1 month ago
የጻድቁ አቡነ አረጋዊ ረድኤት እና ምልጃ ከሁላችን ጋር ይሁን 🙏
ጻድቁ ገድላቸውን የፈጸሙት በኢትዮዽያ ቢሆንም ሃገረ ሙላዳቸው የጥንቱ የሮም ግዛት የሆነችው ታናሽ እስያ ናት፡፡
አቡነ አረጋዊ ከዘጠኙ ቅዱሳን አንዱ ናቸው፡፡ ዘጠኙ ቅዱሳን ዘራቸው ከቤተ መንግስት ሲሆን ተወልደው ያደጉት በአንድ የሮም ግዛት ሥር በተለያየ ቦታ ነው፡፡ አንድ ያደረጋቸው መንፈስ ቅዱስ ነው፡፡ ቅዱሳት መጻሕፍትን በሚገባ ያጠኑት እነዚህ አበው ሰማያዊውን ክብር መርጠው ክርስቲያኖች በሚሳደዱበት በ5ኛው ክፍለ ዘመን በቅድሚያ አባ ዸንጠሌዎንና አቡነ አረጋዊ ከዚያም ሌሎቹ ከሮም ወደ ግብጽ በርሃዎች፣ በ470ዎቹ ዓ.ም አልዓሜዳ በኢትዮዽያ ነግሦ ሳለ በአረጋዊ መሪነት ወደ ኢትዮጵያ በምናኔ መጥተዋል፡፡
ንጉሡም በመልካም ተቀብሎ በአክሱም ቤተ ቀጢን ማረፊያ ቦታ ሰጣቸው፡፡ እነርሱም የግዕዝ ቋንቋ ተምረው እዛው አክሱም አካባቢ በአቡነ ሰላማ፣ በአብርሃ ወአጽብሐና በአቡነ ሙሴ ቀዳማዊ የተቀጣጠለውንና በተወሰነ መንገድ ተቀዛቅዞ የነበረውን ክርስትና እንደገና አቀጣጠሉት፤ ለዓመታትም ወንጌልን ሰበኩ በርካታ መጻሕፍትንም ተረጎሙ፡፡ በኋላም የየራሳቸው የምናኔ ቦታ በመምረጥ ወንጌልን እየሰበኩና ስለሀገራችን እየጸለዩ ኖረዋል፡፡
አባታችን አቡነ አረጋዊ በደብረ ዳሞ ታላቅ ገድል ፈጽመዋል፡፡ ማኅሌታዊው ቅዱስ ያሬድና አፄ ገብረ መስቀልም ወዳጆቻቸው ነበሩ፡፡ ጻድቁ ተጋድሏቸውን ፈጽመው በተወለዱ በ99 ዓመታቸው ተሰውረው ብሔረ ሕያዋን ገብተዋል፡፡
ጌታም የምሕረት ቃል ኪዳን ሰጥቷቸዋል፡፡ ጥር 14ም ጻድቁ የተወለዱበት ቀን ነው፡፡
መናንያንና ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ስለ ክርስቶስ ፍቅር ብዙ ዋጋ ከፍለዋል፡፡ የወንጌል ብርሃን እንዲበራ፣ ትልቅ ሥራ ሰርተዋል፡፡ ጸሎታቸው አሁንም ተአምር ያደርጋል፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ጻድቁ ገድላቸውን የፈጸሙት በኢትዮዽያ ቢሆንም ሃገረ ሙላዳቸው የጥንቱ የሮም ግዛት የሆነችው ታናሽ እስያ ናት፡፡
አቡነ አረጋዊ ከዘጠኙ ቅዱሳን አንዱ ናቸው፡፡ ዘጠኙ ቅዱሳን ዘራቸው ከቤተ መንግስት ሲሆን ተወልደው ያደጉት በአንድ የሮም ግዛት ሥር በተለያየ ቦታ ነው፡፡ አንድ ያደረጋቸው መንፈስ ቅዱስ ነው፡፡ ቅዱሳት መጻሕፍትን በሚገባ ያጠኑት እነዚህ አበው ሰማያዊውን ክብር መርጠው ክርስቲያኖች በሚሳደዱበት በ5ኛው ክፍለ ዘመን በቅድሚያ አባ ዸንጠሌዎንና አቡነ አረጋዊ ከዚያም ሌሎቹ ከሮም ወደ ግብጽ በርሃዎች፣ በ470ዎቹ ዓ.ም አልዓሜዳ በኢትዮዽያ ነግሦ ሳለ በአረጋዊ መሪነት ወደ ኢትዮጵያ በምናኔ መጥተዋል፡፡
ንጉሡም በመልካም ተቀብሎ በአክሱም ቤተ ቀጢን ማረፊያ ቦታ ሰጣቸው፡፡ እነርሱም የግዕዝ ቋንቋ ተምረው እዛው አክሱም አካባቢ በአቡነ ሰላማ፣ በአብርሃ ወአጽብሐና በአቡነ ሙሴ ቀዳማዊ የተቀጣጠለውንና በተወሰነ መንገድ ተቀዛቅዞ የነበረውን ክርስትና እንደገና አቀጣጠሉት፤ ለዓመታትም ወንጌልን ሰበኩ በርካታ መጻሕፍትንም ተረጎሙ፡፡ በኋላም የየራሳቸው የምናኔ ቦታ በመምረጥ ወንጌልን እየሰበኩና ስለሀገራችን እየጸለዩ ኖረዋል፡፡
አባታችን አቡነ አረጋዊ በደብረ ዳሞ ታላቅ ገድል ፈጽመዋል፡፡ ማኅሌታዊው ቅዱስ ያሬድና አፄ ገብረ መስቀልም ወዳጆቻቸው ነበሩ፡፡ ጻድቁ ተጋድሏቸውን ፈጽመው በተወለዱ በ99 ዓመታቸው ተሰውረው ብሔረ ሕያዋን ገብተዋል፡፡
ጌታም የምሕረት ቃል ኪዳን ሰጥቷቸዋል፡፡ ጥር 14ም ጻድቁ የተወለዱበት ቀን ነው፡፡
መናንያንና ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ስለ ክርስቶስ ፍቅር ብዙ ዋጋ ከፍለዋል፡፡ የወንጌል ብርሃን እንዲበራ፣ ትልቅ ሥራ ሰርተዋል፡፡ ጸሎታቸው አሁንም ተአምር ያደርጋል፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
2 months ago
ዛሬ ማዕዶት ነው!
#ethiopia | የትንሳኤ በዓልን በደስታ አክብረን፣ ዛሬ የበዓሉ ማግስት ሰኞ ላይ እንገኛለን። ይህች ቀን በቤተክርስቲያን ስነ-ስርዓት "ማዕዶት" ትባላለች።
ማዕዶት ማለት ምን ማለት ነው?
"ማዕዶት" የግዕዝ ቃል ሲሆን ትርጉሙም "መሻገር" ማለት ነው። ይህም የእስራኤል ልጆች ከግብፅ ባርነት ወደ ከነዓን መሻገራቸውን፣ እንዲሁም እኛ የሰው ልጆች ከሞት ወደ ህይወት፣ ከጨለማ ወደ ብርሃን፣ ከሲኦል ወደ ገነት የተሻገርንበትን ታላቅ ምስጢር የምናስብበት ነው።
ትናንት የጀመርነው ታላቅ የደስታ በዓል ዛሬም በቤተሰባዊ ጨዋታና በምስጋና ይቀጥላል።
ትናንት በስራ ወይም በተለያዩ ምክንያቶች ያልተገናኙ ዘመድ አዝማድ የሚጠያየቁበት፣ ማዕድ የሚጋሩበትና ፍቅር የሚታደስበት ቀን ነው።
ከረዥሙ የሁዳዴ ጾም በኋላ ሰውነታችንና መንፈሳችን አዲስ ብርታትን የሚያገኝበት፣ ወደ መደበኛ ስራችን ከመመለሳችን በፊት የምናርፍበት ዕለት ነው።
ፈጣሪ ሀገራችንንና ህዝባችንን ከክፉ ነገር ሁሉ አሻግሮ ለሰላምና ለፍቅር ብርሃን ያብቃን!
መልካም የትንሳኤ ማግስት ይሁንላችሁ! 🕊️
Getu Temesgen - (ጌጡ
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የትንሳኤ በዓልን በደስታ አክብረን፣ ዛሬ የበዓሉ ማግስት ሰኞ ላይ እንገኛለን። ይህች ቀን በቤተክርስቲያን ስነ-ስርዓት "ማዕዶት" ትባላለች።
ማዕዶት ማለት ምን ማለት ነው?
"ማዕዶት" የግዕዝ ቃል ሲሆን ትርጉሙም "መሻገር" ማለት ነው። ይህም የእስራኤል ልጆች ከግብፅ ባርነት ወደ ከነዓን መሻገራቸውን፣ እንዲሁም እኛ የሰው ልጆች ከሞት ወደ ህይወት፣ ከጨለማ ወደ ብርሃን፣ ከሲኦል ወደ ገነት የተሻገርንበትን ታላቅ ምስጢር የምናስብበት ነው።
ትናንት የጀመርነው ታላቅ የደስታ በዓል ዛሬም በቤተሰባዊ ጨዋታና በምስጋና ይቀጥላል።
ትናንት በስራ ወይም በተለያዩ ምክንያቶች ያልተገናኙ ዘመድ አዝማድ የሚጠያየቁበት፣ ማዕድ የሚጋሩበትና ፍቅር የሚታደስበት ቀን ነው።
ከረዥሙ የሁዳዴ ጾም በኋላ ሰውነታችንና መንፈሳችን አዲስ ብርታትን የሚያገኝበት፣ ወደ መደበኛ ስራችን ከመመለሳችን በፊት የምናርፍበት ዕለት ነው።
ፈጣሪ ሀገራችንንና ህዝባችንን ከክፉ ነገር ሁሉ አሻግሮ ለሰላምና ለፍቅር ብርሃን ያብቃን!
መልካም የትንሳኤ ማግስት ይሁንላችሁ! 🕊️
Getu Temesgen - (ጌጡ
#getutemesgen #getu
3 months ago
“ሥላሴ” የሚለው ቃል “ሠለሰ” ሦስት አደረገ ካለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ሲሆን ትርጉሙም ሦስትነት ማለት ነው፡፡
ቅድስት ሥላሴ ስንል ለሥላሴ ቅድስት ብለን እንቀጽላለን፡፡ ቅድስት ሥላሴ ማለት ልዩ ሦስትነት ማለት ነው፡፡ ይህም ሦስት ሲሆኑ አንድ፣ አንድ ሲሆን ሦስት ስለሚሆኑ ልዩ ሦስትነት ተብሏል፡፡ ሥላሴ የሚለውን ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ ያለና የሚኖረውን አምላክ ለመግለጽ የተጠቀመው የአንጾኪያው ቅዱስ ቴዎፍሎስ በ169 ዓ.ም ነው፡፡ በኒቅያ ጉባዔም 318ቱ ሊቃውንት አጽንተውታል፡፡ ሊቃውንቱ በቅዱሳት መጻሕፍት የተመሰከረውን የእግዚአብሔርን ፍጹም አንድነትና ልዩ ሦስትነት ለእኛ በሚረዳ ቋንቋ ገለጡት እንጂ አዲስ ትምህርት አላመጡም፡፡ ምስጢረ ሥላሴ ማለት የአንድነት የሦስትነት ምስጢር ማለት ነው፡፡ ምሥጢር መባሉም በእምነት የተገለጠ፣ ያለ እምነትም የማይመረመር ስለሆነ ነው፡፡
ይኸውም አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ በስም፣ በአካል፣ በግብር ሦስት ሲሆኑ በባሕርይ በሕልውና፣ በመለኮት ደግሞ አንድ ናቸው፡፡ እንደዚህ ባለ ድንቅ ነገር አንድ ሲሆኑ ሦስት፣ ሦስት ሲሆኑ አንድ ይባላሉና፣ ይህም ልዩ ሦስትነት ረቂቅ እና በሰው አእምሮ የማይመረመር ስለሆነ ምስጢር ይባላል፡፡ ስለዚህም አንድ አምላክ፣ ሦስቱ አካላት ብለን እናምናለን፡፡ ሥላሴ ሦስት ናቸው ስንል እንደ አብርሃም፣ እንደ ይስሐቅ እንደ ያዕቆብ የተነጣጠለና በክብርም ሆነ በዘመን የሚበላለጥ የሚቀዳደም ማለታችን አይደለም፡፡ ሦስት ሲሆኑ አንድ ናቸው እንጂ፡፡ አንድ ናቸውም ስንል ከሰው ሁሉ ቀዳሚ ሆኖ እንደተፈጠረው እንደ አዳም ሦስትነትን የሚጠቀልል መቀላቀል ማለታችን አይደለም፡፡ አንድ ሲሆኑ ሦስት ናቸው እንጂ እንዲል ቅዳሴ ማርያም፡፡
የሥላሴ አንድነትና ሦስትነት በሰው ምሳሌ ይገለጻል፡፡ ሰው በነፍሱ ሦስትነት አለው፡፡ ይኸውም ልብነት፣ ቃልነት፣ ሕይወትነት ነው፡፡ በልብነቷ አብ፣ በቃልነቷ ወልድ፣ በሕይወትነቷ መንፈስ ቅዱስ ይመስላሉ፡፡ የነፍስ ልብነቷ፣ ቃልነቷን፣ ሕይወትነቷን ከራሷ ታስገኛለችና፡፡ ቃልና ሕይወት ከአንዷ ልብ ስለተገኙ በከዊን ወይም በመሆን ልዩ እንደሆኑ በመናገርም ይለያሉ፡፡ እንዲሁም አብ ወልድን በቃል አምሳል ወለደው፣ መንፈስ ቅዱስንም በእስትንፋስ አንጻር አሰረጸው፡፡ ነፍስ ስትገኝ በሦስትነቷ በአንድ ጊዜ ተገኘች አንዷ ልብነቷ ቀድሞ ቃልነቷና እስትንፋስነቷ በኋላ አልተገኙም፡፡ ሥላሴም አንዱ ከአንዱ ሳይቀድሙ ተገኝተዋልና፡፡ ይህን ምስጢረ ሥላሴ የተረዱ ገዳማውያን አንድነቱንና ሦስትነቱን አምነው ያመልኩታል፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
ቅድስት ሥላሴ ስንል ለሥላሴ ቅድስት ብለን እንቀጽላለን፡፡ ቅድስት ሥላሴ ማለት ልዩ ሦስትነት ማለት ነው፡፡ ይህም ሦስት ሲሆኑ አንድ፣ አንድ ሲሆን ሦስት ስለሚሆኑ ልዩ ሦስትነት ተብሏል፡፡ ሥላሴ የሚለውን ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ ያለና የሚኖረውን አምላክ ለመግለጽ የተጠቀመው የአንጾኪያው ቅዱስ ቴዎፍሎስ በ169 ዓ.ም ነው፡፡ በኒቅያ ጉባዔም 318ቱ ሊቃውንት አጽንተውታል፡፡ ሊቃውንቱ በቅዱሳት መጻሕፍት የተመሰከረውን የእግዚአብሔርን ፍጹም አንድነትና ልዩ ሦስትነት ለእኛ በሚረዳ ቋንቋ ገለጡት እንጂ አዲስ ትምህርት አላመጡም፡፡ ምስጢረ ሥላሴ ማለት የአንድነት የሦስትነት ምስጢር ማለት ነው፡፡ ምሥጢር መባሉም በእምነት የተገለጠ፣ ያለ እምነትም የማይመረመር ስለሆነ ነው፡፡
ይኸውም አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ በስም፣ በአካል፣ በግብር ሦስት ሲሆኑ በባሕርይ በሕልውና፣ በመለኮት ደግሞ አንድ ናቸው፡፡ እንደዚህ ባለ ድንቅ ነገር አንድ ሲሆኑ ሦስት፣ ሦስት ሲሆኑ አንድ ይባላሉና፣ ይህም ልዩ ሦስትነት ረቂቅ እና በሰው አእምሮ የማይመረመር ስለሆነ ምስጢር ይባላል፡፡ ስለዚህም አንድ አምላክ፣ ሦስቱ አካላት ብለን እናምናለን፡፡ ሥላሴ ሦስት ናቸው ስንል እንደ አብርሃም፣ እንደ ይስሐቅ እንደ ያዕቆብ የተነጣጠለና በክብርም ሆነ በዘመን የሚበላለጥ የሚቀዳደም ማለታችን አይደለም፡፡ ሦስት ሲሆኑ አንድ ናቸው እንጂ፡፡ አንድ ናቸውም ስንል ከሰው ሁሉ ቀዳሚ ሆኖ እንደተፈጠረው እንደ አዳም ሦስትነትን የሚጠቀልል መቀላቀል ማለታችን አይደለም፡፡ አንድ ሲሆኑ ሦስት ናቸው እንጂ እንዲል ቅዳሴ ማርያም፡፡
የሥላሴ አንድነትና ሦስትነት በሰው ምሳሌ ይገለጻል፡፡ ሰው በነፍሱ ሦስትነት አለው፡፡ ይኸውም ልብነት፣ ቃልነት፣ ሕይወትነት ነው፡፡ በልብነቷ አብ፣ በቃልነቷ ወልድ፣ በሕይወትነቷ መንፈስ ቅዱስ ይመስላሉ፡፡ የነፍስ ልብነቷ፣ ቃልነቷን፣ ሕይወትነቷን ከራሷ ታስገኛለችና፡፡ ቃልና ሕይወት ከአንዷ ልብ ስለተገኙ በከዊን ወይም በመሆን ልዩ እንደሆኑ በመናገርም ይለያሉ፡፡ እንዲሁም አብ ወልድን በቃል አምሳል ወለደው፣ መንፈስ ቅዱስንም በእስትንፋስ አንጻር አሰረጸው፡፡ ነፍስ ስትገኝ በሦስትነቷ በአንድ ጊዜ ተገኘች አንዷ ልብነቷ ቀድሞ ቃልነቷና እስትንፋስነቷ በኋላ አልተገኙም፡፡ ሥላሴም አንዱ ከአንዱ ሳይቀድሙ ተገኝተዋልና፡፡ ይህን ምስጢረ ሥላሴ የተረዱ ገዳማውያን አንድነቱንና ሦስትነቱን አምነው ያመልኩታል፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
3 months ago
ወላይታ ዞንን ውበት ያላበሰው የሞቼና ቦራጎ ዋሻ
#ethiopia | 500 ሰዎችን ማኖር የሚችለው አስገራሚው ዋሻ በወላይታ ዞን የሚገኘው ሞቼና ቦራጎ ዋሻ
በውስጡ 500 ሰዎችን ማኖር የሚችል በወላይታ ሶዶ የሚገኘው አስገራሚው የሞቼና ቦራጎ ዋሻ
ሞቼና ቦራጎ ዋሻ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ዎላይታ ዞን ዳሞታ ተራራ ስር የሚገኝ እጅግ አስገራሚ ዋሻ ነው፡፡
ዋሻው ከሶዶ ከተማ በሆሳና - አዲስ አበባ በኩል ከዋናው መንገድ በስተቀኝ በኩል በ 12 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ይገኛል፡፡
ሞቼና ቦራጎ ዋሻ ከባህር ወለል በላይ በ 2 ሺህ 340 ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ ነው፡፡
የዋሻው ጣሪያ 33 ሜትር ከፍታ ያለው ሲሆን 50 ሜትር ስፋት አለው፡፡
በዓለም የበረዶ ዘመን ተብሎ በሚጠራው አስቸጋሪ ዘመን የሰው ልጅ ሕይወትን የታዳገ ዋሻ እንደነበርም ታሪክ ያስረዳል።
ከፈረንሳይ እና ከጀርመን በመጡ አርኪኦሎጂስቶች በተደረገው ጥናት መሠረት በዓለም የበረዶ ዘመን ወቅት የሰው ልጅ በዋሻው የተንሰራራበት ስፍራ እንደሆነም ይገለፃል።
የዋሻው ግድግዳ ተፈጥሯዊ በሆኑ ዓለቶች የተገነባ ሲሆን ከአሜሪካ፣ ከፈረንሣይ እና ከጀርመን በመጡ አርኪኦሎጂስቶች በተካሄደው የአርኪኦሎጂ ቁፋሮ የሰው ልጅ በዋሻው ውስጥ ከ 58 ሺህ እስከ 70 ሺህ ዓመታት በፊት ይኖር እንደነበር ያሳያል ተብሏል፡፡
ሞቼና ቦራጎ ዋሻ 500 ሰው አንደላቆ ማኖር የሚችል ሰፊ ዋሻ ነው።
በተደረጉ ጥናቶች ቦቼና ቦራጎ ዋሻ የሰው ልጆች በዓለም የበረዶ ዘመን ወቅት ተጠልለው ያሳለፉበትና የተሳካ ፍልሰት ከተከናወነባቸው የዓለም 7 ቦታዎች መካከልም አንዱ ነው።
የሰው ልጅ የተረጋጋ ኑሮ የጀመረበት፣ ምግብ አብስሎ የተመገበበት፣ ልብስ ሸምኖ የለበሰበት ጥንታዊ ስፍራ ሲሆን፤ ለዚህም መገለጫ የሆኑ የተለያዩ የመገልገያ ቁሳቁሶች በዋሻው ይገኛሉ።
በጥናት የተገኙ ቁሳቁሶችም ዛሬ ላይ በኢትዮጵያ የቅርስ ጥናት እና ጥበቃ ባለሥልጣን የተረከቡ መሆኑንም መረጃዎች ያመለክታሉ።
ዳሞት ተራራ የያዘው ታሪክ ምን ይመስላል?
የወላይታ ዳሞት ተራራ ብርቅና ድንቅ የቱሪስት መስህቦችን እና ታሪካዊ ፋይዳ ያላቸው ቅርሶች ያቀፈ ተራራ ነው።
የዳሞት ተራራ ስያሜ የሚነሳው ጥንታዊ የዳሞት መንግስት እና የህዝቦቿ ታሪክ መነሻ እንደሆነ የታሪክ ድርሳናት ይገልፃሉ።
የዳሞት ኪንግደም ወይም ወላይታ መንግስት በ12ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ ግማሽ ክፍል ሲገዛ በወቅቱ ንጉሥ ሳሶ ሞቶሎቄን ጨምሮ ንጉሥ ሳቶ ሞቶሎሚ ኃያልነት የሚነሳው ከወላይታ ዳሞት ይነሳል።
የዳሞት መንግስት በወቅቱ ከፍተኛ የፈረስ እና እግረኛ ጦር የነበረው እና ከኬንያ ቱርካና ሀይቅ ጀምሮ እስከ ቡልጋ ሕትሳ ወይም ፅላልሽ ዘወረረ ድረስ እንዲሁም እስከ ዤማ ወንዝን አጠቃሎ የአባይና አዋሽ ተፋሰስን በስሩ ይዞ ያስተዳድር እንደነበር የታሪክ መረጃ እስከ ትውልድ ተሻግረዋል።
የዳሞት ተራራ ታሪካዊነት ሲነሳ በ1270 ዓ.ም ንጉሥ ሞቶሎሚ የአቡነ ተክለሃይማኖት ስብከት ተቀብለው 10,999 ሰዎች ጋር በወላይታ ለመጀመሪያ ጊዜ በቁጥር ብዙ ሰዎች በአንድ ቀን ክርስትና እምነት የተቀበሉት ወይም የተጠመቁበት ምንጭ ውሃ ያለበት ሥፍራ ሲሆን የንጉሥ ሞቶሎሚ ጥምቀት ቦታ በአካባቢው መጠሪያ "ዎሶሊ ፑልቱዋ"እየተባለ እስካሁን ይገኛል።
የወላይታማላ ሥርዎመንግስት ዘመን የሞቶሎሚ ቤተመንግሥት ያለበት "ጣዛ ጋሩዋ"ን ጨምሮ በርካታ ታሪካዊ ሥፍራዎች ያሉበት ነው ዳሞት ተራራ።
ከእነዚህም ለአብነት "ጦሳ ፔንጊያ ፤ኪኬ ዳሞታ፤ ቆሊ ቦርኮታ፤ ሀዴ ግታ፤ ቄንእቀንኣ፤ ፓራንቲያ ፤ዳጌቾ፤ ቦቄና ሶዶ፤ ዋንዳራ ጦማ ገራ፤ ሌራቶ ጎዳ ቡልኪያ፤ ዎጋ አንታሺያ፤ ዎጋ ኮካ፤ ቀሪ ኮካ፤ ኦዳ፤ አዳሬ ጎርጣ፤ ጎዳሬ ፔንጊያ፤ ዳሪና ጉብታ፤ ጦማ ገራ ገደል፤ ላላ ዋንዳራ፤ ዳሌ ዋሻ፤ ቦራጎ ዋሻ፤ አንታሺያ ዳሞታ፤ ካዎ ሳና ዎጣሏ፤ ዎጋ አንታሺያ፤ ባውቶ እና 1,500 አመታት ዕድሜ ያለው ሶዷ ትክል ድንጋይ ወዘተ ያለበት ሲሆን ታሪካዊ ሥፍራዎች በሙሉ የየራሳቸው መነሻ ታሪክና ምክንያት ያላቸው ናቸው።
ከዳሞት ተራራ የሚነሱ ወንዞች መካከል ደግሞ "ዋላጫ ጫራቄ፤ ቦልኦ ሻፋ፤ ካዎ ሻፋ፤ ጋዜና ሻፋ፤ ዎይቦ ቁሊያ፤ ኦች ካሬ፤ ካልቴ፤ ዬቺያ ሻፋ፤ ቦርቷ ሻፋ፤ ቶቦቢ ፑልቱዋ፤ ሐማሳ ሻፋ፤ ሊንታላ ሻፋ፤ ዓዪ ካሬ ሻፋ፤ ሻጳኔ ቦታሞ" የሚባሉ በርካታ ወንዞች መፍለቂያ የሆነ ተራራ ነው።
የዳሞት ተራራና የህዝቦች ታሪክ የትናንት ሳይሆን የጥንት ወላይታዊያን አኗኗርና በርካታ የሥርዎመንግስት ታሪክ በውስጡ የያዘ ነው።
በወላይታማላ ሥርዎመንግስት ዘመን የንጉስ ሳቶ ሞቶሎሚ ሰራዊት ወይም በወላይታ ጦር ተማሪከው እዚህ ወላይታ ዳሞት የመጡ የሰሜኑ ሰዎች የዚህን ዳሞት ተራራ ትልቅነቱን ካዩ በኃላ በግዕዝ ቋንቋ "ዝባፈተን" ብሎ ይጠሩት እንደነበር የተክለሃይማኖት ገድል መጽሐፍ ላይ ተጽፎ ይገኛል።
የዳሞት ተራራ ታሪክ ሲናነሳ የዳሞት መንግስት ኃያልነት አብሮ ይነሳል። በወቅቱ ሩቅ ምስራቅ ሀገራት ወይም ከአሁኗ አውሮፓ ሀገራት ጋር እንዲሁም በርካታ የምስራቁ አለም ሀገራት ለምሳሌ ማሊ፤ ቻድ፤ ኡጋንዳ፤ አዳልና ኢፋቶች ጋር የጠበቀ የኢኮኖሚ ግንኙነት የነበረው ታላቅ መንግስት የተነሳበት ሥፍራ ነው የወላይታ ዳሞት።
ዳሞት የሚለውን ስም በታች ባሉ ምስሎች ላይ የት የት እንዳሉ ማየት ይቻላል።
የዳሞት ተራራ መልማት አለበት ታሪኮቹ ለትውልድ መሻገር ይገባል ሲንል ያለምክንያት አይደለም።
#ethiopia | 500 ሰዎችን ማኖር የሚችለው አስገራሚው ዋሻ በወላይታ ዞን የሚገኘው ሞቼና ቦራጎ ዋሻ
በውስጡ 500 ሰዎችን ማኖር የሚችል በወላይታ ሶዶ የሚገኘው አስገራሚው የሞቼና ቦራጎ ዋሻ
ሞቼና ቦራጎ ዋሻ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ዎላይታ ዞን ዳሞታ ተራራ ስር የሚገኝ እጅግ አስገራሚ ዋሻ ነው፡፡
ዋሻው ከሶዶ ከተማ በሆሳና - አዲስ አበባ በኩል ከዋናው መንገድ በስተቀኝ በኩል በ 12 ኪ.ሜ ርቀት ላይ ይገኛል፡፡
ሞቼና ቦራጎ ዋሻ ከባህር ወለል በላይ በ 2 ሺህ 340 ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ ነው፡፡
የዋሻው ጣሪያ 33 ሜትር ከፍታ ያለው ሲሆን 50 ሜትር ስፋት አለው፡፡
በዓለም የበረዶ ዘመን ተብሎ በሚጠራው አስቸጋሪ ዘመን የሰው ልጅ ሕይወትን የታዳገ ዋሻ እንደነበርም ታሪክ ያስረዳል።
ከፈረንሳይ እና ከጀርመን በመጡ አርኪኦሎጂስቶች በተደረገው ጥናት መሠረት በዓለም የበረዶ ዘመን ወቅት የሰው ልጅ በዋሻው የተንሰራራበት ስፍራ እንደሆነም ይገለፃል።
የዋሻው ግድግዳ ተፈጥሯዊ በሆኑ ዓለቶች የተገነባ ሲሆን ከአሜሪካ፣ ከፈረንሣይ እና ከጀርመን በመጡ አርኪኦሎጂስቶች በተካሄደው የአርኪኦሎጂ ቁፋሮ የሰው ልጅ በዋሻው ውስጥ ከ 58 ሺህ እስከ 70 ሺህ ዓመታት በፊት ይኖር እንደነበር ያሳያል ተብሏል፡፡
ሞቼና ቦራጎ ዋሻ 500 ሰው አንደላቆ ማኖር የሚችል ሰፊ ዋሻ ነው።
በተደረጉ ጥናቶች ቦቼና ቦራጎ ዋሻ የሰው ልጆች በዓለም የበረዶ ዘመን ወቅት ተጠልለው ያሳለፉበትና የተሳካ ፍልሰት ከተከናወነባቸው የዓለም 7 ቦታዎች መካከልም አንዱ ነው።
የሰው ልጅ የተረጋጋ ኑሮ የጀመረበት፣ ምግብ አብስሎ የተመገበበት፣ ልብስ ሸምኖ የለበሰበት ጥንታዊ ስፍራ ሲሆን፤ ለዚህም መገለጫ የሆኑ የተለያዩ የመገልገያ ቁሳቁሶች በዋሻው ይገኛሉ።
በጥናት የተገኙ ቁሳቁሶችም ዛሬ ላይ በኢትዮጵያ የቅርስ ጥናት እና ጥበቃ ባለሥልጣን የተረከቡ መሆኑንም መረጃዎች ያመለክታሉ።
ዳሞት ተራራ የያዘው ታሪክ ምን ይመስላል?
የወላይታ ዳሞት ተራራ ብርቅና ድንቅ የቱሪስት መስህቦችን እና ታሪካዊ ፋይዳ ያላቸው ቅርሶች ያቀፈ ተራራ ነው።
የዳሞት ተራራ ስያሜ የሚነሳው ጥንታዊ የዳሞት መንግስት እና የህዝቦቿ ታሪክ መነሻ እንደሆነ የታሪክ ድርሳናት ይገልፃሉ።
የዳሞት ኪንግደም ወይም ወላይታ መንግስት በ12ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ ግማሽ ክፍል ሲገዛ በወቅቱ ንጉሥ ሳሶ ሞቶሎቄን ጨምሮ ንጉሥ ሳቶ ሞቶሎሚ ኃያልነት የሚነሳው ከወላይታ ዳሞት ይነሳል።
የዳሞት መንግስት በወቅቱ ከፍተኛ የፈረስ እና እግረኛ ጦር የነበረው እና ከኬንያ ቱርካና ሀይቅ ጀምሮ እስከ ቡልጋ ሕትሳ ወይም ፅላልሽ ዘወረረ ድረስ እንዲሁም እስከ ዤማ ወንዝን አጠቃሎ የአባይና አዋሽ ተፋሰስን በስሩ ይዞ ያስተዳድር እንደነበር የታሪክ መረጃ እስከ ትውልድ ተሻግረዋል።
የዳሞት ተራራ ታሪካዊነት ሲነሳ በ1270 ዓ.ም ንጉሥ ሞቶሎሚ የአቡነ ተክለሃይማኖት ስብከት ተቀብለው 10,999 ሰዎች ጋር በወላይታ ለመጀመሪያ ጊዜ በቁጥር ብዙ ሰዎች በአንድ ቀን ክርስትና እምነት የተቀበሉት ወይም የተጠመቁበት ምንጭ ውሃ ያለበት ሥፍራ ሲሆን የንጉሥ ሞቶሎሚ ጥምቀት ቦታ በአካባቢው መጠሪያ "ዎሶሊ ፑልቱዋ"እየተባለ እስካሁን ይገኛል።
የወላይታማላ ሥርዎመንግስት ዘመን የሞቶሎሚ ቤተመንግሥት ያለበት "ጣዛ ጋሩዋ"ን ጨምሮ በርካታ ታሪካዊ ሥፍራዎች ያሉበት ነው ዳሞት ተራራ።
ከእነዚህም ለአብነት "ጦሳ ፔንጊያ ፤ኪኬ ዳሞታ፤ ቆሊ ቦርኮታ፤ ሀዴ ግታ፤ ቄንእቀንኣ፤ ፓራንቲያ ፤ዳጌቾ፤ ቦቄና ሶዶ፤ ዋንዳራ ጦማ ገራ፤ ሌራቶ ጎዳ ቡልኪያ፤ ዎጋ አንታሺያ፤ ዎጋ ኮካ፤ ቀሪ ኮካ፤ ኦዳ፤ አዳሬ ጎርጣ፤ ጎዳሬ ፔንጊያ፤ ዳሪና ጉብታ፤ ጦማ ገራ ገደል፤ ላላ ዋንዳራ፤ ዳሌ ዋሻ፤ ቦራጎ ዋሻ፤ አንታሺያ ዳሞታ፤ ካዎ ሳና ዎጣሏ፤ ዎጋ አንታሺያ፤ ባውቶ እና 1,500 አመታት ዕድሜ ያለው ሶዷ ትክል ድንጋይ ወዘተ ያለበት ሲሆን ታሪካዊ ሥፍራዎች በሙሉ የየራሳቸው መነሻ ታሪክና ምክንያት ያላቸው ናቸው።
ከዳሞት ተራራ የሚነሱ ወንዞች መካከል ደግሞ "ዋላጫ ጫራቄ፤ ቦልኦ ሻፋ፤ ካዎ ሻፋ፤ ጋዜና ሻፋ፤ ዎይቦ ቁሊያ፤ ኦች ካሬ፤ ካልቴ፤ ዬቺያ ሻፋ፤ ቦርቷ ሻፋ፤ ቶቦቢ ፑልቱዋ፤ ሐማሳ ሻፋ፤ ሊንታላ ሻፋ፤ ዓዪ ካሬ ሻፋ፤ ሻጳኔ ቦታሞ" የሚባሉ በርካታ ወንዞች መፍለቂያ የሆነ ተራራ ነው።
የዳሞት ተራራና የህዝቦች ታሪክ የትናንት ሳይሆን የጥንት ወላይታዊያን አኗኗርና በርካታ የሥርዎመንግስት ታሪክ በውስጡ የያዘ ነው።
በወላይታማላ ሥርዎመንግስት ዘመን የንጉስ ሳቶ ሞቶሎሚ ሰራዊት ወይም በወላይታ ጦር ተማሪከው እዚህ ወላይታ ዳሞት የመጡ የሰሜኑ ሰዎች የዚህን ዳሞት ተራራ ትልቅነቱን ካዩ በኃላ በግዕዝ ቋንቋ "ዝባፈተን" ብሎ ይጠሩት እንደነበር የተክለሃይማኖት ገድል መጽሐፍ ላይ ተጽፎ ይገኛል።
የዳሞት ተራራ ታሪክ ሲናነሳ የዳሞት መንግስት ኃያልነት አብሮ ይነሳል። በወቅቱ ሩቅ ምስራቅ ሀገራት ወይም ከአሁኗ አውሮፓ ሀገራት ጋር እንዲሁም በርካታ የምስራቁ አለም ሀገራት ለምሳሌ ማሊ፤ ቻድ፤ ኡጋንዳ፤ አዳልና ኢፋቶች ጋር የጠበቀ የኢኮኖሚ ግንኙነት የነበረው ታላቅ መንግስት የተነሳበት ሥፍራ ነው የወላይታ ዳሞት።
ዳሞት የሚለውን ስም በታች ባሉ ምስሎች ላይ የት የት እንዳሉ ማየት ይቻላል።
የዳሞት ተራራ መልማት አለበት ታሪኮቹ ለትውልድ መሻገር ይገባል ሲንል ያለምክንያት አይደለም።
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ዛሬ የካቲት 14 ቀን (እንደ ኢትዮጵያ አቆጣጠር) ወይም (February 21) የዓለም አቀፍ የቋንቋ ቀን ተከብሮ ይውላል። የቋንቋዎችን ብዝሃነት እና ባህላዊ እሴቶችን ለማስከበር ታስቦ የተሰየመ ነው።
በዓለም ላይ ከ6,000 በላይ ቋንቋዎች አሉ። እያንዳንዱ ቋንቋ የራሱ የሆነ ጥበብ፣ ታሪክ እና የዓለም እይታ አለው።
ኢትዮጵያ ከ80 በላይ ቋንቋዎች ያሏት ሀገር እንደመሆኗ፣ ይህ ቀን ለእኛ ትልቅ ትርጉም አለው። ግዕዝን ጨምሮ የራሳችን ፊደል ያለን ኩሩ ህዝቦች ነን።
በዓለም ላይ ከ6,000 በላይ ቋንቋዎች አሉ። እያንዳንዱ ቋንቋ የራሱ የሆነ ጥበብ፣ ታሪክ እና የዓለም እይታ አለው።
ኢትዮጵያ ከ80 በላይ ቋንቋዎች ያሏት ሀገር እንደመሆኗ፣ ይህ ቀን ለእኛ ትልቅ ትርጉም አለው። ግዕዝን ጨምሮ የራሳችን ፊደል ያለን ኩሩ ህዝቦች ነን።
4 months ago
የቅድስት ሥላሴ ምሕረትና ቸርነት አይለየን🙏
የሥላሴን አኗኗር በስጋዊ ስሌት የማንመረምረውም መንፈሳዊ በመሆኑ ነው፡፡
የምሥጢረ ሥላሴን ትምህርት ስንማር ከሂሳብ ቀመር ሕግ አስተሳሰብ ነጻ መሆን ያሻል። ምክንያቱም መንፈሳዊዉ ጥበብ ሥጋዊዉን ጥበብ ወይም ፍልስፍና ይመረምረዋል እንጅ መንፈሳዊ ጥበብና ምሥጢር በዓለማዊ ዕውቀትና ምርምር ሊደረስበት አይቻልምና የሃይማኖት ነገር ቁሳዊ ሳይሆን መንፈሳዊና በሃይማኖት ሆኖ በመንፈሳዊነት የሚታወቅና የሚታመን ነው። ሥላሴ፣ ሠለሰ ሶስት አደረገ፤ ካለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ሲሆን፤ ሥላሴ ማለት ሶስትነት ማለት ነው። በአንድነት በሦስትነት የሚመሰገን፣ ዓለምን ፈጥሮ የሚገዛ አምላክ ቅድስት ሥላሴ፡፡ ቅድስት ሥላሴ ስማቸው ከአካላቸው፣ አካላቸው ከስማቸው ሳይቀድም ከዓለም በፊት የነበረ ነው እንጂ ኋላ የተገኘ አይደለም፡፡
ቅድምናቸው ዘመኑን ቢወስነው እንጂ ዘመኑ ቅድምናቸውን አይወስነውምና፡፡ የሥላሴ አንድነት በባህርይ፣ በህልውና፣ በፈቃድ፣ በሥልጣን፣ በመፍጠር በመሳሰሉት ነው፡፡ ሥላሴ የሚለው ስም የአንድነትና የሦስትነት ስም ነውና በስም፣ በግብርና በአካል ሦስት እንላለን፡፡ የሰው ነፍስ የቅድስት ሥላሴ ምሳሌ ናት፡፡ ይኸውም አብ በልብ፣ ወልድ በቃል፣ መንፈስ ቅዱስ በእስትፋስ ይመሰላሉ፡፡ በእግዚአብሔርነቱ፤ ልብ፣ ቃልና ሕይወት አለ። ነፍስ ሶስት ባህርያት ቢኖሯትም አንድ እንደምትባል እግዚአብሔርም ሶስት ስም፤ ሶስት ግብር፤ ሶስት አካል፤ ቢኖረውም አንድ አምላክ እንጅ ሶስት አማልክት አይባልም፡፡
ለአብ፣ ለወልድ፣ ለመንፈሰ ቅዱስ ለየራሳቸው ፍፁም ገጽ፣ ፍፁም መልክ፣ ፍፁም አካል፣ አላቸው። የፍጡራን አካል የሚታይ፣ የሚዳሰስ፣ የሚመጠን፤ የሚወሰን፣ ሲሆን የሥላሴ አካል ግን፤ የማይታይ፣ በእጅ የማይዳሰስ፣ በቦታ የማይወሰን፣ በሁሉም ምሉዕ ነው። የቅድስት ሥላሴ ምሕረትና ቸርነት አይለየን፡፡
ገዳማውያኑ ዓለምን ትተው ሲመንኑ ይህን ምሕረትና ቸርነት ተስፋ አድርገው ስጋዊውን ክብር ንቀው ነው፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
የሥላሴን አኗኗር በስጋዊ ስሌት የማንመረምረውም መንፈሳዊ በመሆኑ ነው፡፡
የምሥጢረ ሥላሴን ትምህርት ስንማር ከሂሳብ ቀመር ሕግ አስተሳሰብ ነጻ መሆን ያሻል። ምክንያቱም መንፈሳዊዉ ጥበብ ሥጋዊዉን ጥበብ ወይም ፍልስፍና ይመረምረዋል እንጅ መንፈሳዊ ጥበብና ምሥጢር በዓለማዊ ዕውቀትና ምርምር ሊደረስበት አይቻልምና የሃይማኖት ነገር ቁሳዊ ሳይሆን መንፈሳዊና በሃይማኖት ሆኖ በመንፈሳዊነት የሚታወቅና የሚታመን ነው። ሥላሴ፣ ሠለሰ ሶስት አደረገ፤ ካለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ሲሆን፤ ሥላሴ ማለት ሶስትነት ማለት ነው። በአንድነት በሦስትነት የሚመሰገን፣ ዓለምን ፈጥሮ የሚገዛ አምላክ ቅድስት ሥላሴ፡፡ ቅድስት ሥላሴ ስማቸው ከአካላቸው፣ አካላቸው ከስማቸው ሳይቀድም ከዓለም በፊት የነበረ ነው እንጂ ኋላ የተገኘ አይደለም፡፡
ቅድምናቸው ዘመኑን ቢወስነው እንጂ ዘመኑ ቅድምናቸውን አይወስነውምና፡፡ የሥላሴ አንድነት በባህርይ፣ በህልውና፣ በፈቃድ፣ በሥልጣን፣ በመፍጠር በመሳሰሉት ነው፡፡ ሥላሴ የሚለው ስም የአንድነትና የሦስትነት ስም ነውና በስም፣ በግብርና በአካል ሦስት እንላለን፡፡ የሰው ነፍስ የቅድስት ሥላሴ ምሳሌ ናት፡፡ ይኸውም አብ በልብ፣ ወልድ በቃል፣ መንፈስ ቅዱስ በእስትፋስ ይመሰላሉ፡፡ በእግዚአብሔርነቱ፤ ልብ፣ ቃልና ሕይወት አለ። ነፍስ ሶስት ባህርያት ቢኖሯትም አንድ እንደምትባል እግዚአብሔርም ሶስት ስም፤ ሶስት ግብር፤ ሶስት አካል፤ ቢኖረውም አንድ አምላክ እንጅ ሶስት አማልክት አይባልም፡፡
ለአብ፣ ለወልድ፣ ለመንፈሰ ቅዱስ ለየራሳቸው ፍፁም ገጽ፣ ፍፁም መልክ፣ ፍፁም አካል፣ አላቸው። የፍጡራን አካል የሚታይ፣ የሚዳሰስ፣ የሚመጠን፤ የሚወሰን፣ ሲሆን የሥላሴ አካል ግን፤ የማይታይ፣ በእጅ የማይዳሰስ፣ በቦታ የማይወሰን፣ በሁሉም ምሉዕ ነው። የቅድስት ሥላሴ ምሕረትና ቸርነት አይለየን፡፡
ገዳማውያኑ ዓለምን ትተው ሲመንኑ ይህን ምሕረትና ቸርነት ተስፋ አድርገው ስጋዊውን ክብር ንቀው ነው፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
4 months ago
የኦሬንታል ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት የጸሎት ሥርዓት ላይ የሚያተኩር መጽሐፍ ተመረቀ
#fastmereja I ታዋቂው ጸሐፊ መጋቤ ምሥጢር አማኑኤል መንግሥተአብ ያዘጋጁትና "Prayer Book the Oriental Orthodox Churches" በሚል ርዕስ ለንባብ የበቃው አዲስ መጽሐፍ ዛሬ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት አዳራሽ በታላቅ ሥነ-ሥርዓት ተመረቀ።
ዛሬ በተከናወነው በዚህ የምረቃ መርሐ-ግብር ላይ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የቤተክርስቲያን አገልጋዮች፣ ከፍተኛ ምሁራንና የጥበብ ሰዎች ተገኝተዋል። መጽሐፉ በዋናነት የእህት አብያተ ክርስቲያናት የሆኑትን የኢትዮጵያ፣ የግብፅ፣ የሶሪያ፣ የአርመን እና የኤርትራ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት የጸሎት ሥርዓት ላይ ትኩረት ያደረገ ሲሆን፣ በግዕዝ እና በእንግሊዘኛ ቋንቋዎች ተዘጋጅቶ የቀረበ ነው።
ደራሲው መጋቤ ምሥጢር አማኑኤል መንግሥተአብ ከዚህ ቀደም 13 መጻሕፍትን ለንባብ ያበቁ ሲሆን፣ ይህ አዲስ መጽሐፋቸው በዓይነቱ ለየት ያለና ለዓለም አቀፍ ምዕመናንም ጭምር ታስቦ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል። መጽሐፉን በአማዞን ድረ-ገጽ እንዲሁም በአዲስ አበባ በሚገኙ የመጽሐፍት መሸጫ መደብሮች ማግኘት እንደሚቻል በምረቃው ወቅት ተመልክቷል።
በዚሁ የምረቃ መርሐ-ግብር ላይ በተጨማሪም የ98 ዓመቱ የዕድሜ ባለጸጋ እና እስካሁን ከ50 በላይ መጻሕፍትን ለንባብ ያበቁት አንጋፋው ደራሲ ርእሰ ሊቃውንት ክንፈርግብ ማርቆስ ተገኝተው "ሰለስቱ ሐዲሳት" እና "ሃይማኖተ አበው" የተሰኙ ሁለት ስራዎቻቸውን በጋራ አስመርቀዋል።
የመጽሐፉ ምረቃ በሊቃነ ጳጳሳት ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ የተከፈተ ሲሆን፣ በተጨማሪም በምሁራን የቀረበ ጥናታዊ ጽሑፍ፣ በበገና፣ በዝማሜና በቅኔ የታጀቡ መንፈሳዊ መርሐ-ግብሮች ታጅበዋል።
ይህ አዲስ የጸሎት መጽሐፍ የአምስቱን አብያተ ክርስቲያናት መንፈሳዊና ታሪካዊ አንድነት ከመዘከር ባለፈ፣ ለጸሎት ሥርዓታቸው ዓለም አቀፋዊ እውቅናን ለመስጠትና ለትውልድ ለማስተላለፍ ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ተብሏል።
#fastmereja I ታዋቂው ጸሐፊ መጋቤ ምሥጢር አማኑኤል መንግሥተአብ ያዘጋጁትና "Prayer Book the Oriental Orthodox Churches" በሚል ርዕስ ለንባብ የበቃው አዲስ መጽሐፍ ዛሬ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት አዳራሽ በታላቅ ሥነ-ሥርዓት ተመረቀ።
ዛሬ በተከናወነው በዚህ የምረቃ መርሐ-ግብር ላይ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የቤተክርስቲያን አገልጋዮች፣ ከፍተኛ ምሁራንና የጥበብ ሰዎች ተገኝተዋል። መጽሐፉ በዋናነት የእህት አብያተ ክርስቲያናት የሆኑትን የኢትዮጵያ፣ የግብፅ፣ የሶሪያ፣ የአርመን እና የኤርትራ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት የጸሎት ሥርዓት ላይ ትኩረት ያደረገ ሲሆን፣ በግዕዝ እና በእንግሊዘኛ ቋንቋዎች ተዘጋጅቶ የቀረበ ነው።
ደራሲው መጋቤ ምሥጢር አማኑኤል መንግሥተአብ ከዚህ ቀደም 13 መጻሕፍትን ለንባብ ያበቁ ሲሆን፣ ይህ አዲስ መጽሐፋቸው በዓይነቱ ለየት ያለና ለዓለም አቀፍ ምዕመናንም ጭምር ታስቦ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል። መጽሐፉን በአማዞን ድረ-ገጽ እንዲሁም በአዲስ አበባ በሚገኙ የመጽሐፍት መሸጫ መደብሮች ማግኘት እንደሚቻል በምረቃው ወቅት ተመልክቷል።
በዚሁ የምረቃ መርሐ-ግብር ላይ በተጨማሪም የ98 ዓመቱ የዕድሜ ባለጸጋ እና እስካሁን ከ50 በላይ መጻሕፍትን ለንባብ ያበቁት አንጋፋው ደራሲ ርእሰ ሊቃውንት ክንፈርግብ ማርቆስ ተገኝተው "ሰለስቱ ሐዲሳት" እና "ሃይማኖተ አበው" የተሰኙ ሁለት ስራዎቻቸውን በጋራ አስመርቀዋል።
የመጽሐፉ ምረቃ በሊቃነ ጳጳሳት ቃለ ምዕዳንና ቡራኬ የተከፈተ ሲሆን፣ በተጨማሪም በምሁራን የቀረበ ጥናታዊ ጽሑፍ፣ በበገና፣ በዝማሜና በቅኔ የታጀቡ መንፈሳዊ መርሐ-ግብሮች ታጅበዋል።
ይህ አዲስ የጸሎት መጽሐፍ የአምስቱን አብያተ ክርስቲያናት መንፈሳዊና ታሪካዊ አንድነት ከመዘከር ባለፈ፣ ለጸሎት ሥርዓታቸው ዓለም አቀፋዊ እውቅናን ለመስጠትና ለትውልድ ለማስተላለፍ ትልቅ አስተዋጽኦ ይኖረዋል ተብሏል።
4 months ago
ጻድቁ ገድላቸውን የፈጸሙት በኢትዮዽያ ቢሆንም ሃገረ ሙላዳቸው የጥንቱ የሮም ግዛት የሆነችው ታናሽ እስያ ናት፡፡
አቡነ አረጋዊ ከዘጠኙ ቅዱሳን አንዱ ናቸው፡፡ ዘጠኙ ቅዱሳን ዘራቸው ከቤተ መንግስት ሲሆን ተወልደው ያደጉት በአንድ የሮም ግዛት ሥር በተለያየ ቦታ ነው፡፡ አንድ ያደረጋቸው መንፈስ ቅዱስ ነው፡፡ ቅዱሳት መጻሕፍትን በሚገባ ያጠኑት እነዚህ አበው ሰማያዊውን ክብር መርጠው ክርስቲያኖች በሚሳደዱበት በ5ኛው ክፍለ ዘመን በቅድሚያ አባ ዸንጠሌዎንና አቡነ አረጋዊ ከዚያም ሌሎቹ ከሮም ወደ ግብጽ በርሃዎች፣ በ470ዎቹ ዓ.ም አልዓሜዳ በኢትዮዽያ ነግሦ ሳለ በአረጋዊ መሪነት ወደ ኢትዮጵያ በምናኔ መጥተዋል፡፡
ንጉሡም በመልካም ተቀብሎ በአክሱም ቤተ ቀጢን ማረፊያ ቦታ ሰጣቸው፡፡ እነርሱም የግዕዝ ቋንቋ ተምረው እዛው አክሱም አካባቢ በአቡነ ሰላማ፣ በአብርሃ ወአጽብሐና በአቡነ ሙሴ ቀዳማዊ የተቀጣጠለውንና በተወሰነ መንገድ ተቀዛቅዞ የነበረውን ክርስትና እንደገና አቀጣጠሉት፤ ለዓመታትም ወንጌልን ሰበኩ በርካታ መጻሕፍትንም ተረጎሙ፡፡ በኋላም የየራሳቸው የምናኔ ቦታ በመምረጥ ወንጌልን እየሰበኩና ስለሀገራችን እየጸለዩ ኖረዋል፡፡
አባታችን አቡነ አረጋዊ በደብረ ዳሞ ታላቅ ገድል ፈጽመዋል፡፡ ማኅሌታዊው ቅዱስ ያሬድና አፄ ገብረ መስቀልም ወዳጆቻቸው ነበሩ፡፡ ጻድቁ ተጋድሏቸውን ፈጽመው በተወለዱ በ99 ዓመታቸው ተሰውረው ብሔረ ሕያዋን ገብተዋል፡፡
ጌታም የምሕረት ቃል ኪዳን ሰጥቷቸዋል፡፡ ጥር 14ም ጻድቁ የተወለዱበት ቀን ነው፡፡
መናንያንና ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ስለ ክርስቶስ ፍቅር ብዙ ዋጋ ከፍለዋል፡፡ የወንጌል ብርሃን እንዲበራ፣ ትልቅ ሥራ ሰርተዋል፡፡ ጸሎታቸው አሁንም ተአምር ያደርጋል፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
አቡነ አረጋዊ ከዘጠኙ ቅዱሳን አንዱ ናቸው፡፡ ዘጠኙ ቅዱሳን ዘራቸው ከቤተ መንግስት ሲሆን ተወልደው ያደጉት በአንድ የሮም ግዛት ሥር በተለያየ ቦታ ነው፡፡ አንድ ያደረጋቸው መንፈስ ቅዱስ ነው፡፡ ቅዱሳት መጻሕፍትን በሚገባ ያጠኑት እነዚህ አበው ሰማያዊውን ክብር መርጠው ክርስቲያኖች በሚሳደዱበት በ5ኛው ክፍለ ዘመን በቅድሚያ አባ ዸንጠሌዎንና አቡነ አረጋዊ ከዚያም ሌሎቹ ከሮም ወደ ግብጽ በርሃዎች፣ በ470ዎቹ ዓ.ም አልዓሜዳ በኢትዮዽያ ነግሦ ሳለ በአረጋዊ መሪነት ወደ ኢትዮጵያ በምናኔ መጥተዋል፡፡
ንጉሡም በመልካም ተቀብሎ በአክሱም ቤተ ቀጢን ማረፊያ ቦታ ሰጣቸው፡፡ እነርሱም የግዕዝ ቋንቋ ተምረው እዛው አክሱም አካባቢ በአቡነ ሰላማ፣ በአብርሃ ወአጽብሐና በአቡነ ሙሴ ቀዳማዊ የተቀጣጠለውንና በተወሰነ መንገድ ተቀዛቅዞ የነበረውን ክርስትና እንደገና አቀጣጠሉት፤ ለዓመታትም ወንጌልን ሰበኩ በርካታ መጻሕፍትንም ተረጎሙ፡፡ በኋላም የየራሳቸው የምናኔ ቦታ በመምረጥ ወንጌልን እየሰበኩና ስለሀገራችን እየጸለዩ ኖረዋል፡፡
አባታችን አቡነ አረጋዊ በደብረ ዳሞ ታላቅ ገድል ፈጽመዋል፡፡ ማኅሌታዊው ቅዱስ ያሬድና አፄ ገብረ መስቀልም ወዳጆቻቸው ነበሩ፡፡ ጻድቁ ተጋድሏቸውን ፈጽመው በተወለዱ በ99 ዓመታቸው ተሰውረው ብሔረ ሕያዋን ገብተዋል፡፡
ጌታም የምሕረት ቃል ኪዳን ሰጥቷቸዋል፡፡ ጥር 14ም ጻድቁ የተወለዱበት ቀን ነው፡፡
መናንያንና ገዳማውያን የዓለምን ክብር ንቀው ስለ ክርስቶስ ፍቅር ብዙ ዋጋ ከፍለዋል፡፡ የወንጌል ብርሃን እንዲበራ፣ ትልቅ ሥራ ሰርተዋል፡፡ ጸሎታቸው አሁንም ተአምር ያደርጋል፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፦ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
5 months ago
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የአረብኛ፣ አፋን ኦሮሞ እና ትግርኛ ቋንቋዎች ትምህርት በዲፕሎማ እና በሰርተፍኬት መርሐግብር ማስተማር ጀምሯል።
ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ ዙር የተቀበላቸው 60 የአረብኛ፣ 40 የአፋን ኦሮሞ እና 30 የትግርኛ ቋንቋ ትምህርት ለመማር የተመዘገቡ ተማሪዎች ትምህርታቸውን መከታተል መጀመረቸው ተገልጿል።
በዩኒቨርሲቲው የማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ-ሰብዕ ኮሌጅ በሀገር ውስጥ እና ውጪ ቋንቋዎች ጥናትና ማበልጸጊያ ማዕከል የአማርኛ እና የግዕዝ ቋንቋ ትምህርቶች እንደሚሰጡም ይታወቃል። tikvah
seledadotio
seledadotio
ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ ዙር የተቀበላቸው 60 የአረብኛ፣ 40 የአፋን ኦሮሞ እና 30 የትግርኛ ቋንቋ ትምህርት ለመማር የተመዘገቡ ተማሪዎች ትምህርታቸውን መከታተል መጀመረቸው ተገልጿል።
በዩኒቨርሲቲው የማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ-ሰብዕ ኮሌጅ በሀገር ውስጥ እና ውጪ ቋንቋዎች ጥናትና ማበልጸጊያ ማዕከል የአማርኛ እና የግዕዝ ቋንቋ ትምህርቶች እንደሚሰጡም ይታወቃል። tikvah
seledadotio
seledadotio
5 months ago
የዮርዳኖስ ትዝታ በኢትዮጵያ ምድር
ለፊደል ፖስት የተላከ
ጥር የጠራ ሰማይ፣ ንጹሕ አየር እና የወርቅ ጸሐይ የምትፈስበት ወር ነው። በኢትዮጵያ አድማስ ላይ የጥር ማለዳ ሲቀደድ፣ ከሩቅ የሚሰማው የቃጭል ድምፅ እና የከበሮ ምት አንድ ትልቅ ታሪካዊና መንፈሳዊ ጉዞ መጀመሩን ያበስራል። ይህ ጉዞ "ከተራ" ይባላል።
የግድቡ ሚስጥርና የታሪክ ማኅደር
ታሪኩ የሚጀምረው "ከተረ" ከሚለው የግዕዝ ግሥ ነው። ትርጉሙም መከታ፣ መገደብ ወይም ውኃን ማቆም ማለት ነው። በጥንት ዘመን፣ የእስራኤል ልጆች የቃል ኪዳኑን ታቦት ይዘው ዮርዳኖስን ሲሻገሩ፣ ወራጁ ውኃ ቆሞ እንደ ግድግዳ እንደተገደበ ሁሉ፣ ዛሬም በኢትዮጵያ ምድር በየጥምቀተ ባሕሩ ጥር 10 ቀን ውኃው ይገደባል፤ ይከተራል።
ይህ ስርዐት በኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ረጅም ዘመናትን ያስቆጠረ ነው። ከዐፄ ገብረ መስቀል ዘመን ጀምሮ በአደባባይ መከበር የጀመረው የጥምቀት በዓል፣ በ15ኛው ክፍለ ዘመን በታላቁ ንጉሥ ዐፄ ዘርዓ ያዕቆብ ዘመን አዲስ መልክ ያዘ። ንጉሡ ታቦታቱ በዕለቱ ወርደው በዕለቱ ከመመለስ ይልቅ፣ በዋዜማው ወርደው በባሕረ ጥምቀቱ እንዲያድሩና አገሪቱን በኪደተ እግር እንዲባርኳት በዐዋጅ ወሰኑ። ይህም በዓሉን ከቤተ መቅደስ ቅጥር አውጥቶ ወደ ሕዝብ አደባባይ አመጣው።
የከተራ ዕለት ድምቀት
የጥር አሥር ቀን ፀሐይ ወደ መግቢያዋ ስታዘነብል፣ የኢትዮጵያ ከተሞችና ገጠሮች በነጭ ልብስ ይሸፈናሉ። ካህናቱ በወርቅና በብር መጎናጸፊያ የተሸለሙ ታቦታትን በራሳቸው ላይ ተሸክመው ከቤተ መቅደስ ይወጣሉ። የደወል ድምፅ ከሰማይ የሚወርድ መለከት ይመስል አየሩን ይሞላዋል። "ወረደ ወልድ እምሰማያት ውስተ ምጥማቃት" (ወልድ ከሰማያት ወደ መጠመቂያው ወረደ) የሚለው ያሬዳዊ ዜማ በሊቃውንቱ አንደበት ሲፈስ፣ ልብን በሰላምና በረድኤት ይሞላል።
ከታቦታቱ ፊት የሚሄዱት ዲያቆናት የያዙት ቃጭልና መስቀል፣ በስተኋላ የሚከተለው የሕዝብ ማዕበል፣ "ለጥምቀት ያልሆነ ቀሚስ ይበጣጠስ" በሚል መንፈስ ያማረ ባህላዊ ልብሳቸውን የለበሱ እናቶችና ወጣቶች ትዕይንቱን ድንቅ ያደርጉታል። ይህ ጉዞ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለመጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ ያደረገውን ጉዞ የሚያዘክር የታሪክ ድልድይ ነው።
የባሕረ ጥምቀቱ አዳር
ታቦታቱ በታላቅ ሆታና እልልታ ወደ ተዘጋጀላቸው የባሕረ ጥምቀት ድንኳን (ዳስ) ይገባሉ። እዚያም ሌሊቱን ሙሉ በጸሎት፣ በዝማሬና በቅዳሴ ሲያድሩ፣ ምእመናኑም በዙሪያው እሳት አንድደው፣ ድንኳን ጥለው በዝማሬ ያድራሉ። ይህም ጌታችን በዮርዳኖስ ወንዝ አጠገብ ተሰልፎ ተራውን ሲጠብቅ ማደሩን የሚያሳይ ምሳሌ ነው።
እንደ አክሱም ማይ ሹም፣ እንደ ጎንደር ፋሲለደስ መዋኛ እና እንደ አዲስ አበባው ጃንሜዳ ያሉ ስፍራዎች በዚህች ሌሊት የኢየሩሳሌም ዮርዳኖስ ወንዝን ይመስላሉ። የውኃው መከተር ኃጢአተ አዳም መቆሙን፣ የታቦታቱ በድንኳን ማደር ደግሞ እግዚአብሔር በሰው መካከል ማደሩን ይመሰክራል።
ማጠቃለያ
ከተራ የጥምቀት በዓል መክፈቻ ብቻ ሳይሆን፣ የኢትዮጵያዊያን የማንነት፣ የእምነትና የታሪክ መገለጫ ነው። በየዓመቱ ጥር 10 ቀን የሚታየው ይህ ትዕይንት፣ ትላንትን ከዛሬ፣ ምድርን ከሰማይ የሚያገናኝ ረቂቅ ክር ነው። ታቦታቱ ወደ ባሕረ ጥምቀት ሲወርዱ፣ ሕዝቡም ከኋላቸው ሲከተል፣ ኢትዮጵያ በሙሉ በበረከት የምትታጠብ ይመስላል።
ለፊደል ፖስት የተላከ
ጥር የጠራ ሰማይ፣ ንጹሕ አየር እና የወርቅ ጸሐይ የምትፈስበት ወር ነው። በኢትዮጵያ አድማስ ላይ የጥር ማለዳ ሲቀደድ፣ ከሩቅ የሚሰማው የቃጭል ድምፅ እና የከበሮ ምት አንድ ትልቅ ታሪካዊና መንፈሳዊ ጉዞ መጀመሩን ያበስራል። ይህ ጉዞ "ከተራ" ይባላል።
የግድቡ ሚስጥርና የታሪክ ማኅደር
ታሪኩ የሚጀምረው "ከተረ" ከሚለው የግዕዝ ግሥ ነው። ትርጉሙም መከታ፣ መገደብ ወይም ውኃን ማቆም ማለት ነው። በጥንት ዘመን፣ የእስራኤል ልጆች የቃል ኪዳኑን ታቦት ይዘው ዮርዳኖስን ሲሻገሩ፣ ወራጁ ውኃ ቆሞ እንደ ግድግዳ እንደተገደበ ሁሉ፣ ዛሬም በኢትዮጵያ ምድር በየጥምቀተ ባሕሩ ጥር 10 ቀን ውኃው ይገደባል፤ ይከተራል።
ይህ ስርዐት በኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ረጅም ዘመናትን ያስቆጠረ ነው። ከዐፄ ገብረ መስቀል ዘመን ጀምሮ በአደባባይ መከበር የጀመረው የጥምቀት በዓል፣ በ15ኛው ክፍለ ዘመን በታላቁ ንጉሥ ዐፄ ዘርዓ ያዕቆብ ዘመን አዲስ መልክ ያዘ። ንጉሡ ታቦታቱ በዕለቱ ወርደው በዕለቱ ከመመለስ ይልቅ፣ በዋዜማው ወርደው በባሕረ ጥምቀቱ እንዲያድሩና አገሪቱን በኪደተ እግር እንዲባርኳት በዐዋጅ ወሰኑ። ይህም በዓሉን ከቤተ መቅደስ ቅጥር አውጥቶ ወደ ሕዝብ አደባባይ አመጣው።
የከተራ ዕለት ድምቀት
የጥር አሥር ቀን ፀሐይ ወደ መግቢያዋ ስታዘነብል፣ የኢትዮጵያ ከተሞችና ገጠሮች በነጭ ልብስ ይሸፈናሉ። ካህናቱ በወርቅና በብር መጎናጸፊያ የተሸለሙ ታቦታትን በራሳቸው ላይ ተሸክመው ከቤተ መቅደስ ይወጣሉ። የደወል ድምፅ ከሰማይ የሚወርድ መለከት ይመስል አየሩን ይሞላዋል። "ወረደ ወልድ እምሰማያት ውስተ ምጥማቃት" (ወልድ ከሰማያት ወደ መጠመቂያው ወረደ) የሚለው ያሬዳዊ ዜማ በሊቃውንቱ አንደበት ሲፈስ፣ ልብን በሰላምና በረድኤት ይሞላል።
ከታቦታቱ ፊት የሚሄዱት ዲያቆናት የያዙት ቃጭልና መስቀል፣ በስተኋላ የሚከተለው የሕዝብ ማዕበል፣ "ለጥምቀት ያልሆነ ቀሚስ ይበጣጠስ" በሚል መንፈስ ያማረ ባህላዊ ልብሳቸውን የለበሱ እናቶችና ወጣቶች ትዕይንቱን ድንቅ ያደርጉታል። ይህ ጉዞ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለመጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ ያደረገውን ጉዞ የሚያዘክር የታሪክ ድልድይ ነው።
የባሕረ ጥምቀቱ አዳር
ታቦታቱ በታላቅ ሆታና እልልታ ወደ ተዘጋጀላቸው የባሕረ ጥምቀት ድንኳን (ዳስ) ይገባሉ። እዚያም ሌሊቱን ሙሉ በጸሎት፣ በዝማሬና በቅዳሴ ሲያድሩ፣ ምእመናኑም በዙሪያው እሳት አንድደው፣ ድንኳን ጥለው በዝማሬ ያድራሉ። ይህም ጌታችን በዮርዳኖስ ወንዝ አጠገብ ተሰልፎ ተራውን ሲጠብቅ ማደሩን የሚያሳይ ምሳሌ ነው።
እንደ አክሱም ማይ ሹም፣ እንደ ጎንደር ፋሲለደስ መዋኛ እና እንደ አዲስ አበባው ጃንሜዳ ያሉ ስፍራዎች በዚህች ሌሊት የኢየሩሳሌም ዮርዳኖስ ወንዝን ይመስላሉ። የውኃው መከተር ኃጢአተ አዳም መቆሙን፣ የታቦታቱ በድንኳን ማደር ደግሞ እግዚአብሔር በሰው መካከል ማደሩን ይመሰክራል።
ማጠቃለያ
ከተራ የጥምቀት በዓል መክፈቻ ብቻ ሳይሆን፣ የኢትዮጵያዊያን የማንነት፣ የእምነትና የታሪክ መገለጫ ነው። በየዓመቱ ጥር 10 ቀን የሚታየው ይህ ትዕይንት፣ ትላንትን ከዛሬ፣ ምድርን ከሰማይ የሚያገናኝ ረቂቅ ክር ነው። ታቦታቱ ወደ ባሕረ ጥምቀት ሲወርዱ፣ ሕዝቡም ከኋላቸው ሲከተል፣ ኢትዮጵያ በሙሉ በበረከት የምትታጠብ ይመስላል።
5 months ago
እንኳን ለአጋእዝተ ዓለም ሥላሴ ዓመታዊ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤አደረሰን
በስጋዊ ስሌት የማይመረመር ልዩ ሦስትነት
የምሥጢረ ሥላሴን ትምህርት ስንማር ከሂሳብ ቀመር ሕግ አስተሳሰብ ነጻ መሆን ያሻል። ምክንያቱም መንፈሳዊዉ ጥበብ ሥጋዊዉን ጥበብ ወይም ፍልስፍና ይመረምረዋል እንጅ መንፈሳዊ ጥበብና ምሥጢር በዓለማዊ ዕውቀትና ምርምር ሊደረስበት አይቻልምና። የሃይማኖት ነገር ቁሳዊ ሳይሆን መንፈሳዊና በሃይማኖት ሆኖ በመንፈሳዊነት የሚታወቅና የሚታመን ነው። ሥላሴ፣ ሠለሰ ሶስት አደረገ፤ ካለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ሲሆን፤ ሥላሴ ማለት ሶስትነት ማለት ነው። ለምሣሌ ሰዎች በጸበል ይድናሉ፡፡ አንዱ ጸበል ሁሉን አይነት በሽታ ይፈውሳል፡፡ በዓለም ሕክምና ግን የአንደኛው መድኃኒት ለአንዱ መርዝ ነው፡፡ መንፈሳዊው ሕክምና ጸበል ግን ጤነኛ ቢጠጣው መጠበቂያ፣ ሕሙም ቢጠጣው ፈውስ ነው፡፡ የሥላሴን አኗኗር በስጋዊ ስሌት የማንመረምረውም መንፈሳዊ በመሆኑ ነው፡፡
በዘፍጥረት 18÷1 “እግዚአብሔር በመምሬ ዛፍ ስር ለአብርሐም በአንድነት በሦስትነት የሚመሰገን፣ ዓለምን ፈጥሮ የሚገዛ አምላክ ቅድስት ሥላሴ ተገለጠለት። ፡፡ አብርሐምም ዓይኑን አነሳና ሦስት ሰዎችን አየ” የሚል ቃል አለ፡፡ ይህ ድንቅ ምስጢር እግዚአብሔር በሶስትነቱ በሰዎች አምሳል ለአብርሐም መገለጡን በቁጥር ሶሰት ብሎ ያስረዳል። አንዳንዶች ይህ ሀሳብ ስለሥላሴ አይደለም የሚል ጥያቄ ያነሳሉ፡፡ መጽሐፉ ግን “እግዚአብሔር ከሶስት ሰዎች ጋር ወይም ከሁለት መላእክት ጋር ተገለጠለት” አይልም። ወይም መላእክትም ሆኑ ሰዎች በዚህ ሥም አይጠሩም፤ በኢሳ 42÷8 “እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ ስሜም ይህ ነው! ክብሬን ለሌላ፣ ምስጋናዬንም ለጣዖት አልሰጥም።” ይላልና፡፡ በማያወላዳ ሁኔታ ሦስት ሰዎችን አየ” ብሎ ለይቶ ስለተናገረ እግዚአብሔር ሦስትነት ያለው መሆኑን በግልጽ ያስረዳል።
ቅድስት ሥላሴ ቅድምናቸው ዘመኑን ቢወስነው እንጂ ዘመኑ ቅድምናቸውን አይወስነውምና፡፡ ስማቸው ከአካላቸው፣ አካላቸው ከስማቸው ሳይቀድም ከዓለም በፊት የነበረ ስም ነው እንጂ ኋላ የተገኘ አይደለም፡፡ የእግዚአብሔርን አንድነት በባህርይ፣ በህልውና፣ በፈቃድ፣ በሥልጣን፣ በመፍጠር በመሳሰሉት ነው፡፡ የሰው ነፍስ የቅድስት ሥላሴ ምሳሌ ናት፡፡ ይኸውም አብ በልብ፣ ወልድ በቃል፣ መንፈስ ቅዱስ በእስትፋስ ይመሰላሉ፡፡ በእግዚአብሔርነቱ፤ ልብ፣ ቃል፣ ሕይወት አለ። ነፍስ ሶስት ባህርያት ቢኖሯትም አንድ እንደምትባል እግዚአብሔርም ሶስት ስም፤ ሶስት ግብር፤ ሶስት አካል፤ ቢኖረውም አንድ አምላክ እንጅ ሶስት አማልክት አይባልም፡፡ ሥላሴ የሚለው ስም የአንድነትና የሶስትነት ስም ነው፡፡ በስም፣ በግብርና በአካል ሶስት እንላለን፡፡
ለአብ፣ ለወልድ፣ ለመንፈሰ ቅዱስ ለየራሳቸው ፍፁም ገጽ፣ ፍፁም መልክ፣ ፍፁም አካል፣ አላቸው። አካል በአጠቃላይ ሙሉው የሰውነታችን ክፍል ነው። የፍጡራን አካል የሚታይ፣ የሚዳሰስ፣ የሚመጠን፤ የሚወሰን፣ ሲሆን የሥላሴ አካል ግን፤ የማይታይ ፣ በእጅ የማይዳሰስ፣ በቦታ የማይወሰን፣ በሁሉም ምሉዕ ነው። በመዝሙር 138÷7 እንደተጻፈው በሁሉ የመላ ነውና፡፡ “ከመንፈስህ ወዴት እሔዳለሁ፤ ከፊትህስ ወዴት እሸሻለሁ ወደ ሰማይ ብወጣ አንተ በዚያ አለህ፤ ወደ ውቅያኖስም ጥልቅ ብወርድም በዚያ ትገኛለህ፤ እንደ ንስር የንጋትን ክንፍ ብወስድ ከአጽናፍ አጽናፍ ብበርም እጅህ በዚያ ትመራኛለች ቀኝህም ትይዘኛለች” ይላል፡፡ የቅድስት ሥላሴ ምሕረትና ቸርነት አይለየን። ገዳማውያኑ፣ ይህን የሥላሴ ምሕረትና ቸርነት ተስፋ አድርገው ይተጋሉና ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
በስጋዊ ስሌት የማይመረመር ልዩ ሦስትነት
የምሥጢረ ሥላሴን ትምህርት ስንማር ከሂሳብ ቀመር ሕግ አስተሳሰብ ነጻ መሆን ያሻል። ምክንያቱም መንፈሳዊዉ ጥበብ ሥጋዊዉን ጥበብ ወይም ፍልስፍና ይመረምረዋል እንጅ መንፈሳዊ ጥበብና ምሥጢር በዓለማዊ ዕውቀትና ምርምር ሊደረስበት አይቻልምና። የሃይማኖት ነገር ቁሳዊ ሳይሆን መንፈሳዊና በሃይማኖት ሆኖ በመንፈሳዊነት የሚታወቅና የሚታመን ነው። ሥላሴ፣ ሠለሰ ሶስት አደረገ፤ ካለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ሲሆን፤ ሥላሴ ማለት ሶስትነት ማለት ነው። ለምሣሌ ሰዎች በጸበል ይድናሉ፡፡ አንዱ ጸበል ሁሉን አይነት በሽታ ይፈውሳል፡፡ በዓለም ሕክምና ግን የአንደኛው መድኃኒት ለአንዱ መርዝ ነው፡፡ መንፈሳዊው ሕክምና ጸበል ግን ጤነኛ ቢጠጣው መጠበቂያ፣ ሕሙም ቢጠጣው ፈውስ ነው፡፡ የሥላሴን አኗኗር በስጋዊ ስሌት የማንመረምረውም መንፈሳዊ በመሆኑ ነው፡፡
በዘፍጥረት 18÷1 “እግዚአብሔር በመምሬ ዛፍ ስር ለአብርሐም በአንድነት በሦስትነት የሚመሰገን፣ ዓለምን ፈጥሮ የሚገዛ አምላክ ቅድስት ሥላሴ ተገለጠለት። ፡፡ አብርሐምም ዓይኑን አነሳና ሦስት ሰዎችን አየ” የሚል ቃል አለ፡፡ ይህ ድንቅ ምስጢር እግዚአብሔር በሶስትነቱ በሰዎች አምሳል ለአብርሐም መገለጡን በቁጥር ሶሰት ብሎ ያስረዳል። አንዳንዶች ይህ ሀሳብ ስለሥላሴ አይደለም የሚል ጥያቄ ያነሳሉ፡፡ መጽሐፉ ግን “እግዚአብሔር ከሶስት ሰዎች ጋር ወይም ከሁለት መላእክት ጋር ተገለጠለት” አይልም። ወይም መላእክትም ሆኑ ሰዎች በዚህ ሥም አይጠሩም፤ በኢሳ 42÷8 “እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ ስሜም ይህ ነው! ክብሬን ለሌላ፣ ምስጋናዬንም ለጣዖት አልሰጥም።” ይላልና፡፡ በማያወላዳ ሁኔታ ሦስት ሰዎችን አየ” ብሎ ለይቶ ስለተናገረ እግዚአብሔር ሦስትነት ያለው መሆኑን በግልጽ ያስረዳል።
ቅድስት ሥላሴ ቅድምናቸው ዘመኑን ቢወስነው እንጂ ዘመኑ ቅድምናቸውን አይወስነውምና፡፡ ስማቸው ከአካላቸው፣ አካላቸው ከስማቸው ሳይቀድም ከዓለም በፊት የነበረ ስም ነው እንጂ ኋላ የተገኘ አይደለም፡፡ የእግዚአብሔርን አንድነት በባህርይ፣ በህልውና፣ በፈቃድ፣ በሥልጣን፣ በመፍጠር በመሳሰሉት ነው፡፡ የሰው ነፍስ የቅድስት ሥላሴ ምሳሌ ናት፡፡ ይኸውም አብ በልብ፣ ወልድ በቃል፣ መንፈስ ቅዱስ በእስትፋስ ይመሰላሉ፡፡ በእግዚአብሔርነቱ፤ ልብ፣ ቃል፣ ሕይወት አለ። ነፍስ ሶስት ባህርያት ቢኖሯትም አንድ እንደምትባል እግዚአብሔርም ሶስት ስም፤ ሶስት ግብር፤ ሶስት አካል፤ ቢኖረውም አንድ አምላክ እንጅ ሶስት አማልክት አይባልም፡፡ ሥላሴ የሚለው ስም የአንድነትና የሶስትነት ስም ነው፡፡ በስም፣ በግብርና በአካል ሶስት እንላለን፡፡
ለአብ፣ ለወልድ፣ ለመንፈሰ ቅዱስ ለየራሳቸው ፍፁም ገጽ፣ ፍፁም መልክ፣ ፍፁም አካል፣ አላቸው። አካል በአጠቃላይ ሙሉው የሰውነታችን ክፍል ነው። የፍጡራን አካል የሚታይ፣ የሚዳሰስ፣ የሚመጠን፤ የሚወሰን፣ ሲሆን የሥላሴ አካል ግን፤ የማይታይ ፣ በእጅ የማይዳሰስ፣ በቦታ የማይወሰን፣ በሁሉም ምሉዕ ነው። በመዝሙር 138÷7 እንደተጻፈው በሁሉ የመላ ነውና፡፡ “ከመንፈስህ ወዴት እሔዳለሁ፤ ከፊትህስ ወዴት እሸሻለሁ ወደ ሰማይ ብወጣ አንተ በዚያ አለህ፤ ወደ ውቅያኖስም ጥልቅ ብወርድም በዚያ ትገኛለህ፤ እንደ ንስር የንጋትን ክንፍ ብወስድ ከአጽናፍ አጽናፍ ብበርም እጅህ በዚያ ትመራኛለች ቀኝህም ትይዘኛለች” ይላል፡፡ የቅድስት ሥላሴ ምሕረትና ቸርነት አይለየን። ገዳማውያኑ፣ ይህን የሥላሴ ምሕረትና ቸርነት ተስፋ አድርገው ይተጋሉና ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
5 months ago
ከኢትዮጵያ እስከ አርመንያ የጸኑት አባት
በግዕዝ ኤዎስጣቴዎስ ወይም ዮስጣቴዎስ፣ በጥንት ግሪክ ሲነበብ ኤዎስታቴዎስ፣ ከሐምሌ 5 ቀን 1265 ዓ.ም – 1344 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሰሎሞናዊ መንግሥት አገዛዝ በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት ታላቅ መሪ የነበሩ አባት ናቸው። ስለ ሰንበት መከበር በጣም አጥብቀው ከሚያስተምሩ መምሕራን አንዱ ናቸው። ተከታዮቻቸው የኤዎስጣጤዎስ ቤት ወይም በግል ሲጠሩ ኤዎስጣጤዎሳውያን ይባሉ ነበር ለቅድስት ቤተክርስቲያን ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረከቱ ናቸው። የመጀመሪያ ስማቸው ማዕቀበ እግዚዕ ሲሆን ከእናታቸው ከስነሕይወትና ከአባታቸው ከክርስቶስ ሞዐ ሐምሌ 21 ቀን 1265 ዓ.ም በትግራይ እንደርታ ተወለዱ። ኤዎስጣጤዎስ የታወቀውን ደብራቸውን ደብረ ፀራቢን የመሠረቱት በተወለዱበት አካባቢ እንደሆነ ገድላቸው ይገልፃል። ገና በልጅነታቸው በ1272 ዓ.ም የደብረ ማርያም ቆርቆር አስተዳዳሪ የነበሩት አጎታቸው አባ ዳንኤል ጋር እንዲኖሩ ወደ ገራልታ ይላካሉ።
አባ ዳንኤልም ኤዎስጣጤዎስን ተቀብለው ተገቢውን የሃይማኖት ትምህርትና የደብር ሕይወት ካስተማሩ በኋላ ማዕቀበ እግዚዕ በ15 ዓመቱ ቅስና ሥራዬ መሆን አለበት ብሎ በወሰደው ውሳኔ መሠረት ስሙ ኤዎስጣጤዎስ ተብሎ ተሰየመ። ከአባ ዳንኤል የቅስና ማዕረጋቸውን ካገኙ በኋላ የራሳቸውን ደብር በሰራዬ መሥርተው በዚያም በማስተማር ብዙ ተማሪዎችን አፈሩ። በሰንበት ላይ ያተኮረ አመለካከታቸውን ለይተው ያስተምሩ ነበር፣ የሚቃወማቸው አቡነ ያዕቆብ 3ኛው አስኪመጣ ድረስ። ከዚያ ግን ከተከታዮቻቸው ከባካርሞስ፣ መርቆርዮስ፣ ገብረ ኢያሱ ጋር ኢትዮጵያን ለቀው ወደ ግብፅ (ካይሮ) ገብተው በአሌክሳንድሪያው ጳጳስ አቡነ ብንያም 2ኛው ፊት በሰንበት ባላቸው አመለካከት ፀንተው ከዛም ወደ ኢየሩሳሌም አምርተው በመጨረሻም የሕይወታቸው ማብቂያ ወደ ሆነችው አርሜኒያ ገብተው ኖሩ።
የኤዎስጣጤዎስ የሰንበት አመለካከት ቅዳሜና እሁድ ዝቅተኛውና ዋናው ሰንበት፣ የቅዳሜው ለብሉይ ኪዳን ሲሆን የእሁዱ ደግሞ ለጌታችን መድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ ለአዲስ ኪዳን ማለት ነው። ይህንንም ከመጻሕፍ ቅዱስ ከአሥርቱ ቃላትና ከአዲስ ኪዳን ተረድተው እንጂ የገዛ ራሳቸው አመለካከት እንዳልነበር የሃይማኖትና ታሪክ ዘጋቢዎች ያስታውቃሉ። የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንም የሁለቱንም ቀን ሰንበትነት አክብራ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተክርስቲያን ከኤዎስጣጤዎስ መነሳት በፊት ስሕተት ነው ብላ እንዲቀር እስካረገቺው ቀን ድረስ ትጠቀምበት ነበር። ኤዎስጣጤዎስ ከአረፉ በኋላ የሰንበቱን ሥርዓት ተከታዮቻቸው በሰፊው ማስተማሩን ቀጠሉ። ኢትዮጵያን ሲለቁም ማህበረሰባቸው እንዳይበተን አንድ ባለአደራ የቅርብ ተከታያቸው የሆነ አብሳዲ የሚባል በቦታቸው አስቀምጠው ነበር የሄዱት።
ይህም የደብር አለቃ ኤዎስጣጤዎስ ከደቀመዝሙሮቶቻቸው ጋር አገር ለቀው ከሔዱ ጀምሮ ለ14 ዓመታት እርሳቸው እስኪመለሱ ማህበሩን አንድ አድርጎ መጠበቅ ትልቅ ፈተና ሆኖበት ነበር። ከዚያ ግን ተመልሰው ሲመጡ በደቀ መዝሙርቱ እርዳታ በደብረ ማርያም አዲስ ማሕበር ለመመሥረት በቅቷል። ቆይተውም እነዚህ ደቀመዛሙርት ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ተበትነው የኤዎስጣጤዎስን የሰንበት ክብር በማስተማርና አዳዲስ ደብሮችን ከማቋቋም አልፈው የመንፈሳዊ ማዕረግ አሰጣጥ በራሳቸው ደንግገው ይተዳደሩ ነበር። ይህ ጠንካራ አቋማቸው በ1442 ዓ.ም በተጉለት በተደረገው የደብረ ምጥማቅ ጉባኤ ዓፄ ዘርአ ያዕቆብ የግብፁ ሊቀ ጳጳስ የተጠቀሰውን የሰንበት ሥርዓት አምኖ እንዲቀበል አድርገዋል። ገዳማውያን ስለ ቅድሰት ቤተ ክርስቲያን ስርዓት መጽናት ያስተምራሉ፤ ይጸናሉም፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና በረከታቸው ያድርብናል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
በግዕዝ ኤዎስጣቴዎስ ወይም ዮስጣቴዎስ፣ በጥንት ግሪክ ሲነበብ ኤዎስታቴዎስ፣ ከሐምሌ 5 ቀን 1265 ዓ.ም – 1344 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሰሎሞናዊ መንግሥት አገዛዝ በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት ታላቅ መሪ የነበሩ አባት ናቸው። ስለ ሰንበት መከበር በጣም አጥብቀው ከሚያስተምሩ መምሕራን አንዱ ናቸው። ተከታዮቻቸው የኤዎስጣጤዎስ ቤት ወይም በግል ሲጠሩ ኤዎስጣጤዎሳውያን ይባሉ ነበር ለቅድስት ቤተክርስቲያን ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረከቱ ናቸው። የመጀመሪያ ስማቸው ማዕቀበ እግዚዕ ሲሆን ከእናታቸው ከስነሕይወትና ከአባታቸው ከክርስቶስ ሞዐ ሐምሌ 21 ቀን 1265 ዓ.ም በትግራይ እንደርታ ተወለዱ። ኤዎስጣጤዎስ የታወቀውን ደብራቸውን ደብረ ፀራቢን የመሠረቱት በተወለዱበት አካባቢ እንደሆነ ገድላቸው ይገልፃል። ገና በልጅነታቸው በ1272 ዓ.ም የደብረ ማርያም ቆርቆር አስተዳዳሪ የነበሩት አጎታቸው አባ ዳንኤል ጋር እንዲኖሩ ወደ ገራልታ ይላካሉ።
አባ ዳንኤልም ኤዎስጣጤዎስን ተቀብለው ተገቢውን የሃይማኖት ትምህርትና የደብር ሕይወት ካስተማሩ በኋላ ማዕቀበ እግዚዕ በ15 ዓመቱ ቅስና ሥራዬ መሆን አለበት ብሎ በወሰደው ውሳኔ መሠረት ስሙ ኤዎስጣጤዎስ ተብሎ ተሰየመ። ከአባ ዳንኤል የቅስና ማዕረጋቸውን ካገኙ በኋላ የራሳቸውን ደብር በሰራዬ መሥርተው በዚያም በማስተማር ብዙ ተማሪዎችን አፈሩ። በሰንበት ላይ ያተኮረ አመለካከታቸውን ለይተው ያስተምሩ ነበር፣ የሚቃወማቸው አቡነ ያዕቆብ 3ኛው አስኪመጣ ድረስ። ከዚያ ግን ከተከታዮቻቸው ከባካርሞስ፣ መርቆርዮስ፣ ገብረ ኢያሱ ጋር ኢትዮጵያን ለቀው ወደ ግብፅ (ካይሮ) ገብተው በአሌክሳንድሪያው ጳጳስ አቡነ ብንያም 2ኛው ፊት በሰንበት ባላቸው አመለካከት ፀንተው ከዛም ወደ ኢየሩሳሌም አምርተው በመጨረሻም የሕይወታቸው ማብቂያ ወደ ሆነችው አርሜኒያ ገብተው ኖሩ።
የኤዎስጣጤዎስ የሰንበት አመለካከት ቅዳሜና እሁድ ዝቅተኛውና ዋናው ሰንበት፣ የቅዳሜው ለብሉይ ኪዳን ሲሆን የእሁዱ ደግሞ ለጌታችን መድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ ለአዲስ ኪዳን ማለት ነው። ይህንንም ከመጻሕፍ ቅዱስ ከአሥርቱ ቃላትና ከአዲስ ኪዳን ተረድተው እንጂ የገዛ ራሳቸው አመለካከት እንዳልነበር የሃይማኖትና ታሪክ ዘጋቢዎች ያስታውቃሉ። የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንም የሁለቱንም ቀን ሰንበትነት አክብራ የግብፅ ኮፕቲክ ቤተክርስቲያን ከኤዎስጣጤዎስ መነሳት በፊት ስሕተት ነው ብላ እንዲቀር እስካረገቺው ቀን ድረስ ትጠቀምበት ነበር። ኤዎስጣጤዎስ ከአረፉ በኋላ የሰንበቱን ሥርዓት ተከታዮቻቸው በሰፊው ማስተማሩን ቀጠሉ። ኢትዮጵያን ሲለቁም ማህበረሰባቸው እንዳይበተን አንድ ባለአደራ የቅርብ ተከታያቸው የሆነ አብሳዲ የሚባል በቦታቸው አስቀምጠው ነበር የሄዱት።
ይህም የደብር አለቃ ኤዎስጣጤዎስ ከደቀመዝሙሮቶቻቸው ጋር አገር ለቀው ከሔዱ ጀምሮ ለ14 ዓመታት እርሳቸው እስኪመለሱ ማህበሩን አንድ አድርጎ መጠበቅ ትልቅ ፈተና ሆኖበት ነበር። ከዚያ ግን ተመልሰው ሲመጡ በደቀ መዝሙርቱ እርዳታ በደብረ ማርያም አዲስ ማሕበር ለመመሥረት በቅቷል። ቆይተውም እነዚህ ደቀመዛሙርት ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ተበትነው የኤዎስጣጤዎስን የሰንበት ክብር በማስተማርና አዳዲስ ደብሮችን ከማቋቋም አልፈው የመንፈሳዊ ማዕረግ አሰጣጥ በራሳቸው ደንግገው ይተዳደሩ ነበር። ይህ ጠንካራ አቋማቸው በ1442 ዓ.ም በተጉለት በተደረገው የደብረ ምጥማቅ ጉባኤ ዓፄ ዘርአ ያዕቆብ የግብፁ ሊቀ ጳጳስ የተጠቀሰውን የሰንበት ሥርዓት አምኖ እንዲቀበል አድርገዋል። ገዳማውያን ስለ ቅድሰት ቤተ ክርስቲያን ስርዓት መጽናት ያስተምራሉ፤ ይጸናሉም፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና በረከታቸው ያድርብናል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
5 months ago
የመጽሐፍ ምርቃት ግብዣ እና የደራሲው ማንነት
ካህሳይ አብርሃ ብሰራት (አማኑኤል ማንጁስ)
#ethiopia | በ«የአሲምባ ፍቅር ተወዳጅ መጽሐፍ የምናውቃቸው ደራሲ ካህሳይ አብርሃ ብስራት (አማኑኤል ማንጁስ) ሁለተኛ መጽሐፋቸውን «ያልተመለሱ ዳናዎች» ለመጀመሪያ ጊዜ ያስመርቃሉ።
ታህሳስ 18 ቀን 2018 ዓ.ም
ከቀኑ 8:00 ሰዓት ጀምሮ
ለበለጠ መረጃ፦ 0922356430
በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር) (ከሬዲዮ ፋና ፊለፊት-ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አጠገብ)
የመጽሐፍ ምርቃት መርሐ-ግብር ላይበክብር በመገኘት እንዲሳተፉ በአክብሮት እንጋብዛለን።
ነገ ታህሳስ 18 2018 በወመዘክር የሚመረቅ መፅሀፍ አለ። የመፅሀፉ ደራሲ የአሲምባ ፍቅር ደራሲ ሲሆን ካህሳይ ማነው የሚለውንም አቅርበናል።
አባት እናት የሰጡት ስም ካህሳይ አብርሃ ብስራት ይባላል።
የተወለደው በ 1950 ዓ ም በጉሎማክዳ ወረዳ ዓጋሜ አውራጃ በትግራይ ክፍለሃገር ( የአሁኑ ክልል ) ነው ። ወላጆቹ ገበሬዎች እንደመሆናቸው መጠን እንደ አብዛኛው ኢትዮጵያዊ አስተዳደጉ በድህነት መሆኑን መደበቅ አይቻልም ። በዛላምበሳ ከተማ ዘመናዊ ትምህርት ቤት ተከፍቶ አባቱ ሊያስመዘግበው የትምህርት ቤቱ ዳይሬክተር መምህር ጸሃዬ የአሁኑ ዶክተር የታችኛው ከንፈሩን ከፍቶ ሲያየው ጥርሶቹ ስላልጎረፉ ዕድሜው አልደረሰም በማለት መለሰው። ዳሩ ግን አያቱ ቄስ ገበዝና የቆሎ ተማሪዎች አስተማሪ ስለነበሩ አብሯቸው እንዲማር ተወስኖ ፊደል በመቁጠር አቡጊዳንና ግዕዝን መማር ጀመረ። ዕድሜ ፈቅዶ ወደ ዘመናዊ ትምህርት ሲመለስ ፊደሎችን ቆጠረ።
ዘመናዊ ትምህርት ቤት እየተማረ በማታና ቅዳሜ እሁድ የቤተ ክህነት ትምህርት በመከታተል ውዳሴ ማርያምና አንቀጸ ማርያም ጨርሶ ቅዳሴ ሲጀምር ሰባተኛ ክፍል አልፎ አግአዚ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለመግባት ዓዲግራት ተጓዘ።
እንዲህ ይላል ካህሳይ"... በክረምት ወቅት ደግሞ ገጠር መጥቼ አባቴን ለመርዳት በእርሻና በእረኝነት የተቻለኝን ያህል ከማበርከት አልተቆጠብኩም። የእርሻ ዘመን ሳስታውስ በጣም የሚያሳስበኝ ሁኔታዎች ነበሩ። በጣም ጥቂት ግለሰቦች ባላባቶችና ባለርስቶች ነን በማለት ሰፊውን የእርሻ መሬት ይዘው ድሃውን ገበሬ ሲያሰቃዩ ማየት የዕለት ተዕለት ተግባር ነበር ። ፍርድ ቤት ቢከድም አመፀኖችን ስለሚደግፍ ድሃው ገበሬ አቤቱታ ቢያቀርብም ሰሚ ያለው ጀሮ አልነበረውም። በዚህ የተነሳ መሬታቸው የተነጠቁ ገበሬዎች መንደራቸውን ለቀው ለስደት ይዳረጉ ነበር።
አንድ ቀን አባቴ ለክስ አዲግራት መጥቶ ጥዋት ተነስተን ለማላውቀው ወፍራም ከተሜ የጓሮ ቤቱን አንኳክቶ ገንዘብ ሲሰጠው አየሁ። በሁኔታው ግራ ተጋብቼ ለምን ብዬ ስጠይቀው ዛሬ የፍርድቤት ቀጠሮ ስላለኝ ዳኛው ጉቦ ካላገኝ መሬቴን ለጠላቴ አሳልፎ እንዳይሰጥ ብዬ ነው እንጂ ወድጄ አይደለም ። የልቤ ፍላጎት ቢሆንማ ላንተ ብሰጥ ይሻለኝ ነበር እያለ በትካዜና በሃዘን ሲገልጽልኝ በነበረው ሥርዓት ከፍተኛ ጥላቻ አሳደረብኝ ። ከዓቅሜ በላይ ለማሰብ ተገደድኩኝ።
ስምንተኛ ክፍል እንደደረስኩኝ ይህንና ሌሎችም የህዝብ ብሶት መፈክር በመያዝ የተማሪዎች ንቅናቄ ከአዲስ አበባ ጀምሮ እኛም ጋር ሲደርስ እኔም በአቅሜ ድንጋይ መወርወር ጀመርኩኝ ። የተማሪዎች ንቅናቄም የአብዛኛው ህዝብ ድጋፍ በማግኘቱ የንጉሰ ነገስቱ ሥርዓት በፍጥነት እየጠፋ ሄደ።። መለዮ ለባሹም ንቅናቄውን ተከትሎ ንጉሱን ከስልጣን በማውረድ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግስት አቋቁሞ ስልጣኑን አደላደለ። በመቀጠልም ለስልጣኑ የሚቃወሙና የሚያሰጉ ዜጎች የፍየል ወጠጤ በሚል እብሪተኛ ዘፈን በማስቀደም ያለፍርድ የገደላቸውን ሰዎች በመዘርዘር በህዝቡ ላይ ከፍተኛ ሽብር መፍጠር ጀመረ።
የለውጡን አቀንቃኝና ለዓመታት የተዋደቀን ወጣት የጀመረውን ትግል በሀይል በወታደሮች ስለተቀማ ያለው አማራጭ ብረት ይዞ ለመዋጋት ብቻ ስለነበር ወጣቱ ትውልድ በስሜትና በፍላጎት ወደ ጫካ መጉረፍ ጀመረ። በዚህ ወቅት እኔም ትንሽ አድጌ የአቅሜን ለማበርከት የትግል ስሜትና ንጹህ ልቤን በመተማመን ዓሲምባ መሽጎ ወደ ነበረው የኢትዮጵያ ህዝባዊ ኣብዮታዊ ሰራዊት ለመቀላቀል ከአንድ ጓደኛዬ ጋር በድቅድቅ ሌሊት ተነስተን ወደ አሲምባ አመራን ። ከሁለት ቀናት ጉዞም ጋራቢኖ በሚባለው የኢሮብ መንደር ላይ ከሠራዊቱ ተቀላቀልኩኝ ። አብሮኝ የተጓዘው ጓደኛዬ ግን ሃሳቡን ቀይሮ ወደ ቤቱ ተመለሰ። በሠራዊቱ ህግና ደንብ ስም መቀየር ስላለበት መስከረም 28 , 1968 ዓ ም ካህሳይ መሆን ቀርቶ ኣማኑኤል ማንጁስ ተብሎ እንዲጠራ ተወሰነ።
በዚህች ታሪካዊት ዕለት ለሁለተኛው የህይወት ምዕራፍ ለመላው ጭቁኑ የኢትዮጵያ ህዝብ ለእኩልነትና ለዲሞክራሲ መስዋእትነት ለመክፈል ለመራራው ትግል ለመዘጋጀት ከመሰሎቼ ጓዶች በመጨመሬ የተሰማኝን ደስታና ስሜት ለመግለጽ ይከብደኛል ። በሰራዊቱ ታሪክ የመጀመርያ ስልጠና ወስደን በአጭር ወቅት አጥጋቢ ዕደገቶች አሳይተናል ። ይህ በዚህ እንዳለ ሰራዊቱ በሶስት ግንባሮች ተከፋፍልሎ እኔም የወሎውን ግንባር ተመደብኩኝ ።
ረጅሙ ታሪክ በማሳጠር በሰኔ 28 , 1968 ዓ ም በደረሰብን አደጋ እኔም በዞብል ወረዳ በጉራወርቄ በረሃ ይመር ንጉሴ በተባለው ደግ ገበሬ ምርኮኛ ሆንኩኝ ። በጥይት በጩቤ በፋስና በጦር ጓዶች ህይወታቸውን ስታልፍ የዓይን ምስክር ስለነበርኩኝ እኔም የመጨረሻ ህይወት በየትኛው ሰለባ እያልኩኝ ስጠባበቅ የማረከኝ ገበሬ ግን አይዞህ አይዞህ አትፍራ ብሎ ጀሮየ ላይ ቀስ ብሎ ሲነግረኝ ህልም እንጂ እውነትአልመሰለኝም ነበር ።
ከሁለት ቀን ቆይታ በኃላ ፀጉሬን ላጭቶ አገልድም አስታጥቆ ቅቤ ቀብቶ የወሎ ጫማና ዱላ አስይዞ ወሎ ፈረስ የሚባል አውቶብስ አሳፍሮ በሰላም ውደ መቀሌ ሸኘኝ። ከአራት ቀናት የእግር ጉዞ አሲምባ ለቀጣዩ ተልዕኮና ትግል ደረስኩኝ ። በመቀጠልም በተሰጠኝ ተልእኮና ምድብ የምችለውን ያህል አበርክቻለሁ። በነበረኝ የሥራ ምድብ ከጠቅላይ ወታደራዊና ፖለቲካ አመራሮች ለመሥራትና ለመተዋወቅ በነበረኝ ዕድል ስለ ሰራዊቱ ብዙ ሁኔታዎችን ያለ አቅሜ ለማወቅ ችያለሁ። በሰተመጨረሻም 1970 ዓ ም ሰራዊቱ ትግራይን ለቆ ወደ ኤርትራ ሲያፈገፍግ በነበረው ውዥንብርና መከፋፈል ተስፋ በመቁረጥ አሲምባን ተሰናብቼ በኤርትራ አርነት ግምባር ትብብር ሱዳን በመግባት ከታጋይነት ወደ ስደተኛነት ተሽጋገርኩኝ።
ከሁለት ዓመት የሱዳን ቆይታ በአሜርካ ተራድኦ ድጋፍ የፖለቲካ ጥገኝነት ተሰጥቶኝ በ1980 ዓ ም ባላሰብኩትና ባልጠበቅኩት ዕድል አሜርካ ገባሁኝ ። አሜርካ አገር ስገባ የሚያጋጥመኝን ዕድል ምንም አላውቅም ነበር። ሆኖም ግን የትምህርት ምኞቴን ተሳክቶልኝ 1995 ዓ ም ( from the university of Colorado health sciences department, school of pharmacy) በዲግሪ ተመረቅኩኝ ። በትምህርት እያለሁ የቀጠኝ የክሮገር ካምፓኒ ስመረቅም በቀጥታ በመደበኛ staff pharmacist ለ ኣምስት ዓመታት ከሠራሁኝ በኃላ በፋርማሲ ማናጀር ለ25 ዓመታት በመሥራት በክብር በጡረታ ተሰናበትኩኝ ።
ከትግል ከወጣሁኝ በኃላም በአእምሮዬ ውስጥ ሲመላለስ የነበረው የትግሉ ሕይወት የጓዶች ትዝታ ያሉትም የተዉትም እንዲሁም የህዝቡና መልክዓ መሬቱ ፈጽሞ ከዓይነ ህልናየ መሰወር አቃተኝ ። ከዓመታት በፊት የተከነወነውን ልክ ትናንትና እንደሆነ ድቅን ድቅን ይለኛል ። ብተኛም ህልሜ በረሃ ላይ ጓዶች ሲሰዉ ስንጓዝ ስናወራ ስንራብ ስንጠማ ካልሆነ በስተቀር አእምሮየ ሌላ ለማሰብ አቃተው ።
ከዚህና ከዚህ የተነሳ ብቻ የመጻፍ ችሎታና ልምድ ባይኖረኝም ትዝታየን ከጭንቅላቴ ለማውረድ ብቻ ከአሰርት ዓመታት በፊት' የእሲምባ ፍቅር' በሚል ርእስ አማኑኤል በእግሩ የረገጠው በአይኑ ያየው በእጁ የዳሰውና አብሮውኝ የተጓዙትም የተሳተፉትም ጓዶች በመጨመር በግለ ሰብ ታሪክ መልክ ለአንባብያን አቀረብኩኝ ። ንባቡም ባላሰብኩበት ሁኔታ የህዝቡን ቀልብ በመሳብ ተነባቢ ለመሆን ቻለ። በሦስት ቋንቋዎችም ተተርጉሟል ። በዚህ አጋጣሚ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የላቀ ምስጋናየን ማቅረብ እወዳለሁ" በማለታ ደራሲው ካህሳይ ታሪኩን ተርኮልናል።
ካህሳይ አብርሃ ብሰራት (አማኑኤል ማንጁስ)
#ethiopia | በ«የአሲምባ ፍቅር ተወዳጅ መጽሐፍ የምናውቃቸው ደራሲ ካህሳይ አብርሃ ብስራት (አማኑኤል ማንጁስ) ሁለተኛ መጽሐፋቸውን «ያልተመለሱ ዳናዎች» ለመጀመሪያ ጊዜ ያስመርቃሉ።
ታህሳስ 18 ቀን 2018 ዓ.ም
ከቀኑ 8:00 ሰዓት ጀምሮ
ለበለጠ መረጃ፦ 0922356430
በኢትዮጵያ ቤተመዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር) (ከሬዲዮ ፋና ፊለፊት-ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል አጠገብ)
የመጽሐፍ ምርቃት መርሐ-ግብር ላይበክብር በመገኘት እንዲሳተፉ በአክብሮት እንጋብዛለን።
ነገ ታህሳስ 18 2018 በወመዘክር የሚመረቅ መፅሀፍ አለ። የመፅሀፉ ደራሲ የአሲምባ ፍቅር ደራሲ ሲሆን ካህሳይ ማነው የሚለውንም አቅርበናል።
አባት እናት የሰጡት ስም ካህሳይ አብርሃ ብስራት ይባላል።
የተወለደው በ 1950 ዓ ም በጉሎማክዳ ወረዳ ዓጋሜ አውራጃ በትግራይ ክፍለሃገር ( የአሁኑ ክልል ) ነው ። ወላጆቹ ገበሬዎች እንደመሆናቸው መጠን እንደ አብዛኛው ኢትዮጵያዊ አስተዳደጉ በድህነት መሆኑን መደበቅ አይቻልም ። በዛላምበሳ ከተማ ዘመናዊ ትምህርት ቤት ተከፍቶ አባቱ ሊያስመዘግበው የትምህርት ቤቱ ዳይሬክተር መምህር ጸሃዬ የአሁኑ ዶክተር የታችኛው ከንፈሩን ከፍቶ ሲያየው ጥርሶቹ ስላልጎረፉ ዕድሜው አልደረሰም በማለት መለሰው። ዳሩ ግን አያቱ ቄስ ገበዝና የቆሎ ተማሪዎች አስተማሪ ስለነበሩ አብሯቸው እንዲማር ተወስኖ ፊደል በመቁጠር አቡጊዳንና ግዕዝን መማር ጀመረ። ዕድሜ ፈቅዶ ወደ ዘመናዊ ትምህርት ሲመለስ ፊደሎችን ቆጠረ።
ዘመናዊ ትምህርት ቤት እየተማረ በማታና ቅዳሜ እሁድ የቤተ ክህነት ትምህርት በመከታተል ውዳሴ ማርያምና አንቀጸ ማርያም ጨርሶ ቅዳሴ ሲጀምር ሰባተኛ ክፍል አልፎ አግአዚ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለመግባት ዓዲግራት ተጓዘ።
እንዲህ ይላል ካህሳይ"... በክረምት ወቅት ደግሞ ገጠር መጥቼ አባቴን ለመርዳት በእርሻና በእረኝነት የተቻለኝን ያህል ከማበርከት አልተቆጠብኩም። የእርሻ ዘመን ሳስታውስ በጣም የሚያሳስበኝ ሁኔታዎች ነበሩ። በጣም ጥቂት ግለሰቦች ባላባቶችና ባለርስቶች ነን በማለት ሰፊውን የእርሻ መሬት ይዘው ድሃውን ገበሬ ሲያሰቃዩ ማየት የዕለት ተዕለት ተግባር ነበር ። ፍርድ ቤት ቢከድም አመፀኖችን ስለሚደግፍ ድሃው ገበሬ አቤቱታ ቢያቀርብም ሰሚ ያለው ጀሮ አልነበረውም። በዚህ የተነሳ መሬታቸው የተነጠቁ ገበሬዎች መንደራቸውን ለቀው ለስደት ይዳረጉ ነበር።
አንድ ቀን አባቴ ለክስ አዲግራት መጥቶ ጥዋት ተነስተን ለማላውቀው ወፍራም ከተሜ የጓሮ ቤቱን አንኳክቶ ገንዘብ ሲሰጠው አየሁ። በሁኔታው ግራ ተጋብቼ ለምን ብዬ ስጠይቀው ዛሬ የፍርድቤት ቀጠሮ ስላለኝ ዳኛው ጉቦ ካላገኝ መሬቴን ለጠላቴ አሳልፎ እንዳይሰጥ ብዬ ነው እንጂ ወድጄ አይደለም ። የልቤ ፍላጎት ቢሆንማ ላንተ ብሰጥ ይሻለኝ ነበር እያለ በትካዜና በሃዘን ሲገልጽልኝ በነበረው ሥርዓት ከፍተኛ ጥላቻ አሳደረብኝ ። ከዓቅሜ በላይ ለማሰብ ተገደድኩኝ።
ስምንተኛ ክፍል እንደደረስኩኝ ይህንና ሌሎችም የህዝብ ብሶት መፈክር በመያዝ የተማሪዎች ንቅናቄ ከአዲስ አበባ ጀምሮ እኛም ጋር ሲደርስ እኔም በአቅሜ ድንጋይ መወርወር ጀመርኩኝ ። የተማሪዎች ንቅናቄም የአብዛኛው ህዝብ ድጋፍ በማግኘቱ የንጉሰ ነገስቱ ሥርዓት በፍጥነት እየጠፋ ሄደ።። መለዮ ለባሹም ንቅናቄውን ተከትሎ ንጉሱን ከስልጣን በማውረድ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግስት አቋቁሞ ስልጣኑን አደላደለ። በመቀጠልም ለስልጣኑ የሚቃወሙና የሚያሰጉ ዜጎች የፍየል ወጠጤ በሚል እብሪተኛ ዘፈን በማስቀደም ያለፍርድ የገደላቸውን ሰዎች በመዘርዘር በህዝቡ ላይ ከፍተኛ ሽብር መፍጠር ጀመረ።
የለውጡን አቀንቃኝና ለዓመታት የተዋደቀን ወጣት የጀመረውን ትግል በሀይል በወታደሮች ስለተቀማ ያለው አማራጭ ብረት ይዞ ለመዋጋት ብቻ ስለነበር ወጣቱ ትውልድ በስሜትና በፍላጎት ወደ ጫካ መጉረፍ ጀመረ። በዚህ ወቅት እኔም ትንሽ አድጌ የአቅሜን ለማበርከት የትግል ስሜትና ንጹህ ልቤን በመተማመን ዓሲምባ መሽጎ ወደ ነበረው የኢትዮጵያ ህዝባዊ ኣብዮታዊ ሰራዊት ለመቀላቀል ከአንድ ጓደኛዬ ጋር በድቅድቅ ሌሊት ተነስተን ወደ አሲምባ አመራን ። ከሁለት ቀናት ጉዞም ጋራቢኖ በሚባለው የኢሮብ መንደር ላይ ከሠራዊቱ ተቀላቀልኩኝ ። አብሮኝ የተጓዘው ጓደኛዬ ግን ሃሳቡን ቀይሮ ወደ ቤቱ ተመለሰ። በሠራዊቱ ህግና ደንብ ስም መቀየር ስላለበት መስከረም 28 , 1968 ዓ ም ካህሳይ መሆን ቀርቶ ኣማኑኤል ማንጁስ ተብሎ እንዲጠራ ተወሰነ።
በዚህች ታሪካዊት ዕለት ለሁለተኛው የህይወት ምዕራፍ ለመላው ጭቁኑ የኢትዮጵያ ህዝብ ለእኩልነትና ለዲሞክራሲ መስዋእትነት ለመክፈል ለመራራው ትግል ለመዘጋጀት ከመሰሎቼ ጓዶች በመጨመሬ የተሰማኝን ደስታና ስሜት ለመግለጽ ይከብደኛል ። በሰራዊቱ ታሪክ የመጀመርያ ስልጠና ወስደን በአጭር ወቅት አጥጋቢ ዕደገቶች አሳይተናል ። ይህ በዚህ እንዳለ ሰራዊቱ በሶስት ግንባሮች ተከፋፍልሎ እኔም የወሎውን ግንባር ተመደብኩኝ ።
ረጅሙ ታሪክ በማሳጠር በሰኔ 28 , 1968 ዓ ም በደረሰብን አደጋ እኔም በዞብል ወረዳ በጉራወርቄ በረሃ ይመር ንጉሴ በተባለው ደግ ገበሬ ምርኮኛ ሆንኩኝ ። በጥይት በጩቤ በፋስና በጦር ጓዶች ህይወታቸውን ስታልፍ የዓይን ምስክር ስለነበርኩኝ እኔም የመጨረሻ ህይወት በየትኛው ሰለባ እያልኩኝ ስጠባበቅ የማረከኝ ገበሬ ግን አይዞህ አይዞህ አትፍራ ብሎ ጀሮየ ላይ ቀስ ብሎ ሲነግረኝ ህልም እንጂ እውነትአልመሰለኝም ነበር ።
ከሁለት ቀን ቆይታ በኃላ ፀጉሬን ላጭቶ አገልድም አስታጥቆ ቅቤ ቀብቶ የወሎ ጫማና ዱላ አስይዞ ወሎ ፈረስ የሚባል አውቶብስ አሳፍሮ በሰላም ውደ መቀሌ ሸኘኝ። ከአራት ቀናት የእግር ጉዞ አሲምባ ለቀጣዩ ተልዕኮና ትግል ደረስኩኝ ። በመቀጠልም በተሰጠኝ ተልእኮና ምድብ የምችለውን ያህል አበርክቻለሁ። በነበረኝ የሥራ ምድብ ከጠቅላይ ወታደራዊና ፖለቲካ አመራሮች ለመሥራትና ለመተዋወቅ በነበረኝ ዕድል ስለ ሰራዊቱ ብዙ ሁኔታዎችን ያለ አቅሜ ለማወቅ ችያለሁ። በሰተመጨረሻም 1970 ዓ ም ሰራዊቱ ትግራይን ለቆ ወደ ኤርትራ ሲያፈገፍግ በነበረው ውዥንብርና መከፋፈል ተስፋ በመቁረጥ አሲምባን ተሰናብቼ በኤርትራ አርነት ግምባር ትብብር ሱዳን በመግባት ከታጋይነት ወደ ስደተኛነት ተሽጋገርኩኝ።
ከሁለት ዓመት የሱዳን ቆይታ በአሜርካ ተራድኦ ድጋፍ የፖለቲካ ጥገኝነት ተሰጥቶኝ በ1980 ዓ ም ባላሰብኩትና ባልጠበቅኩት ዕድል አሜርካ ገባሁኝ ። አሜርካ አገር ስገባ የሚያጋጥመኝን ዕድል ምንም አላውቅም ነበር። ሆኖም ግን የትምህርት ምኞቴን ተሳክቶልኝ 1995 ዓ ም ( from the university of Colorado health sciences department, school of pharmacy) በዲግሪ ተመረቅኩኝ ። በትምህርት እያለሁ የቀጠኝ የክሮገር ካምፓኒ ስመረቅም በቀጥታ በመደበኛ staff pharmacist ለ ኣምስት ዓመታት ከሠራሁኝ በኃላ በፋርማሲ ማናጀር ለ25 ዓመታት በመሥራት በክብር በጡረታ ተሰናበትኩኝ ።
ከትግል ከወጣሁኝ በኃላም በአእምሮዬ ውስጥ ሲመላለስ የነበረው የትግሉ ሕይወት የጓዶች ትዝታ ያሉትም የተዉትም እንዲሁም የህዝቡና መልክዓ መሬቱ ፈጽሞ ከዓይነ ህልናየ መሰወር አቃተኝ ። ከዓመታት በፊት የተከነወነውን ልክ ትናንትና እንደሆነ ድቅን ድቅን ይለኛል ። ብተኛም ህልሜ በረሃ ላይ ጓዶች ሲሰዉ ስንጓዝ ስናወራ ስንራብ ስንጠማ ካልሆነ በስተቀር አእምሮየ ሌላ ለማሰብ አቃተው ።
ከዚህና ከዚህ የተነሳ ብቻ የመጻፍ ችሎታና ልምድ ባይኖረኝም ትዝታየን ከጭንቅላቴ ለማውረድ ብቻ ከአሰርት ዓመታት በፊት' የእሲምባ ፍቅር' በሚል ርእስ አማኑኤል በእግሩ የረገጠው በአይኑ ያየው በእጁ የዳሰውና አብሮውኝ የተጓዙትም የተሳተፉትም ጓዶች በመጨመር በግለ ሰብ ታሪክ መልክ ለአንባብያን አቀረብኩኝ ። ንባቡም ባላሰብኩበት ሁኔታ የህዝቡን ቀልብ በመሳብ ተነባቢ ለመሆን ቻለ። በሦስት ቋንቋዎችም ተተርጉሟል ። በዚህ አጋጣሚ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የላቀ ምስጋናየን ማቅረብ እወዳለሁ" በማለታ ደራሲው ካህሳይ ታሪኩን ተርኮልናል።
Sponsored by
Surafel
5 months ago
ከሎዛ ኹነቶች የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ
የተወደዳችኹ ኦርቶዶክሳውያን በያላችኹበት ሠላመ እግዚአብሔር ይብዛላቹ! ሰሞኑን በአንዳንድ እና ጥቂት ማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚ ግለሰቦች ዘንድ በተቀናጀ እና በተደራጀ መንገድ ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅን - Loza Events organizer ን እና ከሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ ጋራ አብረው ይሠራሉ የተባሉ ሚዲያዎችን፣ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችን፣ ዩቱበሮችን እና ቲክቶከሮችን አስመልክቶ ያልተገባ መልክ በመስጠት የስም ማጥፋት ዘመቻ መክፈታቸውን ተመልክተናል።
እንዲህ ዓይነት የስም ማጥፋት ዘመቻ ባደረጉ አካላት ላይ በእጅጉ አዝነናል፤ አፍረናልም፡፡ እግዚአብሔር ወደ ልባቸው እንዲመልስቸው እንለምናለን፡፡ ነገር ግን እኒህ አካላት በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ያለስማችን ስም በመስጠት በሐሰት የስም ማጥፋት ዘመቻ ስለዘመቱብን፣ ሁሉም ኦርቶዶክሳውያን እና ኦርቶዶክሳውያት እውነታውን ማወቅ ስላለባቸው እና በጉዳዩ ዙሪያ ያለውን እውነታ አውቀው የራሳቸው ኅሊናዊ ፍርድ እንዲሰጡ ይህንን ወቅታዊ መግለጫ መስጠት አስፈልጓል፡፡
ስለዚህ የተወደዳችሁ ኦርቶዶክሳውያን እና ኦርቶዶክሳውያት! ‹‹ነገርን ከሥሩ ውኃን ከምንጩ›› እንዲሉ፡፡ እውነታውን በማኅበራዊ ሚዲያ በሚነዛ አሉባልታ መነዳት ሳይሆን እውነቱን ከምንጩ እንሆ፡፡
1. ሎዛ ኹነቶች ማን ነው?
ሎዛ ኹነቶች የቤተመንግሥትም
የቤተክህነትም ሕጋዊ ፈቃድ ያለው ተቋም ነው። በሀገራችን ብቻ ሳይኾን በቤተክርስቲያናችን ታሪክ የመጀመሪያው እና ፈር ቀዳጁ መንፈሳዊ እና ሳይንሳዊ በኾነ መንገድ ኹነቶች እያዘጋጀ ያለ በአጭር ጊዜ ስምና ዝናን ያተረፈ ድንቅ ተቋም ነው።
ተቋሙ የሚሠራው ኦርቶዶክሳዊ ኹነቶችን ነው። ከእርሱ በኋላም መንፈሳዊ ሠርጎችን የሚያዘጋጁ ተቋማት እንዲበዙ አርአያ የኾነ፤ ተዋሕዶ በልምድ ብቻ ሳይኾን በትምህርት በተደገፈ ቅጥ(pattern) አገልግሎት መስጠት የሚችሉ ልጆች እና ተቋማት እንዳሏት ያሳየ ስንዱ እመቤት እንደኾነች በተግባር ያረጋገጠ እንዲኹም በር የከፈተ ተቋም ነው። በዚኽም እልፍ የምስጋናና እና የምስክር ወረቀቶችን አግኝቷል።
የሚሠጣቸው አገልግሎቶችም መንፈሳዊ ሠርጎችን ማዘጋጀት፣ የልደት መርሐግብሮችን፣ ጥምቀተ ክርስትናዎችን፣ የጋብቻ ክበረ በዓላትን፣ ምረቃቶችን፣ የሚዲያ ንቅናቄዎችን፣ ጋዜጣዊ መግለጫዎችን፣ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብሮችን ያዘጋጃል። ያስተዳድራል። ይመራል። ያስተባብራል።
ዓላማውም ጊዜ፣ ጉልበት እና የቦታ ርቀት ፈተና የኾነባቸውን ግለሰቦችን እና ኮሚቴዎችን የሥራ ሸክም በመሸከም፤ ድካማቸውን በመድከም ኦርቶዶክሳዊ ኹነቶችን መንፈሳዊ እና ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ ማዘጋጀት ነው። ራእይው መንፈሳዊ ኹነቶች ቤተክርስቲያኗን በሚያውቁ፣ መንፈሳዊውንና ዘመናዊውን ትምህርት በቀሰሙ ልጆቿ የቤተክርስቲያኗን፣ ዶግማ፣ ቀኖና እና ትውፊት በጠበቀ ኹኔታ፣ ደረጃቸውን እና ከፍታቸውን ይዘው ከሌብነት፣ ከመጓተት እና ከብልሽት በጸዳ ፍኖት ኹነቶች ሲዘጋጁ ማዬት ነው።
ሎዛ ኹነቶች እንደ ተቋም እንደ መሪም በነፃ አገልግሎት የሰጠባቸው ተቋማት እና ግለሰቦች በጥቂቱ:-
1. የጎንደር ሐመረ ብርሃን ደብረ ምጥማቅ ማርያም ሕንፃ ቤተክርስቲያንን ለማስፈጸም ከጥር 23/2017 እሰከ ጥቅምት 03/2018 ለ 8 ወር ቀን እና ሌሊት ያለምንም ክፍያ አንዳንድ ጥቃቅን የቡድኑን ወጪዎች ጭምር ራሱ በመሸፈን ያስተባበረ፣ የመራ በራሱ ሚዲያም ለሦስት ቀናት በቀጥታ ሥርጭት ያስተላለፈ ድንቅ ተቋም ነው፤ በወቅቱ የሰጡትን ምስክርነትም ቪዲዮ ላይ ተመልከቱ። 100% የምንኮራበት አገልግሎታችን ነው።
2. ለራማ ኪዳነ ምሕረት ገዳም በሚሊኒዬም አዳራሽ የተዘጋጀውን መርሐግብር ከትኬት ሽያጭ ውጭ ያለውን ሥራ ያለምንም ክፍያ ሙሉ በሙሉ የማማከር እና የማስተባበር ሥራ ከመሥራት በተጨማሪ ዶክመንተሪ በነፃ የሠራ ተቋም ነው። ሌሎችንም በአጭር በአጭር ከዚኽ በታች ተቀምጠዋል፦
3.የመምህር በጽሐ ዓለሙ ጉባኤ ቤት የግዮን ሆቴል የቀጥታ ሥርጭት በነፃ አስተላልፏል እና የማስታወቂያዎችን ፕሮዳክሽን ያለምንም ክፍያ ሠርቷል፤
4. የጎንደር አዘዞ ሎዛ ማርያም ህዳር ጽዮን መርሐግብር እና አስተርእዮ ማርያም በሎዛ ማርያም (በነፃ መሥራት ብቻ ሳይኾን ገንዘብ ከራሱ ወጪ ያደርጋል)
5.2015 ያንን የመሰለ ከ300,000 ሰው በላይ የታደመበት ዝክረ አበው ለአዘዞ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ከኮሚቴዎቹ ጋር በመተባበር (ኢቨንቱን በነፃ መሥራት ብቻ ሳይኾን ገንዘብ ከራሱ ጭምር አውጥቶ ያስተባበረ ነው)
6. ማኅበረ ቅዱሳን አዲስ አበባ ማዕከል ግንፍሌ ለሚያስገነባው ሕንፃ የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ አስተባብሯል፤
7. ለታዕካ ነገሥት ባዕታ ለማርያም ገዳም ጋዜጣዊ መግለጫ አስተባብሯል
8. ስምከ ሕያው ዘኢይመውት በሚል መሪ ቃል ሚሊኒዬም አዳራሽ ለተዘጋጀው ጉባኤ የሚዲያ ካምፔን የማስተባበር ሥራ በነፃ ሠርቷል፤
9. ለቂልጦ ቅድስት ማርያም ገዳም በየዓመቱ ሰኔ ማርያም ወደ ቂልጦ ማርያም በሚል መሪ ቃል ሚዲያዎችም በነፃ ሎዛ ኢቨንትም በነፃ ለበርካታ አመታት አስተባብሯል፤ ለወደፊትም ያስተባብራል፤
10. ተአምረ ማርያም ከግዕዝ ወደ ኦሮምኛ በብፁዕ አቡነ ናትናኤል ተተርጉሞ በማኅበረ ቅዱሳን አሳታሚነት ለንባብ የበቃውን የምረቃ እና ጋዜጣዊ መግለጫ አገልግሎት በነፃ አስተባብሯል፤ አዘጋጅቷል።
11.ለአምቦ ኪዳነ ምሕረት የተዘጋጀውን የዶክመንተሪ፣ የማስታወቂያ፣ የእራት እና የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር አምቦ እና አዲስአበባ ላይ የማማከር እና የማስተባበር ሥራ ያለ መታከት ያለ ክፍያ በነፃ በመሥራቱ ምስጋና እና አድናቆት ተበርክቶለታል።
12. 2016 ሆሳዕናን በሆሳዕና የማማከር እና የማስተባበር ሥራ እንደ ሎዛ ኢቨንት መርሐግብሩን መርቷል። እንደ ሚዲያም የቀጥታ ሥርጭቱን በነፃ አስተላልፏል።
13. ጻድቃኔ ማርያም ስትመረቅ ያደረግነው እንቅልፍ የሌለውን ሥራ፤ የዶክመንተሪ፣ የማስታወቂያ፣ የቀጥታ ሥርጭት፣ የሚዲያ ዘመቻ ተቆጥሮ የማያልቀውን የመምራት እና የማስተባበር ሥራ እንደ ግልም እንደ ቡድንም ያለምንም ክፍያ ለደከምነው ድካም ከእግዚአብሔር ውጪ ማን ሊከፍለን ይችላል?
14.ለሰሜን ወሎ ሀገረስብከት በዚያ የመከራ ዘመን ለሰጠነው የማማከር፣ የማስተባበር እና የማሰልጠን ሥራ ብፁዕ አቡነ ኤርሚያስን ብቻ መጠየቅ ተገቢ ነው።
15. ለኮምቦልቻ ገብርኤል የገቢ ማሰባሰብ የቀጥታ ሥርጭት፣ የማታ ጉባኤ እና ሩጫ ሁለት እና ሦስት ቀን ለሰጠነው የሚዲያ ሽፉን እንኳን ገንዘብ ልንቀበል የተቀየረውን የአውሮፕላን ትኬት እንኳ እራሳችን እንደከፈልን ምስክራችን ቅ/ገብርኤል፣ ኮሚቴው እና መምህር ደረጀ ዘወይንዬ ናቸው፤
16. ለደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀውን ጋዜጣዊ መግለጫ ያስተባበረው ያለምንም ክፍያ ሎዛ ኢቨንት ነው፤
17. በለሳ የሚገኘውን ሙት አንሣ ማር ቅዱስ ሚካኤ አንድነት ገዳምን ከሰኔ 17/2017 ጀምሮ ለማስተዋወቅ ለመጀመሪያ ጊዜ የተደረገውን ጉዞ፣ ጉባኤ፣ ዶክመንተሪ፣ ማስታወቂያ፣ ጋዜጣዊ መግለጫ በረሃ ለበረሃ እየዞረ በነፃ ያለምንም ክፍያ ያስተዋወቀው፣ የመራው፣ ያማከረው ሎዛ ኹነቶች ነው፤
18. የያያ ዘልደታን ልደት ምክንያት በማድረግ ቦሌ የተደረገውን የነዳያን ምግባ በነፃ ያስተባበረው የሞንታርቦ ወጪ የሸፈነው ሎዛ ኹነቶች ነው።
19. የግሸን ማርያም ኮሚቴዎች ቢሯችን መጥተው በጠየቁን ያስተባብሩልን ጥያቄ መሠረት የማማከር ሥራውን ያለምንም ክፍያ የሠራው ሎዛ ነው። በዚኽ የተደሰቱት ኮሚቴዎች የቢሮ ኪራይ አለባችሁ፤ የሠራተኞች ክፍያ አለባችኹ ክፍያ እንፈጽምላችሁ ምን ብለን እንደመለስንላቸው ኮሚቴዎቹ እነ ዲ/ን አንተነህ የደሴውን ልጂ ጠይቁ ይነግሯቹሃል።
20. በመልአከ መዊዕ ተስፋዬ መቆያ አባትነት የሚመራው የሜሪላንድ ጽርሐ ጽዮን መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያንና የምእራፈ ቅዱሳን ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳምን በተመለከተ በኤሊያና ሆቴል የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ በነፃ ያለምንም ክፍያ አስተባብሯል። ከዚያ በኋላ የነበረውን አገልግሎት በተመለከተ የማማከር ሥራ ሠርቷል። ገንዘብ ከኪሳችን አውጥተናል። 1 ብር ግን አልጠየቅናቸውም።
21. አዘዞ አየር ማረፊያ ሰሚው ሚካኤል ላይ የተሠራው የዶክመንተሪ አገልግሎት ሎዛ ኹነቶች በራሱ በነፃ የማስተባበር ሥራ ሠርቷል።
22.ክፍለ ሀገር ለሚገኘው የአቡነ ሐራ ገዳም የማማከር ሥራ በነፃ ሠርቷል።
23. ዘመን ተዋሕዶ ኤክስፖ ያለምንም ክፍያ ማርኮናል ኢቨንትስን በማገዝ የተሠራው።
24. ለአሐዱ ባንክ 2015 ከግንቦት 21 እሰከ ሰኔ21 /2015 ለተደረገው የሚዲያ ዘመቻ ያለምንም ክፍያ አንደ ወር ሙሉ በነፃ አስተባብሯል::
25. በእህታችን ዲዛይነር ሔቨን ጌታቸው የሚመራው ቤተ ሚካኤል ማኅበር 10ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን ሲያከብር የማማከር እና የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር የሚዲያ ሽፋን እንደተቋም ያለምንም ክፍያ በነፃ አገልግሎት ሰጥቷል።
26. የጎጃም ጌራ መድኃኒት መድኃኔዓለም ገዳምን የማስታወቂያ ሥራ ለሎዛ ኹነቶች ድንቡሎ ሳይከፍሉ ያስተባበረላቸው እና የረዳቸው ሎዛ ነው።
27. ለአዲስአበባ ለሚገኘው ቅዱስ ሚናስ በየዓመቱ የሚዲያ የማስታወቂያ ሥራ ያለምንም ክፍያ የማስተባበሩን ሥራ የሚሠራው ሎዛ ነው።
28. የደብረ ዕንቁ ልደታን ኹነቱን ሳይኾን ዶክመንተሪውን እና የሦስት ቀኑን የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር በሚዲያው በነፃ የሠራው ሎዛ ነው።
29. የአቤኒን እና የባለቤቱን የቁርባን ሠርግ የቤተክርስቲያኑን እና የአዳራሽ ኹነቱን የsound፣ የሚዲያ ሽፋን በመስጠት በነፃ ያስተባበረው ሎዛ ነው፤
30. የአብራሃም ዘራጉኤልን ሠርግ የsound እና የሚዲያ ሽፋን በመስጠት ኹነቱን በነፃ ያስተባበረው እና ያማከረው ሎዛ ነው።
እነዚኽን ኹሉ በነፃ ሢሠሩ ድካማቸው እና ዋጋቸው ጠፍቶን ሳይኾን ዋጋችን በሰማይ ስለኾነ ነው። እነዚኽን ሁሉ ኹነቶች በነፃ እንደ ተቋም ሥንሠራ ድንቡሎ ሳንቲም እገዛ ያደረገልን ከደጋፊዎቻችን ይኹን ከነቃፊዎቻችን መሐል እኔ አለሁ የሚል የለም። ሌሎች ኹነቶች ላይ ሠርተን በምናገኘው እንጂ። ለበጎ ሥራችን ሺልማት ባንጠብቅም ነቀፋን ግን ለሰከንድ አልጠበቅንም። ስለሁሉም ነገር እናመሰግናለን። አገልግሎታችን በብዙ እጥፍ ተደራጂቶ እንደሚቀጥል ቃል እንገባላችኋለን።
2. ሥራዎችን እና አገልግሎቶችን እንዴት ይቀበላል?
አንድን ተግባር ለማከናወን ሃሳብ ያላቸው ኮሚቴዎች እና ግለሰቦች በጊዜ እጥረት፣ በቦታ ርቀት፣ በልምድ ማነስ ምክንያት ኹነታቸው እክል ሳይገጥመው ማዘጋጀት ሲፈልጉ ወደ ተቋማችን ይመጣሉ። በዚህ መሠረት ይኽንን ተግባር አከናውኑልን ሲሉ የጉዳዩን ሕጋዊነት ካጠናን እና ከመረመርን በኋላ በድርጅታችን ውስጣዊ አሠራር መሠረት መክፈል የማይችሉትን ያለምንም ክፍያ በነፃ እንሠራላቸዋለን። በዚኽም በርካታ ኹነቶችንም በነፃ ሠርተናል። ለወደፊትም እንሠራለን። መክፈል የሚችሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ደግሞ ይከፍላሉ። ለዚኽም ሕጋዊ ደብዳቤ እንዲጽፉ አድርገን ቆጥረው የሰጡንን ተግባራት በንጽሕና፣ በጥራት እና በፍጥነት ቆጥረን እናስረክባለን።
ድካማቸውን ደክመን ሸክማቸውን ተሸክመን እናገለግላቸዋለን። ለዚኽም እሰከ ዛሬ ያገለገልናቸው ግለሰቦች፣ ኮሚቴዎች፣ ማኅበራት፣ ገዳማት፣ አድባራት፣ ሀገረ ስብከቶች ምስክሮቻችን ናቸው። ስለኾነም ከደንበኞቻችን በርካታ የምስጋና እና የምስክር ወረቀቶች ተበርክተውልናል።
3. ክፍያን በተመለከተ
ሀ) . በፐርሰንት ወይም በኮሚሽን በፍፁም ሠርተን አናውቅም። ለወደፊትም አንሠራም። ይኽን የማናደርገው ወንጀልም ኃጢአትም ስለኾነ ሳይኾን ከተሐድሶ እንቅስቃሴ ቀጥሎ ለቤተክርስቲያን ቀጣዩ ፈተና ነው ብለን ስለምናምን ነው። በዚኽ ምክንያት እኛ ወደዚኽ አገልግሎት ከመግባታችን በፊት በኮሚሽን ወይም በፐርሰንት ሲሠሩ የነበሩ ግለሰቦችን እና ተቋማትን በማስተማር፣ በመገሰጽ ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ አድርገናል። 99 % ተሳክቶልናል። 1% የሚኾኑ በዚኽ አቋማችን ያኮረፉም የእኛን ጩኽት ቀምተው ቀን ጠብቀው ከውስጥ እና ከውጭ ተባብረው ዘመቻ ከፍተውብናል። እኛ ግን በዘመቻ የሚንበረከክ ተቋማዊ ውቅር ስሌለን አገልግሎታችንን በንጽሕና እንቀጥላለን።
ሎዛ ኹነቶችን በተመለከተ አንድም ግለሰብ አንድም ተቋም በፐርሰንት የሠራንበትን ማስረጃም መረጃም ማቅረብ አይችልም። በፍፁም፣ በፍፁም፣ በፍፁም። እንደ ግለሰብም እንደተቋምም እንደዚኽ ዐይነት ስብእና እንደሌለን ብዙዎቻችኹ ታውቃላችኹ። የማታውቁንም እንድትጠይቁ በእግዚአብሔር ስም አደራ እንላለን።
ለ.) የመንግሥት ግብር፣ የቢሮ ኪራይ፣ የሠራተኞች ደሞዝ እንዴት ትከፍላላችኹ? ብሎ አዝኖልን የጠየቀን የለም፤ ስንት ግዙፍ ሥራዎችን ገንዘብ ከኪሳችን ጭምር እያወጣን በነፃ ስንሠራ ያላዘኑ፤ ያልጠየቁ፤ ምን እንርዳችኹ? እንዴት አናግዛችኹ ብለው አጠገባችን ያልነበሩ፤ ለዲኮር እና መሰል ጉዳዮች በሚሊዬን ደረጃ ሲከፈል ኮሚቴ ኹነው በሚሠሩበት ቦታ ዝም ያሉ፤ ለቴሌቪዥን ጣቢያዎቻችን ለአንድ ደቂቃ ማስታወቂያ እና ለአንድ ዶክመንተሪ ስንት እንደሚከፈል የሚያውቁ መርጦ አልቃሾች እና ግለሰቦች ዘመቻ ሲከፈቱብን ግን ሳያመዛዝኑ ግራ ቀኝ ሳይጠይቁ ለመፍረድ እና ለመሳደብ ብሎም የሚሸማቀቅ የለም እንጂ ለማሸማቀቅ የቀደማቸው የለም።
ተቋማችን ግን ለግለሰቦች እና ለተቋማት የሚሰጠው አገልግሎት እና ሥራ በተቋሙ አሠራር መሠረት ተመጣጣኝ ክፍያ ያስከፍላል። መክፈል የቻሉ ይከፍላሉ። ምክንያቱም የቢሮ ኪራይ፣ የስቱዲይ ዕቃዎች ኪራይ፣ የሠራተኞች ደሞዝ እና ልዩ ልዩ ወጭዎችን የምንሸፍነው ከጠቅላይ ቤተክህነት በተመደብልን በጀት አይደለም።
የምትሠሩት ለሀገር እና ለቤተክርስቲያን ነው ብሎ መንግሥት በጀት አይመድብልንም። አንድም በጎ አድራጊም አንድ ብር ሰጥቶን አያውቅም። መክፈል ያልቻሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ደግሞ በአሠራራችን መሠረት በነፃ ያለምንም ክፍያ አገልግሎት ይሰጣቸዋል። በዚኽም በርካታ ተቋማት እና ግለሰቦች ተጠቃሚ ኾነዋል። በነፃ ያለምንም ክፍያ የሠራንላቸው ግለሰቦችን እና ተቋማትን ዝርዝራቸው በመጨረሻ ተመልከቱ። በዕውነት ነገሩ በጣም ያሳዝናል።
የሰሞኑን የስም ማጥፋት ዘመቻ የትኩረት ነጥቦች
1).ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ በኮሚሺን ወይም በፐርሰንት እየሠራ ነው የሚል ነው። መልሳችን በፍፁም ውሸት ነው የሚል ነው። አልሠራንም ነው። ሠርተንም አናውቅም። አንሠራምም። ጭራሺ በፐርሰንት የሚሠሩ ግለሰቦች ላይ ከፍተኛ ተቃውሞ አለን። ነገሩ ጩኽቴን ቀሙኝ ነው። ሠርተዋል የሚል ካለ ባለቤቱ ወጥቶ አዎ ከእኔ ጋር ሠርተዋል ይበል። ወሬ ሳይኾን የሚነበብ ማኅተም ፊርማ፣ ሕጋዊ ውል እና ስምምነት ይዞ ይምጣ። 100% የምንነግራችኹ፤ አንድም ተቋም አንድም ግለሰብ ከሎዛ ኹነቶች ጋር በፐርሰንት ወይም በኮሚሽን በፍፁም አሠርቻለኹ ብሎ አይመጣም። ምክንያቱም እንደዚኽ ዐይነት ሥራ መሥራት ተገቢ ነው ብለን ስለማናምንበት፤ አልሠራንም። ምስክሮቻችን እስከዛሬ አብረውን የሠሩ ግለሰቦች እና ተቋማት ናቸው
2. ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ እየተዘዋወረ ባለው ዶክመንት ጉዳይ፦
ሀ.) ዶክመንቱ ኹነቱ የተዘጋጀው ከህዳር 12 እሰከ ህዳር 26/2018 ይላል። ሎዛ ኹነቶች በዚኽ በተባለው ቀን በፍፁም ሐዋሳ ላይ ኹነቶችን አላዘጋጀም።
ለ). ዶክመንቱ እኛን ባይመለከተንም ሰዎች ልከውልን ተመልክተነዋል። በዚኽም እንደ አንድ ኦርቶዶክሳዊ እና እንደ አንድ ሕሊና ባላቸው ሰዎች እንደሚመራ ተቋም በጥንቃቄ ለማየት ሞክረናል። በመኾኑም በርካታ የሐሰት ውንጀላዎች ተካተውበታል።ብዙ ውሸቶችንም ይዟል።
ጥቂቶቹ
ሐ), ማነው ይኼ ደብር? ኹነቱን ማን ነው ያስተባበረለት? የውል ስምምነታቸው የትአለ? ስምምነቱስ ምን ይላል? ደብሩ በግልፅ መግለጫ ለምን አልሰጠም? ደብሩ ተበደልኩ ለምን አላለም? የተበደለውስ ምንድን ነው? የማይነበብ ማኅተም ለምን ማዘዋወር ተፈለገ? ምእመናን ነገሩ እየገባችኹ ነው? በሳል አእምሮ ያለው ይጠይቅ። በዝርዝር በስም ተጠቅሶ ለማን ምን ተከፈለ? ገንዘብ የተቀበሉበት ፊርማ ወዘተ አለ? ክፍያውስ የተፈጸመው ያለገለገሉበትን ነው ወይስ ያላገለገሉበትን? ያልሠሩበትን ነው ወይስ እንደተባለው ዘርፈው ነው? አስገድደው ነው? ኮሚቴው ፈቅዶ እና አምኖበት ነው ያደረገው? አምኖበት ካደረገው በኋላስ ለምን ሚዲያ ላይ ማሠራጨት አስፈለገ? እውነት ከኾነ ዶክመንቱን ሙሉውን ለምን አለቀቁትም። ለምን ቆረጧት? ሰው ይኼን እንዴት መጠየቅ ያቅተዋል? የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጫጫ ለምን እንዲኾን ተፈለገ ዓላማው ሌላ ስለኾነ ነው።
መ) ቲክቶከሮቹን ማጥቃት የፈለገ አካል መኖሩን ማሳያ የዘማርያን የሰባኪያን አበል የታለ? መርሐግብሩ የተካኼደው ያለዘማርያን ነው? ውሸት፤
ሠ) አምስት መቶ ምናምን ሺ ብር ምግብ እንዴት? ፍፁም ውሸት። እውነት እንኳን ቢኾን አገልጋዮቹ እዚህ ሆቴል ካልኾነ አንተኛም ብለው ነው? ውሸት። መጀመሪያውኑ ወጪ የሚቀንስ ምግብ፣ ወጪ የሚቀንስ ምኝታ ለምን አላዘጋጁም? አገልጋዮቹ እና ሚዲያዎቹ እዚህ አንተኛም። ይኽንን አንበላም እንደማይሉ የታወቀ ጉዳይ ነው። ምክንያቱም አገልግሎቱ ሐዋሳ ብቻ አይደለም። ብዙ ቦታወች ተሰጧል። የጎላ ድስት ወጥ በልተው፣ ሰ/ት/ቤት አዳራሽ ተኝተው ጥንቅቅ ያለ መርሐግብር አዘጋጅተዋል።
ረ). ወጪ ለማጋነን የተቀሰጡ ወጪዎች አሉ ለምን? ለምሳሌ ቁጥር 2 ለመወንጀል ከመጣደፋቸው የተነሣ በትክክል እንኳ መደመር አልቻሉም።
3. ዶክመንቱ እኛን የማይመለከተን ኾኖ ሳለ የሎዛ ኹነቶችን ስም በዚኽ መጠን ማጥፋት ለምን አስፈለገ? ዘመቻውን ያስጀመሩት አካላት እነማን ናቸው? ዓላማቸውስ ምንድን ነው? የሚለውን መመረመር ያስፈልጋል።
ሀ). የመጀመሪያዎቹ በፍፁም ቅንነት ለቤተክርስቲያን ያሰቡ መስሏቸው የተንጋደደ መረጃ ሰምተው ዘመቻውን የተቀላቀሉ ናቸው። ለእናንተ መልሳችን ሕሊና የሚባል ነገር አለ አጣሩ። ነግ በኔ በሉ። ሰው የዘራውን ነው የሚያጭደው። ቢያንስ ጉዳዩን ከኹለቱም ወገን ስሙ። ከዚያም መፍረድ የሚያስችል መንፈሳዊነት፣ ሞራል እና ስነልቡና ካላችኹ ፍረዱ። ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ሳትይዙ የግለሰብ ስም እና የተቋም ስም ከሚያጠፉ ሰዎች ጋር አትተባበሩ። ቆም ብላችኹ ጠይቁ። ቢያንስ ከሳሽ ሳይኖር ተካሣሽ ላይ አትፍረዱ። አሁን እየኾነ ያለው ሕጋዊ ከሳሺ እና ወቃሺ ሳይኖር አሯሯጮች መኾን አይገባንም።
ለ.) የአእላፋትን ዝማሬ ቲክቶከሮቹ ይደግፋሉ የሚል ነው። ስለዚኽ በሏቸው ነው። ቲክቶከሮቹን የሚያስተባብረው ደግሞ ሎዛ ኹነቶች ነው። እርሱንም በሉት
ሐ. እንደነዚኽ ዐይነት መርሐግብር ለምን አልተሳተፍንም የሚል ውስጣዊ ቅናት ያንገበገባቸው ናቸው። እንዚህ አካላት ደግሞ ያልተጋበዙት የኮሚቴዎቹ ምርጫ ስላልኾኑ። በቦታ ርቀት። ስልክ ስለማያነሱ። በብዙ ምክንያት ሳይጋበዙ የቀሩ። ነገሩ ትክክል ስለኾነ ስላልኾ ሳይኾነ እነሱ ስለሌሉበት። እነሱ ስላልጀመሩት። እነሱ ቡራኬ ስላልሰጡበት ነው።
መ). ወቅታዊ አጀንዳ ለማስቀየር። ይኽ ጉዳይ በሚነሣበት ወቅት ምን ዐይነት አጀንዳ ይናፈስ ነበር የሚለውን መፈተሽ ተገቢ ነው።
ሠ.) ምእመናን አገልጋዮችን፣ ኦርቶዶክሳዊ ዩቱበሮቹን፣ ቲክቶከሮቹን፣ ፊስቡከሮችን እና የኪነጥበብ ባለሙያውችን እንዲጠሉ፤ እንዲጠራጠሩ። አይይ ምን ሰው አለ? በማስባል ፈተና ውስጥ በማስገባት ለክህደት ጉዞ ማመቻቸት ነው፤
ረ). ዝናን፣ ዕይታን እና ገንዘብን ናፋቂነት ነው። ስም ያላቸውን ሰዎች ያለበቂ ምክንያት ያለ ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ፎሎወር እና ሰበስክራይበር ለመጨመር ትኩረት ለመሳብ ስም ያላቸው ሰዎች ማወረድ ትናንት የነበረ። ዛሬም እየኾነ ያለ። ለወደፊትም የሚቀጥል እኩይ ተግባር ነው። ለእነዚኽ አካላት መልሳችን የሚኾነው፤ ውሾች ይጮኻሉ፤ ግመሎችም ይኼዳሉ ነው::
በሙገሳ ብዛት የሚቀጥል አገልግሎት የለንም። በተራ ስም ማጥፋት የሚገታ ሥራ አይኖረንም። እኛ ሠናይ ዓላማ አለን። ዓላማችን ደግሞ ያለፈተና እንደማይሳካም ጠንቅቀን ስለምናውቅ ጉዟችን ወደፊት ነው።
ሰ.) አንዳንድ ተመሣሣይ ሥራ እና አገልግሎት የሚሠጡ አካላት ተቋማችን እያገኘ ባለው ስም እና ዝና ምክንያት ደስተኞች እንዳልኾኑ እናውቃለን። ኾኖም መጠላለፉ አይጠቅምም። ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ሥራህን ሥራ እንዳሉት ኹላችን በሥራችን እንገለጥ ነው መልሳችን።
ሸ. ) የሰይጣን ሥራ ነው፤ ምክንያቱም እየሠራነው ያለው መንፈሳዊ አገልግሎት እና ሥራ ነው። መንፈሳዊ ሥራ ደግሞ ያለፈተና አይሠራም። ፈተና ከሌለውም ቅድመ እግዚአብሔር አልደረሰም ይላሉ አበው። ይኽንን ፈተና በብዙ መልኩ ለምደነዋል። ደግሞም በድል አቁሞናል። ዐቢያተ ክርስቲያናት እየታነፁ ነው፤ አብነት ት/ቤቶች እየተገነቡ ነው፤ ወንጌል እየተስፋፋ ነው። ዝማሬው እየቀለጠ ነው። በዚኽ ያልተበሳጨ ሰይጣን በምን ይበሳጭ? እንዲያውም ይኽ ፈተና መምጣቱን እግዚአብሔር አገልግሎታችን እንደተቀበለልን እንቆጥረዋለን።
ቀ.) እንደሚታወቀው በርካታ ገዳማት፣ አድባራት፣ አብነት ት/ቤቶች ፣ ማኅበራት፣ ሰ/ት/ቤቶች፣ የነዳያን መርጃ ተቋማት፣ ግለሰቦች ይኽንን አገልግሎት ይፈልጉታል። በዚኽ አገልግሎትም ወንጌል ስለሚስፋፋ፣ ድኾች ስለሚረዱ፣ አድባራት እና ገዳማት ስለሚታነፁ፤ ይኽ እንቅስቃሴ እና አገልግሎት ደግሞ አንዳንድ የቅባት፣ የተሐድሶ አራማጆችን ያስቆጣል። አስቆጥቷል። የመናበባቸው ምስጢርም ይኼው ነው። ስለዚኽ ጥያቄው በእነሱ ስም ማጥፋት ዘመቻ አገልግሎቱን እና ሥራውን እናቁመው ወይስ እንቀጥለው ነው? ጉዳዩ፤ አናቆምም ነው መልሳችን።
4. ለሚያገለግሉን ግለሰቦች እና ተቋማት ደም ወዝ መክፈል ነውር ነው ወይ? ክፍያ መፈጸም ኃጢአት ነው ወይ?
የሚችል እና ሌላ መተዳደሪያ ያለው በነፃ ያገልግል። የማይችል ግን ራሱን እና ቤተሰቡን የሚያስተዳድርበት ዋጋው ሊከፈለው ይገባል። ቤተክርስቲያን ያስተማረችንም ይኽው ነው። ቅዱስ ፓትርያርኩ፣ ጳጳሳቱ፣ መነኮሳቱ፣ ካህናቱ፣መምህራኑ፣ ዘማርያኑ፣ ወዘተረፈ በምን የሚተዳደሩ ይመስላችኋል? ከአንዳንድ ቦታወችና አባቶች ውጪ ምእመናን በሚሰጡት ገንዘብ ነው። ከመንግሥት ቀጥሎ ሚሊየኖችን ቀጥራ ደሞዝ ከፍላ የምታሠራ ለብዙዎች የሥጋም የነፍስም መጠጥና ምግብ የኢ/ኦ/ተ/ቤ ን ናት። ዘዳግም 25፡4 "እህል የማያበራየውን በሬ አፉን አትሠር " ተብሎ ተጽፏል። ቅዱስ ጳውሎስም "እግዘብሔርን ስለበሬዎች ይገድዋልን?"1ኛ ቆሮ 9፥9 ፤ ስለአገልጋዩ ነው ወዳጄ። ቀጥሎ ጳውሎስ "ለሠራተኛ ደሞዙ ይገባዋል" ይላል። ሠራተኛ ይዝረፍ አይልም። ይስረቅ አይልም።
ለሠራተኛ ዋጋው ይገባዋል ነው ያለው። እኛ ሠርቀው የሚበሉትን እንጂ ሠርተው የሚበሉትን አንቃወምም። ሠርቀዋል ካላችኹ ማስረጃ አምጡ። ነገር ግን ማስረጃ የላችኹም። ስም ማጥፋት ብቻ ከኾነ ግን በሥጋም በነፍስም ከተጠያቂነት አናመልጥም።
5. ቲክቶከሮችን እና ዩቱበሮችን በተመለከተ
አንድ ዓለማዊ ቲክቶከር ለአንድ ማስታወቂያ ስንት ነው የሚከፈለው? አንድ ዶክመንተሪ ለመሥራት በዓለማውያን ስንት ይጠየቃል? በራሳችን ሰዎች ላይ ምን ያህል ጨካኝ እንደኾንን የገባን ለኦርቶዶክሳውያን ለቲክቶከር እና ዩቱበር ለምን ይከፈላል? ብለን የስም ማጥፋት ዘመቻውን ስናሟሙቀው ያየነው ዕለት ነው። ሠርቀዋል? ውሸት። መረጃ የለም። ዘርፈዋል? ውሸት መረጃ የለም።
ተከፍሏቸው በንጽሕና ሠርተው ከኾነ ምንድን ነው ኅጢአቱ? ቤተክርስቲያኑ
ሢሠራ፣ ቀለሙ ሲቀባ፣ አጥሩ ሲታጠር ይኽን የሠሩት ሰዎች የሌላ ዕምነት ተከታዮች ናቸው? በብዛት አይደሉም። ኦርቶዶክሳውያን ተቋራጮች፣ መሐንዲሶች፣ ግንበኞች፣ ቀለም ቀቢዎች፣ ኤሌክትሪሻኖች ናቸው።
ለእነዚኽ ሁሉ ከፍለን አሠርተን፤ ለዩቱበር እና ለቲክቶከር ሲኾን ለምን ተበሳጨን ብለን ስንጠይቅ መልሱ ጨካኞች ስለኾንን ነው። እነሱም የቤት ኪራይ አለባቸው። እነሱም የቢሮ ኪራይ አለባቸው። እነሱም የካሜራ ማን ደሞዝ አለባቸው። እነሱም ኮ ሰው ናቸው እንደኛ ይበላሉ ይጠጣሉ። እነሱም የሞባይል ካርድ ይፈልጋሉ። እነሱም በክንፋቸው አይበሩም ትራንስፖርት ይፈልጋሉ። እንደ ዓለማውያኑ ቲክቶከሮች አንበሳ እና አበባ እየተሰጣቸውአይደለም የሚገለግሉት የሚታሠሩት የኛዎቹ ቲክቶከሮች፣ የሚሰደዱት ኦርቶዶክሳውያን ቲክቶከሮች፣ ከመናፍቅ እና ከተሐድሶ ጋር አንገት ለአንገት የሚተናነቁት መንፈሳዊ ቲክቶከሮች፤ ምን አድርጉ ነው የምንላቸው? ለምን የሁለት ዓለም ስደተኞች እናደርጋቸዋለን?
ሠርቶ የሚበላን መደገፍ፤ ሠርቆ የሚበላን መንቀፍ ተገቢ ነው። ስለመስረቃቸው አንድ ማስረጃ የለም። ካለ እንኳን ግለሰቡን መጠየቅ እንጂ በስመ ቲክቶከር ሁሉንም መጨፍጨፍ ተገቢ አይደለም። ክርስትናም አይደለም።
በመጨረሻ የእኛን ንጽሕና እና የተቋማችን የአገልግሎት ተደራሽነት የምታውቁ ሥራችን ለሁሉ ይደረስ ዘንድ ጸልዩልን። የማታውቁን ጠይቁ። እያወቃችኹ በክፋት እና በምቀኝነት ለተነሣችኹብን የምንላችኹ ሶሻል ሚዲያ ፍርድ ቤት አይደለም። መረጃ እና ማስረጃ ይዛችኹ ክሠሡን። ያኔ ውርደታችኹን ትከናነባላችኹ። ደስ የሚለው አትከሥሡንም። ምክንያቱም ወሬ እንጂ ፍሬ የላችኹም። ምክንያቱም መረጃ እንጂ ማስረጃ የላችኹም። ምክንያቱም ሠርቆ መብላት እንጃ ሠርቶ መብላት ወንጀል ስላልኾነ። ምክንያቱም አገልግሎ መቀበል መጽሐፍ ቅዱሳዊ እንጂ ኃጢአት ስላልኾነ። እናም ክሠሡን። ያኔ የእናንተ ትክክለኝነት ይታያል።
በቀጣይም በሀገር ውስጥ ተቀምጠው ስማችንን ጠቅሰው የተቋማችንን ስም እና ክብር ያጎደፉትን ግለሰቦች በሕግ የምንጠይቅ ይኾናል። ከሀገር ውጭ ያሉትን በተመለከተ ዋነኛ ተዋናዮች እንደኾኑ እናውቃለን። እዚህ ያሉትም ስደቡልን አዋርዱልን እያሉ የሚልኩትም ውጪ ላሉት ነው። እነሱም በቅርበት እንደማይገኙ ቢከሠሡም ፍርዳቸው ሩቅ እንደኾነ ስለሚያውቁ ለእግዚአብሔር እናመለክታለን።
በቅርበት እኛንም ተቋማችንም የምታውቁ በተፈጠረው የሐሰት ፕሮፓጋንዳ ሳትበገሩ እሰከ መጨረሻው በጸሎታችኹም በሃሳባችኹም አብራችኹን ለነበራችኹ ወዳጆቻችንን እና የአገልግሎት ተጠቃሚወቻችን ቀን አይታችኹ ስላልተሸራተታችኹ፤ ጩኽት ፈርታችኹ ስላልከዳችኹን እናመሰግናለን። ክርስትና ይኽ ነው። በሆሳዕና ዕለትም በዕለተ አርብም አብሮ መቆም። የሚያስከፍለውን ዋጋ ከፍሎ ነፃ መውጣት። እናመሰግናለን ።
የተወደዳችኹ ኦርቶዶክሳውያን በያላችኹበት ሠላመ እግዚአብሔር ይብዛላቹ! ሰሞኑን በአንዳንድ እና ጥቂት ማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚ ግለሰቦች ዘንድ በተቀናጀ እና በተደራጀ መንገድ ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅን - Loza Events organizer ን እና ከሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ ጋራ አብረው ይሠራሉ የተባሉ ሚዲያዎችን፣ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችን፣ ዩቱበሮችን እና ቲክቶከሮችን አስመልክቶ ያልተገባ መልክ በመስጠት የስም ማጥፋት ዘመቻ መክፈታቸውን ተመልክተናል።
እንዲህ ዓይነት የስም ማጥፋት ዘመቻ ባደረጉ አካላት ላይ በእጅጉ አዝነናል፤ አፍረናልም፡፡ እግዚአብሔር ወደ ልባቸው እንዲመልስቸው እንለምናለን፡፡ ነገር ግን እኒህ አካላት በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ያለስማችን ስም በመስጠት በሐሰት የስም ማጥፋት ዘመቻ ስለዘመቱብን፣ ሁሉም ኦርቶዶክሳውያን እና ኦርቶዶክሳውያት እውነታውን ማወቅ ስላለባቸው እና በጉዳዩ ዙሪያ ያለውን እውነታ አውቀው የራሳቸው ኅሊናዊ ፍርድ እንዲሰጡ ይህንን ወቅታዊ መግለጫ መስጠት አስፈልጓል፡፡
ስለዚህ የተወደዳችሁ ኦርቶዶክሳውያን እና ኦርቶዶክሳውያት! ‹‹ነገርን ከሥሩ ውኃን ከምንጩ›› እንዲሉ፡፡ እውነታውን በማኅበራዊ ሚዲያ በሚነዛ አሉባልታ መነዳት ሳይሆን እውነቱን ከምንጩ እንሆ፡፡
1. ሎዛ ኹነቶች ማን ነው?
ሎዛ ኹነቶች የቤተመንግሥትም
የቤተክህነትም ሕጋዊ ፈቃድ ያለው ተቋም ነው። በሀገራችን ብቻ ሳይኾን በቤተክርስቲያናችን ታሪክ የመጀመሪያው እና ፈር ቀዳጁ መንፈሳዊ እና ሳይንሳዊ በኾነ መንገድ ኹነቶች እያዘጋጀ ያለ በአጭር ጊዜ ስምና ዝናን ያተረፈ ድንቅ ተቋም ነው።
ተቋሙ የሚሠራው ኦርቶዶክሳዊ ኹነቶችን ነው። ከእርሱ በኋላም መንፈሳዊ ሠርጎችን የሚያዘጋጁ ተቋማት እንዲበዙ አርአያ የኾነ፤ ተዋሕዶ በልምድ ብቻ ሳይኾን በትምህርት በተደገፈ ቅጥ(pattern) አገልግሎት መስጠት የሚችሉ ልጆች እና ተቋማት እንዳሏት ያሳየ ስንዱ እመቤት እንደኾነች በተግባር ያረጋገጠ እንዲኹም በር የከፈተ ተቋም ነው። በዚኽም እልፍ የምስጋናና እና የምስክር ወረቀቶችን አግኝቷል።
የሚሠጣቸው አገልግሎቶችም መንፈሳዊ ሠርጎችን ማዘጋጀት፣ የልደት መርሐግብሮችን፣ ጥምቀተ ክርስትናዎችን፣ የጋብቻ ክበረ በዓላትን፣ ምረቃቶችን፣ የሚዲያ ንቅናቄዎችን፣ ጋዜጣዊ መግለጫዎችን፣ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብሮችን ያዘጋጃል። ያስተዳድራል። ይመራል። ያስተባብራል።
ዓላማውም ጊዜ፣ ጉልበት እና የቦታ ርቀት ፈተና የኾነባቸውን ግለሰቦችን እና ኮሚቴዎችን የሥራ ሸክም በመሸከም፤ ድካማቸውን በመድከም ኦርቶዶክሳዊ ኹነቶችን መንፈሳዊ እና ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ ማዘጋጀት ነው። ራእይው መንፈሳዊ ኹነቶች ቤተክርስቲያኗን በሚያውቁ፣ መንፈሳዊውንና ዘመናዊውን ትምህርት በቀሰሙ ልጆቿ የቤተክርስቲያኗን፣ ዶግማ፣ ቀኖና እና ትውፊት በጠበቀ ኹኔታ፣ ደረጃቸውን እና ከፍታቸውን ይዘው ከሌብነት፣ ከመጓተት እና ከብልሽት በጸዳ ፍኖት ኹነቶች ሲዘጋጁ ማዬት ነው።
ሎዛ ኹነቶች እንደ ተቋም እንደ መሪም በነፃ አገልግሎት የሰጠባቸው ተቋማት እና ግለሰቦች በጥቂቱ:-
1. የጎንደር ሐመረ ብርሃን ደብረ ምጥማቅ ማርያም ሕንፃ ቤተክርስቲያንን ለማስፈጸም ከጥር 23/2017 እሰከ ጥቅምት 03/2018 ለ 8 ወር ቀን እና ሌሊት ያለምንም ክፍያ አንዳንድ ጥቃቅን የቡድኑን ወጪዎች ጭምር ራሱ በመሸፈን ያስተባበረ፣ የመራ በራሱ ሚዲያም ለሦስት ቀናት በቀጥታ ሥርጭት ያስተላለፈ ድንቅ ተቋም ነው፤ በወቅቱ የሰጡትን ምስክርነትም ቪዲዮ ላይ ተመልከቱ። 100% የምንኮራበት አገልግሎታችን ነው።
2. ለራማ ኪዳነ ምሕረት ገዳም በሚሊኒዬም አዳራሽ የተዘጋጀውን መርሐግብር ከትኬት ሽያጭ ውጭ ያለውን ሥራ ያለምንም ክፍያ ሙሉ በሙሉ የማማከር እና የማስተባበር ሥራ ከመሥራት በተጨማሪ ዶክመንተሪ በነፃ የሠራ ተቋም ነው። ሌሎችንም በአጭር በአጭር ከዚኽ በታች ተቀምጠዋል፦
3.የመምህር በጽሐ ዓለሙ ጉባኤ ቤት የግዮን ሆቴል የቀጥታ ሥርጭት በነፃ አስተላልፏል እና የማስታወቂያዎችን ፕሮዳክሽን ያለምንም ክፍያ ሠርቷል፤
4. የጎንደር አዘዞ ሎዛ ማርያም ህዳር ጽዮን መርሐግብር እና አስተርእዮ ማርያም በሎዛ ማርያም (በነፃ መሥራት ብቻ ሳይኾን ገንዘብ ከራሱ ወጪ ያደርጋል)
5.2015 ያንን የመሰለ ከ300,000 ሰው በላይ የታደመበት ዝክረ አበው ለአዘዞ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ከኮሚቴዎቹ ጋር በመተባበር (ኢቨንቱን በነፃ መሥራት ብቻ ሳይኾን ገንዘብ ከራሱ ጭምር አውጥቶ ያስተባበረ ነው)
6. ማኅበረ ቅዱሳን አዲስ አበባ ማዕከል ግንፍሌ ለሚያስገነባው ሕንፃ የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ አስተባብሯል፤
7. ለታዕካ ነገሥት ባዕታ ለማርያም ገዳም ጋዜጣዊ መግለጫ አስተባብሯል
8. ስምከ ሕያው ዘኢይመውት በሚል መሪ ቃል ሚሊኒዬም አዳራሽ ለተዘጋጀው ጉባኤ የሚዲያ ካምፔን የማስተባበር ሥራ በነፃ ሠርቷል፤
9. ለቂልጦ ቅድስት ማርያም ገዳም በየዓመቱ ሰኔ ማርያም ወደ ቂልጦ ማርያም በሚል መሪ ቃል ሚዲያዎችም በነፃ ሎዛ ኢቨንትም በነፃ ለበርካታ አመታት አስተባብሯል፤ ለወደፊትም ያስተባብራል፤
10. ተአምረ ማርያም ከግዕዝ ወደ ኦሮምኛ በብፁዕ አቡነ ናትናኤል ተተርጉሞ በማኅበረ ቅዱሳን አሳታሚነት ለንባብ የበቃውን የምረቃ እና ጋዜጣዊ መግለጫ አገልግሎት በነፃ አስተባብሯል፤ አዘጋጅቷል።
11.ለአምቦ ኪዳነ ምሕረት የተዘጋጀውን የዶክመንተሪ፣ የማስታወቂያ፣ የእራት እና የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር አምቦ እና አዲስአበባ ላይ የማማከር እና የማስተባበር ሥራ ያለ መታከት ያለ ክፍያ በነፃ በመሥራቱ ምስጋና እና አድናቆት ተበርክቶለታል።
12. 2016 ሆሳዕናን በሆሳዕና የማማከር እና የማስተባበር ሥራ እንደ ሎዛ ኢቨንት መርሐግብሩን መርቷል። እንደ ሚዲያም የቀጥታ ሥርጭቱን በነፃ አስተላልፏል።
13. ጻድቃኔ ማርያም ስትመረቅ ያደረግነው እንቅልፍ የሌለውን ሥራ፤ የዶክመንተሪ፣ የማስታወቂያ፣ የቀጥታ ሥርጭት፣ የሚዲያ ዘመቻ ተቆጥሮ የማያልቀውን የመምራት እና የማስተባበር ሥራ እንደ ግልም እንደ ቡድንም ያለምንም ክፍያ ለደከምነው ድካም ከእግዚአብሔር ውጪ ማን ሊከፍለን ይችላል?
14.ለሰሜን ወሎ ሀገረስብከት በዚያ የመከራ ዘመን ለሰጠነው የማማከር፣ የማስተባበር እና የማሰልጠን ሥራ ብፁዕ አቡነ ኤርሚያስን ብቻ መጠየቅ ተገቢ ነው።
15. ለኮምቦልቻ ገብርኤል የገቢ ማሰባሰብ የቀጥታ ሥርጭት፣ የማታ ጉባኤ እና ሩጫ ሁለት እና ሦስት ቀን ለሰጠነው የሚዲያ ሽፉን እንኳን ገንዘብ ልንቀበል የተቀየረውን የአውሮፕላን ትኬት እንኳ እራሳችን እንደከፈልን ምስክራችን ቅ/ገብርኤል፣ ኮሚቴው እና መምህር ደረጀ ዘወይንዬ ናቸው፤
16. ለደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀውን ጋዜጣዊ መግለጫ ያስተባበረው ያለምንም ክፍያ ሎዛ ኢቨንት ነው፤
17. በለሳ የሚገኘውን ሙት አንሣ ማር ቅዱስ ሚካኤ አንድነት ገዳምን ከሰኔ 17/2017 ጀምሮ ለማስተዋወቅ ለመጀመሪያ ጊዜ የተደረገውን ጉዞ፣ ጉባኤ፣ ዶክመንተሪ፣ ማስታወቂያ፣ ጋዜጣዊ መግለጫ በረሃ ለበረሃ እየዞረ በነፃ ያለምንም ክፍያ ያስተዋወቀው፣ የመራው፣ ያማከረው ሎዛ ኹነቶች ነው፤
18. የያያ ዘልደታን ልደት ምክንያት በማድረግ ቦሌ የተደረገውን የነዳያን ምግባ በነፃ ያስተባበረው የሞንታርቦ ወጪ የሸፈነው ሎዛ ኹነቶች ነው።
19. የግሸን ማርያም ኮሚቴዎች ቢሯችን መጥተው በጠየቁን ያስተባብሩልን ጥያቄ መሠረት የማማከር ሥራውን ያለምንም ክፍያ የሠራው ሎዛ ነው። በዚኽ የተደሰቱት ኮሚቴዎች የቢሮ ኪራይ አለባችሁ፤ የሠራተኞች ክፍያ አለባችኹ ክፍያ እንፈጽምላችሁ ምን ብለን እንደመለስንላቸው ኮሚቴዎቹ እነ ዲ/ን አንተነህ የደሴውን ልጂ ጠይቁ ይነግሯቹሃል።
20. በመልአከ መዊዕ ተስፋዬ መቆያ አባትነት የሚመራው የሜሪላንድ ጽርሐ ጽዮን መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያንና የምእራፈ ቅዱሳን ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳምን በተመለከተ በኤሊያና ሆቴል የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ በነፃ ያለምንም ክፍያ አስተባብሯል። ከዚያ በኋላ የነበረውን አገልግሎት በተመለከተ የማማከር ሥራ ሠርቷል። ገንዘብ ከኪሳችን አውጥተናል። 1 ብር ግን አልጠየቅናቸውም።
21. አዘዞ አየር ማረፊያ ሰሚው ሚካኤል ላይ የተሠራው የዶክመንተሪ አገልግሎት ሎዛ ኹነቶች በራሱ በነፃ የማስተባበር ሥራ ሠርቷል።
22.ክፍለ ሀገር ለሚገኘው የአቡነ ሐራ ገዳም የማማከር ሥራ በነፃ ሠርቷል።
23. ዘመን ተዋሕዶ ኤክስፖ ያለምንም ክፍያ ማርኮናል ኢቨንትስን በማገዝ የተሠራው።
24. ለአሐዱ ባንክ 2015 ከግንቦት 21 እሰከ ሰኔ21 /2015 ለተደረገው የሚዲያ ዘመቻ ያለምንም ክፍያ አንደ ወር ሙሉ በነፃ አስተባብሯል::
25. በእህታችን ዲዛይነር ሔቨን ጌታቸው የሚመራው ቤተ ሚካኤል ማኅበር 10ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን ሲያከብር የማማከር እና የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር የሚዲያ ሽፋን እንደተቋም ያለምንም ክፍያ በነፃ አገልግሎት ሰጥቷል።
26. የጎጃም ጌራ መድኃኒት መድኃኔዓለም ገዳምን የማስታወቂያ ሥራ ለሎዛ ኹነቶች ድንቡሎ ሳይከፍሉ ያስተባበረላቸው እና የረዳቸው ሎዛ ነው።
27. ለአዲስአበባ ለሚገኘው ቅዱስ ሚናስ በየዓመቱ የሚዲያ የማስታወቂያ ሥራ ያለምንም ክፍያ የማስተባበሩን ሥራ የሚሠራው ሎዛ ነው።
28. የደብረ ዕንቁ ልደታን ኹነቱን ሳይኾን ዶክመንተሪውን እና የሦስት ቀኑን የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር በሚዲያው በነፃ የሠራው ሎዛ ነው።
29. የአቤኒን እና የባለቤቱን የቁርባን ሠርግ የቤተክርስቲያኑን እና የአዳራሽ ኹነቱን የsound፣ የሚዲያ ሽፋን በመስጠት በነፃ ያስተባበረው ሎዛ ነው፤
30. የአብራሃም ዘራጉኤልን ሠርግ የsound እና የሚዲያ ሽፋን በመስጠት ኹነቱን በነፃ ያስተባበረው እና ያማከረው ሎዛ ነው።
እነዚኽን ኹሉ በነፃ ሢሠሩ ድካማቸው እና ዋጋቸው ጠፍቶን ሳይኾን ዋጋችን በሰማይ ስለኾነ ነው። እነዚኽን ሁሉ ኹነቶች በነፃ እንደ ተቋም ሥንሠራ ድንቡሎ ሳንቲም እገዛ ያደረገልን ከደጋፊዎቻችን ይኹን ከነቃፊዎቻችን መሐል እኔ አለሁ የሚል የለም። ሌሎች ኹነቶች ላይ ሠርተን በምናገኘው እንጂ። ለበጎ ሥራችን ሺልማት ባንጠብቅም ነቀፋን ግን ለሰከንድ አልጠበቅንም። ስለሁሉም ነገር እናመሰግናለን። አገልግሎታችን በብዙ እጥፍ ተደራጂቶ እንደሚቀጥል ቃል እንገባላችኋለን።
2. ሥራዎችን እና አገልግሎቶችን እንዴት ይቀበላል?
አንድን ተግባር ለማከናወን ሃሳብ ያላቸው ኮሚቴዎች እና ግለሰቦች በጊዜ እጥረት፣ በቦታ ርቀት፣ በልምድ ማነስ ምክንያት ኹነታቸው እክል ሳይገጥመው ማዘጋጀት ሲፈልጉ ወደ ተቋማችን ይመጣሉ። በዚህ መሠረት ይኽንን ተግባር አከናውኑልን ሲሉ የጉዳዩን ሕጋዊነት ካጠናን እና ከመረመርን በኋላ በድርጅታችን ውስጣዊ አሠራር መሠረት መክፈል የማይችሉትን ያለምንም ክፍያ በነፃ እንሠራላቸዋለን። በዚኽም በርካታ ኹነቶችንም በነፃ ሠርተናል። ለወደፊትም እንሠራለን። መክፈል የሚችሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ደግሞ ይከፍላሉ። ለዚኽም ሕጋዊ ደብዳቤ እንዲጽፉ አድርገን ቆጥረው የሰጡንን ተግባራት በንጽሕና፣ በጥራት እና በፍጥነት ቆጥረን እናስረክባለን።
ድካማቸውን ደክመን ሸክማቸውን ተሸክመን እናገለግላቸዋለን። ለዚኽም እሰከ ዛሬ ያገለገልናቸው ግለሰቦች፣ ኮሚቴዎች፣ ማኅበራት፣ ገዳማት፣ አድባራት፣ ሀገረ ስብከቶች ምስክሮቻችን ናቸው። ስለኾነም ከደንበኞቻችን በርካታ የምስጋና እና የምስክር ወረቀቶች ተበርክተውልናል።
3. ክፍያን በተመለከተ
ሀ) . በፐርሰንት ወይም በኮሚሽን በፍፁም ሠርተን አናውቅም። ለወደፊትም አንሠራም። ይኽን የማናደርገው ወንጀልም ኃጢአትም ስለኾነ ሳይኾን ከተሐድሶ እንቅስቃሴ ቀጥሎ ለቤተክርስቲያን ቀጣዩ ፈተና ነው ብለን ስለምናምን ነው። በዚኽ ምክንያት እኛ ወደዚኽ አገልግሎት ከመግባታችን በፊት በኮሚሽን ወይም በፐርሰንት ሲሠሩ የነበሩ ግለሰቦችን እና ተቋማትን በማስተማር፣ በመገሰጽ ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ አድርገናል። 99 % ተሳክቶልናል። 1% የሚኾኑ በዚኽ አቋማችን ያኮረፉም የእኛን ጩኽት ቀምተው ቀን ጠብቀው ከውስጥ እና ከውጭ ተባብረው ዘመቻ ከፍተውብናል። እኛ ግን በዘመቻ የሚንበረከክ ተቋማዊ ውቅር ስሌለን አገልግሎታችንን በንጽሕና እንቀጥላለን።
ሎዛ ኹነቶችን በተመለከተ አንድም ግለሰብ አንድም ተቋም በፐርሰንት የሠራንበትን ማስረጃም መረጃም ማቅረብ አይችልም። በፍፁም፣ በፍፁም፣ በፍፁም። እንደ ግለሰብም እንደተቋምም እንደዚኽ ዐይነት ስብእና እንደሌለን ብዙዎቻችኹ ታውቃላችኹ። የማታውቁንም እንድትጠይቁ በእግዚአብሔር ስም አደራ እንላለን።
ለ.) የመንግሥት ግብር፣ የቢሮ ኪራይ፣ የሠራተኞች ደሞዝ እንዴት ትከፍላላችኹ? ብሎ አዝኖልን የጠየቀን የለም፤ ስንት ግዙፍ ሥራዎችን ገንዘብ ከኪሳችን ጭምር እያወጣን በነፃ ስንሠራ ያላዘኑ፤ ያልጠየቁ፤ ምን እንርዳችኹ? እንዴት አናግዛችኹ ብለው አጠገባችን ያልነበሩ፤ ለዲኮር እና መሰል ጉዳዮች በሚሊዬን ደረጃ ሲከፈል ኮሚቴ ኹነው በሚሠሩበት ቦታ ዝም ያሉ፤ ለቴሌቪዥን ጣቢያዎቻችን ለአንድ ደቂቃ ማስታወቂያ እና ለአንድ ዶክመንተሪ ስንት እንደሚከፈል የሚያውቁ መርጦ አልቃሾች እና ግለሰቦች ዘመቻ ሲከፈቱብን ግን ሳያመዛዝኑ ግራ ቀኝ ሳይጠይቁ ለመፍረድ እና ለመሳደብ ብሎም የሚሸማቀቅ የለም እንጂ ለማሸማቀቅ የቀደማቸው የለም።
ተቋማችን ግን ለግለሰቦች እና ለተቋማት የሚሰጠው አገልግሎት እና ሥራ በተቋሙ አሠራር መሠረት ተመጣጣኝ ክፍያ ያስከፍላል። መክፈል የቻሉ ይከፍላሉ። ምክንያቱም የቢሮ ኪራይ፣ የስቱዲይ ዕቃዎች ኪራይ፣ የሠራተኞች ደሞዝ እና ልዩ ልዩ ወጭዎችን የምንሸፍነው ከጠቅላይ ቤተክህነት በተመደብልን በጀት አይደለም።
የምትሠሩት ለሀገር እና ለቤተክርስቲያን ነው ብሎ መንግሥት በጀት አይመድብልንም። አንድም በጎ አድራጊም አንድ ብር ሰጥቶን አያውቅም። መክፈል ያልቻሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ደግሞ በአሠራራችን መሠረት በነፃ ያለምንም ክፍያ አገልግሎት ይሰጣቸዋል። በዚኽም በርካታ ተቋማት እና ግለሰቦች ተጠቃሚ ኾነዋል። በነፃ ያለምንም ክፍያ የሠራንላቸው ግለሰቦችን እና ተቋማትን ዝርዝራቸው በመጨረሻ ተመልከቱ። በዕውነት ነገሩ በጣም ያሳዝናል።
የሰሞኑን የስም ማጥፋት ዘመቻ የትኩረት ነጥቦች
1).ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ በኮሚሺን ወይም በፐርሰንት እየሠራ ነው የሚል ነው። መልሳችን በፍፁም ውሸት ነው የሚል ነው። አልሠራንም ነው። ሠርተንም አናውቅም። አንሠራምም። ጭራሺ በፐርሰንት የሚሠሩ ግለሰቦች ላይ ከፍተኛ ተቃውሞ አለን። ነገሩ ጩኽቴን ቀሙኝ ነው። ሠርተዋል የሚል ካለ ባለቤቱ ወጥቶ አዎ ከእኔ ጋር ሠርተዋል ይበል። ወሬ ሳይኾን የሚነበብ ማኅተም ፊርማ፣ ሕጋዊ ውል እና ስምምነት ይዞ ይምጣ። 100% የምንነግራችኹ፤ አንድም ተቋም አንድም ግለሰብ ከሎዛ ኹነቶች ጋር በፐርሰንት ወይም በኮሚሽን በፍፁም አሠርቻለኹ ብሎ አይመጣም። ምክንያቱም እንደዚኽ ዐይነት ሥራ መሥራት ተገቢ ነው ብለን ስለማናምንበት፤ አልሠራንም። ምስክሮቻችን እስከዛሬ አብረውን የሠሩ ግለሰቦች እና ተቋማት ናቸው
2. ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ እየተዘዋወረ ባለው ዶክመንት ጉዳይ፦
ሀ.) ዶክመንቱ ኹነቱ የተዘጋጀው ከህዳር 12 እሰከ ህዳር 26/2018 ይላል። ሎዛ ኹነቶች በዚኽ በተባለው ቀን በፍፁም ሐዋሳ ላይ ኹነቶችን አላዘጋጀም።
ለ). ዶክመንቱ እኛን ባይመለከተንም ሰዎች ልከውልን ተመልክተነዋል። በዚኽም እንደ አንድ ኦርቶዶክሳዊ እና እንደ አንድ ሕሊና ባላቸው ሰዎች እንደሚመራ ተቋም በጥንቃቄ ለማየት ሞክረናል። በመኾኑም በርካታ የሐሰት ውንጀላዎች ተካተውበታል።ብዙ ውሸቶችንም ይዟል።
ጥቂቶቹ
ሐ), ማነው ይኼ ደብር? ኹነቱን ማን ነው ያስተባበረለት? የውል ስምምነታቸው የትአለ? ስምምነቱስ ምን ይላል? ደብሩ በግልፅ መግለጫ ለምን አልሰጠም? ደብሩ ተበደልኩ ለምን አላለም? የተበደለውስ ምንድን ነው? የማይነበብ ማኅተም ለምን ማዘዋወር ተፈለገ? ምእመናን ነገሩ እየገባችኹ ነው? በሳል አእምሮ ያለው ይጠይቅ። በዝርዝር በስም ተጠቅሶ ለማን ምን ተከፈለ? ገንዘብ የተቀበሉበት ፊርማ ወዘተ አለ? ክፍያውስ የተፈጸመው ያለገለገሉበትን ነው ወይስ ያላገለገሉበትን? ያልሠሩበትን ነው ወይስ እንደተባለው ዘርፈው ነው? አስገድደው ነው? ኮሚቴው ፈቅዶ እና አምኖበት ነው ያደረገው? አምኖበት ካደረገው በኋላስ ለምን ሚዲያ ላይ ማሠራጨት አስፈለገ? እውነት ከኾነ ዶክመንቱን ሙሉውን ለምን አለቀቁትም። ለምን ቆረጧት? ሰው ይኼን እንዴት መጠየቅ ያቅተዋል? የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጫጫ ለምን እንዲኾን ተፈለገ ዓላማው ሌላ ስለኾነ ነው።
መ) ቲክቶከሮቹን ማጥቃት የፈለገ አካል መኖሩን ማሳያ የዘማርያን የሰባኪያን አበል የታለ? መርሐግብሩ የተካኼደው ያለዘማርያን ነው? ውሸት፤
ሠ) አምስት መቶ ምናምን ሺ ብር ምግብ እንዴት? ፍፁም ውሸት። እውነት እንኳን ቢኾን አገልጋዮቹ እዚህ ሆቴል ካልኾነ አንተኛም ብለው ነው? ውሸት። መጀመሪያውኑ ወጪ የሚቀንስ ምግብ፣ ወጪ የሚቀንስ ምኝታ ለምን አላዘጋጁም? አገልጋዮቹ እና ሚዲያዎቹ እዚህ አንተኛም። ይኽንን አንበላም እንደማይሉ የታወቀ ጉዳይ ነው። ምክንያቱም አገልግሎቱ ሐዋሳ ብቻ አይደለም። ብዙ ቦታወች ተሰጧል። የጎላ ድስት ወጥ በልተው፣ ሰ/ት/ቤት አዳራሽ ተኝተው ጥንቅቅ ያለ መርሐግብር አዘጋጅተዋል።
ረ). ወጪ ለማጋነን የተቀሰጡ ወጪዎች አሉ ለምን? ለምሳሌ ቁጥር 2 ለመወንጀል ከመጣደፋቸው የተነሣ በትክክል እንኳ መደመር አልቻሉም።
3. ዶክመንቱ እኛን የማይመለከተን ኾኖ ሳለ የሎዛ ኹነቶችን ስም በዚኽ መጠን ማጥፋት ለምን አስፈለገ? ዘመቻውን ያስጀመሩት አካላት እነማን ናቸው? ዓላማቸውስ ምንድን ነው? የሚለውን መመረመር ያስፈልጋል።
ሀ). የመጀመሪያዎቹ በፍፁም ቅንነት ለቤተክርስቲያን ያሰቡ መስሏቸው የተንጋደደ መረጃ ሰምተው ዘመቻውን የተቀላቀሉ ናቸው። ለእናንተ መልሳችን ሕሊና የሚባል ነገር አለ አጣሩ። ነግ በኔ በሉ። ሰው የዘራውን ነው የሚያጭደው። ቢያንስ ጉዳዩን ከኹለቱም ወገን ስሙ። ከዚያም መፍረድ የሚያስችል መንፈሳዊነት፣ ሞራል እና ስነልቡና ካላችኹ ፍረዱ። ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ሳትይዙ የግለሰብ ስም እና የተቋም ስም ከሚያጠፉ ሰዎች ጋር አትተባበሩ። ቆም ብላችኹ ጠይቁ። ቢያንስ ከሳሽ ሳይኖር ተካሣሽ ላይ አትፍረዱ። አሁን እየኾነ ያለው ሕጋዊ ከሳሺ እና ወቃሺ ሳይኖር አሯሯጮች መኾን አይገባንም።
ለ.) የአእላፋትን ዝማሬ ቲክቶከሮቹ ይደግፋሉ የሚል ነው። ስለዚኽ በሏቸው ነው። ቲክቶከሮቹን የሚያስተባብረው ደግሞ ሎዛ ኹነቶች ነው። እርሱንም በሉት
ሐ. እንደነዚኽ ዐይነት መርሐግብር ለምን አልተሳተፍንም የሚል ውስጣዊ ቅናት ያንገበገባቸው ናቸው። እንዚህ አካላት ደግሞ ያልተጋበዙት የኮሚቴዎቹ ምርጫ ስላልኾኑ። በቦታ ርቀት። ስልክ ስለማያነሱ። በብዙ ምክንያት ሳይጋበዙ የቀሩ። ነገሩ ትክክል ስለኾነ ስላልኾ ሳይኾነ እነሱ ስለሌሉበት። እነሱ ስላልጀመሩት። እነሱ ቡራኬ ስላልሰጡበት ነው።
መ). ወቅታዊ አጀንዳ ለማስቀየር። ይኽ ጉዳይ በሚነሣበት ወቅት ምን ዐይነት አጀንዳ ይናፈስ ነበር የሚለውን መፈተሽ ተገቢ ነው።
ሠ.) ምእመናን አገልጋዮችን፣ ኦርቶዶክሳዊ ዩቱበሮቹን፣ ቲክቶከሮቹን፣ ፊስቡከሮችን እና የኪነጥበብ ባለሙያውችን እንዲጠሉ፤ እንዲጠራጠሩ። አይይ ምን ሰው አለ? በማስባል ፈተና ውስጥ በማስገባት ለክህደት ጉዞ ማመቻቸት ነው፤
ረ). ዝናን፣ ዕይታን እና ገንዘብን ናፋቂነት ነው። ስም ያላቸውን ሰዎች ያለበቂ ምክንያት ያለ ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ፎሎወር እና ሰበስክራይበር ለመጨመር ትኩረት ለመሳብ ስም ያላቸው ሰዎች ማወረድ ትናንት የነበረ። ዛሬም እየኾነ ያለ። ለወደፊትም የሚቀጥል እኩይ ተግባር ነው። ለእነዚኽ አካላት መልሳችን የሚኾነው፤ ውሾች ይጮኻሉ፤ ግመሎችም ይኼዳሉ ነው::
በሙገሳ ብዛት የሚቀጥል አገልግሎት የለንም። በተራ ስም ማጥፋት የሚገታ ሥራ አይኖረንም። እኛ ሠናይ ዓላማ አለን። ዓላማችን ደግሞ ያለፈተና እንደማይሳካም ጠንቅቀን ስለምናውቅ ጉዟችን ወደፊት ነው።
ሰ.) አንዳንድ ተመሣሣይ ሥራ እና አገልግሎት የሚሠጡ አካላት ተቋማችን እያገኘ ባለው ስም እና ዝና ምክንያት ደስተኞች እንዳልኾኑ እናውቃለን። ኾኖም መጠላለፉ አይጠቅምም። ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ሥራህን ሥራ እንዳሉት ኹላችን በሥራችን እንገለጥ ነው መልሳችን።
ሸ. ) የሰይጣን ሥራ ነው፤ ምክንያቱም እየሠራነው ያለው መንፈሳዊ አገልግሎት እና ሥራ ነው። መንፈሳዊ ሥራ ደግሞ ያለፈተና አይሠራም። ፈተና ከሌለውም ቅድመ እግዚአብሔር አልደረሰም ይላሉ አበው። ይኽንን ፈተና በብዙ መልኩ ለምደነዋል። ደግሞም በድል አቁሞናል። ዐቢያተ ክርስቲያናት እየታነፁ ነው፤ አብነት ት/ቤቶች እየተገነቡ ነው፤ ወንጌል እየተስፋፋ ነው። ዝማሬው እየቀለጠ ነው። በዚኽ ያልተበሳጨ ሰይጣን በምን ይበሳጭ? እንዲያውም ይኽ ፈተና መምጣቱን እግዚአብሔር አገልግሎታችን እንደተቀበለልን እንቆጥረዋለን።
ቀ.) እንደሚታወቀው በርካታ ገዳማት፣ አድባራት፣ አብነት ት/ቤቶች ፣ ማኅበራት፣ ሰ/ት/ቤቶች፣ የነዳያን መርጃ ተቋማት፣ ግለሰቦች ይኽንን አገልግሎት ይፈልጉታል። በዚኽ አገልግሎትም ወንጌል ስለሚስፋፋ፣ ድኾች ስለሚረዱ፣ አድባራት እና ገዳማት ስለሚታነፁ፤ ይኽ እንቅስቃሴ እና አገልግሎት ደግሞ አንዳንድ የቅባት፣ የተሐድሶ አራማጆችን ያስቆጣል። አስቆጥቷል። የመናበባቸው ምስጢርም ይኼው ነው። ስለዚኽ ጥያቄው በእነሱ ስም ማጥፋት ዘመቻ አገልግሎቱን እና ሥራውን እናቁመው ወይስ እንቀጥለው ነው? ጉዳዩ፤ አናቆምም ነው መልሳችን።
4. ለሚያገለግሉን ግለሰቦች እና ተቋማት ደም ወዝ መክፈል ነውር ነው ወይ? ክፍያ መፈጸም ኃጢአት ነው ወይ?
የሚችል እና ሌላ መተዳደሪያ ያለው በነፃ ያገልግል። የማይችል ግን ራሱን እና ቤተሰቡን የሚያስተዳድርበት ዋጋው ሊከፈለው ይገባል። ቤተክርስቲያን ያስተማረችንም ይኽው ነው። ቅዱስ ፓትርያርኩ፣ ጳጳሳቱ፣ መነኮሳቱ፣ ካህናቱ፣መምህራኑ፣ ዘማርያኑ፣ ወዘተረፈ በምን የሚተዳደሩ ይመስላችኋል? ከአንዳንድ ቦታወችና አባቶች ውጪ ምእመናን በሚሰጡት ገንዘብ ነው። ከመንግሥት ቀጥሎ ሚሊየኖችን ቀጥራ ደሞዝ ከፍላ የምታሠራ ለብዙዎች የሥጋም የነፍስም መጠጥና ምግብ የኢ/ኦ/ተ/ቤ ን ናት። ዘዳግም 25፡4 "እህል የማያበራየውን በሬ አፉን አትሠር " ተብሎ ተጽፏል። ቅዱስ ጳውሎስም "እግዘብሔርን ስለበሬዎች ይገድዋልን?"1ኛ ቆሮ 9፥9 ፤ ስለአገልጋዩ ነው ወዳጄ። ቀጥሎ ጳውሎስ "ለሠራተኛ ደሞዙ ይገባዋል" ይላል። ሠራተኛ ይዝረፍ አይልም። ይስረቅ አይልም።
ለሠራተኛ ዋጋው ይገባዋል ነው ያለው። እኛ ሠርቀው የሚበሉትን እንጂ ሠርተው የሚበሉትን አንቃወምም። ሠርቀዋል ካላችኹ ማስረጃ አምጡ። ነገር ግን ማስረጃ የላችኹም። ስም ማጥፋት ብቻ ከኾነ ግን በሥጋም በነፍስም ከተጠያቂነት አናመልጥም።
5. ቲክቶከሮችን እና ዩቱበሮችን በተመለከተ
አንድ ዓለማዊ ቲክቶከር ለአንድ ማስታወቂያ ስንት ነው የሚከፈለው? አንድ ዶክመንተሪ ለመሥራት በዓለማውያን ስንት ይጠየቃል? በራሳችን ሰዎች ላይ ምን ያህል ጨካኝ እንደኾንን የገባን ለኦርቶዶክሳውያን ለቲክቶከር እና ዩቱበር ለምን ይከፈላል? ብለን የስም ማጥፋት ዘመቻውን ስናሟሙቀው ያየነው ዕለት ነው። ሠርቀዋል? ውሸት። መረጃ የለም። ዘርፈዋል? ውሸት መረጃ የለም።
ተከፍሏቸው በንጽሕና ሠርተው ከኾነ ምንድን ነው ኅጢአቱ? ቤተክርስቲያኑ
ሢሠራ፣ ቀለሙ ሲቀባ፣ አጥሩ ሲታጠር ይኽን የሠሩት ሰዎች የሌላ ዕምነት ተከታዮች ናቸው? በብዛት አይደሉም። ኦርቶዶክሳውያን ተቋራጮች፣ መሐንዲሶች፣ ግንበኞች፣ ቀለም ቀቢዎች፣ ኤሌክትሪሻኖች ናቸው።
ለእነዚኽ ሁሉ ከፍለን አሠርተን፤ ለዩቱበር እና ለቲክቶከር ሲኾን ለምን ተበሳጨን ብለን ስንጠይቅ መልሱ ጨካኞች ስለኾንን ነው። እነሱም የቤት ኪራይ አለባቸው። እነሱም የቢሮ ኪራይ አለባቸው። እነሱም የካሜራ ማን ደሞዝ አለባቸው። እነሱም ኮ ሰው ናቸው እንደኛ ይበላሉ ይጠጣሉ። እነሱም የሞባይል ካርድ ይፈልጋሉ። እነሱም በክንፋቸው አይበሩም ትራንስፖርት ይፈልጋሉ። እንደ ዓለማውያኑ ቲክቶከሮች አንበሳ እና አበባ እየተሰጣቸውአይደለም የሚገለግሉት የሚታሠሩት የኛዎቹ ቲክቶከሮች፣ የሚሰደዱት ኦርቶዶክሳውያን ቲክቶከሮች፣ ከመናፍቅ እና ከተሐድሶ ጋር አንገት ለአንገት የሚተናነቁት መንፈሳዊ ቲክቶከሮች፤ ምን አድርጉ ነው የምንላቸው? ለምን የሁለት ዓለም ስደተኞች እናደርጋቸዋለን?
ሠርቶ የሚበላን መደገፍ፤ ሠርቆ የሚበላን መንቀፍ ተገቢ ነው። ስለመስረቃቸው አንድ ማስረጃ የለም። ካለ እንኳን ግለሰቡን መጠየቅ እንጂ በስመ ቲክቶከር ሁሉንም መጨፍጨፍ ተገቢ አይደለም። ክርስትናም አይደለም።
በመጨረሻ የእኛን ንጽሕና እና የተቋማችን የአገልግሎት ተደራሽነት የምታውቁ ሥራችን ለሁሉ ይደረስ ዘንድ ጸልዩልን። የማታውቁን ጠይቁ። እያወቃችኹ በክፋት እና በምቀኝነት ለተነሣችኹብን የምንላችኹ ሶሻል ሚዲያ ፍርድ ቤት አይደለም። መረጃ እና ማስረጃ ይዛችኹ ክሠሡን። ያኔ ውርደታችኹን ትከናነባላችኹ። ደስ የሚለው አትከሥሡንም። ምክንያቱም ወሬ እንጂ ፍሬ የላችኹም። ምክንያቱም መረጃ እንጂ ማስረጃ የላችኹም። ምክንያቱም ሠርቆ መብላት እንጃ ሠርቶ መብላት ወንጀል ስላልኾነ። ምክንያቱም አገልግሎ መቀበል መጽሐፍ ቅዱሳዊ እንጂ ኃጢአት ስላልኾነ። እናም ክሠሡን። ያኔ የእናንተ ትክክለኝነት ይታያል።
በቀጣይም በሀገር ውስጥ ተቀምጠው ስማችንን ጠቅሰው የተቋማችንን ስም እና ክብር ያጎደፉትን ግለሰቦች በሕግ የምንጠይቅ ይኾናል። ከሀገር ውጭ ያሉትን በተመለከተ ዋነኛ ተዋናዮች እንደኾኑ እናውቃለን። እዚህ ያሉትም ስደቡልን አዋርዱልን እያሉ የሚልኩትም ውጪ ላሉት ነው። እነሱም በቅርበት እንደማይገኙ ቢከሠሡም ፍርዳቸው ሩቅ እንደኾነ ስለሚያውቁ ለእግዚአብሔር እናመለክታለን።
በቅርበት እኛንም ተቋማችንም የምታውቁ በተፈጠረው የሐሰት ፕሮፓጋንዳ ሳትበገሩ እሰከ መጨረሻው በጸሎታችኹም በሃሳባችኹም አብራችኹን ለነበራችኹ ወዳጆቻችንን እና የአገልግሎት ተጠቃሚወቻችን ቀን አይታችኹ ስላልተሸራተታችኹ፤ ጩኽት ፈርታችኹ ስላልከዳችኹን እናመሰግናለን። ክርስትና ይኽ ነው። በሆሳዕና ዕለትም በዕለተ አርብም አብሮ መቆም። የሚያስከፍለውን ዋጋ ከፍሎ ነፃ መውጣት። እናመሰግናለን ።
5 months ago
ይኽ የሎዛ ጋዜጣዊ መግለጫ ስለኾነ ዛሬ ከሰዓት በኋላ በሁሉም የሶሻል ሚዲያ ፕላትፎርሞች ይሠራጭ
በራስህ ላይ መፍረድን ተማር፤
ያኔ በሌሎች ላይ ለመፍረድ ጊዜ ታጣለህ፤
ከሎዛ ኹነቶች - Loza Events የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ
#ethiopia | የተወደዳችኹ ኦርቶዶክሳውያን በያላችኹበት ሠላመ እግዚአብሔር ይብዛላቹ! ሰሞኑን በአንዳንድ እና ጥቂት ማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚ ግለሰቦች ዘንድ በተቀናጀ እና በተደራጀ መንገድ ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅን - Loza Events organizer ን እና ከሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ ጋራ አብረው ይሠራሉ የተባሉ ሚዲያዎችን፣ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችን፣ ዩቱበሮችን እና ቲክቶከሮችን አስመልክቶ ያልተገባ መልክ በመስጠት የስም ማጥፋት ዘመቻ መክፈታቸውን ተመልክተናል።
እንዲህ ዓይነት የስም ማጥፋት ዘመቻ ባደረጉ አካላት ላይ በእጅጉ አዝነናል፤ አፍረናልም፡፡ እግዚአብሔር ወደ ልባቸው እንዲመልስቸው እንለምናለን፡፡ ነገር ግን እኒህ አካላት በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ያለስማችን ስም በመስጠት በሐሰት የስም ማጥፋት ዘመቻ ስለዘመቱብን፣ ሁሉም ኦርቶዶክሳውያን እና ኦርቶዶክሳውያት እውነታውን ማወቅ ስላለባቸው እና በጉዳዩ ዙሪያ ያለውን እውነታ አውቀው የራሳቸው ኅሊናዊ ፍርድ እንዲሰጡ ይህንን ወቅታዊ መግለጫ መስጠት አስፈልጓል፡፡
ስለዚህ የተወደዳችሁ ኦርቶዶክሳውያን እና ኦርቶዶክሳውያት! ‹‹ነገርን ከሥሩ ውኃን ከምንጩ›› እንዲሉ፡፡ እውነታውን በማኅበራዊ ሚዲያ በሚነዛ አሉባልታ መነዳት ሳይሆን እውነቱን ከምንጩ እንሆ፡፡
1. ሎዛ ኹነቶች ማን ነው?
ሎዛ ኹነቶች የቤተመንግሥትም
የቤተክህነትም ሕጋዊ ፈቃድ ያለው ተቋም ነው። በሀገራችን ብቻ ሳይኾን በቤተክርስቲያናችን ታሪክ የመጀመሪያው እና ፈር ቀዳጁ መንፈሳዊ እና ሳይንሳዊ በኾነ መንገድ ኹነቶች እያዘጋጀ ያለ በአጭር ጊዜ ስምና ዝናን ያተረፈ ድንቅ ተቋም ነው።
ተቋሙ የሚሠራው ኦርቶዶክሳዊ ኹነቶችን ነው። ከእርሱ በኋላም መንፈሳዊ ሠርጎችን የሚያዘጋጁ ተቋማት እንዲበዙ አርአያ የኾነ፤ ተዋሕዶ በልምድ ብቻ ሳይኾን በትምህርት በተደገፈ ቅጥ(pattern) አገልግሎት መስጠት የሚችሉ ልጆች እና ተቋማት እንዳሏት ያሳየ ስንዱ እመቤት እንደኾነች በተግባር ያረጋገጠ እንዲኹም በር የከፈተ ተቋም ነው። በዚኽም እልፍ የምስጋናና እና የምስክር ወረቀቶችን አግኝቷል።
የሚሠጣቸው አገልግሎቶችም መንፈሳዊ ሠርጎችን ማዘጋጀት፣ የልደት መርሐግብሮችን፣ ጥምቀተ ክርስትናዎችን፣ የጋብቻ ክበረ በዓላትን፣ ምረቃቶችን፣ የሚዲያ ንቅናቄዎችን፣ ጋዜጣዊ መግለጫዎችን፣ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብሮችን ያዘጋጃል። ያስተዳድራል። ይመራል። ያስተባብራል።
ዓላማውም ጊዜ፣ ጉልበት እና የቦታ ርቀት ፈተና የኾነባቸውን ግለሰቦችን እና ኮሚቴዎችን የሥራ ሸክም በመሸከም፤ ድካማቸውን በመድከም ኦርቶዶክሳዊ ኹነቶችን መንፈሳዊ እና ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ ማዘጋጀት ነው። ራእይው መንፈሳዊ ኹነቶች ቤተክርስቲያኗን በሚያውቁ፣ መንፈሳዊውንና ዘመናዊውን ትምህርት በቀሰሙ ልጆቿ የቤተክርስቲያኗን፣ ዶግማ፣ ቀኖና እና ትውፊት በጠበቀ ኹኔታ፣ ደረጃቸውን እና ከፍታቸውን ይዘው ከሌብነት፣ ከመጓተት እና ከብልሽት በጸዳ ፍኖት ኹነቶች ሲዘጋጁ ማዬት ነው።
ሎዛ ኹነቶች እንደ ተቋም እንደ መሪም በነፃ አገልግሎት የሰጠባቸው ተቋማት እና ግለሰቦች በጥቂቱ:-
1. የጎንደር ሐመረ ብርሃን ደብረ ምጥማቅ ማርያም ሕንፃ ቤተክርስቲያንን ለማስፈጸም ከጥር 23/2017 እሰከ ጥቅምት 03/2018 ለ 8 ወር ቀን እና ሌሊት ያለምንም ክፍያ አንዳንድ ጥቃቅን የቡድኑን ወጪዎች ጭምር ራሱ በመሸፈን ያስተባበረ፣ የመራ በራሱ ሚዲያም ለሦስት ቀናት በቀጥታ ሥርጭት ያስተላለፈ ድንቅ ተቋም ነው፤ በወቅቱ የሰጡትን ምስክርነትም ቪዲዮ ላይ ተመልከቱ። 100% የምንኮራበት አገልግሎታችን ነው።
2. ለራማ ኪዳነ ምሕረት ገዳም በሚሊኒዬም አዳራሽ የተዘጋጀውን መርሐግብር ከትኬት ሽያጭ ውጭ ያለውን ሥራ ያለምንም ክፍያ ሙሉ በሙሉ የማማከር እና የማስተባበር ሥራ ከመሥራት በተጨማሪ ዶክመንተሪ በነፃ የሠራ ተቋም ነው። ሌሎችንም በአጭር በአጭር ከዚኽ በታች ተቀምጠዋል፦
3.የመምህር በጽሐ ዓለሙ ጉባኤ ቤት የግዮን ሆቴል የቀጥታ ሥርጭት በነፃ አስተላልፏል እና የማስታወቂያዎችን ፕሮዳክሽን ያለምንም ክፍያ ሠርቷል፤
4. የጎንደር አዘዞ ሎዛ ማርያም ህዳር ጽዮን መርሐግብር እና አስተርእዮ ማርያም በሎዛ ማርያም (በነፃ መሥራት ብቻ ሳይኾን ገንዘብ ከራሱ ወጪ ያደርጋል)
5.2015 ያንን የመሰለ ከ300,000 ሰው በላይ የታደመበት ዝክረ አበው ለአዘዞ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ከኮሚቴዎቹ ጋር በመተባበር (ኢቨንቱን በነፃ መሥራት ብቻ ሳይኾን ገንዘብ ከራሱ ጭምር አውጥቶ ያስተባበረ ነው)
6. ማኅበረ ቅዱሳን አዲስ አበባ ማዕከል ግንፍሌ ለሚያስገነባው ሕንፃ የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ አስተባብሯል፤
7. ለታዕካ ነገሥት ባዕታ ለማርያም ገዳም ጋዜጣዊ መግለጫ አስተባብሯል
8. ስምከ ሕያው ዘኢይመውት በሚል መሪ ቃል ሚሊኒዬም አዳራሽ ለተዘጋጀው ጉባኤ የሚዲያ ካምፔን የማስተባበር ሥራ በነፃ ሠርቷል፤
9. ለቂልጦ ቅድስት ማርያም ገዳም በየዓመቱ ሰኔ ማርያም ወደ ቂልጦ ማርያም በሚል መሪ ቃል ሚዲያዎችም በነፃ ሎዛ ኢቨንትም በነፃ ለበርካታ አመታት አስተባብሯል፤ ለወደፊትም ያስተባብራል፤
10. ተአምረ ማርያም ከግዕዝ ወደ ኦሮምኛ በብፁዕ አቡነ ናትናኤል ተተርጉሞ በማኅበረ ቅዱሳን አሳታሚነት ለንባብ የበቃውን የምረቃ እና ጋዜጣዊ መግለጫ አገልግሎት በነፃ አስተባብሯል፤ አዘጋጅቷል።
11.ለአምቦ ኪዳነ ምሕረት የተዘጋጀውን የዶክመንተሪ፣ የማስታወቂያ፣ የእራት እና የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር አምቦ እና አዲስአበባ ላይ የማማከር እና የማስተባበር ሥራ ያለ መታከት ያለ ክፍያ በነፃ በመሥራቱ ምስጋና እና አድናቆት ተበርክቶለታል።
12. 2016 ሆሳዕናን በሆሳዕና የማማከር እና የማስተባበር ሥራ እንደ ሎዛ ኢቨንት መርሐግብሩን መርቷል። እንደ ሚዲያም የቀጥታ ሥርጭቱን በነፃ አስተላልፏል።
13. ጻድቃኔ ማርያም ስትመረቅ ያደረግነው እንቅልፍ የሌለውን ሥራ፤ የዶክመንተሪ፣ የማስታወቂያ፣ የቀጥታ ሥርጭት፣ የሚዲያ ዘመቻ ተቆጥሮ የማያልቀውን የመምራት እና የማስተባበር ሥራ እንደ ግልም እንደ ቡድንም ያለምንም ክፍያ ለደከምነው ድካም ከእግዚአብሔር ውጪ ማን ሊከፍለን ይችላል?
14.ለሰሜን ወሎ ሀገረስብከት በዚያ የመከራ ዘመን ለሰጠነው የማማከር፣ የማስተባበር እና የማሰልጠን ሥራ ብፁዕ አቡነ ኤርሚያስን ብቻ መጠየቅ ተገቢ ነው።
15. ለኮምቦልቻ ገብርኤል የገቢ ማሰባሰብ የቀጥታ ሥርጭት፣ የማታ ጉባኤ እና ሩጫ ሁለት እና ሦስት ቀን ለሰጠነው የሚዲያ ሽፉን እንኳን ገንዘብ ልንቀበል የተቀየረውን የአውሮፕላን ትኬት እንኳ እራሳችን እንደከፈልን ምስክራችን ቅ/ገብርኤል፣ ኮሚቴው እና መምህር ደረጀ ዘወይንዬ ናቸው፤
16. ለደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀውን ጋዜጣዊ መግለጫ ያስተባበረው ያለምንም ክፍያ ሎዛ ኢቨንት ነው፤
17. በለሳ የሚገኘውን ሙት አንሣ ማር ቅዱስ ሚካኤ አንድነት ገዳምን ከሰኔ 17/2017 ጀምሮ ለማስተዋወቅ ለመጀመሪያ ጊዜ የተደረገውን ጉዞ፣ ጉባኤ፣ ዶክመንተሪ፣ ማስታወቂያ፣ ጋዜጣዊ መግለጫ በረሃ ለበረሃ እየዞረ በነፃ ያለምንም ክፍያ ያስተዋወቀው፣ የመራው፣ ያማከረው ሎዛ ኹነቶች ነው፤
18. የያያ ዘልደታን ልደት ምክንያት በማድረግ ቦሌ የተደረገውን የነዳያን ምግባ በነፃ ያስተባበረው የሞንታርቦ ወጪ የሸፈነው ሎዛ ኹነቶች ነው።
19. የግሸን ማርያም ኮሚቴዎች ቢሯችን መጥተው በጠየቁን ያስተባብሩልን ጥያቄ መሠረት የማማከር ሥራውን ያለምንም ክፍያ የሠራው ሎዛ ነው። በዚኽ የተደሰቱት ኮሚቴዎች የቢሮ ኪራይ አለባችሁ፤ የሠራተኞች ክፍያ አለባችኹ ክፍያ እንፈጽምላችሁ ምን ብለን እንደመለስንላቸው ኮሚቴዎቹ እነ ዲ/ን አንተነህ የደሴውን ልጂ ጠይቁ ይነግሯቹሃል።
20. በመልአከ መዊዕ ተስፋዬ መቆያ አባትነት የሚመራው የሜሪላንድ ጽርሐ ጽዮን መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያንና የምእራፈ ቅዱሳን ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳምን በተመለከተ በኤሊያና ሆቴል የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ በነፃ ያለምንም ክፍያ አስተባብሯል። ከዚያ በኋላ የነበረውን አገልግሎት በተመለከተ የማማከር ሥራ ሠርቷል። ገንዘብ ከኪሳችን አውጥተናል። 1 ብር ግን አልጠየቅናቸውም።
21. አዘዞ አየር ማረፊያ ሰሚው ሚካኤል ላይ የተሠራው የዶክመንተሪ አገልግሎት ሎዛ ኹነቶች በራሱ በነፃ የማስተባበር ሥራ ሠርቷል።
22.ክፍለ ሀገር ለሚገኘው የአቡነ ሐራ ገዳም የማማከር ሥራ በነፃ ሠርቷል።
23. ዘመን ተዋሕዶ ኤክስፖ ያለምንም ክፍያ ማርኮናል ኢቨንትስን በማገዝ የተሠራው።
24. ለአሐዱ ባንክ 2015 ከግንቦት 21 እሰከ ሰኔ21 /2015 ለተደረገው የሚዲያ ዘመቻ ያለምንም ክፍያ አንደ ወር ሙሉ በነፃ አስተባብሯል::
25. በእህታችን ዲዛይነር ሔቨን ጌታቸው የሚመራው ቤተ ሚካኤል ማኅበር 10ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን ሲያከብር የማማከር እና የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር የሚዲያ ሽፋን እንደተቋም ያለምንም ክፍያ በነፃ አገልግሎት ሰጥቷል።
26. የጎጃም ጌራ መድኃኒት መድኃኔዓለም ገዳምን የማስታወቂያ ሥራ ለሎዛ ኹነቶች ድንቡሎ ሳይከፍሉ ያስተባበረላቸው እና የረዳቸው ሎዛ ነው።
27. ለአዲስአበባ ለሚገኘው ቅዱስ ሚናስ በየዓመቱ የሚዲያ የማስታወቂያ ሥራ ያለምንም ክፍያ የማስተባበሩን ሥራ የሚሠራው ሎዛ ነው።
28. የደብረ ዕንቁ ልደታን ኹነቱን ሳይኾን ዶክመንተሪውን እና የሦስት ቀኑን የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር በሚዲያው በነፃ የሠራው ሎዛ ነው።
29. የአቤኒን እና የባለቤቱን የቁርባን ሠርግ የቤተክርስቲያኑን እና የአዳራሽ ኹነቱን የsound፣ የሚዲያ ሽፋን በመስጠት በነፃ ያስተባበረው ሎዛ ነው፤
30. የአብራሃም ዘራጉኤልን ሠርግ የsound እና የሚዲያ ሽፋን በመስጠት ኹነቱን በነፃ ያስተባበረው እና ያማከረው ሎዛ ነው።
እነዚኽን ኹሉ በነፃ ሢሠሩ ድካማቸው እና ዋጋቸው ጠፍቶን ሳይኾን ዋጋችን በሰማይ ስለኾነ ነው። እነዚኽን ሁሉ ኹነቶች በነፃ እንደ ተቋም ሥንሠራ ድንቡሎ ሳንቲም እገዛ ያደረገልን ከደጋፊዎቻችን ይኹን ከነቃፊዎቻችን መሐል እኔ አለሁ የሚል የለም። ሌሎች ኹነቶች ላይ ሠርተን በምናገኘው እንጂ። ለበጎ ሥራችን ሺልማት ባንጠብቅም ነቀፋን ግን ለሰከንድ አልጠበቅንም። ስለሁሉም ነገር እናመሰግናለን። አገልግሎታችን በብዙ እጥፍ ተደራጂቶ እንደሚቀጥል ቃል እንገባላችኋለን።
2. ሥራዎችን እና አገልግሎቶችን እንዴት ይቀበላል?
አንድን ተግባር ለማከናወን ሃሳብ ያላቸው ኮሚቴዎች እና ግለሰቦች በጊዜ እጥረት፣ በቦታ ርቀት፣ በልምድ ማነስ ምክንያት ኹነታቸው እክል ሳይገጥመው ማዘጋጀት ሲፈልጉ ወደ ተቋማችን ይመጣሉ። በዚህ መሠረት ይኽንን ተግባር አከናውኑልን ሲሉ የጉዳዩን ሕጋዊነት ካጠናን እና ከመረመርን በኋላ በድርጅታችን ውስጣዊ አሠራር መሠረት መክፈል የማይችሉትን ያለምንም ክፍያ በነፃ እንሠራላቸዋለን። በዚኽም በርካታ ኹነቶችንም በነፃ ሠርተናል። ለወደፊትም እንሠራለን። መክፈል የሚችሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ደግሞ ይከፍላሉ። ለዚኽም ሕጋዊ ደብዳቤ እንዲጽፉ አድርገን ቆጥረው የሰጡንን ተግባራት በንጽሕና፣ በጥራት እና በፍጥነት ቆጥረን እናስረክባለን።
ድካማቸውን ደክመን ሸክማቸውን ተሸክመን እናገለግላቸዋለን። ለዚኽም እሰከ ዛሬ ያገለገልናቸው ግለሰቦች፣ ኮሚቴዎች፣ ማኅበራት፣ ገዳማት፣ አድባራት፣ ሀገረ ስብከቶች ምስክሮቻችን ናቸው። ስለኾነም ከደንበኞቻችን በርካታ የምስጋና እና የምስክር ወረቀቶች ተበርክተውልናል።
3. ክፍያን በተመለከተ
ሀ) . በፐርሰንት ወይም በኮሚሽን በፍፁም ሠርተን አናውቅም። ለወደፊትም አንሠራም። ይኽን የማናደርገው ወንጀልም ኃጢአትም ስለኾነ ሳይኾን ከተሐድሶ እንቅስቃሴ ቀጥሎ ለቤተክርስቲያን ቀጣዩ ፈተና ነው ብለን ስለምናምን ነው። በዚኽ ምክንያት እኛ ወደዚኽ አገልግሎት ከመግባታችን በፊት በኮሚሽን ወይም በፐርሰንት ሲሠሩ የነበሩ ግለሰቦችን እና ተቋማትን በማስተማር፣ በመገሰጽ ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ አድርገናል። 99 % ተሳክቶልናል። 1% የሚኾኑ በዚኽ አቋማችን ያኮረፉም የእኛን ጩኽት ቀምተው ቀን ጠብቀው ከውስጥ እና ከውጭ ተባብረው ዘመቻ ከፍተውብናል። እኛ ግን በዘመቻ የሚንበረከክ ተቋማዊ ውቅር ስሌለን አገልግሎታችንን በንጽሕና እንቀጥላለን።
ሎዛ ኹነቶችን በተመለከተ አንድም ግለሰብ አንድም ተቋም በፐርሰንት የሠራንበትን ማስረጃም መረጃም ማቅረብ አይችልም። በፍፁም፣ በፍፁም፣ በፍፁም። እንደ ግለሰብም እንደተቋምም እንደዚኽ ዐይነት ስብእና እንደሌለን ብዙዎቻችኹ ታውቃላችኹ። የማታውቁንም እንድትጠይቁ በእግዚአብሔር ስም አደራ እንላለን።
ለ.) የመንግሥት ግብር፣ የቢሮ ኪራይ፣ የሠራተኞች ደሞዝ እንዴት ትከፍላላችኹ? ብሎ አዝኖልን የጠየቀን የለም፤ ስንት ግዙፍ ሥራዎችን ገንዘብ ከኪሳችን ጭምር እያወጣን በነፃ ስንሠራ ያላዘኑ፤ ያልጠየቁ፤ ምን እንርዳችኹ? እንዴት አናግዛችኹ ብለው አጠገባችን ያልነበሩ፤ ለዲኮር እና መሰል ጉዳዮች በሚሊዬን ደረጃ ሲከፈል ኮሚቴ ኹነው በሚሠሩበት ቦታ ዝም ያሉ፤ ለቴሌቪዥን ጣቢያዎቻችን ለአንድ ደቂቃ ማስታወቂያ እና ለአንድ ዶክመንተሪ ስንት እንደሚከፈል የሚያውቁ መርጦ አልቃሾች እና ግለሰቦች ዘመቻ ሲከፈቱብን ግን ሳያመዛዝኑ ግራ ቀኝ ሳይጠይቁ ለመፍረድ እና ለመሳደብ ብሎም የሚሸማቀቅ የለም እንጂ ለማሸማቀቅ የቀደማቸው የለም።
ተቋማችን ግን ለግለሰቦች እና ለተቋማት የሚሰጠው አገልግሎት እና ሥራ በተቋሙ አሠራር መሠረት ተመጣጣኝ ክፍያ ያስከፍላል። መክፈል የቻሉ ይከፍላሉ። ምክንያቱም የቢሮ ኪራይ፣ የስቱዲይ ዕቃዎች ኪራይ፣ የሠራተኞች ደሞዝ እና ልዩ ልዩ ወጭዎችን የምንሸፍነው ከጠቅላይ ቤተክህነት በተመደብልን በጀት አይደለም።
የምትሠሩት ለሀገር እና ለቤተክርስቲያን ነው ብሎ መንግሥት በጀት አይመድብልንም። አንድም በጎ አድራጊም አንድ ብር ሰጥቶን አያውቅም። መክፈል ያልቻሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ደግሞ በአሠራራችን መሠረት በነፃ ያለምንም ክፍያ አገልግሎት ይሰጣቸዋል። በዚኽም በርካታ ተቋማት እና ግለሰቦች ተጠቃሚ ኾነዋል። በነፃ ያለምንም ክፍያ የሠራንላቸው ግለሰቦችን እና ተቋማትን ዝርዝራቸው በመጨረሻ ተመልከቱ። በዕውነት ነገሩ በጣም ያሳዝናል።
የሰሞኑን የስም ማጥፋት ዘመቻ የትኩረት ነጥቦች
1).ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ በኮሚሺን ወይም በፐርሰንት እየሠራ ነው የሚል ነው። መልሳችን በፍፁም ውሸት ነው የሚል ነው። አልሠራንም ነው። ሠርተንም አናውቅም። አንሠራምም። ጭራሺ በፐርሰንት የሚሠሩ ግለሰቦች ላይ ከፍተኛ ተቃውሞ አለን። ነገሩ ጩኽቴን ቀሙኝ ነው። ሠርተዋል የሚል ካለ ባለቤቱ ወጥቶ አዎ ከእኔ ጋር ሠርተዋል ይበል። ወሬ ሳይኾን የሚነበብ ማኅተም ፊርማ፣ ሕጋዊ ውል እና ስምምነት ይዞ ይምጣ። 100% የምንነግራችኹ፤ አንድም ተቋም አንድም ግለሰብ ከሎዛ ኹነቶች ጋር በፐርሰንት ወይም በኮሚሽን በፍፁም አሠርቻለኹ ብሎ አይመጣም። ምክንያቱም እንደዚኽ ዐይነት ሥራ መሥራት ተገቢ ነው ብለን ስለማናምንበት፤ አልሠራንም። ምስክሮቻችን እስከዛሬ አብረውን የሠሩ ግለሰቦች እና ተቋማት ናቸው
2. ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ እየተዘዋወረ ባለው ዶክመንት ጉዳይ፦
ሀ.) ዶክመንቱ ኹነቱ የተዘጋጀው ከህዳር 12 እሰከ ህዳር 26/2018 ይላል። ሎዛ ኹነቶች በዚኽ በተባለው ቀን በፍፁም ሐዋሳ ላይ ኹነቶችን አላዘጋጀም።
ለ). ዶክመንቱ እኛን ባይመለከተንም ሰዎች ልከውልን ተመልክተነዋል። በዚኽም እንደ አንድ ኦርቶዶክሳዊ እና እንደ አንድ ሕሊና ባላቸው ሰዎች እንደሚመራ ተቋም በጥንቃቄ ለማየት ሞክረናል። በመኾኑም በርካታ የሐሰት ውንጀላዎች ተካተውበታል።ብዙ ውሸቶችንም ይዟል።
ጥቂቶቹ
ሐ), ማነው ይኼ ደብር? ኹነቱን ማን ነው ያስተባበረለት? የውል ስምምነታቸው የትአለ? ስምምነቱስ ምን ይላል? ደብሩ በግልፅ መግለጫ ለምን አልሰጠም? ደብሩ ተበደልኩ ለምን አላለም? የተበደለውስ ምንድን ነው? የማይነበብ ማኅተም ለምን ማዘዋወር ተፈለገ? ምእመናን ነገሩ እየገባችኹ ነው? በሳል አእምሮ ያለው ይጠይቅ። በዝርዝር በስም ተጠቅሶ ለማን ምን ተከፈለ? ገንዘብ የተቀበሉበት ፊርማ ወዘተ አለ? ክፍያውስ የተፈጸመው ያለገለገሉበትን ነው ወይስ ያላገለገሉበትን? ያልሠሩበትን ነው ወይስ እንደተባለው ዘርፈው ነው? አስገድደው ነው? ኮሚቴው ፈቅዶ እና አምኖበት ነው ያደረገው? አምኖበት ካደረገው በኋላስ ለምን ሚዲያ ላይ ማሠራጨት አስፈለገ? እውነት ከኾነ ዶክመንቱን ሙሉውን ለምን አለቀቁትም። ለምን ቆረጧት? ሰው ይኼን እንዴት መጠየቅ ያቅተዋል? የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጫጫ ለምን እንዲኾን ተፈለገ ዓላማው ሌላ ስለኾነ ነው።
መ) ቲክቶከሮቹን ማጥቃት የፈለገ አካል መኖሩን ማሳያ የዘማርያን የሰባኪያን አበል የታለ? መርሐግብሩ የተካኼደው ያለዘማርያን ነው? ውሸት፤
ሠ) አምስት መቶ ምናምን ሺ ብር ምግብ እንዴት? ፍፁም ውሸት። እውነት እንኳን ቢኾን አገልጋዮቹ እዚህ ሆቴል ካልኾነ አንተኛም ብለው ነው? ውሸት። መጀመሪያውኑ ወጪ የሚቀንስ ምግብ፣ ወጪ የሚቀንስ ምኝታ ለምን አላዘጋጁም? አገልጋዮቹ እና ሚዲያዎቹ እዚህ አንተኛም። ይኽንን አንበላም እንደማይሉ የታወቀ ጉዳይ ነው። ምክንያቱም አገልግሎቱ ሐዋሳ ብቻ አይደለም። ብዙ ቦታወች ተሰጧል። የጎላ ድስት ወጥ በልተው፣ ሰ/ት/ቤት አዳራሽ ተኝተው ጥንቅቅ ያለ መርሐግብር አዘጋጅተዋል።
ረ). ወጪ ለማጋነን የተቀሰጡ ወጪዎች አሉ ለምን? ለምሳሌ ቁጥር 2 ለመወንጀል ከመጣደፋቸው የተነሣ በትክክል እንኳ መደመር አልቻሉም።
3. ዶክመንቱ እኛን የማይመለከተን ኾኖ ሳለ የሎዛ ኹነቶችን ስም በዚኽ መጠን ማጥፋት ለምን አስፈለገ? ዘመቻውን ያስጀመሩት አካላት እነማን ናቸው? ዓላማቸውስ ምንድን ነው? የሚለውን መመረመር ያስፈልጋል።
ሀ). የመጀመሪያዎቹ በፍፁም ቅንነት ለቤተክርስቲያን ያሰቡ መስሏቸው የተንጋደደ መረጃ ሰምተው ዘመቻውን የተቀላቀሉ ናቸው። ለእናንተ መልሳችን ሕሊና የሚባል ነገር አለ አጣሩ። ነግ በኔ በሉ። ሰው የዘራውን ነው የሚያጭደው። ቢያንስ ጉዳዩን ከኹለቱም ወገን ስሙ። ከዚያም መፍረድ የሚያስችል መንፈሳዊነት፣ ሞራል እና ስነልቡና ካላችኹ ፍረዱ። ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ሳትይዙ የግለሰብ ስም እና የተቋም ስም ከሚያጠፉ ሰዎች ጋር አትተባበሩ። ቆም ብላችኹ ጠይቁ። ቢያንስ ከሳሽ ሳይኖር ተካሣሽ ላይ አትፍረዱ። አሁን እየኾነ ያለው ሕጋዊ ከሳሺ እና ወቃሺ ሳይኖር አሯሯጮች መኾን አይገባንም።
ለ.) የአእላፋትን ዝማሬ ቲክቶከሮቹ ይደግፋሉ የሚል ነው። ስለዚኽ በሏቸው ነው። ቲክቶከሮቹን የሚያስተባብረው ደግሞ ሎዛ ኹነቶች ነው። እርሱንም በሉት
ሐ. እንደነዚኽ ዐይነት መርሐግብር ለምን አልተሳተፍንም የሚል ውስጣዊ ቅናት ያንገበገባቸው ናቸው። እንዚህ አካላት ደግሞ ያልተጋበዙት የኮሚቴዎቹ ምርጫ ስላልኾኑ። በቦታ ርቀት። ስልክ ስለማያነሱ። በብዙ ምክንያት ሳይጋበዙ የቀሩ። ነገሩ ትክክል ስለኾነ ስላልኾ ሳይኾነ እነሱ ስለሌሉበት። እነሱ ስላልጀመሩት። እነሱ ቡራኬ ስላልሰጡበት ነው።
መ). ወቅታዊ አጀንዳ ለማስቀየር። ይኽ ጉዳይ በሚነሣበት ወቅት ምን ዐይነት አጀንዳ ይናፈስ ነበር የሚለውን መፈተሽ ተገቢ ነው።
ሠ.) ምእመናን አገልጋዮችን፣ ኦርቶዶክሳዊ ዩቱበሮቹን፣ ቲክቶከሮቹን፣ ፊስቡከሮችን እና የኪነጥበብ ባለሙያውችን እንዲጠሉ፤ እንዲጠራጠሩ። አይይ ምን ሰው አለ? በማስባል ፈተና ውስጥ በማስገባት ለክህደት ጉዞ ማመቻቸት ነው፤
ረ). ዝናን፣ ዕይታን እና ገንዘብን ናፋቂነት ነው። ስም ያላቸውን ሰዎች ያለበቂ ምክንያት ያለ ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ፎሎወር እና ሰበስክራይበር ለመጨመር ትኩረት ለመሳብ ስም ያላቸው ሰዎች ማወረድ ትናንት የነበረ። ዛሬም እየኾነ ያለ። ለወደፊትም የሚቀጥል እኩይ ተግባር ነው። ለእነዚኽ አካላት መልሳችን የሚኾነው፤ ውሾች ይጮኻሉ፤ ግመሎችም ይኼዳሉ ነው::
በሙገሳ ብዛት የሚቀጥል አገልግሎት የለንም። በተራ ስም ማጥፋት የሚገታ ሥራ አይኖረንም። እኛ ሠናይ ዓላማ አለን። ዓላማችን ደግሞ ያለፈተና እንደማይሳካም ጠንቅቀን ስለምናውቅ ጉዟችን ወደፊት ነው።
ሰ.) አንዳንድ ተመሣሣይ ሥራ እና አገልግሎት የሚሠጡ አካላት ተቋማችን እያገኘ ባለው ስም እና ዝና ምክንያት ደስተኞች እንዳልኾኑ እናውቃለን። ኾኖም መጠላለፉ አይጠቅምም። ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ሥራህን ሥራ እንዳሉት ኹላችን በሥራችን እንገለጥ ነው መልሳችን።
ሸ. ) የሰይጣን ሥራ ነው፤ ምክንያቱም እየሠራነው ያለው መንፈሳዊ አገልግሎት እና ሥራ ነው። መንፈሳዊ ሥራ ደግሞ ያለፈተና አይሠራም። ፈተና ከሌለውም ቅድመ እግዚአብሔር አልደረሰም ይላሉ አበው። ይኽንን ፈተና በብዙ መልኩ ለምደነዋል። ደግሞም በድል አቁሞናል። ዐቢያተ ክርስቲያናት እየታነፁ ነው፤ አብነት ት/ቤቶች እየተገነቡ ነው፤ ወንጌል እየተስፋፋ ነው። ዝማሬው እየቀለጠ ነው። በዚኽ ያልተበሳጨ ሰይጣን በምን ይበሳጭ? እንዲያውም ይኽ ፈተና መምጣቱን እግዚአብሔር አገልግሎታችን እንደተቀበለልን እንቆጥረዋለን።
ቀ.) እንደሚታወቀው በርካታ ገዳማት፣ አድባራት፣ አብነት ት/ቤቶች ፣ ማኅበራት፣ ሰ/ት/ቤቶች፣ የነዳያን መርጃ ተቋማት፣ ግለሰቦች ይኽንን አገልግሎት ይፈልጉታል። በዚኽ አገልግሎትም ወንጌል ስለሚስፋፋ፣ ድኾች ስለሚረዱ፣ አድባራት እና ገዳማት ስለሚታነፁ፤ ይኽ እንቅስቃሴ እና አገልግሎት ደግሞ አንዳንድ የቅባት፣ የተሐድሶ እና የምንፍቅና አራማጆችን ያስቆጣል። አስቆጥቷል። የመናበባቸው ምስጢርም ይኼው ነው። ስለዚኽ ጥያቄው በእነሱ ስም ማጥፋት ዘመቻ አገልግሎቱን እና ሥራውን እናቁመው ወይስ እንቀጥለው ነው? ጉዳዩ፤ አናቆምም ነው መልሳችን።
4. ለሚያገለግሉን ግለሰቦች እና ተቋማት ደም ወዝ መክፈል ነውር ነው ወይ? ክፍያ መፈጸም ኃጢአት ነው ወይ?
የሚችል እና ሌላ መተዳደሪያ ያለው በነፃ ያገልግል። የማይችል ግን ራሱን እና ቤተሰቡን የሚያስተዳድርበት ዋጋው ሊከፈለው ይገባል። ቤተክርስቲያን ያስተማረችንም ይኽው ነው። ቅዱስ ፓትርያርኩ፣ ጳጳሳቱ፣ መነኮሳቱ፣ ካህናቱ፣መምህራኑ፣ ዘማርያኑ፣ ወዘተረፈ በምን የሚተዳደሩ ይመስላችኋል? ከአንዳንድ ቦታወችና አባቶች ውጪ ምእመናን በሚሰጡት ገንዘብ ነው። ከመንግሥት ቀጥሎ ሚሊየኖችን ቀጥራ ደሞዝ ከፍላ የምታሠራ ለብዙዎች የሥጋም የነፍስም መጠጥና ምግብ የኢ/ኦ/ተ/ቤ ን ናት። ዘዳግም 25፡4 "እህል የማያበራየውን በሬ አፉን አትሠር " ተብሎ ተጽፏል። ቅዱስ ጳውሎስም "እግዘብሔርን ስለበሬዎች ይገድዋልን?"1ኛ ቆሮ 9፥9 ፤ ስለአገልጋዩ ነው ወዳጄ። ቀጥሎ ጳውሎስ "ለሠራተኛ ደሞዙ ይገባዋል" ይላል። ሠራተኛ ይዝረፍ አይልም። ይስረቅ አይልም።
ለሠራተኛ ዋጋው ይገባዋል ነው ያለው። እኛ ሠርቀው የሚበሉትን እንጂ ሠርተው የሚበሉትን አንቃወምም። ሠርቀዋል ካላችኹ ማስረጃ አምጡ። ነገር ግን ማስረጃ የላችኹም። ስም ማጥፋት ብቻ ከኾነ ግን በሥጋም በነፍስም ከተጠያቂነት አናመልጥም።
5. ቲክቶከሮችን እና ዩቱበሮችን በተመለከተ
አንድ ዓለማዊ ቲክቶከር ለአንድ ማስታወቂያ ስንት ነው የሚከፈለው? አንድ ዶክመንተሪ ለመሥራት በዓለማውያን ስንት ይጠየቃል? በራሳችን ሰዎች ላይ ምን ያህል ጨካኝ እንደኾንን የገባን ለኦርቶዶክሳውያን ለቲክቶከር እና ዩቱበር ለምን ይከፈላል? ብለን የስም ማጥፋት ዘመቻውን ስናሟሙቀው ያየነው ዕለት ነው። ሠርቀዋል? ውሸት። መረጃ የለም። ዘርፈዋል? ውሸት መረጃ የለም።
ተከፍሏቸው በንጽሕና ሠርተው ከኾነ ምንድን ነው ኅጢአቱ? ቤተክርስቲያኑ
ሢሠራ፣ ቀለሙ ሲቀባ፣ አጥሩ ሲታጠር ይኽን የሠሩት ሰዎች የሌላ ዕምነት ተከታዮች ናቸው? በብዛት አይደሉም። ኦርቶዶክሳውያን ተቋራጮች፣ መሐንዲሶች፣ ግንበኞች፣ ቀለም ቀቢዎች፣ ኤሌክትሪሻኖች ናቸው።
ለእነዚኽ ሁሉ ከፍለን አሠርተን፤ ለዩቱበር እና ለቲክቶከር ሲኾን ለምን ተበሳጨን ብለን ስንጠይቅ መልሱ ጨካኞች ስለኾንን ነው። እነሱም የቤት ኪራይ አለባቸው። እነሱም የቢሮ ኪራይ አለባቸው። እነሱም የካሜራ ማን ደሞዝ አለባቸው። እነሱም ኮ ሰው ናቸው እንደኛ ይበላሉ ይጠጣሉ። እነሱም የሞባይል ካርድ ይፈልጋሉ። እነሱም በክንፋቸው አይበሩም ትራንስፖርት ይፈልጋሉ። እንደ ዓለማውያኑ ቲክቶከሮች አንበሳ እና አበባ እየተሰጣቸውአይደለም የሚገለግሉት የሚታሠሩት የኛዎቹ ቲክቶከሮች፣ የሚሰደዱት ኦርቶዶክሳውያን ቲክቶከሮች፣ ከመናፍቅ እና ከተሐድሶ ጋር አንገት ለአንገት የሚተናነቁት መንፈሳዊ ቲክቶከሮች፤ ምን አድርጉ ነው የምንላቸው? ለምን የሁለት ዓለም ስደተኞች እናደርጋቸዋለን?
ሠርቶ የሚበላን መደገፍ፤ ሠርቆ የሚበላን መንቀፍ ተገቢ ነው። ስለመስረቃቸው አንድ ማስረጃ የለም። ካለ እንኳን ግለሰቡን መጠየቅ እንጂ በስመ ቲክቶከር ሁሉንም መጨፍጨፍ ተገቢ አይደለም። ክርስትናም አይደለም።
በመጨረሻ የእኛን ንጽሕና እና የተቋማችን የአገልግሎት ተደራሽነት የምታውቁ ሥራችን ለሁሉ ይደረስ ዘንድ ጸልዩልን። የማታውቁን ጠይቁ። እያወቃችኹ በክፋት እና በምቀኝነት ለተነሣችኹብን የምንላችኹ ሶሻል ሚዲያ ፍርድ ቤት አይደለም። መረጃ እና ማስረጃ ይዛችኹ ክሠሡን። ያኔ ውርደታችኹን ትከናነባላችኹ። ደስ የሚለው አትከሥሡንም። ምክንያቱም ወሬ እንጂ ፍሬ የላችኹም። ምክንያቱም መረጃ እንጂ ማስረጃ የላችኹም። ምክንያቱም ሠርቆ መብላት እንጃ ሠርቶ መብላት ወንጀል ስላልኾነ። ምክንያቱም አገልግሎ መቀበል መጽሐፍ ቅዱሳዊ እንጂ ኃጢአት ስላልኾነ። እናም ክሠሡን። ያኔ የእናንተ ትክክለኝነት ይታያል።
በቀጣይም በሀገር ውስጥ ተቀምጠው ስማችንን ጠቅሰው የተቋማችንን ስም እና ክብር ያጎደፉትን ግለሰቦች በሕግ የምንጠይቅ ይኾናል። ከሀገር ውጭ ያሉትን በተመለከተ ዋነኛ ተዋናዮች እንደኾኑ እናውቃለን። እዚህ ያሉትም ስደቡልን አዋርዱልን እያሉ የሚልኩትም ውጪ ላሉት ነው። እነሱም በቅርበት እንደማይገኙ ቢከሠሡም ፍርዳቸው ሩቅ እንደኾነ ስለሚያውቁ ለእግዚአብሔር እናመለክታለን።
በቅርበት እኛንም ተቋማችንም የምታውቁ በተፈጠረው የሐሰት ፕሮፓጋንዳ ሳትበገሩ እሰከ መጨረሻው በጸሎታችኹም በሃሳባችኹም አብራችኹን ለነበራችኹ ወዳጆቻችንን እና የአገልግሎት ተጠቃሚወቻችን ቀን አይታችኹ ስላልተሸራተታችኹ፤ ጩኽት ፈርታችኹ ስላልከዳችኹን እናመሰግናለን። ክርስትና ይኽ ነው። በሆሳዕና ዕለትም በዕለተ አርብም አብሮ መቆም። የሚያስከፍለውን ዋጋ ከፍሎ ነፃ መውጣት። እናመሰግናለን ።
በራስህ ላይ መፍረድን ተማር፤
ያኔ በሌሎች ላይ ለመፍረድ ጊዜ ታጣለህ፤
ከሎዛ ኹነቶች - Loza Events የተሰጠ ወቅታዊ መግለጫ
#ethiopia | የተወደዳችኹ ኦርቶዶክሳውያን በያላችኹበት ሠላመ እግዚአብሔር ይብዛላቹ! ሰሞኑን በአንዳንድ እና ጥቂት ማኅበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚ ግለሰቦች ዘንድ በተቀናጀ እና በተደራጀ መንገድ ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅን - Loza Events organizer ን እና ከሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ ጋራ አብረው ይሠራሉ የተባሉ ሚዲያዎችን፣ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችን፣ ዩቱበሮችን እና ቲክቶከሮችን አስመልክቶ ያልተገባ መልክ በመስጠት የስም ማጥፋት ዘመቻ መክፈታቸውን ተመልክተናል።
እንዲህ ዓይነት የስም ማጥፋት ዘመቻ ባደረጉ አካላት ላይ በእጅጉ አዝነናል፤ አፍረናልም፡፡ እግዚአብሔር ወደ ልባቸው እንዲመልስቸው እንለምናለን፡፡ ነገር ግን እኒህ አካላት በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ያለስማችን ስም በመስጠት በሐሰት የስም ማጥፋት ዘመቻ ስለዘመቱብን፣ ሁሉም ኦርቶዶክሳውያን እና ኦርቶዶክሳውያት እውነታውን ማወቅ ስላለባቸው እና በጉዳዩ ዙሪያ ያለውን እውነታ አውቀው የራሳቸው ኅሊናዊ ፍርድ እንዲሰጡ ይህንን ወቅታዊ መግለጫ መስጠት አስፈልጓል፡፡
ስለዚህ የተወደዳችሁ ኦርቶዶክሳውያን እና ኦርቶዶክሳውያት! ‹‹ነገርን ከሥሩ ውኃን ከምንጩ›› እንዲሉ፡፡ እውነታውን በማኅበራዊ ሚዲያ በሚነዛ አሉባልታ መነዳት ሳይሆን እውነቱን ከምንጩ እንሆ፡፡
1. ሎዛ ኹነቶች ማን ነው?
ሎዛ ኹነቶች የቤተመንግሥትም
የቤተክህነትም ሕጋዊ ፈቃድ ያለው ተቋም ነው። በሀገራችን ብቻ ሳይኾን በቤተክርስቲያናችን ታሪክ የመጀመሪያው እና ፈር ቀዳጁ መንፈሳዊ እና ሳይንሳዊ በኾነ መንገድ ኹነቶች እያዘጋጀ ያለ በአጭር ጊዜ ስምና ዝናን ያተረፈ ድንቅ ተቋም ነው።
ተቋሙ የሚሠራው ኦርቶዶክሳዊ ኹነቶችን ነው። ከእርሱ በኋላም መንፈሳዊ ሠርጎችን የሚያዘጋጁ ተቋማት እንዲበዙ አርአያ የኾነ፤ ተዋሕዶ በልምድ ብቻ ሳይኾን በትምህርት በተደገፈ ቅጥ(pattern) አገልግሎት መስጠት የሚችሉ ልጆች እና ተቋማት እንዳሏት ያሳየ ስንዱ እመቤት እንደኾነች በተግባር ያረጋገጠ እንዲኹም በር የከፈተ ተቋም ነው። በዚኽም እልፍ የምስጋናና እና የምስክር ወረቀቶችን አግኝቷል።
የሚሠጣቸው አገልግሎቶችም መንፈሳዊ ሠርጎችን ማዘጋጀት፣ የልደት መርሐግብሮችን፣ ጥምቀተ ክርስትናዎችን፣ የጋብቻ ክበረ በዓላትን፣ ምረቃቶችን፣ የሚዲያ ንቅናቄዎችን፣ ጋዜጣዊ መግለጫዎችን፣ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብሮችን ያዘጋጃል። ያስተዳድራል። ይመራል። ያስተባብራል።
ዓላማውም ጊዜ፣ ጉልበት እና የቦታ ርቀት ፈተና የኾነባቸውን ግለሰቦችን እና ኮሚቴዎችን የሥራ ሸክም በመሸከም፤ ድካማቸውን በመድከም ኦርቶዶክሳዊ ኹነቶችን መንፈሳዊ እና ሳይንሳዊ በሆነ መንገድ ማዘጋጀት ነው። ራእይው መንፈሳዊ ኹነቶች ቤተክርስቲያኗን በሚያውቁ፣ መንፈሳዊውንና ዘመናዊውን ትምህርት በቀሰሙ ልጆቿ የቤተክርስቲያኗን፣ ዶግማ፣ ቀኖና እና ትውፊት በጠበቀ ኹኔታ፣ ደረጃቸውን እና ከፍታቸውን ይዘው ከሌብነት፣ ከመጓተት እና ከብልሽት በጸዳ ፍኖት ኹነቶች ሲዘጋጁ ማዬት ነው።
ሎዛ ኹነቶች እንደ ተቋም እንደ መሪም በነፃ አገልግሎት የሰጠባቸው ተቋማት እና ግለሰቦች በጥቂቱ:-
1. የጎንደር ሐመረ ብርሃን ደብረ ምጥማቅ ማርያም ሕንፃ ቤተክርስቲያንን ለማስፈጸም ከጥር 23/2017 እሰከ ጥቅምት 03/2018 ለ 8 ወር ቀን እና ሌሊት ያለምንም ክፍያ አንዳንድ ጥቃቅን የቡድኑን ወጪዎች ጭምር ራሱ በመሸፈን ያስተባበረ፣ የመራ በራሱ ሚዲያም ለሦስት ቀናት በቀጥታ ሥርጭት ያስተላለፈ ድንቅ ተቋም ነው፤ በወቅቱ የሰጡትን ምስክርነትም ቪዲዮ ላይ ተመልከቱ። 100% የምንኮራበት አገልግሎታችን ነው።
2. ለራማ ኪዳነ ምሕረት ገዳም በሚሊኒዬም አዳራሽ የተዘጋጀውን መርሐግብር ከትኬት ሽያጭ ውጭ ያለውን ሥራ ያለምንም ክፍያ ሙሉ በሙሉ የማማከር እና የማስተባበር ሥራ ከመሥራት በተጨማሪ ዶክመንተሪ በነፃ የሠራ ተቋም ነው። ሌሎችንም በአጭር በአጭር ከዚኽ በታች ተቀምጠዋል፦
3.የመምህር በጽሐ ዓለሙ ጉባኤ ቤት የግዮን ሆቴል የቀጥታ ሥርጭት በነፃ አስተላልፏል እና የማስታወቂያዎችን ፕሮዳክሽን ያለምንም ክፍያ ሠርቷል፤
4. የጎንደር አዘዞ ሎዛ ማርያም ህዳር ጽዮን መርሐግብር እና አስተርእዮ ማርያም በሎዛ ማርያም (በነፃ መሥራት ብቻ ሳይኾን ገንዘብ ከራሱ ወጪ ያደርጋል)
5.2015 ያንን የመሰለ ከ300,000 ሰው በላይ የታደመበት ዝክረ አበው ለአዘዞ ደብረ ገነት ቅዱስ ሚካኤል ከኮሚቴዎቹ ጋር በመተባበር (ኢቨንቱን በነፃ መሥራት ብቻ ሳይኾን ገንዘብ ከራሱ ጭምር አውጥቶ ያስተባበረ ነው)
6. ማኅበረ ቅዱሳን አዲስ አበባ ማዕከል ግንፍሌ ለሚያስገነባው ሕንፃ የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ አስተባብሯል፤
7. ለታዕካ ነገሥት ባዕታ ለማርያም ገዳም ጋዜጣዊ መግለጫ አስተባብሯል
8. ስምከ ሕያው ዘኢይመውት በሚል መሪ ቃል ሚሊኒዬም አዳራሽ ለተዘጋጀው ጉባኤ የሚዲያ ካምፔን የማስተባበር ሥራ በነፃ ሠርቷል፤
9. ለቂልጦ ቅድስት ማርያም ገዳም በየዓመቱ ሰኔ ማርያም ወደ ቂልጦ ማርያም በሚል መሪ ቃል ሚዲያዎችም በነፃ ሎዛ ኢቨንትም በነፃ ለበርካታ አመታት አስተባብሯል፤ ለወደፊትም ያስተባብራል፤
10. ተአምረ ማርያም ከግዕዝ ወደ ኦሮምኛ በብፁዕ አቡነ ናትናኤል ተተርጉሞ በማኅበረ ቅዱሳን አሳታሚነት ለንባብ የበቃውን የምረቃ እና ጋዜጣዊ መግለጫ አገልግሎት በነፃ አስተባብሯል፤ አዘጋጅቷል።
11.ለአምቦ ኪዳነ ምሕረት የተዘጋጀውን የዶክመንተሪ፣ የማስታወቂያ፣ የእራት እና የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር አምቦ እና አዲስአበባ ላይ የማማከር እና የማስተባበር ሥራ ያለ መታከት ያለ ክፍያ በነፃ በመሥራቱ ምስጋና እና አድናቆት ተበርክቶለታል።
12. 2016 ሆሳዕናን በሆሳዕና የማማከር እና የማስተባበር ሥራ እንደ ሎዛ ኢቨንት መርሐግብሩን መርቷል። እንደ ሚዲያም የቀጥታ ሥርጭቱን በነፃ አስተላልፏል።
13. ጻድቃኔ ማርያም ስትመረቅ ያደረግነው እንቅልፍ የሌለውን ሥራ፤ የዶክመንተሪ፣ የማስታወቂያ፣ የቀጥታ ሥርጭት፣ የሚዲያ ዘመቻ ተቆጥሮ የማያልቀውን የመምራት እና የማስተባበር ሥራ እንደ ግልም እንደ ቡድንም ያለምንም ክፍያ ለደከምነው ድካም ከእግዚአብሔር ውጪ ማን ሊከፍለን ይችላል?
14.ለሰሜን ወሎ ሀገረስብከት በዚያ የመከራ ዘመን ለሰጠነው የማማከር፣ የማስተባበር እና የማሰልጠን ሥራ ብፁዕ አቡነ ኤርሚያስን ብቻ መጠየቅ ተገቢ ነው።
15. ለኮምቦልቻ ገብርኤል የገቢ ማሰባሰብ የቀጥታ ሥርጭት፣ የማታ ጉባኤ እና ሩጫ ሁለት እና ሦስት ቀን ለሰጠነው የሚዲያ ሽፉን እንኳን ገንዘብ ልንቀበል የተቀየረውን የአውሮፕላን ትኬት እንኳ እራሳችን እንደከፈልን ምስክራችን ቅ/ገብርኤል፣ ኮሚቴው እና መምህር ደረጀ ዘወይንዬ ናቸው፤
16. ለደቡብ ኦሞ ሀገረ ስብከት በቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ የተዘጋጀውን ጋዜጣዊ መግለጫ ያስተባበረው ያለምንም ክፍያ ሎዛ ኢቨንት ነው፤
17. በለሳ የሚገኘውን ሙት አንሣ ማር ቅዱስ ሚካኤ አንድነት ገዳምን ከሰኔ 17/2017 ጀምሮ ለማስተዋወቅ ለመጀመሪያ ጊዜ የተደረገውን ጉዞ፣ ጉባኤ፣ ዶክመንተሪ፣ ማስታወቂያ፣ ጋዜጣዊ መግለጫ በረሃ ለበረሃ እየዞረ በነፃ ያለምንም ክፍያ ያስተዋወቀው፣ የመራው፣ ያማከረው ሎዛ ኹነቶች ነው፤
18. የያያ ዘልደታን ልደት ምክንያት በማድረግ ቦሌ የተደረገውን የነዳያን ምግባ በነፃ ያስተባበረው የሞንታርቦ ወጪ የሸፈነው ሎዛ ኹነቶች ነው።
19. የግሸን ማርያም ኮሚቴዎች ቢሯችን መጥተው በጠየቁን ያስተባብሩልን ጥያቄ መሠረት የማማከር ሥራውን ያለምንም ክፍያ የሠራው ሎዛ ነው። በዚኽ የተደሰቱት ኮሚቴዎች የቢሮ ኪራይ አለባችሁ፤ የሠራተኞች ክፍያ አለባችኹ ክፍያ እንፈጽምላችሁ ምን ብለን እንደመለስንላቸው ኮሚቴዎቹ እነ ዲ/ን አንተነህ የደሴውን ልጂ ጠይቁ ይነግሯቹሃል።
20. በመልአከ መዊዕ ተስፋዬ መቆያ አባትነት የሚመራው የሜሪላንድ ጽርሐ ጽዮን መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያንና የምእራፈ ቅዱሳን ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳምን በተመለከተ በኤሊያና ሆቴል የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ በነፃ ያለምንም ክፍያ አስተባብሯል። ከዚያ በኋላ የነበረውን አገልግሎት በተመለከተ የማማከር ሥራ ሠርቷል። ገንዘብ ከኪሳችን አውጥተናል። 1 ብር ግን አልጠየቅናቸውም።
21. አዘዞ አየር ማረፊያ ሰሚው ሚካኤል ላይ የተሠራው የዶክመንተሪ አገልግሎት ሎዛ ኹነቶች በራሱ በነፃ የማስተባበር ሥራ ሠርቷል።
22.ክፍለ ሀገር ለሚገኘው የአቡነ ሐራ ገዳም የማማከር ሥራ በነፃ ሠርቷል።
23. ዘመን ተዋሕዶ ኤክስፖ ያለምንም ክፍያ ማርኮናል ኢቨንትስን በማገዝ የተሠራው።
24. ለአሐዱ ባንክ 2015 ከግንቦት 21 እሰከ ሰኔ21 /2015 ለተደረገው የሚዲያ ዘመቻ ያለምንም ክፍያ አንደ ወር ሙሉ በነፃ አስተባብሯል::
25. በእህታችን ዲዛይነር ሔቨን ጌታቸው የሚመራው ቤተ ሚካኤል ማኅበር 10ኛ ዓመት የምሥረታ በዓሉን ሲያከብር የማማከር እና የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር የሚዲያ ሽፋን እንደተቋም ያለምንም ክፍያ በነፃ አገልግሎት ሰጥቷል።
26. የጎጃም ጌራ መድኃኒት መድኃኔዓለም ገዳምን የማስታወቂያ ሥራ ለሎዛ ኹነቶች ድንቡሎ ሳይከፍሉ ያስተባበረላቸው እና የረዳቸው ሎዛ ነው።
27. ለአዲስአበባ ለሚገኘው ቅዱስ ሚናስ በየዓመቱ የሚዲያ የማስታወቂያ ሥራ ያለምንም ክፍያ የማስተባበሩን ሥራ የሚሠራው ሎዛ ነው።
28. የደብረ ዕንቁ ልደታን ኹነቱን ሳይኾን ዶክመንተሪውን እና የሦስት ቀኑን የቀጥታ ሥርጭት መርሐግብር በሚዲያው በነፃ የሠራው ሎዛ ነው።
29. የአቤኒን እና የባለቤቱን የቁርባን ሠርግ የቤተክርስቲያኑን እና የአዳራሽ ኹነቱን የsound፣ የሚዲያ ሽፋን በመስጠት በነፃ ያስተባበረው ሎዛ ነው፤
30. የአብራሃም ዘራጉኤልን ሠርግ የsound እና የሚዲያ ሽፋን በመስጠት ኹነቱን በነፃ ያስተባበረው እና ያማከረው ሎዛ ነው።
እነዚኽን ኹሉ በነፃ ሢሠሩ ድካማቸው እና ዋጋቸው ጠፍቶን ሳይኾን ዋጋችን በሰማይ ስለኾነ ነው። እነዚኽን ሁሉ ኹነቶች በነፃ እንደ ተቋም ሥንሠራ ድንቡሎ ሳንቲም እገዛ ያደረገልን ከደጋፊዎቻችን ይኹን ከነቃፊዎቻችን መሐል እኔ አለሁ የሚል የለም። ሌሎች ኹነቶች ላይ ሠርተን በምናገኘው እንጂ። ለበጎ ሥራችን ሺልማት ባንጠብቅም ነቀፋን ግን ለሰከንድ አልጠበቅንም። ስለሁሉም ነገር እናመሰግናለን። አገልግሎታችን በብዙ እጥፍ ተደራጂቶ እንደሚቀጥል ቃል እንገባላችኋለን።
2. ሥራዎችን እና አገልግሎቶችን እንዴት ይቀበላል?
አንድን ተግባር ለማከናወን ሃሳብ ያላቸው ኮሚቴዎች እና ግለሰቦች በጊዜ እጥረት፣ በቦታ ርቀት፣ በልምድ ማነስ ምክንያት ኹነታቸው እክል ሳይገጥመው ማዘጋጀት ሲፈልጉ ወደ ተቋማችን ይመጣሉ። በዚህ መሠረት ይኽንን ተግባር አከናውኑልን ሲሉ የጉዳዩን ሕጋዊነት ካጠናን እና ከመረመርን በኋላ በድርጅታችን ውስጣዊ አሠራር መሠረት መክፈል የማይችሉትን ያለምንም ክፍያ በነፃ እንሠራላቸዋለን። በዚኽም በርካታ ኹነቶችንም በነፃ ሠርተናል። ለወደፊትም እንሠራለን። መክፈል የሚችሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ደግሞ ይከፍላሉ። ለዚኽም ሕጋዊ ደብዳቤ እንዲጽፉ አድርገን ቆጥረው የሰጡንን ተግባራት በንጽሕና፣ በጥራት እና በፍጥነት ቆጥረን እናስረክባለን።
ድካማቸውን ደክመን ሸክማቸውን ተሸክመን እናገለግላቸዋለን። ለዚኽም እሰከ ዛሬ ያገለገልናቸው ግለሰቦች፣ ኮሚቴዎች፣ ማኅበራት፣ ገዳማት፣ አድባራት፣ ሀገረ ስብከቶች ምስክሮቻችን ናቸው። ስለኾነም ከደንበኞቻችን በርካታ የምስጋና እና የምስክር ወረቀቶች ተበርክተውልናል።
3. ክፍያን በተመለከተ
ሀ) . በፐርሰንት ወይም በኮሚሽን በፍፁም ሠርተን አናውቅም። ለወደፊትም አንሠራም። ይኽን የማናደርገው ወንጀልም ኃጢአትም ስለኾነ ሳይኾን ከተሐድሶ እንቅስቃሴ ቀጥሎ ለቤተክርስቲያን ቀጣዩ ፈተና ነው ብለን ስለምናምን ነው። በዚኽ ምክንያት እኛ ወደዚኽ አገልግሎት ከመግባታችን በፊት በኮሚሽን ወይም በፐርሰንት ሲሠሩ የነበሩ ግለሰቦችን እና ተቋማትን በማስተማር፣ በመገሰጽ ከድርጊታቸው እንዲታቀቡ አድርገናል። 99 % ተሳክቶልናል። 1% የሚኾኑ በዚኽ አቋማችን ያኮረፉም የእኛን ጩኽት ቀምተው ቀን ጠብቀው ከውስጥ እና ከውጭ ተባብረው ዘመቻ ከፍተውብናል። እኛ ግን በዘመቻ የሚንበረከክ ተቋማዊ ውቅር ስሌለን አገልግሎታችንን በንጽሕና እንቀጥላለን።
ሎዛ ኹነቶችን በተመለከተ አንድም ግለሰብ አንድም ተቋም በፐርሰንት የሠራንበትን ማስረጃም መረጃም ማቅረብ አይችልም። በፍፁም፣ በፍፁም፣ በፍፁም። እንደ ግለሰብም እንደተቋምም እንደዚኽ ዐይነት ስብእና እንደሌለን ብዙዎቻችኹ ታውቃላችኹ። የማታውቁንም እንድትጠይቁ በእግዚአብሔር ስም አደራ እንላለን።
ለ.) የመንግሥት ግብር፣ የቢሮ ኪራይ፣ የሠራተኞች ደሞዝ እንዴት ትከፍላላችኹ? ብሎ አዝኖልን የጠየቀን የለም፤ ስንት ግዙፍ ሥራዎችን ገንዘብ ከኪሳችን ጭምር እያወጣን በነፃ ስንሠራ ያላዘኑ፤ ያልጠየቁ፤ ምን እንርዳችኹ? እንዴት አናግዛችኹ ብለው አጠገባችን ያልነበሩ፤ ለዲኮር እና መሰል ጉዳዮች በሚሊዬን ደረጃ ሲከፈል ኮሚቴ ኹነው በሚሠሩበት ቦታ ዝም ያሉ፤ ለቴሌቪዥን ጣቢያዎቻችን ለአንድ ደቂቃ ማስታወቂያ እና ለአንድ ዶክመንተሪ ስንት እንደሚከፈል የሚያውቁ መርጦ አልቃሾች እና ግለሰቦች ዘመቻ ሲከፈቱብን ግን ሳያመዛዝኑ ግራ ቀኝ ሳይጠይቁ ለመፍረድ እና ለመሳደብ ብሎም የሚሸማቀቅ የለም እንጂ ለማሸማቀቅ የቀደማቸው የለም።
ተቋማችን ግን ለግለሰቦች እና ለተቋማት የሚሰጠው አገልግሎት እና ሥራ በተቋሙ አሠራር መሠረት ተመጣጣኝ ክፍያ ያስከፍላል። መክፈል የቻሉ ይከፍላሉ። ምክንያቱም የቢሮ ኪራይ፣ የስቱዲይ ዕቃዎች ኪራይ፣ የሠራተኞች ደሞዝ እና ልዩ ልዩ ወጭዎችን የምንሸፍነው ከጠቅላይ ቤተክህነት በተመደብልን በጀት አይደለም።
የምትሠሩት ለሀገር እና ለቤተክርስቲያን ነው ብሎ መንግሥት በጀት አይመድብልንም። አንድም በጎ አድራጊም አንድ ብር ሰጥቶን አያውቅም። መክፈል ያልቻሉ ግለሰቦች እና ተቋማት ደግሞ በአሠራራችን መሠረት በነፃ ያለምንም ክፍያ አገልግሎት ይሰጣቸዋል። በዚኽም በርካታ ተቋማት እና ግለሰቦች ተጠቃሚ ኾነዋል። በነፃ ያለምንም ክፍያ የሠራንላቸው ግለሰቦችን እና ተቋማትን ዝርዝራቸው በመጨረሻ ተመልከቱ። በዕውነት ነገሩ በጣም ያሳዝናል።
የሰሞኑን የስም ማጥፋት ዘመቻ የትኩረት ነጥቦች
1).ሎዛ ኹነቶች አዘጋጅ በኮሚሺን ወይም በፐርሰንት እየሠራ ነው የሚል ነው። መልሳችን በፍፁም ውሸት ነው የሚል ነው። አልሠራንም ነው። ሠርተንም አናውቅም። አንሠራምም። ጭራሺ በፐርሰንት የሚሠሩ ግለሰቦች ላይ ከፍተኛ ተቃውሞ አለን። ነገሩ ጩኽቴን ቀሙኝ ነው። ሠርተዋል የሚል ካለ ባለቤቱ ወጥቶ አዎ ከእኔ ጋር ሠርተዋል ይበል። ወሬ ሳይኾን የሚነበብ ማኅተም ፊርማ፣ ሕጋዊ ውል እና ስምምነት ይዞ ይምጣ። 100% የምንነግራችኹ፤ አንድም ተቋም አንድም ግለሰብ ከሎዛ ኹነቶች ጋር በፐርሰንት ወይም በኮሚሽን በፍፁም አሠርቻለኹ ብሎ አይመጣም። ምክንያቱም እንደዚኽ ዐይነት ሥራ መሥራት ተገቢ ነው ብለን ስለማናምንበት፤ አልሠራንም። ምስክሮቻችን እስከዛሬ አብረውን የሠሩ ግለሰቦች እና ተቋማት ናቸው
2. ማኅበራዊ ሚዲያ ላይ እየተዘዋወረ ባለው ዶክመንት ጉዳይ፦
ሀ.) ዶክመንቱ ኹነቱ የተዘጋጀው ከህዳር 12 እሰከ ህዳር 26/2018 ይላል። ሎዛ ኹነቶች በዚኽ በተባለው ቀን በፍፁም ሐዋሳ ላይ ኹነቶችን አላዘጋጀም።
ለ). ዶክመንቱ እኛን ባይመለከተንም ሰዎች ልከውልን ተመልክተነዋል። በዚኽም እንደ አንድ ኦርቶዶክሳዊ እና እንደ አንድ ሕሊና ባላቸው ሰዎች እንደሚመራ ተቋም በጥንቃቄ ለማየት ሞክረናል። በመኾኑም በርካታ የሐሰት ውንጀላዎች ተካተውበታል።ብዙ ውሸቶችንም ይዟል።
ጥቂቶቹ
ሐ), ማነው ይኼ ደብር? ኹነቱን ማን ነው ያስተባበረለት? የውል ስምምነታቸው የትአለ? ስምምነቱስ ምን ይላል? ደብሩ በግልፅ መግለጫ ለምን አልሰጠም? ደብሩ ተበደልኩ ለምን አላለም? የተበደለውስ ምንድን ነው? የማይነበብ ማኅተም ለምን ማዘዋወር ተፈለገ? ምእመናን ነገሩ እየገባችኹ ነው? በሳል አእምሮ ያለው ይጠይቅ። በዝርዝር በስም ተጠቅሶ ለማን ምን ተከፈለ? ገንዘብ የተቀበሉበት ፊርማ ወዘተ አለ? ክፍያውስ የተፈጸመው ያለገለገሉበትን ነው ወይስ ያላገለገሉበትን? ያልሠሩበትን ነው ወይስ እንደተባለው ዘርፈው ነው? አስገድደው ነው? ኮሚቴው ፈቅዶ እና አምኖበት ነው ያደረገው? አምኖበት ካደረገው በኋላስ ለምን ሚዲያ ላይ ማሠራጨት አስፈለገ? እውነት ከኾነ ዶክመንቱን ሙሉውን ለምን አለቀቁትም። ለምን ቆረጧት? ሰው ይኼን እንዴት መጠየቅ ያቅተዋል? የምጣዱ እያለ የእንቅቡ ተንጫጫ ለምን እንዲኾን ተፈለገ ዓላማው ሌላ ስለኾነ ነው።
መ) ቲክቶከሮቹን ማጥቃት የፈለገ አካል መኖሩን ማሳያ የዘማርያን የሰባኪያን አበል የታለ? መርሐግብሩ የተካኼደው ያለዘማርያን ነው? ውሸት፤
ሠ) አምስት መቶ ምናምን ሺ ብር ምግብ እንዴት? ፍፁም ውሸት። እውነት እንኳን ቢኾን አገልጋዮቹ እዚህ ሆቴል ካልኾነ አንተኛም ብለው ነው? ውሸት። መጀመሪያውኑ ወጪ የሚቀንስ ምግብ፣ ወጪ የሚቀንስ ምኝታ ለምን አላዘጋጁም? አገልጋዮቹ እና ሚዲያዎቹ እዚህ አንተኛም። ይኽንን አንበላም እንደማይሉ የታወቀ ጉዳይ ነው። ምክንያቱም አገልግሎቱ ሐዋሳ ብቻ አይደለም። ብዙ ቦታወች ተሰጧል። የጎላ ድስት ወጥ በልተው፣ ሰ/ት/ቤት አዳራሽ ተኝተው ጥንቅቅ ያለ መርሐግብር አዘጋጅተዋል።
ረ). ወጪ ለማጋነን የተቀሰጡ ወጪዎች አሉ ለምን? ለምሳሌ ቁጥር 2 ለመወንጀል ከመጣደፋቸው የተነሣ በትክክል እንኳ መደመር አልቻሉም።
3. ዶክመንቱ እኛን የማይመለከተን ኾኖ ሳለ የሎዛ ኹነቶችን ስም በዚኽ መጠን ማጥፋት ለምን አስፈለገ? ዘመቻውን ያስጀመሩት አካላት እነማን ናቸው? ዓላማቸውስ ምንድን ነው? የሚለውን መመረመር ያስፈልጋል።
ሀ). የመጀመሪያዎቹ በፍፁም ቅንነት ለቤተክርስቲያን ያሰቡ መስሏቸው የተንጋደደ መረጃ ሰምተው ዘመቻውን የተቀላቀሉ ናቸው። ለእናንተ መልሳችን ሕሊና የሚባል ነገር አለ አጣሩ። ነግ በኔ በሉ። ሰው የዘራውን ነው የሚያጭደው። ቢያንስ ጉዳዩን ከኹለቱም ወገን ስሙ። ከዚያም መፍረድ የሚያስችል መንፈሳዊነት፣ ሞራል እና ስነልቡና ካላችኹ ፍረዱ። ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ሳትይዙ የግለሰብ ስም እና የተቋም ስም ከሚያጠፉ ሰዎች ጋር አትተባበሩ። ቆም ብላችኹ ጠይቁ። ቢያንስ ከሳሽ ሳይኖር ተካሣሽ ላይ አትፍረዱ። አሁን እየኾነ ያለው ሕጋዊ ከሳሺ እና ወቃሺ ሳይኖር አሯሯጮች መኾን አይገባንም።
ለ.) የአእላፋትን ዝማሬ ቲክቶከሮቹ ይደግፋሉ የሚል ነው። ስለዚኽ በሏቸው ነው። ቲክቶከሮቹን የሚያስተባብረው ደግሞ ሎዛ ኹነቶች ነው። እርሱንም በሉት
ሐ. እንደነዚኽ ዐይነት መርሐግብር ለምን አልተሳተፍንም የሚል ውስጣዊ ቅናት ያንገበገባቸው ናቸው። እንዚህ አካላት ደግሞ ያልተጋበዙት የኮሚቴዎቹ ምርጫ ስላልኾኑ። በቦታ ርቀት። ስልክ ስለማያነሱ። በብዙ ምክንያት ሳይጋበዙ የቀሩ። ነገሩ ትክክል ስለኾነ ስላልኾ ሳይኾነ እነሱ ስለሌሉበት። እነሱ ስላልጀመሩት። እነሱ ቡራኬ ስላልሰጡበት ነው።
መ). ወቅታዊ አጀንዳ ለማስቀየር። ይኽ ጉዳይ በሚነሣበት ወቅት ምን ዐይነት አጀንዳ ይናፈስ ነበር የሚለውን መፈተሽ ተገቢ ነው።
ሠ.) ምእመናን አገልጋዮችን፣ ኦርቶዶክሳዊ ዩቱበሮቹን፣ ቲክቶከሮቹን፣ ፊስቡከሮችን እና የኪነጥበብ ባለሙያውችን እንዲጠሉ፤ እንዲጠራጠሩ። አይይ ምን ሰው አለ? በማስባል ፈተና ውስጥ በማስገባት ለክህደት ጉዞ ማመቻቸት ነው፤
ረ). ዝናን፣ ዕይታን እና ገንዘብን ናፋቂነት ነው። ስም ያላቸውን ሰዎች ያለበቂ ምክንያት ያለ ሕጋዊ መረጃ እና ማስረጃ ፎሎወር እና ሰበስክራይበር ለመጨመር ትኩረት ለመሳብ ስም ያላቸው ሰዎች ማወረድ ትናንት የነበረ። ዛሬም እየኾነ ያለ። ለወደፊትም የሚቀጥል እኩይ ተግባር ነው። ለእነዚኽ አካላት መልሳችን የሚኾነው፤ ውሾች ይጮኻሉ፤ ግመሎችም ይኼዳሉ ነው::
በሙገሳ ብዛት የሚቀጥል አገልግሎት የለንም። በተራ ስም ማጥፋት የሚገታ ሥራ አይኖረንም። እኛ ሠናይ ዓላማ አለን። ዓላማችን ደግሞ ያለፈተና እንደማይሳካም ጠንቅቀን ስለምናውቅ ጉዟችን ወደፊት ነው።
ሰ.) አንዳንድ ተመሣሣይ ሥራ እና አገልግሎት የሚሠጡ አካላት ተቋማችን እያገኘ ባለው ስም እና ዝና ምክንያት ደስተኞች እንዳልኾኑ እናውቃለን። ኾኖም መጠላለፉ አይጠቅምም። ብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ ሥራህን ሥራ እንዳሉት ኹላችን በሥራችን እንገለጥ ነው መልሳችን።
ሸ. ) የሰይጣን ሥራ ነው፤ ምክንያቱም እየሠራነው ያለው መንፈሳዊ አገልግሎት እና ሥራ ነው። መንፈሳዊ ሥራ ደግሞ ያለፈተና አይሠራም። ፈተና ከሌለውም ቅድመ እግዚአብሔር አልደረሰም ይላሉ አበው። ይኽንን ፈተና በብዙ መልኩ ለምደነዋል። ደግሞም በድል አቁሞናል። ዐቢያተ ክርስቲያናት እየታነፁ ነው፤ አብነት ት/ቤቶች እየተገነቡ ነው፤ ወንጌል እየተስፋፋ ነው። ዝማሬው እየቀለጠ ነው። በዚኽ ያልተበሳጨ ሰይጣን በምን ይበሳጭ? እንዲያውም ይኽ ፈተና መምጣቱን እግዚአብሔር አገልግሎታችን እንደተቀበለልን እንቆጥረዋለን።
ቀ.) እንደሚታወቀው በርካታ ገዳማት፣ አድባራት፣ አብነት ት/ቤቶች ፣ ማኅበራት፣ ሰ/ት/ቤቶች፣ የነዳያን መርጃ ተቋማት፣ ግለሰቦች ይኽንን አገልግሎት ይፈልጉታል። በዚኽ አገልግሎትም ወንጌል ስለሚስፋፋ፣ ድኾች ስለሚረዱ፣ አድባራት እና ገዳማት ስለሚታነፁ፤ ይኽ እንቅስቃሴ እና አገልግሎት ደግሞ አንዳንድ የቅባት፣ የተሐድሶ እና የምንፍቅና አራማጆችን ያስቆጣል። አስቆጥቷል። የመናበባቸው ምስጢርም ይኼው ነው። ስለዚኽ ጥያቄው በእነሱ ስም ማጥፋት ዘመቻ አገልግሎቱን እና ሥራውን እናቁመው ወይስ እንቀጥለው ነው? ጉዳዩ፤ አናቆምም ነው መልሳችን።
4. ለሚያገለግሉን ግለሰቦች እና ተቋማት ደም ወዝ መክፈል ነውር ነው ወይ? ክፍያ መፈጸም ኃጢአት ነው ወይ?
የሚችል እና ሌላ መተዳደሪያ ያለው በነፃ ያገልግል። የማይችል ግን ራሱን እና ቤተሰቡን የሚያስተዳድርበት ዋጋው ሊከፈለው ይገባል። ቤተክርስቲያን ያስተማረችንም ይኽው ነው። ቅዱስ ፓትርያርኩ፣ ጳጳሳቱ፣ መነኮሳቱ፣ ካህናቱ፣መምህራኑ፣ ዘማርያኑ፣ ወዘተረፈ በምን የሚተዳደሩ ይመስላችኋል? ከአንዳንድ ቦታወችና አባቶች ውጪ ምእመናን በሚሰጡት ገንዘብ ነው። ከመንግሥት ቀጥሎ ሚሊየኖችን ቀጥራ ደሞዝ ከፍላ የምታሠራ ለብዙዎች የሥጋም የነፍስም መጠጥና ምግብ የኢ/ኦ/ተ/ቤ ን ናት። ዘዳግም 25፡4 "እህል የማያበራየውን በሬ አፉን አትሠር " ተብሎ ተጽፏል። ቅዱስ ጳውሎስም "እግዘብሔርን ስለበሬዎች ይገድዋልን?"1ኛ ቆሮ 9፥9 ፤ ስለአገልጋዩ ነው ወዳጄ። ቀጥሎ ጳውሎስ "ለሠራተኛ ደሞዙ ይገባዋል" ይላል። ሠራተኛ ይዝረፍ አይልም። ይስረቅ አይልም።
ለሠራተኛ ዋጋው ይገባዋል ነው ያለው። እኛ ሠርቀው የሚበሉትን እንጂ ሠርተው የሚበሉትን አንቃወምም። ሠርቀዋል ካላችኹ ማስረጃ አምጡ። ነገር ግን ማስረጃ የላችኹም። ስም ማጥፋት ብቻ ከኾነ ግን በሥጋም በነፍስም ከተጠያቂነት አናመልጥም።
5. ቲክቶከሮችን እና ዩቱበሮችን በተመለከተ
አንድ ዓለማዊ ቲክቶከር ለአንድ ማስታወቂያ ስንት ነው የሚከፈለው? አንድ ዶክመንተሪ ለመሥራት በዓለማውያን ስንት ይጠየቃል? በራሳችን ሰዎች ላይ ምን ያህል ጨካኝ እንደኾንን የገባን ለኦርቶዶክሳውያን ለቲክቶከር እና ዩቱበር ለምን ይከፈላል? ብለን የስም ማጥፋት ዘመቻውን ስናሟሙቀው ያየነው ዕለት ነው። ሠርቀዋል? ውሸት። መረጃ የለም። ዘርፈዋል? ውሸት መረጃ የለም።
ተከፍሏቸው በንጽሕና ሠርተው ከኾነ ምንድን ነው ኅጢአቱ? ቤተክርስቲያኑ
ሢሠራ፣ ቀለሙ ሲቀባ፣ አጥሩ ሲታጠር ይኽን የሠሩት ሰዎች የሌላ ዕምነት ተከታዮች ናቸው? በብዛት አይደሉም። ኦርቶዶክሳውያን ተቋራጮች፣ መሐንዲሶች፣ ግንበኞች፣ ቀለም ቀቢዎች፣ ኤሌክትሪሻኖች ናቸው።
ለእነዚኽ ሁሉ ከፍለን አሠርተን፤ ለዩቱበር እና ለቲክቶከር ሲኾን ለምን ተበሳጨን ብለን ስንጠይቅ መልሱ ጨካኞች ስለኾንን ነው። እነሱም የቤት ኪራይ አለባቸው። እነሱም የቢሮ ኪራይ አለባቸው። እነሱም የካሜራ ማን ደሞዝ አለባቸው። እነሱም ኮ ሰው ናቸው እንደኛ ይበላሉ ይጠጣሉ። እነሱም የሞባይል ካርድ ይፈልጋሉ። እነሱም በክንፋቸው አይበሩም ትራንስፖርት ይፈልጋሉ። እንደ ዓለማውያኑ ቲክቶከሮች አንበሳ እና አበባ እየተሰጣቸውአይደለም የሚገለግሉት የሚታሠሩት የኛዎቹ ቲክቶከሮች፣ የሚሰደዱት ኦርቶዶክሳውያን ቲክቶከሮች፣ ከመናፍቅ እና ከተሐድሶ ጋር አንገት ለአንገት የሚተናነቁት መንፈሳዊ ቲክቶከሮች፤ ምን አድርጉ ነው የምንላቸው? ለምን የሁለት ዓለም ስደተኞች እናደርጋቸዋለን?
ሠርቶ የሚበላን መደገፍ፤ ሠርቆ የሚበላን መንቀፍ ተገቢ ነው። ስለመስረቃቸው አንድ ማስረጃ የለም። ካለ እንኳን ግለሰቡን መጠየቅ እንጂ በስመ ቲክቶከር ሁሉንም መጨፍጨፍ ተገቢ አይደለም። ክርስትናም አይደለም።
በመጨረሻ የእኛን ንጽሕና እና የተቋማችን የአገልግሎት ተደራሽነት የምታውቁ ሥራችን ለሁሉ ይደረስ ዘንድ ጸልዩልን። የማታውቁን ጠይቁ። እያወቃችኹ በክፋት እና በምቀኝነት ለተነሣችኹብን የምንላችኹ ሶሻል ሚዲያ ፍርድ ቤት አይደለም። መረጃ እና ማስረጃ ይዛችኹ ክሠሡን። ያኔ ውርደታችኹን ትከናነባላችኹ። ደስ የሚለው አትከሥሡንም። ምክንያቱም ወሬ እንጂ ፍሬ የላችኹም። ምክንያቱም መረጃ እንጂ ማስረጃ የላችኹም። ምክንያቱም ሠርቆ መብላት እንጃ ሠርቶ መብላት ወንጀል ስላልኾነ። ምክንያቱም አገልግሎ መቀበል መጽሐፍ ቅዱሳዊ እንጂ ኃጢአት ስላልኾነ። እናም ክሠሡን። ያኔ የእናንተ ትክክለኝነት ይታያል።
በቀጣይም በሀገር ውስጥ ተቀምጠው ስማችንን ጠቅሰው የተቋማችንን ስም እና ክብር ያጎደፉትን ግለሰቦች በሕግ የምንጠይቅ ይኾናል። ከሀገር ውጭ ያሉትን በተመለከተ ዋነኛ ተዋናዮች እንደኾኑ እናውቃለን። እዚህ ያሉትም ስደቡልን አዋርዱልን እያሉ የሚልኩትም ውጪ ላሉት ነው። እነሱም በቅርበት እንደማይገኙ ቢከሠሡም ፍርዳቸው ሩቅ እንደኾነ ስለሚያውቁ ለእግዚአብሔር እናመለክታለን።
በቅርበት እኛንም ተቋማችንም የምታውቁ በተፈጠረው የሐሰት ፕሮፓጋንዳ ሳትበገሩ እሰከ መጨረሻው በጸሎታችኹም በሃሳባችኹም አብራችኹን ለነበራችኹ ወዳጆቻችንን እና የአገልግሎት ተጠቃሚወቻችን ቀን አይታችኹ ስላልተሸራተታችኹ፤ ጩኽት ፈርታችኹ ስላልከዳችኹን እናመሰግናለን። ክርስትና ይኽ ነው። በሆሳዕና ዕለትም በዕለተ አርብም አብሮ መቆም። የሚያስከፍለውን ዋጋ ከፍሎ ነፃ መውጣት። እናመሰግናለን ።
6 months ago
አባቱ አብዩድ ወይም ይሥሐቅ እናቱ ክሪስቲና ወይም ታውክልያ ይባላሉ።
ሚያዝያ 5 ቀን በ505 ዓ.ም በአክሱም ከተማ ተወለደ፡፡ በተወለደ በ7 ዓመቱ አባቱ ስለሞተ እናቱ የአክሱም ገበዝ የነበረው አጎቱ ጌዴዎን እንዲያስተምረው አደራ ሰጠችው፡፡
ቅዱስ ያሬድ ለሰባት ዓመት ተምሮ ፈቀቅ ባለማለቱ አንድ ቀን አጎቱ ተቆጥቶ ገርፈው፡፡ መታገስ ተስኖት ማይኪራህ ወደምትባል የቀዳማዊ ምኒልክ መቃብር ቦታ ሄዶ ተደበቀ፡፡ ቅዱስ ያሬድም በዛፍ ስር አርፎ እያለ አንዲት ትል ዛፉ ላይ ለመውጣት ስድስት ጊዜ ስትወጣና ስትወርድ ከቆየች በኃላ በሰባተኛው ዛፉ ላይ ወጥታ የዛፉን ፍሬ ስትበላ ተመለከተ፡፡ ቅዱስ ያሬድ ትሏ ከብዙ ድካምና ጥረት በኃላ ያሰበችውን ስታሳካ ተመልክቶ ራሱን በመውቀስ ወደ መምህሩ ተመልሶና ይቅርታ ጠይቆ ትምህርቱን ቀጠለ፡፡
ወደ አክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን አዘውትሮ በመሔድም ጥበብና እውቀትን የሚገልጽ እግዚአብሔርን ይለምን ነበር፡፡ በጣም በአጭር ጊዜም 150 መዝሙረ ዳዊት፣ መኃልየ ነቢያት፣ መኃልየ ሰሎሞን ሌሎችንና ትርጓሜ መጻሕፍት ብሉያትና ሐዲሳትን አወቀ፡፡ ዜማ ባልነበረበት በዚያ ዘመን በስልት እያነበቡ ያመሰግኑ ነበር፡፡ እግዚአብሔርም ኅዳር 5 ቀን 527 ዓ.ም በኤዶም ገነት በሥላሴ አምሳል ሦስት አእዋፍን ወደ እርሱ ላከ፤ እነሱም በግዕዝ፣ ዕዝልና በአራራይ ዜማ ማዜምን በመንፈስ ቅዱስ መሪነት ለቅዱስ ያሬድ ዜማ ገልጹለት፡፡ ድምጹን ከፍ አድርጎም “ሃሌ ሉያ ለአብ፣ ሃሌ ሉያ ለወልድ፣ ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ ቀዳሚሃ ለጽዮን….” ብሎ በልሳነ ግዕዝ አዜመ፡፡
ሃሌ ሉያ ለአብ ምስጋና ይገባል፤ ለወልድም ምስጋና ይገባል፤ ለመንፈስ ቅዱስም ምስጋና ይገባል፤ ከጽዮን አስቀድሞ ሰማይን ፈጠረ፤ ዳግመኛም ደብተራ ኦሪትን እንዴት አድርጎ መሥራት እንዳለበት ለሙሴ አሳየው” ማለት ነው፡፡ በ534 ዓ.ም ኅዳር 6 ቀን ወደ ሰማይ ተነጠቀ፤ በሰማይ ቅዱሳን መላእክት እግዚአብሔርን ልዩ በሆነ ጣዕመ ዝማሬ ሲያመሰግኑ ሰማ፡፡ ወደ ምድርም በተመለሰ ጊዜ አክሱም ጽዮን ውስጥ ወደ ምሥራቅ በኩል በመዞር ከሰማይ የሰማውን ዝማሬ ዘመረ፤ አርያም ብሎም ሰየመው፡፡ በዚሁም በ538 ዓ.ም ቅዱስ ያሬድ ማኅሌት ጀመረ፡፡ አሁን ድረስ የሚያገለግሉ ድጓ፣ ጾመድጓ፣ ዝማሬ፣ መዋሥዕትና ምዕራፍ የሚባሉ አምስት የዜማ መጻሕፍትም ደርሷል፡፡ ከሰማይ እንደተመለሰ ለመጀመሪያ ጊዜ ጣዕመ ዜማውን ያሰማበት ቦታ “ሙራደ ቃል” ይባላል፡፡
ይህችንም ዜማ “አርያም” አላት፡፡ ይህም ማለት ከመላእክት ወይም ከሰማይ የተገኘች ማለት ነው፡፡ ይህን ዜማ ከፍ አድርጎ ሲያዜም ሰው፣ እንስሳና አዕዋፍ ሁሉ እርሱ ወዳለበት ቦታ ተሰብስበው ልዩውን ሰማያዊን ዜማ ይሰማሉ፡፡ ቅዱስ ያሬድ የግእዝ ብሎም የኢትዮጵያ ስነ ጽሑፍ መሥራችም ነው፡፡ ከቅዱሳን መጻሕፍት የወሰዳቸዉን ርእሰ ጉዳዮች በፈርጅ በፈርጁ እየለየ በድርሰት ሥራዎቹ እንደ ፈርጥ ተጠቅሞባቸዋል፡፡ ብሉያትን ከሐዲሳት፣ ከሊቃዉንት እያጣቀሰ መንፈሳዊ ዜማዎችን ደርሷል፡፡ በመጨረሻ በተወለደ በ75 ዓመቱ በገዳማዊ ሕይወት በኖረበት በሰሜን ተራሮች ደብረ ሐዊ ገዳም ግንቦት 11 ቀን ተሠውሯል፡፡
ገዳማውያን እንኳን ዓለማዊ ደስታ ሊመኙ መንፈሳዊ ክብራቸውም በሰው ፊት እንዲገለጽ አይሹም፡፡ ለኛ ለደካሞቹ ግን ሁሌም ይጸልዩናል፡፡ እኛም ገዳማቸውን እየደግፍን በዓታቸውን እያጸናን ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
ሚያዝያ 5 ቀን በ505 ዓ.ም በአክሱም ከተማ ተወለደ፡፡ በተወለደ በ7 ዓመቱ አባቱ ስለሞተ እናቱ የአክሱም ገበዝ የነበረው አጎቱ ጌዴዎን እንዲያስተምረው አደራ ሰጠችው፡፡
ቅዱስ ያሬድ ለሰባት ዓመት ተምሮ ፈቀቅ ባለማለቱ አንድ ቀን አጎቱ ተቆጥቶ ገርፈው፡፡ መታገስ ተስኖት ማይኪራህ ወደምትባል የቀዳማዊ ምኒልክ መቃብር ቦታ ሄዶ ተደበቀ፡፡ ቅዱስ ያሬድም በዛፍ ስር አርፎ እያለ አንዲት ትል ዛፉ ላይ ለመውጣት ስድስት ጊዜ ስትወጣና ስትወርድ ከቆየች በኃላ በሰባተኛው ዛፉ ላይ ወጥታ የዛፉን ፍሬ ስትበላ ተመለከተ፡፡ ቅዱስ ያሬድ ትሏ ከብዙ ድካምና ጥረት በኃላ ያሰበችውን ስታሳካ ተመልክቶ ራሱን በመውቀስ ወደ መምህሩ ተመልሶና ይቅርታ ጠይቆ ትምህርቱን ቀጠለ፡፡
ወደ አክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን አዘውትሮ በመሔድም ጥበብና እውቀትን የሚገልጽ እግዚአብሔርን ይለምን ነበር፡፡ በጣም በአጭር ጊዜም 150 መዝሙረ ዳዊት፣ መኃልየ ነቢያት፣ መኃልየ ሰሎሞን ሌሎችንና ትርጓሜ መጻሕፍት ብሉያትና ሐዲሳትን አወቀ፡፡ ዜማ ባልነበረበት በዚያ ዘመን በስልት እያነበቡ ያመሰግኑ ነበር፡፡ እግዚአብሔርም ኅዳር 5 ቀን 527 ዓ.ም በኤዶም ገነት በሥላሴ አምሳል ሦስት አእዋፍን ወደ እርሱ ላከ፤ እነሱም በግዕዝ፣ ዕዝልና በአራራይ ዜማ ማዜምን በመንፈስ ቅዱስ መሪነት ለቅዱስ ያሬድ ዜማ ገልጹለት፡፡ ድምጹን ከፍ አድርጎም “ሃሌ ሉያ ለአብ፣ ሃሌ ሉያ ለወልድ፣ ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ ቀዳሚሃ ለጽዮን….” ብሎ በልሳነ ግዕዝ አዜመ፡፡
ሃሌ ሉያ ለአብ ምስጋና ይገባል፤ ለወልድም ምስጋና ይገባል፤ ለመንፈስ ቅዱስም ምስጋና ይገባል፤ ከጽዮን አስቀድሞ ሰማይን ፈጠረ፤ ዳግመኛም ደብተራ ኦሪትን እንዴት አድርጎ መሥራት እንዳለበት ለሙሴ አሳየው” ማለት ነው፡፡ በ534 ዓ.ም ኅዳር 6 ቀን ወደ ሰማይ ተነጠቀ፤ በሰማይ ቅዱሳን መላእክት እግዚአብሔርን ልዩ በሆነ ጣዕመ ዝማሬ ሲያመሰግኑ ሰማ፡፡ ወደ ምድርም በተመለሰ ጊዜ አክሱም ጽዮን ውስጥ ወደ ምሥራቅ በኩል በመዞር ከሰማይ የሰማውን ዝማሬ ዘመረ፤ አርያም ብሎም ሰየመው፡፡ በዚሁም በ538 ዓ.ም ቅዱስ ያሬድ ማኅሌት ጀመረ፡፡ አሁን ድረስ የሚያገለግሉ ድጓ፣ ጾመድጓ፣ ዝማሬ፣ መዋሥዕትና ምዕራፍ የሚባሉ አምስት የዜማ መጻሕፍትም ደርሷል፡፡ ከሰማይ እንደተመለሰ ለመጀመሪያ ጊዜ ጣዕመ ዜማውን ያሰማበት ቦታ “ሙራደ ቃል” ይባላል፡፡
ይህችንም ዜማ “አርያም” አላት፡፡ ይህም ማለት ከመላእክት ወይም ከሰማይ የተገኘች ማለት ነው፡፡ ይህን ዜማ ከፍ አድርጎ ሲያዜም ሰው፣ እንስሳና አዕዋፍ ሁሉ እርሱ ወዳለበት ቦታ ተሰብስበው ልዩውን ሰማያዊን ዜማ ይሰማሉ፡፡ ቅዱስ ያሬድ የግእዝ ብሎም የኢትዮጵያ ስነ ጽሑፍ መሥራችም ነው፡፡ ከቅዱሳን መጻሕፍት የወሰዳቸዉን ርእሰ ጉዳዮች በፈርጅ በፈርጁ እየለየ በድርሰት ሥራዎቹ እንደ ፈርጥ ተጠቅሞባቸዋል፡፡ ብሉያትን ከሐዲሳት፣ ከሊቃዉንት እያጣቀሰ መንፈሳዊ ዜማዎችን ደርሷል፡፡ በመጨረሻ በተወለደ በ75 ዓመቱ በገዳማዊ ሕይወት በኖረበት በሰሜን ተራሮች ደብረ ሐዊ ገዳም ግንቦት 11 ቀን ተሠውሯል፡፡
ገዳማውያን እንኳን ዓለማዊ ደስታ ሊመኙ መንፈሳዊ ክብራቸውም በሰው ፊት እንዲገለጽ አይሹም፡፡ ለኛ ለደካሞቹ ግን ሁሌም ይጸልዩናል፡፡ እኛም ገዳማቸውን እየደግፍን በዓታቸውን እያጸናን ከበረከታቸው እንካፈል፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
6 months ago
የሃይማኖት ነገር ቁሳዊ ሳይሆን መንፈሳዊና በሃይማኖት ሆኖ በመንፈሳዊነት የሚታወቅና የሚታመን ነው።
ሥላሴ፣ ሠለሰ ሶስት አደረገ፤ ካለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ሲሆን፤ ሥላሴ ማለት ሶስትነት ማለት ነው። ለምሣሌ ሰዎች በጸበል ይድናሉ፡፡ አንዱ ጸበል ሁሉን አይነት በሽታ ይፈውሳል፡፡ በዓለም ሕክምና ግን የአንደኛው መድኃኒት ለአንዱ መርዝ ነው፡፡ መንፈሳዊው ሕክምና ጸበል ግን ጤነኛ ቢጠጣው መጠበቂያ፣ ሕሙም ቢጠጣው ፈውስ ነው፡፡
የሥላሴን አኗኗር በስጋዊ ስሌት የማንመረምረውም መንፈሳዊ በመሆኑ ነው፡፡ የምሥጢረ ሥላሴን ትምህርት ስንማር ከሂሳብ ቀመር ሕግ አስተሳሰብ ነጻ መሆን ያሻል። ምክንያቱም መንፈሳዊዉ ጥበብ ሥጋዊዉን ጥበብ ወይም ፍልስፍና ይመረምረዋል እንጅ መንፈሳዊ ጥበብና ምሥጢር በዓለማዊ ዕውቀትና ምርምር ሊደረስበት አይቻልምና።
በአንድነት በሦስትነት የሚመሰገን፣ ዓለምን ፈጥሮ የሚገዛ አምላክ ቅድስት ሥላሴ፡፡ በዘፍጥረት 18÷1 “እግዚአብሔር በመምሬ ዛፍ ስር ለአብርሐም ተገለጠለት። አብርሐምም ዓይኑን አነሳና ሦስት ሰዎችን አየ” የሚል ቃል አለ፡፡ ይህ ድንቅ ምስጢር እግዚአብሔር በሶስትነቱ በሰዎች አምሳል ለአብርሐም መገለጡን በቁጥር ሶሰት ብሎ ያስረዳል። አንዳንዶች ይህ ሀሳብ ስለሥላሴ አይደለም የሚል ጥያቄ ያነሳሉ፡፡ መጽሐፉ ግን “እግዚአብሔር ከሶስት ሰዎች ጋር ወይም ከሁለት መላእክት ጋር ተገለጠለት” አይልም። ወይም መላእክትም ሆኑ ሰዎች በዚህ ሥም አይጠሩም፤ በኢሳ 42÷8 “እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ ስሜም ይህ ነው! ክብሬን ለሌላ፣ ምስጋናዬንም ለጣዖት አልሰጥም።” ይላልና፡፡ በማያወላዳ ሁኔታ ሦስት ሰዎችን አየ” ብሎ ለይቶ ስለተናገረ እግዚአብሔር ሦስትነት ያለው መሆኑን በግልጽ ያስረዳል።
የቅድስት ሥላሴ ስማቸው ከአካላቸው፣ አካላቸው ከስማቸው ሳይቀድም ከዓለም በፊት የነበረ ስም ነው እንጂ ኋላ የተገኘ አይደለም፡፡ ቅድምናቸው ዘመኑን ቢወስነው እንጂ ዘመኑ ቅድምናቸውን አይወስነውምና፡፡ የእግዚአብሔርን አንድነት በባህርይ፣ በህልውና፣ በፈቃድ፣ በሥልጣን፣ በመፍጠር በመሳሰሉት፡፡ የሰው ነፍስ የቅድስት ሥላሴ ምሳሌ ናት፡፡ ይኸውም አብ በልብ፣ ወልድ በቃል፣ መንፈስ ቅዱስ በእስትፋስ ይመሰላሉ፡፡ በእግዚአብሔርነቱ፤ ልብ፣ ቃል፣ ሕይወት አለ። ነፍስ ሶስት ባህርያት ቢኖሯትም አንድ እንደምትባል እግዚአብሔርም ሶስት ስም፤ ሶስት ግብር፤ ሶስት አካል፤ ቢኖረውም አንድ አምላክ እንጅ ሶስት አማልክት አይባልም፡፡ ሥላሴ የሚለው ስም የአንድነትና የሶስትነት ስም ነው፡፡ በስም፣ በግብርና በአካል ሶስት እንላለን፡፡
በመዝሙር 138÷7 እንደተጻፈው በሁሉ የመላ ነውና፡፡ “ከመንፈስህ ወዴት እሔዳለሁ፤ ከፊትህስ ወዴት እሸሻለሁ ወደ ሰማይ ብወጣ አንተ በዚያ አለህ፤ ወደ ውቅያኖስም ጥልቅ ብወርድም በዚያ ትገኛለህ፤ እንደ ንስር የንጋትን ክንፍ ብወስድ ከአጽናፍ አጽናፍ ብበርም እጅህ በዚያ ትመራኛለች ቀኝህም ትይዘኛለች” ይላል፡፡ ለአብ፣ ለወልድ፣ ለመንፈሰ ቅዱስ ለየራሳቸው ፍፁም ገጽ፣ ፍፁም መልክ፣ ፍፁም አካል፣ አላቸው። አካል በአጠቃላይ ሙሉው የሰውነታችን ክፍል ነው። የፍጡራን አካል የሚታይ፣ የሚዳሰስ፣ የሚመጠን፤ የሚወሰን፣ ሲሆን የሥላሴ አካል ግን፤ የማይታይ ፣ በእጅ የማይዳሰስ፣ በቦታ የማይወሰን፣ በሁሉም ምሉዕ ነው። የቅድስት ሥላሴ ምሕረትና ቸርነት አይለየን፡፡
ገዳማውያኑ ይህን ምሕረትና ቸርነት ተስፋ አድርገው ይተጋሉና ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
ሥላሴ፣ ሠለሰ ሶስት አደረገ፤ ካለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ሲሆን፤ ሥላሴ ማለት ሶስትነት ማለት ነው። ለምሣሌ ሰዎች በጸበል ይድናሉ፡፡ አንዱ ጸበል ሁሉን አይነት በሽታ ይፈውሳል፡፡ በዓለም ሕክምና ግን የአንደኛው መድኃኒት ለአንዱ መርዝ ነው፡፡ መንፈሳዊው ሕክምና ጸበል ግን ጤነኛ ቢጠጣው መጠበቂያ፣ ሕሙም ቢጠጣው ፈውስ ነው፡፡
የሥላሴን አኗኗር በስጋዊ ስሌት የማንመረምረውም መንፈሳዊ በመሆኑ ነው፡፡ የምሥጢረ ሥላሴን ትምህርት ስንማር ከሂሳብ ቀመር ሕግ አስተሳሰብ ነጻ መሆን ያሻል። ምክንያቱም መንፈሳዊዉ ጥበብ ሥጋዊዉን ጥበብ ወይም ፍልስፍና ይመረምረዋል እንጅ መንፈሳዊ ጥበብና ምሥጢር በዓለማዊ ዕውቀትና ምርምር ሊደረስበት አይቻልምና።
በአንድነት በሦስትነት የሚመሰገን፣ ዓለምን ፈጥሮ የሚገዛ አምላክ ቅድስት ሥላሴ፡፡ በዘፍጥረት 18÷1 “እግዚአብሔር በመምሬ ዛፍ ስር ለአብርሐም ተገለጠለት። አብርሐምም ዓይኑን አነሳና ሦስት ሰዎችን አየ” የሚል ቃል አለ፡፡ ይህ ድንቅ ምስጢር እግዚአብሔር በሶስትነቱ በሰዎች አምሳል ለአብርሐም መገለጡን በቁጥር ሶሰት ብሎ ያስረዳል። አንዳንዶች ይህ ሀሳብ ስለሥላሴ አይደለም የሚል ጥያቄ ያነሳሉ፡፡ መጽሐፉ ግን “እግዚአብሔር ከሶስት ሰዎች ጋር ወይም ከሁለት መላእክት ጋር ተገለጠለት” አይልም። ወይም መላእክትም ሆኑ ሰዎች በዚህ ሥም አይጠሩም፤ በኢሳ 42÷8 “እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ ስሜም ይህ ነው! ክብሬን ለሌላ፣ ምስጋናዬንም ለጣዖት አልሰጥም።” ይላልና፡፡ በማያወላዳ ሁኔታ ሦስት ሰዎችን አየ” ብሎ ለይቶ ስለተናገረ እግዚአብሔር ሦስትነት ያለው መሆኑን በግልጽ ያስረዳል።
የቅድስት ሥላሴ ስማቸው ከአካላቸው፣ አካላቸው ከስማቸው ሳይቀድም ከዓለም በፊት የነበረ ስም ነው እንጂ ኋላ የተገኘ አይደለም፡፡ ቅድምናቸው ዘመኑን ቢወስነው እንጂ ዘመኑ ቅድምናቸውን አይወስነውምና፡፡ የእግዚአብሔርን አንድነት በባህርይ፣ በህልውና፣ በፈቃድ፣ በሥልጣን፣ በመፍጠር በመሳሰሉት፡፡ የሰው ነፍስ የቅድስት ሥላሴ ምሳሌ ናት፡፡ ይኸውም አብ በልብ፣ ወልድ በቃል፣ መንፈስ ቅዱስ በእስትፋስ ይመሰላሉ፡፡ በእግዚአብሔርነቱ፤ ልብ፣ ቃል፣ ሕይወት አለ። ነፍስ ሶስት ባህርያት ቢኖሯትም አንድ እንደምትባል እግዚአብሔርም ሶስት ስም፤ ሶስት ግብር፤ ሶስት አካል፤ ቢኖረውም አንድ አምላክ እንጅ ሶስት አማልክት አይባልም፡፡ ሥላሴ የሚለው ስም የአንድነትና የሶስትነት ስም ነው፡፡ በስም፣ በግብርና በአካል ሶስት እንላለን፡፡
በመዝሙር 138÷7 እንደተጻፈው በሁሉ የመላ ነውና፡፡ “ከመንፈስህ ወዴት እሔዳለሁ፤ ከፊትህስ ወዴት እሸሻለሁ ወደ ሰማይ ብወጣ አንተ በዚያ አለህ፤ ወደ ውቅያኖስም ጥልቅ ብወርድም በዚያ ትገኛለህ፤ እንደ ንስር የንጋትን ክንፍ ብወስድ ከአጽናፍ አጽናፍ ብበርም እጅህ በዚያ ትመራኛለች ቀኝህም ትይዘኛለች” ይላል፡፡ ለአብ፣ ለወልድ፣ ለመንፈሰ ቅዱስ ለየራሳቸው ፍፁም ገጽ፣ ፍፁም መልክ፣ ፍፁም አካል፣ አላቸው። አካል በአጠቃላይ ሙሉው የሰውነታችን ክፍል ነው። የፍጡራን አካል የሚታይ፣ የሚዳሰስ፣ የሚመጠን፤ የሚወሰን፣ ሲሆን የሥላሴ አካል ግን፤ የማይታይ ፣ በእጅ የማይዳሰስ፣ በቦታ የማይወሰን፣ በሁሉም ምሉዕ ነው። የቅድስት ሥላሴ ምሕረትና ቸርነት አይለየን፡፡
ገዳማውያኑ ይህን ምሕረትና ቸርነት ተስፋ አድርገው ይተጋሉና ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
6 months ago
የቀይ ባህር እንቁ አሥመራ ሽኮሪና
የአለማችን የመጀመርያዋ የቅርስ ከተማ!
( በታዴ የማመይ ልጅ )
#ethiopia | በእርግጥም በምስራቅ በፅሎትና ቤተ ጊዮርጊስ ፣ በምዕራብ በፀራራት ፣በሰሜን በአክሪያና ባዕታ አስመራ፣ በደቡብ አዲ ጓእዳ ኮረብታዎች ደጀን የሆኗት በፅዳቷ ፣ በእርጋታዋ ፣ እንደሚፈርጥ እንቁላል በጥንቃቄ በተደረደሩት እፁብ ህንፃዎቿ በተንዠረገጉት ዘንባባዎቿ፣ የአፍሪካ ዘመናዊ ከተማ ፣የቀይ ባህር እንቁ ትመስላለች ።
በዛሬዉ የአፍታ ቱሪዝም ጉብኝታችን ባለፉት ሦስት አስርት አመታት ክፉ ክፉዉን አግዝፈው የሚነግሩን ቤኒቶ ሙሶሊኒም “ፒኮላ ሮማ” ወይም “ትንሿ ሮም” ሲል ያሞካሻት የኤርትራ ዋና ከተማ አስመራ ገብተናል ።
በቆይታችን ደግነትና ባህል አክባሪነት መገለጫው ሰዉን ያለልዩነት የሚወደው ቸርነት ከባህሪዉ የሆነው የአስመራ ህዝብ አለና ወደኋላም ከመነሻዋ ወደፊትም ከገፅታዋ መለስ ቀለስ እያልን በጎዳናዎቿ ሸር ብትን እንላለንና አብራችሁን ዝለቁ ።
ጥንት ከሁለት ሺህ ዓመት በላይ ታሪክ ያለዉ አዶሊስ በዝያን ጊዜ ከነበሩ ከታወቁ የተለያዩ ሃገሮች ጋር ትልቅ የንግድ ግንኙነት የነበረዉ፤ አዶላዉያን በዝያን ጊዜ እስከ ሕንድ አልፈዉ እስከ ቻይና ግንኙነት ያደርጉባት የነበረዉ የወደብ ከተማ ናት የሰሜን ፈርጧ አስመራ።
በአሥመራ በሠምበል አካባቢ የተገኘው የአርኪዮሎጂ ማስረጃ ከተማዋ ስያሜ በ 800 ዓ.ዓ. ይወስደናል ።
የኦና ባህል ተብሎ የሚጠራውን የአሥመራ ታሪክ በ 800 ዓ.ዓ. እና በኤርትራ ትግሪኛ ቃል ባሕላዊ ታሪክ መሠረት፣ በቀበሳ አምባ ላይ በአስመራ አካባቢ አራት ጎሳዎች ይኖሩ ነበር።
በዘመኑ ተበታትነው የነበሩት ገዛ ጉርቶም። ገዛ ሽሌሌ፣ ገዛ ሴሬንሰር እና ገዛ አስመኤ የተባሉ ግዛቶች ጎሳዎች በአንድነት በመሆን ከተማ በመመስረት "አርባተ አስመራ" የሚል ስም ሰጧት ይባላል ይህም አርባተ አስመራ ማለት በትግርኛ ቋንቋ 'አራቱ ጎሳዎች' ማለት ነው።
ከባህር ጠለል በላይ ከ2,300 ሜትር በላይ ከፍታ ላይ የምትገኝ ሲሆን ከአካባቢው ዝቅተኛ ቦታዎች ሙቀት ጋር የሚቃረን መለስተኛ የአየር ንብረት ያላት አስመራ ግብፆች፤ ቱርኮች፤ጣልያኖች እንጊሊዞች ተዋግተዉባታል። ከተማዋን የጎዳ ማንም ኃይል ግን አልነበረም ወዘናዋ ዛሬም በእርጋታ ተዉቦ ይገኛል ።
ከተማዋና ዙርያዋ ታሪክ ከ 2000 ዓመት ወደኋላ ይወስደናል 2000 አመታት በላይ ስልጣኔ የነበረዉ ታሪካዉ" መጠራ በለዉ ከለዉ" የተባለ በአፍሪቃዉ ቀንድ ላይ ለሚገኙ ሁለቱም ሃገሮች የሥነ-ጽሑፍ የተከሰተበት ታሪካዊ ቦታ ሲሆን በሃዉልቱ ላይ አናባቢ የሌለዉ የግዕዝ ጽሑፍ ሰፍሮ ይገኛል ።
ሰፊ ከተማ የነበረችዉ 17 ኪሎሜትር ስፋት የነበራት ቆሃይቶ እስከ ትልቅ የአፍሪቃ ከተማ ያደርጋታል። ከዚህም ባሻገር በአፍሪቃ እስልምናን ከተቀበሉት አካባቢዎች የመጀመርያዉ የሆነው ዳህላክኬሪስ
ጥንታዊ መቃብሮች ጥንታዊ የዉኃ ማጠራቀምያ ገንዳዎች መገልገያዎች አስመራና ዙርያዋ የረጂም ታሪክ እንዳላት ህያው እማኝ ይሆናሉ ።
ይሁንና የዛሬውን ገፅታ የያዘችው በጎርጎረሳዉያኑ 1930ዎቹ በቅኝ ግዛት ኤርትራን የያዘዉ ኢጣልያዊዉ ፋሺስት ሞሶሎኒ በምስራቅ አፍሪቃ ለሚያካሂደዉ የቅኝ ግዛት ዘመቻ ማዕከል እና መነሻ እንድትሆነዉ ዓይኑን ከጣለባት በኋላ ነበር ።
የጣልያንን መምጣት ተከትሎም አስመራ የምትባለዉ ትንሽ መንደር ሞቅ ደምቅ ማለት ጀመረች ። በአፍሪካ የመጀመሪያው የቴሌቪዥን ስርጭት ፣ የመጀመሪያው Am FM አጭር መካከለኛ ረጂም ሞገድ ራዲዮ ፣
የኤርትራ የባቡር መስመር በጊንዳ ከተማ በኩል በካርሎ ካቫና መሪነት ወደ ምጽዋ የባህር ዳርቻ የሚያመራ ሀዲድ ፣ ሲኒማ
ፋብሪካዎች በብዛት ተገንብተው በአፍሪካ ምድር ላይ የአውሮፓ ዘመናዊነት እውነተኛ ማሳያ ያደርጋታል ።
ሲኒማ ኢምፔሮ፣ የፊያት ታግሊየሮ አገልግሎት ጣቢያ እና የቅዱስ ጆሴፍ ካቴድራል ያሉ ታዋቂ ሕንፃዎች ለዚህ የፈጠራ ኃይል ምስክር ናቸው። ፊያት ታግሊየሮ፣ እንደ አውሮፕላን ለመነሳት ዝግጁ የሆነ አውሮፕላን ቅርጽ ያላቸው የተጠናከረ የኮንክሪት ክንፎቹ ያሉት፣ የዘመኑን የቴክኖሎጂ፣ የእድገት እና የፍጥነት ውበት ያለውን ማራኪነት መገለጫዎች ናቸው ።
ጋዜጠኛ ጆን ጉንተር እ.ኤ.አ. በ 1955 እንደገለጸው "ጣሊያኖች [አስመራን] እንደ ትሪፖሊ በጥሩ ሁኔታ እንደገነቧት ጽፏል።
በሚያማምሩ ሰፊ ጎዳናዎች ፣ ያጌጡ የህዝብ መገልገያ ሕንፃዎች እና የሥልጣኔ ምልክት የሆነው በከተማዋ የተገነባው ዘመናዊ የፍሳሽ ማስወገጃ ስርዓት ... የጣልያኖች የስራ ውጤት መሆኑን ጽፏል።
የኢጣሊያ መንግሥት በአስመራ እና በአስመራ ዙሪያ ባሉ አካባቢዎች በኢንዱስትሪ ልማት ላይ ኢንቨስት አድርጓል ።
ከሥነ ሕንፃዋ ባሻገር፣የጂኦሜትሪክ ዲሲፕሊን እና የሜዲትራኒያን ጸጋ ድብልቅ አሰራሯ አስመራን ልዩ ውበት ይሰጣታል ።
አስመራ ሙሉ በሙሉ በዘመናዊነት ሀሳብ ዙሪያ ለተቀረፀ የከተማ ፕላን ትታወቃለች፤ ሰፊ አውራ ጎዳናዎች፣ ሥርዓታማ ሰፈሮች፣ ለጋስ የሕዝብ ቦታዎች እና ቀልጣፋ መሠረተ ልማቶች የጣልያኖች የስራ ዉጤት የተመለከተው ፋሽስት ሞሶሎኒም በዝያን ጊዜ አስመራን አፍሪቃዊትዋ ትንሽዋ የሮም ከተማ ሲል አንቆለጳጽሷታል።
ሲኒማ ቤቶቹ ራሳቸዉ ድንቅ ናቸዉ ሲኒማ ኤንፔሮ፤ ሲኒማ ዳንቴ፤ ሲኒማ ካፒቶል፤ ሲኒማ ሮማ፤ ሲኒማ ኦዲዎን የሚባሉ ሲኒማ ቤቶች አሉ።ሁሉም ሲኒማ ቤቶች የተሰሩት በአዉሮጳ ደረጃ ነዉ። ሌሎቹ ሕንጻዎች ቡናማ ሰማያዊ አረንጓዴ ቀለም ያላቸዉ ሲሆኑ የአስመራ ቅድስተ ማርያም ቤተ ክርስትያን ዉብ ቪላ ቤቶች ፤ ፋብሪካዎች አስመራ የሚገኘዉ ትልቁ መስጊድ የመሳሰሉት ሁሉ የሚያማልሉ ናቸዉ።
ከተማዋ እድለኛ ከተማም ናት 30 እና 40 ዓመት ጦርነት ተካሂዶ ከተማዋ ምንም አልተጎዳችም ከተማዋን የጎዳ ኃይል የለም። በመጀመርያ ከተማ አስመራን በኦቶማን ኤምፓየር በሚባለዉ ዘመን ቱርኩች ያዙ፤ ከዝያ በኋላ ግብጾች ያዙ ከዝያ በኋላ ጣልያኖች ያዙ ከዝያ በኋላ እንጊሊዞች ያዙ። ይህ ሁሉ ትርምስ ሲካሄድ ግን ከተማዋ አልተጎዳችም ።
የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት የሳይንስ እና የባህል ድርጅት አስመራ የዓለም ቅርስ ሆና እንድትመዘገብ በፖላንድ ዋርሶ ባካሔደው ጉባዔ ላይ የአለማችን የመጀመርያዋ የቅርስ ከተማ ክብር መዝገብ አስፍሯታል ።
በአስመራ የሚገኙትና ቅኝ ግዛቱ ዘመን የተሰሩት ከ 50 በላይ ሕንፃዎች በሙሉ በዓለሙ መንግሥታት የቅርስ መዝገብ በመስፈራቸዉ ኤርትራ ጥንታዊና የባህል ቅሪቶች በሙሉ የተመዘገበላት ቀዳሚዋ የዓለም ሀገር ያደርጋታል ።
UNESCO ስለ ከተማዋ ሲገልፅ
«አስመራ በጣም ዉብ የሆነች ከተማ ናት። ከሁሉ ደግሞ ሕዝብዋ በዉስጥዋ እየኖረ ባህሉን እየጠበቀ ሥነ ሕንጻዉን እየጠበቀ በመሆኑ ነዉ። የአስመራ ሕንጻዎች ለየት ያለ ንድፍና ቅርስ የያዙ ናቸዉ። ጣልያኖቹ በቅኝ ግዛት ወቅት ሃገራቸዉ ዉስጥ የሌለ ነጻነት አስመራ ዉስጥ፤ ቅኝ ሃገር ዉስጥ ነጻነት ተሰምቶአቸዉ ፤ በምህንድስናዉ ረገድ አብዮት ያካሄዱ ይመስላል። ምክንያቱም ኢጣልያ ዉስጥ የማይገኘዉ ሕንጻ አስመራ ዉስጥ አለ።» ሲል ገልጿል ።
አስመራ ከተማ በኪነ ሕንጻ ብቻ ሳይሆን በጽዳትዋ ፤ በአየር ፀባይዋና በተለያዩ ሁኔታዎች ከአፍሪቃ የታወቁ ከተማ በመሆንዋ አስመራ በዓለሙ የቅርስ መዝገብ መመዝገብዋ ለኛ ለኢትዮጵያዉያን ለዓለም ሕዝብ ሁሉ ኩራት ነዉ ሲሉ የወቅቱ የበኢትዮጵያ ቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን ገልጿል ።
አስመራ ሕያው ሙዚየም እና ሕያው የስልጣኔ ከተማ የአፍሪካን ዘመናዊነት ማሳያ የተረጋጋች እጅግ ማራኪ ብትሆንም ከተማዋ ከቱሪዝም ዘርፉ ተጠቃሚ አልሆነችም።
ሜሳረጊያዉን የባለቅኔዉን የሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን ግጥም እንገባበዝና ለዛሬው ይብቃን ።
አስመራ
ምነው ሁሉ እንዳንቺ አስመራ
እንደ ከተሞች መዲና አቀያየሱ ቢጠራ
ያውራ ጎዳናሽ ጠለላ ፡
ሁሉን በአክናፉ እየጠራ
አስር ሰዓት ላይ ሲደራ
ለመንገደኛሽ መዝናኛ ፣ሲያጠላ ሲያብብ ሲያፈራ
ምነው ሁሉ እንዳንቺ አስመራ
አደባባይ ሲያነጥፉ
አድባራትና መስኪዱን ፣ ካቴድራሉን በየረድፉ
ገበያውን በየመልኩ ፣ እንደ አውታር እያሰለፉ
በወግ እየደረደሩ ፣በስምረት እያሰመሩ
በውበት እያዳበሩ ፣እያሳመሩ ቢያደሩ
በየክፍሉ በየበሩ በየመልኩ በየተራ
ፋኖሱን እንደ ደመራ
ቡና ቤቱን እንደ ሦራ
ምነው ሁሉ እንደ አንቺ አስመራ
እንደ ከተሞች መዲና አቀያየሱ ቢጠራ፡፡
እሳት ወይ አበባ (ሎሬት ጸጋዬ ገ/መድህን )
የአለማችን የመጀመርያዋ የቅርስ ከተማ!
( በታዴ የማመይ ልጅ )
#ethiopia | በእርግጥም በምስራቅ በፅሎትና ቤተ ጊዮርጊስ ፣ በምዕራብ በፀራራት ፣በሰሜን በአክሪያና ባዕታ አስመራ፣ በደቡብ አዲ ጓእዳ ኮረብታዎች ደጀን የሆኗት በፅዳቷ ፣ በእርጋታዋ ፣ እንደሚፈርጥ እንቁላል በጥንቃቄ በተደረደሩት እፁብ ህንፃዎቿ በተንዠረገጉት ዘንባባዎቿ፣ የአፍሪካ ዘመናዊ ከተማ ፣የቀይ ባህር እንቁ ትመስላለች ።
በዛሬዉ የአፍታ ቱሪዝም ጉብኝታችን ባለፉት ሦስት አስርት አመታት ክፉ ክፉዉን አግዝፈው የሚነግሩን ቤኒቶ ሙሶሊኒም “ፒኮላ ሮማ” ወይም “ትንሿ ሮም” ሲል ያሞካሻት የኤርትራ ዋና ከተማ አስመራ ገብተናል ።
በቆይታችን ደግነትና ባህል አክባሪነት መገለጫው ሰዉን ያለልዩነት የሚወደው ቸርነት ከባህሪዉ የሆነው የአስመራ ህዝብ አለና ወደኋላም ከመነሻዋ ወደፊትም ከገፅታዋ መለስ ቀለስ እያልን በጎዳናዎቿ ሸር ብትን እንላለንና አብራችሁን ዝለቁ ።
ጥንት ከሁለት ሺህ ዓመት በላይ ታሪክ ያለዉ አዶሊስ በዝያን ጊዜ ከነበሩ ከታወቁ የተለያዩ ሃገሮች ጋር ትልቅ የንግድ ግንኙነት የነበረዉ፤ አዶላዉያን በዝያን ጊዜ እስከ ሕንድ አልፈዉ እስከ ቻይና ግንኙነት ያደርጉባት የነበረዉ የወደብ ከተማ ናት የሰሜን ፈርጧ አስመራ።
በአሥመራ በሠምበል አካባቢ የተገኘው የአርኪዮሎጂ ማስረጃ ከተማዋ ስያሜ በ 800 ዓ.ዓ. ይወስደናል ።
የኦና ባህል ተብሎ የሚጠራውን የአሥመራ ታሪክ በ 800 ዓ.ዓ. እና በኤርትራ ትግሪኛ ቃል ባሕላዊ ታሪክ መሠረት፣ በቀበሳ አምባ ላይ በአስመራ አካባቢ አራት ጎሳዎች ይኖሩ ነበር።
በዘመኑ ተበታትነው የነበሩት ገዛ ጉርቶም። ገዛ ሽሌሌ፣ ገዛ ሴሬንሰር እና ገዛ አስመኤ የተባሉ ግዛቶች ጎሳዎች በአንድነት በመሆን ከተማ በመመስረት "አርባተ አስመራ" የሚል ስም ሰጧት ይባላል ይህም አርባተ አስመራ ማለት በትግርኛ ቋንቋ 'አራቱ ጎሳዎች' ማለት ነው።
ከባህር ጠለል በላይ ከ2,300 ሜትር በላይ ከፍታ ላይ የምትገኝ ሲሆን ከአካባቢው ዝቅተኛ ቦታዎች ሙቀት ጋር የሚቃረን መለስተኛ የአየር ንብረት ያላት አስመራ ግብፆች፤ ቱርኮች፤ጣልያኖች እንጊሊዞች ተዋግተዉባታል። ከተማዋን የጎዳ ማንም ኃይል ግን አልነበረም ወዘናዋ ዛሬም በእርጋታ ተዉቦ ይገኛል ።
ከተማዋና ዙርያዋ ታሪክ ከ 2000 ዓመት ወደኋላ ይወስደናል 2000 አመታት በላይ ስልጣኔ የነበረዉ ታሪካዉ" መጠራ በለዉ ከለዉ" የተባለ በአፍሪቃዉ ቀንድ ላይ ለሚገኙ ሁለቱም ሃገሮች የሥነ-ጽሑፍ የተከሰተበት ታሪካዊ ቦታ ሲሆን በሃዉልቱ ላይ አናባቢ የሌለዉ የግዕዝ ጽሑፍ ሰፍሮ ይገኛል ።
ሰፊ ከተማ የነበረችዉ 17 ኪሎሜትር ስፋት የነበራት ቆሃይቶ እስከ ትልቅ የአፍሪቃ ከተማ ያደርጋታል። ከዚህም ባሻገር በአፍሪቃ እስልምናን ከተቀበሉት አካባቢዎች የመጀመርያዉ የሆነው ዳህላክኬሪስ
ጥንታዊ መቃብሮች ጥንታዊ የዉኃ ማጠራቀምያ ገንዳዎች መገልገያዎች አስመራና ዙርያዋ የረጂም ታሪክ እንዳላት ህያው እማኝ ይሆናሉ ።
ይሁንና የዛሬውን ገፅታ የያዘችው በጎርጎረሳዉያኑ 1930ዎቹ በቅኝ ግዛት ኤርትራን የያዘዉ ኢጣልያዊዉ ፋሺስት ሞሶሎኒ በምስራቅ አፍሪቃ ለሚያካሂደዉ የቅኝ ግዛት ዘመቻ ማዕከል እና መነሻ እንድትሆነዉ ዓይኑን ከጣለባት በኋላ ነበር ።
የጣልያንን መምጣት ተከትሎም አስመራ የምትባለዉ ትንሽ መንደር ሞቅ ደምቅ ማለት ጀመረች ። በአፍሪካ የመጀመሪያው የቴሌቪዥን ስርጭት ፣ የመጀመሪያው Am FM አጭር መካከለኛ ረጂም ሞገድ ራዲዮ ፣
የኤርትራ የባቡር መስመር በጊንዳ ከተማ በኩል በካርሎ ካቫና መሪነት ወደ ምጽዋ የባህር ዳርቻ የሚያመራ ሀዲድ ፣ ሲኒማ
ፋብሪካዎች በብዛት ተገንብተው በአፍሪካ ምድር ላይ የአውሮፓ ዘመናዊነት እውነተኛ ማሳያ ያደርጋታል ።
ሲኒማ ኢምፔሮ፣ የፊያት ታግሊየሮ አገልግሎት ጣቢያ እና የቅዱስ ጆሴፍ ካቴድራል ያሉ ታዋቂ ሕንፃዎች ለዚህ የፈጠራ ኃይል ምስክር ናቸው። ፊያት ታግሊየሮ፣ እንደ አውሮፕላን ለመነሳት ዝግጁ የሆነ አውሮፕላን ቅርጽ ያላቸው የተጠናከረ የኮንክሪት ክንፎቹ ያሉት፣ የዘመኑን የቴክኖሎጂ፣ የእድገት እና የፍጥነት ውበት ያለውን ማራኪነት መገለጫዎች ናቸው ።
ጋዜጠኛ ጆን ጉንተር እ.ኤ.አ. በ 1955 እንደገለጸው "ጣሊያኖች [አስመራን] እንደ ትሪፖሊ በጥሩ ሁኔታ እንደገነቧት ጽፏል።
በሚያማምሩ ሰፊ ጎዳናዎች ፣ ያጌጡ የህዝብ መገልገያ ሕንፃዎች እና የሥልጣኔ ምልክት የሆነው በከተማዋ የተገነባው ዘመናዊ የፍሳሽ ማስወገጃ ስርዓት ... የጣልያኖች የስራ ውጤት መሆኑን ጽፏል።
የኢጣሊያ መንግሥት በአስመራ እና በአስመራ ዙሪያ ባሉ አካባቢዎች በኢንዱስትሪ ልማት ላይ ኢንቨስት አድርጓል ።
ከሥነ ሕንፃዋ ባሻገር፣የጂኦሜትሪክ ዲሲፕሊን እና የሜዲትራኒያን ጸጋ ድብልቅ አሰራሯ አስመራን ልዩ ውበት ይሰጣታል ።
አስመራ ሙሉ በሙሉ በዘመናዊነት ሀሳብ ዙሪያ ለተቀረፀ የከተማ ፕላን ትታወቃለች፤ ሰፊ አውራ ጎዳናዎች፣ ሥርዓታማ ሰፈሮች፣ ለጋስ የሕዝብ ቦታዎች እና ቀልጣፋ መሠረተ ልማቶች የጣልያኖች የስራ ዉጤት የተመለከተው ፋሽስት ሞሶሎኒም በዝያን ጊዜ አስመራን አፍሪቃዊትዋ ትንሽዋ የሮም ከተማ ሲል አንቆለጳጽሷታል።
ሲኒማ ቤቶቹ ራሳቸዉ ድንቅ ናቸዉ ሲኒማ ኤንፔሮ፤ ሲኒማ ዳንቴ፤ ሲኒማ ካፒቶል፤ ሲኒማ ሮማ፤ ሲኒማ ኦዲዎን የሚባሉ ሲኒማ ቤቶች አሉ።ሁሉም ሲኒማ ቤቶች የተሰሩት በአዉሮጳ ደረጃ ነዉ። ሌሎቹ ሕንጻዎች ቡናማ ሰማያዊ አረንጓዴ ቀለም ያላቸዉ ሲሆኑ የአስመራ ቅድስተ ማርያም ቤተ ክርስትያን ዉብ ቪላ ቤቶች ፤ ፋብሪካዎች አስመራ የሚገኘዉ ትልቁ መስጊድ የመሳሰሉት ሁሉ የሚያማልሉ ናቸዉ።
ከተማዋ እድለኛ ከተማም ናት 30 እና 40 ዓመት ጦርነት ተካሂዶ ከተማዋ ምንም አልተጎዳችም ከተማዋን የጎዳ ኃይል የለም። በመጀመርያ ከተማ አስመራን በኦቶማን ኤምፓየር በሚባለዉ ዘመን ቱርኩች ያዙ፤ ከዝያ በኋላ ግብጾች ያዙ ከዝያ በኋላ ጣልያኖች ያዙ ከዝያ በኋላ እንጊሊዞች ያዙ። ይህ ሁሉ ትርምስ ሲካሄድ ግን ከተማዋ አልተጎዳችም ።
የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት የሳይንስ እና የባህል ድርጅት አስመራ የዓለም ቅርስ ሆና እንድትመዘገብ በፖላንድ ዋርሶ ባካሔደው ጉባዔ ላይ የአለማችን የመጀመርያዋ የቅርስ ከተማ ክብር መዝገብ አስፍሯታል ።
በአስመራ የሚገኙትና ቅኝ ግዛቱ ዘመን የተሰሩት ከ 50 በላይ ሕንፃዎች በሙሉ በዓለሙ መንግሥታት የቅርስ መዝገብ በመስፈራቸዉ ኤርትራ ጥንታዊና የባህል ቅሪቶች በሙሉ የተመዘገበላት ቀዳሚዋ የዓለም ሀገር ያደርጋታል ።
UNESCO ስለ ከተማዋ ሲገልፅ
«አስመራ በጣም ዉብ የሆነች ከተማ ናት። ከሁሉ ደግሞ ሕዝብዋ በዉስጥዋ እየኖረ ባህሉን እየጠበቀ ሥነ ሕንጻዉን እየጠበቀ በመሆኑ ነዉ። የአስመራ ሕንጻዎች ለየት ያለ ንድፍና ቅርስ የያዙ ናቸዉ። ጣልያኖቹ በቅኝ ግዛት ወቅት ሃገራቸዉ ዉስጥ የሌለ ነጻነት አስመራ ዉስጥ፤ ቅኝ ሃገር ዉስጥ ነጻነት ተሰምቶአቸዉ ፤ በምህንድስናዉ ረገድ አብዮት ያካሄዱ ይመስላል። ምክንያቱም ኢጣልያ ዉስጥ የማይገኘዉ ሕንጻ አስመራ ዉስጥ አለ።» ሲል ገልጿል ።
አስመራ ከተማ በኪነ ሕንጻ ብቻ ሳይሆን በጽዳትዋ ፤ በአየር ፀባይዋና በተለያዩ ሁኔታዎች ከአፍሪቃ የታወቁ ከተማ በመሆንዋ አስመራ በዓለሙ የቅርስ መዝገብ መመዝገብዋ ለኛ ለኢትዮጵያዉያን ለዓለም ሕዝብ ሁሉ ኩራት ነዉ ሲሉ የወቅቱ የበኢትዮጵያ ቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን ገልጿል ።
አስመራ ሕያው ሙዚየም እና ሕያው የስልጣኔ ከተማ የአፍሪካን ዘመናዊነት ማሳያ የተረጋጋች እጅግ ማራኪ ብትሆንም ከተማዋ ከቱሪዝም ዘርፉ ተጠቃሚ አልሆነችም።
ሜሳረጊያዉን የባለቅኔዉን የሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን ግጥም እንገባበዝና ለዛሬው ይብቃን ።
አስመራ
ምነው ሁሉ እንዳንቺ አስመራ
እንደ ከተሞች መዲና አቀያየሱ ቢጠራ
ያውራ ጎዳናሽ ጠለላ ፡
ሁሉን በአክናፉ እየጠራ
አስር ሰዓት ላይ ሲደራ
ለመንገደኛሽ መዝናኛ ፣ሲያጠላ ሲያብብ ሲያፈራ
ምነው ሁሉ እንዳንቺ አስመራ
አደባባይ ሲያነጥፉ
አድባራትና መስኪዱን ፣ ካቴድራሉን በየረድፉ
ገበያውን በየመልኩ ፣ እንደ አውታር እያሰለፉ
በወግ እየደረደሩ ፣በስምረት እያሰመሩ
በውበት እያዳበሩ ፣እያሳመሩ ቢያደሩ
በየክፍሉ በየበሩ በየመልኩ በየተራ
ፋኖሱን እንደ ደመራ
ቡና ቤቱን እንደ ሦራ
ምነው ሁሉ እንደ አንቺ አስመራ
እንደ ከተሞች መዲና አቀያየሱ ቢጠራ፡፡
እሳት ወይ አበባ (ሎሬት ጸጋዬ ገ/መድህን )
7 months ago
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ትምህር በአማራ እና ትግራይ ክልል እያጋጠሙ ባሉ ችግሮች ዙሪያ ማስተካከያ እንዲደረጉ ጥሪ አቅረበ
የኢትዮጵያ እስልምና ምክር ቤት የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ከሙስሊሙ መሪ ተቋም ጋር ሳይወያይ፣ ሙስሊም ተማሪዎች በግዳጅ ግዕዝ ቋንቋ እንዲማሩ ውሳኔ ማሳለፉን ተችቷል።
የክልሉ ውሳኔ በፍጹም ተቀባይነት የለውም ያለው ምክር ቤቱ የክልሉ ትምህርት ቢሮ በውሳኔው ላይ የእርምት እርምጃ እንዲወስድም ጠይቋል።
የትምህርት ቢሮው ውሳኔ የሙስሊሙን ማኅበረሰብ እና የእስልምና ተቋማትን ባገለለ መልኩ የተተላለፈ ነው ሲልም በመግለጫው ላይ ጠቅሷል።
ውሳኔው ክልሉ የገጠሙትን ውስብስብ ችግሮች ይበለጥ ያወሳስባልም ብሏል።
ከዚህ በተጨማሪም በትግራይ ክልል የሚገኙ አንዳንድ ትምህርት ቤቶች ሙስሊም ተማሪዎችን በኢስላማዊ አለባበሳቸው ምክንያት ከሁለት ዓመታት በላይ ከትምህርት ገበታ ሲያግዱ፣ ትምህርት ሚንስቴር ተማሪዎቹ ወደ ትምህርታቸው እንዲመለሱ ምንም ዓይነት ጥረት አለማድረጉ እንዳሳዘነውም አስታውቋል።
ኢስላማዊ አልባሳትን ለብሶ መማር ሕገመንግስታዊና ኃይማኖታዊ መብት መሆኑን የገለጸው ምክር ቤቱ ትምህርት ሚንስቴርና አንዳንድ የትምህርት ተቋማት ሙስሊሞችን በኢስላማዊ አለባበሳቸው ሳቢያ ከትምህርት የማፈናቀል ድርጊቶችን ባስቸኳይ ሊያቆሙ ይገባል ሲል ጠይቋል።
ምክር ቤቱ አክሎም በሁለቱ ክልሎች ላጋጠሙ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ የሚያፈላልግ ኮሚቴ እንዳቋቋመ አስታውቋል።
የኢትዮጵያ እስልምና ምክር ቤት የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ከሙስሊሙ መሪ ተቋም ጋር ሳይወያይ፣ ሙስሊም ተማሪዎች በግዳጅ ግዕዝ ቋንቋ እንዲማሩ ውሳኔ ማሳለፉን ተችቷል።
የክልሉ ውሳኔ በፍጹም ተቀባይነት የለውም ያለው ምክር ቤቱ የክልሉ ትምህርት ቢሮ በውሳኔው ላይ የእርምት እርምጃ እንዲወስድም ጠይቋል።
የትምህርት ቢሮው ውሳኔ የሙስሊሙን ማኅበረሰብ እና የእስልምና ተቋማትን ባገለለ መልኩ የተተላለፈ ነው ሲልም በመግለጫው ላይ ጠቅሷል።
ውሳኔው ክልሉ የገጠሙትን ውስብስብ ችግሮች ይበለጥ ያወሳስባልም ብሏል።
ከዚህ በተጨማሪም በትግራይ ክልል የሚገኙ አንዳንድ ትምህርት ቤቶች ሙስሊም ተማሪዎችን በኢስላማዊ አለባበሳቸው ምክንያት ከሁለት ዓመታት በላይ ከትምህርት ገበታ ሲያግዱ፣ ትምህርት ሚንስቴር ተማሪዎቹ ወደ ትምህርታቸው እንዲመለሱ ምንም ዓይነት ጥረት አለማድረጉ እንዳሳዘነውም አስታውቋል።
ኢስላማዊ አልባሳትን ለብሶ መማር ሕገመንግስታዊና ኃይማኖታዊ መብት መሆኑን የገለጸው ምክር ቤቱ ትምህርት ሚንስቴርና አንዳንድ የትምህርት ተቋማት ሙስሊሞችን በኢስላማዊ አለባበሳቸው ሳቢያ ከትምህርት የማፈናቀል ድርጊቶችን ባስቸኳይ ሊያቆሙ ይገባል ሲል ጠይቋል።
ምክር ቤቱ አክሎም በሁለቱ ክልሎች ላጋጠሙ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ የሚያፈላልግ ኮሚቴ እንዳቋቋመ አስታውቋል።
7 months ago
ሠዓሊ ቀፀላ ማርቆስ እና ሀንጋሪያዊው መምህር በግዕዝ ቋንቋ ላይ ያድረጉት አስገራሚ ታሪካዊ ክርክር
(ይትባረክ ዋለልኝ)
#ethiopia | ይህን አስገራሚ የታሪክ ማስታወሻ ፁሑፍ የላከልኝ ወዳጄ ደራሲ ዳንኤል ወርቁ ነው::እኔም ፁሑፉን አነበብኩት:: ሌላው ዓለም ስለ ግእዝ ቋንቋ ያለውን የላቀ ግምትና አስተያየት እና ግዕዝን ለሚያውቅ ሰው የሚሰጡትን ክብር ስመለከት እጅግ ገረመኝ:: አንብቤው እጅግ ስለወደድኩት ዳንኤልን ለፌስቡክ ወዳጆቼ እንዳጋራው ጠየኩት:: እርሱም ፈቀደልኝና
ርዕስ ሰጥቼው ይሄው ለወዳጆቼ አጋራሁት:: ስለ ፁሑፋ የተሰማችሁን አስተያየት አጋሩን ::ታሪኩን እንሆ!!
“አንድ ቀን አሉ ሰዓሊ ቀፀላ ማርቆስ” ያገኘኋቸው ተባባሪ ፕሮፌሰር በቀለ መኮንን የኢትዮጵያን ታሪክ በአስገራሚዎቹ ኢትዮጵያውያን ግለ ታሪክ ወስጥ እያፈላለገ በነበረ ጊዜ እንደ እድል ሆኖ ይዞኝ ቢሮአቸው ሄዶ ነው። ቀፀላ ማርቆስ ብዙ አስገራሚ ታሪካቸውን ለበቀለ ሲያጫውቱት አዳመጥኩ።
እና ሰሞኑን ታላላቅ ኢትዮጵያውያን ምሁራን ስለ ግዕዝ እየተወያዩ ነው ሲሉ ስሰማ እኝህ ታላቅ ሰዓሊ በህይወታቸው ስለገጠማቸው አንድ አስደናቂ ቀን ያጫወቱን ታሪክ ትዝ አለኝ።
ባጭሩ የማስታውሰውን ብፅፈውስ ብዬ በዛውም የኛን የሚያስገርም ታሪክ ያላቸውን እኛ የት እንዳሉ የማናውቀውን ግን አለም ያከበራቸውን ታላቅ ሰዓሊ ስም ለማንሳት ስል ይህን አደረኩ። ተባባሪ ፕሮፌሰር በቀለ መኮንን አንድ ቀን ሙሉ ታሪካቸውን ያስነበብበን ይሆናል የሚል እምነት አለኝ።
ሀገሬን እና ሕዝቤን ከፍ ከፍ ያስደረኩበት አጋጣሚ
እና አንድ ቀን ብለው ነበር የጀመሩት ትዝታቸውን። ሰዓሊ ቀፀላ ማርቆስ የተማሩት ሀንጋሪ ነው። “እና አንድ ቀን አንድ የተከበረ ሀንጋሪያዊ መምህር፣ የጥበብን ታሪክ እያስተማረን በመሀሉ ከምድረ ገጽ ስለጠፉ ቋንቋዎች ከሚሶፕታምያ ተነስቶ መካከለኛው ምስራቅ አቋርጦ በግብፅ አድርጎ ምስሎችን እያሳየ ሲያስተምረን በመሀሉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ያሳተመው፣
“ቅዱስ ጴጥሮስ ወ ጳውሎስ” በግዕዝ ቋንቋ የተፃፈበት ምስል መጣ። ከዛ እኔ እጄን አወጣሁና ይህን ቋንቋ ማንበብ እችላለሁ አልኩ። ምምህሩን አሳቀው። ከዛም “አትቀልድ እንኳን አንተ ከአፍሪካ የመጣህ የእኛም ሀገር ድንቅ ሊቃውንት አይችሉትም አለኝ።
"አይ እኔ እችለዋለሁ” አልኩ። ተናደደ።
“አይ አትችለውም” አለኝ መልሶ። ከዛ ክርክር ውስጥ ገባን። በዚህ ጊዜ አብረውኝ የሚማሩ ፈረንጆች ቀደም ብለን የዱር እንስሳ መቆያ ስንጎበኝ አንዲት ጦጣ አይተን ሰለነበር። አይ ይሄው እንግዲህ ተነሳበት አክስቱ ናፍቃው ወደ እሷ መመለስ ፈልጎ ነው” እያሉ ሊያበሽቁኝ ሞከሩ። እኔ ግን “አውቀዋለሁ” ብዬ ድርቅ አልኩ። አስተማሪው የሃንጋሪ ፓርላማ አባልና ትልቅ ስልጣን ያለው ሰው ስለነበር ሊያባርረኝ የሚችል ሰው ነው። ከዛ በስላይድ ነበር የምናየው አቋረጠ። መብራት አበራ ና ውጣና ብላክ ቦርድ ላይ ፃፈው አለኝ። እኔም ቁም ፅህፈቷን አሳምሬ ፃፍኩ። ስጨርስ ሁሉም አጨበጨቡ። ግማሾቹም ደነገጡ። ይህን ትቸላለህ አንተ? እያሉ ጠየቁኝ። ከዛ መምህሩ ወረቀት አመጣና
“እንደገና እዚህ ላይ ፃፈው” አለኝ።
ሰማንያ የግዕዝ ሆሄያት ናቸው። ስጨረስ ወረቀቷን ይዞብኝ ሄደ። በጣም ተናዶ ስለነበር ፊቱ ሳምባ መሰለ። “እንዴት አንድ አፍሪካዊ በስኮላርሽፕ የመጣ ይህን አውቃሁ ይላል” ይል ነበር ደጋግሞ።
ከዛ ለነገ ከዚህ ዲፓርትመንት አነ እገሌን እነ እገሌን እንድተጠራ ብሎ ረዳት መምህሩን አዘዘው ና ሄደ። ንዴቱን ያዩ አብረን የምንማረው ጓደኞቼ ማታ እነሱም ለማመን ስላልቻሉ
“እንዴት አንተ በሙያው ጎበዝ ሆነህ አስተማሪውን ልታጭበረብር ትሞክራለህ። በል አሁን ልብስህን እጠብና ተዘጋጅ። ነገ አንጠልጥሎ ግብፅ ወስዶ ይጥልሃል።” አሉና ተሰናበቱኝ። ጭቅጭቁ ሰቢዛበኝ ራሴን ሁሉ አመመኝ። በማግስቱ ትልልቅ ምሁራን ተሰብስበው መጡ። የሚገርመው እና ያስደነቀኝ ነገር በማግስቱ መምህሩ እኔን መጠየቅ አልፈለገም። በደንምብ የቤት ስራውን ሰርቶ ሰለ ኢትዮጵያ አንብቦ ፅሁፌንም አጣርቶ ስለመጣ እኔ መናገር አላስፈለገኝም። እንዲያውም ስለ አድዋ የኢትዮጵያ ጀግኖች ታሪክ፣ ስለማይጨው ጦርነት፣ ስለ አምስት አመቱ የኢትዮጵያውያን ቆራጥ ተጋድሎ፣ ብዙ ሀገራትን እየጠቀሰ፣ እነሱ ሰጥ ለጥ በለው ሲገዙ ኢትዮጵያውያን ግን በባዶ እግራቸው ሳይታክቱ እንደተዋጉ በከፍተኛ ኩራትና አክብሮት ለተሰበሰቡት ነገራቸው። ኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያውያንን በክብር አወደሰ። ኮራ አልኩ። ፈገግ ያደረገኝ ደግሞ ቁመታቸው ሁሉም አጭሮች ናቸው ልባቸው ነው ረጅም ሲል ነው። በዚህ አላቆመም።
ከዛሬ ጀምሮ እሱ ተማሪ ሳይሆን ተመራማሪ ነው። ለብቻው ክፍል እንዲሰጠው። የሚከፈለውም እንደ ተማሪ ሳይሆን እንደ ተመራማሪ እንዲሆን አለ ሁሉም ተሰማሙ። ከዛ ጓደኞቼ በጣም ያከብሩኝ ጀመር። “ለካ ሞኝ መስለህ እንዲህ አዋቂ ነህ” እያሉ ይንከባከቡኝ ጀመር። በጣም ኮራሁ። አንተ አንደኛ አመት ሳይሆን ከሁለተኛ አመት ነው መጀመር ያለብህ ተባለ።
ከዛ ደግሞ በቫቲካን የሚተዳደር የተርጎም የሚባል የካቶሊክ ሴንተር አለ። ቼኮዝላቫክያ እና በሃንጋሪ መካከል ዳኑብ ወንዝ አካባቢ የሚገኝ ነው። እዛ በግራኝ አህመድ ጊዜ ለቱርኮች የተሰጠ ስንክሳር አለ። ካቶሊኮቹ መስቀል ስላዬ ምናልባት የክርስቲያን መፅሀፍ ይሆናል ብለው ሙዝየም ውስጥ በክብር አስቀምጠውት ነበር።ትምህርት ቤት የሆነውን ሲሰሙ ወደ ገዳሙ ጋበዙኝ እና ስንክሳሩን አውጥተው ይህን ትችለዋለህ አሉኝ። አነበብኩላቸው ከዛ ዜማውንም ወጣሁት በጣም ተደሰቱ። ሀገሬን በክብር በማስጠራቴ በሕይወቴ የተደሰተኩበት ጊዜ ነበር።
(ይትባረክ ዋለልኝ)
#ethiopia | ይህን አስገራሚ የታሪክ ማስታወሻ ፁሑፍ የላከልኝ ወዳጄ ደራሲ ዳንኤል ወርቁ ነው::እኔም ፁሑፉን አነበብኩት:: ሌላው ዓለም ስለ ግእዝ ቋንቋ ያለውን የላቀ ግምትና አስተያየት እና ግዕዝን ለሚያውቅ ሰው የሚሰጡትን ክብር ስመለከት እጅግ ገረመኝ:: አንብቤው እጅግ ስለወደድኩት ዳንኤልን ለፌስቡክ ወዳጆቼ እንዳጋራው ጠየኩት:: እርሱም ፈቀደልኝና
ርዕስ ሰጥቼው ይሄው ለወዳጆቼ አጋራሁት:: ስለ ፁሑፋ የተሰማችሁን አስተያየት አጋሩን ::ታሪኩን እንሆ!!
“አንድ ቀን አሉ ሰዓሊ ቀፀላ ማርቆስ” ያገኘኋቸው ተባባሪ ፕሮፌሰር በቀለ መኮንን የኢትዮጵያን ታሪክ በአስገራሚዎቹ ኢትዮጵያውያን ግለ ታሪክ ወስጥ እያፈላለገ በነበረ ጊዜ እንደ እድል ሆኖ ይዞኝ ቢሮአቸው ሄዶ ነው። ቀፀላ ማርቆስ ብዙ አስገራሚ ታሪካቸውን ለበቀለ ሲያጫውቱት አዳመጥኩ።
እና ሰሞኑን ታላላቅ ኢትዮጵያውያን ምሁራን ስለ ግዕዝ እየተወያዩ ነው ሲሉ ስሰማ እኝህ ታላቅ ሰዓሊ በህይወታቸው ስለገጠማቸው አንድ አስደናቂ ቀን ያጫወቱን ታሪክ ትዝ አለኝ።
ባጭሩ የማስታውሰውን ብፅፈውስ ብዬ በዛውም የኛን የሚያስገርም ታሪክ ያላቸውን እኛ የት እንዳሉ የማናውቀውን ግን አለም ያከበራቸውን ታላቅ ሰዓሊ ስም ለማንሳት ስል ይህን አደረኩ። ተባባሪ ፕሮፌሰር በቀለ መኮንን አንድ ቀን ሙሉ ታሪካቸውን ያስነበብበን ይሆናል የሚል እምነት አለኝ።
ሀገሬን እና ሕዝቤን ከፍ ከፍ ያስደረኩበት አጋጣሚ
እና አንድ ቀን ብለው ነበር የጀመሩት ትዝታቸውን። ሰዓሊ ቀፀላ ማርቆስ የተማሩት ሀንጋሪ ነው። “እና አንድ ቀን አንድ የተከበረ ሀንጋሪያዊ መምህር፣ የጥበብን ታሪክ እያስተማረን በመሀሉ ከምድረ ገጽ ስለጠፉ ቋንቋዎች ከሚሶፕታምያ ተነስቶ መካከለኛው ምስራቅ አቋርጦ በግብፅ አድርጎ ምስሎችን እያሳየ ሲያስተምረን በመሀሉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ያሳተመው፣
“ቅዱስ ጴጥሮስ ወ ጳውሎስ” በግዕዝ ቋንቋ የተፃፈበት ምስል መጣ። ከዛ እኔ እጄን አወጣሁና ይህን ቋንቋ ማንበብ እችላለሁ አልኩ። ምምህሩን አሳቀው። ከዛም “አትቀልድ እንኳን አንተ ከአፍሪካ የመጣህ የእኛም ሀገር ድንቅ ሊቃውንት አይችሉትም አለኝ።
"አይ እኔ እችለዋለሁ” አልኩ። ተናደደ።
“አይ አትችለውም” አለኝ መልሶ። ከዛ ክርክር ውስጥ ገባን። በዚህ ጊዜ አብረውኝ የሚማሩ ፈረንጆች ቀደም ብለን የዱር እንስሳ መቆያ ስንጎበኝ አንዲት ጦጣ አይተን ሰለነበር። አይ ይሄው እንግዲህ ተነሳበት አክስቱ ናፍቃው ወደ እሷ መመለስ ፈልጎ ነው” እያሉ ሊያበሽቁኝ ሞከሩ። እኔ ግን “አውቀዋለሁ” ብዬ ድርቅ አልኩ። አስተማሪው የሃንጋሪ ፓርላማ አባልና ትልቅ ስልጣን ያለው ሰው ስለነበር ሊያባርረኝ የሚችል ሰው ነው። ከዛ በስላይድ ነበር የምናየው አቋረጠ። መብራት አበራ ና ውጣና ብላክ ቦርድ ላይ ፃፈው አለኝ። እኔም ቁም ፅህፈቷን አሳምሬ ፃፍኩ። ስጨርስ ሁሉም አጨበጨቡ። ግማሾቹም ደነገጡ። ይህን ትቸላለህ አንተ? እያሉ ጠየቁኝ። ከዛ መምህሩ ወረቀት አመጣና
“እንደገና እዚህ ላይ ፃፈው” አለኝ።
ሰማንያ የግዕዝ ሆሄያት ናቸው። ስጨረስ ወረቀቷን ይዞብኝ ሄደ። በጣም ተናዶ ስለነበር ፊቱ ሳምባ መሰለ። “እንዴት አንድ አፍሪካዊ በስኮላርሽፕ የመጣ ይህን አውቃሁ ይላል” ይል ነበር ደጋግሞ።
ከዛ ለነገ ከዚህ ዲፓርትመንት አነ እገሌን እነ እገሌን እንድተጠራ ብሎ ረዳት መምህሩን አዘዘው ና ሄደ። ንዴቱን ያዩ አብረን የምንማረው ጓደኞቼ ማታ እነሱም ለማመን ስላልቻሉ
“እንዴት አንተ በሙያው ጎበዝ ሆነህ አስተማሪውን ልታጭበረብር ትሞክራለህ። በል አሁን ልብስህን እጠብና ተዘጋጅ። ነገ አንጠልጥሎ ግብፅ ወስዶ ይጥልሃል።” አሉና ተሰናበቱኝ። ጭቅጭቁ ሰቢዛበኝ ራሴን ሁሉ አመመኝ። በማግስቱ ትልልቅ ምሁራን ተሰብስበው መጡ። የሚገርመው እና ያስደነቀኝ ነገር በማግስቱ መምህሩ እኔን መጠየቅ አልፈለገም። በደንምብ የቤት ስራውን ሰርቶ ሰለ ኢትዮጵያ አንብቦ ፅሁፌንም አጣርቶ ስለመጣ እኔ መናገር አላስፈለገኝም። እንዲያውም ስለ አድዋ የኢትዮጵያ ጀግኖች ታሪክ፣ ስለማይጨው ጦርነት፣ ስለ አምስት አመቱ የኢትዮጵያውያን ቆራጥ ተጋድሎ፣ ብዙ ሀገራትን እየጠቀሰ፣ እነሱ ሰጥ ለጥ በለው ሲገዙ ኢትዮጵያውያን ግን በባዶ እግራቸው ሳይታክቱ እንደተዋጉ በከፍተኛ ኩራትና አክብሮት ለተሰበሰቡት ነገራቸው። ኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያውያንን በክብር አወደሰ። ኮራ አልኩ። ፈገግ ያደረገኝ ደግሞ ቁመታቸው ሁሉም አጭሮች ናቸው ልባቸው ነው ረጅም ሲል ነው። በዚህ አላቆመም።
ከዛሬ ጀምሮ እሱ ተማሪ ሳይሆን ተመራማሪ ነው። ለብቻው ክፍል እንዲሰጠው። የሚከፈለውም እንደ ተማሪ ሳይሆን እንደ ተመራማሪ እንዲሆን አለ ሁሉም ተሰማሙ። ከዛ ጓደኞቼ በጣም ያከብሩኝ ጀመር። “ለካ ሞኝ መስለህ እንዲህ አዋቂ ነህ” እያሉ ይንከባከቡኝ ጀመር። በጣም ኮራሁ። አንተ አንደኛ አመት ሳይሆን ከሁለተኛ አመት ነው መጀመር ያለብህ ተባለ።
ከዛ ደግሞ በቫቲካን የሚተዳደር የተርጎም የሚባል የካቶሊክ ሴንተር አለ። ቼኮዝላቫክያ እና በሃንጋሪ መካከል ዳኑብ ወንዝ አካባቢ የሚገኝ ነው። እዛ በግራኝ አህመድ ጊዜ ለቱርኮች የተሰጠ ስንክሳር አለ። ካቶሊኮቹ መስቀል ስላዬ ምናልባት የክርስቲያን መፅሀፍ ይሆናል ብለው ሙዝየም ውስጥ በክብር አስቀምጠውት ነበር።ትምህርት ቤት የሆነውን ሲሰሙ ወደ ገዳሙ ጋበዙኝ እና ስንክሳሩን አውጥተው ይህን ትችለዋለህ አሉኝ። አነበብኩላቸው ከዛ ዜማውንም ወጣሁት በጣም ተደሰቱ። ሀገሬን በክብር በማስጠራቴ በሕይወቴ የተደሰተኩበት ጊዜ ነበር።
8 months ago
የቅዱስ ያሬድ ረድኤት እና ምልጃ አይለየን🙏
አንዲት ትል ዛፉ ላይ ለመውጣት ስድስት ጊዜ ስትወጣና ስትወርድ ከቆየች በኃላ በሰባተኛው ዛፉ ላይ ወጥታ የዛፉን ፍሬ ስትበላ ተመልክቶ በወሰደው ትምህርት ትሏ ከብዙ ድካምና ጥረት በኃላ ያሰበችውን ስታሳካ ራሱን በመውቀስ ወደ መምህሩ ተመልሶና ይቅርታ ጠይቆ ትምህርቱን እንደቀጠለ በሚነገረው አስደናቂ ታሪኩ በርካቶች ያውቁታል፡፡
ሚያዝያ 5 ቀን በ505 ዓ.ም በአክሱም ከተማ ተወለደ፡፡ አባቱ አብዩድ ወይም ይሥሐቅ እናቱ ክሪስቲና ወይም ታውክልያ ይባላሉ። በተወለደ በ7 ዓመቱ አባቱ ስለሞተ እናቱ የአክሱም ገበዝ የነበረው አጎቱ ጌዴዎን እንዲያስተምረው አደራ ሰጠችው፡፡ ቅዱስ ያሬድ ለሰባት ዓመት ተምሮ ፈቀቅ ባለማለቱ አንድ ቀን አጎቱ ተቆጥቶ ገርፈው፡፡ መታገስ ተስኖት ማይኪራህ ወደምትባል የቀዳማዊ ምኒልክ መቃብር ቦታ ሄዶ ተደበቀ፡፡ ቅዱስ ያሬድም በዛፍ ስር አርፎ እያለ የያችን ትል ትግል ተመለከተ፡፡
ወደ አክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን አዘውትሮ በመሔድም ጥበብና እውቀትን የሚገልጽ እግዚአብሔርን ይለምን ነበር፡፡ በጣም በአጭር ጊዜም 150 መዝሙረ ዳዊት፣ መኃልየ ነቢያት፣ መኃልየ ሰሎሞን ሌሎችንና ትርጓሜ መጻሕፍት ብሉያትና ሐዲሳትን አወቀ፡፡ ዜማ ባልነበረበት በዚያ ዘመን በስልት እያነበቡ ያመሰግኑ ነበር፡፡ እግዚአብሔርም ኅዳር 5 ቀን 527 ዓ.ም በኤዶም ገነት በሥላሴ አምሳል ሦስት አእዋፍን ወደ እርሱ ላከ፤ እነሱም በግዕዝ፣ ዕዝልና በአራራይ ዜማ ማዜምን በመንፈስ ቅዱስ መሪነት ለቅዱስ ያሬድ ዜማ ገልጹለት፡፡ ድምጹን ከፍ አድርጎም “ሃሌ ሉያ ለአብ፣ ሃሌ ሉያ ለወልድ፣ ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ ቀዳሚሃ ለጽዮን….” ብሎ በልሳነ ግዕዝ አዜመ፡፡ ሃሌ ሉያ ለአብ ምስጋና ይገባል፤ ለወልድም ምስጋና ይገባል፤ ለመንፈስ ቅዱስም ምስጋና ይገባል፤ ከጽዮን አስቀድሞ ሰማይን ፈጠረ፤ ዳግመኛም ደብተራ ኦሪትን እንዴት አድርጎ መሥራት እንዳለበት ለሙሴ አሳየው” ማለት ነው፡፡
በ534 ዓ.ም ኅዳር 6 ቀን ወደ ሰማይ ተነጠቀ፤ በሰማይ ቅዱሳን መላእክት እግዚአብሔርን ልዩ በሆነ ጣዕመ ዝማሬ ሲያመሰግኑ ሰማ፡፡ ወደ ምድርም በተመለሰ ጊዜ አክሱም ጽዮን ውስጥ ወደ ምሥራቅ በኩል በመዞር ከሰማይ የሰማውን ዝማሬ ዘመረ፤ አርያም ብሎም ሰየመው፡፡ በዚሁም በ538 ዓ.ም ቅዱስ ያሬድ ማኅሌት ጀመረ፡፡ አሁን ድረስ የሚያገለግሉ ድጓ፣ ጾመድጓ፣ ዝማሬ፣ መዋሥዕትና ምዕራፍ የሚባሉ አምስት የዜማ መጻሕፍትም ደርሷል፡፡ ከሰማይ እንደተመለሰ ለመጀመሪያ ጊዜ ጣዕመ ዜማውን ያሰማበት ቦታ “ሙራደ ቃል” ይባላል፡፡ ይህችንም ዜማ “አርያም” አላት፡፡ ይህም ማለት ከመላእክት ወይም ከሰማይ የተገኘች ማለት ነው፡፡
ይህን ዜማ ከፍ አድርጎ ሲያዜም ሰው፣ እንስሳትና አዕዋፍ ሁሉ እርሱ ወዳለበት ቦታ ተሰብስበው ልዩውን ሰማያዊን ዜማ ይሰማሉ፡፡ ቅዱስ ያሬድ የግእዝ ብሎም የኢትዮጵያ ስነ ጽሑፍ መሥራችም ነው፡፡ ከቅዱሳን መጻሕፍት የወሰዳቸዉን ርእሰ ጉዳዮች በፈርጅ በፈርጁ እየለየ በድርሰት ሥራዎቹ እንደ ፈርጥ ተጠቅሞባቸዋል፡፡ ብሉያትን ከሐዲሳት፣ ከሊቃዉንት እያጣቀሰ መንፈሳዊ ዜማዎችን ደርሷል፡፡ በመጨረሻ በተወለደ በ75 ዓመቱ በገዳማዊ ሕይወት በኖረበት በሰሜን ተራሮች ደብረ ሐዊ ገዳም ግንቦት 11 ቀን ተሠውሯል፡፡
ገዳማውያን እንኳን ዓለማዊ ደስታ ሊመኙ መንፈሳዊ ክብራቸውም በሰው ፊት እንዲገለጽ አይሹም፡፡ ለኛ ለደካሞቹ ግን ሁሌም ይጸልዩናል፡፡ እኛም ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
አንዲት ትል ዛፉ ላይ ለመውጣት ስድስት ጊዜ ስትወጣና ስትወርድ ከቆየች በኃላ በሰባተኛው ዛፉ ላይ ወጥታ የዛፉን ፍሬ ስትበላ ተመልክቶ በወሰደው ትምህርት ትሏ ከብዙ ድካምና ጥረት በኃላ ያሰበችውን ስታሳካ ራሱን በመውቀስ ወደ መምህሩ ተመልሶና ይቅርታ ጠይቆ ትምህርቱን እንደቀጠለ በሚነገረው አስደናቂ ታሪኩ በርካቶች ያውቁታል፡፡
ሚያዝያ 5 ቀን በ505 ዓ.ም በአክሱም ከተማ ተወለደ፡፡ አባቱ አብዩድ ወይም ይሥሐቅ እናቱ ክሪስቲና ወይም ታውክልያ ይባላሉ። በተወለደ በ7 ዓመቱ አባቱ ስለሞተ እናቱ የአክሱም ገበዝ የነበረው አጎቱ ጌዴዎን እንዲያስተምረው አደራ ሰጠችው፡፡ ቅዱስ ያሬድ ለሰባት ዓመት ተምሮ ፈቀቅ ባለማለቱ አንድ ቀን አጎቱ ተቆጥቶ ገርፈው፡፡ መታገስ ተስኖት ማይኪራህ ወደምትባል የቀዳማዊ ምኒልክ መቃብር ቦታ ሄዶ ተደበቀ፡፡ ቅዱስ ያሬድም በዛፍ ስር አርፎ እያለ የያችን ትል ትግል ተመለከተ፡፡
ወደ አክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን አዘውትሮ በመሔድም ጥበብና እውቀትን የሚገልጽ እግዚአብሔርን ይለምን ነበር፡፡ በጣም በአጭር ጊዜም 150 መዝሙረ ዳዊት፣ መኃልየ ነቢያት፣ መኃልየ ሰሎሞን ሌሎችንና ትርጓሜ መጻሕፍት ብሉያትና ሐዲሳትን አወቀ፡፡ ዜማ ባልነበረበት በዚያ ዘመን በስልት እያነበቡ ያመሰግኑ ነበር፡፡ እግዚአብሔርም ኅዳር 5 ቀን 527 ዓ.ም በኤዶም ገነት በሥላሴ አምሳል ሦስት አእዋፍን ወደ እርሱ ላከ፤ እነሱም በግዕዝ፣ ዕዝልና በአራራይ ዜማ ማዜምን በመንፈስ ቅዱስ መሪነት ለቅዱስ ያሬድ ዜማ ገልጹለት፡፡ ድምጹን ከፍ አድርጎም “ሃሌ ሉያ ለአብ፣ ሃሌ ሉያ ለወልድ፣ ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ ቀዳሚሃ ለጽዮን….” ብሎ በልሳነ ግዕዝ አዜመ፡፡ ሃሌ ሉያ ለአብ ምስጋና ይገባል፤ ለወልድም ምስጋና ይገባል፤ ለመንፈስ ቅዱስም ምስጋና ይገባል፤ ከጽዮን አስቀድሞ ሰማይን ፈጠረ፤ ዳግመኛም ደብተራ ኦሪትን እንዴት አድርጎ መሥራት እንዳለበት ለሙሴ አሳየው” ማለት ነው፡፡
በ534 ዓ.ም ኅዳር 6 ቀን ወደ ሰማይ ተነጠቀ፤ በሰማይ ቅዱሳን መላእክት እግዚአብሔርን ልዩ በሆነ ጣዕመ ዝማሬ ሲያመሰግኑ ሰማ፡፡ ወደ ምድርም በተመለሰ ጊዜ አክሱም ጽዮን ውስጥ ወደ ምሥራቅ በኩል በመዞር ከሰማይ የሰማውን ዝማሬ ዘመረ፤ አርያም ብሎም ሰየመው፡፡ በዚሁም በ538 ዓ.ም ቅዱስ ያሬድ ማኅሌት ጀመረ፡፡ አሁን ድረስ የሚያገለግሉ ድጓ፣ ጾመድጓ፣ ዝማሬ፣ መዋሥዕትና ምዕራፍ የሚባሉ አምስት የዜማ መጻሕፍትም ደርሷል፡፡ ከሰማይ እንደተመለሰ ለመጀመሪያ ጊዜ ጣዕመ ዜማውን ያሰማበት ቦታ “ሙራደ ቃል” ይባላል፡፡ ይህችንም ዜማ “አርያም” አላት፡፡ ይህም ማለት ከመላእክት ወይም ከሰማይ የተገኘች ማለት ነው፡፡
ይህን ዜማ ከፍ አድርጎ ሲያዜም ሰው፣ እንስሳትና አዕዋፍ ሁሉ እርሱ ወዳለበት ቦታ ተሰብስበው ልዩውን ሰማያዊን ዜማ ይሰማሉ፡፡ ቅዱስ ያሬድ የግእዝ ብሎም የኢትዮጵያ ስነ ጽሑፍ መሥራችም ነው፡፡ ከቅዱሳን መጻሕፍት የወሰዳቸዉን ርእሰ ጉዳዮች በፈርጅ በፈርጁ እየለየ በድርሰት ሥራዎቹ እንደ ፈርጥ ተጠቅሞባቸዋል፡፡ ብሉያትን ከሐዲሳት፣ ከሊቃዉንት እያጣቀሰ መንፈሳዊ ዜማዎችን ደርሷል፡፡ በመጨረሻ በተወለደ በ75 ዓመቱ በገዳማዊ ሕይወት በኖረበት በሰሜን ተራሮች ደብረ ሐዊ ገዳም ግንቦት 11 ቀን ተሠውሯል፡፡
ገዳማውያን እንኳን ዓለማዊ ደስታ ሊመኙ መንፈሳዊ ክብራቸውም በሰው ፊት እንዲገለጽ አይሹም፡፡ ለኛ ለደካሞቹ ግን ሁሌም ይጸልዩናል፡፡ እኛም ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሁን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
Sponsored by
Surafel
8 months ago
የግዕዝ ቋንቋ በአማራ ክልል በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መሰጠት በዚህ ዓመት ተጀምሯል፡፡
ይህንን ተከትሎ ጉዳዩ መነጋገሪያ ወጥቶታል፡፡
አንዳንዶች እስይ ይበል የሚያሰኝ ተግባር ነው ሲሉ፤ ሌሎች ደግሞ አስፈላጊ አይደለም ልጆቻችንም አይማሩም ሲሉ ተሰምተዋል፡፡
ቀሪዎቹ ደግሞ በቋንቋ አስፈላጊነት ላይ ጥያቄ ባያነሱም ከስንተኛ ከፍል ጀምሮ ነው ቋንቋው ለተማሪዎች መሰጠት ያለበት በሚለው ላይ ጥያቄ ያነሳሉ፡፡
“የግዕዝ ቋንቋ በትምህርት ስርዓት ውስጥ” በሚል ርዕስ ባለፈው ቅዳሜ ጥቅምት 1 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ አዘጋጅነት በርካታ የዩኒቨርሲቲ መምህራን እና ተሳታፊዎች በተገኙበት ውይይት ተካሄዷል፡፡
በስነ ልሳን መምህሩ እና ተመራማሪው ዘላለም ልየው(ፕ/ሮ) አወያይነት፤ በበድሉ ዋቅጅራ(ዶ/ር) እና በይኩኖአምላክ መዝገቡ መካከል ውይይት ተደርጓል፡፡
የግዕዝ ቋንቋ በትምህርት ስርዓት ውስጥ ስላለው አስፈላጊነት እና ከስንትኛ ክፍል ጀምሮ ይሰጥ በሚለው ጉዳይ ላይ ተወያዮቹ የየራሳቸውን ሃሳብ ሰንዝረዋል፤ ከተሳታፊዎች ለቀረቡ ጥያቄዎችም መልስ ሰጥተዋል፡፡
በግዕዝ ቋንቋ አስፈላጊነት ላይ በስነ ልሳን መምህሩ በድሉ ዋቅጅራ(ዶ/ር) እና በግዕዝ ቋንቋ ተመራማሪው አቶ ይኩኖአምላክ መዝገቡ መካከል ልዩነት የለም፡፡ ለስነ ጽሁፍ፣ ለስነ ከዋክብት፣ ለግብርና፣ ለባህላዊ ህክምና፣ታሪክን ለመረዳት እና ለምርምር አገልግሎት ቋንቋው ባለው አቅም ይስማማሉ።
የግዕዝ ቋንቋ በትምህር ስረዓት ወስጥ ተካትቶ ከስንተኛ ከፍል ጀምሮ ይሰጥ በሚለው ግን ይለያያሉ።
በድሉ ዋቅጅራ(ዶ/ር) ከዘጠነኛ ክፍል ጀምሮ ቢሰጥ ሲሉ አቶ ይኩኖአምላክ በበኩላቸው ተማሪዎች በደንብ ቋንቋዉን እንዲይዙት ከ4ኛ እስክ 8ኛ ክፍል ቢሰጥ እና ከ9ኛ ክፍል ጀምሮ ደግሞ በምርጫ እና በፍላጎት ቢሆን ሲሉ ሃሳባቸው አጋርተዋል።
በድሉ ዋቅጅራ(ዶ/ር) የግዕዝ ቋንቋ አሁን የሃይማኖት ቋንቋ ብቻ መሆኑ አስረድተው፤ አንድ ቋንቋ በስነ ልሳን ሞቷል የሚባለው ምን ሲሆን ነው? የሚለውን ሲያብራሩ አንድ ቋንቋ ተናጋሪው ከ25,000 በታች ሲሆን አደጋ ውስጥ ያለ ቋንቋ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ የአፍ መፍቻ ተናጋሪ ማህበረሰብ ሲያጣ ደግሞ ሞቷል እንደሚባል በለሙያው ጠቁመዋል፡፡
በድሉ ዋቅጅራ(ዶ/ር) የግዕዝ ቋንቋ ላይ የሚሰራ ኮሚቴ ወይም ማህበር አቋቁሞ የመናገሪያ ቋንቋ እናደርገዋለን ማለት አንደሚከብድ ተናግረው ምክንያቱ ደግሞ ተናጋሪው ማህበረሰብ በሌላ ቋንቋ መናገር ስለጀመረ መልሶ መናገሪያ ማድረግ አስቸጋሪ ነው ብለዋል።
"አንድ ቋንቋ ሞቷል ማለት ልክ እንደ አማርኛ እና ኦሮምኛ የሚናገረው ማህበረሰብ የለውም ማለት ነው" የሚሉት በድሉ ዋቅጅራ ነገር ግን ሁለተኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች የሉትም ማለት አይደለም ሲሉ አስረድተዋል።
ላቲን፣ ግሪክን እና ግዕዝን እንደ ሁለተኛ ቋንቋ የሚናገሯቸው እንዳሉ ጠቁመዋል፡፡
ለምሳሌ ግዕዝ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አገልግሎት ላይ እንደሚውል ያስረዱት በድሉ(ዶ/ር) ለመናገሪያ ባይውልም ለስነ ከዋክብት ጥናት፣ ለስን ጽሁፍ፣ ታሪክን ለመረዳት ይረዳል ሲሉ አብራርተዋል።
አቶ ይኩኖአምላክ መዝገቡ በበኩላቸው የስነ ልሳን ባለሞያዎች ቋንቋን ሞቷል ወይም አልሞተም በለው ለመበየን የሚጠቀሙት ስነ ልሳን የተማሩበትን የውጪውን አለም ሳይንስ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡
እኛ የራሳችንን መመዘኛ መቀረጽ እንችላለን ብዬ አስባለው ሲሉ አስረድተዋል። ለምሳሌ ኢትዮጵያ ውስጥ ሞትን በተለያየ ደረጃ የሚበይን አንድ ብሔረሰብ እንዳለ ሰምቻለው አልያም አንብቤያለሁ። አንድ ሰው ሲሞት ነፍሱ ከስጋው ስትለይ ነው እኛ ሞተ የምንለው፤ ነገር ግን እነሱ ሞተ አይሉም ምክንያቱም ልጆቹ፣ ሚስቱ እና ቤተሰቡ ሁሉ ስላሉ ብለው አስረድተዋል።
ስለዚህ ሞተ ሳይሆን ሌላ ቃል አላቸው መቃብሩም የሚሰራው ያን ታሳቢ ያደረገ ነው። ሀገር ሙሉ እያወቀው እንዴት ሞቷል ይባላል። ከዚያ እሱ የሚያውቃቸው የእድሜ እኩዮቹ በመላ ሲያልፉ ወደ ሞት ትንሽ ጠጋ ይላል፣ ሌሎች ያልፋሉ አሁንም ወደ ሞት ጠጋ ይላል ከዚያ ልጆቹ አልፈው ከሰው ትዝታ ጨርሶ ሲፋቅ ነው ሞተ የሚባለው ሲሉ አስረድተዋል።
አሁን ግዕዝ እንዳለመታደል ሆኖ በምሁራን አካባቢ ነው የማይታውቀው እንጂ ብዙ ሰው ያውቀዋል። ስለዚህ የሞቱን ጉዳይ በዚያ ብንዳኛው፤ እኛ የራሳችንን መመዘኛ ብንይዝ ብለዋል አቶ ይኩኖአምላክ። ግዕዝ ከቋንቋዎቻችን አንዱ ነው ያሉት አቶ ይኩኖአምላክ ለዕለት ተዕለት አንነጋገርበትም፣ ለወደፊትም እንነጋገርበት በሚለውም እኔ አልስማማም ምክንያቱም አማርኛም ራሱ እራሱን ችሎ እየተነገረ ስላልሆነ ብለዋል።
ግዕዝ የንግግር ቋንቋ የማይሆነው ባለቤት ስለሌለው ሳይሆን ከንግግር ከወጣ ረዥም ጊዜ ስለሆ ነው አሁን እሱን ለመተካት የምንጨምራችው ቃላት ሌላ ቋንቋ ነው የሚያደርጉት አስፈላጊም አይደለም ሲሉ አስረድተዋል።
ሸገር ራዲዮ
seledadotio
seledadotio
ይህንን ተከትሎ ጉዳዩ መነጋገሪያ ወጥቶታል፡፡
አንዳንዶች እስይ ይበል የሚያሰኝ ተግባር ነው ሲሉ፤ ሌሎች ደግሞ አስፈላጊ አይደለም ልጆቻችንም አይማሩም ሲሉ ተሰምተዋል፡፡
ቀሪዎቹ ደግሞ በቋንቋ አስፈላጊነት ላይ ጥያቄ ባያነሱም ከስንተኛ ከፍል ጀምሮ ነው ቋንቋው ለተማሪዎች መሰጠት ያለበት በሚለው ላይ ጥያቄ ያነሳሉ፡፡
“የግዕዝ ቋንቋ በትምህርት ስርዓት ውስጥ” በሚል ርዕስ ባለፈው ቅዳሜ ጥቅምት 1 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ አዘጋጅነት በርካታ የዩኒቨርሲቲ መምህራን እና ተሳታፊዎች በተገኙበት ውይይት ተካሄዷል፡፡
በስነ ልሳን መምህሩ እና ተመራማሪው ዘላለም ልየው(ፕ/ሮ) አወያይነት፤ በበድሉ ዋቅጅራ(ዶ/ር) እና በይኩኖአምላክ መዝገቡ መካከል ውይይት ተደርጓል፡፡
የግዕዝ ቋንቋ በትምህርት ስርዓት ውስጥ ስላለው አስፈላጊነት እና ከስንትኛ ክፍል ጀምሮ ይሰጥ በሚለው ጉዳይ ላይ ተወያዮቹ የየራሳቸውን ሃሳብ ሰንዝረዋል፤ ከተሳታፊዎች ለቀረቡ ጥያቄዎችም መልስ ሰጥተዋል፡፡
በግዕዝ ቋንቋ አስፈላጊነት ላይ በስነ ልሳን መምህሩ በድሉ ዋቅጅራ(ዶ/ር) እና በግዕዝ ቋንቋ ተመራማሪው አቶ ይኩኖአምላክ መዝገቡ መካከል ልዩነት የለም፡፡ ለስነ ጽሁፍ፣ ለስነ ከዋክብት፣ ለግብርና፣ ለባህላዊ ህክምና፣ታሪክን ለመረዳት እና ለምርምር አገልግሎት ቋንቋው ባለው አቅም ይስማማሉ።
የግዕዝ ቋንቋ በትምህር ስረዓት ወስጥ ተካትቶ ከስንተኛ ከፍል ጀምሮ ይሰጥ በሚለው ግን ይለያያሉ።
በድሉ ዋቅጅራ(ዶ/ር) ከዘጠነኛ ክፍል ጀምሮ ቢሰጥ ሲሉ አቶ ይኩኖአምላክ በበኩላቸው ተማሪዎች በደንብ ቋንቋዉን እንዲይዙት ከ4ኛ እስክ 8ኛ ክፍል ቢሰጥ እና ከ9ኛ ክፍል ጀምሮ ደግሞ በምርጫ እና በፍላጎት ቢሆን ሲሉ ሃሳባቸው አጋርተዋል።
በድሉ ዋቅጅራ(ዶ/ር) የግዕዝ ቋንቋ አሁን የሃይማኖት ቋንቋ ብቻ መሆኑ አስረድተው፤ አንድ ቋንቋ በስነ ልሳን ሞቷል የሚባለው ምን ሲሆን ነው? የሚለውን ሲያብራሩ አንድ ቋንቋ ተናጋሪው ከ25,000 በታች ሲሆን አደጋ ውስጥ ያለ ቋንቋ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ የአፍ መፍቻ ተናጋሪ ማህበረሰብ ሲያጣ ደግሞ ሞቷል እንደሚባል በለሙያው ጠቁመዋል፡፡
በድሉ ዋቅጅራ(ዶ/ር) የግዕዝ ቋንቋ ላይ የሚሰራ ኮሚቴ ወይም ማህበር አቋቁሞ የመናገሪያ ቋንቋ እናደርገዋለን ማለት አንደሚከብድ ተናግረው ምክንያቱ ደግሞ ተናጋሪው ማህበረሰብ በሌላ ቋንቋ መናገር ስለጀመረ መልሶ መናገሪያ ማድረግ አስቸጋሪ ነው ብለዋል።
"አንድ ቋንቋ ሞቷል ማለት ልክ እንደ አማርኛ እና ኦሮምኛ የሚናገረው ማህበረሰብ የለውም ማለት ነው" የሚሉት በድሉ ዋቅጅራ ነገር ግን ሁለተኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች የሉትም ማለት አይደለም ሲሉ አስረድተዋል።
ላቲን፣ ግሪክን እና ግዕዝን እንደ ሁለተኛ ቋንቋ የሚናገሯቸው እንዳሉ ጠቁመዋል፡፡
ለምሳሌ ግዕዝ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አገልግሎት ላይ እንደሚውል ያስረዱት በድሉ(ዶ/ር) ለመናገሪያ ባይውልም ለስነ ከዋክብት ጥናት፣ ለስን ጽሁፍ፣ ታሪክን ለመረዳት ይረዳል ሲሉ አብራርተዋል።
አቶ ይኩኖአምላክ መዝገቡ በበኩላቸው የስነ ልሳን ባለሞያዎች ቋንቋን ሞቷል ወይም አልሞተም በለው ለመበየን የሚጠቀሙት ስነ ልሳን የተማሩበትን የውጪውን አለም ሳይንስ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡
እኛ የራሳችንን መመዘኛ መቀረጽ እንችላለን ብዬ አስባለው ሲሉ አስረድተዋል። ለምሳሌ ኢትዮጵያ ውስጥ ሞትን በተለያየ ደረጃ የሚበይን አንድ ብሔረሰብ እንዳለ ሰምቻለው አልያም አንብቤያለሁ። አንድ ሰው ሲሞት ነፍሱ ከስጋው ስትለይ ነው እኛ ሞተ የምንለው፤ ነገር ግን እነሱ ሞተ አይሉም ምክንያቱም ልጆቹ፣ ሚስቱ እና ቤተሰቡ ሁሉ ስላሉ ብለው አስረድተዋል።
ስለዚህ ሞተ ሳይሆን ሌላ ቃል አላቸው መቃብሩም የሚሰራው ያን ታሳቢ ያደረገ ነው። ሀገር ሙሉ እያወቀው እንዴት ሞቷል ይባላል። ከዚያ እሱ የሚያውቃቸው የእድሜ እኩዮቹ በመላ ሲያልፉ ወደ ሞት ትንሽ ጠጋ ይላል፣ ሌሎች ያልፋሉ አሁንም ወደ ሞት ጠጋ ይላል ከዚያ ልጆቹ አልፈው ከሰው ትዝታ ጨርሶ ሲፋቅ ነው ሞተ የሚባለው ሲሉ አስረድተዋል።
አሁን ግዕዝ እንዳለመታደል ሆኖ በምሁራን አካባቢ ነው የማይታውቀው እንጂ ብዙ ሰው ያውቀዋል። ስለዚህ የሞቱን ጉዳይ በዚያ ብንዳኛው፤ እኛ የራሳችንን መመዘኛ ብንይዝ ብለዋል አቶ ይኩኖአምላክ። ግዕዝ ከቋንቋዎቻችን አንዱ ነው ያሉት አቶ ይኩኖአምላክ ለዕለት ተዕለት አንነጋገርበትም፣ ለወደፊትም እንነጋገርበት በሚለውም እኔ አልስማማም ምክንያቱም አማርኛም ራሱ እራሱን ችሎ እየተነገረ ስላልሆነ ብለዋል።
ግዕዝ የንግግር ቋንቋ የማይሆነው ባለቤት ስለሌለው ሳይሆን ከንግግር ከወጣ ረዥም ጊዜ ስለሆ ነው አሁን እሱን ለመተካት የምንጨምራችው ቃላት ሌላ ቋንቋ ነው የሚያደርጉት አስፈላጊም አይደለም ሲሉ አስረድተዋል።
ሸገር ራዲዮ
seledadotio
seledadotio
8 months ago
ጥቅምት 6 2018
የግዕዝ ቋንቋ በአማራ ክልል በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መሰጠት በዚህ ዓመት ተጀምሯል፡፡
ይህንን ተከትሎ ጉዳዩ መነጋገሪያ ወጥቶታል፡፡
አንዳንዶች እስይ ይበል የሚያሰኝ ተግባር ነው ሲሉ፤ ሌሎች ደግሞ አስፈላጊ አይደለም ልጆቻችንም አይማሩም ሲሉ ተሰምተዋል፡፡
ቀሪዎቹ ደግሞ በቋንቋ አስፈላጊነት ላይ ጥያቄ ባያነሱም ከስንተኛ ከፍል ጀምሮ ነው ቋንቋው ለተማሪዎች መሰጠት ያለበት በሚለው ላይ ጥያቄ ያነሳሉ፡፡
“የግዕዝ ቋንቋ በትምህርት ስርዓት ውስጥ” በሚል ርዕስ ባለፈው ቅዳሜ ጥቅምት 1 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ አዘጋጅነት በርካታ የዩኒቨርሲቲ መምህራን እና ተሳታፊዎች በተገኙበት ውይይት ተካሄዷል፡፡
በስነ ልሳን መምህሩ እና ተመራማሪው ዘላለም ልየው(ፕ/ሮ) አወያይነት፤ በበድሉ ዋቅጅራ(ዶ/ር) እና በይኩኖአምላክ መዝገቡ መካከል ውይይት ተደርጓል፡፡
የግዕዝ ቋንቋ በትምህርት ስርዓት ውስጥ ስላለው አስፈላጊነት እና ከስንትኛ ክፍል ጀምሮ ይሰጥ በሚለው ጉዳይ ላይ ተወያዮቹ የየራሳቸውን ሃሳብ ሰንዝረዋል፤ ከተሳታፊዎች ለቀረቡ ጥያቄዎችም መልስ ሰጥተዋል፡፡
በግዕዝ ቋንቋ አስፈላጊነት ላይ በስነ ልሳን መምህሩ በድሉ ዋቅጅራ(ዶ/ር) እና በግዕዝ ቋንቋ ተመራማሪው አቶ ይኩኖአምላክ መዝገቡ መካከል ልዩነት የለም፡፡ ለስነ ጽሁፍ፣ ለስነ ከዋክብት፣ ለግብርና፣ ለባህላዊ ህክምና፣ታሪክን ለመረዳት እና ለምርምር አገልግሎት ቋንቋው ባለው አቅም ይስማማሉ።
የግዕዝ ቋንቋ በትምህር ስረዓት ወስጥ ተካትቶ ከስንተኛ ከፍል ጀምሮ ይሰጥ በሚለው ግን ይለያያሉ።
በድሉ ዋቅጅራ(ዶ/ር) ከዘጠነኛ ክፍል ጀምሮ ቢሰጥ ሲሉ አቶ ይኩኖአምላክ በበኩላቸው ተማሪዎች በደንብ ቋንቋዉን እንዲይዙት ከ4ኛ እስክ 8ኛ ክፍል ቢሰጥ እና ከ9ኛ ክፍል ጀምሮ ደግሞ በምርጫ እና በፍላጎት ቢሆን ሲሉ ሃሳባቸው አጋርተዋል።
በድሉ ዋቅጅራ(ዶ/ር) የግዕዝ ቋንቋ አሁን የሃይማኖት ቋንቋ ብቻ መሆኑ አስረድተው፤ አንድ ቋንቋ በስነ ልሳን ሞቷል የሚባለው ምን ሲሆን ነው? የሚለውን ሲያብራሩ አንድ ቋንቋ ተናጋሪው ከ25,000 በታች ሲሆን አደጋ ውስጥ ያለ ቋንቋ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ የአፍ መፍቻ ተናጋሪ ማህበረሰብ ሲያጣ ደግሞ ሞቷል እንደሚባል በለሙያው ጠቁመዋል፡፡
በድሉ ዋቅጅራ(ዶ/ር) የግዕዝ ቋንቋ ላይ የሚሰራ ኮሚቴ ወይም ማህበር አቋቁሞ የመናገሪያ ቋንቋ እናደርገዋለን ማለት አንደሚከብድ ተናግረው ምክንያቱ ደግሞ ተናጋሪው ማህበረሰብ በሌላ ቋንቋ መናገር ስለጀመረ መልሶ መናገሪያ ማድረግ አስቸጋሪ ነው ብለዋል።
"አንድ ቋንቋ ሞቷል ማለት ልክ እንደ አማርኛ እና ኦሮምኛ የሚናገረው ማህበረሰብ የለውም ማለት ነው" የሚሉት በድሉ ዋቅጅራ ነገር ግን ሁለተኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች የሉትም ማለት አይደለም ሲሉ አስረድተዋል።
ላቲን፣ ግሪክን እና ግዕዝን እንደ ሁለተኛ ቋንቋ የሚናገሯቸው እንዳሉ ጠቁመዋል፡፡
ለምሳሌ ግዕዝ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አገልግሎት ላይ እንደሚውል ያስረዱት በድሉ(ዶ/ር) ለመናገሪያ ባይውልም ለስነ ከዋክብት ጥናት፣ ለስን ጽሁፍ፣ ታሪክን ለመረዳት ይረዳል ሲሉ አብራርተዋል።
አቶ ይኩኖአምላክ መዝገቡ በበኩላቸው የስነ ልሳን ባለሞያዎች ቋንቋን ሞቷል ወይም አልሞተም በለው ለመበየን የሚጠቀሙት ስነ ልሳን የተማሩበትን የውጪውን አለም ሳይንስ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡
እኛ የራሳችንን መመዘኛ መቀረጽ እንችላለን ብዬ አስባለው ሲሉ አስረድተዋል። ለምሳሌ ኢትዮጵያ ውስጥ ሞትን በተለያየ ደረጃ የሚበይን አንድ ብሔረሰብ እንዳለ ሰምቻለው አልያም አንብቤያለሁ። አንድ ሰው ሲሞት ነፍሱ ከስጋው ስትለይ ነው እኛ ሞተ የምንለው፤ ነገር ግን እነሱ ሞተ አይሉም ምክንያቱም ልጆቹ፣ ሚስቱ እና ቤተሰቡ ሁሉ ስላሉ ብለው አስረድተዋል።
ስለዚህ ሞተ ሳይሆን ሌላ ቃል አላቸው መቃብሩም የሚሰራው ያን ታሳቢ ያደረገ ነው። ሀገር ሙሉ እያወቀው እንዴት ሞቷል ይባላል። ከዚያ እሱ የሚያውቃቸው የእድሜ እኩዮቹ በመላ ሲያልፉ ወደ ሞት ትንሽ ጠጋ ይላል፣ ሌሎች ያልፋሉ አሁንም ወደ ሞት ጠጋ ይላል ከዚያ ልጆቹ አልፈው ከሰው ትዝታ ጨርሶ ሲፋቅ ነው ሞተ የሚባለው ሲሉ አስረድተዋል።
አሁን ግዕዝ እንዳለመታደል ሆኖ በምሁራን አካባቢ ነው የማይታውቀው እንጂ ብዙ ሰው ያውቀዋል። ስለዚህ የሞቱን ጉዳይ በዚያ ብንዳኛው፤ እኛ የራሳችንን መመዘኛ ብንይዝ ብለዋል አቶ ይኩኖአምላክ። ግዕዝ ከቋንቋዎቻችን አንዱ ነው ያሉት አቶ ይኩኖአምላክ ለዕለት ተዕለት አንነጋገርበትም፣ ለወደፊትም እንነጋገርበት በሚለውም እኔ አልስማማም ምክንያቱም አማርኛም ራሱ እራሱን ችሎ እየተነገረ ስላልሆነ ብለዋል።
ግዕዝ የንግግር ቋንቋ የማይሆነው ባለቤት ስለሌለው ሳይሆን ከንግግር ከወጣ ረዥም ጊዜ ስለሆ ነው አሁን እሱን ለመተካት የምንጨምራችው ቃላት ሌላ ቋንቋ ነው የሚያደርጉት አስፈላጊም አይደለም ሲሉ አስረድተዋል።
ሸገር ራዲዮ
የግዕዝ ቋንቋ በአማራ ክልል በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መሰጠት በዚህ ዓመት ተጀምሯል፡፡
ይህንን ተከትሎ ጉዳዩ መነጋገሪያ ወጥቶታል፡፡
አንዳንዶች እስይ ይበል የሚያሰኝ ተግባር ነው ሲሉ፤ ሌሎች ደግሞ አስፈላጊ አይደለም ልጆቻችንም አይማሩም ሲሉ ተሰምተዋል፡፡
ቀሪዎቹ ደግሞ በቋንቋ አስፈላጊነት ላይ ጥያቄ ባያነሱም ከስንተኛ ከፍል ጀምሮ ነው ቋንቋው ለተማሪዎች መሰጠት ያለበት በሚለው ላይ ጥያቄ ያነሳሉ፡፡
“የግዕዝ ቋንቋ በትምህርት ስርዓት ውስጥ” በሚል ርዕስ ባለፈው ቅዳሜ ጥቅምት 1 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ አዘጋጅነት በርካታ የዩኒቨርሲቲ መምህራን እና ተሳታፊዎች በተገኙበት ውይይት ተካሄዷል፡፡
በስነ ልሳን መምህሩ እና ተመራማሪው ዘላለም ልየው(ፕ/ሮ) አወያይነት፤ በበድሉ ዋቅጅራ(ዶ/ር) እና በይኩኖአምላክ መዝገቡ መካከል ውይይት ተደርጓል፡፡
የግዕዝ ቋንቋ በትምህርት ስርዓት ውስጥ ስላለው አስፈላጊነት እና ከስንትኛ ክፍል ጀምሮ ይሰጥ በሚለው ጉዳይ ላይ ተወያዮቹ የየራሳቸውን ሃሳብ ሰንዝረዋል፤ ከተሳታፊዎች ለቀረቡ ጥያቄዎችም መልስ ሰጥተዋል፡፡
በግዕዝ ቋንቋ አስፈላጊነት ላይ በስነ ልሳን መምህሩ በድሉ ዋቅጅራ(ዶ/ር) እና በግዕዝ ቋንቋ ተመራማሪው አቶ ይኩኖአምላክ መዝገቡ መካከል ልዩነት የለም፡፡ ለስነ ጽሁፍ፣ ለስነ ከዋክብት፣ ለግብርና፣ ለባህላዊ ህክምና፣ታሪክን ለመረዳት እና ለምርምር አገልግሎት ቋንቋው ባለው አቅም ይስማማሉ።
የግዕዝ ቋንቋ በትምህር ስረዓት ወስጥ ተካትቶ ከስንተኛ ከፍል ጀምሮ ይሰጥ በሚለው ግን ይለያያሉ።
በድሉ ዋቅጅራ(ዶ/ር) ከዘጠነኛ ክፍል ጀምሮ ቢሰጥ ሲሉ አቶ ይኩኖአምላክ በበኩላቸው ተማሪዎች በደንብ ቋንቋዉን እንዲይዙት ከ4ኛ እስክ 8ኛ ክፍል ቢሰጥ እና ከ9ኛ ክፍል ጀምሮ ደግሞ በምርጫ እና በፍላጎት ቢሆን ሲሉ ሃሳባቸው አጋርተዋል።
በድሉ ዋቅጅራ(ዶ/ር) የግዕዝ ቋንቋ አሁን የሃይማኖት ቋንቋ ብቻ መሆኑ አስረድተው፤ አንድ ቋንቋ በስነ ልሳን ሞቷል የሚባለው ምን ሲሆን ነው? የሚለውን ሲያብራሩ አንድ ቋንቋ ተናጋሪው ከ25,000 በታች ሲሆን አደጋ ውስጥ ያለ ቋንቋ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ የአፍ መፍቻ ተናጋሪ ማህበረሰብ ሲያጣ ደግሞ ሞቷል እንደሚባል በለሙያው ጠቁመዋል፡፡
በድሉ ዋቅጅራ(ዶ/ር) የግዕዝ ቋንቋ ላይ የሚሰራ ኮሚቴ ወይም ማህበር አቋቁሞ የመናገሪያ ቋንቋ እናደርገዋለን ማለት አንደሚከብድ ተናግረው ምክንያቱ ደግሞ ተናጋሪው ማህበረሰብ በሌላ ቋንቋ መናገር ስለጀመረ መልሶ መናገሪያ ማድረግ አስቸጋሪ ነው ብለዋል።
"አንድ ቋንቋ ሞቷል ማለት ልክ እንደ አማርኛ እና ኦሮምኛ የሚናገረው ማህበረሰብ የለውም ማለት ነው" የሚሉት በድሉ ዋቅጅራ ነገር ግን ሁለተኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች የሉትም ማለት አይደለም ሲሉ አስረድተዋል።
ላቲን፣ ግሪክን እና ግዕዝን እንደ ሁለተኛ ቋንቋ የሚናገሯቸው እንዳሉ ጠቁመዋል፡፡
ለምሳሌ ግዕዝ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አገልግሎት ላይ እንደሚውል ያስረዱት በድሉ(ዶ/ር) ለመናገሪያ ባይውልም ለስነ ከዋክብት ጥናት፣ ለስን ጽሁፍ፣ ታሪክን ለመረዳት ይረዳል ሲሉ አብራርተዋል።
አቶ ይኩኖአምላክ መዝገቡ በበኩላቸው የስነ ልሳን ባለሞያዎች ቋንቋን ሞቷል ወይም አልሞተም በለው ለመበየን የሚጠቀሙት ስነ ልሳን የተማሩበትን የውጪውን አለም ሳይንስ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡
እኛ የራሳችንን መመዘኛ መቀረጽ እንችላለን ብዬ አስባለው ሲሉ አስረድተዋል። ለምሳሌ ኢትዮጵያ ውስጥ ሞትን በተለያየ ደረጃ የሚበይን አንድ ብሔረሰብ እንዳለ ሰምቻለው አልያም አንብቤያለሁ። አንድ ሰው ሲሞት ነፍሱ ከስጋው ስትለይ ነው እኛ ሞተ የምንለው፤ ነገር ግን እነሱ ሞተ አይሉም ምክንያቱም ልጆቹ፣ ሚስቱ እና ቤተሰቡ ሁሉ ስላሉ ብለው አስረድተዋል።
ስለዚህ ሞተ ሳይሆን ሌላ ቃል አላቸው መቃብሩም የሚሰራው ያን ታሳቢ ያደረገ ነው። ሀገር ሙሉ እያወቀው እንዴት ሞቷል ይባላል። ከዚያ እሱ የሚያውቃቸው የእድሜ እኩዮቹ በመላ ሲያልፉ ወደ ሞት ትንሽ ጠጋ ይላል፣ ሌሎች ያልፋሉ አሁንም ወደ ሞት ጠጋ ይላል ከዚያ ልጆቹ አልፈው ከሰው ትዝታ ጨርሶ ሲፋቅ ነው ሞተ የሚባለው ሲሉ አስረድተዋል።
አሁን ግዕዝ እንዳለመታደል ሆኖ በምሁራን አካባቢ ነው የማይታውቀው እንጂ ብዙ ሰው ያውቀዋል። ስለዚህ የሞቱን ጉዳይ በዚያ ብንዳኛው፤ እኛ የራሳችንን መመዘኛ ብንይዝ ብለዋል አቶ ይኩኖአምላክ። ግዕዝ ከቋንቋዎቻችን አንዱ ነው ያሉት አቶ ይኩኖአምላክ ለዕለት ተዕለት አንነጋገርበትም፣ ለወደፊትም እንነጋገርበት በሚለውም እኔ አልስማማም ምክንያቱም አማርኛም ራሱ እራሱን ችሎ እየተነገረ ስላልሆነ ብለዋል።
ግዕዝ የንግግር ቋንቋ የማይሆነው ባለቤት ስለሌለው ሳይሆን ከንግግር ከወጣ ረዥም ጊዜ ስለሆ ነው አሁን እሱን ለመተካት የምንጨምራችው ቃላት ሌላ ቋንቋ ነው የሚያደርጉት አስፈላጊም አይደለም ሲሉ አስረድተዋል።
ሸገር ራዲዮ
8 months ago
#የግዕዝ_ቋንቋ_በትምህርት_ሥርዓት_ውስጥ__ሙያዊ_ውይይት
#በኢትዮጵያ_ሳይንስ_አካዳሚ ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነ ጥበባት ማዕከል የግዕዝ ቋንቋ በትምህርት ሥርዓት ውስጥ በሚል ርዕስ በፕሮፌሰር ዘላለም ልየው አወያይነት በዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ እና በይኩኖ አምላክ መዝገቡ መካከል ሙያዊ ውይይት ያካሄዳል፡፡
ዝግጅቱ የፊታችን ቅዳሜ ጥቅምት 1፣ 2018 ዓ.ም ከ8 ሰዓት ጀምሮ በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ቅጥር ግቢ ውስጥ ይቀርባል፡፡
የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነ ጥበባት ማዕከል በዝግጅቱ እንዲታደሙ ግበዣውን ያቀርባል፡፡
የዝግጅቱ ቦታ፡ በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነ ጥበባት ማዕከል ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል አካባቢ (በንግድ ባንክ ጉለሌ ቅርንጫፍ በኩል ገባ ብሎ)፡፡
highlight
#በኢትዮጵያ_ሳይንስ_አካዳሚ ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነ ጥበባት ማዕከል የግዕዝ ቋንቋ በትምህርት ሥርዓት ውስጥ በሚል ርዕስ በፕሮፌሰር ዘላለም ልየው አወያይነት በዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ እና በይኩኖ አምላክ መዝገቡ መካከል ሙያዊ ውይይት ያካሄዳል፡፡
ዝግጅቱ የፊታችን ቅዳሜ ጥቅምት 1፣ 2018 ዓ.ም ከ8 ሰዓት ጀምሮ በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ቅጥር ግቢ ውስጥ ይቀርባል፡፡
የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነ ጥበባት ማዕከል በዝግጅቱ እንዲታደሙ ግበዣውን ያቀርባል፡፡
የዝግጅቱ ቦታ፡ በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነ ጥበባት ማዕከል ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል አካባቢ (በንግድ ባንክ ጉለሌ ቅርንጫፍ በኩል ገባ ብሎ)፡፡
highlight
8 months ago
#የግዕዝ_ቋንቋ_በትምህርት_ሥርዓት_ውስጥ__ሙያዊ_ውይይት
#በኢትዮጵያ_ሳይንስ_አካዳሚ ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነ ጥበባት ማዕከል የግዕዝ ቋንቋ በትምህርት ሥርዓት ውስጥ በሚል ርዕስ በዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ እና በይኩኖ አምላክ መዝገቡ መካከል ሙያዊ ውይይት ያካሄዳል፡፡
ዝግጅቱ የፊታችን ቅዳሜ ጥቅምት 1፣ 2018 ዓ.ም ከ8 ሰዓት ጀምሮ በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ቅጥር ግቢ ውስጥ ይቀርባል፡፡
የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነ ጥበባት ማዕከል በዝግጅቱ እንዲታደሙ ግበዣውን ያቀርባል፡፡
የዝግጅቱ ቦታ፡
በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነ ጥበባት ማዕከል ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል አካባቢ (በንግድ ባንክ ጉለሌ ቅርንጫፍ በኩል ገባ ብሎ)፡፡
ጎግል ማፕ፡ https://maps.app.goo.gl/yb...
highlight
#በኢትዮጵያ_ሳይንስ_አካዳሚ ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነ ጥበባት ማዕከል የግዕዝ ቋንቋ በትምህርት ሥርዓት ውስጥ በሚል ርዕስ በዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ እና በይኩኖ አምላክ መዝገቡ መካከል ሙያዊ ውይይት ያካሄዳል፡፡
ዝግጅቱ የፊታችን ቅዳሜ ጥቅምት 1፣ 2018 ዓ.ም ከ8 ሰዓት ጀምሮ በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ቅጥር ግቢ ውስጥ ይቀርባል፡፡
የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነ ጥበባት ማዕከል በዝግጅቱ እንዲታደሙ ግበዣውን ያቀርባል፡፡
የዝግጅቱ ቦታ፡
በኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ የብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደ ሥላሴ የሥነ ጥበባት ማዕከል ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል አካባቢ (በንግድ ባንክ ጉለሌ ቅርንጫፍ በኩል ገባ ብሎ)፡፡
ጎግል ማፕ፡ https://maps.app.goo.gl/yb...
highlight
8 months ago
ያልተነገረው እዉነታ !
አማርኛ የሚጠቀምበት ፊደል 78.8% የግዕዝ ነዉ !
በዓለም ከ7000 በላይ ቋንቋዎች በመግባቢያነት እንደሚያገለግሉ ይነገራል። በዓለም ላይ ከሚገኙ ቋንቋዎች 6 በመቶው የሚሆኑትን 94 በመቶ የዓለም ህዝብ በመግባቢያነት ይጠቀምባቸዋል።
እንደ ሳይንሳዊ ጥናት አድራጊ ምሁራን አባባል፤ የሰው ልጅ ፊደልን በሚሊዮኖች ዓመታት የዕድገት ደረጃዎች ለውጡ ቋንቋውን ከሥልጣኔ ዕድገቱ ጋር አብሮ እያራመደ ሲመጣ ያገኘው ውጤቱ መሆኑን ይገልፃሉ
በእነዚህ ሥዕላዊ ምልክቶች (Pictographic Symbols) ከመጠቀም አልፎም ወደ ጽሑፍ ቋንቋ (Writing Language) በቅቷል የሚል ማብራሪያ ይሰጣሉ፡፡
የሳይንሳዊ ጥናት ተመራማሪዎች ከላይ እንደተገለጸው፤ የሰው ልጅ ለንግግሩ ጽሑፋዊ መግለጫ የሆነውን ፊደል መፍጠር እንደቻለ አረጋግጠዋል፡፡
የግብፅን ሂሮግሊፍክ (ሥዕላዊ ጽሑፍ) መሠረት በማድረግ፣ ከክርስቶስ ልደት በፊት 1800-1500 በሴማውያን ከተፈለሰፈው ጥንት ሲናዊ (Proto - sinaific) ፊደል፣ በርካታ ሌሎች ፊደላት መገኘት ችለዋል፡፡ ከተፈለሰፉት መካከል ግን እንደ ዐረብኛ፣ ዕብራይስጥኛና ኢትዮጵያዊኛ ያሉት እናት ፊደላቸውን መምሰል እየተውና እየራቁ በመሔድ የተገኙ ናቸው፡፡
እዚህ ላይ ግን አንድ ልንገነዘበው የሚገባን ነገር ይኖራል፡፡ ሃይማኖታዊም ሆነ ሳይንሳዊ አመለካከት ያላቸው ሁለት ክፍሎች፤ በፊደል ታሪካዊ አመጣጥ ላይ የተለያየ አቀራረብ ቢኖራቸውም በአጠባበቅና በአጠቃቀም በኩል ግን በአብዛኛው አንድነት ያላቸው መኾኑን ልንረዳ ይገባል፡፡
ከላይ እንደተመለከትነው፤ የሰው ልጅ ፊደልን ከማግኘቱ በፊት ለፊደል መፈልሰፍ መሰረት የሆኑት ሥዕላዊ ምልክቶችን ይጠቀም እንደነበረ ተገንዝበናል፡፡ እነዚህ ሥዕላዊ ምልክቶች የግብፅ ሂሮግሊፊክ እና የመሶጶታሚያው ኩኒፎርም በመባል የሚታወቁ ናቸው፡፡ በዓለም ውስጥ ያሉት ፊደሎችም በሙሉ ከእነዚህ ሥዕላዊ ምልክቶች የተገኙ መሆናቸው ተረጋግጧል፡፡
የግዕዝ ፊደል የሚባሉት 26ቱ ድምፆችና አራቱ ዲቃሎች ባለቤት የሆነችው
ሀ፣ ለ፣ ሐ፣ መ፣ ሠ፣ ረ፣ ሰ፣ ቀ፣ በ፣ ተ፣ ኀ፣ ነ፣ አ፣ ከ፣ ወ፣ ዐ፣ ዘ፣ የ፣ ደ፣ ገ፣ ጠ፣ ጰ፣ ጸ፣ ፀ፣ ፈ፣ ፐ እንዲሁም ኰ፣ ጐ፣ ቈ፣ ኈ ፡፡
ኢትዮጵያ በጥንታዊው የሥነ ጽሑፍ ታሪክ በዓለም የመጀመሪያውን ረድፍ የምትይዝ አገር ያደርጋታል ፡፡
በእንግሊዝ፤ በፈረንሳይ፣ በጀርመን ዛሬ የሚፃፉት ሁሉ ከኢትዮጵያ ሥነ-ፅሁፍ በኋላ የመጡ ናቸው፡፡ ከኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍ ጋር የሚወዳደሩት ትልልቆቹ የግሪክ፣ የአራማይክ፣ የላቲን፣ የመሳሰሉቱ ናቸው፡፡ …” በማለት ኢትዮጵያን ታላቅ ከሚያደርጓት ሀብቶቿ አንዱ ይኸው የግዕዝ ሥነ ፅሑፍ መሆኑን በግዕዝ ቋንቋና ፊደል በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንና ቅዱሳት መጻሕፍትዋ ላይ የጻፏቸውን ጨምሮ የአያሌ መጣጥፎችና መጻሕፍት ደራሲ የሆኑት ምሁር ፕሮፌሰር ኤፍሬም ይስሐቅ በሐመር መጽሔት ሐምሌ/ነሐሴ ፲፱፻፺፮ ዓ.ም እትም፤ “…ላይ በስፋትና
በዝርዝር አስቀምጠዋል ።
የሰው ልጅ አለኝታውና ማዕረጉ፣ ሞገሱና ኩራቱ ታሪኩ ነው፡፡ ታሪክ ደግሞ ታሪክነቱን ሊያገኝ የሚችለው የሰው ልጅ ራሱ ከትውልድ ወደ ትውልድ ጠብቆ በሚያስተላልፋቸው ወጐቹ፣ ቋንቋዎቹ፣ አፍአዊ ኪነቃሎቹ፣ ፊደልና ሥነ ጽሑፎቹ አማካኝነተ መኾኑ አያከራክርም፡፡ ታሪኩን በራሱ ፊደል መዝግቦ ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚያስተላልፍ አገር ደግሞ በእጅጉ የታደለ ነው፡፡ የሚሉት የ “ብቸኛው አፍሪካዊ ፊደል (The Sole African Alphabet) መጽሐፍ አቅራቢ በኢትዮጵያ ፊደል ላይ ጥልቅ ግንዛቤ እንዳላቸውና ከፍተኛ ጥናት እንዳካሄሔዱም መጽሐፋቸው የሚመሰክርላቸዉ ዶክተር በዚሁ ከላይ በተገለጸው መጽሐፋቸው እስከ ገጽ 10 ድረስ የኢትዮጵያ ፊደል ከ3000 ዓመታት የማያንስ ዕድሜ ያለውና በዓለም ላይ በቀደምትነት ከተፈለሰፉት ፊደላት መሐከል መሆኑን በመጥቀስ ያሞካሹታል፡፡ ታድያ! ይህን ያህል ያደነቁትንና ከኢትዮጵያም አልፈው አፍሪካዊ ፊደል ብለው ክብር የሰጡትን ፊደል እንዴት እንዳልነበረ ለማድረግ ተፈለገ ? ያሰኛል፡፡
በሰለጠነው ዓለም በቋንቋህ አስተርጓሚ ቆሞልህ ታወራለህ ለአስተርጓሚው መንግስት ከፍሎልህ አንተ በነጻ ታወራለህ ቋንቋ መግባቢያ ስለሆነ አትነፈግም ወይም ቋንቋ ስለማትችል አናክምህም አይሉም በትርጉም ያክሙሃል እኛ የተውነውንና የቀበርነውን የኛን ፊደል ጀርመኖች አጥንተው የኛን መጻህፍት ከትራሳችን ስር ወስደው ተርጉመውና ተራቀው ለዓለም በሚያቀርቡት መድኃኒት አንቱ ተብለውበታል በዩንቨርሲቲዎቻቸው በስፋት በማስተማር ተዝቆ የማያልቅ እውቀትን ያፍሱበታል ።
በኛ ሀገር ግን በዚህ ክልል ይህ ቋንቋ እንዳይነገር ይህ ፊደል ልጆች እንዳያውቁት እያሉ ከፍተኛ ጥላቻን በመስበክ እነሱ አቀላጥፈው የሚናገሩትን ቋንቋ ሚድያ ከፍተው የሚነግዱበትን ቋንቋ ልጁን እንዳትማር እንዳታውቅ ብሎ ትውልድን ማደንቆር ምን ይሉት ስልጣኔ ይሆን?
እንዲህ ትውልድን ለመግደል ወንድም ከወንድሙ ጋር እንዳይግባባ ማድረግ ህሊናን ከማጣት ውጪ ሌላ ምን ይባላል ? የሚለውን ብንተወዉ እንኳን ቋንቋን አለማወቅ ግን ብዙ ጉዳት አለው ያሉና ቋንቋን ማወቅ ማንን ሲጎዳስ አየን? የሚሉ በርካታ ሀገራት ግዕዝን እያስተማሩ ይገኛል ።
የጀርመን የቋንቋ ጥናት ተቋም፣ግዕዝን እስከ ሦስተኛ ዲግሪ ሲያስተምር በዓለም ላይ መነቃቃትን ፈጠረና ግዕዝ ዓለማአቀፋዊ ትኩረት ሳበ፡፡ በ 2008 ዓም የካናዳው ቶሮንቶ ዩኒቨርሲቲ ግዕዝን ከዕብራይስጥ፣ከግሪክ ፣ ከፅርዕ፣ከአራማይክ፣ከላቲን ፣ ከአረብኛና ሌሎች ጥንታዊ የዓለም ቋንቋዎች ጋር እያስተማረ ነው፡፡
የምስራቅ አፍሪካን ታሪክና ባህል ለማጥናት ግዕዝ ተመራጭ ሆኗል፡፡በሚያዚያ 2009 ዓ ም የአሜሪካው ዋሽንግተን ዩኒቨርሲቲም ግዕዝን ማስተማር መጀመሩን ይፋ ባደረገ በጥቂት ጊዜ ውስጥ ግዕዝን ለመማር ተማሪዎች ሰልፍ ይዘው ታይተዋል፡፡
በዋሽንግተን ዩኒቨርሲቲ የግዕዝ መምህር የሆኑት ፕሮፊሰር ሀምዛ ዛፊር”ግዕዝ የአፍሪካ ጉዳዮችን ብቻ ሳይሆን የዓለም ሃይማኖቶችን አመጣጥ ለማጥናት ተመራጭ ቋንቋ ነው”ይላሉ፡፡
ከዚህ በተጨማሪ ግዕዝ፣ለባህላዊ መድሐኒት ቅመማ፣ለዘመን ቆጠራ ፣ለሂሳባዊ ስሌት፣ ለሥነ ፈለክ ምርምር፣ስለ ከበሩ ማዕድናት ጥናትና ምርምር፣ስለ ማይታወቁ ዓለማትና በውስጣቸው ስላሉ ልዩ ልዩ ፍጥረታት ምርምር ወዘተ አጋዥ ቋንቋ ነው፡፡
“ፊደል፡- ንግግርን በጽሑፍ ለማስፈር የሚያስችልና ድምጽን ወክሎ የሚቆም ምልክት (ለምሳሌ ሀ፣ ለ …) በማለት የምንጠራቸው ሆሄያት ከሀ-ሆ ወይም ከሀ-ፐ) ያለው የፊደላት ስምና መልክ ወይም ቅርፅ” ከግእዝ መሆኑን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የታተመው የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር አማርኛ መዝገበ ቃላት ፊደል የሚለውን ማንበብ በቂ ነዉ ።
አንድ ቋንቋ ወይም አገር የራሱ ፊደል አለው ብሎ መናገር የሚቻለው የቋንቋውን ድምፆች የሚወክሉ ሆሄያትን የያዘ ፊደል መፈልሰፍ ሲችል ነው፡፡ ስለሆነም አማርኛ የሚጠቀምበት ፊደል 78.8% የግዕዝ በመሆኑ ፊደሉ የአማርኛ ነው ማለት ይከብዳል፡፡ እናም ግዕዝን አንፈልግም ስንል የአማርኛንም ቋንቋ መጥላታችን ነዉ
አማርኛ ቋንቋ ብልጥ ነው። ፊደል ባይኖረውም ፊደልን የተዋሠው ከግዕዝ ነው። ብዙ ሠዎች አማርኛ የራሡ ፊደል ያለው ይመስላቸዋል። ነገር ግን አብዛኛዎቹን ፊደሎች የተዋሰው ከሀገሩ ልጅ ከግዕዝ ቋንቋ ነው። የተወሠኑ ፊደሎችን ብቻ ለራሡ ድምፅ ጨመረ። የተቀሩት የግዕዝ ቋንቋ ፊደሎች ናቸው። በተውሶ የዳበረ ቋንቋ ነው።
ለነገሩ ትግርኛም፣ አደርኛም፣ ጉራግኛም ፊደሎቻቸውን የተዋሡት ከግዕዝ ነው። ሌላ ሀገር ሆና ዛሬ የተገነጠለችው ኤርትራ ሣትቀር የቋንቋዋ ፊደል የግዕዝ ነው። እነዚህ ቋንቋዎች የተዋሡት ከጐረቤታቸው፣ ከቅርባቸው ነው። ሩቅ አልሄዱም። በፊደል ሕግ ሩቅ መሔድ ብዙ አያዋጣም። አንዳንድ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች የላቲን ፊደልን በመጠቀማቸው የተነሣ ዛሬ ተጐጅዎች ሆነዋል።
ተጐጂ የሆኑበት ምክንያት የላቲን ፊደሎች በውስጣችው አናባቢ (Vowel) የላቸውም። በላቲን ተነባቢው (Consonant) ሲፃፍ አናባቢው አብሮ ነው የሚፃፈው። ስለዚህ የላቲን ፊደል የተጠቀሙ የሃገራችን ቋንቋዎች አንድ ነገር ለመፃፍ ሲፈልጉ በጣም ረጅም ይሆንባቸዋል። ለምሣሌ
በአማርኛ በላቲን
አበበ Aababa
አንዱ ቃል በእጥፍ ይጨምራል። ስለዚህ ፍቅር እሰከመቃብርን ወደ ላቲን ወደሚጠቀሙ የሃገራችን ቋንቋዎቸ ብንተረጉመው ብዙ ቅጽ መጽሐፍ ሊወጣው ይችላል። የግዕዝ ፊደሎች በውስጣቸው አናባቢውን (Vowel) ሰለሚይዙ አፃፃፋቸው ስብሰብ ይላል። ቅለትም አለው።
ለማንኛዉም ግዕዛውያን ስለምን የራሳችን ፊደል እያለን በማይገባ ጥላቻ የኛነታችንን ሀብት ጥለን በሰው ሀገር ፊደል እንጎለዳደፋልን?ሰከን ብሎ የሚጠቅመውን በቅን ልቦና ማየትና ይዞ መጓዝ ለሀገርም ለትውልድም ይጠቅማልና እመለስበታለሁ ።
የኔታ ቲዩብ በታዴ የማመይ ልጅ
አማርኛ የሚጠቀምበት ፊደል 78.8% የግዕዝ ነዉ !
በዓለም ከ7000 በላይ ቋንቋዎች በመግባቢያነት እንደሚያገለግሉ ይነገራል። በዓለም ላይ ከሚገኙ ቋንቋዎች 6 በመቶው የሚሆኑትን 94 በመቶ የዓለም ህዝብ በመግባቢያነት ይጠቀምባቸዋል።
እንደ ሳይንሳዊ ጥናት አድራጊ ምሁራን አባባል፤ የሰው ልጅ ፊደልን በሚሊዮኖች ዓመታት የዕድገት ደረጃዎች ለውጡ ቋንቋውን ከሥልጣኔ ዕድገቱ ጋር አብሮ እያራመደ ሲመጣ ያገኘው ውጤቱ መሆኑን ይገልፃሉ
በእነዚህ ሥዕላዊ ምልክቶች (Pictographic Symbols) ከመጠቀም አልፎም ወደ ጽሑፍ ቋንቋ (Writing Language) በቅቷል የሚል ማብራሪያ ይሰጣሉ፡፡
የሳይንሳዊ ጥናት ተመራማሪዎች ከላይ እንደተገለጸው፤ የሰው ልጅ ለንግግሩ ጽሑፋዊ መግለጫ የሆነውን ፊደል መፍጠር እንደቻለ አረጋግጠዋል፡፡
የግብፅን ሂሮግሊፍክ (ሥዕላዊ ጽሑፍ) መሠረት በማድረግ፣ ከክርስቶስ ልደት በፊት 1800-1500 በሴማውያን ከተፈለሰፈው ጥንት ሲናዊ (Proto - sinaific) ፊደል፣ በርካታ ሌሎች ፊደላት መገኘት ችለዋል፡፡ ከተፈለሰፉት መካከል ግን እንደ ዐረብኛ፣ ዕብራይስጥኛና ኢትዮጵያዊኛ ያሉት እናት ፊደላቸውን መምሰል እየተውና እየራቁ በመሔድ የተገኙ ናቸው፡፡
እዚህ ላይ ግን አንድ ልንገነዘበው የሚገባን ነገር ይኖራል፡፡ ሃይማኖታዊም ሆነ ሳይንሳዊ አመለካከት ያላቸው ሁለት ክፍሎች፤ በፊደል ታሪካዊ አመጣጥ ላይ የተለያየ አቀራረብ ቢኖራቸውም በአጠባበቅና በአጠቃቀም በኩል ግን በአብዛኛው አንድነት ያላቸው መኾኑን ልንረዳ ይገባል፡፡
ከላይ እንደተመለከትነው፤ የሰው ልጅ ፊደልን ከማግኘቱ በፊት ለፊደል መፈልሰፍ መሰረት የሆኑት ሥዕላዊ ምልክቶችን ይጠቀም እንደነበረ ተገንዝበናል፡፡ እነዚህ ሥዕላዊ ምልክቶች የግብፅ ሂሮግሊፊክ እና የመሶጶታሚያው ኩኒፎርም በመባል የሚታወቁ ናቸው፡፡ በዓለም ውስጥ ያሉት ፊደሎችም በሙሉ ከእነዚህ ሥዕላዊ ምልክቶች የተገኙ መሆናቸው ተረጋግጧል፡፡
የግዕዝ ፊደል የሚባሉት 26ቱ ድምፆችና አራቱ ዲቃሎች ባለቤት የሆነችው
ሀ፣ ለ፣ ሐ፣ መ፣ ሠ፣ ረ፣ ሰ፣ ቀ፣ በ፣ ተ፣ ኀ፣ ነ፣ አ፣ ከ፣ ወ፣ ዐ፣ ዘ፣ የ፣ ደ፣ ገ፣ ጠ፣ ጰ፣ ጸ፣ ፀ፣ ፈ፣ ፐ እንዲሁም ኰ፣ ጐ፣ ቈ፣ ኈ ፡፡
ኢትዮጵያ በጥንታዊው የሥነ ጽሑፍ ታሪክ በዓለም የመጀመሪያውን ረድፍ የምትይዝ አገር ያደርጋታል ፡፡
በእንግሊዝ፤ በፈረንሳይ፣ በጀርመን ዛሬ የሚፃፉት ሁሉ ከኢትዮጵያ ሥነ-ፅሁፍ በኋላ የመጡ ናቸው፡፡ ከኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍ ጋር የሚወዳደሩት ትልልቆቹ የግሪክ፣ የአራማይክ፣ የላቲን፣ የመሳሰሉቱ ናቸው፡፡ …” በማለት ኢትዮጵያን ታላቅ ከሚያደርጓት ሀብቶቿ አንዱ ይኸው የግዕዝ ሥነ ፅሑፍ መሆኑን በግዕዝ ቋንቋና ፊደል በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንና ቅዱሳት መጻሕፍትዋ ላይ የጻፏቸውን ጨምሮ የአያሌ መጣጥፎችና መጻሕፍት ደራሲ የሆኑት ምሁር ፕሮፌሰር ኤፍሬም ይስሐቅ በሐመር መጽሔት ሐምሌ/ነሐሴ ፲፱፻፺፮ ዓ.ም እትም፤ “…ላይ በስፋትና
በዝርዝር አስቀምጠዋል ።
የሰው ልጅ አለኝታውና ማዕረጉ፣ ሞገሱና ኩራቱ ታሪኩ ነው፡፡ ታሪክ ደግሞ ታሪክነቱን ሊያገኝ የሚችለው የሰው ልጅ ራሱ ከትውልድ ወደ ትውልድ ጠብቆ በሚያስተላልፋቸው ወጐቹ፣ ቋንቋዎቹ፣ አፍአዊ ኪነቃሎቹ፣ ፊደልና ሥነ ጽሑፎቹ አማካኝነተ መኾኑ አያከራክርም፡፡ ታሪኩን በራሱ ፊደል መዝግቦ ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚያስተላልፍ አገር ደግሞ በእጅጉ የታደለ ነው፡፡ የሚሉት የ “ብቸኛው አፍሪካዊ ፊደል (The Sole African Alphabet) መጽሐፍ አቅራቢ በኢትዮጵያ ፊደል ላይ ጥልቅ ግንዛቤ እንዳላቸውና ከፍተኛ ጥናት እንዳካሄሔዱም መጽሐፋቸው የሚመሰክርላቸዉ ዶክተር በዚሁ ከላይ በተገለጸው መጽሐፋቸው እስከ ገጽ 10 ድረስ የኢትዮጵያ ፊደል ከ3000 ዓመታት የማያንስ ዕድሜ ያለውና በዓለም ላይ በቀደምትነት ከተፈለሰፉት ፊደላት መሐከል መሆኑን በመጥቀስ ያሞካሹታል፡፡ ታድያ! ይህን ያህል ያደነቁትንና ከኢትዮጵያም አልፈው አፍሪካዊ ፊደል ብለው ክብር የሰጡትን ፊደል እንዴት እንዳልነበረ ለማድረግ ተፈለገ ? ያሰኛል፡፡
በሰለጠነው ዓለም በቋንቋህ አስተርጓሚ ቆሞልህ ታወራለህ ለአስተርጓሚው መንግስት ከፍሎልህ አንተ በነጻ ታወራለህ ቋንቋ መግባቢያ ስለሆነ አትነፈግም ወይም ቋንቋ ስለማትችል አናክምህም አይሉም በትርጉም ያክሙሃል እኛ የተውነውንና የቀበርነውን የኛን ፊደል ጀርመኖች አጥንተው የኛን መጻህፍት ከትራሳችን ስር ወስደው ተርጉመውና ተራቀው ለዓለም በሚያቀርቡት መድኃኒት አንቱ ተብለውበታል በዩንቨርሲቲዎቻቸው በስፋት በማስተማር ተዝቆ የማያልቅ እውቀትን ያፍሱበታል ።
በኛ ሀገር ግን በዚህ ክልል ይህ ቋንቋ እንዳይነገር ይህ ፊደል ልጆች እንዳያውቁት እያሉ ከፍተኛ ጥላቻን በመስበክ እነሱ አቀላጥፈው የሚናገሩትን ቋንቋ ሚድያ ከፍተው የሚነግዱበትን ቋንቋ ልጁን እንዳትማር እንዳታውቅ ብሎ ትውልድን ማደንቆር ምን ይሉት ስልጣኔ ይሆን?
እንዲህ ትውልድን ለመግደል ወንድም ከወንድሙ ጋር እንዳይግባባ ማድረግ ህሊናን ከማጣት ውጪ ሌላ ምን ይባላል ? የሚለውን ብንተወዉ እንኳን ቋንቋን አለማወቅ ግን ብዙ ጉዳት አለው ያሉና ቋንቋን ማወቅ ማንን ሲጎዳስ አየን? የሚሉ በርካታ ሀገራት ግዕዝን እያስተማሩ ይገኛል ።
የጀርመን የቋንቋ ጥናት ተቋም፣ግዕዝን እስከ ሦስተኛ ዲግሪ ሲያስተምር በዓለም ላይ መነቃቃትን ፈጠረና ግዕዝ ዓለማአቀፋዊ ትኩረት ሳበ፡፡ በ 2008 ዓም የካናዳው ቶሮንቶ ዩኒቨርሲቲ ግዕዝን ከዕብራይስጥ፣ከግሪክ ፣ ከፅርዕ፣ከአራማይክ፣ከላቲን ፣ ከአረብኛና ሌሎች ጥንታዊ የዓለም ቋንቋዎች ጋር እያስተማረ ነው፡፡
የምስራቅ አፍሪካን ታሪክና ባህል ለማጥናት ግዕዝ ተመራጭ ሆኗል፡፡በሚያዚያ 2009 ዓ ም የአሜሪካው ዋሽንግተን ዩኒቨርሲቲም ግዕዝን ማስተማር መጀመሩን ይፋ ባደረገ በጥቂት ጊዜ ውስጥ ግዕዝን ለመማር ተማሪዎች ሰልፍ ይዘው ታይተዋል፡፡
በዋሽንግተን ዩኒቨርሲቲ የግዕዝ መምህር የሆኑት ፕሮፊሰር ሀምዛ ዛፊር”ግዕዝ የአፍሪካ ጉዳዮችን ብቻ ሳይሆን የዓለም ሃይማኖቶችን አመጣጥ ለማጥናት ተመራጭ ቋንቋ ነው”ይላሉ፡፡
ከዚህ በተጨማሪ ግዕዝ፣ለባህላዊ መድሐኒት ቅመማ፣ለዘመን ቆጠራ ፣ለሂሳባዊ ስሌት፣ ለሥነ ፈለክ ምርምር፣ስለ ከበሩ ማዕድናት ጥናትና ምርምር፣ስለ ማይታወቁ ዓለማትና በውስጣቸው ስላሉ ልዩ ልዩ ፍጥረታት ምርምር ወዘተ አጋዥ ቋንቋ ነው፡፡
“ፊደል፡- ንግግርን በጽሑፍ ለማስፈር የሚያስችልና ድምጽን ወክሎ የሚቆም ምልክት (ለምሳሌ ሀ፣ ለ …) በማለት የምንጠራቸው ሆሄያት ከሀ-ሆ ወይም ከሀ-ፐ) ያለው የፊደላት ስምና መልክ ወይም ቅርፅ” ከግእዝ መሆኑን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የታተመው የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር አማርኛ መዝገበ ቃላት ፊደል የሚለውን ማንበብ በቂ ነዉ ።
አንድ ቋንቋ ወይም አገር የራሱ ፊደል አለው ብሎ መናገር የሚቻለው የቋንቋውን ድምፆች የሚወክሉ ሆሄያትን የያዘ ፊደል መፈልሰፍ ሲችል ነው፡፡ ስለሆነም አማርኛ የሚጠቀምበት ፊደል 78.8% የግዕዝ በመሆኑ ፊደሉ የአማርኛ ነው ማለት ይከብዳል፡፡ እናም ግዕዝን አንፈልግም ስንል የአማርኛንም ቋንቋ መጥላታችን ነዉ
አማርኛ ቋንቋ ብልጥ ነው። ፊደል ባይኖረውም ፊደልን የተዋሠው ከግዕዝ ነው። ብዙ ሠዎች አማርኛ የራሡ ፊደል ያለው ይመስላቸዋል። ነገር ግን አብዛኛዎቹን ፊደሎች የተዋሰው ከሀገሩ ልጅ ከግዕዝ ቋንቋ ነው። የተወሠኑ ፊደሎችን ብቻ ለራሡ ድምፅ ጨመረ። የተቀሩት የግዕዝ ቋንቋ ፊደሎች ናቸው። በተውሶ የዳበረ ቋንቋ ነው።
ለነገሩ ትግርኛም፣ አደርኛም፣ ጉራግኛም ፊደሎቻቸውን የተዋሡት ከግዕዝ ነው። ሌላ ሀገር ሆና ዛሬ የተገነጠለችው ኤርትራ ሣትቀር የቋንቋዋ ፊደል የግዕዝ ነው። እነዚህ ቋንቋዎች የተዋሡት ከጐረቤታቸው፣ ከቅርባቸው ነው። ሩቅ አልሄዱም። በፊደል ሕግ ሩቅ መሔድ ብዙ አያዋጣም። አንዳንድ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች የላቲን ፊደልን በመጠቀማቸው የተነሣ ዛሬ ተጐጅዎች ሆነዋል።
ተጐጂ የሆኑበት ምክንያት የላቲን ፊደሎች በውስጣችው አናባቢ (Vowel) የላቸውም። በላቲን ተነባቢው (Consonant) ሲፃፍ አናባቢው አብሮ ነው የሚፃፈው። ስለዚህ የላቲን ፊደል የተጠቀሙ የሃገራችን ቋንቋዎች አንድ ነገር ለመፃፍ ሲፈልጉ በጣም ረጅም ይሆንባቸዋል። ለምሣሌ
በአማርኛ በላቲን
አበበ Aababa
አንዱ ቃል በእጥፍ ይጨምራል። ስለዚህ ፍቅር እሰከመቃብርን ወደ ላቲን ወደሚጠቀሙ የሃገራችን ቋንቋዎቸ ብንተረጉመው ብዙ ቅጽ መጽሐፍ ሊወጣው ይችላል። የግዕዝ ፊደሎች በውስጣቸው አናባቢውን (Vowel) ሰለሚይዙ አፃፃፋቸው ስብሰብ ይላል። ቅለትም አለው።
ለማንኛዉም ግዕዛውያን ስለምን የራሳችን ፊደል እያለን በማይገባ ጥላቻ የኛነታችንን ሀብት ጥለን በሰው ሀገር ፊደል እንጎለዳደፋልን?ሰከን ብሎ የሚጠቅመውን በቅን ልቦና ማየትና ይዞ መጓዝ ለሀገርም ለትውልድም ይጠቅማልና እመለስበታለሁ ።
የኔታ ቲዩብ በታዴ የማመይ ልጅ
8 months ago
ኦሮምኛን ለመፃፍ ከላቲን ይልቅ ግዕዝ ይቀላል /ጥናት/ በእርግጥ ጠቃሚ ነገሮች አይነበቡም
በአፄ ምኒልክ ዘመነ መንግሥት በመጀመሪያ በኦሮሞው ተወላጅ በታላቁ ወንጌላዊው ኦኔሲሞስ ነሲብ መፅሐፍ ቅዱስን ከላቲን ይልቅ በግዕዝ ፊደላት በመፃፋ "መጫፈ ቁልቁሉ "ተብሎ በራሳችን ቋንቋ መታተሙን ታዉቃላችሁ ?
ከላቲን ፊደላት ይልቅ ኦሮምኛ በኢትዮጵያ ቀለማት ቢፃፉ የተሻለ ፣ ቀልጣፋ እና ጊዜ እና ገንዘብ ቆጣቢ እንደሆነ በኦሮሚያዊትዋ ልጅ፣ በሰንዳፋው ተወላጅ በዶክተር አበራ ሞላ መላ በመዘየድ በኢትዮጵያ ፊደላት ተቀርፀው በተግባር ለመዋል ማስቻላቸዉንስ ?።
ዶክተር አበራ ሞላ ለበርካታ አመታት ባደረጉት የምርምር ውጤት የኢትዮጵያ ፊደላት ኦሮምኛን ለመክተብ ብቁ ከመሆናቸውም በላይ ብዙ ጥቅም ያላቸው መሆናቸውን የሚመሰክሩ ሰነዶች ተዘጋጅተዋል። ዊኪፔድያ ውስጥ ገብተው መገኘት ይችላሉ ።
ከግእዝ እና ከላቲን ፊደል የትኛው ይበልጥ ውጤታማና ብቁ እንደ ሆነ እንመልከት ከተባለም
Uummanni Oromoo ilmaan namaa biyya lafaa የሚለዉን ግእዝ "ኡመኒ ኦሮሞ ኢልማን ነማ ብያ ለፋ "
Kanarratti Uumaman kessaa tokkodha Biyyi
ከነረቲ ኡመመን ኬሳ ቶኮዳ ብዪ
Uumamaa fii jireenya issa Aafrikaa Bahaa
ኡመማ ፊ ጅሬኘ ኢሳ አፍሪካ በሃ
Gara kaabaatti Yemmuu ta’u Uummmata
ገረ ካባቲ የሙ ተኡ ኡመተ
Akata Sabaatti baay’ina gudda qabu kan
አከ ሳባቲ የሙ ተኡ ኡመተ
Baha gaanfa Aafrikaatti argamu keessaa
ኦሮምኛን ለመጻፍ ከላቲኑ እና ከኢትዮጵያው ፊደል የትኛው ብቁ፣ ቀልጣፋ እና ጊዜ እና ገንዘብ ቆጣቢ እንደሆነ እንይ፤ Uummanni Oromoo ilmaan namaabiyya lafaa
“Uumamaa” የሚለው ቃል በላቲን ሲጻፍ 7 ሆህያት ፈጅቷል፡፡ በኢትዮጵያው ግን “ኡመማ” ተብሎ በ3 ፊደላት ይጻፋል፡፡
“oromoo” የሚለው ቃል በላቲን 6 ሆህያት አሉት፡፤ በግዕዝ ግን “ኦሮሞ” ተብሎ በ 3 ሆህያት ይጻፋል፡፡
“ilmaan” የሚለው በላቲን 6 ሆሄያት አሉት፤ በግዕዝ ግን አራት በቂው ነው፡፡
“namaa፣ biyya፣ lafaa፣” የሚሉትም ቃላት በላቲኑ እያንዳንዳቸው 5 ሆሄያት ፈጅተዋል፡፡
በግዕዙ ቢሆን ግን “ነማ፣ ቢያ፣ ለፋ” ተብለው እያንዳንዳቸወቅ በ 2 ፊደላት ይጻፋሉ፡፡
ኦሮምኛን ለመጻፍ ከላቲኑ እና ከኢትዮጵያው ፊደል የትኛው ብቁ፣ ቀልጣፋ እና ጊዜ እና ገንዘብ ቆጣቢ እንደሆነ እንይ፤ Uummanni Oromoo ilmaan namaabiyya lafaa
“Uumamaa” የሚለው ቃል በላቲን ሲጻፍ 7 ሆህያት ፈጅቷል፡፡ በኢትዮጵያው ግን “ኡመማ” ተብሎ በ3 ፊደላት ይጻፋል፡፡ “oromoo” የሚለው ቃል በላቲን 6 ሆህያት አሉት፡፤ በግዕዝ ግን “ኦሮሞ” ተብሎ በ 3 ሆህያት ይጻፋል፡፡ “ilmaan” የሚለው በላቲን 6 ሆሄያት አሉት፤ በግዕዝ ግን አራት በቂው ነው፡፡ “namaa፣ biyya፣ lafaa፣” የሚሉትም ቃላት በላቲኑ እያንዳንዳቸው 5 ሆሄያት ፈጅተዋል፡፡ በግዕዙ ቢሆን ግን “ነማ፣ ቢያ፣ ለፋ” ተብለው እያንዳንዳቸወቅ በ 2 ፊደላት ይጻፋሉ፡፡
ከላቲን ይልቅ፣ በኢትዮጵያዊው ግእዝ ፊደል ኦሮምኛ ቢፃፍ እጅግ በርካታ ፋይዳዎች አሉት ያሉት (ከፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ ጅግሳ)
ግእዝ ባለፉት 4000 ዐመታት ከሁላችንም አባት ከኢትዮጵ ጀምሮ በነገሥታት ልጅ ልጆቹ እየተቀረፀና እየተሻሻለ ሲወርድ ሲዋረድ እዚህ የደረሰ ነው።
የኢትዮጵያ ፊደላት የሰሜን ሰዎች እና የአማራ ብቻ አይምሰለን።
ከቀዳማዊ ምኒልክ ጋር ወደ ኢትዮጵያ የመጡት አጋዝያን መደበኛ ፊደላቱን ኢትዮጵያ ውስጥ አግኝተው ለራሳቸው እንዲመቻቸው አድርገው ሞርደዋቸዋል። አማሮች ዘመዶቻችንም ለእነሱ አፍ የሚስማሙ የተወሰኑ ፊደላትን ቀርፀው እውስጣቸው አካተዋል። ስለዚህ ፊደላቱ የኦሮሞም ናቸው። በእርግጥም ናቸው እንጂ ባይሆኑም እንኳ ከማናውቃቸው ከባእዳኑ ከአውሮፓውያኖቹ ፊደላት ይልቅ የተፈጠርንበት እና የኖርባት የኢትዮጵያ ፊደላት ለኛ ይቀርቡናል። ሲሉ ረጂም ጥናታዊ ፅሁፍ ጎግል ላይ ታገኙታላችሁ ።
ታዴ የማመይ ልጅ
በአፄ ምኒልክ ዘመነ መንግሥት በመጀመሪያ በኦሮሞው ተወላጅ በታላቁ ወንጌላዊው ኦኔሲሞስ ነሲብ መፅሐፍ ቅዱስን ከላቲን ይልቅ በግዕዝ ፊደላት በመፃፋ "መጫፈ ቁልቁሉ "ተብሎ በራሳችን ቋንቋ መታተሙን ታዉቃላችሁ ?
ከላቲን ፊደላት ይልቅ ኦሮምኛ በኢትዮጵያ ቀለማት ቢፃፉ የተሻለ ፣ ቀልጣፋ እና ጊዜ እና ገንዘብ ቆጣቢ እንደሆነ በኦሮሚያዊትዋ ልጅ፣ በሰንዳፋው ተወላጅ በዶክተር አበራ ሞላ መላ በመዘየድ በኢትዮጵያ ፊደላት ተቀርፀው በተግባር ለመዋል ማስቻላቸዉንስ ?።
ዶክተር አበራ ሞላ ለበርካታ አመታት ባደረጉት የምርምር ውጤት የኢትዮጵያ ፊደላት ኦሮምኛን ለመክተብ ብቁ ከመሆናቸውም በላይ ብዙ ጥቅም ያላቸው መሆናቸውን የሚመሰክሩ ሰነዶች ተዘጋጅተዋል። ዊኪፔድያ ውስጥ ገብተው መገኘት ይችላሉ ።
ከግእዝ እና ከላቲን ፊደል የትኛው ይበልጥ ውጤታማና ብቁ እንደ ሆነ እንመልከት ከተባለም
Uummanni Oromoo ilmaan namaa biyya lafaa የሚለዉን ግእዝ "ኡመኒ ኦሮሞ ኢልማን ነማ ብያ ለፋ "
Kanarratti Uumaman kessaa tokkodha Biyyi
ከነረቲ ኡመመን ኬሳ ቶኮዳ ብዪ
Uumamaa fii jireenya issa Aafrikaa Bahaa
ኡመማ ፊ ጅሬኘ ኢሳ አፍሪካ በሃ
Gara kaabaatti Yemmuu ta’u Uummmata
ገረ ካባቲ የሙ ተኡ ኡመተ
Akata Sabaatti baay’ina gudda qabu kan
አከ ሳባቲ የሙ ተኡ ኡመተ
Baha gaanfa Aafrikaatti argamu keessaa
ኦሮምኛን ለመጻፍ ከላቲኑ እና ከኢትዮጵያው ፊደል የትኛው ብቁ፣ ቀልጣፋ እና ጊዜ እና ገንዘብ ቆጣቢ እንደሆነ እንይ፤ Uummanni Oromoo ilmaan namaabiyya lafaa
“Uumamaa” የሚለው ቃል በላቲን ሲጻፍ 7 ሆህያት ፈጅቷል፡፡ በኢትዮጵያው ግን “ኡመማ” ተብሎ በ3 ፊደላት ይጻፋል፡፡
“oromoo” የሚለው ቃል በላቲን 6 ሆህያት አሉት፡፤ በግዕዝ ግን “ኦሮሞ” ተብሎ በ 3 ሆህያት ይጻፋል፡፡
“ilmaan” የሚለው በላቲን 6 ሆሄያት አሉት፤ በግዕዝ ግን አራት በቂው ነው፡፡
“namaa፣ biyya፣ lafaa፣” የሚሉትም ቃላት በላቲኑ እያንዳንዳቸው 5 ሆሄያት ፈጅተዋል፡፡
በግዕዙ ቢሆን ግን “ነማ፣ ቢያ፣ ለፋ” ተብለው እያንዳንዳቸወቅ በ 2 ፊደላት ይጻፋሉ፡፡
ኦሮምኛን ለመጻፍ ከላቲኑ እና ከኢትዮጵያው ፊደል የትኛው ብቁ፣ ቀልጣፋ እና ጊዜ እና ገንዘብ ቆጣቢ እንደሆነ እንይ፤ Uummanni Oromoo ilmaan namaabiyya lafaa
“Uumamaa” የሚለው ቃል በላቲን ሲጻፍ 7 ሆህያት ፈጅቷል፡፡ በኢትዮጵያው ግን “ኡመማ” ተብሎ በ3 ፊደላት ይጻፋል፡፡ “oromoo” የሚለው ቃል በላቲን 6 ሆህያት አሉት፡፤ በግዕዝ ግን “ኦሮሞ” ተብሎ በ 3 ሆህያት ይጻፋል፡፡ “ilmaan” የሚለው በላቲን 6 ሆሄያት አሉት፤ በግዕዝ ግን አራት በቂው ነው፡፡ “namaa፣ biyya፣ lafaa፣” የሚሉትም ቃላት በላቲኑ እያንዳንዳቸው 5 ሆሄያት ፈጅተዋል፡፡ በግዕዙ ቢሆን ግን “ነማ፣ ቢያ፣ ለፋ” ተብለው እያንዳንዳቸወቅ በ 2 ፊደላት ይጻፋሉ፡፡
ከላቲን ይልቅ፣ በኢትዮጵያዊው ግእዝ ፊደል ኦሮምኛ ቢፃፍ እጅግ በርካታ ፋይዳዎች አሉት ያሉት (ከፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ ጅግሳ)
ግእዝ ባለፉት 4000 ዐመታት ከሁላችንም አባት ከኢትዮጵ ጀምሮ በነገሥታት ልጅ ልጆቹ እየተቀረፀና እየተሻሻለ ሲወርድ ሲዋረድ እዚህ የደረሰ ነው።
የኢትዮጵያ ፊደላት የሰሜን ሰዎች እና የአማራ ብቻ አይምሰለን።
ከቀዳማዊ ምኒልክ ጋር ወደ ኢትዮጵያ የመጡት አጋዝያን መደበኛ ፊደላቱን ኢትዮጵያ ውስጥ አግኝተው ለራሳቸው እንዲመቻቸው አድርገው ሞርደዋቸዋል። አማሮች ዘመዶቻችንም ለእነሱ አፍ የሚስማሙ የተወሰኑ ፊደላትን ቀርፀው እውስጣቸው አካተዋል። ስለዚህ ፊደላቱ የኦሮሞም ናቸው። በእርግጥም ናቸው እንጂ ባይሆኑም እንኳ ከማናውቃቸው ከባእዳኑ ከአውሮፓውያኖቹ ፊደላት ይልቅ የተፈጠርንበት እና የኖርባት የኢትዮጵያ ፊደላት ለኛ ይቀርቡናል። ሲሉ ረጂም ጥናታዊ ፅሁፍ ጎግል ላይ ታገኙታላችሁ ።
ታዴ የማመይ ልጅ
9 months ago
የሃይማኖት ነገር ቁሳዊ ሳይሆን መንፈሳዊና በሃይማኖት ሆኖ በመንፈሳዊነት የሚታወቅና የሚታመን ነው።
ለምሣሌ ሰዎች በጸበል ይድናሉ፡፡ አንዱ ጸበል ሁሉን አይነት በሽታ ይፈውሳል፡፡ በዓለም ሕክምና ግን የአንደኛው መድኃኒት ለአንዱ መርዝ ነው፡፡ መንፈሳዊው ሕክምና ጸበል ግን ጤነኛ ቢጠጣው መጠበቂያ፣ ሕሙም ቢጠጣው ፈውስ ነው፡፡ የሥላሴን አኗኗር በስጋዊ ስሌት የማንመረምረውም መንፈሳዊ በመሆኑ ነው፡፡ ሥላሴ፣ ሠለሰ ሶስት አደረገ፤ ካለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ሲሆን፤ ሥላሴ ማለት ሶስትነት ማለት ነው። የምሥጢረ ሥላሴን ትምህርት ስንማር ከሂሳብ ቀመር ሕግ አስተሳሰብ ነጻ መሆን ያሻል። ምክንያቱም መንፈሳዊዉ ጥበብ ሥጋዊዉን ጥበብ ወይም ፍልስፍና ይመረምረዋል እንጅ መንፈሳዊ ጥበብና ምሥጢር በዓለማዊ ዕውቀትና ምርምር ሊደረስበት አይቻልምና።
በአንድነት በሦስትነት የሚመሰገን፣ ዓለምን ፈጥሮ የሚገዛ አምላክ ቅድስት ሥላሴ፡፡ በዘፍጥረት 18÷1 “እግዚአብሔር በመምሬ ዛፍ ስር ለአብርሐም ተገለጠለት። አብርሐምም ዓይኑን አነሳና ሦስት ሰዎችን አየ” የሚል ቃል አለ፡፡ ይህ ድንቅ ምስጢር እግዚአብሔር በሶስትነቱ በሰዎች አምሳል ለአብርሐም መገለጡን በቁጥር ሶሰት ብሎ ያስረዳል። አንዳንዶች ይህ ሀሳብ ስለሥላሴ አይደለም የሚል ጥያቄ ያነሳሉ፡፡ መጽሐፉ ግን “እግዚአብሔር ከሶስት ሰዎች ጋር ወይም ከሁለት መላእክት ጋር ተገለጠለት” አይልም። ወይም መላእክትም ሆኑ ሰዎች በዚህ ሥም አይጠሩም፤ በኢሳ 42÷8 “እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ ስሜም ይህ ነው! ክብሬን ለሌላ፣ ምስጋናዬንም ለጣዖት አልሰጥም።” ይላልና፡፡ በማያወላዳ ሁኔታ ሦስት ሰዎችን አየ” ብሎ ለይቶ ስለተናገረ እግዚአብሔር ሦስትነት ያለው መሆኑን በግልጽ ያስረዳል።
የሰው ነፍስ የቅድስት ሥላሴ ምሳሌ ናት፡፡ ይኸውም አብ በልብ፣ ወልድ በቃል፣ መንፈስ ቅዱስ በእስትፋስ ይመሰላሉ፡፡ በእግዚአብሔርነቱ፤ ልብ፣ ቃል፣ ሕይወት አለ። ነፍስ ሶስት ባህርያት ቢኖሯትም አንድ እንደምትባል እግዚአብሔርም ሶስት ስም፤ ሶስት ግብር፤ ሶስት አካል፤ ቢኖረውም አንድ አምላክ እንጅ ሶስት አማልክት አይባልም፡፡ የቅድስት ሥላሴ ስማቸው ከአካላቸው፣ አካላቸው ከስማቸው ሳይቀድም ከዓለም በፊት የነበረ ስም ነው እንጂ ኋላ የተገኘ አይደለም፡፡ ቅድምናቸው ዘመኑን ቢወስነው እንጂ ዘመኑ ቅድምናቸውን አይወስነውምና፡፡ የእግዚአብሔር አንድነት በባህርይ፣ በህልውና፣ በፈቃድ፣ በሥልጣን፣ በመፍጠር በመሳሰሉት ነው፡፡ ለአብ፣ ለወልድ፣ ለመንፈሰ ቅዱስ ለየራሳቸው ፍፁም ገጽ፣ ፍፁም መልክ፣ ፍፁም አካል፣ አላቸው። አካል በአጠቃላይ ሙሉው የሰውነታችን ክፍል ነው።
የፍጡራን አካል የሚታይ፣ የሚዳሰስ፣ የሚመጠን፤ የሚወሰን፣ ሲሆን የሥላሴ አካል ግን፤ የማይታይ ፣ በእጅ የማይዳሰስ፣ በቦታ የማይወሰን፣ በሁሉም ምሉዕ ነው። ሥላሴ የሚለው ስም የአንድነትና የሶስትነት ስም ነው፡፡ በስም፣ በግብርና በአካል ሶስት እንላለን፡፡ በመዝሙር 138÷7 እንደተጻፈው በሁሉ የመላ ነውና፡፡ “ከመንፈስህ ወዴት እሔዳለሁ፤ ከፊትህስ ወዴት እሸሻለሁ ወደ ሰማይ ብወጣ አንተ በዚያ አለህ፤ ወደ ውቅያኖስም ጥልቅ ብወርድም በዚያ ትገኛለህ፤ እንደ ንስር የንጋትን ክንፍ ብወስድ ከአጽናፍ አጽናፍ ብበርም እጅህ በዚያ ትመራኛለች ቀኝህም ትይዘኛለች” ይላል፡፡ ይህ ምስጢረ ሥላሴ የገባቸው ገዳማውያን ዓለምን ትተው በአንድነትና በሦስትነት ለሚመለክ ለእርሱ ነፍሳቸውን አስገዝተዋል፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፤ ከበረከታቸው እንካፈል የቅድስት ሥላሴ ምሕረትና ቸርነት አይለየን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ለምሣሌ ሰዎች በጸበል ይድናሉ፡፡ አንዱ ጸበል ሁሉን አይነት በሽታ ይፈውሳል፡፡ በዓለም ሕክምና ግን የአንደኛው መድኃኒት ለአንዱ መርዝ ነው፡፡ መንፈሳዊው ሕክምና ጸበል ግን ጤነኛ ቢጠጣው መጠበቂያ፣ ሕሙም ቢጠጣው ፈውስ ነው፡፡ የሥላሴን አኗኗር በስጋዊ ስሌት የማንመረምረውም መንፈሳዊ በመሆኑ ነው፡፡ ሥላሴ፣ ሠለሰ ሶስት አደረገ፤ ካለው የግዕዝ ግሥ የተገኘ ሲሆን፤ ሥላሴ ማለት ሶስትነት ማለት ነው። የምሥጢረ ሥላሴን ትምህርት ስንማር ከሂሳብ ቀመር ሕግ አስተሳሰብ ነጻ መሆን ያሻል። ምክንያቱም መንፈሳዊዉ ጥበብ ሥጋዊዉን ጥበብ ወይም ፍልስፍና ይመረምረዋል እንጅ መንፈሳዊ ጥበብና ምሥጢር በዓለማዊ ዕውቀትና ምርምር ሊደረስበት አይቻልምና።
በአንድነት በሦስትነት የሚመሰገን፣ ዓለምን ፈጥሮ የሚገዛ አምላክ ቅድስት ሥላሴ፡፡ በዘፍጥረት 18÷1 “እግዚአብሔር በመምሬ ዛፍ ስር ለአብርሐም ተገለጠለት። አብርሐምም ዓይኑን አነሳና ሦስት ሰዎችን አየ” የሚል ቃል አለ፡፡ ይህ ድንቅ ምስጢር እግዚአብሔር በሶስትነቱ በሰዎች አምሳል ለአብርሐም መገለጡን በቁጥር ሶሰት ብሎ ያስረዳል። አንዳንዶች ይህ ሀሳብ ስለሥላሴ አይደለም የሚል ጥያቄ ያነሳሉ፡፡ መጽሐፉ ግን “እግዚአብሔር ከሶስት ሰዎች ጋር ወይም ከሁለት መላእክት ጋር ተገለጠለት” አይልም። ወይም መላእክትም ሆኑ ሰዎች በዚህ ሥም አይጠሩም፤ በኢሳ 42÷8 “እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ ስሜም ይህ ነው! ክብሬን ለሌላ፣ ምስጋናዬንም ለጣዖት አልሰጥም።” ይላልና፡፡ በማያወላዳ ሁኔታ ሦስት ሰዎችን አየ” ብሎ ለይቶ ስለተናገረ እግዚአብሔር ሦስትነት ያለው መሆኑን በግልጽ ያስረዳል።
የሰው ነፍስ የቅድስት ሥላሴ ምሳሌ ናት፡፡ ይኸውም አብ በልብ፣ ወልድ በቃል፣ መንፈስ ቅዱስ በእስትፋስ ይመሰላሉ፡፡ በእግዚአብሔርነቱ፤ ልብ፣ ቃል፣ ሕይወት አለ። ነፍስ ሶስት ባህርያት ቢኖሯትም አንድ እንደምትባል እግዚአብሔርም ሶስት ስም፤ ሶስት ግብር፤ ሶስት አካል፤ ቢኖረውም አንድ አምላክ እንጅ ሶስት አማልክት አይባልም፡፡ የቅድስት ሥላሴ ስማቸው ከአካላቸው፣ አካላቸው ከስማቸው ሳይቀድም ከዓለም በፊት የነበረ ስም ነው እንጂ ኋላ የተገኘ አይደለም፡፡ ቅድምናቸው ዘመኑን ቢወስነው እንጂ ዘመኑ ቅድምናቸውን አይወስነውምና፡፡ የእግዚአብሔር አንድነት በባህርይ፣ በህልውና፣ በፈቃድ፣ በሥልጣን፣ በመፍጠር በመሳሰሉት ነው፡፡ ለአብ፣ ለወልድ፣ ለመንፈሰ ቅዱስ ለየራሳቸው ፍፁም ገጽ፣ ፍፁም መልክ፣ ፍፁም አካል፣ አላቸው። አካል በአጠቃላይ ሙሉው የሰውነታችን ክፍል ነው።
የፍጡራን አካል የሚታይ፣ የሚዳሰስ፣ የሚመጠን፤ የሚወሰን፣ ሲሆን የሥላሴ አካል ግን፤ የማይታይ ፣ በእጅ የማይዳሰስ፣ በቦታ የማይወሰን፣ በሁሉም ምሉዕ ነው። ሥላሴ የሚለው ስም የአንድነትና የሶስትነት ስም ነው፡፡ በስም፣ በግብርና በአካል ሶስት እንላለን፡፡ በመዝሙር 138÷7 እንደተጻፈው በሁሉ የመላ ነውና፡፡ “ከመንፈስህ ወዴት እሔዳለሁ፤ ከፊትህስ ወዴት እሸሻለሁ ወደ ሰማይ ብወጣ አንተ በዚያ አለህ፤ ወደ ውቅያኖስም ጥልቅ ብወርድም በዚያ ትገኛለህ፤ እንደ ንስር የንጋትን ክንፍ ብወስድ ከአጽናፍ አጽናፍ ብበርም እጅህ በዚያ ትመራኛለች ቀኝህም ትይዘኛለች” ይላል፡፡ ይህ ምስጢረ ሥላሴ የገባቸው ገዳማውያን ዓለምን ትተው በአንድነትና በሦስትነት ለሚመለክ ለእርሱ ነፍሳቸውን አስገዝተዋል፡፡ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፤ ከበረከታቸው እንካፈል የቅድስት ሥላሴ ምሕረትና ቸርነት አይለየን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
Sponsored by
Surafel
9 months ago
የግዕዝ ትምህርት ተቃውሞ ገጠመው!!!
የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የቋንቋ እና ሥነ ጽሑፍ መምህር የሆኑት ዶክተር በድሉ ዋቅጅራ የግእዝ ትምህርት በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መስጠቱ እርባና የለውም ሲሉ ከቢቢሲ አማርኛ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገለፁ !
"ግእዝ የሞተ ቋንቋ ነው" የሚሉት መምህር በድሉ፣ ይህንን ቋንቋ እንደ አንድ የትምህርት ዓይነት ከሦስተኛ ክፍል ጀምሮ መስጠቱ እርባና የለውም ብለዋል።
አንድ ቋንቋ የአፍ መፍቻ ተናጋሪ ከሌለው እና ከ25 ሺህ በታች ተናጋሪ ካለው ሞቷል እንደሚባል የሚናገሩት መምህሩ፣ ይህንን "የሞተ ቋንቋ" ከታች ከፍል ጀምሮ መስጠት የተማሪዎችን ጊዜ ማጥፋት እንደሆነ ገልጸዋል።
ቋንቋን የመማር ወሳኝ ዓላማ ለተግባቦት እና ሕይወትን ለመምራት እንደሆነ የሚናገሩት መምህር በድሉ ግእዝ ለተግባቦትም ሆነ ሕይወትን ለመምራት አሁን ላይ ጥቅም የለውም ብለዋል።
ሆኖም የግእዝ ቋንቋ ጭራሽኑ በትምህርት መልክ መሰጠት የለበትም የሚል አቋም የላቸውም።
የግእዝ ቋንቋ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ በጀርመን እና በፈረንሳይ ውስጥ ይሰጣል የሚሉት መምህር በድሉ፣ ቋንቋው የሚሰጠው በግእዝ ቋንቋ ምርምር ማድረግ ለሚፈልጉ ብቻ መሆኑን ይጠቅሳሉ።
በመሆኑም ትምህርቱ ይሰጥ ከተባለም መሰጠት ያለበት ከ9 ክፍል ጀምሮ ወይም ለአንትሮፖሎጂ፣ ለታሪክ እና ለቋንቋ ጥናት ፍላጎት ላላቸው የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች እንዲሆን መምህሩ ይመክራሉ።
ዩኒቨርሲቲ ከገቡ በኋላ ለአንድ ዓመት የግእዝ ቋንቋ መማራቸውን የሚናገሩት መምህር በድሉ፣ ግእዝ አይጠቅምም የሚል አቋም ባይኖራቸውም፤ የተግባቦት እና የሕይወት ጥቅሙ ውስን የሆነን ቋንቋ ከሦስተኛ ክፍል ጀምሮ መስጠት "ለተማሪዎች የጊዜ ብክነት ነው የሚሆነው" ሲሉ ውሳኔውን ተችተዋል።
"ተማሪዎቹስ ዘጠኝ ዓመት ሙሉ ምንድን ነው የሚማሩት?" ሲሉም በሚኖረው ዝግጅት ላይም ጥያቄ አንስተዋል።
የግእዝ ቋንቋ ትምህርት በሙሉ ትግበራ ከሦስተኛ ክፍል ጀምሮ መሰጠት የተጀመረው ባለፈው ዓመት ቢሆንም በመምህራን እጥረት ምክንያት በክልሉ በሚገኙ ሁሉም ትምህርት ቤቶች ማዳረስ ሳይቻል መቅረቱን ክልሉ ለቢቢሲ መግለጹ አይዘነጋም።
seledadotio
seledadotio
የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የቋንቋ እና ሥነ ጽሑፍ መምህር የሆኑት ዶክተር በድሉ ዋቅጅራ የግእዝ ትምህርት በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መስጠቱ እርባና የለውም ሲሉ ከቢቢሲ አማርኛ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገለፁ !
"ግእዝ የሞተ ቋንቋ ነው" የሚሉት መምህር በድሉ፣ ይህንን ቋንቋ እንደ አንድ የትምህርት ዓይነት ከሦስተኛ ክፍል ጀምሮ መስጠቱ እርባና የለውም ብለዋል።
አንድ ቋንቋ የአፍ መፍቻ ተናጋሪ ከሌለው እና ከ25 ሺህ በታች ተናጋሪ ካለው ሞቷል እንደሚባል የሚናገሩት መምህሩ፣ ይህንን "የሞተ ቋንቋ" ከታች ከፍል ጀምሮ መስጠት የተማሪዎችን ጊዜ ማጥፋት እንደሆነ ገልጸዋል።
ቋንቋን የመማር ወሳኝ ዓላማ ለተግባቦት እና ሕይወትን ለመምራት እንደሆነ የሚናገሩት መምህር በድሉ ግእዝ ለተግባቦትም ሆነ ሕይወትን ለመምራት አሁን ላይ ጥቅም የለውም ብለዋል።
ሆኖም የግእዝ ቋንቋ ጭራሽኑ በትምህርት መልክ መሰጠት የለበትም የሚል አቋም የላቸውም።
የግእዝ ቋንቋ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ በጀርመን እና በፈረንሳይ ውስጥ ይሰጣል የሚሉት መምህር በድሉ፣ ቋንቋው የሚሰጠው በግእዝ ቋንቋ ምርምር ማድረግ ለሚፈልጉ ብቻ መሆኑን ይጠቅሳሉ።
በመሆኑም ትምህርቱ ይሰጥ ከተባለም መሰጠት ያለበት ከ9 ክፍል ጀምሮ ወይም ለአንትሮፖሎጂ፣ ለታሪክ እና ለቋንቋ ጥናት ፍላጎት ላላቸው የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች እንዲሆን መምህሩ ይመክራሉ።
ዩኒቨርሲቲ ከገቡ በኋላ ለአንድ ዓመት የግእዝ ቋንቋ መማራቸውን የሚናገሩት መምህር በድሉ፣ ግእዝ አይጠቅምም የሚል አቋም ባይኖራቸውም፤ የተግባቦት እና የሕይወት ጥቅሙ ውስን የሆነን ቋንቋ ከሦስተኛ ክፍል ጀምሮ መስጠት "ለተማሪዎች የጊዜ ብክነት ነው የሚሆነው" ሲሉ ውሳኔውን ተችተዋል።
"ተማሪዎቹስ ዘጠኝ ዓመት ሙሉ ምንድን ነው የሚማሩት?" ሲሉም በሚኖረው ዝግጅት ላይም ጥያቄ አንስተዋል።
የግእዝ ቋንቋ ትምህርት በሙሉ ትግበራ ከሦስተኛ ክፍል ጀምሮ መሰጠት የተጀመረው ባለፈው ዓመት ቢሆንም በመምህራን እጥረት ምክንያት በክልሉ በሚገኙ ሁሉም ትምህርት ቤቶች ማዳረስ ሳይቻል መቅረቱን ክልሉ ለቢቢሲ መግለጹ አይዘነጋም።
seledadotio
seledadotio
9 months ago
የግዕዝ ትምህርት ተቃውሞ ገጠመው
የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የቋንቋ እና ሥነ ጽሑፍ መምህር የሆኑት ዶክተር በድሉ ዋቅጅራ የግእዝ ትምህርት በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መስጠቱ እርባና የለውም ሲሉ ከቢቢሲ አማርኛ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገለፁ !
"ግእዝ የሞተ ቋንቋ ነው" የሚሉት መምህር በድሉ፣ ይህንን ቋንቋ እንደ አንድ የትምህርት ዓይነት ከሦስተኛ ክፍል ጀምሮ መስጠቱ እርባና የለውም ብለዋል።
አንድ ቋንቋ የአፍ መፍቻ ተናጋሪ ከሌለው እና ከ25 ሺህ በታች ተናጋሪ ካለው ሞቷል እንደሚባል የሚናገሩት መምህሩ፣ ይህንን "የሞተ ቋንቋ" ከታች ከፍል ጀምሮ መስጠት የተማሪዎችን ጊዜ ማጥፋት እንደሆነ ገልጸዋል።
ቋንቋን የመማር ወሳኝ ዓላማ ለተግባቦት እና ሕይወትን ለመምራት እንደሆነ የሚናገሩት መምህር በድሉ ግእዝ ለተግባቦትም ሆነ ሕይወትን ለመምራት አሁን ላይ ጥቅም የለውም ብለዋል።
ሆኖም የግእዝ ቋንቋ ጭራሽኑ በትምህርት መልክ መሰጠት የለበትም የሚል አቋም የላቸውም።
የግእዝ ቋንቋ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ በጀርመን እና በፈረንሳይ ውስጥ ይሰጣል የሚሉት መምህር በድሉ፣ ቋንቋው የሚሰጠው በግእዝ ቋንቋ ምርምር ማድረግ ለሚፈልጉ ብቻ መሆኑን ይጠቅሳሉ።
በመሆኑም ትምህርቱ ይሰጥ ከተባለም መሰጠት ያለበት ከ9 ክፍል ጀምሮ ወይም ለአንትሮፖሎጂ፣ ለታሪክ እና ለቋንቋ ጥናት ፍላጎት ላላቸው የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች እንዲሆን መምህሩ ይመክራሉ።
ዩኒቨርሲቲ ከገቡ በኋላ ለአንድ ዓመት የግእዝ ቋንቋ መማራቸውን የሚናገሩት መምህር በድሉ፣ ግእዝ አይጠቅምም የሚል አቋም ባይኖራቸውም፤ የተግባቦት እና የሕይወት ጥቅሙ ውስን የሆነን ቋንቋ ከሦስተኛ ክፍል ጀምሮ መስጠት "ለተማሪዎች የጊዜ ብክነት ነው የሚሆነው" ሲሉ ውሳኔውን ተችተዋል።
"ተማሪዎቹስ ዘጠኝ ዓመት ሙሉ ምንድን ነው የሚማሩት?" ሲሉም በሚኖረው ዝግጅት ላይም ጥያቄ አንስተዋል።
የግእዝ ቋንቋ ትምህርት በሙሉ ትግበራ ከሦስተኛ ክፍል ጀምሮ መሰጠት የተጀመረው ባለፈው ዓመት ቢሆንም በመምህራን እጥረት ምክንያት በክልሉ በሚገኙ ሁሉም ትምህርት ቤቶች ማዳረስ ሳይቻል መቅረቱን ክልሉ ለቢቢሲ መግለጹ አይዘነጋም።
(ቢቢሲ አማርኛ)
የአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ የቋንቋ እና ሥነ ጽሑፍ መምህር የሆኑት ዶክተር በድሉ ዋቅጅራ የግእዝ ትምህርት በአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መስጠቱ እርባና የለውም ሲሉ ከቢቢሲ አማርኛ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገለፁ !
"ግእዝ የሞተ ቋንቋ ነው" የሚሉት መምህር በድሉ፣ ይህንን ቋንቋ እንደ አንድ የትምህርት ዓይነት ከሦስተኛ ክፍል ጀምሮ መስጠቱ እርባና የለውም ብለዋል።
አንድ ቋንቋ የአፍ መፍቻ ተናጋሪ ከሌለው እና ከ25 ሺህ በታች ተናጋሪ ካለው ሞቷል እንደሚባል የሚናገሩት መምህሩ፣ ይህንን "የሞተ ቋንቋ" ከታች ከፍል ጀምሮ መስጠት የተማሪዎችን ጊዜ ማጥፋት እንደሆነ ገልጸዋል።
ቋንቋን የመማር ወሳኝ ዓላማ ለተግባቦት እና ሕይወትን ለመምራት እንደሆነ የሚናገሩት መምህር በድሉ ግእዝ ለተግባቦትም ሆነ ሕይወትን ለመምራት አሁን ላይ ጥቅም የለውም ብለዋል።
ሆኖም የግእዝ ቋንቋ ጭራሽኑ በትምህርት መልክ መሰጠት የለበትም የሚል አቋም የላቸውም።
የግእዝ ቋንቋ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ በጀርመን እና በፈረንሳይ ውስጥ ይሰጣል የሚሉት መምህር በድሉ፣ ቋንቋው የሚሰጠው በግእዝ ቋንቋ ምርምር ማድረግ ለሚፈልጉ ብቻ መሆኑን ይጠቅሳሉ።
በመሆኑም ትምህርቱ ይሰጥ ከተባለም መሰጠት ያለበት ከ9 ክፍል ጀምሮ ወይም ለአንትሮፖሎጂ፣ ለታሪክ እና ለቋንቋ ጥናት ፍላጎት ላላቸው የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች እንዲሆን መምህሩ ይመክራሉ።
ዩኒቨርሲቲ ከገቡ በኋላ ለአንድ ዓመት የግእዝ ቋንቋ መማራቸውን የሚናገሩት መምህር በድሉ፣ ግእዝ አይጠቅምም የሚል አቋም ባይኖራቸውም፤ የተግባቦት እና የሕይወት ጥቅሙ ውስን የሆነን ቋንቋ ከሦስተኛ ክፍል ጀምሮ መስጠት "ለተማሪዎች የጊዜ ብክነት ነው የሚሆነው" ሲሉ ውሳኔውን ተችተዋል።
"ተማሪዎቹስ ዘጠኝ ዓመት ሙሉ ምንድን ነው የሚማሩት?" ሲሉም በሚኖረው ዝግጅት ላይም ጥያቄ አንስተዋል።
የግእዝ ቋንቋ ትምህርት በሙሉ ትግበራ ከሦስተኛ ክፍል ጀምሮ መሰጠት የተጀመረው ባለፈው ዓመት ቢሆንም በመምህራን እጥረት ምክንያት በክልሉ በሚገኙ ሁሉም ትምህርት ቤቶች ማዳረስ ሳይቻል መቅረቱን ክልሉ ለቢቢሲ መግለጹ አይዘነጋም።
(ቢቢሲ አማርኛ)