Logo
SeledaPost
ጎንደር ዩኒቨርሲቲ የአረብኛ፣ አፋን ኦሮሞ እና ትግርኛ ቋንቋዎች ትምህርት በዲፕሎማ እና በሰርተፍኬት መርሐግብር ማስተማር ጀምሯል።

ዩኒቨርሲቲው በመጀመሪያ ዙር የተቀበላቸው 60 የአረብኛ፣ 40 የአፋን ኦሮሞ እና 30 የትግርኛ ቋንቋ ትምህርት ለመማር የተመዘገቡ ተማሪዎች ትምህርታቸውን መከታተል መጀመረቸው ተገልጿል።

በዩኒቨርሲቲው የማኅበራዊ ሳይንስና ሥነ-ሰብዕ ኮሌጅ በሀገር ውስጥ እና ውጪ ቋንቋዎች ጥናትና ማበልጸጊያ ማዕከል የአማርኛ እና የግዕዝ ቋንቋ ትምህርቶች እንደሚሰጡም ይታወቃል። tikvah

seledadotio
seledadotio
7 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.