2 days ago
የግብፅን የኢትዮጵያ የባህር በር ጥረት ማደናቀፍ እንቅስቃሴ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ኮነነ
#ethiopia | የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ግብፅ ሀገሪቱ የወደብ ባለቤት እንዳትሆን እያደረገች ያለውን ዲፕሎማሲያዊ ጫና እና የእንቅፋት ፈጠራ ስትራቴጂ አጥብቆ ተቃውሟል።
የቀይ ባህር ጉዳይ የሚመለከተው የባህር ዳርቻ ያላቸውን ሀገራት ብቻ ነው በማለት በግብፅ በኩል የሚሰነዘረውን አቋም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው ፍጹም ተቀባይነት የሌለው ሲሉ አጣጥለውታል።
በተጨማሪም ግብፅ በቅርቡ ከኤርትራ፣ ሶማሊያ እና ሱዳን ጋር የመሰረተችው ወታደራዊ እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ ትብብር ኢትዮጵያን በዲፕሎማሲው መድረክ የማግለልና የመክበብ ስልት አካል ተደርጎ ተወስዷል።
ይህ አዲስ ውጥረት ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ድርድር አለመግባባት ጋር የተያያዘ ቢሆንም፣ ኢትዮጵያ ግን የወደብ ባለቤት ለመሆን የጀመረችውን ዲፕሎማሲያዊ ጥረት በቁርጠኝነት እንደምትቀጥል አስታውቃለች።
በተለይም ከሶማሊላንድ ጋር የተፈረመውን የመግባቢያ ሰነድ ጨምሮ፣ ሀገሪቱ ያላትን የባህር በር የማግኘት ህጋዊ ፍላጎት በማናቸውም ውጫዊ ጫና ሳትበገር በሰላማዊ መንገድ እንደምታስፈጽም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በድጋሚ አረጋግጧል።
#ግብፅ #የባህርበር #የቀይባህር #የህዳሴግድብ #ዲፕሎማሲ #የአፍሪካቀንድ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ግብፅ ሀገሪቱ የወደብ ባለቤት እንዳትሆን እያደረገች ያለውን ዲፕሎማሲያዊ ጫና እና የእንቅፋት ፈጠራ ስትራቴጂ አጥብቆ ተቃውሟል።
የቀይ ባህር ጉዳይ የሚመለከተው የባህር ዳርቻ ያላቸውን ሀገራት ብቻ ነው በማለት በግብፅ በኩል የሚሰነዘረውን አቋም የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው ፍጹም ተቀባይነት የሌለው ሲሉ አጣጥለውታል።
በተጨማሪም ግብፅ በቅርቡ ከኤርትራ፣ ሶማሊያ እና ሱዳን ጋር የመሰረተችው ወታደራዊ እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ ትብብር ኢትዮጵያን በዲፕሎማሲው መድረክ የማግለልና የመክበብ ስልት አካል ተደርጎ ተወስዷል።
ይህ አዲስ ውጥረት ከታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ድርድር አለመግባባት ጋር የተያያዘ ቢሆንም፣ ኢትዮጵያ ግን የወደብ ባለቤት ለመሆን የጀመረችውን ዲፕሎማሲያዊ ጥረት በቁርጠኝነት እንደምትቀጥል አስታውቃለች።
በተለይም ከሶማሊላንድ ጋር የተፈረመውን የመግባቢያ ሰነድ ጨምሮ፣ ሀገሪቱ ያላትን የባህር በር የማግኘት ህጋዊ ፍላጎት በማናቸውም ውጫዊ ጫና ሳትበገር በሰላማዊ መንገድ እንደምታስፈጽም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በድጋሚ አረጋግጧል።
#ግብፅ #የባህርበር #የቀይባህር #የህዳሴግድብ #ዲፕሎማሲ #የአፍሪካቀንድ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 days ago
ተፈጸመ
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ፣ ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ( አማኑኤል አጂፕ ) ከቀኑ 6:00 ሰዓት ተፈጽሟል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ተከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው
አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ዛሬ፣ ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ( አማኑኤል አጂፕ ) ከቀኑ 6:00 ሰዓት ተፈጽሟል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ተከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው
አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 days ago
⚡ "ግብፅ ወደ ባህር በር እንዳንደርስ እያገደችን ነው" — ኢትዮጵያ
ኢትዮጵያ የባህር በር ለማግኘት የምታደርገውን ጥረት ግብፅ ለማደናቀፍ እየሞከረች ነው ስትል በይፋ ከሰሰች። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው፣ የግብፅን አካሄድ "ተቀባይነት የሌለው" ሲሉ ኮንነዋል።
📌 ግብፅ በቅርቡ ከኤርትራ፣ ከሶማሊያ እና ከሱዳን ጋር ወታደራዊና ኢኮኖሚያዊ ስምምነቶችን በማድረግ ኢትዮጵያን የመክበብ ስትራቴጂ እየተከተለች እንደሆነ ይነገራል። የግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር "የቀይ ባህር ጉዳይ የሚመለከተው የባህር ጠረፍ ያላቸውን ሀገራት ብቻ ነው" ማለታቸው፣ ኢትዮጵያን በዲፕሎማሲ የማግለል ሙከራ ተደርጎ ተወስዷል።
አለመግባባቱ ከህዳሴው ግድብ ውጥረት ጋር የተያያዘ ቢሆንም፣ ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር የጀመረችውን ጨምሮ የባህር በር ባለቤት የመሆን ፍላጎቷን በሰላማዊ መንገድ እንደምትቀጥል አስታውቃለች
Seledadotio
Seledadotio
ኢትዮጵያ የባህር በር ለማግኘት የምታደርገውን ጥረት ግብፅ ለማደናቀፍ እየሞከረች ነው ስትል በይፋ ከሰሰች። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነቢያት ጌታቸው፣ የግብፅን አካሄድ "ተቀባይነት የሌለው" ሲሉ ኮንነዋል።
📌 ግብፅ በቅርቡ ከኤርትራ፣ ከሶማሊያ እና ከሱዳን ጋር ወታደራዊና ኢኮኖሚያዊ ስምምነቶችን በማድረግ ኢትዮጵያን የመክበብ ስትራቴጂ እየተከተለች እንደሆነ ይነገራል። የግብፅ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር "የቀይ ባህር ጉዳይ የሚመለከተው የባህር ጠረፍ ያላቸውን ሀገራት ብቻ ነው" ማለታቸው፣ ኢትዮጵያን በዲፕሎማሲ የማግለል ሙከራ ተደርጎ ተወስዷል።
አለመግባባቱ ከህዳሴው ግድብ ውጥረት ጋር የተያያዘ ቢሆንም፣ ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር የጀመረችውን ጨምሮ የባህር በር ባለቤት የመሆን ፍላጎቷን በሰላማዊ መንገድ እንደምትቀጥል አስታውቃለች
Seledadotio
Seledadotio
2 days ago
የህዳሴ ግድብና የቀይ ባህር ዲፕሎማሲ፡ የኢትዮጵያ አዲስ ጂኦፖለቲካዊ ምዕራፍ
#ethiopia | በ21ኛው ክፍለ ዘመን የአገራት ኃይል የሚለካው በወታደራዊ አቅም ብቻ ሳይሆን የኢኮኖሚ፣ የኢነርጂ፣ የውሃ እና የጂኦፖለቲካ ተጽዕኖ በመፍጠር ጭምር ነው።
በዚህ መሠረት ኢትዮጵያ ባለፉት አስርት ዓመታት ውስጥ በሁለት ታላላቅ ብሔራዊ አጀንዳዎች ዙሪያ የተለየ የዲፕሎማሲ ጉዞ አድርጋለች።
እነዚህም የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ እና የቀይ ባህር ተደራሽነት ጉዳይ ናቸው።
ሁለቱም ጉዳዮች ከኢኮኖሚ ጥቅም ባሻገር የአገሪቱን የህልውና ጥያቄ፣ የቀጣናዊ ተጽዕኖ ፈጣሪነት እና የወደፊት የልማት አቅጣጫ የሚወስኑ ናቸው።
በእነዚህ መስኮች የተመዘገቡ ዲፕሎማሲያዊ ስኬቶችም ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ እና በምሥራቅ አፍሪካ እየተጠናከረ የመጣ የኃይል ማዕከል መሆኗን አመላክተዋል።
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ ከፍተኛ ዓለም አቀፍ ትኩረት የሳበ ፕሮጀክት ነበር።
በተለይም የዓባይ ውሃ አጠቃቀምን በተመለከተ በታሪክ የተፈጠሩ የፖለቲካ እና የጂኦፖለቲካ አለመግባባቶች ግድቡን ከቀላል የልማት ፕሮጀክት ወደ የዲፕሎማሲ ፈተና ቀይረውት ነበር።
ሆኖም ኢትዮጵያ “ፍትሐዊና ምክንያታዊ የውሃ አጠቃቀም” እንዲሁም “በሌሎች ላይ ጉልህ ጉዳት አለማድረስ” በሚሉ ዓለም አቀፍ መርሆዎች ላይ ተመስርታ የተከተለችው የዲፕሎማሲ መንገድ ትልቅ ውጤቶችን አስመዝግቧል።
ከተመዘገቡት ታላላቅ ድሎች አንዱ የግድቡ ጉዳይ በአፍሪካ ሕብረት ማዕቀፍ እንዲመራ ማድረግ ነው።
ጉዳዩን ወደ ዓለም አቀፍ የፖለቲካ መድረኮች በመውሰድ ጫና ለመፍጠር የተደረጉ ጥረቶች ቢኖሩም፣ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ችግሮች በአፍሪካውያን መፍትሔ ሊያገኙ ይገባል የሚለውን መርህ በተግባር አስከብራለች።
ይህ የዲፕሎማሲ ድል ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው አፍሪካ የተቋማዊ ነጻነት እና የአህጉራዊ ትብብር ማሳያ ሆኗል።
ሌላው ታላቅ ስኬት የግድቡ ግንባታ በውጭ ጫናዎች ሳይቆም እስከ መጨረሻው የውሃ ሙሌት መድረሱ ነው።
በሕዝብ ገንዘብና በብሔራዊ አንድነት የተገነባው ግድብ የኢትዮጵያን የራስ አቅም እና የውጭ ጫናን የመቋቋም ችሎታ አሳይቷል።
ዛሬ ግድቡ የኤሌክትሪክ ኃይል በማመንጨት ለአጎራባች አገራት ለሚደረገው የኃይል ሽያጭ መሠረት ሆኗል። ይህም ግድቡ የግጭት ምንጭ ሳይሆን የቀጣናዊ ትስስርና የጋራ ልማት መሣሪያ መሆኑን በተግባር አረጋግጧል።
የህዳሴ ግድብ ኢትዮጵያን ከተራ የኤሌክትሪክ አምራች ወደ የቀጣናው የኢነርጂ ማዕከል እየቀየራት ነው። ለጅቡቲ፣ ለኬንያ፣ ለሱዳን እና ለሌሎች አገራት የኃይል አቅርቦት መስፋፋቱ የኢኮኖሚ ትስስርን ከማጠናከሩም በላይ የፖለቲካ መተማመንን እየፈጠረ ነው።
ኢትዮጵያ ከ120 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ያላትና ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት እያሳየች ያለች አገር ብትሆንም፣ የባሕር በር አልባ መሆኗ ለንግድ፣ ለኢኮኖሚ እና ለብሔራዊ ደኅንነት ከፍተኛ ፈተና ሆኖ ቆይቷል።
በቅርብ ዓመታት ግን ኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄዋን ከታሪካዊ ቅሬታ ወደ ስትራቴጂካዊ ዲፕሎማሲ ቀይራለች።
ከሶማሊላንድ ጋር የተፈረመው የመግባቢያ ሰነድ (MoU) በዚህ ረገድ ታሪካዊ እርምጃ ተብሎ ይታያል። ይህ እርምጃ ኢትዮጵያ የባሕር በር ፍላጎቷን በሰላማዊ እና በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ለማሳካት ያላትን ቁርጠኝነት አሳይቷል።
ይህ የዲፕሎማሲ አቅጣጫ ኢትዮጵያ ከአንድ ወደብ ብቻ ጥገኛ የመሆን አደጋን ለመቀነስና የንግድ ወጪዋን ለመቆጣጠር የሚያስችል አዲስ የጂኦኢኮኖሚ አስተሳሰብ እንዳላት አሳይቷል።
ቀይ ባህር ከዓለም አቀፍ የንግድ መስመሮች አንዱ እንደመሆኑ መጠን በዚህ አካባቢ የሚፈጠሩ የደኅንነት ችግሮች በቀጥታ ኢትዮጵያን ይነካሉ።
በመሆኑም ኢትዮጵያ በቀይ ባህር ጉዳይ ተመልካች ሳይሆን ንቁ ባለድርሻ መሆን እንዳለባት በዲፕሎማሲ መድረኮች ላይ በግልጽ ማስቀመጥ ችላለች። ይህም የአገሪቱን የጂኦፖለቲካ ተጽዕኖ እያሳደገ ነው።
የህዳሴ ግድብና የቀይ ባህር ዲፕሎማሲ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ቢመስሉም፣ የጋራ ዓላማ አላቸው። ይህም ኢትዮጵያን በኢኮኖሚ፣ በኢነርጂ እና በጂኦፖለቲካ የቀጣናው የኃይል ማዕከል ማድረግ ነው።
የህዳሴ ግድብ የኢነርጂ ተጽዕኖን ሲፈጥር፣ የቀይ ባህር ዲፕሎማሲ ደግሞ የንግድና የስትራቴጂካዊ ተደራሽነትን ያጠናክራል። ሁለቱም ተደጋጋፊ ሲሆኑ የኢትዮጵያን የወደፊት ኢኮኖሚ እና የፖለቲካ ኃይል ለመገንባት ወሳኝ ሚና አላቸው።
በህዳሴ ግድብና በቀይ ባህር ጉዳዮች ዙሪያ የታዩት የዲፕሎማሲ ስኬቶች ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሞቿን በውይይት፣ በጽናት እና በስትራቴጂካዊ አመራር ማስከበር እንደምትችል አረጋግጠዋል።
ይሁን እንጂ እነዚህ ድሎች ዘላቂ ውጤት እንዲያመጡ የውስጥ አንድነትን ማጠናከር፣ ከጎረቤት አገራት ጋር በጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተመሠረተ ግንኙነት መገንባት እና የሰላም ዲፕሎማሲን ማስቀጠል አስፈላጊ ነው።
የህዳሴ ግድብ የኢነርጂ ነፃነትን ሲያመጣ፣ የቀይ ባህር ዲፕሎማሲ ደግሞ የኢትዮጵያን የጂኦፖለቲካ ተደራሽነት ያሰፋል። ሁለቱም ተደምረው ኢትዮጵያን በአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ ተጽዕኖ ፈጣሪ አገር ወደማድረግ እየመሯት ነው።
ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር
#ethiopia | በ21ኛው ክፍለ ዘመን የአገራት ኃይል የሚለካው በወታደራዊ አቅም ብቻ ሳይሆን የኢኮኖሚ፣ የኢነርጂ፣ የውሃ እና የጂኦፖለቲካ ተጽዕኖ በመፍጠር ጭምር ነው።
በዚህ መሠረት ኢትዮጵያ ባለፉት አስርት ዓመታት ውስጥ በሁለት ታላላቅ ብሔራዊ አጀንዳዎች ዙሪያ የተለየ የዲፕሎማሲ ጉዞ አድርጋለች።
እነዚህም የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ እና የቀይ ባህር ተደራሽነት ጉዳይ ናቸው።
ሁለቱም ጉዳዮች ከኢኮኖሚ ጥቅም ባሻገር የአገሪቱን የህልውና ጥያቄ፣ የቀጣናዊ ተጽዕኖ ፈጣሪነት እና የወደፊት የልማት አቅጣጫ የሚወስኑ ናቸው።
በእነዚህ መስኮች የተመዘገቡ ዲፕሎማሲያዊ ስኬቶችም ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ እና በምሥራቅ አፍሪካ እየተጠናከረ የመጣ የኃይል ማዕከል መሆኗን አመላክተዋል።
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ ከፍተኛ ዓለም አቀፍ ትኩረት የሳበ ፕሮጀክት ነበር።
በተለይም የዓባይ ውሃ አጠቃቀምን በተመለከተ በታሪክ የተፈጠሩ የፖለቲካ እና የጂኦፖለቲካ አለመግባባቶች ግድቡን ከቀላል የልማት ፕሮጀክት ወደ የዲፕሎማሲ ፈተና ቀይረውት ነበር።
ሆኖም ኢትዮጵያ “ፍትሐዊና ምክንያታዊ የውሃ አጠቃቀም” እንዲሁም “በሌሎች ላይ ጉልህ ጉዳት አለማድረስ” በሚሉ ዓለም አቀፍ መርሆዎች ላይ ተመስርታ የተከተለችው የዲፕሎማሲ መንገድ ትልቅ ውጤቶችን አስመዝግቧል።
ከተመዘገቡት ታላላቅ ድሎች አንዱ የግድቡ ጉዳይ በአፍሪካ ሕብረት ማዕቀፍ እንዲመራ ማድረግ ነው።
ጉዳዩን ወደ ዓለም አቀፍ የፖለቲካ መድረኮች በመውሰድ ጫና ለመፍጠር የተደረጉ ጥረቶች ቢኖሩም፣ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ችግሮች በአፍሪካውያን መፍትሔ ሊያገኙ ይገባል የሚለውን መርህ በተግባር አስከብራለች።
ይህ የዲፕሎማሲ ድል ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው አፍሪካ የተቋማዊ ነጻነት እና የአህጉራዊ ትብብር ማሳያ ሆኗል።
ሌላው ታላቅ ስኬት የግድቡ ግንባታ በውጭ ጫናዎች ሳይቆም እስከ መጨረሻው የውሃ ሙሌት መድረሱ ነው።
በሕዝብ ገንዘብና በብሔራዊ አንድነት የተገነባው ግድብ የኢትዮጵያን የራስ አቅም እና የውጭ ጫናን የመቋቋም ችሎታ አሳይቷል።
ዛሬ ግድቡ የኤሌክትሪክ ኃይል በማመንጨት ለአጎራባች አገራት ለሚደረገው የኃይል ሽያጭ መሠረት ሆኗል። ይህም ግድቡ የግጭት ምንጭ ሳይሆን የቀጣናዊ ትስስርና የጋራ ልማት መሣሪያ መሆኑን በተግባር አረጋግጧል።
የህዳሴ ግድብ ኢትዮጵያን ከተራ የኤሌክትሪክ አምራች ወደ የቀጣናው የኢነርጂ ማዕከል እየቀየራት ነው። ለጅቡቲ፣ ለኬንያ፣ ለሱዳን እና ለሌሎች አገራት የኃይል አቅርቦት መስፋፋቱ የኢኮኖሚ ትስስርን ከማጠናከሩም በላይ የፖለቲካ መተማመንን እየፈጠረ ነው።
ኢትዮጵያ ከ120 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ ያላትና ፈጣን የኢኮኖሚ እድገት እያሳየች ያለች አገር ብትሆንም፣ የባሕር በር አልባ መሆኗ ለንግድ፣ ለኢኮኖሚ እና ለብሔራዊ ደኅንነት ከፍተኛ ፈተና ሆኖ ቆይቷል።
በቅርብ ዓመታት ግን ኢትዮጵያ የባሕር በር ጥያቄዋን ከታሪካዊ ቅሬታ ወደ ስትራቴጂካዊ ዲፕሎማሲ ቀይራለች።
ከሶማሊላንድ ጋር የተፈረመው የመግባቢያ ሰነድ (MoU) በዚህ ረገድ ታሪካዊ እርምጃ ተብሎ ይታያል። ይህ እርምጃ ኢትዮጵያ የባሕር በር ፍላጎቷን በሰላማዊ እና በዲፕሎማሲያዊ መንገድ ለማሳካት ያላትን ቁርጠኝነት አሳይቷል።
ይህ የዲፕሎማሲ አቅጣጫ ኢትዮጵያ ከአንድ ወደብ ብቻ ጥገኛ የመሆን አደጋን ለመቀነስና የንግድ ወጪዋን ለመቆጣጠር የሚያስችል አዲስ የጂኦኢኮኖሚ አስተሳሰብ እንዳላት አሳይቷል።
ቀይ ባህር ከዓለም አቀፍ የንግድ መስመሮች አንዱ እንደመሆኑ መጠን በዚህ አካባቢ የሚፈጠሩ የደኅንነት ችግሮች በቀጥታ ኢትዮጵያን ይነካሉ።
በመሆኑም ኢትዮጵያ በቀይ ባህር ጉዳይ ተመልካች ሳይሆን ንቁ ባለድርሻ መሆን እንዳለባት በዲፕሎማሲ መድረኮች ላይ በግልጽ ማስቀመጥ ችላለች። ይህም የአገሪቱን የጂኦፖለቲካ ተጽዕኖ እያሳደገ ነው።
የህዳሴ ግድብና የቀይ ባህር ዲፕሎማሲ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ቢመስሉም፣ የጋራ ዓላማ አላቸው። ይህም ኢትዮጵያን በኢኮኖሚ፣ በኢነርጂ እና በጂኦፖለቲካ የቀጣናው የኃይል ማዕከል ማድረግ ነው።
የህዳሴ ግድብ የኢነርጂ ተጽዕኖን ሲፈጥር፣ የቀይ ባህር ዲፕሎማሲ ደግሞ የንግድና የስትራቴጂካዊ ተደራሽነትን ያጠናክራል። ሁለቱም ተደጋጋፊ ሲሆኑ የኢትዮጵያን የወደፊት ኢኮኖሚ እና የፖለቲካ ኃይል ለመገንባት ወሳኝ ሚና አላቸው።
በህዳሴ ግድብና በቀይ ባህር ጉዳዮች ዙሪያ የታዩት የዲፕሎማሲ ስኬቶች ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሞቿን በውይይት፣ በጽናት እና በስትራቴጂካዊ አመራር ማስከበር እንደምትችል አረጋግጠዋል።
ይሁን እንጂ እነዚህ ድሎች ዘላቂ ውጤት እንዲያመጡ የውስጥ አንድነትን ማጠናከር፣ ከጎረቤት አገራት ጋር በጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተመሠረተ ግንኙነት መገንባት እና የሰላም ዲፕሎማሲን ማስቀጠል አስፈላጊ ነው።
የህዳሴ ግድብ የኢነርጂ ነፃነትን ሲያመጣ፣ የቀይ ባህር ዲፕሎማሲ ደግሞ የኢትዮጵያን የጂኦፖለቲካ ተደራሽነት ያሰፋል። ሁለቱም ተደምረው ኢትዮጵያን በአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ ተጽዕኖ ፈጣሪ አገር ወደማድረግ እየመሯት ነው።
ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር
2 days ago
ኢትዮጵያውያን መርጠዋል፤ ኢትዮጵያ አሸንፋለች!
ኢትዮጵያ ከዜጎቿ የፈለገችዉን ኹሉ በፈለገችው ጊዜና ኹኔታ የምታገኝ ሀገር ናት፡፡ ለሀገራቸዉ የተጠየቁትን ሁሉ ለመስጠት ወደኋላ የማይሉ ዜጎች ስላሏት በእጅጉ ኮርታለች፡፡ ከዓድዋ እስከ ሕዳሴ ግድብ፣ ከወገን ለወገን መረዳዳት እስከ አረንጓዴ ዐሻራ የዜጎቿን ተሳትፎ ጠይቃ፣ ከመሻቷ በላይ ተሳትክቶላታል፡፡ ዛሬ የተደገመዉም ይኸው ነው፡፡
ኢትዮጵያ ኢትዮጵያዊ ዴሞክራሲን ማንበር፣ በግልጽና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ መንግሥትን መምረጥ፣ ሕገ መንግሥታዊነትን ፅኑ መሠረት ማስያዝ ትሻለች፡፡ ለዚህ ደግሞ 7ኛዉን ሀገራዊ ምርጫ እንደ ትልቅ አጋጣሚ መጠቀም አስፈልጓት ነበር፡፡
በምላሹም ከ54 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ለመራጭነት ተመዝግበው የዛሬዋን ቀን ሲጠባበቁ ቆይተዋል፡፡ እነሆ የእናት ሀገር ጥሪን በመቀበል ዜጎች በነቂስ ወጥተው ሲመርጡ ውለዋል፤ ሌሊቱንም አጋምሰዋል፡፡ በኢትዮጵያ የምርጫ ታሪክ ዜጎች ለረዥም ሰዓታት ተሰልፈዉ ድምፅ የሰጡበት ልዩ ምርጫም ነው፡፡
ምርጫዉ እንዳይካሄድ ባዳ እና ባንዳ ተቀናጅተዉ ያልቆፈሩት ጉድጓድ፣ ያልደረደሩት እንቅፋት አልነበረም፡፡ ነገር ግን ኢትዮጵያ ለጠራችው ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ የማይቻል ነገር አልነበረምና በስኬት ተጠናቅቋል፡፡ ኢትዮጵያውን በሰላማዊ መንገድ መርጠው ኢትዮጵያ አሸንፋለች፡፡
የኢትዮጵያን የዴሞክራሲያዊ ምርጫ ጥሪ ተቀብሎ ከንጋት እስከ ምሽት በመምረጥ ምላሽ ለሰጠው ሕዝብ፣ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዐቱ እንዲጸና እና ዜጎች በሰላም እንዲመርጡ ምቹ ዓውድ ለፈጠሩ የፀጥታ አካላት፣ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃ በየደቂቃዉ ሲያደርሱ ለነበሩ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት እንዲሁም የምርጫዉን ሂደት ለመሩ፣ ላስተባበሩ እና ለታዘቡ ሁሉ ኢትዮጵያ ታመሰግናለች፡፡
የኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
ኢትዮጵያ ከዜጎቿ የፈለገችዉን ኹሉ በፈለገችው ጊዜና ኹኔታ የምታገኝ ሀገር ናት፡፡ ለሀገራቸዉ የተጠየቁትን ሁሉ ለመስጠት ወደኋላ የማይሉ ዜጎች ስላሏት በእጅጉ ኮርታለች፡፡ ከዓድዋ እስከ ሕዳሴ ግድብ፣ ከወገን ለወገን መረዳዳት እስከ አረንጓዴ ዐሻራ የዜጎቿን ተሳትፎ ጠይቃ፣ ከመሻቷ በላይ ተሳትክቶላታል፡፡ ዛሬ የተደገመዉም ይኸው ነው፡፡
ኢትዮጵያ ኢትዮጵያዊ ዴሞክራሲን ማንበር፣ በግልጽና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ መንግሥትን መምረጥ፣ ሕገ መንግሥታዊነትን ፅኑ መሠረት ማስያዝ ትሻለች፡፡ ለዚህ ደግሞ 7ኛዉን ሀገራዊ ምርጫ እንደ ትልቅ አጋጣሚ መጠቀም አስፈልጓት ነበር፡፡
በምላሹም ከ54 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ለመራጭነት ተመዝግበው የዛሬዋን ቀን ሲጠባበቁ ቆይተዋል፡፡ እነሆ የእናት ሀገር ጥሪን በመቀበል ዜጎች በነቂስ ወጥተው ሲመርጡ ውለዋል፤ ሌሊቱንም አጋምሰዋል፡፡ በኢትዮጵያ የምርጫ ታሪክ ዜጎች ለረዥም ሰዓታት ተሰልፈዉ ድምፅ የሰጡበት ልዩ ምርጫም ነው፡፡
ምርጫዉ እንዳይካሄድ ባዳ እና ባንዳ ተቀናጅተዉ ያልቆፈሩት ጉድጓድ፣ ያልደረደሩት እንቅፋት አልነበረም፡፡ ነገር ግን ኢትዮጵያ ለጠራችው ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ የማይቻል ነገር አልነበረምና በስኬት ተጠናቅቋል፡፡ ኢትዮጵያውን በሰላማዊ መንገድ መርጠው ኢትዮጵያ አሸንፋለች፡፡
የኢትዮጵያን የዴሞክራሲያዊ ምርጫ ጥሪ ተቀብሎ ከንጋት እስከ ምሽት በመምረጥ ምላሽ ለሰጠው ሕዝብ፣ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዐቱ እንዲጸና እና ዜጎች በሰላም እንዲመርጡ ምቹ ዓውድ ለፈጠሩ የፀጥታ አካላት፣ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃ በየደቂቃዉ ሲያደርሱ ለነበሩ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት እንዲሁም የምርጫዉን ሂደት ለመሩ፣ ላስተባበሩ እና ለታዘቡ ሁሉ ኢትዮጵያ ታመሰግናለች፡፡
የኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
Sponsored by
Surafel
2 days ago
ኢትዮጵያውያን መርጠዋል፤ ኢትዮጵያ አሸንፋለች! - የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
***********************
ኢትዮጵያ ከዜጎቿ የፈለገችውን ኹሉ በፈለገችው ጊዜና ኹኔታ የምታገኝ ሀገር ናት። ለሀገራቸው የተጠየቁትን ሁሉ ለመስጠት ወደኋላ የማይሉ ዜጎች ስላሏት በእጅጉ ኮርታለች። ከዓድዋ እስከ ሕዳሴ ግድብ፣ ከወገን ለወገን መረዳዳት እስከ አረንጓዴ ዐሻራ የዜጎቿን ተሳትፎ ጠይቃ፣ ከመሻቷ በላይ ተሳትክቶላታል። ዛሬ የተደገመውም ይኸው ነው።
ኢትዮጵያ ኢትዮጵያዊ ዴሞክራሲን ማንበር፣ በግልጽና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ መንግሥትን መምረጥ፣ ሕገ መንግሥታዊነትን ፅኑ መሠረት ማስያዝ ትሻለች። ለዚህ ደግሞ 7ኛውን ሀገራዊ ምርጫ እንደ ትልቅ አጋጣሚ መጠቀም አስፈልጓት ነበር።
በምላሹም ከ54 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ለመራጭነት ተመዝግበው የዛሬዋን ቀን ሲጠባበቁ ቆይተዋል። እነሆ የእናት ሀገር ጥሪን በመቀበል ዜጎች በነቂስ ወጥተው ሲመርጡ ውለዋል፤ ሌሊቱንም አጋምሰዋል። በኢትዮጵያ የምርጫ ታሪክ ዜጎች ለረዥም ሰዓታት ተሰልፈው ድምፅ የሰጡበት ልዩ ምርጫም ነው።
ምርጫው እንዳይካሄድ ባዳ እና ባንዳ ተቀናጅተው ያልቆፈሩት ጉድጓድ፣ ያልደረደሩት እንቅፋት አልነበረም። ነገር ግን ኢትዮጵያ ለጠራችው ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ የማይቻል ነገር አልነበረምና በስኬት ተጠናቅቋል። ኢትዮጵያውን በሰላማዊ መንገድ መርጠው ኢትዮጵያ አሸንፋለች።
የኢትዮጵያን የዴሞክራሲያዊ ምርጫ ጥሪ ተቀብሎ ከንጋት እስከ ምሽት በመምረጥ ምላሽ ለሰጠው ሕዝብ፣ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዐቱ እንዲጸና እና ዜጎች በሰላም እንዲመርጡ ምቹ ዓውድ ለፈጠሩ የፀጥታ አካላት፣ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃ በየደቂቃው ሲያደርሱ ለነበሩ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት እንዲሁም የምርጫውን ሂደት ለመሩ፣ ላስተባበሩ እና ለታዘቡ ሁሉ ኢትዮጵያ ታመሰግናለች።
የኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
ግንቦት 25 2018፣ አዲስአበባ፣ ኢትዮጵያ
#ebc #ethiopia #gcs
***********************
ኢትዮጵያ ከዜጎቿ የፈለገችውን ኹሉ በፈለገችው ጊዜና ኹኔታ የምታገኝ ሀገር ናት። ለሀገራቸው የተጠየቁትን ሁሉ ለመስጠት ወደኋላ የማይሉ ዜጎች ስላሏት በእጅጉ ኮርታለች። ከዓድዋ እስከ ሕዳሴ ግድብ፣ ከወገን ለወገን መረዳዳት እስከ አረንጓዴ ዐሻራ የዜጎቿን ተሳትፎ ጠይቃ፣ ከመሻቷ በላይ ተሳትክቶላታል። ዛሬ የተደገመውም ይኸው ነው።
ኢትዮጵያ ኢትዮጵያዊ ዴሞክራሲን ማንበር፣ በግልጽና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ መንግሥትን መምረጥ፣ ሕገ መንግሥታዊነትን ፅኑ መሠረት ማስያዝ ትሻለች። ለዚህ ደግሞ 7ኛውን ሀገራዊ ምርጫ እንደ ትልቅ አጋጣሚ መጠቀም አስፈልጓት ነበር።
በምላሹም ከ54 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ለመራጭነት ተመዝግበው የዛሬዋን ቀን ሲጠባበቁ ቆይተዋል። እነሆ የእናት ሀገር ጥሪን በመቀበል ዜጎች በነቂስ ወጥተው ሲመርጡ ውለዋል፤ ሌሊቱንም አጋምሰዋል። በኢትዮጵያ የምርጫ ታሪክ ዜጎች ለረዥም ሰዓታት ተሰልፈው ድምፅ የሰጡበት ልዩ ምርጫም ነው።
ምርጫው እንዳይካሄድ ባዳ እና ባንዳ ተቀናጅተው ያልቆፈሩት ጉድጓድ፣ ያልደረደሩት እንቅፋት አልነበረም። ነገር ግን ኢትዮጵያ ለጠራችው ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ የማይቻል ነገር አልነበረምና በስኬት ተጠናቅቋል። ኢትዮጵያውን በሰላማዊ መንገድ መርጠው ኢትዮጵያ አሸንፋለች።
የኢትዮጵያን የዴሞክራሲያዊ ምርጫ ጥሪ ተቀብሎ ከንጋት እስከ ምሽት በመምረጥ ምላሽ ለሰጠው ሕዝብ፣ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዐቱ እንዲጸና እና ዜጎች በሰላም እንዲመርጡ ምቹ ዓውድ ለፈጠሩ የፀጥታ አካላት፣ ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃ በየደቂቃው ሲያደርሱ ለነበሩ የመገናኛ ብዙኃን ተቋማት እንዲሁም የምርጫውን ሂደት ለመሩ፣ ላስተባበሩ እና ለታዘቡ ሁሉ ኢትዮጵያ ታመሰግናለች።
የኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
ግንቦት 25 2018፣ አዲስአበባ፣ ኢትዮጵያ
#ebc #ethiopia #gcs
3 days ago
ኪዱ አረፈ
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በአማኑኤል ቤተክርስቲያን ከቀኑ 6:00 ሰዓት ይፈጸማል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ይከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በተለያዩ የጥበብ ዘርፎች በስፋት የሚታወቀው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባደረበት ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል።
የአርቲስቱ የቀብር ስነ ስርዓት ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ.ም በአማኑኤል ቤተክርስቲያን ከቀኑ 6:00 ሰዓት ይፈጸማል።
ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ በሙያ ህይወቱ በታማኝነት ባገለገለበት ታሪካዊው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት የሽኝት እና የሻማ ማብራት መርሃ ግብር ይከናወናል።
***
የሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው አጭር የህይወት ታሪክ
የመድረኩ እንዝርት ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከእናቱ ከወ/ሮ ብዙነሽ ጓንጉል እና ከአባቱ ከአቶ ምስጋናው ደርኬሮ ሰኔ 15/ 1958 ዓ.ም አዲስ አበባ ከተማ ልዩ ስሙ አማኑኤል አጂፕ ተብሎ በሚጠራዉ አካባቢ ተወለደ፡፡ ለአቅመ ፊደል ሲደርስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን በደጃዝማች ኃይሉ ተስፋዬ ትምህርት ቤት እንዲሁም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በአዲስ ከተማ ትምሀርት ቤት እስከ 12ኛ ክፍል ተምሮ አጠናቋል።
ከውዝዋዜ ጋር ገና ተማሪ እያለ የተወዳጀው ሁለገቡ ከያኒ ኪዳኔ ምስጋናው የጥበብ ጉዞውን በቀበሌ ኪነትና በከፍተኛ ኪነት ውስጥ አድርጎ መዳረሻውን በአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አዳራሽ በማድረግ በ1977 ዓ.ም በውዝዋዜ ሙያ ለመቀጠር በቅቷል፡፡ የአርቲስት ኪዳኔ የሙያ ፍቅር፣ ችሎታና ስነምግባር ያስደመማቸው የውዝዋዜ ክፍል አሰልጣኞችና ኃላፊዎች ከተወዛዋዥነት ወደ ረዳት አሰልጣኝነት እንዲያድግ በማድረጋቸው ከ1983-1990 ዓ.ም ድረስ በረዳት አሰልጣኝነት ሙያ ሲያገለግል ቆይቷል፡፡ ጥበበኛው ኪዳኒ በረዳትነት የጀመረውን የአሰልጣኝነት ስራውን ከፍ በማድረግ ከ1991 እሰከ 1992 በቋሚ አሰልጣኝነት ተመድቦ በርካታ ባለሙያዎችን በክህሎት፣ በስነምግባርና በጥበብ አሰልጥኖ ለውዝዋዜ ሙያ መስፋፋትና አድገት የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡
በውዝዋዜ ጥበብ በማለዳው የተነደፈው ኪዳኔ በእውቀት፣ በልምድና በፈጠራ እየጎመራና አንቱታን እያተረፈ ሲመጣ አድማሱን በማስፋት በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ ከ1992 እሰከ 2007 ዓ.ም በዋና አሰልጣኝነትና በኬሮጋራፈርነት በርካታ በሀገር አቀፍና በአለም አቀፍ ደረጃ ግዘፍ የነሱ መድረኮች ላይ የቀረቡ የውዝዋዜ ስራዎችን በማዘጋጀት፣ በማማከርና በመምራት ከሰው ልብና አእምሮ የማይጠፉ ደማቅ ኪነጥበባዊ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ፈጣን የፈጠራ፣ የማደራጀትና የመምራት አቅም የነበረው ብርቱ የጥበብ ሰው ነበር፡፡ በርካታ ተወዛዋዦች የሚገኙበት የጥበብ መድረክ ካለ እዛ የጥበብ መድረክ ላይ ኪዳኔ መኖሩ ሳይታለም የተፈታ ህልም ነበር፡፡ የኪዳኔ የፈጠራ፣ የውዝዋዜ ችሎታና የውዝዋዜ ዝግጅት ጥበብ የታየባቸው አያሌ የውዝዋዜ ጥበብ ስራዎች ህያው መስክሮቹ ናቸው፡፡ በፋሽስት ጣሊያን የተዘረፈው የአክሱም ሀውልት ወደ ሀገሩ ሲመለስ ለነበረው አቀባበል በተዘጋጀው የኪነጥበብ መድረክ ላይ በአዲስ አበባና በአክሱም ከተማ ግዙፍ የውዝዋዜ ዝግጅት፣ በህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ በተዘጋጀው የጥበብ መድረክ፣ በሚሊኒዬም አዳራሽ፣ በባህዳር ጣና ሐይቅ ላይ የውዝዋዜ የጀልባ ላይ ትርኢት፣ የአዲስ ዓመት የበዓል ዝግጅቶች ላይ ጥበብ፣ ባህል፣ ፈጠራና ውበት የተመላባቸው በርካታ ተወዛዋዦች የተሳተፉባቸውን የጥበብ ስራዎች በማዘጋጀት የጥበብና የሀገር ባለውለታነቱን አስመስክሯል፡፡
በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ከአስራ አምስት ዓመት በላይ በአሰልጣኝነት ሲሰራ ከቆየ በኋላ ከ2007 እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ወደ ቀድሞ የሙያ ቤቱ የአዲስ አበባ ቴአትርና ባህል አደራሽ ተዛውሮ በአሰልጣኝነትና በኬሮግራፈርነት ሲሰራ ቆይቷል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከተወዛዋዠነት፣ አሰልጣኝነት፣ አዘጋጅነትና አማካሪነት ባሻገር በድምጻዊነትና በቴአትርና ፊልም ተዋናይነትም በመሳተፍ ሁለገብ ከያኒነቱን ያስመሰከረ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡ በርካታ የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ የኪዳኔ ደማቅ የፈጠራና የጥበብ አሻራ ያረፈባቸው ውዝዋዜዎችና ዝግጅቶች ዛሬም፣ ነገም ህያው ምስክሮች ናቸው፡፡
አሰልጣኝና ኬሮግራፍር እንዲሁም የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በሞያው በሰራባቸው አመታት በርካታ
1. ባለሙያዎች ወደ ሙያው እንዲገቡና የሙያው ስነምግባር እንዲኖራቸው አደርጓል፡፡
2. የባህል ውዝዋዜ ትምህርት ቤት በሌለበት ዘመን በቴአትር ቤቶችና ከቴአትር ቤቶች ውጪ የነበሩ ወጣቶችን አሰልጥናል፤
3. ከከተማ ውጪ በመሄድ ቱባ ባህሎችን በማጥናትና በማምጣት የተለያዩ የባህል ጭፈራዎችንና አለባበሶችን አስተዋውቋል፡፡
4. የውዝዋዜ ሙያ እንደሙያ እንዲታይና አሁን የደረሰበት ደረጃ ላይ እንዲደርስ የተለያዩ መድረኮች ላይ እና ጥናቶች ላይ በመሳተፍ አስተዋኦ አበርክቷል፡፡
5. በአዲስ አበባ ከተማ በተዘጋጁ በርካታ የኪነ ጥበብ ፌስቲቫሎች ላይ በመጋበዝ በዳኝነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
6. ከአዲስ አበባ ውጪ በተለያዩ ክልሎች የሚገኙ ወጣቶችን ከማሰልጠን አልፎ በደቡብ ክልል ውስጥ የባህል ባንድ ለማቋቋም በቅቷል፡፡
7. በከተማችንና በተለያዩ ከተሞች በተከበሩ የብሄሔር ብሄረሰቦች ክብረ በዓላት ላይ የጥበብ ስራዎችን አቅርባል፡፡
8. በተለያዩ ጊዜ የተከበሩ የአደባበይ በአላት አድዋና የካቲት12 የመሳሰሉት ላይ ስራዋችን አቅርባል፡፡
9. በታላቁ ህዳሴ ግድብ ድረስ በመሄድና ታስቦ በሚከበርበት ጊዜም ስራዎችን አቅርቧል፡፡
10. በመንግስት መስረታና በበአለ ሲመቱ ዝግጅት ላይ ታላቅ የውዝዋዜ ትርኢት በኬሮግራፈርነት ሰርቷል፡፡
11. ሀገራችን የጦርነትና የተፈጥሮ ችግር በገጠማት ጊዜ ከኪነ ጥበብ ስራው ጋር ቀዳሚ በመሆን በርካታ አነቃቂ ስራዎችን ሰርቷል፡፡
12. የተለያዩ የሀገር መሪዎች፣ አንባሳደሮችና ዲፕሎማቶች ሲመጡና ሲሸኙ በአየር መንገድና በከንቲባ ጽ/ቤት ግቢ ውስጥ ደማቅ አቀባበል በማደረግ እና ትርኢቶችን በማቅረብ ባህላችንን አስተዋውቋል፡፡
13. በከተማ ደረጃ የሚዘጋጁ ትላልቅ ሴሚናሮች፤ጉባኤዋችና ሲንፖዚየሞች ላይ የተለያዩ የኬሮግራፈር ስራዎችን ሰርቷል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ላበረከታቸው ኪነጥበባዊ ስራዎች የምስጋናና የእውቅና የምስክር ወረቀቶችን፡-
Ø ከኢፌድሪ ፊዴሬሽን ምክር ቤት
Ø ከኢፌድሪ ባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር
Ø አዲስ አበባ ዩንቪርስቲ
Ø ከአዲስ አበባ ባህል ኪነ የጥበብና ቱሪዝም ቢሮ
Ø ከታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
Ø ከሀገር ፍቅር፤ከቴአትርና ባህል አደራሽ፤ከራስ ቴአትር፤ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአተር እና ሌሎችም በርካታ ተቋማት በክብር ተቀብሏል፡፡
አሰልጣኝ፣ ኬሮግራፍርና የውዝዋዜ አማካሪ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሙያው እንዲያድግና ባለሙያውም እንዲጠቀም በነበረው ፍላጎትና ቁጭት ምክንያት ሙያው በተለያዩ ትልልቅ ሆቴሎችና የባህል ምሽቶች እንዲሰራና ባህላችን የበለጠ እንዲተዋወቅ በማማከርና በመደገፍ የአንበሳውን ድርሻ ይወስዳል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ከበርካታ የሀገራችን ታዋቂና ተወዳጅ ሙዚቀኞች ጋር ትላልቅ መድረኮችና በከተማ ደረጃ በቀረቡ ታላላቅ ህዝባዊ በአላትና የሙዚቃ ኮንሰርቶች ላይ የኪሮግራፈር ስራዋችን
Ø በሸራተን አዲስ ሆቴል
Ø በሚሊንየም አዳራሽ
Ø በኢግዚብሽን ማዕከል
Ø በመስቀል አደባባይ
Ø በአዲስ አበባ ስቴድየም
Ø በጊዮን ሆቴል
Ø በሂልተን ሆቴል
Ø በስካይላት ሆቴል በመገኘት ጥበባዊ ስራዎችን ያቀረበ ሲሆን ትልልቅ የቀጥታ የቴሌብዥን ስርጭ የነበራቸውን ግዙፍ መድረኮችም ላይ ልዩ የኬሮግራፈርነት ሙያውን ድንቅ ብቃት አስመስክሯል፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው በተለያዩ ቴአትርና ሙዚቃዊ ቴአትሮች ላይ በትወናና በዝግጅት ሰርቷል፡፡ በትወና የተሳተፈባቸው ስራዎች፦
Ø ጤና ያጣ ፍቅር
Ø ሮሚዮና ጁሌት
Ø የቀለጠው መንድር
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ከልሺን አውልቂ
Ø ፎርፌ
Ø ኦቴሎ
Ø ቴዎድሮስ
በሙዚቃዊ ድራማ ኬሮግራፈር ዝግጅት፡-
Ø ፎርፌ
Ø ኢትዮጵያዊነት ጥልቅ ነው
Ø ከልሽን አውልቂ
Ø ሊስትሮ ኦፔራ
Ø ሉሲ
Ø ሀገር ማለት ሰው ነው እና ሌሎችም የጠቀሳሉ፡፡
በፊልም ትወና፡-
Ø በህይወት ዙሪያ
Ø ሔሮሽማ
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከመድረክ ስራዎቹ በተጨማሪም በተላያዩ ታዋቂና አንጋፍ እንዲሁም ወጣት ድምጻውያን የሙዚቃ ቪዲዮ ስራዎች ላይ በኬሮግራፈርነትና በአማካሪነት ሰርቷል፡፡
Ø ለክብር ዳ/ር ጥላሁን ገሠሠ
Ø ለድምፃዊ ኤፍሬም ታምሩ የሰራቸው ስራዎች ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
አርቲስት ኪዳኔ በተለያዩ የቴሌቪዥን ዝግጅቶችና የበዓል ፕሮግራሞች ላይ ባቀረባቸው የጥበብ ስራዎች ውበትና ድምቀት የነበረ ሲሆን በፋና ቴሌቭዥን ፋና ሰማንያ የውዝዋዜና ዳንስ ተሰጥኦ ውድድር ላይ በአማካሪነት በመስራት ሙያዊ አስተዋፅዎ አድርጓል፡፡
ሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ በሙያው አድማስ ተሸግሮ በዱባይ እና በታይላንድ ኢትዮጰያንና ባህሏን ያስተዋወቀ ብርቱ የጥበብ ሰው ሰሆን በቅርብ በሀገራችን እና በአለም ህዝቦች ዘንድ አንድ ጊዜ ተሰርቶ ያልተደገመውን የህዝብ ለህዝብ ተጓዥ የሙዚቃ የባህል ቡድንን የሚያስታውስ የሀገረሰብ ሙዚቃዎችን፣ ጭፈራዎችንና ባህላችንን የሚያስተዋውቅ ሉሲ ድንቅነሽ ኢትዮጵያ በሚል በመላው ሀገር ተዟዙሮ የቀረበውን ትርኢት ከባህል ሚንስቴር ኃላፊነት ተሰጥቶት በዋና አዘጋጅነት የውዝዋዜውን ዝግጅት መምራት የቻለ ድንቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
ሁለገቡ ከያኒ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ ህይወቱ እስካለፈበት ግንቦት 23/2018 ዓ.ም ድረስ በአንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ተዛውሮ በሙያው ወገኑን፣ ሀገሩንና ሙያውን በጥበብ፣ በታማኝነትና በትጋት ሲያገለግል የኖረ፣ በጥበብ ስራዎቹ ስሙን ከመቃብር በላይ ማኖር የቻለ ታላቅ ጥበበኛ ነበር፡፡
አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናዉ የጋብቻ ህይወቱን ከረዥም ጊዜ ፍቅረኛዉ ከወ/ት አይናለም ተፈራ ጋር የካቲት 2 /2018 በክብር ፈፅሟል። ይሁንና ይህ ታላቅ ጥበበኛ ባጋጠመው የጤና እክል ሳቢያ በአዲስ ህይወት አጠቃላይ ሆስፒታል እና በሆፕ ሆስፒታል በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም በተወለደ በ60 ዓመቱ ከዚህ ዓለም ድካም አርፏል፡፡
የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው የሽኝትና የጧፍ ማብራት ፕሮግራም ቤተሰቦቹ፣ ጓደኞቹ፣ የሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በተገኙበት ለረዥም ዓመታት በሙያው ባገለገለበት አንጋፋው ሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት ግንቦት 25/ 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ በ3፡00 ሰዓት ላይ ከተከናወነ በኋላ የቀብር ሰነ ስርዓቱ በአማኑኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን ይፈፀማል።
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት በመላው ሰራተኞቹና የሙያ አጋሮቹ ስም በሁለገቡ አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ህልፈተ ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን እየገለፀ ፈጣሪ ነፍሱን በመዓዛ ገነት እንዲያሳርፍ ይመኛል፡፡ እንዲሁም ለውድ ቤተሰቦቹ፣ ለዘመዶቹ፣ ለጓደኞቹ፣ ለስራ ባልደረቦቹ፣ ለሙያ አጋሮቹና አድናቂዎቹ በሙሉ ፈጣሪ ልባዊ መጽናናትን እንዲሰጣቸው ይመኛል፡፡
የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት-ኮምኒኬሽን
#ኪዳኔምስጋናው #ሀገርፍቅርቴአትር #የጥበብሰው #ሀዘን #ኪነጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
8 days ago
በደርግ ዘመነ መንግሥት የተሰሩ ትላልቅ ፕሮጀክቶችን በመምራት የሚታወቁት አቶ ካሳ ገብሬ ከዚህ አለም በሞት ተለዩ
#ethiopia | አቶ ካሳ በ92 ዓመት እድሜያቸው ይኖሩበት በነበረው አሜሪካ ሀገር ህይወታቸው ያለፈው በዛሬው እለት ነው።
ኢንጂነር ካሳ ገብሬ ከኢትዮጵያ ህንፃ ኮሌጅ በሲቪል ምህንድስና ካናዳ ሀገር በሚገኘው የብሪቲሽ ኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲ የአንድ ዓመት የድህረ ምረቃ ትምህርታቸውን መከታተላቸውን የህይወት ታሪካቸው ያስረዳል።
በትምህርት ሚኒስቴር በዋና መሃንዲስነት፣ በቤቶችና ከተማ ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትርነት፣ በኤርትራ የጠቅላይ ግዛቱ ዋና መሃንዲስ፣ በሕንጻ ኮንስትራክሽን ሚኒስትርነት እና በተለያዩ ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊነቶች እስከ ደርግ ስርዓት ማብቃት ድርስ አገልግለዋል።
ኢንጂነር ካሳ በደርግ ስርዓት ወቅት የተሰሩ ትላልቅ ፕሮጀክቶችንም መርተዋል።
በሶማሌ ወረራ ጦርነት ወቅት ህዝባዊ ሠራዊት የሰለጠንበትን የታጠቅ ጦር ሜዳ ግንባታ በአጭር ጊዜ ውስጥ ማዘጋጀታቸው ከሚጠቀስላቸው ስራዎቻቸው መከከል ይገኝበታል።
የጀግኖችና ህፃናት አምባ ምስረታዎች ወቅት የግንባታ ዘርፉን መርተዋል።
የጣና በለስ ግድብ፣ የቀይ መስቀል ሕንጻ፣ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል፣ ፍልውሃ ሕንጻዎች፣ አክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን፣ በርካታ የከተማ ፕላኖችና ድልድዮች ከታላላቅ ሥራዎቻቸው መካከል ይጠቀሳሉ።
በዚህም ጉልህ አስተዋጿቸው ለዘመናዊቷ ኢትዮጵያ ግንባታ ከመሠረት ጣዮች መካከል አንዱ ተደርገውም ይነሳሉ።
አገሪቷ ከፍተኛ የድርቅ አደጋ ውስጥ በገባችበት ወቅትም ዜጎችን ድርቅ ካለበት ወደ ድርቅ ወደሌለበት አካባቢ በማዛወር ከእልቂትና ከረሃብ አደጋ በመታደግ ትልቅ ሰብዓዊ አስተዋፅኦ ማበርከታቸውምን የህይወት ታሪካቸው ያስረዳል።
ኢንጂነር ካሳ በኢህአዴግ መንግሥት ዘመን 12 ዓመት ከ3 ወር ታስረዋል።
ከእስር ከተፈቱ በኋላ አብዛኛውን ኑሯቸውን ያደረጉት በአሜሪካ ሀገር ሲሆን መጽሐፍ ጽፈው አጠናቅቀው፣ ግን ለሕትመት ሳይበቃ አረፈዋል።
አቶ ካሳ ገብሬ የሁለት ወንዶች እና የሁለት ሴቶች ልጆች አባትም ነበሩ።
በ92 ዓመት እድሜያቸው ዛሬ ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት ኢንጂነር ካሳ ገብሬ የቀብር ስነስርዓታቸው በአሜሪካን ሀገር ዋሺንግተን ዲሲ በሚገኘው ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል፣ ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓም፣ በአገሩ ሰዓት አቆጣጠር ከጠዋቱ በ3:30 ሰዓት የሚፈፀም ሲሆን በአዲስ አበባ የመታሰቢያ መርሃግብር በቀጣይ ቀናት ይደረግላቸዋል ተብሏል።
ዘገባው የሸገር ኤፍ ኤም ነው
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | አቶ ካሳ በ92 ዓመት እድሜያቸው ይኖሩበት በነበረው አሜሪካ ሀገር ህይወታቸው ያለፈው በዛሬው እለት ነው።
ኢንጂነር ካሳ ገብሬ ከኢትዮጵያ ህንፃ ኮሌጅ በሲቪል ምህንድስና ካናዳ ሀገር በሚገኘው የብሪቲሽ ኮሎምቢያ ዩኒቨርሲቲ የአንድ ዓመት የድህረ ምረቃ ትምህርታቸውን መከታተላቸውን የህይወት ታሪካቸው ያስረዳል።
በትምህርት ሚኒስቴር በዋና መሃንዲስነት፣ በቤቶችና ከተማ ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትርነት፣ በኤርትራ የጠቅላይ ግዛቱ ዋና መሃንዲስ፣ በሕንጻ ኮንስትራክሽን ሚኒስትርነት እና በተለያዩ ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊነቶች እስከ ደርግ ስርዓት ማብቃት ድርስ አገልግለዋል።
ኢንጂነር ካሳ በደርግ ስርዓት ወቅት የተሰሩ ትላልቅ ፕሮጀክቶችንም መርተዋል።
በሶማሌ ወረራ ጦርነት ወቅት ህዝባዊ ሠራዊት የሰለጠንበትን የታጠቅ ጦር ሜዳ ግንባታ በአጭር ጊዜ ውስጥ ማዘጋጀታቸው ከሚጠቀስላቸው ስራዎቻቸው መከከል ይገኝበታል።
የጀግኖችና ህፃናት አምባ ምስረታዎች ወቅት የግንባታ ዘርፉን መርተዋል።
የጣና በለስ ግድብ፣ የቀይ መስቀል ሕንጻ፣ ዋቢ ሸበሌ ሆቴል፣ ፍልውሃ ሕንጻዎች፣ አክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን፣ በርካታ የከተማ ፕላኖችና ድልድዮች ከታላላቅ ሥራዎቻቸው መካከል ይጠቀሳሉ።
በዚህም ጉልህ አስተዋጿቸው ለዘመናዊቷ ኢትዮጵያ ግንባታ ከመሠረት ጣዮች መካከል አንዱ ተደርገውም ይነሳሉ።
አገሪቷ ከፍተኛ የድርቅ አደጋ ውስጥ በገባችበት ወቅትም ዜጎችን ድርቅ ካለበት ወደ ድርቅ ወደሌለበት አካባቢ በማዛወር ከእልቂትና ከረሃብ አደጋ በመታደግ ትልቅ ሰብዓዊ አስተዋፅኦ ማበርከታቸውምን የህይወት ታሪካቸው ያስረዳል።
ኢንጂነር ካሳ በኢህአዴግ መንግሥት ዘመን 12 ዓመት ከ3 ወር ታስረዋል።
ከእስር ከተፈቱ በኋላ አብዛኛውን ኑሯቸውን ያደረጉት በአሜሪካ ሀገር ሲሆን መጽሐፍ ጽፈው አጠናቅቀው፣ ግን ለሕትመት ሳይበቃ አረፈዋል።
አቶ ካሳ ገብሬ የሁለት ወንዶች እና የሁለት ሴቶች ልጆች አባትም ነበሩ።
በ92 ዓመት እድሜያቸው ዛሬ ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት ኢንጂነር ካሳ ገብሬ የቀብር ስነስርዓታቸው በአሜሪካን ሀገር ዋሺንግተን ዲሲ በሚገኘው ደብረ ኃይል ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል፣ ሰኞ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓም፣ በአገሩ ሰዓት አቆጣጠር ከጠዋቱ በ3:30 ሰዓት የሚፈፀም ሲሆን በአዲስ አበባ የመታሰቢያ መርሃግብር በቀጣይ ቀናት ይደረግላቸዋል ተብሏል።
ዘገባው የሸገር ኤፍ ኤም ነው
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
9 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የእስራኤል ጦር በደቡብ ሊባኖስ በሚገኙ ስምንት ከተሞች እና መንደሮች ለሚኖሩ ነዋሪዎች በግዳጅ ለቀው እንዲወጡ ትዕዛዝ አስተላልፏል:: የእስራኤል ጦር ቃል አቀባይ አቪቻይ አድራኢ በማህበራዊ ሚዲያ ገጻቸው (ኤክስ) ባስተላለፉት መልዕክት፣ የኺርቤት ሴልም፣ ቢር አል-ሳናሲል፣ ቀብሪኻ፣ መጅዳል ሴልም፣ ቀላዊያ፣ ከፋር ዱኒን ፣ ቱሊን እና ሳዋና ነዋሪዎች፣ ሕዝቡ "በአስቸኳይ" ቤታቸውን ለቀው እንዲወጡ አሳስበዋል። ይህ የግዳጅ መፈናቀል ትዕዛዝ የተላለፈው፣ ባለፈው ወር የተስማሙበት እና በቅርቡ የተራዘመው የተኩስ አቁም ስምምነት በሂዝቦላህ ተጥሷል በሚል ምክንያት እንደሆነ ተገልጿል።
ከኤፕሪል ወር የተኩስ አቁም ስምምነት በኋላም ቢሆን፣ የእስራኤል ወታደራዊ እንቅስቃሴዎች በየቀኑ ማለት በሚቻል ደረጃ መቀጠላቸው ተመልክቷል።
በሌላ በኩል፣ የሊባኖስ ብሔራዊ የዜና ወኪል እንደዘገበው፣ የእስራኤል ጦር ቀደም ብሎ በማሽጋራ እና ሳህማ አካባቢዎች ለሚኖሩ ነዋሪዎች ተመሳሳይ የግዳጅ መፈናቀል ትዕዛዝ መስጠቱን አስታውቋል። በተጨማሪም፣ በእስራኤል የጦር አውሮፕላኖች የተፈጸሙ ሶስት የአየር ጥቃቶች፣ በምስራቅ በቃ ቫሊ የሚገኘው እና የሊባኖስ ትልቁ ግድብ የሆነው የቃራውን ግድብ አካባቢን ማነጣጠራቸው ተዘግቧል።
ከኤፕሪል ወር የተኩስ አቁም ስምምነት በኋላም ቢሆን፣ የእስራኤል ወታደራዊ እንቅስቃሴዎች በየቀኑ ማለት በሚቻል ደረጃ መቀጠላቸው ተመልክቷል።
በሌላ በኩል፣ የሊባኖስ ብሔራዊ የዜና ወኪል እንደዘገበው፣ የእስራኤል ጦር ቀደም ብሎ በማሽጋራ እና ሳህማ አካባቢዎች ለሚኖሩ ነዋሪዎች ተመሳሳይ የግዳጅ መፈናቀል ትዕዛዝ መስጠቱን አስታውቋል። በተጨማሪም፣ በእስራኤል የጦር አውሮፕላኖች የተፈጸሙ ሶስት የአየር ጥቃቶች፣ በምስራቅ በቃ ቫሊ የሚገኘው እና የሊባኖስ ትልቁ ግድብ የሆነው የቃራውን ግድብ አካባቢን ማነጣጠራቸው ተዘግቧል።
10 days ago
የዲጂታል ዲፕሎማሲ አዲስ ምዕራፍ፦ የኢትዮጵያ ገጽታ በዓለም አደባባይ
***************
ዓለም ከተለመደው የሚዲያ እና የሕዝብ ግንኙነት አሠራር ወጥታ፣ ፈጣን ወደሆነው የዲጂታል ሚዲያ ዓለም ተሻግራለች።
በዚህ ዘመን ሀገርን ለማስተዋወቅ ዲፕሎማቶችን ማሰማራት እና መደበኛ መገናኛ ሚዲያን ‘ሎቢ’ ማድረግ ብቻ በቂ አይደለም።
ዘመኑን ለመዋጀት በደቂቃዎች ውስጥ ሚሊዮኖችን የሚደርሰውን የማኅበራዊ ሚዲያ አማራጭ መጠቀም ብልህነት ነው።
በርካታ ሀገራት ከፍተኛ በጀት በመመደብ የሰዎች ዓይን በሚያርፍባቸው ታዋቂ መድረኮች ላይ ማስታወቂያዎችን ይገዛሉ።
ለዚህም ለታዋቂው የአርሴናል እግር ኳስ ክለብ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር በመክፈል፣ "ሩዋንዳን ይጎብኙ" (Visit Rwanda) በሚል ራሷን እያስተዋወቀች ያለችው ሩዋንዳ ተጠቃሽ ምሳሌ ናት።
የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ገፅታ ለዓመታት በምዕራባውያን ሚዲያዎች በተዛባ ትርክት ስር ወድቆ መቆየቱ ይታወቃል።
ይህ ኢትዮጵያን የችግር እና የጉስቁልና ተምሳሌት ብቻ አድርጎ የሳለው ትርክት፣ ከሀገራቸው የተሰደዱ ኢትዮጵያውያን ሁልጊዜም በቁጭት የሚያነሱት ጉዳይ ነው።
በአሁኑ ወቅት ግን ሀገራችን በጀመረችው አዲስ የዲጂታል ዲፕሎማሲ ስትራቴጂ፣ እውነተኛ እና ብሩህ ገፅታዋን ለዓለም ማሳየት ጀምራለች።
ከተለመዱት የሕዝብ ግንኙነት ዘመቻዎች በመውጣት፣ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተከታዮች ባሏቸው ዓለም አቀፍ የማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች አማካኝነት የራሷን ታሪክ በራሷ አንደበት እየተረከች ትገኛለች።
በቅርቡ ታዋቂው አሜሪካዊ ዩቲዩበር ‘አይሾውስፒድ’ በአዲስ አበባ ባደረገው እና አህጉራዊ የተመልካች ክብረ ወሰንን በሰበረው የቀጥታ ሥርጭት የከተማዋን ዘመናዊነት አስተዋውቋል።
ይህ የ‘አይሾውስፒድ’ የቀጥታ ሥርጭት በ20 ሰዓታት ውስጥ ብቻ 10 ሚሊዮን እይታዎችን ከማስመዝገቡም በላይ፣ ሥርጭቱ በነበረበት ወቅት ከ260 ሺህ በላይ አዳዲስ ሰብስክራይበሮችን አግኝቷል።
በተመሳሳይ በቲክቶክ የዜና አቅራቢነቱ የሚታወቀው ዲለን ፔጅ (ኒውስ ዳዲ) እና የጉዞ ቪሎገሩ ድሩ ቢንስኪ የተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎችን በመጎብኘት፣ ሀገራችን ያላትን ጥንታዊ የታሪክ በረከት እና የቴክኖሎጂ ሽግግር ለዓለም ሕዝብ አጋርተዋል።
ከዚህም ባሻገር ታዋቂው ጋናዊ ዩቲዩበር ዎዴ ማያ በሁለት የተለያዩ የጉብኝት መርሐ ግብሮቹ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በማሳየት በግድቡ ላይ የሚነዛውን አሉታዊ ትርክት ሰብሯል።
ዎዴ ማያ ከሕዳሴ ግድብ በተጨማሪ እስከ ዓድዋ ድረስ በመጓዝ ኢትዮጵያ ለአፍሪካ የነጻነት ችቦ የለኮሰችበትን ታሪካዊ ምድር ጎብኝቷል።
በርካታ ታላላቅ የኢትዮጵያ ፕሮጀክቶችን ለዓለም በማሳየት የምዕራባውያንን አሉታዊ ትርክት ከማክሸፉም በላይ፣ የፓን አፍሪካኒዝም ትብብርን አጉልቶ አሳይቷል።
ይህ የትርክት ለውጥ በቅርቡ አዲስ አበባ ባስተናገደችው የአፍሪካ ማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ ይበልጥ ተቋማዊ መልክ እንዲይዝ ተደርጓል።
ከ321 ሚሊዮን በላይ ተከታዮች ያሏቸው 61 የአፍሪካ ይዘት ፈጣሪዎች በተሳተፉበት በዚህ ጉባኤ፣ ኢትዮጵያ የአፍሪካ የዲጂታል ትርክት ማዕከል መሆኗ ተረጋግጧል።
እነዚህ ስኬቶች እውን ሊሆኑ የቻሉት ደግሞ እንደ አዲስ አበባ የኮሪደር ልማት ባሉ ሰፊ የመሠረተ ልማት ዝርጋታዎች አማካኝነት ነው።
ውበትን እየተላበሰች እና እየዘመነች ያለችው አዲስ አበባ ለዲጂታል ቀረጻ ምቹና ማራኪ ከመሆኗም በላይ፣ የአፍሪካ መዲናነቷን በተግባር እያረጋገጠች መምጣቷ የእነዚህን ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ቀልብ ሊገዛ ችሏል።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #digitaldiplomacy #visitethiopia #nationbranding #wodemaya #africa #addisababa
***************
ዓለም ከተለመደው የሚዲያ እና የሕዝብ ግንኙነት አሠራር ወጥታ፣ ፈጣን ወደሆነው የዲጂታል ሚዲያ ዓለም ተሻግራለች።
በዚህ ዘመን ሀገርን ለማስተዋወቅ ዲፕሎማቶችን ማሰማራት እና መደበኛ መገናኛ ሚዲያን ‘ሎቢ’ ማድረግ ብቻ በቂ አይደለም።
ዘመኑን ለመዋጀት በደቂቃዎች ውስጥ ሚሊዮኖችን የሚደርሰውን የማኅበራዊ ሚዲያ አማራጭ መጠቀም ብልህነት ነው።
በርካታ ሀገራት ከፍተኛ በጀት በመመደብ የሰዎች ዓይን በሚያርፍባቸው ታዋቂ መድረኮች ላይ ማስታወቂያዎችን ይገዛሉ።
ለዚህም ለታዋቂው የአርሴናል እግር ኳስ ክለብ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር በመክፈል፣ "ሩዋንዳን ይጎብኙ" (Visit Rwanda) በሚል ራሷን እያስተዋወቀች ያለችው ሩዋንዳ ተጠቃሽ ምሳሌ ናት።
የኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ ገፅታ ለዓመታት በምዕራባውያን ሚዲያዎች በተዛባ ትርክት ስር ወድቆ መቆየቱ ይታወቃል።
ይህ ኢትዮጵያን የችግር እና የጉስቁልና ተምሳሌት ብቻ አድርጎ የሳለው ትርክት፣ ከሀገራቸው የተሰደዱ ኢትዮጵያውያን ሁልጊዜም በቁጭት የሚያነሱት ጉዳይ ነው።
በአሁኑ ወቅት ግን ሀገራችን በጀመረችው አዲስ የዲጂታል ዲፕሎማሲ ስትራቴጂ፣ እውነተኛ እና ብሩህ ገፅታዋን ለዓለም ማሳየት ጀምራለች።
ከተለመዱት የሕዝብ ግንኙነት ዘመቻዎች በመውጣት፣ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ተከታዮች ባሏቸው ዓለም አቀፍ የማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች አማካኝነት የራሷን ታሪክ በራሷ አንደበት እየተረከች ትገኛለች።
በቅርቡ ታዋቂው አሜሪካዊ ዩቲዩበር ‘አይሾውስፒድ’ በአዲስ አበባ ባደረገው እና አህጉራዊ የተመልካች ክብረ ወሰንን በሰበረው የቀጥታ ሥርጭት የከተማዋን ዘመናዊነት አስተዋውቋል።
ይህ የ‘አይሾውስፒድ’ የቀጥታ ሥርጭት በ20 ሰዓታት ውስጥ ብቻ 10 ሚሊዮን እይታዎችን ከማስመዝገቡም በላይ፣ ሥርጭቱ በነበረበት ወቅት ከ260 ሺህ በላይ አዳዲስ ሰብስክራይበሮችን አግኝቷል።
በተመሳሳይ በቲክቶክ የዜና አቅራቢነቱ የሚታወቀው ዲለን ፔጅ (ኒውስ ዳዲ) እና የጉዞ ቪሎገሩ ድሩ ቢንስኪ የተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎችን በመጎብኘት፣ ሀገራችን ያላትን ጥንታዊ የታሪክ በረከት እና የቴክኖሎጂ ሽግግር ለዓለም ሕዝብ አጋርተዋል።
ከዚህም ባሻገር ታዋቂው ጋናዊ ዩቲዩበር ዎዴ ማያ በሁለት የተለያዩ የጉብኝት መርሐ ግብሮቹ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በማሳየት በግድቡ ላይ የሚነዛውን አሉታዊ ትርክት ሰብሯል።
ዎዴ ማያ ከሕዳሴ ግድብ በተጨማሪ እስከ ዓድዋ ድረስ በመጓዝ ኢትዮጵያ ለአፍሪካ የነጻነት ችቦ የለኮሰችበትን ታሪካዊ ምድር ጎብኝቷል።
በርካታ ታላላቅ የኢትዮጵያ ፕሮጀክቶችን ለዓለም በማሳየት የምዕራባውያንን አሉታዊ ትርክት ከማክሸፉም በላይ፣ የፓን አፍሪካኒዝም ትብብርን አጉልቶ አሳይቷል።
ይህ የትርክት ለውጥ በቅርቡ አዲስ አበባ ባስተናገደችው የአፍሪካ ማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ ይበልጥ ተቋማዊ መልክ እንዲይዝ ተደርጓል።
ከ321 ሚሊዮን በላይ ተከታዮች ያሏቸው 61 የአፍሪካ ይዘት ፈጣሪዎች በተሳተፉበት በዚህ ጉባኤ፣ ኢትዮጵያ የአፍሪካ የዲጂታል ትርክት ማዕከል መሆኗ ተረጋግጧል።
እነዚህ ስኬቶች እውን ሊሆኑ የቻሉት ደግሞ እንደ አዲስ አበባ የኮሪደር ልማት ባሉ ሰፊ የመሠረተ ልማት ዝርጋታዎች አማካኝነት ነው።
ውበትን እየተላበሰች እና እየዘመነች ያለችው አዲስ አበባ ለዲጂታል ቀረጻ ምቹና ማራኪ ከመሆኗም በላይ፣ የአፍሪካ መዲናነቷን በተግባር እያረጋገጠች መምጣቷ የእነዚህን ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ቀልብ ሊገዛ ችሏል።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #digitaldiplomacy #visitethiopia #nationbranding #wodemaya #africa #addisababa
Sponsored by
Surafel
11 days ago
"በዐይኔ በብረቱ ...!"
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም ማህበራዊ ጉዷንም፣ ገዷንም በድሯ ሸምና የሰው ልጅ የደረሰበትን ታላላቅ አብዮቶች ታስመለክተን ይዛለች ።
ይህ የዲጂታሉ ዘመን፣ አዲስ መስኮት ነው።
የዓለምን ታሪክ ሰፊ ንዋይ፣ ብዙ የሰው ኃይል እና ጊዜ በልቶ የመንገር ሩጫ በዚህ የመስኮት አቋራጭ በግለሰቦች ስልክና ካሜራ መዳፍ ላይ እየወደቀ ነው።
የማህበራዊ ትስስር ሜዳው ከትናንት ዛሬ፣ ከዛሬም ነገ ትተው ቢሄዱ ቆሞ አይጠብቅም። በዐይን ጥቅሻ ፈትለክ ነው። ለውጡ ፈጣን፣ ተለዋዋጭነቱ ነቅተው እንደ ቴኒስ ዳኛ ወዲህ ወዲያ አንገትዎን የሚነቀንቅ ሆኗል።
ወደ ምድረ ቀደምት ኢትዮጵያ የካሜራ ሌንሳቸውንና በሚሊየን የሚከተሏቸውን ዐይን ይዘው የሚመጡ የመስኮቱ ዘዋሪዎች ለኢትዮጵያ አዲስ ነጋሪት የሚጎስሙ ናቸው።
በሚሊየን የሚቆጠሩ ተከታዮቻቸው በየሰከንዱ ለሚለቀቁ ይዘቶች ሲሉ ዐይንና ጆሯቸውን በእነዚህ የዘዋሪዎች ዳና ላይ አድርገዋል።
ምክንያቱም ዓለም የዲጂታል ዝመና አብዮቷ ላይ ወደ ፊት እንጂ የኋልዮች ዳራዋን ለመመልከት አፍታም የላትም፤ ተከታዮቻቸውም ጊዜ የለቸውም። አጭር፣ ፈጣን፣ አዲስ ይናፍቃሉ።
የአሜሪካው ታዋቂ የቀጥታ ስርጭት አቅራቢ አይሾው ስፒድ፣ እንዲሁም ከ19 ሚሊየን በላይ የቲክቶክ ተከታዮች ያሉት የዲጂታል ዜና አቅራቢው ዲላን ፔጅ ወደ አዲስ አበባ መምጣት ኢትዮጵያ በአፍሪካ የዲጂታል ዲፕሎማሲና የቱሪዝም ስበት ማዕከል እየሆነች መምጣቷን የሚያሳይ ትልቅ የጂኦፖለቲካዊና የማኅበራዊ ሚዲያ ለውጥ ማሳያ ነው።
ቀድሞ በኢትዮጵያ ፍቅር የወደቀው ብሪታኒያዊው የቲክቶክ ዜና አቅራቢ ዲላን ፔጅ ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታና ስለ ኢትዮጵያውያን የአንድነት መንፈስ በአዎንታ በመዘገብ መንፈሱ ከአካሉ ቀድሞ አዲስ አበባ ከደረሰ ከርሟል።
ይህ ፕሮጀክት በውጭ ዕዳ ሳይሆን በሕዝብ ቦንድና በላብ የተገነባ ነው በማለት አጉልቶ አሳይቷል።
ግድቡንም “በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይወት የሚቀይረው የአፍሪካ የብርሃን ተስፋ” በማለት ለዓለም ማስተዋወቁን አንረሳም።
ዲላን በርካታ ቀናትን የሚወስደውን ታላቁን ጉዞዬን፣ በቅኝ ግዛት ባልተገዛችው ሀገር ኢትዮጵያ ጀምሬያለሁ በማለት ወደ አዲስ አበባ ሲገባ ይዞት የመጣው የካሜራ ሌንስ የኢትዮጵያን ጥንታዊነት ብቻ ሳይሆን አዲሱን የቴክኖሎጂ ምዕራፍም ጭምር የገለጠ ሆኗል።
በአዲስ አበባ ቆይታው የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን በጎበኘበት ወቅት፥ ይህን በቴክኖሎጂ የተቃኘ ቦታ ሳየው ተደምሜያለሁ፤ አፍሪካ ተቀይራለች፣ አዲሱን ገፅታዋን ለዓለም የሚያሳይ ቦታ ሆኖ አግኝቼዋለሁ ብሏል።
አዲስ አበባ በቅርቡ ከ30 በላይ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡና በጥምረት ከ470 ሚሊየን በላይ ተከታዮች ያሏቸው ከ200 በላይ የዲጂታል ፈጣሪዎች የተሳተፉበትን የአፍሪካ ማኅበራዊ ሚዲያ ተፅእኖ ፈጣሪዎች ጉባኤን ማስተናገዷ የይዘት ፈጣሪዎች የዲፕሎማሲ ዋና ከተማ አድርጓታል።
በጉባኤው ላይ በቀረቡ መረጃዎች መሠረት ስለ አፍሪካ የሚሰራጩ የተዛቡና አሉታዊ ትረካዎች በአህጉሪቱ ላይ በየዓመቱ እስከ 4 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር የሚደርስ የኢኮኖሚ ኪሳራ ያደርሳሉ።
ዲላን ፔጅ እና መሰል የይዘት ፈጣሪዎች ይህንን የተዛባ ምስል ለመስበር 'ሳይነገራችሁ በዓይናችሁ እዩት' በሚል መርህ እየመጡ ነው።
የዲላን ፔጅ ጉዞ ስኬታማ እንዲሆን እንደ አዶናይ ያሉ የሀገር ውስጥ ይዘት ፈጣሪዎች የተጫወቱት ሚና ከፍተኛ ነው።
የተጽእኖ ፈጣሪዎች ጉብኝት የዲጂታል ዲፕሎማሲና የሀገር ገፅታ ግንባታ ወሳኝ ተግባር ሲሆን፥ የወቅቱ የሀያላን ሀገራት ፉክክር ገር ኃይል መሆኑን ላጤነ ዲፕሎማሲው ይገለጥለታል።
ገር ዲፕሎማሲ ሰዎችን ሳያስገድዱ፣ ወደውና ፈቅደው አንተ የምትፈልገውን ነገር እንዲያደርጉ የማድረግ ብቃት መሆኑን የጽንሰ ሀሳቡ ፈጣሪ አሜሪካዊው ጆሴፍ ናይ ያስረዳሉ።
ለጆሴፍ ምስጋና ይግባውና ሀገራት ከጦር መሳሪያ እሽቅድምድሞሽ ወደ ለስላሳው አቀራረብ ፊታቸውን እንዲያዞሩ አድርጓል።
ከአሜሪካ ገር መንገዶች መካከል ሆሊውድ፣ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ብራንዶች (አፕል, ጎግል, ማይክሮሶፍት)፣ ምግቦች (ማክዶናልድ፣ ኮካ ኮላ) እና ታዋቂ ዩኒቨርሲቲዎች ይጠቀሳሉ።
ለደቡብ ኮሪያ "ሃሊዩ" ወይም የኮሪያ ማዕበል። ይህም የኬ-ፖፕ ሙዚቃ፣ የኮሪያ ፊልሞችና ድራማዎች እንዲሁም የውበት ምርቶች፤ ለብሪታንያ የእንግሊዝኛ ቋንቋ፣ ቢቢሲ እና የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ገሩ መንገዳቸው ነው።
ሳዑዲ ዓረቢያ እና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች እንደ ማንችስተር ሲቲ እና ኒውካስል ዩናይትድ የእግር ኳስ ክለቦችን በመግዛት እንዲሁም የዓለም ዋንጫዎችን በማዘጋጀትና እንደ ሮናልዶ ታዋቂ ተጫዋቾችን ወደ ሀገራቸው በማምጣት የዓለምን ትኩረት በመሳብ የሀገራቸውን ገጽታ እያደሱ ይገኛሉ።
ኢትዮጵያም ምድረ ቀደምት፣ የጥቁር ሕዝቦች የነፃነት ምልክት የአድዋ ድል፣ የፓን-አፍሪካኒዝም ማዕከል መሆኗ፣ የቡና መገኛነቷ፣ የቱሪዝም መዳረሻ ስፍራዎቿን በማስተዋወቅ የራሷን የዲጂታል ለስላሳ ኃይል እየገነባች ትገኛለች።
በዚህም በቱሪዝም ዘርፍ ላይ ፈጣን የኢኮኖሚ መነቃቃትን ይፈጥራል።
ኢትዮጵያ ይህንን ወርቃማ የዲጂታል ዲፕሎማሲ ዕድል በመጠቀም፣ የቱሪዝምና የኢኮኖሚ ምሰሶዎቿን ለማጠናከር በጥበብና በስልታዊ መሪነት ልትራመድበት ይጠበቃል።
ዲጂታሉ ዓለም በሮችን ከፍቷል፤ የኢትዮጵያን መልኮች በአዲሱ ነጋሪት ማስተጋባት የዛሬ ስራ ነው ።
በኃይለኢየሱስ መኮንን
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም ማህበራዊ ጉዷንም፣ ገዷንም በድሯ ሸምና የሰው ልጅ የደረሰበትን ታላላቅ አብዮቶች ታስመለክተን ይዛለች ።
ይህ የዲጂታሉ ዘመን፣ አዲስ መስኮት ነው።
የዓለምን ታሪክ ሰፊ ንዋይ፣ ብዙ የሰው ኃይል እና ጊዜ በልቶ የመንገር ሩጫ በዚህ የመስኮት አቋራጭ በግለሰቦች ስልክና ካሜራ መዳፍ ላይ እየወደቀ ነው።
የማህበራዊ ትስስር ሜዳው ከትናንት ዛሬ፣ ከዛሬም ነገ ትተው ቢሄዱ ቆሞ አይጠብቅም። በዐይን ጥቅሻ ፈትለክ ነው። ለውጡ ፈጣን፣ ተለዋዋጭነቱ ነቅተው እንደ ቴኒስ ዳኛ ወዲህ ወዲያ አንገትዎን የሚነቀንቅ ሆኗል።
ወደ ምድረ ቀደምት ኢትዮጵያ የካሜራ ሌንሳቸውንና በሚሊየን የሚከተሏቸውን ዐይን ይዘው የሚመጡ የመስኮቱ ዘዋሪዎች ለኢትዮጵያ አዲስ ነጋሪት የሚጎስሙ ናቸው።
በሚሊየን የሚቆጠሩ ተከታዮቻቸው በየሰከንዱ ለሚለቀቁ ይዘቶች ሲሉ ዐይንና ጆሯቸውን በእነዚህ የዘዋሪዎች ዳና ላይ አድርገዋል።
ምክንያቱም ዓለም የዲጂታል ዝመና አብዮቷ ላይ ወደ ፊት እንጂ የኋልዮች ዳራዋን ለመመልከት አፍታም የላትም፤ ተከታዮቻቸውም ጊዜ የለቸውም። አጭር፣ ፈጣን፣ አዲስ ይናፍቃሉ።
የአሜሪካው ታዋቂ የቀጥታ ስርጭት አቅራቢ አይሾው ስፒድ፣ እንዲሁም ከ19 ሚሊየን በላይ የቲክቶክ ተከታዮች ያሉት የዲጂታል ዜና አቅራቢው ዲላን ፔጅ ወደ አዲስ አበባ መምጣት ኢትዮጵያ በአፍሪካ የዲጂታል ዲፕሎማሲና የቱሪዝም ስበት ማዕከል እየሆነች መምጣቷን የሚያሳይ ትልቅ የጂኦፖለቲካዊና የማኅበራዊ ሚዲያ ለውጥ ማሳያ ነው።
ቀድሞ በኢትዮጵያ ፍቅር የወደቀው ብሪታኒያዊው የቲክቶክ ዜና አቅራቢ ዲላን ፔጅ ስለ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታና ስለ ኢትዮጵያውያን የአንድነት መንፈስ በአዎንታ በመዘገብ መንፈሱ ከአካሉ ቀድሞ አዲስ አበባ ከደረሰ ከርሟል።
ይህ ፕሮጀክት በውጭ ዕዳ ሳይሆን በሕዝብ ቦንድና በላብ የተገነባ ነው በማለት አጉልቶ አሳይቷል።
ግድቡንም “በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይወት የሚቀይረው የአፍሪካ የብርሃን ተስፋ” በማለት ለዓለም ማስተዋወቁን አንረሳም።
ዲላን በርካታ ቀናትን የሚወስደውን ታላቁን ጉዞዬን፣ በቅኝ ግዛት ባልተገዛችው ሀገር ኢትዮጵያ ጀምሬያለሁ በማለት ወደ አዲስ አበባ ሲገባ ይዞት የመጣው የካሜራ ሌንስ የኢትዮጵያን ጥንታዊነት ብቻ ሳይሆን አዲሱን የቴክኖሎጂ ምዕራፍም ጭምር የገለጠ ሆኗል።
በአዲስ አበባ ቆይታው የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትን በጎበኘበት ወቅት፥ ይህን በቴክኖሎጂ የተቃኘ ቦታ ሳየው ተደምሜያለሁ፤ አፍሪካ ተቀይራለች፣ አዲሱን ገፅታዋን ለዓለም የሚያሳይ ቦታ ሆኖ አግኝቼዋለሁ ብሏል።
አዲስ አበባ በቅርቡ ከ30 በላይ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡና በጥምረት ከ470 ሚሊየን በላይ ተከታዮች ያሏቸው ከ200 በላይ የዲጂታል ፈጣሪዎች የተሳተፉበትን የአፍሪካ ማኅበራዊ ሚዲያ ተፅእኖ ፈጣሪዎች ጉባኤን ማስተናገዷ የይዘት ፈጣሪዎች የዲፕሎማሲ ዋና ከተማ አድርጓታል።
በጉባኤው ላይ በቀረቡ መረጃዎች መሠረት ስለ አፍሪካ የሚሰራጩ የተዛቡና አሉታዊ ትረካዎች በአህጉሪቱ ላይ በየዓመቱ እስከ 4 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር የሚደርስ የኢኮኖሚ ኪሳራ ያደርሳሉ።
ዲላን ፔጅ እና መሰል የይዘት ፈጣሪዎች ይህንን የተዛባ ምስል ለመስበር 'ሳይነገራችሁ በዓይናችሁ እዩት' በሚል መርህ እየመጡ ነው።
የዲላን ፔጅ ጉዞ ስኬታማ እንዲሆን እንደ አዶናይ ያሉ የሀገር ውስጥ ይዘት ፈጣሪዎች የተጫወቱት ሚና ከፍተኛ ነው።
የተጽእኖ ፈጣሪዎች ጉብኝት የዲጂታል ዲፕሎማሲና የሀገር ገፅታ ግንባታ ወሳኝ ተግባር ሲሆን፥ የወቅቱ የሀያላን ሀገራት ፉክክር ገር ኃይል መሆኑን ላጤነ ዲፕሎማሲው ይገለጥለታል።
ገር ዲፕሎማሲ ሰዎችን ሳያስገድዱ፣ ወደውና ፈቅደው አንተ የምትፈልገውን ነገር እንዲያደርጉ የማድረግ ብቃት መሆኑን የጽንሰ ሀሳቡ ፈጣሪ አሜሪካዊው ጆሴፍ ናይ ያስረዳሉ።
ለጆሴፍ ምስጋና ይግባውና ሀገራት ከጦር መሳሪያ እሽቅድምድሞሽ ወደ ለስላሳው አቀራረብ ፊታቸውን እንዲያዞሩ አድርጓል።
ከአሜሪካ ገር መንገዶች መካከል ሆሊውድ፣ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ብራንዶች (አፕል, ጎግል, ማይክሮሶፍት)፣ ምግቦች (ማክዶናልድ፣ ኮካ ኮላ) እና ታዋቂ ዩኒቨርሲቲዎች ይጠቀሳሉ።
ለደቡብ ኮሪያ "ሃሊዩ" ወይም የኮሪያ ማዕበል። ይህም የኬ-ፖፕ ሙዚቃ፣ የኮሪያ ፊልሞችና ድራማዎች እንዲሁም የውበት ምርቶች፤ ለብሪታንያ የእንግሊዝኛ ቋንቋ፣ ቢቢሲ እና የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ገሩ መንገዳቸው ነው።
ሳዑዲ ዓረቢያ እና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች እንደ ማንችስተር ሲቲ እና ኒውካስል ዩናይትድ የእግር ኳስ ክለቦችን በመግዛት እንዲሁም የዓለም ዋንጫዎችን በማዘጋጀትና እንደ ሮናልዶ ታዋቂ ተጫዋቾችን ወደ ሀገራቸው በማምጣት የዓለምን ትኩረት በመሳብ የሀገራቸውን ገጽታ እያደሱ ይገኛሉ።
ኢትዮጵያም ምድረ ቀደምት፣ የጥቁር ሕዝቦች የነፃነት ምልክት የአድዋ ድል፣ የፓን-አፍሪካኒዝም ማዕከል መሆኗ፣ የቡና መገኛነቷ፣ የቱሪዝም መዳረሻ ስፍራዎቿን በማስተዋወቅ የራሷን የዲጂታል ለስላሳ ኃይል እየገነባች ትገኛለች።
በዚህም በቱሪዝም ዘርፍ ላይ ፈጣን የኢኮኖሚ መነቃቃትን ይፈጥራል።
ኢትዮጵያ ይህንን ወርቃማ የዲጂታል ዲፕሎማሲ ዕድል በመጠቀም፣ የቱሪዝምና የኢኮኖሚ ምሰሶዎቿን ለማጠናከር በጥበብና በስልታዊ መሪነት ልትራመድበት ይጠበቃል።
ዲጂታሉ ዓለም በሮችን ከፍቷል፤ የኢትዮጵያን መልኮች በአዲሱ ነጋሪት ማስተጋባት የዛሬ ስራ ነው ።
በኃይለኢየሱስ መኮንን
13 days ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 15 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባ፣ ሸገር፣ ነቀምትና ወልድያ ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው ቦታዎች ፦
✅ ከጠዋቱ 2:00-9:30
👉 ቡራዩ ድሬ ከአስፋልትበላይ፣ ገፈርሳ ውሀ ግድብ እና አካባቢው፣ ሲሊ፣ ከረላ፣ መናገሻ፣ ግብፅ ኤምባሲ፣ 6 ኪሎ ዩኒቨርስቲ፣ የካቲት 12 ሆስፒታል፣ ኤፍቢ ግቢ፣ ናይጄሪያ ኤምባሲ፣ 20 ቀበሌ፣ አምባሳደር አካባቢ፣ ሸራተን ፣ የውጭ ጉዳይ ፣ ታችኛው ቤ/መንግስት፣ ባሻወልዴ ኮንዶሚኒየም ፣ ቱሪስት ጀርባ ኮንዶሚኒየም
✅ከጠዋቱ 3:00-12:00
👉 አሻዋ ሜዳ ታጠቅ ሙገር ሲሚንት ፋብሪካ፣ ጂፕሰም ፋብሪካ፣ ጣፎ፣ MNS ሚሽን፣ 44 ማዞሪ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
✅ ከጠዋቱ 2:00-10:30
👉በነቀምቴ ሪጅን ደምቢደሎ ከተማ፣ ደምቢዶሎ ዩኒቨርስቲ፣ ደምቢዶሎ አየር ማረፊያ፣ ሙጊ ከተማ፣ ረቡዕ ገበያ፣ መቻራ እና በአካባቢው (ግንቦት 15-17/2018 ዓ/ም)
✅ ከጠዋቱ 2:00-6:30
👉 በወልድያ ሪጅን መቻሬ፣ አዳጎ፣ ሰዋሜዳ፣ አመያመጫ፣ ሁርጌሳ፣ ኡድመን፣ ልብሶ፣ ጊረና፣ መሀለምብ
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እናሳስባለን፡፡
EthiopianElectricUtility
ነገ ግንቦት 15 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባ፣ ሸገር፣ ነቀምትና ወልድያ ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው ቦታዎች ፦
✅ ከጠዋቱ 2:00-9:30
👉 ቡራዩ ድሬ ከአስፋልትበላይ፣ ገፈርሳ ውሀ ግድብ እና አካባቢው፣ ሲሊ፣ ከረላ፣ መናገሻ፣ ግብፅ ኤምባሲ፣ 6 ኪሎ ዩኒቨርስቲ፣ የካቲት 12 ሆስፒታል፣ ኤፍቢ ግቢ፣ ናይጄሪያ ኤምባሲ፣ 20 ቀበሌ፣ አምባሳደር አካባቢ፣ ሸራተን ፣ የውጭ ጉዳይ ፣ ታችኛው ቤ/መንግስት፣ ባሻወልዴ ኮንዶሚኒየም ፣ ቱሪስት ጀርባ ኮንዶሚኒየም
✅ከጠዋቱ 3:00-12:00
👉 አሻዋ ሜዳ ታጠቅ ሙገር ሲሚንት ፋብሪካ፣ ጂፕሰም ፋብሪካ፣ ጣፎ፣ MNS ሚሽን፣ 44 ማዞሪ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
✅ ከጠዋቱ 2:00-10:30
👉በነቀምቴ ሪጅን ደምቢደሎ ከተማ፣ ደምቢዶሎ ዩኒቨርስቲ፣ ደምቢዶሎ አየር ማረፊያ፣ ሙጊ ከተማ፣ ረቡዕ ገበያ፣ መቻራ እና በአካባቢው (ግንቦት 15-17/2018 ዓ/ም)
✅ ከጠዋቱ 2:00-6:30
👉 በወልድያ ሪጅን መቻሬ፣ አዳጎ፣ ሰዋሜዳ፣ አመያመጫ፣ ሁርጌሳ፣ ኡድመን፣ ልብሶ፣ ጊረና፣ መሀለምብ
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻች የጥገና ሥራው ተጠናቆ አገልግሎቱ እስኪመለስ ድረስ በትእግስት እንድትጠብቁን በአክብሮት እናሳስባለን፡፡
EthiopianElectricUtility
15 days ago
በአፋር ክልል የማሕበረሰቡን ህይወት የሚያሻሽሉ የመንገድና የድልድይ ፕሮጀክቶች…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ደ/ር) እና የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በክልሉ የተገነቡ የመንገድና የድልድይ ፕሮጀክቶችን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል።
ፕሮጀክቶቹ ከ433 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸውና ሚኒስቴሩ በቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የገነባቸው መሆኑ ተገልጿል።
ከተመረቁ ፕሮጀክቶች መካከል የገቢ ረሱ እና የሀሪ ራሱ ዞኖችን የሚያገናኘው የ64 ኪሎ ሜትር የጠጠር መንገድ እና በውስጡ የያዘው የብረት ድልድይ አንዱ ሲሆን÷ ከ81 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግና 361 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገበት መሆኑ ተመላክቷል።
ፕሮጀክቱ የክልሉን ዞን ሦስት እና ዞን አምስት እንዲሁም የአማራ ክልልን ከአፋር ክልል በማገናኘት የሕዝቡን እንግልት በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚቀንስም ተገልጿል።
64 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው ከገለዓሎ ሰሙሮቢ የመንገድ ፕሮጀክት የአካባቢውን ማህበረሰብ የ50 ዓመታት ጥያቄ የመለሰና በሁለቱ ዞኖች የሚገኙ ሕዝቦችን ያገናኘ መሆኑም ተጠቁሟል።
ሌላኛው ፕሮጀክት የሀደለኤላ እና ሰሙሮቢ ወረዳዎችን የሚያስተሳስረው የ18 ኪሎ ሜትር የጠጠር መንገድ እና በዚሁ መስመር የተገነባው የአሬሶ ድልድይ በዛሬው ዕለት ለአገልግሎት ክፍት ተደርገዋል።
በ72 ሚሊየን ብር በጀት የተሰራው ይህ ፕሮጀክት÷ ከ16 ሺህ በላይ ዜጎችን ከወረዳና ከዞን ማዕከላት ጋር በማገናኘት የሕዝቡን የኑሮ እንቅስቃሴ ያቀላጥፋልም ነው የተባለው።
በክልሉ በቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት አማካኝነት የተሠሩ የመስኖ ግድብ፣ የንጹህ መጠጥ ውሃ እና የእንስሳት ውሃ ፕሮጀክቶች በትናንትናው ዕለት ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደርገዋል፡፡
በምንተስኖት ሙሉጌታ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ደ/ር) እና የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በክልሉ የተገነቡ የመንገድና የድልድይ ፕሮጀክቶችን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል።
ፕሮጀክቶቹ ከ433 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸውና ሚኒስቴሩ በቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የገነባቸው መሆኑ ተገልጿል።
ከተመረቁ ፕሮጀክቶች መካከል የገቢ ረሱ እና የሀሪ ራሱ ዞኖችን የሚያገናኘው የ64 ኪሎ ሜትር የጠጠር መንገድ እና በውስጡ የያዘው የብረት ድልድይ አንዱ ሲሆን÷ ከ81 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግና 361 ሚሊየን ብር ወጪ የተደረገበት መሆኑ ተመላክቷል።
ፕሮጀክቱ የክልሉን ዞን ሦስት እና ዞን አምስት እንዲሁም የአማራ ክልልን ከአፋር ክልል በማገናኘት የሕዝቡን እንግልት በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚቀንስም ተገልጿል።
64 ኪሎ ሜትር የሚሸፍነው ከገለዓሎ ሰሙሮቢ የመንገድ ፕሮጀክት የአካባቢውን ማህበረሰብ የ50 ዓመታት ጥያቄ የመለሰና በሁለቱ ዞኖች የሚገኙ ሕዝቦችን ያገናኘ መሆኑም ተጠቁሟል።
ሌላኛው ፕሮጀክት የሀደለኤላ እና ሰሙሮቢ ወረዳዎችን የሚያስተሳስረው የ18 ኪሎ ሜትር የጠጠር መንገድ እና በዚሁ መስመር የተገነባው የአሬሶ ድልድይ በዛሬው ዕለት ለአገልግሎት ክፍት ተደርገዋል።
በ72 ሚሊየን ብር በጀት የተሰራው ይህ ፕሮጀክት÷ ከ16 ሺህ በላይ ዜጎችን ከወረዳና ከዞን ማዕከላት ጋር በማገናኘት የሕዝቡን የኑሮ እንቅስቃሴ ያቀላጥፋልም ነው የተባለው።
በክልሉ በቆላማ አካባቢዎች የኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት አማካኝነት የተሠሩ የመስኖ ግድብ፣ የንጹህ መጠጥ ውሃ እና የእንስሳት ውሃ ፕሮጀክቶች በትናንትናው ዕለት ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደርገዋል፡፡
በምንተስኖት ሙሉጌታ
15 days ago
ከሀገር ውስጥ ተቋማዊ ግንባታ እስከ ቀይ ባሕር ሕጋዊ መብት፤ አሰባሳቢው ሀገራዊ ትርክት
******************
ኢትዮጵያ በታሪኳ የብዙ ማንነቶችና የግዙፍ ታሪኮች ማህደር ብትሆንም፣ ላለፉት ዓመታት በፖለቲካው ምህዳር የነገሱት ትርክቶች እንደ አስተሳሳሪ ሳይሆን በሁለት ጎራ ተከፍለው ሀገራችንን ሲያዳክሙ ቆይተዋል።
ይህ በሁለት ጽንፎች መካከል የነበረ የጥላቻ ፖለቲካና የነጣጣይ ትርክቶች አዙሪት ግን አሁን በአዲሱ “የመደመር” እሳቤ ተሰብሯል። አዲሱ እሳቤ እነዚህን የቆዩ የፖለቲካ፣ የዴሞክራሲና የተቋማት ግንባታ ስብራቶች በመጠገን ሀገራዊ ህብርብሔራዊ አንድነትንና የጋራ ተስፋን ሰንቆ ብቅ ብሏል።
መደመር ያለፈውን ታሪክ በጭፍን ሳይቀበልና ሳይቃወም፣ መልካሙን ወርሶ ግድፈቶቹን ደግሞ ተምረንባቸው የምናልፍበት ድልድይ መሆኑን እና እሳቤው ከሀገር ውስጥ ፖለቲካ አልፎ የሀገራችንን ስልታዊ ጥቅሞች ማስከበር ላይ ያተኮረ ስለመሆኑ ምሁራን ገልጸዋል።
የታሪካዊ ጠላቶች ሴራ መነሻው ኢትዮጵያ በዓባይ እና በቀይ ባሕር ላይ ያላትን መብት ለማዳከም መሆኑን የጠቀሱት ምሁራኑ፣ የህዳሴ ግድብ በጸጥታ ኃይሎቻችን መስዋዕትነት የተገነባ የድላችን አምድ እንደሆነና የቀይ ባሕርን ህጋዊ መብት መጠየቅም የሉዓላዊነትና የህልውና ጉዳይ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል።
አዲሱ ሀገራዊ ትርክት የውክልና ጦርነቶችን በመመከት ግጭትን ወደ ስምምነት፣ ልዩነትን ደግሞ ወደ ውበት እየቀየረ ኢትዮጵያን ወደ ብልፅግና ማማ የማውጣት ታሪካዊ ተልዕኮውን እያሳካ ይገኛል።
የመደመር እሳቤ የሀገራችንን ዘላቂ ስልታዊ ጥቅሞች፣ ተቋማዊ ብቃትንና የአህጉራዊ ፋይዳውን እንዴት እያስከበረ እንደሚገኝ የቀረበውን ሙሉ ማብራሪያና ሰፊ ትንታኔ አስተያየት መስጫው ውስጥ ያለውን ማስፈንጠሪያ ተጭነው ያንብቡ።
በላሉ ኢታላ
#ethiopia #medemer #nationalnarrative #redsea #africanunity #ethiopianbroadcastingcorporation
******************
ኢትዮጵያ በታሪኳ የብዙ ማንነቶችና የግዙፍ ታሪኮች ማህደር ብትሆንም፣ ላለፉት ዓመታት በፖለቲካው ምህዳር የነገሱት ትርክቶች እንደ አስተሳሳሪ ሳይሆን በሁለት ጎራ ተከፍለው ሀገራችንን ሲያዳክሙ ቆይተዋል።
ይህ በሁለት ጽንፎች መካከል የነበረ የጥላቻ ፖለቲካና የነጣጣይ ትርክቶች አዙሪት ግን አሁን በአዲሱ “የመደመር” እሳቤ ተሰብሯል። አዲሱ እሳቤ እነዚህን የቆዩ የፖለቲካ፣ የዴሞክራሲና የተቋማት ግንባታ ስብራቶች በመጠገን ሀገራዊ ህብርብሔራዊ አንድነትንና የጋራ ተስፋን ሰንቆ ብቅ ብሏል።
መደመር ያለፈውን ታሪክ በጭፍን ሳይቀበልና ሳይቃወም፣ መልካሙን ወርሶ ግድፈቶቹን ደግሞ ተምረንባቸው የምናልፍበት ድልድይ መሆኑን እና እሳቤው ከሀገር ውስጥ ፖለቲካ አልፎ የሀገራችንን ስልታዊ ጥቅሞች ማስከበር ላይ ያተኮረ ስለመሆኑ ምሁራን ገልጸዋል።
የታሪካዊ ጠላቶች ሴራ መነሻው ኢትዮጵያ በዓባይ እና በቀይ ባሕር ላይ ያላትን መብት ለማዳከም መሆኑን የጠቀሱት ምሁራኑ፣ የህዳሴ ግድብ በጸጥታ ኃይሎቻችን መስዋዕትነት የተገነባ የድላችን አምድ እንደሆነና የቀይ ባሕርን ህጋዊ መብት መጠየቅም የሉዓላዊነትና የህልውና ጉዳይ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል።
አዲሱ ሀገራዊ ትርክት የውክልና ጦርነቶችን በመመከት ግጭትን ወደ ስምምነት፣ ልዩነትን ደግሞ ወደ ውበት እየቀየረ ኢትዮጵያን ወደ ብልፅግና ማማ የማውጣት ታሪካዊ ተልዕኮውን እያሳካ ይገኛል።
የመደመር እሳቤ የሀገራችንን ዘላቂ ስልታዊ ጥቅሞች፣ ተቋማዊ ብቃትንና የአህጉራዊ ፋይዳውን እንዴት እያስከበረ እንደሚገኝ የቀረበውን ሙሉ ማብራሪያና ሰፊ ትንታኔ አስተያየት መስጫው ውስጥ ያለውን ማስፈንጠሪያ ተጭነው ያንብቡ።
በላሉ ኢታላ
#ethiopia #medemer #nationalnarrative #redsea #africanunity #ethiopianbroadcastingcorporation
Sponsored by
Surafel
18 days ago
የሁለቱ ውኃዎች አዲስ የታሪክ ምዕራፍ
*************
ኢትዮጵያ - የጥቁር ሕዝቦች ኩራት፣ የሥልጣኔ መነሻና የነፃነት ተምሳሌት ናት።
ኢትዮጵያ በዘመኗ የቀይ ባሕርን የንግድ መስመር የምትቆጣጠር ታላቅ የባሕር ኃያል ነበረች።
ይህች ጥንታዊት ሀገር በታሪክ ማኅደር ውስጥ የነበራትን ገናናነት ዳግም ለማግኘት በምታደርገው ጉዞ፣ ከፊቷ የተጋረጡት ፈተናዎች ቀላል አይደሉም።
በተለይም የሀገራችን የሕልውና መሠረት ከሆኑት "ሁለቱ ውኃዎች" ማለትም ከታላቁ ዓባይ ወንዝ እና ከቀይ ባሕር ጋር ያላትን ተፈጥሯዊ ትሥሥር ለመበጠስ ለዘመናት የተጎነጎኑ ሴራዎች ዛሬም እንደ አዲስ አቆጥቁጠው ይታያሉ።
ኢትዮጵያን ከቀይ ባሕርና ከዓባይ ለመነጠል የሚደረጉ ጥረቶች ሁሉ ግባቸው አንድ ነው፤ እርሱም ሀገራችን ያላትን የተፈጥሮ ጸጋ ተጠቅማ የቀጣናው ልዕለ-ኃያል እንዳትሆን ማሰናከል!
ይሁን እንጂ የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ፣ የባሕር ኃይሉ ዳግም መደራጀት እና ወደ ቀይ ባህር ባለቤትነታችን ለመመለስ እያደረግናቸው ያሉ አስደናቂ የዲፕሎማሲ ጥረቶች ኢትዮጵያ ይህን የዘመናት የከበባ ሰንሰለት ሰብራ ለመውጣት ያላትን ጽኑ ቁርጠኝነት የሚያሳዩ ድሎች ናቸው።
ኢትዮጵያን ከእነዚህ ሁለት ውኃዎች ነጥሎ ማቆየት ለቀጣናው ሰላም የማይበጅና በታሪክም ሊቀጥል የማይችል መሆኑን የሀገራችን ወቅታዊ ስትራቴጂያዊ አቅጣጫዎች በተግባር እያረጋገጡ ነው።
ኢትዮጵያ የባሕር በሯን አስከብራ፣ በዓባይ ወንዝ ላይ ያላትን መብት አረጋግጣ፣ ለምሥራቅ አፍሪካ ብልጽግና ዋስትና የምትሆንበት ጊዜ ሩቅ አይደለም።
ዝርዝር ትንታኔው በአስተያየት መስጫው ካጋራነው ሊንክ ይገኛል።
#ethiopia #abbayriver #bluenile #redsea #ebc
*************
ኢትዮጵያ - የጥቁር ሕዝቦች ኩራት፣ የሥልጣኔ መነሻና የነፃነት ተምሳሌት ናት።
ኢትዮጵያ በዘመኗ የቀይ ባሕርን የንግድ መስመር የምትቆጣጠር ታላቅ የባሕር ኃያል ነበረች።
ይህች ጥንታዊት ሀገር በታሪክ ማኅደር ውስጥ የነበራትን ገናናነት ዳግም ለማግኘት በምታደርገው ጉዞ፣ ከፊቷ የተጋረጡት ፈተናዎች ቀላል አይደሉም።
በተለይም የሀገራችን የሕልውና መሠረት ከሆኑት "ሁለቱ ውኃዎች" ማለትም ከታላቁ ዓባይ ወንዝ እና ከቀይ ባሕር ጋር ያላትን ተፈጥሯዊ ትሥሥር ለመበጠስ ለዘመናት የተጎነጎኑ ሴራዎች ዛሬም እንደ አዲስ አቆጥቁጠው ይታያሉ።
ኢትዮጵያን ከቀይ ባሕርና ከዓባይ ለመነጠል የሚደረጉ ጥረቶች ሁሉ ግባቸው አንድ ነው፤ እርሱም ሀገራችን ያላትን የተፈጥሮ ጸጋ ተጠቅማ የቀጣናው ልዕለ-ኃያል እንዳትሆን ማሰናከል!
ይሁን እንጂ የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ፣ የባሕር ኃይሉ ዳግም መደራጀት እና ወደ ቀይ ባህር ባለቤትነታችን ለመመለስ እያደረግናቸው ያሉ አስደናቂ የዲፕሎማሲ ጥረቶች ኢትዮጵያ ይህን የዘመናት የከበባ ሰንሰለት ሰብራ ለመውጣት ያላትን ጽኑ ቁርጠኝነት የሚያሳዩ ድሎች ናቸው።
ኢትዮጵያን ከእነዚህ ሁለት ውኃዎች ነጥሎ ማቆየት ለቀጣናው ሰላም የማይበጅና በታሪክም ሊቀጥል የማይችል መሆኑን የሀገራችን ወቅታዊ ስትራቴጂያዊ አቅጣጫዎች በተግባር እያረጋገጡ ነው።
ኢትዮጵያ የባሕር በሯን አስከብራ፣ በዓባይ ወንዝ ላይ ያላትን መብት አረጋግጣ፣ ለምሥራቅ አፍሪካ ብልጽግና ዋስትና የምትሆንበት ጊዜ ሩቅ አይደለም።
ዝርዝር ትንታኔው በአስተያየት መስጫው ካጋራነው ሊንክ ይገኛል።
#ethiopia #abbayriver #bluenile #redsea #ebc
22 days ago
በመንገደኞች ላይ በተፈጸመ ጥቃት የበርካታ ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ
#fastmereja I በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መተከል ዞን ጉባ ወረዳ ውስጥ ትናንት ግንቦት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ከአሶሳ ወደ ግልገል በለስ በመጓዝ ላይ በነበሩ ሲቪል መንገደኞች ላይ በታጣቂዎች በተፈጸመ ጥቃት ከ30 በላይ ሰዎች መገደላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ገለጹ። ጥቃቱ የተፈጸመው መንገደኞቹ በማንኩሽ ከተማ አድረው ጉዟቸውን በጀመሩበት ወቅት መሆኑ ታውቋል።
እንደ ነዋሪዎች ምስክርነት፣ በጥቃቱ የተገደሉ ሰዎች ቁጥር ከ30 እስከ 35 እንደሚደርስ የሚገመት ሲሆን፣ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡሶችም ሙሉ በሙሉ በቃጠሎ መውደማቸውን የሚያሳዩ ምስሎች በማኅበራዊ ትስስር ገጾች ተሰራጭተዋል።
በአካባቢው ቀድሞውንም የታጣቂዎች እንቅስቃሴ እንደሚስተዋል የገለጹት የዓይን እማኞች፣ ድርጊቱን የፈጸመው ራሱን "የጉምዝ ነጻ አውጪ ኃይል" ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ቡድን መሆኑን ጠቁመዋል።
ጥቃቱ የተፈጸመበት ስፍራ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ በሚገኝበት ወረዳ ውስጥ መሆኑ የጸጥታ ስጋቱን አሳሳቢ አድርጎታል። በጉዳዩ ላይ ከክልሉ መንግሥትም ሆነ ከመተከል ዞን የኮምዩንኬሽን መምሪያ በኩል ዝርዝር ማብራሪያ ለማግኘት የተደረገው ጥረት ለጊዜው አልተሳካም ሲል ዶቸ ቬለ ዘግቧል። ሆኖም የክልሉ ፖሊስ ባልደረባ ስለ ሁኔታው መረጃ ደርሷቸው ምርመራ እየተካሄደ መሆኑን በወቅቱ ለዶቸ ቨለ በሰጡት ቃል አመልክተዋል።
#fastmereja I በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መተከል ዞን ጉባ ወረዳ ውስጥ ትናንት ግንቦት 4 ቀን 2018 ዓ.ም ከአሶሳ ወደ ግልገል በለስ በመጓዝ ላይ በነበሩ ሲቪል መንገደኞች ላይ በታጣቂዎች በተፈጸመ ጥቃት ከ30 በላይ ሰዎች መገደላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ገለጹ። ጥቃቱ የተፈጸመው መንገደኞቹ በማንኩሽ ከተማ አድረው ጉዟቸውን በጀመሩበት ወቅት መሆኑ ታውቋል።
እንደ ነዋሪዎች ምስክርነት፣ በጥቃቱ የተገደሉ ሰዎች ቁጥር ከ30 እስከ 35 እንደሚደርስ የሚገመት ሲሆን፣ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡሶችም ሙሉ በሙሉ በቃጠሎ መውደማቸውን የሚያሳዩ ምስሎች በማኅበራዊ ትስስር ገጾች ተሰራጭተዋል።
በአካባቢው ቀድሞውንም የታጣቂዎች እንቅስቃሴ እንደሚስተዋል የገለጹት የዓይን እማኞች፣ ድርጊቱን የፈጸመው ራሱን "የጉምዝ ነጻ አውጪ ኃይል" ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ቡድን መሆኑን ጠቁመዋል።
ጥቃቱ የተፈጸመበት ስፍራ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ በሚገኝበት ወረዳ ውስጥ መሆኑ የጸጥታ ስጋቱን አሳሳቢ አድርጎታል። በጉዳዩ ላይ ከክልሉ መንግሥትም ሆነ ከመተከል ዞን የኮምዩንኬሽን መምሪያ በኩል ዝርዝር ማብራሪያ ለማግኘት የተደረገው ጥረት ለጊዜው አልተሳካም ሲል ዶቸ ቬለ ዘግቧል። ሆኖም የክልሉ ፖሊስ ባልደረባ ስለ ሁኔታው መረጃ ደርሷቸው ምርመራ እየተካሄደ መሆኑን በወቅቱ ለዶቸ ቨለ በሰጡት ቃል አመልክተዋል።
22 days ago
ውስጣዊ አቅማችን ለዓለም አቀፍ አጋሮችና ወዳጆች ትልቅ መተማመንን ፈጥሯል - የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ውስጣዊ አቅማችን ዲፕሎማሲያዊ ከፍታችንን በማላቅ ለዓለም አቀፍ አጋሮችና ወዳጆች ትልቅ መተማመንን ፈጥሯል አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት።
አገልግሎቱ ያወጣው መግለጫ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል።
ውስጣዊ አቅማችን ዲፕሎማሲያዊ ከፍታችንን በማላቅ ለዓለም አቀፍ አጋሮችና ወዳጆች ትልቅ መተማመንን ፈጥሯል።
የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ስኬቶች የሀገራዊ ሉዓላዊነት እና የቀጠናዊ መሪነት ማረጋገጫ ሆነዋል። በተለይም ብሔራዊ ጥቅሟን በማስከበር ረገድ ታሪካዊ የተባሉ የዲፕሎማሲ ድሎችን እያስመዘገበች ትገኛለች። ውስጣዊ አቅምን በማጎልበትና አጋርን በማብዛት ላይ የተመሰረተው ስትራቴጂካዊ አካሄድ፣ ሀገሪቱ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን ተሰሚነት በማሳደግ በጂኦ-ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ ወሳኝ ተዋናይ እንድትሆን አስችሏታል።
ኢትዮጵያ የብሪክስ (BRICS) አባል መሆኗ የተጽኖችን አድማስ ከፍታን ያበሰረ ውስጣዊ አቅማችን የፈጠረው የዲፕሎማሲ ድላችን ነው፣
ብሪክስ ኢትዮጵያ በታዳጊ ሀገራት መካከል ያላትን ስልታዊ ሚዛን በመጠበቅ፣ የፋይናንስ ምንጮቿን በማስፋትና በዓለም አቀፍ ውሳኔ ሰጪነት ላይ ያላትን ድምፅ በማጠናከሯ የተገኘ ውጤት ነው። በተለይም ታላላቅ የዓለም ኃያላን ሀገራት ኢትዮጵያን እንደ ዋነኛ ስትራቴጂካዊ አጋር የመምረጥ አዝማሚያቸው በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩ፣ የመንግሥትን ዲፕሎማሲያዊ ብስለትና ሀገሪቱ ያላት የማይተካ ጂኦ-ፖለቲካዊ ክብደት እየገዘፈ መምጣቱን በግልጽ የሚያሳይ ነው።
መንግሥት የህዳሴ ግድብን (GERD) በተመለከተ ያሳየው ጽናት እና ብልህ የድርድር አቅም የኢትትዮጵያን የዲፕሎማሲ ጉዞ ወደላቀ ምዕራፍ ያሸጋገረ ከመሆኑም በላይ ኢትዮጵያ በዓባይ ወንዝ ላይ ያላትን የተፈጥሮ መብት በተግባር አረጋግጧል።
ምንም እንኳ የተለያዩ የውጭ ጫናዎች ቢበዙም፣ መንግሥት "የአፍሪካ ችግር በአፍሪካ መፍትሄ" በሚል መርህ የዓለም አቀፉን ማህበረሰብ ግንዛቤ ማስጨበጥ መቻሉ እና ህዳሴዋን በስኬት ማጠናቀቁ የዲፕሎማሲው ጥንካሬ ዋነኛ ማሳያ ሆኗል። ይህ የሉዓላዊነት ድል ሀገሪቱ በራሷ አቅም ግዙፍ ፕሮጀክቶችን የመምራትና የመጨረስ ብቃቷን ለዓለም የመሰከረችበት ታላቅ ክስተት ነው።
ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ ለሚታዩ ግጭቶች መፍትሄ በመፈለግ እና ቀጠናዊ የኢኮኖሚ ትስስርን በመምራት መቻሏ የቀጠናው የሰላም እና የጸጥታ ምሰሶ መሆኗን ዳግም አረጋግጧል። በተለይም በኤሌክትሪክ ኃይል እና በመሠረተ ልማት ጎረቤት ሀገራትን የማስተሳሰር ስራው "የጋራ እድገት" መርህን በተግባር ያሳየ ሲሆን፣ ይህም ለቀጠናው ሰላም እና የተረጋጋ ፖለቲካዊ መስተጋብር እንደ መሠረት ተወስዷል።
በሌላ በኩል፣ መንግሥት የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ እድገት ለማስቀጠል የባህር በር ማግኘት ወሳኝ መሆኑን በማንሳት፣ ይህንኑ ፍላጎት በሰላማዊ መንገድ እና "በመስጠት እና በመቀበል" መርህ ለማሳካት የጀመረው እንቅስቃሴ ደፋር እና ስልታዊ እርምጃ ነው። ይህ ጉዳይ ለዓመታት ታፍኖ የቆየ ሀገራዊ አጀንዳን ወደ አደባባይ በማውጣት፣ ቀጠናዊ ትብብርን በሚያጠናክር መልኩ እንዲፈታ መንግሥት የወሰደው ተነሳሽነት የቀጣይ ትውልድን እድል የሚወስን የፖሊሲ ብስለት ነው። ከዚህ ጎን ለጎንም ዘመናዊ የዲጂታል ዲፕሎማሲ መድረኮችን በመጠቀም የሀሰተኛ መረጃዎችን በመመከት እና የሀገር ውስጥ የልማት ስኬቶችን ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ተደራሽ በማድረግ የኢትዮጵያን ገጽታ መልሶ የመገንባት ስራ ውጤታማ በሆነ መንገድ እየተከናወነ ይገኛል ።
በአጠቃላይ የኢትዮጵያ መንግሥት እየተከተለው ያለው የዲፕሎማሲ አቅጣጫ "ጠንካራ ኢትዮጵያ ለበለፀገ ቀጠና" የሚል ግልጽ ራዕይ ያለው ነው። ታላላቅ ሀገራት ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸውን ግንኙነት ለማጠናከር የፈቀዱት፣ መንግሥት ውስጣዊና ውጫዊ ፈተናዎችን በብቃት በመቋቋም ብሔራዊ ጥቅምን የማስከበር ብቃቱ ለዓለም አቀፍ አጋሮች ትልቅ መተማመንን በመፍጠሩ ነው።
ሀገራችን በውስጣዊ ሪፎርሞች እያከናወነች ያለችው የልማት ስራ ከዲፕሎማሲያዊ ጥንካሬዋ ጋር ተዳምሮ፣ ኢትዮጵያ በአፍሪካ አህጉር ተሰሚ ፣ በዓለም አቀፍ መድረክም የማትታለፍ ኃይል መሆኗን አስመስክሯል። ኢትዮጵያ ዛሬም ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት የሉዓላዊነት እና የጥንካሬ ተምሳሌት በመሆን ጎዞዋን አጠናክራለች።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ውስጣዊ አቅማችን ዲፕሎማሲያዊ ከፍታችንን በማላቅ ለዓለም አቀፍ አጋሮችና ወዳጆች ትልቅ መተማመንን ፈጥሯል አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት።
አገልግሎቱ ያወጣው መግለጫ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል።
ውስጣዊ አቅማችን ዲፕሎማሲያዊ ከፍታችንን በማላቅ ለዓለም አቀፍ አጋሮችና ወዳጆች ትልቅ መተማመንን ፈጥሯል።
የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ስኬቶች የሀገራዊ ሉዓላዊነት እና የቀጠናዊ መሪነት ማረጋገጫ ሆነዋል። በተለይም ብሔራዊ ጥቅሟን በማስከበር ረገድ ታሪካዊ የተባሉ የዲፕሎማሲ ድሎችን እያስመዘገበች ትገኛለች። ውስጣዊ አቅምን በማጎልበትና አጋርን በማብዛት ላይ የተመሰረተው ስትራቴጂካዊ አካሄድ፣ ሀገሪቱ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን ተሰሚነት በማሳደግ በጂኦ-ፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ ወሳኝ ተዋናይ እንድትሆን አስችሏታል።
ኢትዮጵያ የብሪክስ (BRICS) አባል መሆኗ የተጽኖችን አድማስ ከፍታን ያበሰረ ውስጣዊ አቅማችን የፈጠረው የዲፕሎማሲ ድላችን ነው፣
ብሪክስ ኢትዮጵያ በታዳጊ ሀገራት መካከል ያላትን ስልታዊ ሚዛን በመጠበቅ፣ የፋይናንስ ምንጮቿን በማስፋትና በዓለም አቀፍ ውሳኔ ሰጪነት ላይ ያላትን ድምፅ በማጠናከሯ የተገኘ ውጤት ነው። በተለይም ታላላቅ የዓለም ኃያላን ሀገራት ኢትዮጵያን እንደ ዋነኛ ስትራቴጂካዊ አጋር የመምረጥ አዝማሚያቸው በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩ፣ የመንግሥትን ዲፕሎማሲያዊ ብስለትና ሀገሪቱ ያላት የማይተካ ጂኦ-ፖለቲካዊ ክብደት እየገዘፈ መምጣቱን በግልጽ የሚያሳይ ነው።
መንግሥት የህዳሴ ግድብን (GERD) በተመለከተ ያሳየው ጽናት እና ብልህ የድርድር አቅም የኢትትዮጵያን የዲፕሎማሲ ጉዞ ወደላቀ ምዕራፍ ያሸጋገረ ከመሆኑም በላይ ኢትዮጵያ በዓባይ ወንዝ ላይ ያላትን የተፈጥሮ መብት በተግባር አረጋግጧል።
ምንም እንኳ የተለያዩ የውጭ ጫናዎች ቢበዙም፣ መንግሥት "የአፍሪካ ችግር በአፍሪካ መፍትሄ" በሚል መርህ የዓለም አቀፉን ማህበረሰብ ግንዛቤ ማስጨበጥ መቻሉ እና ህዳሴዋን በስኬት ማጠናቀቁ የዲፕሎማሲው ጥንካሬ ዋነኛ ማሳያ ሆኗል። ይህ የሉዓላዊነት ድል ሀገሪቱ በራሷ አቅም ግዙፍ ፕሮጀክቶችን የመምራትና የመጨረስ ብቃቷን ለዓለም የመሰከረችበት ታላቅ ክስተት ነው።
ኢትዮጵያ በምስራቅ አፍሪካ ለሚታዩ ግጭቶች መፍትሄ በመፈለግ እና ቀጠናዊ የኢኮኖሚ ትስስርን በመምራት መቻሏ የቀጠናው የሰላም እና የጸጥታ ምሰሶ መሆኗን ዳግም አረጋግጧል። በተለይም በኤሌክትሪክ ኃይል እና በመሠረተ ልማት ጎረቤት ሀገራትን የማስተሳሰር ስራው "የጋራ እድገት" መርህን በተግባር ያሳየ ሲሆን፣ ይህም ለቀጠናው ሰላም እና የተረጋጋ ፖለቲካዊ መስተጋብር እንደ መሠረት ተወስዷል።
በሌላ በኩል፣ መንግሥት የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ እድገት ለማስቀጠል የባህር በር ማግኘት ወሳኝ መሆኑን በማንሳት፣ ይህንኑ ፍላጎት በሰላማዊ መንገድ እና "በመስጠት እና በመቀበል" መርህ ለማሳካት የጀመረው እንቅስቃሴ ደፋር እና ስልታዊ እርምጃ ነው። ይህ ጉዳይ ለዓመታት ታፍኖ የቆየ ሀገራዊ አጀንዳን ወደ አደባባይ በማውጣት፣ ቀጠናዊ ትብብርን በሚያጠናክር መልኩ እንዲፈታ መንግሥት የወሰደው ተነሳሽነት የቀጣይ ትውልድን እድል የሚወስን የፖሊሲ ብስለት ነው። ከዚህ ጎን ለጎንም ዘመናዊ የዲጂታል ዲፕሎማሲ መድረኮችን በመጠቀም የሀሰተኛ መረጃዎችን በመመከት እና የሀገር ውስጥ የልማት ስኬቶችን ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ተደራሽ በማድረግ የኢትዮጵያን ገጽታ መልሶ የመገንባት ስራ ውጤታማ በሆነ መንገድ እየተከናወነ ይገኛል ።
በአጠቃላይ የኢትዮጵያ መንግሥት እየተከተለው ያለው የዲፕሎማሲ አቅጣጫ "ጠንካራ ኢትዮጵያ ለበለፀገ ቀጠና" የሚል ግልጽ ራዕይ ያለው ነው። ታላላቅ ሀገራት ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸውን ግንኙነት ለማጠናከር የፈቀዱት፣ መንግሥት ውስጣዊና ውጫዊ ፈተናዎችን በብቃት በመቋቋም ብሔራዊ ጥቅምን የማስከበር ብቃቱ ለዓለም አቀፍ አጋሮች ትልቅ መተማመንን በመፍጠሩ ነው።
ሀገራችን በውስጣዊ ሪፎርሞች እያከናወነች ያለችው የልማት ስራ ከዲፕሎማሲያዊ ጥንካሬዋ ጋር ተዳምሮ፣ ኢትዮጵያ በአፍሪካ አህጉር ተሰሚ ፣ በዓለም አቀፍ መድረክም የማትታለፍ ኃይል መሆኗን አስመስክሯል። ኢትዮጵያ ዛሬም ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት የሉዓላዊነት እና የጥንካሬ ተምሳሌት በመሆን ጎዞዋን አጠናክራለች።
25 days ago
ከሳን ፍራንሲስኮ እስከ አዲስ አበባ፡ የኢትዮጵያ እና የተመድ የታሪክና የሉዓላዊነት ትስስር
***********************
ኢትዮጵያ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ጋር ያላት ግንኙነት በዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት ብቻ የሚገለጽ ሳይሆን፣ በጽኑ የነፃነት ተጋድሎና በዓለም አቀፍ የሕግ የበላይነት ላይ የተመሰረተ ጥልቅ ታሪካዊ መስተጋብር ነው።
ድርጅቱ በ1945 ሲመሰረት ከነበሩት 51 አገራት መካከል አንዷና የሳን ፍራንሲስኮውን ቻርተር የፈረመችው ኢትዮጵያ፣ ዛሬም ድረስ አዲስ አበባን የፓን አፍሪካኒዝም ማዕከልና የተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን መቀመጫ በማድረግ በአህጉራዊና በዓለም አቀፋዊ መድረክ ያላትን ተሰሚነት ከፍ አድርጋለች።
ከኮሪያ ጦርነት ጀግንነት ጀምሮ በኮንጎ፣ ሩዋንዳ፣ ላይቤሪያና በደቡብ ሱዳን ያሳየችው የሰላም አምባሳደርነት እንዲሁም በቅርቡ በ171 ድምፅ ለተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባል ሆና መመረጧ የዲፕሎማሲያዊ ተቀባይነቷን ታላቅ ማሳያዎች ናቸው።
ከታሪካዊው መሥራችነት እስከ ዘመናዊው የሰላም ማስከበር፣ ከአረንጓዴ አሻራ እስከ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ድረስ ያለውን የዘመናት ድልድይና የኢትዮጵያን የዲፕሎማሲ ስኬት የሚገልጽ ጽሁፍ እንሆ። ይህንን ሙሉ መጣጥፍ ለማንበብ ሊንኩን በመጫን ወደ ድረ-ገጻችን ይግቡ።
ሙሉ መጣጥፉን ለማንበብ ሊንኩን በመጀመሪያው አስተያየት ላይ ያገኙታል፦
#un #ethiopia #diplomacy #sovereignty #globalleadership
***********************
ኢትዮጵያ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) ጋር ያላት ግንኙነት በዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት ብቻ የሚገለጽ ሳይሆን፣ በጽኑ የነፃነት ተጋድሎና በዓለም አቀፍ የሕግ የበላይነት ላይ የተመሰረተ ጥልቅ ታሪካዊ መስተጋብር ነው።
ድርጅቱ በ1945 ሲመሰረት ከነበሩት 51 አገራት መካከል አንዷና የሳን ፍራንሲስኮውን ቻርተር የፈረመችው ኢትዮጵያ፣ ዛሬም ድረስ አዲስ አበባን የፓን አፍሪካኒዝም ማዕከልና የተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን መቀመጫ በማድረግ በአህጉራዊና በዓለም አቀፋዊ መድረክ ያላትን ተሰሚነት ከፍ አድርጋለች።
ከኮሪያ ጦርነት ጀግንነት ጀምሮ በኮንጎ፣ ሩዋንዳ፣ ላይቤሪያና በደቡብ ሱዳን ያሳየችው የሰላም አምባሳደርነት እንዲሁም በቅርቡ በ171 ድምፅ ለተመድ የሰብዓዊ መብቶች ምክር ቤት አባል ሆና መመረጧ የዲፕሎማሲያዊ ተቀባይነቷን ታላቅ ማሳያዎች ናቸው።
ከታሪካዊው መሥራችነት እስከ ዘመናዊው የሰላም ማስከበር፣ ከአረንጓዴ አሻራ እስከ ታላቁ የሕዳሴ ግድብ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ ድረስ ያለውን የዘመናት ድልድይና የኢትዮጵያን የዲፕሎማሲ ስኬት የሚገልጽ ጽሁፍ እንሆ። ይህንን ሙሉ መጣጥፍ ለማንበብ ሊንኩን በመጫን ወደ ድረ-ገጻችን ይግቡ።
ሙሉ መጣጥፉን ለማንበብ ሊንኩን በመጀመሪያው አስተያየት ላይ ያገኙታል፦
#un #ethiopia #diplomacy #sovereignty #globalleadership
25 days ago
ኢትዮጵያ በአፍሪካ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ሽግግርን በመምራት ላይ መሆኗ ተገለጠ
አሶሺየትድ ፕሬስ እንደዘገበው፤ በኢራን ጦርነት ምክንያት የተከሰተው የነዳጅ ዋጋ መናር እና እጥረት አፍሪካን ወደ ኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች በከፍተኛ ፍጥነት እያስገባት ይገኛል። ኢትዮጵያ ደግሞ በዚህ ረገድ የአህጉሪቱ ግንባር ቀደም ተጠቃሽ ሀገር ሆናለች።
📌 ኢትዮጵያ ለትራንስፖርት ዘርፍ የምታወጣውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ለመቀነስ የወሰደችው የነዳጅ ተሽከርካሪዎች እገዳ እና ወደ ኤሌክትሪክ የመቀየር ፖሊሲ ውጤት እያሳየ መሆኑ ተገልጿል። ለዚህ ፈጣን ሽግግር ዋነኛው ግብዓት እየቀረበ ያለው ከቻይና ሲሆን፤ የቻይና ኩባንያዎች ርካሽ እና ለአፍሪካ መንገዶች ተስማሚ የሆኑ የኤሌክትሪክ መኪኖችን በስፋት እያቀረቡ ይገኛሉ።
በመካከለኛው ምስራቅ (በኢራን እና አሜሪካ መካከል) ያለው ጦርነት የነዳጅ አቅርቦት ሰንሰለቱን በማቋረጡ፣ ብዙ ሀገራት ወደ አማራጭ እና ንጹህ የሃይል ምንጮች እንዲዞሩ አስገድዷቸዋል።
ኢትዮጵያ ከታላቁ የህዳሴ ግድብ የምታመነጨውን ታዳሽ ሃይል ለትራንስፖርት ዘርፍ ለመጠቀም መቻሏ፣ ከነዳጅ ጥገኝነት ለመላቀቅ ለሚጥሩ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራት እንደ አርአያ እየታየች መሆኑን ዘገባው አመልክቷል።
seledadotio
seledadotio
አሶሺየትድ ፕሬስ እንደዘገበው፤ በኢራን ጦርነት ምክንያት የተከሰተው የነዳጅ ዋጋ መናር እና እጥረት አፍሪካን ወደ ኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች በከፍተኛ ፍጥነት እያስገባት ይገኛል። ኢትዮጵያ ደግሞ በዚህ ረገድ የአህጉሪቱ ግንባር ቀደም ተጠቃሽ ሀገር ሆናለች።
📌 ኢትዮጵያ ለትራንስፖርት ዘርፍ የምታወጣውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ለመቀነስ የወሰደችው የነዳጅ ተሽከርካሪዎች እገዳ እና ወደ ኤሌክትሪክ የመቀየር ፖሊሲ ውጤት እያሳየ መሆኑ ተገልጿል። ለዚህ ፈጣን ሽግግር ዋነኛው ግብዓት እየቀረበ ያለው ከቻይና ሲሆን፤ የቻይና ኩባንያዎች ርካሽ እና ለአፍሪካ መንገዶች ተስማሚ የሆኑ የኤሌክትሪክ መኪኖችን በስፋት እያቀረቡ ይገኛሉ።
በመካከለኛው ምስራቅ (በኢራን እና አሜሪካ መካከል) ያለው ጦርነት የነዳጅ አቅርቦት ሰንሰለቱን በማቋረጡ፣ ብዙ ሀገራት ወደ አማራጭ እና ንጹህ የሃይል ምንጮች እንዲዞሩ አስገድዷቸዋል።
ኢትዮጵያ ከታላቁ የህዳሴ ግድብ የምታመነጨውን ታዳሽ ሃይል ለትራንስፖርት ዘርፍ ለመጠቀም መቻሏ፣ ከነዳጅ ጥገኝነት ለመላቀቅ ለሚጥሩ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራት እንደ አርአያ እየታየች መሆኑን ዘገባው አመልክቷል።
seledadotio
seledadotio
25 days ago
ቀይ ባሕር - ኢትዮጵያ ወደ ተፈጥሯዊ ቤቷ ትመለሳለች!
*****************
(የዕለቱ መልዕክት)
ኢትዮጵያ በታሪክ ማኅደር ውስጥ ስሟ በገዘፈው ልክ፣ በመልክዓ-ምድራዊ እስር ውስጥ እንድትማቅቅ የተፈረደባት ሀገር ሆና እንድትቆይ የተደረገው በድንገቴ የታሪክ አጋጣሚ ሳይሆን በረቀቀ የባዕዳን ሴራ እና በውስጥ ባንዳዎች የታሪክ ክህደት ጭምር መሆኑ የአደባባይ ምስጢር ነው።
“ውኃ ሲወስድ እያሳሳቀ ነው” እንደሚባለው ሀገራችን የባሕር በሯን ስታጣ እና የየብስ እስረኛ ስትሆን ጉዳቱ የገባቸው ጥቂቶች ነበሩ። ዛሬ ግን ያ የታፈነ ታሪክ ትንፋሽ አግኝቶ ወደ ዓለም አቀፍ አጀንዳነት ተሸጋግሯል።
የባሕር በር ጉዳይ ለኢትዮጵያ የቅንጦት ወይም የፍላጎት ጥያቄ ሳይሆን፣ ከሕልውና ጋር የተቆራኘ የሞት እና የሽረት ጉዳይ መሆኑን መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ እና መንግሥት በአንድ ድምፅ እያስተጋቡት ይገኛሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቁርጠኝነት እንደገለጹት ኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤት ካልሆነች ልማቷ ብቻ ሳይሆን ሰላሟም አደጋ ላይ ይወድቃል።
130 ሚሊዮን ሕዝብ ያቀፈች ግዙፍ ሀገር፣ የዓለም የንግድ መስመር በሆነው ቀይ ባሕር ላይ ተሳትፎ እና ባለቤትነት ሳይኖራት መቅረቷ ለቀጣናውም ቢሆን ዘላቂ ሰላምን አያመጣም። ትናንሽ ሀገራት ግዙፉን የንግድ ወሽመጥ የመጠበቅ አቅም ስለሌላቸው፣ እንደ ኢትዮጵያ ያሉ ሀገራት ከጉዳዩ መራቃቸው ለባሕር ላይ ወንበዴነት እና ለሽብርተኝነት በር የሚከፍት ነው። ስለሆነም የባሕር በር ጥያቄያችን ከስሜታዊነት በራቀ፣ በታሪክ፣ በሕግ እና በፍትሕ ላይ የተመሠረተ መሆኑን አሁን ዓለም ሊገነዘበው ይገባል።
ኢትዮጵያ የሌላውን ሉዓላዊነት የመንካት ፍላጎት ሳይኖራት፣ የራሷን የተፈጥሮ እና የታሪክ መብት ማስከበር ላይ ትኩረት ማድረጓ ፍጹም ምክንያታዊ ነው። የሌለንን ሳይሆን የነበረንን እና የሚገባንን ነው የምንጠይቀው።
ከኢኮኖሚ አኳያ ስንመለከተው፣ የባሕር በር ማጣት ለሀገራችን ትልቅ የደም ሥር መቋረጥ ነው። ዛሬ ላይ በዓመት እስከ 20 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን የሚደርስ የገቢ እና ወጪ ንግድ የምናስተናግድ ሲሆን ይህም በ2030 ወደ 35 ሚሊዮን ከፍ እንደሚል ይገመታል። ለወደብ አገልግሎት በየዓመቱ የምንከፍለው በቢሊዮን የሚቆጠሩ ዶላሮች የሀገራችንን ካዝና ከማድረቅ ባለፈ፣ ለልማት የሚውል ሀብታችንን አሳልፎ እየሰጠ ይገኛል።
የባሕር በር ማጣት ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ ነው።
“ጀግና ካልወደቀ አይነሣም” እንደሚባለው፣ ኢትዮጵያ ካለፈችባቸው የታሪክ ስብራቶች ታላቅ ትምህርት ቀስማለች። የባሕር በሯን ያጣችበት መንገድ ሕጋዊነት የጎደለው፣ በሕዝብ ውሳኔም ሆነ በተቋማት ዕውቅና ያልተደገፈ መሆኑ ዛሬ ላይ ለጥያቄያችን የሞራል እና የሕግ ልዕልናን ሰጥቶታል።
ጎረቤቶቻችን ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸውን የኢኮኖሚ ትሥሥር ቢያጠናክሩ የሁላችንም ተጠቃሚነት ይረጋገጣል። የኢትዮጵያ በባሕር ላይ መገኘት ለቀጣናው ደኅንነት ዋስትና እንጂ ስጋት አይደለም።
የራሷ የባሕር ኃይል እና የወደብ ይዞታ የነባራት ኢትዮጵያ፣ በቀይ ባሕር እና በኤደን ባሕረ ሰላጤ ያለውን የጂኦ-ፖለቲካዊ ውጥረት ለማርገብ እና ዓለም አቀፍ የንግድ መስመሮችን ለመጠበቅ የሚኖራት ሚና ከፍተኛ ነው።
ይህ የትውልድ ጥያቄ እና የታሪክ አደራ ነው። ኢትዮጵያ “የመልክዓ-ምድር እስረኛ” ሆና የምትቆይበት ዘመን ማክተም አለበት።
የባሕር በር ጥያቄ ከስሜታዊነት የፀዳ፣ በፍትሕ ላይ የተመሠረተ እና ለዘላቂ ሰላም የሚቆም ነው። ኢትዮጵያ ከጂኦግራፊ እስረኝነት የምትላቀቅበት ቀን ሩቅ አይሆንም።
በደም እና በአጥንት ሀገራቸውን ጠብቀው ያቆዩልን አባቶቻችን የባሕር ላይ ጀግንነት ታሪክ ዛሬም በልባችን ታትሞ ይገኛል።
የሕዳሴው ግድብ የኤሌክትሪክ ብርሃናችንን እንዳረጋገጠልን ሁሉ፣ የወደብ ባለቤትነታችንም የባሕር ላይ ክብራችንን ዳግም የሚያበስር መሆኑ አይቀሬ ነው።
መጪው ትውልድ በየብስ የታጠረች ሳይሆን አድማስ ተሻጋሪ እና የባሕር ላይ ክብር ያላት ሀገር እንደሚረከብ ጽኑ እምነታችን ነው።
ዛሬ የምንዘራው የዲፕሎማሲ ዘር ነገ ለሀገራችን የብልፅግና ፍሬ ሆኖ ይበቅላል። ኢትዮጵያ በክብር ወደ ባሕሯ ትመለሳለች!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
#ebc #ethiopia #seaaccess #redsea #diplomacy
*****************
(የዕለቱ መልዕክት)
ኢትዮጵያ በታሪክ ማኅደር ውስጥ ስሟ በገዘፈው ልክ፣ በመልክዓ-ምድራዊ እስር ውስጥ እንድትማቅቅ የተፈረደባት ሀገር ሆና እንድትቆይ የተደረገው በድንገቴ የታሪክ አጋጣሚ ሳይሆን በረቀቀ የባዕዳን ሴራ እና በውስጥ ባንዳዎች የታሪክ ክህደት ጭምር መሆኑ የአደባባይ ምስጢር ነው።
“ውኃ ሲወስድ እያሳሳቀ ነው” እንደሚባለው ሀገራችን የባሕር በሯን ስታጣ እና የየብስ እስረኛ ስትሆን ጉዳቱ የገባቸው ጥቂቶች ነበሩ። ዛሬ ግን ያ የታፈነ ታሪክ ትንፋሽ አግኝቶ ወደ ዓለም አቀፍ አጀንዳነት ተሸጋግሯል።
የባሕር በር ጉዳይ ለኢትዮጵያ የቅንጦት ወይም የፍላጎት ጥያቄ ሳይሆን፣ ከሕልውና ጋር የተቆራኘ የሞት እና የሽረት ጉዳይ መሆኑን መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ እና መንግሥት በአንድ ድምፅ እያስተጋቡት ይገኛሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቁርጠኝነት እንደገለጹት ኢትዮጵያ የባሕር በር ባለቤት ካልሆነች ልማቷ ብቻ ሳይሆን ሰላሟም አደጋ ላይ ይወድቃል።
130 ሚሊዮን ሕዝብ ያቀፈች ግዙፍ ሀገር፣ የዓለም የንግድ መስመር በሆነው ቀይ ባሕር ላይ ተሳትፎ እና ባለቤትነት ሳይኖራት መቅረቷ ለቀጣናውም ቢሆን ዘላቂ ሰላምን አያመጣም። ትናንሽ ሀገራት ግዙፉን የንግድ ወሽመጥ የመጠበቅ አቅም ስለሌላቸው፣ እንደ ኢትዮጵያ ያሉ ሀገራት ከጉዳዩ መራቃቸው ለባሕር ላይ ወንበዴነት እና ለሽብርተኝነት በር የሚከፍት ነው። ስለሆነም የባሕር በር ጥያቄያችን ከስሜታዊነት በራቀ፣ በታሪክ፣ በሕግ እና በፍትሕ ላይ የተመሠረተ መሆኑን አሁን ዓለም ሊገነዘበው ይገባል።
ኢትዮጵያ የሌላውን ሉዓላዊነት የመንካት ፍላጎት ሳይኖራት፣ የራሷን የተፈጥሮ እና የታሪክ መብት ማስከበር ላይ ትኩረት ማድረጓ ፍጹም ምክንያታዊ ነው። የሌለንን ሳይሆን የነበረንን እና የሚገባንን ነው የምንጠይቀው።
ከኢኮኖሚ አኳያ ስንመለከተው፣ የባሕር በር ማጣት ለሀገራችን ትልቅ የደም ሥር መቋረጥ ነው። ዛሬ ላይ በዓመት እስከ 20 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን የሚደርስ የገቢ እና ወጪ ንግድ የምናስተናግድ ሲሆን ይህም በ2030 ወደ 35 ሚሊዮን ከፍ እንደሚል ይገመታል። ለወደብ አገልግሎት በየዓመቱ የምንከፍለው በቢሊዮን የሚቆጠሩ ዶላሮች የሀገራችንን ካዝና ከማድረቅ ባለፈ፣ ለልማት የሚውል ሀብታችንን አሳልፎ እየሰጠ ይገኛል።
የባሕር በር ማጣት ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚያዊ ነው።
“ጀግና ካልወደቀ አይነሣም” እንደሚባለው፣ ኢትዮጵያ ካለፈችባቸው የታሪክ ስብራቶች ታላቅ ትምህርት ቀስማለች። የባሕር በሯን ያጣችበት መንገድ ሕጋዊነት የጎደለው፣ በሕዝብ ውሳኔም ሆነ በተቋማት ዕውቅና ያልተደገፈ መሆኑ ዛሬ ላይ ለጥያቄያችን የሞራል እና የሕግ ልዕልናን ሰጥቶታል።
ጎረቤቶቻችን ከኢትዮጵያ ጋር ያላቸውን የኢኮኖሚ ትሥሥር ቢያጠናክሩ የሁላችንም ተጠቃሚነት ይረጋገጣል። የኢትዮጵያ በባሕር ላይ መገኘት ለቀጣናው ደኅንነት ዋስትና እንጂ ስጋት አይደለም።
የራሷ የባሕር ኃይል እና የወደብ ይዞታ የነባራት ኢትዮጵያ፣ በቀይ ባሕር እና በኤደን ባሕረ ሰላጤ ያለውን የጂኦ-ፖለቲካዊ ውጥረት ለማርገብ እና ዓለም አቀፍ የንግድ መስመሮችን ለመጠበቅ የሚኖራት ሚና ከፍተኛ ነው።
ይህ የትውልድ ጥያቄ እና የታሪክ አደራ ነው። ኢትዮጵያ “የመልክዓ-ምድር እስረኛ” ሆና የምትቆይበት ዘመን ማክተም አለበት።
የባሕር በር ጥያቄ ከስሜታዊነት የፀዳ፣ በፍትሕ ላይ የተመሠረተ እና ለዘላቂ ሰላም የሚቆም ነው። ኢትዮጵያ ከጂኦግራፊ እስረኝነት የምትላቀቅበት ቀን ሩቅ አይሆንም።
በደም እና በአጥንት ሀገራቸውን ጠብቀው ያቆዩልን አባቶቻችን የባሕር ላይ ጀግንነት ታሪክ ዛሬም በልባችን ታትሞ ይገኛል።
የሕዳሴው ግድብ የኤሌክትሪክ ብርሃናችንን እንዳረጋገጠልን ሁሉ፣ የወደብ ባለቤትነታችንም የባሕር ላይ ክብራችንን ዳግም የሚያበስር መሆኑ አይቀሬ ነው።
መጪው ትውልድ በየብስ የታጠረች ሳይሆን አድማስ ተሻጋሪ እና የባሕር ላይ ክብር ያላት ሀገር እንደሚረከብ ጽኑ እምነታችን ነው።
ዛሬ የምንዘራው የዲፕሎማሲ ዘር ነገ ለሀገራችን የብልፅግና ፍሬ ሆኖ ይበቅላል። ኢትዮጵያ በክብር ወደ ባሕሯ ትመለሳለች!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
#ebc #ethiopia #seaaccess #redsea #diplomacy
Sponsored by
Surafel
26 days ago
ሰማያዊ ኢኮኖሚ፡ ኢትዮጵያ ወደ ባሕር እየተመለሰች ነው #ebcdotstream #blueeconomy #gerd #የሕዳሴ_ግድብ #ethiopiannews #redsea
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
27 days ago
ቻፓ ላከናወናቸው በጎ ተግባራት ልዩ የዕውቅና ሽልማት ተበረከተለት
#ethiopia | በቻፓ ፋይናንሻል ቴክኖሎጂስ አ.ማ፣ በቴክኖሎጂው ዘርፍ እያከናወነ ባለው ስራ ለሀገራዊ ፕሮጀክቶችና ለሰብአዊ ድጋፎች ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱ ተገለጸ።
ቻፓ የክፍያ መተግበሪያውን በመጠቀም ያከናወናቸው ዋና ዋና ተግባራት የሚከተሉትን የሚያካትት ሲሆን በብሔራዊ መታወቂያ ዘርፍ ከ3.5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ባሉበት ሆነው ክፍያ በመፈጸም የብሔራዊ መታወቂያ ስርጭት ተጠቃሚ እንዲሆኑ አስችሏል ፤ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ "MyGerd" የተሰኘ የበይነ መረብ የክፍያ ፕላትፎርም በማበልጸግ፣ ከዲያስፖራው ማህበረሰብ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር ያለ ምንም ኮሚሽን በድምሩ 1,270,035,973 (አንድ ቢሊዮን ሁለት መቶ ሰባ ሚሊዮን ሰላሳ አምስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰባ ሶስት) ብር ገቢ እንዲሰበሰብ አድርጓል።
ኩባንያው “From Shared Success to Future National Missions” በሚል መሪ ቃል ባዘጋጀው የእውቅና መርሃ ግብር ላይ የቻፓ መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ናይል ኃይለማርያም እንደገለጹት፤ ቻፓ መንግስት ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ጥሪ ባደረገበት ወቅት ቴክኖሎጂውን በሶስት ቀናት ውስጥ በማበልጸግ የበኩሉን አስተዋጽኦ አበርክቷል።
ከግድቡ በተጨማሪ፣ በተለያዩ ምክንያቶች ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሚውል በሚሊዮን የሚቆጠር የአሜሪካ ዶላር ከዲያስፖራው እንዲሰበሰብ በማድረግ ረገድ ኩባንያው የላቀ ሚና ተጫውቷል።
አቶ ናይል አክለውም ቻፓ ከተለያዩ ተቋማት ጋር ትስስር በመፍጠር የአገልግሎት ተደራሽነቱን እያስፋፋ ይገኛል ፤ በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይም ጉልህ ተሳትፎ ማድረጋችንን እንቀጥላለን ብለዋል።
በዛሬው እለት በተካሄደው የ“Gratitude Gathering” ዝግጅት ላይ፣ ቻፓ ለህዳሴ ግድብ ግንባታ እና ለሰብአዊ ድጋፎች ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋጽኦ የክብር ሽልማት ተሰጥቶታል። ቻፓ በአሁኑ ወቅት ለመንግስታዊ እና መንግስታዊ ላልሆኑ ተቋማት ደህንነቱ የተጠበቀ የዲጂታል ክፍያ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#ethiopia | በቻፓ ፋይናንሻል ቴክኖሎጂስ አ.ማ፣ በቴክኖሎጂው ዘርፍ እያከናወነ ባለው ስራ ለሀገራዊ ፕሮጀክቶችና ለሰብአዊ ድጋፎች ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱ ተገለጸ።
ቻፓ የክፍያ መተግበሪያውን በመጠቀም ያከናወናቸው ዋና ዋና ተግባራት የሚከተሉትን የሚያካትት ሲሆን በብሔራዊ መታወቂያ ዘርፍ ከ3.5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ባሉበት ሆነው ክፍያ በመፈጸም የብሔራዊ መታወቂያ ስርጭት ተጠቃሚ እንዲሆኑ አስችሏል ፤ የታላቁ ሕዳሴ ግድብ "MyGerd" የተሰኘ የበይነ መረብ የክፍያ ፕላትፎርም በማበልጸግ፣ ከዲያስፖራው ማህበረሰብ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር ያለ ምንም ኮሚሽን በድምሩ 1,270,035,973 (አንድ ቢሊዮን ሁለት መቶ ሰባ ሚሊዮን ሰላሳ አምስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰባ ሶስት) ብር ገቢ እንዲሰበሰብ አድርጓል።
ኩባንያው “From Shared Success to Future National Missions” በሚል መሪ ቃል ባዘጋጀው የእውቅና መርሃ ግብር ላይ የቻፓ መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ናይል ኃይለማርያም እንደገለጹት፤ ቻፓ መንግስት ለታላቁ ህዳሴ ግድብ ጥሪ ባደረገበት ወቅት ቴክኖሎጂውን በሶስት ቀናት ውስጥ በማበልጸግ የበኩሉን አስተዋጽኦ አበርክቷል።
ከግድቡ በተጨማሪ፣ በተለያዩ ምክንያቶች ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የሚውል በሚሊዮን የሚቆጠር የአሜሪካ ዶላር ከዲያስፖራው እንዲሰበሰብ በማድረግ ረገድ ኩባንያው የላቀ ሚና ተጫውቷል።
አቶ ናይል አክለውም ቻፓ ከተለያዩ ተቋማት ጋር ትስስር በመፍጠር የአገልግሎት ተደራሽነቱን እያስፋፋ ይገኛል ፤ በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይም ጉልህ ተሳትፎ ማድረጋችንን እንቀጥላለን ብለዋል።
በዛሬው እለት በተካሄደው የ“Gratitude Gathering” ዝግጅት ላይ፣ ቻፓ ለህዳሴ ግድብ ግንባታ እና ለሰብአዊ ድጋፎች ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋጽኦ የክብር ሽልማት ተሰጥቶታል። ቻፓ በአሁኑ ወቅት ለመንግስታዊ እና መንግስታዊ ላልሆኑ ተቋማት ደህንነቱ የተጠበቀ የዲጂታል ክፍያ አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
27 days ago
የኢትዮጵያን የክፍያ ሥርዓት የቀየረው ቻፓ ተሸለመ!
#fastmereja :በኢትዮጵያ የዲጂታል ክፍያ ሥርዓትን በማዘመን ረገድ ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወተ የሚገኘው ቻፓ (Chapa) ፋይናንሻል ቴክኖሎጂስ፣ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ፣ ለሰብአዊ ድጋፍና ለብሔራዊ መታወቂያ ፕሮጀክቶች ላበረከተው ከፍተኛ የቴክኖሎጂ ድጋፍ የክብር እውቅና ተሰጠው፡፡
“ከጋራ ስኬት ወደ ቀጣይ አገራዊ ተልዕኮዎች'' በሚል መሪ ቃል በተሰናዳው የዕውቅና መርሃ ግብር ላይ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸዉ እንግዶች ተገኝተዋል፡፡
ቻፓ ከመንግሥት የቀረበለትን ጥሪ ተቀብሎ በሦስት ቀናት ውስጥ ብቻ ባበለጸገው "My GERD" የተሰኘ መድረክ፣ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ከ260 ሺህ ዶላር በላይ ለህዳሴ ግድብ ድጋፍ እንዲያደርጉ ያስቻለ ሲሆን ኩባንያው ይህንን አገልግሎት ያከናወነው ያለ ምንም የኮሚሽን ክፍያ (Zero Commission) መሆኑ ተገልጿል።
በተመሳሳይ በ"አይዞን ኢትዮጵያ'' (Eyezon Ethiopia) መድረክ አማካኝነት በ97 ሀገራት ከሚገኙ የዳያስፖራ አባላት ከ6 ሚሊዮን ዶላር በላይ ለሰብአዊ ድጋፍ የሚውል ገንዘብ እንዲሰበሰብ የቴክኖሎጂ መሰረት ሆኖ ማገልገሉ ተገልጿል።
ከብሔራዊ መታወቂያ (ፋይዳ) ጋር በተደረገ ስልታዊ ትስስር፣ እስካሁን ከ3.5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የመታወቂያ ክፍያቸውን በቻፓ በኩል በዲጂታል መንገድ ፈጽመዋል። ይህም ከ1.270,035,973 (ከአንድ ቢሊዮን ሁለት መቶ ሰባ ሚሊዮን ሰላሳ አምስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰባ ሶስት ብር) በላይ ገቢ ለመንግስት ገቢ እንዲሆን ማድረጉ በዝግጅቱ ላይ ተመላክቷል።
ቻፓ ከመንግስት ፕሮጀክቶች ባለፈ እንደ ከነማ ፋርማሲ ያሉ የግል ተቋማትን አሰራር እየቀየረ የሚገኝ ሲሆን እንደ ፋርማሲዉ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሰይፈ ደምሴ ገለፃ ለ40 ዓመታት በጥሬ ገንዘብ ይሰራ የነበረው አሰራር በቻፓ አማካኝነት በ53 ቅርንጫፎች ወደ ዲጂታል ተቀይሯል።
በተጨማሪም ኩባንያው ከአዳማ ጀነራል፣ ከቅዱስ ጴጥሮስና ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታሎች ጋር የክፍያ ስርዓትን የማዘመን ስራ እየሰራ መሆኑ ነዉ የተገለፀዉ።
የቻፓ መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ናየል ኃይለማርያም በበኩላቸው፣ "ቴክኖሎጂ ከገንዘብ ትርፍ ይልቅ ህዝብን ለሀገራዊ ዓላማ ለማስተሳሰር ሲውል የበለጠ ትርጉም ይኖረዋል" ብለዋል። ኩባንያው በቀጣይም "ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030''ን ለማሳካት የሚደረገውን ጉዞ በቴክኖሎጂ ለመደገፍ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ከተመሰረተ አጭር ጊዜ የሆነው ቻፓ በአሁኑ ወቅት ካሉት 40 በላይ ሰራተኞች መካከል 95 በመቶው ዕድሜያቸው ከ30 ዓመት በታች የሆኑ ወጣቶች ሲሆኑ፣ 55 በመቶዎቹ ደግሞ ሴቶች መሆናቸው ተቋሙ ለስራ እድል ስብጥር የሚሰጠውን ትኩረት ያሳያል።
#fastmereja :በኢትዮጵያ የዲጂታል ክፍያ ሥርዓትን በማዘመን ረገድ ግንባር ቀደም ሚና እየተጫወተ የሚገኘው ቻፓ (Chapa) ፋይናንሻል ቴክኖሎጂስ፣ ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ፣ ለሰብአዊ ድጋፍና ለብሔራዊ መታወቂያ ፕሮጀክቶች ላበረከተው ከፍተኛ የቴክኖሎጂ ድጋፍ የክብር እውቅና ተሰጠው፡፡
“ከጋራ ስኬት ወደ ቀጣይ አገራዊ ተልዕኮዎች'' በሚል መሪ ቃል በተሰናዳው የዕውቅና መርሃ ግብር ላይ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸዉ እንግዶች ተገኝተዋል፡፡
ቻፓ ከመንግሥት የቀረበለትን ጥሪ ተቀብሎ በሦስት ቀናት ውስጥ ብቻ ባበለጸገው "My GERD" የተሰኘ መድረክ፣ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ከ260 ሺህ ዶላር በላይ ለህዳሴ ግድብ ድጋፍ እንዲያደርጉ ያስቻለ ሲሆን ኩባንያው ይህንን አገልግሎት ያከናወነው ያለ ምንም የኮሚሽን ክፍያ (Zero Commission) መሆኑ ተገልጿል።
በተመሳሳይ በ"አይዞን ኢትዮጵያ'' (Eyezon Ethiopia) መድረክ አማካኝነት በ97 ሀገራት ከሚገኙ የዳያስፖራ አባላት ከ6 ሚሊዮን ዶላር በላይ ለሰብአዊ ድጋፍ የሚውል ገንዘብ እንዲሰበሰብ የቴክኖሎጂ መሰረት ሆኖ ማገልገሉ ተገልጿል።
ከብሔራዊ መታወቂያ (ፋይዳ) ጋር በተደረገ ስልታዊ ትስስር፣ እስካሁን ከ3.5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የመታወቂያ ክፍያቸውን በቻፓ በኩል በዲጂታል መንገድ ፈጽመዋል። ይህም ከ1.270,035,973 (ከአንድ ቢሊዮን ሁለት መቶ ሰባ ሚሊዮን ሰላሳ አምስት ሺህ ዘጠኝ መቶ ሰባ ሶስት ብር) በላይ ገቢ ለመንግስት ገቢ እንዲሆን ማድረጉ በዝግጅቱ ላይ ተመላክቷል።
ቻፓ ከመንግስት ፕሮጀክቶች ባለፈ እንደ ከነማ ፋርማሲ ያሉ የግል ተቋማትን አሰራር እየቀየረ የሚገኝ ሲሆን እንደ ፋርማሲዉ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሰይፈ ደምሴ ገለፃ ለ40 ዓመታት በጥሬ ገንዘብ ይሰራ የነበረው አሰራር በቻፓ አማካኝነት በ53 ቅርንጫፎች ወደ ዲጂታል ተቀይሯል።
በተጨማሪም ኩባንያው ከአዳማ ጀነራል፣ ከቅዱስ ጴጥሮስና ከቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታሎች ጋር የክፍያ ስርዓትን የማዘመን ስራ እየሰራ መሆኑ ነዉ የተገለፀዉ።
የቻፓ መስራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ናየል ኃይለማርያም በበኩላቸው፣ "ቴክኖሎጂ ከገንዘብ ትርፍ ይልቅ ህዝብን ለሀገራዊ ዓላማ ለማስተሳሰር ሲውል የበለጠ ትርጉም ይኖረዋል" ብለዋል። ኩባንያው በቀጣይም "ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030''ን ለማሳካት የሚደረገውን ጉዞ በቴክኖሎጂ ለመደገፍ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ከተመሰረተ አጭር ጊዜ የሆነው ቻፓ በአሁኑ ወቅት ካሉት 40 በላይ ሰራተኞች መካከል 95 በመቶው ዕድሜያቸው ከ30 ዓመት በታች የሆኑ ወጣቶች ሲሆኑ፣ 55 በመቶዎቹ ደግሞ ሴቶች መሆናቸው ተቋሙ ለስራ እድል ስብጥር የሚሰጠውን ትኩረት ያሳያል።
28 days ago
ኢትዮጵያን የአፍሪካ የኃይል ማዕከል የማድረግ ስትራቴጂያዊ ጉዞ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍኤምሲ) ኢትዮጵያ ያሏትን የተፈጥሮ ጸጋዎች ወደ ላቀ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ አቅም በመቀየር፣ ቀጣናዊ ትስስርን ለማጠናከር የምታደርገው ጥረት አዲስ ምዕራፍ ላይ ደርሷል።
ሀገሪቱ ያላት ታዳሽ የኃይል ሀብት ዝም ብሎ የሚፈስ ውሃ ሳይሆን በኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ውስጥ ዋነኛ ብሔራዊ አቅም ነው፡፡
የኃይል አቅርቦት ለአዳዲስ የቴክኖሎጂ አብዮቶች፣ ለዲጂታል ኢኮኖሚ እና ለሰው ሰራሽ አስተውሎት ግንባታ መሠረታዊ ምርጫ እየሆነ መጥቷል።
በዚህም መሠረት ኢትዮጵያን የአፍሪካ የኃይል ማዕከል የማድረግ ራዕይ ተሰንቆ የኢነርጂ ትስስርን እንደ ፖለቲካዊ መተማመኛ መሣሪያ መጠቀም ላይ ትኩረት ተደርጓል።
ባለፉት ጥቂት ዓመታት የተከናወኑ ተግባራት እንደሚያሳዩት ኢትዮጵያ የገባችውን ቃል በተግባር በመለወጥ ለጎረቤት ሀገራት ሱዳን፣ ጅቡቲ እና ኬንያ ዋነኛ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅራቢ መሆን ችላለች።
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ፣ የኮይሻ እና ሌሎች ግዙፍ የታዳሽ ኃይል ፕሮጀክቶች የሀገሪቱን ፍላጎት ከማሟላት ባለፈ የቀጣናውን የጋራ ዕድገት የሚያረጋግጡ የትስስር ድልድዮች ሆነው እያገለገሉ ይገኛሉ።
ይህ የታዳሽ ኃይል ልማት እንደ አንድ ቴክኒካዊ ዘርፍ ብቻ ሳይሆን የሉዓላዊነት እና የቀጣናዊ መሪነት ማረጋገጫ ተደርጎ ይወሰዳል።
የቀጣናዊ ትስስር ማስፋፊያ ሥራዎችን በተመለከተ ከታንዛኒያ ጋር የተጀመረው የኃይል ሽያጭ የሙከራ ፕሮጀክት ትልቅ እመርታዊ ማሳያ ነው።
ከዚህ በተጨማሪ የኢትዮጵያ ኒውክሌር ኃይል ኮሚሽንን በማቋቋም ለወደፊት ሰላማዊ የኒውክሌር ኃይል አጠቃቀም ዓለም አቀፍ ስምምነቶችና መሠረቶች ተጥለዋል።
ድንበር ተሻጋሪ የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮችን በመዘርጋትም ኢትዮጵያ ከጎረቤቶቿ ጋር በኤሌክትሪክ እንድትገናኝ ተደርጓል።
ይህም በ21ኛው ክፍለ ዘመን የሀገርን የኃይል ዋስትና ለማረጋገጥ የኃይል ምንጮችን ማብዛት አስፈላጊ መሆኑን የሚያሳይ ስትራቴጂ ነው።
አንዳንድ ወገኖች ለጎረቤት ሀገራት የሚደረገውን የኃይል አቅርቦት ኪሳራ አድርገው የሚያንጸባርቁት የተሳሳተ አመለካከት የረዥም ጊዜ ብሔራዊ ጥቅምን ካለመረዳት የሚመነጭ መሆኑን ሁኔታዎች ያስረዳሉ።
የኃይል ከትስስር የንግድ ልውውጥ ባሻገር የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ የሆነ አዎንታዊ ተጽዕኖ የሚያሳድግ የዲፕሎማሲ መሣሪያ ነው።
ጎረቤት ሀገራት በኢትዮጵያ ኃይል መብራት ሲያገኙ፣ ኢንዱስትሪዎቻቸው ሲንቀሳቀሱ፣ ለብሔራዊ ደህንነትና ለቀጣናዊ መረጋጋት ትልቅ ዋስትና የሚሰጥ መሆኑን መረዳት ያስፈልጋል።
በተመሳሳይ የኒውክሌር ኃይልን ለሕክምና፣ ለግብርና እና ለኢንዱስትሪ ምርታማነት ማዋል ኢትዮጵያ ወደ ቴክኖሎጂ ልዕለ-ኃያልነት የምታደርገውን ጉዞ ያፋጥነዋል።
የእነዚህ ሥራዎች ተጨባጭ ውጤቶች ቀስ በቀስ መታየት የጀመሩ ሲሆን፤ ለጎረቤት ሀገራት ከሚቀርበው ኃይል የሚገኘው የውጭ ምንዛሬ ለሀገራዊ ልማት መዋል ጀምሯል።
ኢትዮጵያ በቀጣናው ሰላምና መረጋጋት ላይ ያላት ተፅዕኖም አድጓል፤ የኢነርጂ ዘርፉ መስፋፋት በሺዎች ለሚቆጠሩ ዜጎች በኢንጂነሪንግና በቴክኖሎጂ ዘርፎች የሥራ ዕድል ፈጥሯል።
አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት ለሀገር ውስጥ አምራች ኢንዱስትሪዎችም እንደ ጀርባ አጥንት ሆኖ በማገልገል ላይ ሲሆን፤ ይህ የጋራ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ "የመደመር" ፍልስፍና ውጤት አንዱ ሀገር ለሌላው የህልውና ዋስትና የሚሆንበትን ሥርዓት እየገነባ ነው።
መንግሥት የኢትዮጵያን የኃይል አቅርቦት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ግልጽ ዕቅዶችን አስቀምጦ የኃይል ሽያጭ ትስስርን ከአፍሪካ ቀንድ አሻግሮ እስከ ሰሜን አፍሪካና አውሮፓ ለማድረስ በቁርጠኝነት እየሰራ ይገኛል፤ ይሰራል።
እንዲሁም ከውሃ ኃይል በተጨማሪ በፀሐይ፣ በነፋስና በጂኦተርማል ኃይል ማመንጫዎች ላይ በስፋት ኢንቨስት በማድረግ አስተማማኝ የኃይል አማራጮችን የመፍጠር ሥራም ይጠናከራል።
ኢትዮጵያ የራሷን ፍላጎት መቶ በመቶ አሟልታ የቀጣናው ዋነኛ የኃይል "ባንክ" እንድትሆንና ዜጎች የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲያገኙ የማድረጉ ጉዞ ተጠናክሮ ቀጥሏል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍኤምሲ) ኢትዮጵያ ያሏትን የተፈጥሮ ጸጋዎች ወደ ላቀ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ አቅም በመቀየር፣ ቀጣናዊ ትስስርን ለማጠናከር የምታደርገው ጥረት አዲስ ምዕራፍ ላይ ደርሷል።
ሀገሪቱ ያላት ታዳሽ የኃይል ሀብት ዝም ብሎ የሚፈስ ውሃ ሳይሆን በኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ ውስጥ ዋነኛ ብሔራዊ አቅም ነው፡፡
የኃይል አቅርቦት ለአዳዲስ የቴክኖሎጂ አብዮቶች፣ ለዲጂታል ኢኮኖሚ እና ለሰው ሰራሽ አስተውሎት ግንባታ መሠረታዊ ምርጫ እየሆነ መጥቷል።
በዚህም መሠረት ኢትዮጵያን የአፍሪካ የኃይል ማዕከል የማድረግ ራዕይ ተሰንቆ የኢነርጂ ትስስርን እንደ ፖለቲካዊ መተማመኛ መሣሪያ መጠቀም ላይ ትኩረት ተደርጓል።
ባለፉት ጥቂት ዓመታት የተከናወኑ ተግባራት እንደሚያሳዩት ኢትዮጵያ የገባችውን ቃል በተግባር በመለወጥ ለጎረቤት ሀገራት ሱዳን፣ ጅቡቲ እና ኬንያ ዋነኛ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅራቢ መሆን ችላለች።
የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ፣ የኮይሻ እና ሌሎች ግዙፍ የታዳሽ ኃይል ፕሮጀክቶች የሀገሪቱን ፍላጎት ከማሟላት ባለፈ የቀጣናውን የጋራ ዕድገት የሚያረጋግጡ የትስስር ድልድዮች ሆነው እያገለገሉ ይገኛሉ።
ይህ የታዳሽ ኃይል ልማት እንደ አንድ ቴክኒካዊ ዘርፍ ብቻ ሳይሆን የሉዓላዊነት እና የቀጣናዊ መሪነት ማረጋገጫ ተደርጎ ይወሰዳል።
የቀጣናዊ ትስስር ማስፋፊያ ሥራዎችን በተመለከተ ከታንዛኒያ ጋር የተጀመረው የኃይል ሽያጭ የሙከራ ፕሮጀክት ትልቅ እመርታዊ ማሳያ ነው።
ከዚህ በተጨማሪ የኢትዮጵያ ኒውክሌር ኃይል ኮሚሽንን በማቋቋም ለወደፊት ሰላማዊ የኒውክሌር ኃይል አጠቃቀም ዓለም አቀፍ ስምምነቶችና መሠረቶች ተጥለዋል።
ድንበር ተሻጋሪ የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮችን በመዘርጋትም ኢትዮጵያ ከጎረቤቶቿ ጋር በኤሌክትሪክ እንድትገናኝ ተደርጓል።
ይህም በ21ኛው ክፍለ ዘመን የሀገርን የኃይል ዋስትና ለማረጋገጥ የኃይል ምንጮችን ማብዛት አስፈላጊ መሆኑን የሚያሳይ ስትራቴጂ ነው።
አንዳንድ ወገኖች ለጎረቤት ሀገራት የሚደረገውን የኃይል አቅርቦት ኪሳራ አድርገው የሚያንጸባርቁት የተሳሳተ አመለካከት የረዥም ጊዜ ብሔራዊ ጥቅምን ካለመረዳት የሚመነጭ መሆኑን ሁኔታዎች ያስረዳሉ።
የኃይል ከትስስር የንግድ ልውውጥ ባሻገር የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ የሆነ አዎንታዊ ተጽዕኖ የሚያሳድግ የዲፕሎማሲ መሣሪያ ነው።
ጎረቤት ሀገራት በኢትዮጵያ ኃይል መብራት ሲያገኙ፣ ኢንዱስትሪዎቻቸው ሲንቀሳቀሱ፣ ለብሔራዊ ደህንነትና ለቀጣናዊ መረጋጋት ትልቅ ዋስትና የሚሰጥ መሆኑን መረዳት ያስፈልጋል።
በተመሳሳይ የኒውክሌር ኃይልን ለሕክምና፣ ለግብርና እና ለኢንዱስትሪ ምርታማነት ማዋል ኢትዮጵያ ወደ ቴክኖሎጂ ልዕለ-ኃያልነት የምታደርገውን ጉዞ ያፋጥነዋል።
የእነዚህ ሥራዎች ተጨባጭ ውጤቶች ቀስ በቀስ መታየት የጀመሩ ሲሆን፤ ለጎረቤት ሀገራት ከሚቀርበው ኃይል የሚገኘው የውጭ ምንዛሬ ለሀገራዊ ልማት መዋል ጀምሯል።
ኢትዮጵያ በቀጣናው ሰላምና መረጋጋት ላይ ያላት ተፅዕኖም አድጓል፤ የኢነርጂ ዘርፉ መስፋፋት በሺዎች ለሚቆጠሩ ዜጎች በኢንጂነሪንግና በቴክኖሎጂ ዘርፎች የሥራ ዕድል ፈጥሯል።
አስተማማኝ የኃይል አቅርቦት ለሀገር ውስጥ አምራች ኢንዱስትሪዎችም እንደ ጀርባ አጥንት ሆኖ በማገልገል ላይ ሲሆን፤ ይህ የጋራ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ "የመደመር" ፍልስፍና ውጤት አንዱ ሀገር ለሌላው የህልውና ዋስትና የሚሆንበትን ሥርዓት እየገነባ ነው።
መንግሥት የኢትዮጵያን የኃይል አቅርቦት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ግልጽ ዕቅዶችን አስቀምጦ የኃይል ሽያጭ ትስስርን ከአፍሪካ ቀንድ አሻግሮ እስከ ሰሜን አፍሪካና አውሮፓ ለማድረስ በቁርጠኝነት እየሰራ ይገኛል፤ ይሰራል።
እንዲሁም ከውሃ ኃይል በተጨማሪ በፀሐይ፣ በነፋስና በጂኦተርማል ኃይል ማመንጫዎች ላይ በስፋት ኢንቨስት በማድረግ አስተማማኝ የኃይል አማራጮችን የመፍጠር ሥራም ይጠናከራል።
ኢትዮጵያ የራሷን ፍላጎት መቶ በመቶ አሟልታ የቀጣናው ዋነኛ የኃይል "ባንክ" እንድትሆንና ዜጎች የኤሌክትሪክ ኃይል እንዲያገኙ የማድረጉ ጉዞ ተጠናክሮ ቀጥሏል።
1 month ago
የላብ አድዋ፡- አዲሱ አርበኝነት
****************
የኢትዮጵያ ታሪክ በጽናትና በጀግንነት የወርቅ ቀለም የተጻፈ መጽሐፍ ነው። አባቶቻችንና እናቶቻችን ሀገርን በክብር አቆይተውልናል።ትናንት አርበኝነት ማለት በጫካና በዱር ለነፃነት መውደቅ፣ በደምና በአጥንት ድንበር ማስከበር ነበር። ዛሬ ግን የታሪክ የሩጫ ቅብብል በትውልዱ እጅ ገብቷል፤ የዛሬው አርበኝነት ግንባሩ ተቀይሯል፣ ጠላቱም መልክ ለውጧል። ዛሬ አርበኝነት ማለት ለሀገር ብልጽግና መቆም፣ ድህነትንና ድንቁርናን ድል ማድረግ ነው።
ታሪክን መዘከር የትናንትን ድል ለማውራት ብቻ ሳይሆን ለነገው ጉዞ ስንቅ ለመሰብሰብ ነው። የአድዋ ድል መታሰቢያና የአብርሆት ቤተ-መጻሕፍት ዝም ብለው የድንጋይና የሲሚንቶ ክምር ህንፃዎች አይደሉም። እነርሱ የኢትዮጵያዊነት ጽናትና የጥበብ ጥማት ህያው መገለጫዎች ናቸው።
"ከታሪክ ያልተማረ፣ ለታሪክ አይበቃም" እንደሚባለው እነዚህ መዘክሮች ወጣቱ ትውልድ የትናንቱን ነፃነት እንዲዳስሰው፣ ዛሬን ደግሞ በኩራት እንዲተነፍሰው የሚያስችሉ የንቃተ-ህሊና ማዕከላት ናቸው።
በ21ኛው ክፍለ ዘመን ሉዓላዊነት የሚረጋገጠው በጠመንጃ አፈሙዝ ብቻ አይደለም። እውነተኛ ሉዓላዊነት የሚለካው በምግብ ራስን በመቻል፣ በኢንዱስትሪ ብቃትና በዲጂታል ቴክኖሎጂ ልዕልና ነው።
ትናንት በጠብመንጃ ድንበር ይከበር ነበር፤ ዛሬ ግን የሉዓላዊነት ድንበራችን የስንዴ ማሳዎቻችን፣ የፋብሪካዎቻችን ጭስና የዲጂታል ቴክኖሎጂ ኮዲንግ ብቃታችን ነው። ከእርዳታ ጠባቂነትና ከተመፅዋችነት ሰንሰለት ተላቆ ወደ ስንዴ ላኪነት መሸጋገር፣ የዘመናችን ሌላው "የአድዋ ድል" ተደርጎ ሊወሰድ የሚገባው የኢኮኖሚ ነፃነት አዋጅ ነው።
ታላቁ የህዳሴ ግድብ የአዲሱ አርበኝነታችን ትልቅ ማኅተም ነው። ዓለም አቀፍ ጫናዎችንና የዲፕሎማሲ አዙሪቶችን ተቋቁመን፣ ከራስ ጉርስ ቀንሰን የዓባይን ውሃ መገደብ መቻላችን "እምቢኝ ለጭቆና" የሚለው የጥንት መንፈሳችን በዘመናዊ ምህንድስና መገለጡን ያሳያል። ከዚህም በተጓዳኝ፣ ኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄዋን በዲፕሎማሲና በጋራ ተጠቃሚነት መርህ ለማሳካት የምታደርገው ጥረት፣ የህልውናችንና የኢኮኖሚ ነፃነታችን ዋስትና ነው።
የብሪክስ አባልነትና የኮሪደር ልማት ሥራዎች ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ መድረክ ቀና ብላ እንድትቆም እያደረጓት ነው። ከተሞቻችንን ለኑሮ ምቹ ማድረግና ቱሪዝምን ማስፋፋት የሀገር ፍቅር ተግባራዊ መግለጫዎች ናቸው።
ይሁን እንጂ፣ እነዚህ ሁሉ ልማቶችና ዲፕሎማሲያዊ ስኬቶች ዘላቂ ትርጉም የሚኖራቸው በውስጣችን ሰላምና አንድነት ሲሰፍን ብቻ ነው። የአባቶቻችን አንድነት በጠላት ፊት የነበረውን አሸናፊነት፣ እኛ ዛሬ በጠረጴዛ ዙሪያ ውይይትና በሀገራዊ ምክክር ልንደግመው ይገባል። የልዩነት ግንቦችን አፍርሰን በሀገራዊ ስምምነት ካልተሳሰርን፣ ድህነት የሚባለውን የጋራ ጠላታችንን ማሸነፍ አንችልም።
አርበኝነትን ከአውድማ ወደ ፋብሪካ፣ ከዱር ወደ ላቦራቶሪ፣ ከጠመንጃ ወደ ኮዲንግ (Coding) የምናሸጋግርበት ጊዜ አሁን ነው። አባቶቻችን በደማቸው የጻፉትን ነፃነት፣ እኛ በላባችንና በእውቀታችን ቀለም እናድምቀው።
ኢትዮጵያዊነት ፈተናን ወደ ዕድል የመቀየር ጥበብ ነውና የትናንቱ የድል መንፈስ ዛሬም በሥራችን ውስጥ ይንገሥ!
****************
የኢትዮጵያ ታሪክ በጽናትና በጀግንነት የወርቅ ቀለም የተጻፈ መጽሐፍ ነው። አባቶቻችንና እናቶቻችን ሀገርን በክብር አቆይተውልናል።ትናንት አርበኝነት ማለት በጫካና በዱር ለነፃነት መውደቅ፣ በደምና በአጥንት ድንበር ማስከበር ነበር። ዛሬ ግን የታሪክ የሩጫ ቅብብል በትውልዱ እጅ ገብቷል፤ የዛሬው አርበኝነት ግንባሩ ተቀይሯል፣ ጠላቱም መልክ ለውጧል። ዛሬ አርበኝነት ማለት ለሀገር ብልጽግና መቆም፣ ድህነትንና ድንቁርናን ድል ማድረግ ነው።
ታሪክን መዘከር የትናንትን ድል ለማውራት ብቻ ሳይሆን ለነገው ጉዞ ስንቅ ለመሰብሰብ ነው። የአድዋ ድል መታሰቢያና የአብርሆት ቤተ-መጻሕፍት ዝም ብለው የድንጋይና የሲሚንቶ ክምር ህንፃዎች አይደሉም። እነርሱ የኢትዮጵያዊነት ጽናትና የጥበብ ጥማት ህያው መገለጫዎች ናቸው።
"ከታሪክ ያልተማረ፣ ለታሪክ አይበቃም" እንደሚባለው እነዚህ መዘክሮች ወጣቱ ትውልድ የትናንቱን ነፃነት እንዲዳስሰው፣ ዛሬን ደግሞ በኩራት እንዲተነፍሰው የሚያስችሉ የንቃተ-ህሊና ማዕከላት ናቸው።
በ21ኛው ክፍለ ዘመን ሉዓላዊነት የሚረጋገጠው በጠመንጃ አፈሙዝ ብቻ አይደለም። እውነተኛ ሉዓላዊነት የሚለካው በምግብ ራስን በመቻል፣ በኢንዱስትሪ ብቃትና በዲጂታል ቴክኖሎጂ ልዕልና ነው።
ትናንት በጠብመንጃ ድንበር ይከበር ነበር፤ ዛሬ ግን የሉዓላዊነት ድንበራችን የስንዴ ማሳዎቻችን፣ የፋብሪካዎቻችን ጭስና የዲጂታል ቴክኖሎጂ ኮዲንግ ብቃታችን ነው። ከእርዳታ ጠባቂነትና ከተመፅዋችነት ሰንሰለት ተላቆ ወደ ስንዴ ላኪነት መሸጋገር፣ የዘመናችን ሌላው "የአድዋ ድል" ተደርጎ ሊወሰድ የሚገባው የኢኮኖሚ ነፃነት አዋጅ ነው።
ታላቁ የህዳሴ ግድብ የአዲሱ አርበኝነታችን ትልቅ ማኅተም ነው። ዓለም አቀፍ ጫናዎችንና የዲፕሎማሲ አዙሪቶችን ተቋቁመን፣ ከራስ ጉርስ ቀንሰን የዓባይን ውሃ መገደብ መቻላችን "እምቢኝ ለጭቆና" የሚለው የጥንት መንፈሳችን በዘመናዊ ምህንድስና መገለጡን ያሳያል። ከዚህም በተጓዳኝ፣ ኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄዋን በዲፕሎማሲና በጋራ ተጠቃሚነት መርህ ለማሳካት የምታደርገው ጥረት፣ የህልውናችንና የኢኮኖሚ ነፃነታችን ዋስትና ነው።
የብሪክስ አባልነትና የኮሪደር ልማት ሥራዎች ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ መድረክ ቀና ብላ እንድትቆም እያደረጓት ነው። ከተሞቻችንን ለኑሮ ምቹ ማድረግና ቱሪዝምን ማስፋፋት የሀገር ፍቅር ተግባራዊ መግለጫዎች ናቸው።
ይሁን እንጂ፣ እነዚህ ሁሉ ልማቶችና ዲፕሎማሲያዊ ስኬቶች ዘላቂ ትርጉም የሚኖራቸው በውስጣችን ሰላምና አንድነት ሲሰፍን ብቻ ነው። የአባቶቻችን አንድነት በጠላት ፊት የነበረውን አሸናፊነት፣ እኛ ዛሬ በጠረጴዛ ዙሪያ ውይይትና በሀገራዊ ምክክር ልንደግመው ይገባል። የልዩነት ግንቦችን አፍርሰን በሀገራዊ ስምምነት ካልተሳሰርን፣ ድህነት የሚባለውን የጋራ ጠላታችንን ማሸነፍ አንችልም።
አርበኝነትን ከአውድማ ወደ ፋብሪካ፣ ከዱር ወደ ላቦራቶሪ፣ ከጠመንጃ ወደ ኮዲንግ (Coding) የምናሸጋግርበት ጊዜ አሁን ነው። አባቶቻችን በደማቸው የጻፉትን ነፃነት፣ እኛ በላባችንና በእውቀታችን ቀለም እናድምቀው።
ኢትዮጵያዊነት ፈተናን ወደ ዕድል የመቀየር ጥበብ ነውና የትናንቱ የድል መንፈስ ዛሬም በሥራችን ውስጥ ይንገሥ!
1 month ago
የገበታ ለሀገር ፕሮጀክት አካል የሆነው ግዙፉ የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት በባህር ዳር ከተማ ተመረቀ
#ethiopia | በውቧ ባህር ዳር ከተማ በከፍተኛ ወጪ የተገነባው ግዙፉ የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ዛሬ ሚያዝያ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በታላቅ ስነ ስርዓት ተመርቋል።
በደቡባዊ የጣና ሀይቅ ዳርቻ ላይ ያረፈው ይህ ሪዞርት በጎርጎራ በኩል የተጀመረውን የቱሪዝም ልማት ብርሃን ወደ ሌላኛው የሀይቁ ዳርቻ ያሸጋገረ ግዙፍ ኢንቨስትመንት ነው።
ፕሮጀክቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በገበታ ለሀገር እቅድ አማካኝነት ሁለት የጣና ሀይቅ ዳርቻዎችን በቱሪዝም ለማስተሳሰር የነደፉትን ታላቅ ራዕይ ዳር ያደረሰ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የታሪካዊቷን የጎርጎራ ከተማ ገፅታ ከመቀየር ባለፈ በዐፄ ፋሲለደስ መናገሻ ጎንደር የሚገኙ የቤተ መንግስት ቅርሶችን በከፍተኛ ጥራት በማደስ ለዘላቂ ቱሪዝም ዝግጁ እንዲሆኑ አድርገዋል።
ከዚህም በተጨማሪ ለጎንደር ከተማ የመጠጥ ውሃ እና ለግብርና ልማት የሚውለው የመገጭ ግድብ ግንባታ ለውሃ ቱሪዝም አዲስ እድል ይዞ እየመጣ ይገኛል።
ይህንን መንግስታዊ ራዕይ በግል ኢንቨስትመንት በማገዝ የቤአኢካ እና የእህት ኩባንያዎቹ መስራች አቶ ካሳሁን ምስጋናው የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርትን በ 4.5 ቢሊዮን ብር ወጪ በሁለት አመት ከስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ገንብተው አጠናቀዋል።
ግለሰቡ በጎርጎራ ኢኮ ቱሪዝም ግንባታ እና በጎንደር ቅርሶች ጥገና ላይ የነበራቸውን ውጤታማ ተሳትፎ አሁን ደግሞ በቱሪዝም ኢንዱስትሪው ውስጥ በሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ በኩል በስፋት ለመቀጠል ተዘጋጅተዋል።
አቶ ካሳሁን ለእነዚህ ስራዎች ስኬት የፌዴራል እና የክልል መንግስታት እንዲሁም የከተማ አስተዳደሮች ላደረጉላቸው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
ወደፊትም የፈለገ ግዮን እና የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርቶች በሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ ስር በመሆን ልባችን ኢትዮጵያ ደረጃችን አለም አቀፍ በሚል መሪ ቃል ጥራት ያለው አገልግሎት ለጎብኚዎች እንደሚያቀርቡ ተገልጿል።
#bahirdar #tanalake #tourismethiopia #beaikainvestment #rodahospitality #development #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በውቧ ባህር ዳር ከተማ በከፍተኛ ወጪ የተገነባው ግዙፉ የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ዛሬ ሚያዝያ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በታላቅ ስነ ስርዓት ተመርቋል።
በደቡባዊ የጣና ሀይቅ ዳርቻ ላይ ያረፈው ይህ ሪዞርት በጎርጎራ በኩል የተጀመረውን የቱሪዝም ልማት ብርሃን ወደ ሌላኛው የሀይቁ ዳርቻ ያሸጋገረ ግዙፍ ኢንቨስትመንት ነው።
ፕሮጀክቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በገበታ ለሀገር እቅድ አማካኝነት ሁለት የጣና ሀይቅ ዳርቻዎችን በቱሪዝም ለማስተሳሰር የነደፉትን ታላቅ ራዕይ ዳር ያደረሰ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የታሪካዊቷን የጎርጎራ ከተማ ገፅታ ከመቀየር ባለፈ በዐፄ ፋሲለደስ መናገሻ ጎንደር የሚገኙ የቤተ መንግስት ቅርሶችን በከፍተኛ ጥራት በማደስ ለዘላቂ ቱሪዝም ዝግጁ እንዲሆኑ አድርገዋል።
ከዚህም በተጨማሪ ለጎንደር ከተማ የመጠጥ ውሃ እና ለግብርና ልማት የሚውለው የመገጭ ግድብ ግንባታ ለውሃ ቱሪዝም አዲስ እድል ይዞ እየመጣ ይገኛል።
ይህንን መንግስታዊ ራዕይ በግል ኢንቨስትመንት በማገዝ የቤአኢካ እና የእህት ኩባንያዎቹ መስራች አቶ ካሳሁን ምስጋናው የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርትን በ 4.5 ቢሊዮን ብር ወጪ በሁለት አመት ከስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ገንብተው አጠናቀዋል።
ግለሰቡ በጎርጎራ ኢኮ ቱሪዝም ግንባታ እና በጎንደር ቅርሶች ጥገና ላይ የነበራቸውን ውጤታማ ተሳትፎ አሁን ደግሞ በቱሪዝም ኢንዱስትሪው ውስጥ በሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ በኩል በስፋት ለመቀጠል ተዘጋጅተዋል።
አቶ ካሳሁን ለእነዚህ ስራዎች ስኬት የፌዴራል እና የክልል መንግስታት እንዲሁም የከተማ አስተዳደሮች ላደረጉላቸው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
ወደፊትም የፈለገ ግዮን እና የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርቶች በሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ ስር በመሆን ልባችን ኢትዮጵያ ደረጃችን አለም አቀፍ በሚል መሪ ቃል ጥራት ያለው አገልግሎት ለጎብኚዎች እንደሚያቀርቡ ተገልጿል።
#bahirdar #tanalake #tourismethiopia #beaikainvestment #rodahospitality #development #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ በደቡባዊ የጣና ሐይቅ ዳርቻ በ4.5 ቢሊዮን ብር ወጪ የተገነባው "ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት" ዛሬ ሚያዝያ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ ተመርቋል። ፕሮጀክቱ በመንግስት የ"ገበታ ለሀገር" ፕሮግራም ማዕቀፍ ስር የተከናወነ ሲሆን፣ የቤአኢካ (BEAEKA) ንግድና ኢንቨስትመንት መሥራች በሆኑት አቶ ካሳሁን ምስጋናው የግል ኢንቨስትመንት በሁለት ዓመት ከስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ተገንብቶ መጠናቀቁ ተገልጿል።
ይህ አዲስ የቱሪዝም ማዕከል በጣና ሐይቅ ተቃራኒ ዳርቻ ከሚገኘው የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት ጋር ተደጋግፎ እንዲሰራ ታስቦ የተነደፈ ነው። ሪዞርቱ መንግስት በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ለቱሪዝም ዘርፍ የሰጠውን ትኩረት ተከትሎ በግሉ ዘርፍ የተተገበረ ማሳያ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተጠቁሟል። ከዚህም በተጨማሪ በቀጠናው የቱሪዝም ፍሰትን እና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴን ሊያሳድጉ የሚችሉ ሌሎች ተጓዳኝ ፕሮጀክቶች እየተከናወኑ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል ቤአኢካ ኢንቨስትመንት በኮንትራክተርነት የተሳተፈባቸው የጎንደር አብያተ መንግሥታት የቅርስ ጥገና ስራዎች እና የመገጭ ሁለንተናዊ ልማት ግድብ ይገኙበታል።
በሌላ በኩል ዛሬ የተመረቀውን ሪዞርት ጨምሮ የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርትን በበላይነት የሚያስተዳድረው "ሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ" (Roda Hospitality Group) የተሰኘ አዲስ ሀገር በቀል ተቋም መቋቋሙ በምረቃው ስነ-ስርዓት ላይ ይፋ ተደርጓል። ባለሀብቱ አቶ ካሳሁን ምስጋናው ፕሮጀክቱን በእቅዱ መሰረት በተያዘለት ጊዜ ለማጠናቀቅ የፌዴራል፣ የክልሉ እንዲሁም የከተማ አስተዳደሩ ላደረጉት የቅርብ ክትትል እና ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ይህ አዲስ የቱሪዝም ማዕከል በጣና ሐይቅ ተቃራኒ ዳርቻ ከሚገኘው የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት ጋር ተደጋግፎ እንዲሰራ ታስቦ የተነደፈ ነው። ሪዞርቱ መንግስት በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ለቱሪዝም ዘርፍ የሰጠውን ትኩረት ተከትሎ በግሉ ዘርፍ የተተገበረ ማሳያ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተጠቁሟል። ከዚህም በተጨማሪ በቀጠናው የቱሪዝም ፍሰትን እና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴን ሊያሳድጉ የሚችሉ ሌሎች ተጓዳኝ ፕሮጀክቶች እየተከናወኑ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል ቤአኢካ ኢንቨስትመንት በኮንትራክተርነት የተሳተፈባቸው የጎንደር አብያተ መንግሥታት የቅርስ ጥገና ስራዎች እና የመገጭ ሁለንተናዊ ልማት ግድብ ይገኙበታል።
በሌላ በኩል ዛሬ የተመረቀውን ሪዞርት ጨምሮ የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርትን በበላይነት የሚያስተዳድረው "ሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ" (Roda Hospitality Group) የተሰኘ አዲስ ሀገር በቀል ተቋም መቋቋሙ በምረቃው ስነ-ስርዓት ላይ ይፋ ተደርጓል። ባለሀብቱ አቶ ካሳሁን ምስጋናው ፕሮጀክቱን በእቅዱ መሰረት በተያዘለት ጊዜ ለማጠናቀቅ የፌዴራል፣ የክልሉ እንዲሁም የከተማ አስተዳደሩ ላደረጉት የቅርብ ክትትል እና ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
1 month ago
ገበታ ለሀገር ! ገበታ ለጣና!
ባህርዳር የግዙፉን የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት የምረቃ ስነስርአት እያስተናገደች ነው!
______________________________
ዛሬ ሚያዝያ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በውቧ ባህር ዳር ከተማ የግዙፉ የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት መመረቅ ተበስሯል።
በደቡባዊ የጣና ሐይቅ ዳርቻ፤ በባህር ዳር ከተማ የተገነባው የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ለጣና የቀረበ የጎርጎራን ብርሃን በሌላኛው ዳርቻ ያስቀጠለ ግዙፍ ኢንቨስትመንት ነው።
ይህ ውጥን ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ የጎርጎራን ታላቅ ስራ ሙሉ ለማድረግ በሌላኛው የጣና አቅጣጫ፥ በውቧ ባህር ዳር የሚተሳሰሩ ሁለት የአንድ ሐይቅ ዳርቻ ገናና ህልሞችን ለማሳካት በገበታ ለሃገር ያለሙት ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ ቀደምቷን የዐፄ ሱስኒዮስ መናገሻ ጎርጎራን ከዘመናት ጨለማ በኋላ ታላቅ ብርሃን እንድትጎናፀፍ ያደረጉበትን እጅግ ድንቅ አሻራ ተከትሎ ዳግም በዐፄ ሱስኒዮስ ልጅ በፋሲለደስ መናገሻ ጎንደር አዲስ ነገር አሳዩ።
በመከራ ውስጥ የኖረውን የጎንደር አብያተ መንግሥታት ግብረ ሕንፃ እንደ አዲስ ነፍስ የዘራበትን የቅርስ ጥገና እና ልማት ዕውን አደረጉ። ይህ የቅርስ ጥገናና ልማት የዓለም ቅርሱን ታሪክ ወደ ላቀ ስኬት ያሻገረ የዘላቂ ቱሪዝም ትልቅ አቅም ነው።
የቀጠናውን መፃኢ ዕድል ነገውን ያስናፍቃል ያስባለው ሌላው ፕሮጀክት በጎንደር ከተማ የሚገኘው የመገጭ የመጠጥ፣ የመስኖ እና ሁለንተናዊ ልማት አቅም የሆነው ግድብ ነው። ግድቡ የውሃ እጥረት ላለባት ጎንደር ከቱሪዝም ልማት አኳያ ለውሃ ቱሪዝምና መዝናኛ ኢንቨስትመንት አዲስ ዕድል ይዞ እየመጣ ነው።
የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት በገበታ ለሀገር እንደለማው ሁሉ ይህ ራዕይ እንዲዘልቅና እንዲስፋፋ ገበታ ለሀገር በግል ኢንቨስትመንትም እንዲቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰጡት የመሪነት ሚና ሀሳባቸውን በመግዛት የቤአኢካ እና የእህት ኩባንያዎቹ መሥራች አቶ ካሳሁን ምስጋናው ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርትን በገበታ ለሀገር ማዕቀፍ ውስጥ 4.5 ቢሊዮን ብር ወጭ አድርገው በሁለት አመት ከስድስት ወር ግዜ ውስጥ እውን አድርገዋል።
ከዚህ ሪዞርት እና ከሌሎች ገናና ውጥኖች ዕውን መሆን ጀርባ የተጣለበትን ኃላፊነት በብቃት በመወጣት ረገድ ከሀገር ልማት ጎን የቆመው የቤአኢካ ንግድና ኢንቨስትመንት ሚና የላቀ ነው።
በተለይም የድርጅቱ መሥራችና ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሀገር ወዳዱ አቶ ካሳሁን ምስጋናው በጎርጎራ ኢኮ ቱሪዝም ግንባታ በኮንትራክተርነት በታሰበው ጊዜ፣ በታለመው ጥራት እና በሚያኮራ ኃላፊነትን የመወጣት ስኬት አጠናቀዋል።
በተመሳሳይ እንደ ሀገርም ባልተለመደ ሁኔታ በሀገር ልጅ ብቃት እና ኃላፊነትን የመወጣት ተግባር ምስጋና የቀረበለትን የጎንደር አብያተ መንግሥታት ግብረ ሕንፃ የቅርስ ጥገናና ልማት ስራ ሌላው ስለ ሀገር የተወጡት ኃላፊነት ነው።
በዚሁ 'በጎንደር እስከ ምፅአት' በሚል ሲፌዝበት የኖረውን የመገጭ ፕሮጀክት በጠቅላይ ሚኒስትሩ በተሰጠ ከባድ የቁጭት አደራ እና ኃላፊነት ተረክበው የግንባታ ሂደቱን በሚያስደንቅ ፍጥነት አሳክተው በመጠናቀቂያው ምዕራፍ ሊገኝ ችሏል።
አሁን ደግሞ በሀገር በቀሉ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ትልቅ ቦታ የተሰጠው የቱሪዝም ዘርፉን ውጤታማ ለማድረግ የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ውጥንን ለፍሬ ያበቁት አቶ ካሳሁን ምስጋናው በሌሎች ኢንቨስትመንቶቻቸው ካሳኩት ልምድ በመነሳት መንግስት ትልቅ ትኩረት የሰጠውን የቱሪዝም ኢንዱስትሪ በግሉ ዘርፍ ለማልማት፣ ከመገንባት ልምድና አቅማቸው በተጨማሪ ሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕን አቋቁመዋል።
አቶ ካሳሁን እነኚህ ፕሮጀክቶች ስኬታማ ሆነው ሀገር እና ህዝብ የጣሉባቸውን ኃላፊነቶች እንዲወጡ በማስቻል ረገድ የፌዴራል ፣ የክልል አንዲሁም የከተማ አስተዳደሮች ትልቁን ሚና እንደተጫዎቱ አፅንዎት ሰጥተው ገልጸዋል።
በተለይም የክልሉ መንግስት የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይን የቱሪዝም አብዮት ራዕይ ተቀብሎ ድርጅታቸው እና እሳቸው የተጣለባቸውን አደራ በአግባቡ እንዲወጡ ላደረገው ከፍተኛ ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
በቀጣይ የማስፋፊያ ስራዎቹ ተጨማሪ አያሌ እቅዶችን የያዘው ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ከጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት ጋር በመቀናጀት በሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ ስር ይተዳደራል።
ሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርትን እና ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርትን በመያዝ ስራ የጀመረ፤ በቀጣይ ለማስተዳደር በሚረከባቸውም እራሱ በሚገነባቸውም የሆስፒታሊቲ ተቋማት የላቀ፣ ዘመናዊና ተወዳዳሪ አገልግሎትን ለመስጠት 'ልባችን ኢትዮጵያ ደረጃችን ዓለም አቀፍ!' በሚል ፍልስፍና ኢንቨስትመንቱን የተቀላቀለ ሀገር በቀል ተቋም ነው።
በገበታ ለሃገር ማእቀፍ ውስጥ በግል ኢንቨትመንት የታነጸው የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ምርቃት ተበስሯል።
ባህርዳር የግዙፉን የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት የምረቃ ስነስርአት እያስተናገደች ነው!
______________________________
ዛሬ ሚያዝያ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በውቧ ባህር ዳር ከተማ የግዙፉ የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት መመረቅ ተበስሯል።
በደቡባዊ የጣና ሐይቅ ዳርቻ፤ በባህር ዳር ከተማ የተገነባው የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ለጣና የቀረበ የጎርጎራን ብርሃን በሌላኛው ዳርቻ ያስቀጠለ ግዙፍ ኢንቨስትመንት ነው።
ይህ ውጥን ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ የጎርጎራን ታላቅ ስራ ሙሉ ለማድረግ በሌላኛው የጣና አቅጣጫ፥ በውቧ ባህር ዳር የሚተሳሰሩ ሁለት የአንድ ሐይቅ ዳርቻ ገናና ህልሞችን ለማሳካት በገበታ ለሃገር ያለሙት ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ ቀደምቷን የዐፄ ሱስኒዮስ መናገሻ ጎርጎራን ከዘመናት ጨለማ በኋላ ታላቅ ብርሃን እንድትጎናፀፍ ያደረጉበትን እጅግ ድንቅ አሻራ ተከትሎ ዳግም በዐፄ ሱስኒዮስ ልጅ በፋሲለደስ መናገሻ ጎንደር አዲስ ነገር አሳዩ።
በመከራ ውስጥ የኖረውን የጎንደር አብያተ መንግሥታት ግብረ ሕንፃ እንደ አዲስ ነፍስ የዘራበትን የቅርስ ጥገና እና ልማት ዕውን አደረጉ። ይህ የቅርስ ጥገናና ልማት የዓለም ቅርሱን ታሪክ ወደ ላቀ ስኬት ያሻገረ የዘላቂ ቱሪዝም ትልቅ አቅም ነው።
የቀጠናውን መፃኢ ዕድል ነገውን ያስናፍቃል ያስባለው ሌላው ፕሮጀክት በጎንደር ከተማ የሚገኘው የመገጭ የመጠጥ፣ የመስኖ እና ሁለንተናዊ ልማት አቅም የሆነው ግድብ ነው። ግድቡ የውሃ እጥረት ላለባት ጎንደር ከቱሪዝም ልማት አኳያ ለውሃ ቱሪዝምና መዝናኛ ኢንቨስትመንት አዲስ ዕድል ይዞ እየመጣ ነው።
የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት በገበታ ለሀገር እንደለማው ሁሉ ይህ ራዕይ እንዲዘልቅና እንዲስፋፋ ገበታ ለሀገር በግል ኢንቨስትመንትም እንዲቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰጡት የመሪነት ሚና ሀሳባቸውን በመግዛት የቤአኢካ እና የእህት ኩባንያዎቹ መሥራች አቶ ካሳሁን ምስጋናው ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርትን በገበታ ለሀገር ማዕቀፍ ውስጥ 4.5 ቢሊዮን ብር ወጭ አድርገው በሁለት አመት ከስድስት ወር ግዜ ውስጥ እውን አድርገዋል።
ከዚህ ሪዞርት እና ከሌሎች ገናና ውጥኖች ዕውን መሆን ጀርባ የተጣለበትን ኃላፊነት በብቃት በመወጣት ረገድ ከሀገር ልማት ጎን የቆመው የቤአኢካ ንግድና ኢንቨስትመንት ሚና የላቀ ነው።
በተለይም የድርጅቱ መሥራችና ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሀገር ወዳዱ አቶ ካሳሁን ምስጋናው በጎርጎራ ኢኮ ቱሪዝም ግንባታ በኮንትራክተርነት በታሰበው ጊዜ፣ በታለመው ጥራት እና በሚያኮራ ኃላፊነትን የመወጣት ስኬት አጠናቀዋል።
በተመሳሳይ እንደ ሀገርም ባልተለመደ ሁኔታ በሀገር ልጅ ብቃት እና ኃላፊነትን የመወጣት ተግባር ምስጋና የቀረበለትን የጎንደር አብያተ መንግሥታት ግብረ ሕንፃ የቅርስ ጥገናና ልማት ስራ ሌላው ስለ ሀገር የተወጡት ኃላፊነት ነው።
በዚሁ 'በጎንደር እስከ ምፅአት' በሚል ሲፌዝበት የኖረውን የመገጭ ፕሮጀክት በጠቅላይ ሚኒስትሩ በተሰጠ ከባድ የቁጭት አደራ እና ኃላፊነት ተረክበው የግንባታ ሂደቱን በሚያስደንቅ ፍጥነት አሳክተው በመጠናቀቂያው ምዕራፍ ሊገኝ ችሏል።
አሁን ደግሞ በሀገር በቀሉ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ትልቅ ቦታ የተሰጠው የቱሪዝም ዘርፉን ውጤታማ ለማድረግ የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ውጥንን ለፍሬ ያበቁት አቶ ካሳሁን ምስጋናው በሌሎች ኢንቨስትመንቶቻቸው ካሳኩት ልምድ በመነሳት መንግስት ትልቅ ትኩረት የሰጠውን የቱሪዝም ኢንዱስትሪ በግሉ ዘርፍ ለማልማት፣ ከመገንባት ልምድና አቅማቸው በተጨማሪ ሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕን አቋቁመዋል።
አቶ ካሳሁን እነኚህ ፕሮጀክቶች ስኬታማ ሆነው ሀገር እና ህዝብ የጣሉባቸውን ኃላፊነቶች እንዲወጡ በማስቻል ረገድ የፌዴራል ፣ የክልል አንዲሁም የከተማ አስተዳደሮች ትልቁን ሚና እንደተጫዎቱ አፅንዎት ሰጥተው ገልጸዋል።
በተለይም የክልሉ መንግስት የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይን የቱሪዝም አብዮት ራዕይ ተቀብሎ ድርጅታቸው እና እሳቸው የተጣለባቸውን አደራ በአግባቡ እንዲወጡ ላደረገው ከፍተኛ ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
በቀጣይ የማስፋፊያ ስራዎቹ ተጨማሪ አያሌ እቅዶችን የያዘው ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ከጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት ጋር በመቀናጀት በሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ ስር ይተዳደራል።
ሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርትን እና ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርትን በመያዝ ስራ የጀመረ፤ በቀጣይ ለማስተዳደር በሚረከባቸውም እራሱ በሚገነባቸውም የሆስፒታሊቲ ተቋማት የላቀ፣ ዘመናዊና ተወዳዳሪ አገልግሎትን ለመስጠት 'ልባችን ኢትዮጵያ ደረጃችን ዓለም አቀፍ!' በሚል ፍልስፍና ኢንቨስትመንቱን የተቀላቀለ ሀገር በቀል ተቋም ነው።
በገበታ ለሃገር ማእቀፍ ውስጥ በግል ኢንቨትመንት የታነጸው የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ምርቃት ተበስሯል።
1 month ago
ከምኞት ወደ እውነት፦ የኢትዮጵያ አዲሱ የሉዓላዊነት ጉዞ በ21ኛው ክፍለ ዘመን
**************
የኢትዮጵያ ታሪካዊ የሉዓላዊነት ጽንሰ-ሀሳብ በአብዛኛው የተገነባው ዜጎቿ ሀገርን ለማዳን በጦር ሜዳ ላይ በከፈሉት ወደር የለሽ መስዋዕትነት እና ባፈሰሱት ደም ነው።
በደም የተጠበቀ ታሪካዊ ነጻነቷን በኢኮኖሚ፣ በቴክኖሎጂ እና በአእምሮ በዳበረ የተሟላ ሉዓላዊነት ለማጽናት ታሪካዊ ጉዞ ላይ ትገኛለች፡፡
በ21ኛው ክፍለ ዘመን እውነተኛ ሉዓላዊነት ከድንበር ጥበቃ ባለፈ ከምግብ እና ከሌሎች የውጭ ጥገኝነት መላቀቅ መሆኑን በተግባር እያስመሰከረች ነው፡፡
በግብርናው ዘርፍ በየዓመቱ ለስንዴ ግዢ ይወጣ የነበረውን አንድ ቢሊዮን ዶላር በማስቀረት ራስን መቻል ለዚህ ትልቅ ማሳያ ነው፡፡
በ"ሌማት ትሩፋት" እና በ"አረንጓዴ አሻራ" መርሐግብሮች የተመዘገቡ ስኬቶችም የምግብ ዋስትናን በማረጋገጥ ብሔራዊ ክብርን ከፍ አድርገዋል፡፡
በኢንዱስትሪው ዘርፍ "ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄ ወደ ሥራ የተመለሱ 993 ፋብሪካዎች የኢኮኖሚ ሉዓላዊነታችንን እያጠናከሩ ይገኛሉ፡፡
እንደ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብም ያሉ የታዳሽ ኃይል ፕሮጀክቶች የኃይል ሉዓላዊነታችንን በማረጋገጥ የኢንዱስትሪውን ዕድገት እያፋጠኑ ነው፡፡
በቴክኖሎጂው ዘርፍ የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ፣ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ እና የ5 ሚሊዮን ኮደሮች ኢኒሼቲቭ ወጣቶችን በክህሎት በማስታጠቅ ቴክኖሎጂያዊ ጥገኝነትን ለማስቀረት ውጤታማ ሥራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ፡፡
ኢትዮጵያ በዲፕሎማሲው መስክም የራሷን ትርክት በራሷ ለመጻፍ የጀመረችው ጉዞ የዚሁ የተሟላ ሉዓላዊነት ማሳያ ነው፡፡ ይህ ታሪካዊ ሽግግር ለነገው ትውልድ የምናወርሰው ታላቅ ሀገራዊ ቃል ኪዳን ነው፡፡
ሙሉ መረጃውን ለማንበብ በአስተያየት መስጫ ውስጥ ያለውን ሊንክ ይጫኑ፡፡ 🔗
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #sovereignty #economictransformation #digitalethiopia #ethiopiatamrit #greenlegacy
**************
የኢትዮጵያ ታሪካዊ የሉዓላዊነት ጽንሰ-ሀሳብ በአብዛኛው የተገነባው ዜጎቿ ሀገርን ለማዳን በጦር ሜዳ ላይ በከፈሉት ወደር የለሽ መስዋዕትነት እና ባፈሰሱት ደም ነው።
በደም የተጠበቀ ታሪካዊ ነጻነቷን በኢኮኖሚ፣ በቴክኖሎጂ እና በአእምሮ በዳበረ የተሟላ ሉዓላዊነት ለማጽናት ታሪካዊ ጉዞ ላይ ትገኛለች፡፡
በ21ኛው ክፍለ ዘመን እውነተኛ ሉዓላዊነት ከድንበር ጥበቃ ባለፈ ከምግብ እና ከሌሎች የውጭ ጥገኝነት መላቀቅ መሆኑን በተግባር እያስመሰከረች ነው፡፡
በግብርናው ዘርፍ በየዓመቱ ለስንዴ ግዢ ይወጣ የነበረውን አንድ ቢሊዮን ዶላር በማስቀረት ራስን መቻል ለዚህ ትልቅ ማሳያ ነው፡፡
በ"ሌማት ትሩፋት" እና በ"አረንጓዴ አሻራ" መርሐግብሮች የተመዘገቡ ስኬቶችም የምግብ ዋስትናን በማረጋገጥ ብሔራዊ ክብርን ከፍ አድርገዋል፡፡
በኢንዱስትሪው ዘርፍ "ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄ ወደ ሥራ የተመለሱ 993 ፋብሪካዎች የኢኮኖሚ ሉዓላዊነታችንን እያጠናከሩ ይገኛሉ፡፡
እንደ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብም ያሉ የታዳሽ ኃይል ፕሮጀክቶች የኃይል ሉዓላዊነታችንን በማረጋገጥ የኢንዱስትሪውን ዕድገት እያፋጠኑ ነው፡፡
በቴክኖሎጂው ዘርፍ የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ፣ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ እና የ5 ሚሊዮን ኮደሮች ኢኒሼቲቭ ወጣቶችን በክህሎት በማስታጠቅ ቴክኖሎጂያዊ ጥገኝነትን ለማስቀረት ውጤታማ ሥራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ፡፡
ኢትዮጵያ በዲፕሎማሲው መስክም የራሷን ትርክት በራሷ ለመጻፍ የጀመረችው ጉዞ የዚሁ የተሟላ ሉዓላዊነት ማሳያ ነው፡፡ ይህ ታሪካዊ ሽግግር ለነገው ትውልድ የምናወርሰው ታላቅ ሀገራዊ ቃል ኪዳን ነው፡፡
ሙሉ መረጃውን ለማንበብ በአስተያየት መስጫ ውስጥ ያለውን ሊንክ ይጫኑ፡፡ 🔗
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #sovereignty #economictransformation #digitalethiopia #ethiopiatamrit #greenlegacy
1 month ago
ከደምና አጥንት... ወደ ላብና እውቀት፦ የዘመኑ አርበኝነት ጥሪ
*******************
(የዕለቱ መልዕክት)
ኢትዮጵያውያን አባቶቻችንና እናቶቻችን "የማይነቃነቅ ድንጋይ፣ የማይታጠፍ ብረት" ሆነው ሀገርን አቆይተውልናል። ትላንት አርበኝነት ማለት በጫካና በዱር ለነፃነት መውደቅ ነበር፤ ዛሬ ግን አርበኝነት ማለት ለሀገር ብልጽግና መቆም ነዉ። የአባቶቻችንን ገድል በታሪክ መጻሕፍት ላይ ብቻ ሳይሆን፣ በዘመናዊ መታሰቢያዎችና በልማት ስራዎቻችን ውስጥ ህያው ማድረግ የዚህ ትውልድ የቤት ስራ ነው።
የአድዋ ድል መታሰቢያና የአብርሆት ቤተ-መጻሕፍት ዝም ብለው ህንፃዎች አይደሉም፤ እነርሱ የኢትዮጵያዊነት ጽናት መገለጫ ናቸው። "የቆመበትን መሠረት የማያውቅ፣ የሚሄድበትን መንገድ አያውቅም።"እንደሚባለዉ እነዚህ መዘክሮች ወጣቱ ትውልድ የትናንቱን ነፃነት እንዲዳስሰው፣ ዛሬን ደግሞ በኩራት እንዲተነፍሰው ያደርጉታል።
ዛሬ ጦርነቱ የተለየ መልክ ይዟል። ጠላቶቻችን ድህነት፣ ኋላቀርነትና የተመፅዋችነት ሰንሰለት ናቸው። ትላንት በጠብመንጃ ድንበር ይከበር ነበር፤ ዛሬ ግን ሉዓላዊነት የሚረጋገጠው በስንዴ ልማት፣ በኢንዱስትሪ ሉዓላዊነትና በዲጂታል ቴክኖሎጂ ብቃት ነው። ዛሬ በቴክኖሎጂና በሳይንስ እውቀት ካልታጠቅን የነገዋን ኢትዮጵያ ማስጠበቅ አንችልም። ከእርዳታ ጠባቂነት ወደ ስንዴ ላኪነት መሸጋገራችን፣ የዘመናችን ሌላው አድዋ ነው።
ታላቁ የህዳሴ ግድብም የዚሁ አዲስ አርበኝነት ማኅተም ነው። የውጭ ጫናን ተቋቁሞ፣ ከራስ ጉርስ ቀንሶ የዓባይን ውሃ መግደብ መቻል "እምቢኝ ለጭቆና" የሚለው የጥንት መንፈሳችን በዘመናዊ ምህንድስና መገለጡ ነው። ከዚህም ባለፈ ኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄዋን በዲፕሎማሲና በጋራ ተጠቃሚነት መርህ ለማሳካት የምታደርገው ጥረት፣ የህልውናችንና የኢኮኖሚ ነፃነታችን ዋስትና ነው።
የብሪክስ (BRICS) አባልነትና የኮሪደር ልማት ስራዎች ኢትዮጵያን በዓለም መድረክ ቀና ብላ እንድትቆም እያደረጓት ነው። ከተሞቻችንን ለኑሮ ምቹ ማድረግና ቱሪዝምን ማስፋፋት ሀገርን የመውደድ ተግባራዊ መግለጫዎች ናቸው። ይሁንና ይህ ሁሉ ውጤት ትርጉም የሚኖረው በውስጣችን ሰላምና አንድነት ሲሰፍን ብቻ ነው። የአባቶቻችን አንድነት በጠላት ፊት የነበረውን ጥንካሬ፣ እኛ ዛሬ በጠረጴዛ ዙሪያ ውይይትና በሀገራዊ ምክክር ልንደግመው ይገባል። የልዩነት ግንቦችን አፍርሰን በሀገራዊ ስምምነት ካልተሳሰርን ድህነትን ማሸነፍ አንችልም።
አርበኝነትን ከአውድማ ወደ ፋብሪካ፣ ከዱር ወደ ላቦራቶሪ፣ ከጠመንጃ ወደ ኮዲንግ (Coding) የምናሸጋግርበት ሊሆን ይገባል። አባቶቻችን በደማቸው የጻፉትን ነፃነት፣ እኛ በላባችንና በእውቀታችን ቀለም እናድምቀው።
ኢትዮጵያዊነት ፈተናን ወደ ዕድል የመቀየር ጥበብ ነውና፣ የትናንቱ የድል መንፈስ ዛሬም በሥራችን ውስጥ ይንገሥ!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
Ethiopian Broadcasting Corporation #ethiopia #adwa #addisababa #ዓድዋ
*******************
(የዕለቱ መልዕክት)
ኢትዮጵያውያን አባቶቻችንና እናቶቻችን "የማይነቃነቅ ድንጋይ፣ የማይታጠፍ ብረት" ሆነው ሀገርን አቆይተውልናል። ትላንት አርበኝነት ማለት በጫካና በዱር ለነፃነት መውደቅ ነበር፤ ዛሬ ግን አርበኝነት ማለት ለሀገር ብልጽግና መቆም ነዉ። የአባቶቻችንን ገድል በታሪክ መጻሕፍት ላይ ብቻ ሳይሆን፣ በዘመናዊ መታሰቢያዎችና በልማት ስራዎቻችን ውስጥ ህያው ማድረግ የዚህ ትውልድ የቤት ስራ ነው።
የአድዋ ድል መታሰቢያና የአብርሆት ቤተ-መጻሕፍት ዝም ብለው ህንፃዎች አይደሉም፤ እነርሱ የኢትዮጵያዊነት ጽናት መገለጫ ናቸው። "የቆመበትን መሠረት የማያውቅ፣ የሚሄድበትን መንገድ አያውቅም።"እንደሚባለዉ እነዚህ መዘክሮች ወጣቱ ትውልድ የትናንቱን ነፃነት እንዲዳስሰው፣ ዛሬን ደግሞ በኩራት እንዲተነፍሰው ያደርጉታል።
ዛሬ ጦርነቱ የተለየ መልክ ይዟል። ጠላቶቻችን ድህነት፣ ኋላቀርነትና የተመፅዋችነት ሰንሰለት ናቸው። ትላንት በጠብመንጃ ድንበር ይከበር ነበር፤ ዛሬ ግን ሉዓላዊነት የሚረጋገጠው በስንዴ ልማት፣ በኢንዱስትሪ ሉዓላዊነትና በዲጂታል ቴክኖሎጂ ብቃት ነው። ዛሬ በቴክኖሎጂና በሳይንስ እውቀት ካልታጠቅን የነገዋን ኢትዮጵያ ማስጠበቅ አንችልም። ከእርዳታ ጠባቂነት ወደ ስንዴ ላኪነት መሸጋገራችን፣ የዘመናችን ሌላው አድዋ ነው።
ታላቁ የህዳሴ ግድብም የዚሁ አዲስ አርበኝነት ማኅተም ነው። የውጭ ጫናን ተቋቁሞ፣ ከራስ ጉርስ ቀንሶ የዓባይን ውሃ መግደብ መቻል "እምቢኝ ለጭቆና" የሚለው የጥንት መንፈሳችን በዘመናዊ ምህንድስና መገለጡ ነው። ከዚህም ባለፈ ኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄዋን በዲፕሎማሲና በጋራ ተጠቃሚነት መርህ ለማሳካት የምታደርገው ጥረት፣ የህልውናችንና የኢኮኖሚ ነፃነታችን ዋስትና ነው።
የብሪክስ (BRICS) አባልነትና የኮሪደር ልማት ስራዎች ኢትዮጵያን በዓለም መድረክ ቀና ብላ እንድትቆም እያደረጓት ነው። ከተሞቻችንን ለኑሮ ምቹ ማድረግና ቱሪዝምን ማስፋፋት ሀገርን የመውደድ ተግባራዊ መግለጫዎች ናቸው። ይሁንና ይህ ሁሉ ውጤት ትርጉም የሚኖረው በውስጣችን ሰላምና አንድነት ሲሰፍን ብቻ ነው። የአባቶቻችን አንድነት በጠላት ፊት የነበረውን ጥንካሬ፣ እኛ ዛሬ በጠረጴዛ ዙሪያ ውይይትና በሀገራዊ ምክክር ልንደግመው ይገባል። የልዩነት ግንቦችን አፍርሰን በሀገራዊ ስምምነት ካልተሳሰርን ድህነትን ማሸነፍ አንችልም።
አርበኝነትን ከአውድማ ወደ ፋብሪካ፣ ከዱር ወደ ላቦራቶሪ፣ ከጠመንጃ ወደ ኮዲንግ (Coding) የምናሸጋግርበት ሊሆን ይገባል። አባቶቻችን በደማቸው የጻፉትን ነፃነት፣ እኛ በላባችንና በእውቀታችን ቀለም እናድምቀው።
ኢትዮጵያዊነት ፈተናን ወደ ዕድል የመቀየር ጥበብ ነውና፣ የትናንቱ የድል መንፈስ ዛሬም በሥራችን ውስጥ ይንገሥ!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
Ethiopian Broadcasting Corporation #ethiopia #adwa #addisababa #ዓድዋ