዲስ ፓስፖርት የአሜሪካን የታሪክ ጉዞ እና ታዋቂ መሪዎችን ለመዘከር ታስቦ የተዘጋጀ ሲሆን፣ ፕሬዝዳንት ትራምፕ በሀገሪቱ ታሪክ ውስጥ ያላቸውን ጉልህ ስፍራ ከግምት ውስጥ በማስገባት በልዩ እትሙ ላይ እንዲታዩ መወሰኑ ተገልጿል።
ምንም እንኳን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጉዳዩን በይፋ ባያረጋግጥም፣ ከፕሬዝዳንቱ የቅርብ አማካሪዎች የወጡ መረጃዎች ግን ዲዛይኑ ተጠናቆ ለህትመት ዝግጁ መሆኑን ያመለክታሉ።
አዲሱ ፓስፖርት የሀገሪቱን የነፃነት አዋጅ እና የመስራች አባቶችን (Founding Fathers) ምስል የያዘ ሲሆን፣ የፕሬዝዳንት ትራምፕ ምስልም ከእነዚሁ ታሪካዊ ሰነዶች እና መሪዎች ጎን ለጎን እንዲታተም መደረጉ ለ250ኛው ዓመት የምስረታ በዓል ትልቅ ስጦታ ተደርጎ ተወስዷል።
ይህ ዜና እንደተለመደው በአሜሪካ የፖለቲካ ምህዳር ውስጥ የተለያዩ አስተያየቶችን እያስተናገደ ይገኛል። የፕሬዝዳንቱ ደጋፊዎች ውሳኔውን "ታሪካዊ እና የሚገባቸው እውቅና" ሲሉ የገለጹት ሲሆን፣ ተቃዋሚዎች በበኩላቸው እርምጃው አወዛጋቢ ሊሆን እንደሚችል ስጋታቸውን በመግለጽ ላይ ናቸው።
ይህ ልዩ የፓስፖርት እትም በቅርቡ ለህዝብ ክፍት እንደሚሆን የሚጠበቅ ሲሆን፣ የፕሬዝዳንቱ ምስል መካተት ፓስፖርቱን በሰብሳቢዎችና በተጓዦች ዘንድ ይበልጥ ተፈላጊ ያደርገዋል ተብሎ ይታሰባል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#donaldtrump #uspassport #usa250 #breakingnews #america #trump #traveldocument #semiquincentennial #አሜሪካ #ዶናልድትራምፕ
#ethiopia | አሜሪካ የተመሰረተችበትን 250ኛ ዓመት የምስረታ በዓል (Semiquincentennial) ምክንያት በማድረግ በምታወጣው ልዩ የፓስፖርት እትም ላይ የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ምስል ሊካተት እንደሚችል መረጃዎች ጠቆሙ።
ይህ ታሪካዊ የተባለለት አዲስ ፓስፖርት የአሜሪካን የታሪክ ጉዞ እና ታዋቂ መሪዎችን ለመዘከር ታስቦ የተዘጋጀ ሲሆን፣ ፕሬዝዳንት ትራምፕ በሀገሪቱ ታሪክ ውስጥ ያላቸውን ጉልህ ስፍራ ከግምት ውስጥ በማስገባት በልዩ እትሙ ላይ እንዲታዩ መወሰኑ ተገልጿል።
ምንም እንኳን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጉዳዩን በይፋ ባያረጋግጥም፣ ከፕሬዝዳንቱ የቅርብ አማካሪዎች የወጡ መረጃዎች ግን ዲዛይኑ ተጠናቆ ለህትመት ዝግጁ መሆኑን ያመለክታሉ።
አዲሱ ፓስፖርት የሀገሪቱን የነፃነት አዋጅ እና የመስራች አባቶችን (Founding Fathers) ምስል የያዘ ሲሆን፣ የፕሬዝዳንት ትራምፕ ምስልም ከእነዚሁ ታሪካዊ ሰነዶች እና መሪዎች ጎን ለጎን እንዲታተም መደረጉ ለ250ኛው ዓመት የምስረታ በዓል ትልቅ ስጦታ ተደርጎ ተወስዷል።
ይህ ዜና እንደተለመደው በአሜሪካ የፖለቲካ ምህዳር ውስጥ የተለያዩ አስተያየቶችን እያስተናገደ ይገኛል። የፕሬዝዳንቱ ደጋፊዎች ውሳኔውን "ታሪካዊ እና የሚገባቸው እውቅና" ሲሉ የገለጹት ሲሆን፣ ተቃዋሚዎች በበኩላቸው እርምጃው አወዛጋቢ ሊሆን እንደሚችል ስጋታቸውን በመግለጽ ላይ ናቸው።
ይህ ልዩ የፓስፖርት እትም በቅርቡ ለህዝብ ክፍት እንደሚሆን የሚጠበቅ ሲሆን፣ የፕሬዝዳንቱ ምስል መካተት ፓስፖርቱን በሰብሳቢዎችና በተጓዦች ዘንድ ይበልጥ ተፈላጊ ያደርገዋል ተብሎ ይታሰባል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#donaldtrump #uspassport #usa250 #breakingnews #america #trump #traveldocument #semiquincentennial #አሜሪካ #ዶናልድትራምፕ
3 months ago
ምክር ቤቱ 18ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ ያካሂዳል
*****************
6ኛው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመኑ 18ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ ያካሂዳል።
ምክር ቤቱን 18ኛ መደበኛ ስብሰባው በኢፌዴሪ መንግሥት እና በሴራሊዮን ሪፐብሊክ፣ በኢፌዴሪ መንግሥት እና በአንጎላ ሪፐብሊክ፣ በኢፌዴሪ መንግሥት እና በባንግላዲሽ ሕዝባዊ ረፐብሊክ እንዲሁም በኢፌዴሪ መንግሥት እና በኢስዋቲኒ ንጉሠ ነገሥት መንግሥታት መካከል የተደረገውን የአየር አገልግሎት ስምምነት ለማጽደቅ የቀረቡ አራት ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ የሚመራ ይሆናል።
በሌላ በኩል ምክር ቤቱ በኢፌዴሪ መንግሥት እና በሩሲያ ፌዴሬሽን መካከል የጋራ የባዮሎጂ ምርምር ማዕከል ለማቋቋም የተፈረመውን ስምምነት ለማጽደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅ መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ ይመራል።
በመጨረሻ ምክር ቤቱ በኢፌዴሪ መንግሥት እና በቬትናም ሶሻሊስት ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል የዲፕሎማቲክ ወይም ኦፊሻል የአገልግሎት ፓስፖርት ለያዙ ሰዎች ቪዛን ለማስቀረት የተፈረመውን ስምምነት ለማጽደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅ መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ የሚመራ ሲሆን የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የቦርድ አባላትን ሹመት መርምሮ እንደሚያፀድቅም የሚጠበቅ መሆኑን ከምክር ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
#ebc #ethiopia #hopr
*****************
6ኛው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመኑ 18ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ ያካሂዳል።
ምክር ቤቱን 18ኛ መደበኛ ስብሰባው በኢፌዴሪ መንግሥት እና በሴራሊዮን ሪፐብሊክ፣ በኢፌዴሪ መንግሥት እና በአንጎላ ሪፐብሊክ፣ በኢፌዴሪ መንግሥት እና በባንግላዲሽ ሕዝባዊ ረፐብሊክ እንዲሁም በኢፌዴሪ መንግሥት እና በኢስዋቲኒ ንጉሠ ነገሥት መንግሥታት መካከል የተደረገውን የአየር አገልግሎት ስምምነት ለማጽደቅ የቀረቡ አራት ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ የሚመራ ይሆናል።
በሌላ በኩል ምክር ቤቱ በኢፌዴሪ መንግሥት እና በሩሲያ ፌዴሬሽን መካከል የጋራ የባዮሎጂ ምርምር ማዕከል ለማቋቋም የተፈረመውን ስምምነት ለማጽደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅ መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ ይመራል።
በመጨረሻ ምክር ቤቱ በኢፌዴሪ መንግሥት እና በቬትናም ሶሻሊስት ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል የዲፕሎማቲክ ወይም ኦፊሻል የአገልግሎት ፓስፖርት ለያዙ ሰዎች ቪዛን ለማስቀረት የተፈረመውን ስምምነት ለማጽደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅ መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ የሚመራ ሲሆን የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የቦርድ አባላትን ሹመት መርምሮ እንደሚያፀድቅም የሚጠበቅ መሆኑን ከምክር ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
#ebc #ethiopia #hopr
Sponsored by
Surafel
4 months ago
የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በ9 ወራት ውስጥ ከ1.1 ሚሊየን በላይ ፓስፖርቶችን ማሰራጨቱን አስታወቀ
#ethiopia | የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያዎቹ ዘጠኝ ወራት ውስጥ ለዜጎች የሰጠውን አገልግሎት በተመለከተ ዝርዝር መግለጫ ሰጥቷል። ተቋሙ በዚህ ጊዜ ውስጥ ከ1.1 ሚሊየን በላይ ፓስፖርቶችን ለደንበኞች ማድረስ መቻሉን ገልጿል።
የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት እና የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተሩ አቶ አምቦ መቃሳ እንደገለጹት፣ ተቋሙ ከመደበኛና አስቸኳይ ፓስፖርት በተጨማሪ በቪዛ እና በሌሎች ድንበር ተሻጋሪ አገልግሎቶች ላይ ውጤታማ ሥራዎችን አከናውኗል።
ፓስፖርት፦ከ1,100,000 በላይ ለዜጎች ተሰጥቷል።
ቪዛ፦824,951 ቪዛዎች ተሰጥተዋል።
የትውልደ ኢትዮጵያዊ መታወቂያ (ቢጫ ካርድ) ከ29,000 በላይ ተሰጥቷል።
*በአየርና በየብስ ድንበሮች ከ5.4 ሚሊየን በላይ ገቢና ወጪ መንገደኞች አገልግሎት አግኝተዋል።
ተቋሙ አገልግሎቱን ለማሳለጥ በሚያደርገው ጥረት ውስጥ እንቅፋት የሆኑ አካላት ላይ እርምጃ መውሰዱን ገልጿል። በዚህም መሰረት፦
*በሕገ-ወጥ ደላላነት የተሰማሩ እና የአገልግሎት አሰጣጡን ስም ለማጠልሸት የሞከሩ 21 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
እነዚህ ግለሰቦች በሕገ-ወጥ መንገድ አስቸኳይ ፓስፖርት በመሙላትና መሰል ተግባራት ላይ ተሰማርተው የተገኙ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ምርመራ እየተካሄደባቸው ይገኛል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ethiopia #immigration #passport #visa #news #ኢትዮጵያ #ፓስፖርት #ኢሚግሬሽን #ዜና #አዲስአበባ
#ethiopia | የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያዎቹ ዘጠኝ ወራት ውስጥ ለዜጎች የሰጠውን አገልግሎት በተመለከተ ዝርዝር መግለጫ ሰጥቷል። ተቋሙ በዚህ ጊዜ ውስጥ ከ1.1 ሚሊየን በላይ ፓስፖርቶችን ለደንበኞች ማድረስ መቻሉን ገልጿል።
የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት እና የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተሩ አቶ አምቦ መቃሳ እንደገለጹት፣ ተቋሙ ከመደበኛና አስቸኳይ ፓስፖርት በተጨማሪ በቪዛ እና በሌሎች ድንበር ተሻጋሪ አገልግሎቶች ላይ ውጤታማ ሥራዎችን አከናውኗል።
ፓስፖርት፦ከ1,100,000 በላይ ለዜጎች ተሰጥቷል።
ቪዛ፦824,951 ቪዛዎች ተሰጥተዋል።
የትውልደ ኢትዮጵያዊ መታወቂያ (ቢጫ ካርድ) ከ29,000 በላይ ተሰጥቷል።
*በአየርና በየብስ ድንበሮች ከ5.4 ሚሊየን በላይ ገቢና ወጪ መንገደኞች አገልግሎት አግኝተዋል።
ተቋሙ አገልግሎቱን ለማሳለጥ በሚያደርገው ጥረት ውስጥ እንቅፋት የሆኑ አካላት ላይ እርምጃ መውሰዱን ገልጿል። በዚህም መሰረት፦
*በሕገ-ወጥ ደላላነት የተሰማሩ እና የአገልግሎት አሰጣጡን ስም ለማጠልሸት የሞከሩ 21 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
እነዚህ ግለሰቦች በሕገ-ወጥ መንገድ አስቸኳይ ፓስፖርት በመሙላትና መሰል ተግባራት ላይ ተሰማርተው የተገኙ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ምርመራ እየተካሄደባቸው ይገኛል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ethiopia #immigration #passport #visa #news #ኢትዮጵያ #ፓስፖርት #ኢሚግሬሽን #ዜና #አዲስአበባ
4 months ago
አስቸኳይ የትብብር ጥሪ
የጠፋ የዩኬ ፓስፖርትና ጠቃሚ ሰነዶች
ለበዓል ከእንግሊዝ ሀገር (UK) ትናንት አርብ ሚያዝያ 2/2018 ዓ.ም. (April 10, 2026) አዲስ አበባ የገቡ አባትና ልጅ፣ በአሳዛኝ ሁኔታ የእጅ ቦርሳቸውን ጥለዋል።
የጉዞው ዝርዝር
ቦታ፦ ከአየር ማረፊያ (Bole Airport) ወደ ሰሜን ማዘጋጃ (ፖላንድ ኤምባሲ ፊት ለፊት)።
ሰዓት፦ በጠዋቱ ከ 2፡00 እስከ 3፡00 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ።
ትራንስፖርት፦ ታክሲ ተጠቅመዋል።
💼 በቦርሳው ውስጥ የሚገኙ፦
የዩኬ (UK) ፓስፖርቶች።
ቢጫ ካርድ (Yellow Card)።
ሌሎች በጣም አስፈላጊ የግል መገልገያዎች።
🙏 ጥሪ፦
ይህንን ቦርሳ ያገኛችሁ ወይም መረጃው ያላችሁ ወገኖች፣ እባካችሁ በታላቅ ትህትና በ 0912484206 ደውላችሁ በማሳወቅ የቤተሰቡን ጭንቀት እንድታቃልሉ እንማጸናለን።
"ለሚያገኝ ተገቢውን ውለታ (ወረታ) እንከፍላለን!"
እባካችሁ ለሰው ልጅ ደራሽ ሰው ነውና፣ ይህ መረጃ ለታክሲ አሽከርካሪዎችና ለነዋሪዎች እንዲደርስ ሼር (Share) በማድረግ ተባበሩን።
They arrived yesterday (Friday April 10, 2026) from the UK to Addis Ababa ( father and son) to spend holiday with their family.
Unfortunately, they lost their hand bag that contains their UK passports, yellow card, and other important belongings.
They took a taxi from the airport to the Semen Mazegaja area (opposite of Poland Embassy) between 8:00 AM and 9:00 AM in the morning.
If anyone has found the bag, or their passport, please contact us at 0912484206. Weretawn enkeflalen.
Your help is greatly appreciated, as they urgently need their passports and yellow card.
#getu #lostandfoundaddis #emergency #ukpassport #addisababa #ethiopia #policeaddis #helpeachother #ሰበርመረጃ #የጠፋ #አዲስአበባ #ትብብር #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የጠፋ የዩኬ ፓስፖርትና ጠቃሚ ሰነዶች
ለበዓል ከእንግሊዝ ሀገር (UK) ትናንት አርብ ሚያዝያ 2/2018 ዓ.ም. (April 10, 2026) አዲስ አበባ የገቡ አባትና ልጅ፣ በአሳዛኝ ሁኔታ የእጅ ቦርሳቸውን ጥለዋል።
የጉዞው ዝርዝር
ቦታ፦ ከአየር ማረፊያ (Bole Airport) ወደ ሰሜን ማዘጋጃ (ፖላንድ ኤምባሲ ፊት ለፊት)።
ሰዓት፦ በጠዋቱ ከ 2፡00 እስከ 3፡00 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ።
ትራንስፖርት፦ ታክሲ ተጠቅመዋል።
💼 በቦርሳው ውስጥ የሚገኙ፦
የዩኬ (UK) ፓስፖርቶች።
ቢጫ ካርድ (Yellow Card)።
ሌሎች በጣም አስፈላጊ የግል መገልገያዎች።
🙏 ጥሪ፦
ይህንን ቦርሳ ያገኛችሁ ወይም መረጃው ያላችሁ ወገኖች፣ እባካችሁ በታላቅ ትህትና በ 0912484206 ደውላችሁ በማሳወቅ የቤተሰቡን ጭንቀት እንድታቃልሉ እንማጸናለን።
"ለሚያገኝ ተገቢውን ውለታ (ወረታ) እንከፍላለን!"
እባካችሁ ለሰው ልጅ ደራሽ ሰው ነውና፣ ይህ መረጃ ለታክሲ አሽከርካሪዎችና ለነዋሪዎች እንዲደርስ ሼር (Share) በማድረግ ተባበሩን።
They arrived yesterday (Friday April 10, 2026) from the UK to Addis Ababa ( father and son) to spend holiday with their family.
Unfortunately, they lost their hand bag that contains their UK passports, yellow card, and other important belongings.
They took a taxi from the airport to the Semen Mazegaja area (opposite of Poland Embassy) between 8:00 AM and 9:00 AM in the morning.
If anyone has found the bag, or their passport, please contact us at 0912484206. Weretawn enkeflalen.
Your help is greatly appreciated, as they urgently need their passports and yellow card.
#getu #lostandfoundaddis #emergency #ukpassport #addisababa #ethiopia #policeaddis #helpeachother #ሰበርመረጃ #የጠፋ #አዲስአበባ #ትብብር #ጌጡተመስገን #getutemesgen
5 months ago
"ኢራን በሀገራችን ጦርነት እያካሄደች ነው!"
የሊባኖስ ጠቅላይ ሚኒስትር
#ethiopia | የሊባኖስ ጠቅላይ ሚኒስትር ናዋፍ ሰላም ከአል አረቢያ ጋር ባደረጉት ታሪካዊ ቃለ ምልልስ፣ የኢራን አብዮታዊ ዘብ በሊባኖስ ሉዓላዊነት ላይ ጣልቃ በመግባት የሄዝቦላህን ወታደራዊ እንቅስቃሴ በቀጥታ እየመራ መሆኑን በይፋ አጋለጡ።
የኢራን ቀጥተኛ እጅ፦ የኢራን አብዮታዊ ዘብ አባላት በሐሰተኛ ፓስፖርት በሕገ-ወጥ መንገድ ሊባኖስ በመግባት ጦርነቱን እያቀናጁ እንደሚገኙ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
በቆጵሮስ በሚገኘው የብሪታንያ ጦር ሰፈር ላይ የተፈጸመው የድሮን ጥቃት በሊባኖስ በሚገኙ የኢራን መኮንኖች መሪነት የተቀነባበረ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የሊባኖስ መንግስት ማንኛውም የኢራን አብዮታዊ ዘብ እንቅስቃሴ በሀገሪቱ እንዳይኖር ያገደ ሲሆን፣ ሄዝቦላህም ወታደራዊ ኦፕሬሽኖችን እንዲያቆምና ትጥቁን ለመንግስት እንዲያስረክብ ጥሪ አቅርቧል።
ይህ ጦርነት የሊባኖስ ፍላጎት ሳይሆን የኢራኑን መሪ አሊ ካሜኒን ግድያ ለመበቀል በሊባኖስ ላይ የተጫነ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ሰላም በዝርዝር አስረድተዋል።
ይህ የሊባኖስ መንግስት ቁርጠኝነትና የሄዝቦላህ ትጥቅ የመፍታት ጥሪ፣ በቀጠናው ለሚጠበቀው ሰላም ወሳኝ እርምጃ እንደሆነ ተነግሯል።
#getu #lebanon #iran #hezbollah #middleeastconflict #nawafsalam #breakingnews #internationalpolitics #militaryoperation #ሊባኖስ #ኢራን #ሄዝቦላህ #ሰበርዜና #መካከለኛውምስራቅ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የሊባኖስ ጠቅላይ ሚኒስትር
#ethiopia | የሊባኖስ ጠቅላይ ሚኒስትር ናዋፍ ሰላም ከአል አረቢያ ጋር ባደረጉት ታሪካዊ ቃለ ምልልስ፣ የኢራን አብዮታዊ ዘብ በሊባኖስ ሉዓላዊነት ላይ ጣልቃ በመግባት የሄዝቦላህን ወታደራዊ እንቅስቃሴ በቀጥታ እየመራ መሆኑን በይፋ አጋለጡ።
የኢራን ቀጥተኛ እጅ፦ የኢራን አብዮታዊ ዘብ አባላት በሐሰተኛ ፓስፖርት በሕገ-ወጥ መንገድ ሊባኖስ በመግባት ጦርነቱን እያቀናጁ እንደሚገኙ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
በቆጵሮስ በሚገኘው የብሪታንያ ጦር ሰፈር ላይ የተፈጸመው የድሮን ጥቃት በሊባኖስ በሚገኙ የኢራን መኮንኖች መሪነት የተቀነባበረ መሆኑን አረጋግጠዋል።
የሊባኖስ መንግስት ማንኛውም የኢራን አብዮታዊ ዘብ እንቅስቃሴ በሀገሪቱ እንዳይኖር ያገደ ሲሆን፣ ሄዝቦላህም ወታደራዊ ኦፕሬሽኖችን እንዲያቆምና ትጥቁን ለመንግስት እንዲያስረክብ ጥሪ አቅርቧል።
ይህ ጦርነት የሊባኖስ ፍላጎት ሳይሆን የኢራኑን መሪ አሊ ካሜኒን ግድያ ለመበቀል በሊባኖስ ላይ የተጫነ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ሰላም በዝርዝር አስረድተዋል።
ይህ የሊባኖስ መንግስት ቁርጠኝነትና የሄዝቦላህ ትጥቅ የመፍታት ጥሪ፣ በቀጠናው ለሚጠበቀው ሰላም ወሳኝ እርምጃ እንደሆነ ተነግሯል።
#getu #lebanon #iran #hezbollah #middleeastconflict #nawafsalam #breakingnews #internationalpolitics #militaryoperation #ሊባኖስ #ኢራን #ሄዝቦላህ #ሰበርዜና #መካከለኛውምስራቅ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
5 months ago
መደበኛ ፓስፖርት ለሚፈልግ አመልካች፤ 50 ሺህ ብር በመክፈል “በቤት ለቤት ልዩ አገልግሎት” በሁለት ቀናት ውስጥ እንዲያገኝ የሚያስችል ደንብ በስራ ላይ ዋለ።
ደንቡ ለ10 ዓመታት የሚያገለግል የኢትዮጵያን “ወርቃማ ቪዛ” (Golden Visa) በ10 ሺህ ዶላር ክፍያ ማግኘት የሚቻልበትን አሰራርም በውስጡ አካትቷል።
ይህንን አዲስ አሰራር ለመጀመሪያ ጊዜ ተግባራዊ ያደረገው፤ ከየካቲት 17፤ 2018 ዓ.ም. ጀምሮ በስራ ላይ የዋለው የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት የክፍያ ደንብ ነው።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዚህ ደንብ ላይ ውይይት አካሄዶ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ በሙሉ ድምጽ የወሰነው፤ ባለፈው ታህሳስ ወር መጨረሻ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ነበር።
የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ተቋም ለሚሰጣቸው የተለያዩ አገልግሎቶች የክፍያ ተመኖችን የሚዘረዝረው ይህ ደንብ፤ በአራት ዓመት ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ እንዲሻሻል የተደረገ ነው።
የአሁኑ ማሻሻያ የተደረገው፤ በሐምሌ 2016 ዓ.ም. የወጣው ደንብ አተገባበር ላይ “የታዩ ክፍተቶችን ለማሻሻል” እንዲሁም “የውጭ ዜጎች የማይንቀሳቀስ ንብረት እንዲያፈሩ የተደነገገውን አዋጅ ተግባራዊ ለማድረግ” እንዲያስችል እንደሆነ በወቅቱ ተገልጿል።
“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” በተመለከተችው አዲሱ ደንብ ላይ፤ በሁለት እና በአምስት ቀናት ውስጥ ለሚሰጡ የመደበኛ ፓስፖርት አገልግሎቶች ሲጠየቅ የነበረው ከ5 ሺህ እስከ 25 ሺህ ብር የሚደርስ ክፍያ ሳይለወጥ ቀጥሏል። ሆኖም መደበኛ ፓስፖርትን “በልዩ አገልግሎት” ለማግኘት የሚፈልጉ ተገልጋዮች ከ40 እስከ 50 ሺህ ብር መክፈል እንደሚጠበቅባቸው በደንቡ ላይ ሰፍሯል።
seledadotio
seledadotio
ደንቡ ለ10 ዓመታት የሚያገለግል የኢትዮጵያን “ወርቃማ ቪዛ” (Golden Visa) በ10 ሺህ ዶላር ክፍያ ማግኘት የሚቻልበትን አሰራርም በውስጡ አካትቷል።
ይህንን አዲስ አሰራር ለመጀመሪያ ጊዜ ተግባራዊ ያደረገው፤ ከየካቲት 17፤ 2018 ዓ.ም. ጀምሮ በስራ ላይ የዋለው የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት የክፍያ ደንብ ነው።
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዚህ ደንብ ላይ ውይይት አካሄዶ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ተግባራዊ እንዲደረግ በሙሉ ድምጽ የወሰነው፤ ባለፈው ታህሳስ ወር መጨረሻ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ነበር።
የኢሚግሬሽን እና ዜግነት አገልግሎት ተቋም ለሚሰጣቸው የተለያዩ አገልግሎቶች የክፍያ ተመኖችን የሚዘረዝረው ይህ ደንብ፤ በአራት ዓመት ውስጥ ለሶስተኛ ጊዜ እንዲሻሻል የተደረገ ነው።
የአሁኑ ማሻሻያ የተደረገው፤ በሐምሌ 2016 ዓ.ም. የወጣው ደንብ አተገባበር ላይ “የታዩ ክፍተቶችን ለማሻሻል” እንዲሁም “የውጭ ዜጎች የማይንቀሳቀስ ንብረት እንዲያፈሩ የተደነገገውን አዋጅ ተግባራዊ ለማድረግ” እንዲያስችል እንደሆነ በወቅቱ ተገልጿል።
“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” በተመለከተችው አዲሱ ደንብ ላይ፤ በሁለት እና በአምስት ቀናት ውስጥ ለሚሰጡ የመደበኛ ፓስፖርት አገልግሎቶች ሲጠየቅ የነበረው ከ5 ሺህ እስከ 25 ሺህ ብር የሚደርስ ክፍያ ሳይለወጥ ቀጥሏል። ሆኖም መደበኛ ፓስፖርትን “በልዩ አገልግሎት” ለማግኘት የሚፈልጉ ተገልጋዮች ከ40 እስከ 50 ሺህ ብር መክፈል እንደሚጠበቅባቸው በደንቡ ላይ ሰፍሯል።
seledadotio
seledadotio
5 months ago
የአፋልጉኝ ተማጽኖ
#ethiopia | የአይናት ሣህሉ በላይ ( AYENAT SAHLU BELAY ) ፓስፖርት በመስቀል አደባባይ አካባቢ ጠፍቷል።
የፓስፖርቱ ባለቤት የፊታችን አርብ በረራ ስላለባቸው ጉዳዩ እጅግ አጣዳፊ ነው።
ደግነት ለራስ ነውና፣ ፓስፖርቱን ያገኛችሁ ወይም ያለበትን የምታውቁ ሰዎች በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል እንድታሳውቁን በፈጣሪ ስም እንማጸናለን፦
📞 0911564667 - ሀና ስዩም
📞 0910975015 - ታዲዮስ ገደፋ
ማሳሰቢያ፦
ይህንን መረጃ ሼር በማድረግ የአንድን ሰው እንግልት እንታደግ። ፈጣሪ መልካም ዋጋችሁን ይክፈላችሁ!
#አፋልጉኝ #ኢትዮጵያ #አዲስአበባ #ፓስፖርት #መስቀልአደባባይ #ethiopia #addisababa #passport #lostandfound #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
#ethiopia | የአይናት ሣህሉ በላይ ( AYENAT SAHLU BELAY ) ፓስፖርት በመስቀል አደባባይ አካባቢ ጠፍቷል።
የፓስፖርቱ ባለቤት የፊታችን አርብ በረራ ስላለባቸው ጉዳዩ እጅግ አጣዳፊ ነው።
ደግነት ለራስ ነውና፣ ፓስፖርቱን ያገኛችሁ ወይም ያለበትን የምታውቁ ሰዎች በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል እንድታሳውቁን በፈጣሪ ስም እንማጸናለን፦
📞 0911564667 - ሀና ስዩም
📞 0910975015 - ታዲዮስ ገደፋ
ማሳሰቢያ፦
ይህንን መረጃ ሼር በማድረግ የአንድን ሰው እንግልት እንታደግ። ፈጣሪ መልካም ዋጋችሁን ይክፈላችሁ!
#አፋልጉኝ #ኢትዮጵያ #አዲስአበባ #ፓስፖርት #መስቀልአደባባይ #ethiopia #addisababa #passport #lostandfound #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
5 months ago
ራሷን በራሷ የምታስተዳድረው ሶማሊላንድ፣ ለበርካታ አስርት ዓመታት ለምታደርገው የዓለም አቀፍ የነፃነት እውቅና ጥያቄ ድጋፍ ለማግኘት ለአሜሪካ እና ለእስራኤል ልዩ የኢንቨስትመንትና የደህንነት ጥያቄ ማቅረቧ ተሰማ።
የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት ሚኒስትር ክዳር ሁሴን አብዲ ለኤኤፍፒ እንደገለጹት፣ ግዛታቸው ለአሜሪካ ልዩ የማዕድን ቁፋሮ ፈቃድ የመስጠትና የጦር ሰፈር እንዲገነባ የመፍቀድ ከፍተኛ ፍላጎት አላት።
ግዛቷ እንደ ሊቲየም እና ኮልታን ያሉ ከፍተኛ ተፈላጊነት ያላቸው ማዕድናት እንደሚገኙባት የገለጹት ሚኒስትሩ፣ ለእነዚህ ሀብቶች ቅድሚያ ለአሜሪካና ለእስራኤል ለመስጠት ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
በስትራቴጂያዊ ስፍራ ላይ የምትገኘው ሶማሊላንድ፣ አሜሪካና እስራኤል በግዛቷ ላይ ወታደራዊ መገኘት እንዲኖራቸው መፍቀዷ በየመን በኩል የሁቲ አማጽያን በቀይ ባሕርና በኤደን ባሕረ ሰላጤ ላይ የሚያደርሱትን ጥቃት ለመከላከል ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል ተብሎ ይታመናል።
ይህ ጥሪ የቀረበው ባለፈው ታህሳስ ወር እስራኤል የሶማሊላንድን ነፃነት ዕውቅና መስጠቷን ተከትሎ ሲሆን፣ ሶማሊላንድ እ.ኤ.አ በ1991 ከሶማሊያ መገንጠሏን ብታውጅም እስካሁን ሰፊ ዓለም አቀፍ እውቅና አላገኘችም።
የሞቃዲሾ መንግሥት ሶማሊላንድን አሁንም እንደ አንድ የሶማሊያ አካል አድርጎ ቢመለከተውም፣ ግዛቷ ግን ላለፉት 30 ዓመታት የራሷ ፓስፖርት፣ መገበያያ ገንዘብና የጸጥታ ኃይል ያላት ራሱን የቻለ አስተዳደር ሆና እየተንቀሳቀሰች ትገኛለች።
Via capital
የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት ሚኒስትር ክዳር ሁሴን አብዲ ለኤኤፍፒ እንደገለጹት፣ ግዛታቸው ለአሜሪካ ልዩ የማዕድን ቁፋሮ ፈቃድ የመስጠትና የጦር ሰፈር እንዲገነባ የመፍቀድ ከፍተኛ ፍላጎት አላት።
ግዛቷ እንደ ሊቲየም እና ኮልታን ያሉ ከፍተኛ ተፈላጊነት ያላቸው ማዕድናት እንደሚገኙባት የገለጹት ሚኒስትሩ፣ ለእነዚህ ሀብቶች ቅድሚያ ለአሜሪካና ለእስራኤል ለመስጠት ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
በስትራቴጂያዊ ስፍራ ላይ የምትገኘው ሶማሊላንድ፣ አሜሪካና እስራኤል በግዛቷ ላይ ወታደራዊ መገኘት እንዲኖራቸው መፍቀዷ በየመን በኩል የሁቲ አማጽያን በቀይ ባሕርና በኤደን ባሕረ ሰላጤ ላይ የሚያደርሱትን ጥቃት ለመከላከል ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል ተብሎ ይታመናል።
ይህ ጥሪ የቀረበው ባለፈው ታህሳስ ወር እስራኤል የሶማሊላንድን ነፃነት ዕውቅና መስጠቷን ተከትሎ ሲሆን፣ ሶማሊላንድ እ.ኤ.አ በ1991 ከሶማሊያ መገንጠሏን ብታውጅም እስካሁን ሰፊ ዓለም አቀፍ እውቅና አላገኘችም።
የሞቃዲሾ መንግሥት ሶማሊላንድን አሁንም እንደ አንድ የሶማሊያ አካል አድርጎ ቢመለከተውም፣ ግዛቷ ግን ላለፉት 30 ዓመታት የራሷ ፓስፖርት፣ መገበያያ ገንዘብና የጸጥታ ኃይል ያላት ራሱን የቻለ አስተዳደር ሆና እየተንቀሳቀሰች ትገኛለች።
Via capital
Sponsored by
Surafel
Comments