6 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና)አሜሪካና ኢራን በ24 ሰአታት ውስጥ የሰላም ስምምነት እንደሚፈራረሙ ፓኪስታን አስታወቀች፡፡ የፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሻህባዝ ሸሪፍ በአሜሪካና በኢራን መካከል ስምምነቱ በ24 ሰአታት ውስጥ እንደሚከናወን ገለፁ፡፡ ሚኒስትሩ በኤክስ ገፃቸው ላይ ‹‹ለወራት የዘለቀውን የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት ለማስቆም በሚችለው የሰላም ረቂቅ አሜሪካና ኢራን ስምምነት ላይ ደርሰዋል›› ያሉ ሲሆን ፓኪስታን አሁን የኤሌክትሮኒክስ መፈራረሚያ ሰነድ እያዘጋጀች እንደምትገኝ አስታውቀዋል፡፡
በኤሌክትሮኒክስ የሚደረገው ይህ ስምምነት በሚቀጥሉት 24 ሰአታት ውስጥ እንደሚፈረም ገልፀውም በመጪው ሳምንት ደግሞ በከፍተኛ ባለስልጣናት መካከል የቴክኒክ ውይይቱ እንደሚጀመር አስረድተዋል፡፡ ጨምረውም ሁለቱም አገራት በቀጠናውና በአለም ሰላም እንዲመጣ በድርድሩ ወቅት ላሳዩት ቁርጠኝነት ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ ሮይተርስ እንደዘገበው ደግሞ አሜሪካና ኢራን በነገው እለት በከፍተኛ ባለስልጣናት መካከል በስምምነት ሰነዱ ላይ ይፈራረማሉ፡፡
በዚህ የፊርማ ስነስርአት ከአሜሪካ ምክትል ፕሬዝደንቱ ጄዲ ቫንስ እንደሚገኙና ከኢራን በኩል ደግሞ የፓርላማ አፈጉባኤው መሀመድ ባክር ጋሊባፍ እንደሚወከሉ የጠቀሰው ዘገባው የፊርማው ቦታ ምናልባትም ጄኔቭ እንደሚሆን አስረድቷል፡፡ የስምምነት ሰነዱ ምን እንዳካተተ የተባለ ነገር የለም፡፡ ይሁን እንጂ የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አባስ አግካራቺ በአገራቸው ቴሌቪዥን ባሰሙት ንግግር ‹‹በስምምነቱ ስትራቴጂያዊ ስኬት አግኝተናል፡፡ በጦርነቱ ኢራን አሸንፋለች›› በማለት አስታውቀዋል፡፡
በኤሌክትሮኒክስ የሚደረገው ይህ ስምምነት በሚቀጥሉት 24 ሰአታት ውስጥ እንደሚፈረም ገልፀውም በመጪው ሳምንት ደግሞ በከፍተኛ ባለስልጣናት መካከል የቴክኒክ ውይይቱ እንደሚጀመር አስረድተዋል፡፡ ጨምረውም ሁለቱም አገራት በቀጠናውና በአለም ሰላም እንዲመጣ በድርድሩ ወቅት ላሳዩት ቁርጠኝነት ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡ ሮይተርስ እንደዘገበው ደግሞ አሜሪካና ኢራን በነገው እለት በከፍተኛ ባለስልጣናት መካከል በስምምነት ሰነዱ ላይ ይፈራረማሉ፡፡
በዚህ የፊርማ ስነስርአት ከአሜሪካ ምክትል ፕሬዝደንቱ ጄዲ ቫንስ እንደሚገኙና ከኢራን በኩል ደግሞ የፓርላማ አፈጉባኤው መሀመድ ባክር ጋሊባፍ እንደሚወከሉ የጠቀሰው ዘገባው የፊርማው ቦታ ምናልባትም ጄኔቭ እንደሚሆን አስረድቷል፡፡ የስምምነት ሰነዱ ምን እንዳካተተ የተባለ ነገር የለም፡፡ ይሁን እንጂ የኢራን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አባስ አግካራቺ በአገራቸው ቴሌቪዥን ባሰሙት ንግግር ‹‹በስምምነቱ ስትራቴጂያዊ ስኬት አግኝተናል፡፡ በጦርነቱ ኢራን አሸንፋለች›› በማለት አስታውቀዋል፡፡
6 days ago
የአሜሪካ እና እስራዔል ፍላጎት ለየቅል ሆኗል
#ethiopia | የአሜሪካው ምክትል ፕሬዚዳንት ጄዲ ቫንስ ሀገራቸውና እስራኤል ከኢራን ጋር ስላለው ጦርነት ማጠቃለያ የተለያየ አቋም እንዳላቸው ይፋ አድርገዋል። እንደ ምክትል ፕሬዚዳንቱ ገለጻ፣ ሁለቱ ሀገራት በብዙ ጉዳዮች ላይ አብረው ቢሰሩም ጦርነቱ እንዴት መቋጨት አለበት በሚለው ነጥብ ላይ ግን ፍላጎቶቻቸው ይለያያሉ።
ዋሺንግተን የኢራንን የኒውክሌር መርሐግብር በዘለቄታው የሚፈታና ሀገሪቱ የኒውክሌር መሣሪያ እንዳይኖራት የሚያረጋግጥ የረጅም ጊዜ ስምምነት ላይ ለመድረስ እየሰራች መሆኑን ቫንስ ጠቁመዋል። ይህ ስምምነት በእስራኤል በኩል ተቀባይነት ሊኖረውም ላይኖረውም እንደሚችል የገለጹት ምክትል ፕሬዚዳንቱ፣ ጉዳዩ ግን የአሜሪካ መሠረታዊ ጥቅም በመሆኑ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በትኩረት እንደሚገፉበት አስታውቀዋል።
በአሁኑ ወቅት አሜሪካና ኢራን የስምምነት “የመጨረሻው ጥረት” ላይ እንደሚገኙና በመጪዎቹ ሳምንታት ወይም ወራት ውስጥ ስምምነት ላይ ሊደርሱ እንደሚችሉ ተገልጿል። በዚህ የሰላም ጥረት ውስጥ ሁለቱን ሀገራት በማሸማገል ላይ የምትገኘው ፓኪስታን በበኩሏ፣ የመጨረሻው ግብ ላይ ለመድረስ የሁሉንም ወገኖች ከጥቃት መቆጠብ እንደሚያስፈልግ አሳስባለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#አሜሪካ #እስራኤል #ኢራን #ጄዲ_ቫንስ #ዶናልድ_ትራምፕ #የመካከለኛው_ምሥራቅ_ጦርነት #የኒውክሌር_ስምምነት
#ethiopia | የአሜሪካው ምክትል ፕሬዚዳንት ጄዲ ቫንስ ሀገራቸውና እስራኤል ከኢራን ጋር ስላለው ጦርነት ማጠቃለያ የተለያየ አቋም እንዳላቸው ይፋ አድርገዋል። እንደ ምክትል ፕሬዚዳንቱ ገለጻ፣ ሁለቱ ሀገራት በብዙ ጉዳዮች ላይ አብረው ቢሰሩም ጦርነቱ እንዴት መቋጨት አለበት በሚለው ነጥብ ላይ ግን ፍላጎቶቻቸው ይለያያሉ።
ዋሺንግተን የኢራንን የኒውክሌር መርሐግብር በዘለቄታው የሚፈታና ሀገሪቱ የኒውክሌር መሣሪያ እንዳይኖራት የሚያረጋግጥ የረጅም ጊዜ ስምምነት ላይ ለመድረስ እየሰራች መሆኑን ቫንስ ጠቁመዋል። ይህ ስምምነት በእስራኤል በኩል ተቀባይነት ሊኖረውም ላይኖረውም እንደሚችል የገለጹት ምክትል ፕሬዚዳንቱ፣ ጉዳዩ ግን የአሜሪካ መሠረታዊ ጥቅም በመሆኑ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በትኩረት እንደሚገፉበት አስታውቀዋል።
በአሁኑ ወቅት አሜሪካና ኢራን የስምምነት “የመጨረሻው ጥረት” ላይ እንደሚገኙና በመጪዎቹ ሳምንታት ወይም ወራት ውስጥ ስምምነት ላይ ሊደርሱ እንደሚችሉ ተገልጿል። በዚህ የሰላም ጥረት ውስጥ ሁለቱን ሀገራት በማሸማገል ላይ የምትገኘው ፓኪስታን በበኩሏ፣ የመጨረሻው ግብ ላይ ለመድረስ የሁሉንም ወገኖች ከጥቃት መቆጠብ እንደሚያስፈልግ አሳስባለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#አሜሪካ #እስራኤል #ኢራን #ጄዲ_ቫንስ #ዶናልድ_ትራምፕ #የመካከለኛው_ምሥራቅ_ጦርነት #የኒውክሌር_ስምምነት
7 days ago
ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር የተፈጠረው ግጭት ማክተሙንና ታሪካዊ ስምምነት ላይ መደረሱን አስታወቁ
ትራምፕ ለሴኔት እጩ ባሪ ሙር በተዘጋጀ የድጋፍ መድረክ ላይ እንደተናገሩት፣ ስምምነቱ ዋሽንግተን የጠየቀቻቸውን ነጥቦች በሙሉ ያካተተ ነው።
በዚህም መሰረት ቴህራን የኑክሌር መሣሪያን በጭራሽ ላለማልማትና ላለመግዛት ተስማምታለች።
ስምምነቱ ሲፈረምም ስትራቴጂካዊው የሆርሙዝ ሰርጥ በይፋ ክፍት እንደሚሆንና የአሜሪካ ወታደሮች ወደ ሀገራቸው እንደሚመለሱ ተገልጿል።
ስምምነቱ በሳምንቱ መጨረሻ በአውሮፓ ምድር በምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ ፊት ሊፈረም እንደሚችል ይጠበቃል።
ሆኖም ዋሽንግተን ይህንን እንደ ታላቅ የዲፕሎማሲ ድል ብታቀርበውም፣ ከኢራን በኩል እስካሁን ይፋዊ ማረጋገጫ አልተሰጠም።
ስምምነቱ የእስራኤሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁንም ጭምር ያስገረመ መሆኑ ተገልጿል።
Seledadotio
Seledadotio
ትራምፕ ለሴኔት እጩ ባሪ ሙር በተዘጋጀ የድጋፍ መድረክ ላይ እንደተናገሩት፣ ስምምነቱ ዋሽንግተን የጠየቀቻቸውን ነጥቦች በሙሉ ያካተተ ነው።
በዚህም መሰረት ቴህራን የኑክሌር መሣሪያን በጭራሽ ላለማልማትና ላለመግዛት ተስማምታለች።
ስምምነቱ ሲፈረምም ስትራቴጂካዊው የሆርሙዝ ሰርጥ በይፋ ክፍት እንደሚሆንና የአሜሪካ ወታደሮች ወደ ሀገራቸው እንደሚመለሱ ተገልጿል።
ስምምነቱ በሳምንቱ መጨረሻ በአውሮፓ ምድር በምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ ፊት ሊፈረም እንደሚችል ይጠበቃል።
ሆኖም ዋሽንግተን ይህንን እንደ ታላቅ የዲፕሎማሲ ድል ብታቀርበውም፣ ከኢራን በኩል እስካሁን ይፋዊ ማረጋገጫ አልተሰጠም።
ስምምነቱ የእስራኤሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁንም ጭምር ያስገረመ መሆኑ ተገልጿል።
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ እና ትራምፕ ከእራት ግብዣው እንዲ ሲዋከቡ ነው የወጡት አለም ይመራሉ የተባሉት መሪዎች አንድ ጥይት የያዘ ሰው እንዲህ ነው ሚያስቦካካቸው።
seledadotio
seledadotio
seledadotio
seledadotio
2 months ago
ሁለቱ ሀገራት ተደራዳሪዎች ልከዋል?
#ethiopia | ኢራን እና አሜሪካ የልዑካን ቡድናቸውን ወደ ፓኪስታን መላካቸው ተዘግቧል።
ከአሜሪካ በኩል የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ልዩ መልዕክተኛ የሚመራ፣ ከኢራን በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ የሚመራ የተደራዳሪ ቡድን ወደ ኢስላማባድ አቅንቷል ተብሏል።
ባሳለፍነው ሰኞ እለት ሊጀመር የታቀደው ሁለተኛው ዙር ድርድር የአሜሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት ጄዲ ቫንስ ለመሳተፍ ወደ ፓኪስታን ቢያቀኑም፣ የኢራን ተደራዳሪዎች ባለመገኘታቸው ድርድሩ ሳይካሄድ ቀርቷል።
የኢራኑ መሪ ሞጅታባ ኻሚኒ ግን የኢራን በወቅቱ ተደራዳሪዎች "ወደ ፓኪስታን ማቅናታቸውን" ገልጸው ነበር። ይህ ንግግራቸው ግን መጨረሻው እውነት ሆኖ አልተገኘም።
አሁን ደግሞ የአልጄዚራ ዘገባ እንዳለው ከሆነ፣ ኢራን እና አሜሪካ የልዑካን ቡድናቸውን ወደ ፓኪስታን ልከዋል።
ሁለቱ ሀገራት ከዚህ ቀደም በነበራቸው ውይይት የኑክሌር ምርት ጉዳይ ዋነኛ ማጠንጠኛ ቢሆንም አሁን ደግሞ የሆርሙዝ ሰርጥ የመስተዳደር ኃላፊነት ሌላ አጀንዳ ሆኗል ተብሏል።
በአንፃሩ ፕሬዚዳንት ትራምፕ ለ15 የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ለተጨማሪ ቀናት መራዘሙን ማስታወቃቸው አይዘነጋም።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #aljazeera #thiqaheth
#ethiopia | ኢራን እና አሜሪካ የልዑካን ቡድናቸውን ወደ ፓኪስታን መላካቸው ተዘግቧል።
ከአሜሪካ በኩል የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ልዩ መልዕክተኛ የሚመራ፣ ከኢራን በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ የሚመራ የተደራዳሪ ቡድን ወደ ኢስላማባድ አቅንቷል ተብሏል።
ባሳለፍነው ሰኞ እለት ሊጀመር የታቀደው ሁለተኛው ዙር ድርድር የአሜሪካ ምክትል ፕሬዚዳንት ጄዲ ቫንስ ለመሳተፍ ወደ ፓኪስታን ቢያቀኑም፣ የኢራን ተደራዳሪዎች ባለመገኘታቸው ድርድሩ ሳይካሄድ ቀርቷል።
የኢራኑ መሪ ሞጅታባ ኻሚኒ ግን የኢራን በወቅቱ ተደራዳሪዎች "ወደ ፓኪስታን ማቅናታቸውን" ገልጸው ነበር። ይህ ንግግራቸው ግን መጨረሻው እውነት ሆኖ አልተገኘም።
አሁን ደግሞ የአልጄዚራ ዘገባ እንዳለው ከሆነ፣ ኢራን እና አሜሪካ የልዑካን ቡድናቸውን ወደ ፓኪስታን ልከዋል።
ሁለቱ ሀገራት ከዚህ ቀደም በነበራቸው ውይይት የኑክሌር ምርት ጉዳይ ዋነኛ ማጠንጠኛ ቢሆንም አሁን ደግሞ የሆርሙዝ ሰርጥ የመስተዳደር ኃላፊነት ሌላ አጀንዳ ሆኗል ተብሏል።
በአንፃሩ ፕሬዚዳንት ትራምፕ ለ15 የተደረሰው የተኩስ አቁም ስምምነት ለተጨማሪ ቀናት መራዘሙን ማስታወቃቸው አይዘነጋም።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #aljazeera #thiqaheth
2 months ago
የሃንጋሪ አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ፑቲን ስልክ ከደወሉ የዩክሬንን ጦርነት እንዲያቆም እነግራቸዋለሁ ሲሉ አስታወቁ
ፒተር ማጃር በምርጫ ማሸነፋቸዉ በታወጀ በመጀመሪያዉ ቀን ከ10 የአውሮፓ ሀገራት መሪዎች ጋር መነጋገራቸዉን ያስታወቁ ሲሆን ሃንጋሪን ለ16 ዓመታት የመሩት ቪክተር ኦርባን የስልጣን ዘመን እንዲያበቃ ማድረግ ችለዋል፡፡ለቀድሞ መሪ ኦርባን የቅርብ አጋር ወደሆኑት ቭላድሚር ፑቲን ስልክ እንደማይደዉሉ አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ፒተር ማጃር ተናግረዋል፡፡
እሁድ እለት የቲሳ ፓርቲያቸው ምርጫዉን ማሸነፉን ተከትሎ ለሶስት ሰአት በዘለቀዉ እና ማራቶን በተሰኘዉ ጋዜጣዊ መግለጫቸዉ ላይ ሲናገሩ "ቭላድሚር ፑቲን ከደወለ ስልኩን አነሳለሁ" ሲሉ አክለዋል፡፡ ግን"ይህ የሚሆን አይመስለኝም" ብለዋል፣ "ነገር ግን ነገሮች ተለዉጠዉ ስልክ ደዉለዉልኝ ከተነጋገርን እባክህ ከአራት አመታት በላይ የቀጠለዉን የዩክሬን ግድያን እንዲያቆሙ እና ይህንን ጦርነት እንዲያቆም እነግራቸዉ ነበር።" ሲሉ ተደምጠዋል፡፡
ሞስኮ የማጊርን የምርጫ ድል እንደምታከብር በመግለጽ ከቡዳፔስት ጋር ያላትን "ተግባራዊ" ግንኙነቶች እንደምትጠብቅ ተናግራለች።ኦርባን የእሁዱን ምርጫ እንዲያሸንፉ የደገፉት የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቁልፍ አጋር ሲሆኑ ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ ባለፈው ሳምንት የሁለት ቀን ጉብኝት በማድረግም ግንኙነታቸዉን አጠናክረዉ ነበር፡፡
ማጂያ ወደ ትራምፕም ስልክ እንደማይደውሉ ለጋዜጠኞች የተናገሩ ሲሆን ነገር ግን ትራምፕ ስልክ ቢደውሉላቸው "የኔቶ ጠንካራ አጋሮች በመሆናቸው ደስተኛ ነኝ" እንደሚሉ እና ሀንጋሪ በመጪው ጥቅምት ወር በሶቪየት ወረራ ላይ የተቃጣበትን 70ኛ ዓመትን ስታከብር በእንግድነት እንዲገኙ እንደሚጋብዙ መናገራቸዉ ተሰምቷል፡፡
seledadotio
seledadotio
ፒተር ማጃር በምርጫ ማሸነፋቸዉ በታወጀ በመጀመሪያዉ ቀን ከ10 የአውሮፓ ሀገራት መሪዎች ጋር መነጋገራቸዉን ያስታወቁ ሲሆን ሃንጋሪን ለ16 ዓመታት የመሩት ቪክተር ኦርባን የስልጣን ዘመን እንዲያበቃ ማድረግ ችለዋል፡፡ለቀድሞ መሪ ኦርባን የቅርብ አጋር ወደሆኑት ቭላድሚር ፑቲን ስልክ እንደማይደዉሉ አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ፒተር ማጃር ተናግረዋል፡፡
እሁድ እለት የቲሳ ፓርቲያቸው ምርጫዉን ማሸነፉን ተከትሎ ለሶስት ሰአት በዘለቀዉ እና ማራቶን በተሰኘዉ ጋዜጣዊ መግለጫቸዉ ላይ ሲናገሩ "ቭላድሚር ፑቲን ከደወለ ስልኩን አነሳለሁ" ሲሉ አክለዋል፡፡ ግን"ይህ የሚሆን አይመስለኝም" ብለዋል፣ "ነገር ግን ነገሮች ተለዉጠዉ ስልክ ደዉለዉልኝ ከተነጋገርን እባክህ ከአራት አመታት በላይ የቀጠለዉን የዩክሬን ግድያን እንዲያቆሙ እና ይህንን ጦርነት እንዲያቆም እነግራቸዉ ነበር።" ሲሉ ተደምጠዋል፡፡
ሞስኮ የማጊርን የምርጫ ድል እንደምታከብር በመግለጽ ከቡዳፔስት ጋር ያላትን "ተግባራዊ" ግንኙነቶች እንደምትጠብቅ ተናግራለች።ኦርባን የእሁዱን ምርጫ እንዲያሸንፉ የደገፉት የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቁልፍ አጋር ሲሆኑ ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ ባለፈው ሳምንት የሁለት ቀን ጉብኝት በማድረግም ግንኙነታቸዉን አጠናክረዉ ነበር፡፡
ማጂያ ወደ ትራምፕም ስልክ እንደማይደውሉ ለጋዜጠኞች የተናገሩ ሲሆን ነገር ግን ትራምፕ ስልክ ቢደውሉላቸው "የኔቶ ጠንካራ አጋሮች በመሆናቸው ደስተኛ ነኝ" እንደሚሉ እና ሀንጋሪ በመጪው ጥቅምት ወር በሶቪየት ወረራ ላይ የተቃጣበትን 70ኛ ዓመትን ስታከብር በእንግድነት እንዲገኙ እንደሚጋብዙ መናገራቸዉ ተሰምቷል፡፡
seledadotio
seledadotio
2 months ago
የኢራን መርከቦች አሜሪካ በሆርሙዝ ወሽመጥ ላይ በጣለችው እገዳ አቅራቢያ ከመጡ "ይደመሰሳሉ" - ትራምፕ
በዋሽንግተን እና በቴህራን መካከል የተደረገው ውይይት መክሸፉን ተከትሎ፣ የአሜሪካ ማዕከላዊ ኮማንድ የዶናልድ ትራምፕን መመሪያ ተግባራዊ በማድረግ ከዛሬ ማለዳ ጀምሮ በሆርሙዝ ውሽመጥ ላይ እገዳ መጣል ጀምሯል።
ትራምፕ ከቴህራን ጋር የሁለት ሳምንት የተኩስ አቁም ስምምነት ማድረጋቸውን ካወጁ በኋላ፣ ኢራን እና አሜሪካ ቅዳሜ ዕለት በኢስላማባድ ውይይት አድርገው ነበር። ነገር ግን እሁድ ዕለት የአሜሪካ ልዑካን ቡድን መሪ ጄዲ ቫንስ ምንም ዓይነት ስምምነት ላይ አለመደረሱን ገልጸዋል። በመቀጠልም ትራምፕ የአሜሪካ ባህር ኃይል በባህር ሰርጡ ላይ እገዳ እንዲጥል እና ወሽመጡ ለማለፍ ለኢራን የጉዞ ቀረጥ የሚከፍሉ ማናቸውንም መርከቦች እንዲያስቆም ትዕዛዝ አስተላልፈዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያ
seledadotio
seledadotio
በዋሽንግተን እና በቴህራን መካከል የተደረገው ውይይት መክሸፉን ተከትሎ፣ የአሜሪካ ማዕከላዊ ኮማንድ የዶናልድ ትራምፕን መመሪያ ተግባራዊ በማድረግ ከዛሬ ማለዳ ጀምሮ በሆርሙዝ ውሽመጥ ላይ እገዳ መጣል ጀምሯል።
ትራምፕ ከቴህራን ጋር የሁለት ሳምንት የተኩስ አቁም ስምምነት ማድረጋቸውን ካወጁ በኋላ፣ ኢራን እና አሜሪካ ቅዳሜ ዕለት በኢስላማባድ ውይይት አድርገው ነበር። ነገር ግን እሁድ ዕለት የአሜሪካ ልዑካን ቡድን መሪ ጄዲ ቫንስ ምንም ዓይነት ስምምነት ላይ አለመደረሱን ገልጸዋል። በመቀጠልም ትራምፕ የአሜሪካ ባህር ኃይል በባህር ሰርጡ ላይ እገዳ እንዲጥል እና ወሽመጡ ለማለፍ ለኢራን የጉዞ ቀረጥ የሚከፍሉ ማናቸውንም መርከቦች እንዲያስቆም ትዕዛዝ አስተላልፈዋል።ስፑትኒክ ኢትዮጵያ
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
2 months ago
እስራኤል፤ አሜሪካ የሆርሙዝ ወሽመጥን መዝጋቷን እንደምትደግፍ አስታወቀች
የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔትያናሁ አሜሪካ ወደ ኢራን ወደቦች የሚደረጉ የባሕር ጉዞዎችን ማገዷን እንደሚደግፉ ተናገሩ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለካቢኔያቸው በቪዲዮ ባስተላለፉት መልዕክት፤ “ፕሬዝዳንት ትራምፕ የባሕር ጉዟቸው ላይ እገዳ ለመጣል ወስነዋል። በእርግጥም ይህንን ጠንካራ አቋም እንደግፋለን” ብለዋል።
አሜሪካ እና ኢራን ፓኪስታን ውስጥ ካደረጉት ውጤት አልባው ንግግር በኋላ እሁድ ዕለት ከምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ ጋር መነጋገራቸውንም ገልጸዋል።
ቫንስ “ዋነኛው ጉዳይ ሁሉንም የበለጸጉ [የኒውክሌር] ቁሶች ማስወገድ እና ምንም ተጨማሪ የማበልጸግ ተግባር እንደማይኖር ማረጋገጥ ላይ ያተኮረ ነበር” ሲሉ እንደነገሯቸው በኔትያናሁ በቪዲዮ መልዕክታቸው አንስተዋል።
እንደ ኔትያናሁ ገለጻ የአሜሪካው ምክትል ፕሬዝዳንት ከፓኪስታ የተመለሱበት አውሮፕላን ውስጥ ሆነው የደወሉላቸው ሲሆን ከኢራን ጋር የሚደረገው ንግግር ደረሰበትን ደረጃ በተመለከተ ዝርዝር ማብራሪያ ሰጥተዋቸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ አክለውም፤ አሜሪካ እና እስራኤል ያላቸው ግንኙነት በመካከላቸው መራራቅ እንዳለ ከሚጠቁሙ አስተያየቶች “ፍጹም ተቃራኒ” እንደሆነ ተናግረዋል።
BBC
የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔትያናሁ አሜሪካ ወደ ኢራን ወደቦች የሚደረጉ የባሕር ጉዞዎችን ማገዷን እንደሚደግፉ ተናገሩ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለካቢኔያቸው በቪዲዮ ባስተላለፉት መልዕክት፤ “ፕሬዝዳንት ትራምፕ የባሕር ጉዟቸው ላይ እገዳ ለመጣል ወስነዋል። በእርግጥም ይህንን ጠንካራ አቋም እንደግፋለን” ብለዋል።
አሜሪካ እና ኢራን ፓኪስታን ውስጥ ካደረጉት ውጤት አልባው ንግግር በኋላ እሁድ ዕለት ከምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ ጋር መነጋገራቸውንም ገልጸዋል።
ቫንስ “ዋነኛው ጉዳይ ሁሉንም የበለጸጉ [የኒውክሌር] ቁሶች ማስወገድ እና ምንም ተጨማሪ የማበልጸግ ተግባር እንደማይኖር ማረጋገጥ ላይ ያተኮረ ነበር” ሲሉ እንደነገሯቸው በኔትያናሁ በቪዲዮ መልዕክታቸው አንስተዋል።
እንደ ኔትያናሁ ገለጻ የአሜሪካው ምክትል ፕሬዝዳንት ከፓኪስታ የተመለሱበት አውሮፕላን ውስጥ ሆነው የደወሉላቸው ሲሆን ከኢራን ጋር የሚደረገው ንግግር ደረሰበትን ደረጃ በተመለከተ ዝርዝር ማብራሪያ ሰጥተዋቸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ አክለውም፤ አሜሪካ እና እስራኤል ያላቸው ግንኙነት በመካከላቸው መራራቅ እንዳለ ከሚጠቁሙ አስተያየቶች “ፍጹም ተቃራኒ” እንደሆነ ተናግረዋል።
BBC
2 months ago
የኢስላማባዱ ድርድር ያለ ስምምነት ተበተነ
#ethiopia | ዓለም ትንፋሿን ውጣ ስትጠባበቀው የነበረው የአሜሪካና የኢራን የሰላም ድርድር "ውጤት አልባ" ሆኖ መጠናቀቁን ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ አሁን አስታወቁ።
ምን ተፈጠረ?
ለ 21 ሰዓታት በተከታታይ የተካሄደውና የፓኪስታን ባለስልጣናት ሲያደራድሩት የቆየው ንግግር፣ በዋና ዋና ጉዳዮች ላይ መስማማት ባለመቻሉ ያለምንም ስምምነት (No Deal) ተጠናቋል።
እንቅፋት የሆኑት ነጥቦች፦
አሜሪካ በኢራን የዩራኒየም ማበልጸግና በሚሳይል ክምችት ላይ የያዘችው ጠንካራ አቋም
ኢራን ሁሉም ማዕቀቦች በአስቸኳይ እንዲነሱና የአሜሪካ ጦር ቀጠናውን ለቆ እንዲወጣ ያቀረበችው ጥያቄ
የድርድሩ መፍረስ በቀጠናው ያለውን ወታደራዊ ፍጥጫ ወደ ከፋ ደረጃ ሊያሸጋግረው እንደሚችል ስጋት ተፈጥሯል።
የሰላሙ ተስፋ በድቅድቅ ጨለማ ተተክቷል!
#getu #breakingnews #jdvance #iranusa #nodeal #islamabadtalks #middleeastcrisis #globalsecurity #peacetalkscollapse #ሰበርዜና #ድርድር #አሜሪካ #ኢራን #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | ዓለም ትንፋሿን ውጣ ስትጠባበቀው የነበረው የአሜሪካና የኢራን የሰላም ድርድር "ውጤት አልባ" ሆኖ መጠናቀቁን ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ አሁን አስታወቁ።
ምን ተፈጠረ?
ለ 21 ሰዓታት በተከታታይ የተካሄደውና የፓኪስታን ባለስልጣናት ሲያደራድሩት የቆየው ንግግር፣ በዋና ዋና ጉዳዮች ላይ መስማማት ባለመቻሉ ያለምንም ስምምነት (No Deal) ተጠናቋል።
እንቅፋት የሆኑት ነጥቦች፦
አሜሪካ በኢራን የዩራኒየም ማበልጸግና በሚሳይል ክምችት ላይ የያዘችው ጠንካራ አቋም
ኢራን ሁሉም ማዕቀቦች በአስቸኳይ እንዲነሱና የአሜሪካ ጦር ቀጠናውን ለቆ እንዲወጣ ያቀረበችው ጥያቄ
የድርድሩ መፍረስ በቀጠናው ያለውን ወታደራዊ ፍጥጫ ወደ ከፋ ደረጃ ሊያሸጋግረው እንደሚችል ስጋት ተፈጥሯል።
የሰላሙ ተስፋ በድቅድቅ ጨለማ ተተክቷል!
#getu #breakingnews #jdvance #iranusa #nodeal #islamabadtalks #middleeastcrisis #globalsecurity #peacetalkscollapse #ሰበርዜና #ድርድር #አሜሪካ #ኢራን #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago
ሰበር ዜና‼️
በኢስላማባድ የተካሄደው የአሜሪካ እና የኢራን ወሳኝ ድርድር ያለ ስምምነት ተጠናቀቀ
ለስድስት ሳምንታት የዘለቀውን ደም አፋሳሽ ጦርነት ለማቆም በፓኪስታን መዲና ኢስላማባድ ለቀናት ሲካሄድ የቆየው የአሜሪካ እና የኢራን ከፍተኛ ባለስልጣናት ድርድር ምንም ዓይነት ስምምነት ላይ ሳይደረስ መጠናቀቁን የአሜሪካው ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ እሁድ ዕለት አስታወቁ።
ምክትል ፕሬዝዳንቱ እንደገለጹት፣ ሁለቱ ወገኖች ከፍተኛ ጥረት ቢያደርጉም እና በዝርዝር ጉዳዮች ላይ ቢወያዩም በዋና ዋና ነጥቦች ላይ መግባባት አልተቻለም። ይህ ድርድር በሁለቱ ሀገራት መካከል ላለፉት አሥርተ ዓመታት ከተደረጉት ግንኙነቶች እጅግ ከፍተኛው ቢሆንም፣ የጦርነቱን ማቆሚያ ሰነድ በስምምነት ማፅደቅ ሳይቻል ቀርቷል።
የኢራን ወገን በበኩሉ በሊባኖስ በኩል ያለውን የተኩስ አቁም ሁኔታ እንደ ቅድመ ሁኔታ ቢያቀርብም፣ የአሜሪካው ልዑክ ግን በሌሎች ስልታዊ ጉዳዮች ላይ ልዩነት እንደነበረው ተጠቁሟል።
የድርድሩ ያለ ስምምነት መጠናቀቅ በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ውጥረት ወደ አዲስ ምዕራፍ ሊያሸጋግረው እንደሚችል ዲፕሎማቶች ስጋታቸውን እየገለጹ ይገኛሉ።
"በኢስላማባድ ያደረግነው ጥረት ከፍተኛ ነበር፤ ሆኖም በዚህኛው ዙር ድርድር ለጦርነቱ ማቆሚያ የሚሆን የጋራ መግባባት ላይ መድረስ አልተቻለም።"
— ጄዲ ቫንስ፣ የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት
ድርድሩ ቢቋረጥም ሁለቱም ወገኖች ወደፊት በሚኖሩ ንግግሮች ላይ ያላቸው አቋም ምን ሊሆን እንደሚችል እስካሁን በግልጽ አልታወቀም።
የዓለም ገበያ እና ፖለቲካም የዚህን ድርድር ውድቀት ተከትሎ አዲስ መነቃቃት ውስጥ እንደሚገቡ ይጠበቃል።
seledadotio
seledadotio
በኢስላማባድ የተካሄደው የአሜሪካ እና የኢራን ወሳኝ ድርድር ያለ ስምምነት ተጠናቀቀ
ለስድስት ሳምንታት የዘለቀውን ደም አፋሳሽ ጦርነት ለማቆም በፓኪስታን መዲና ኢስላማባድ ለቀናት ሲካሄድ የቆየው የአሜሪካ እና የኢራን ከፍተኛ ባለስልጣናት ድርድር ምንም ዓይነት ስምምነት ላይ ሳይደረስ መጠናቀቁን የአሜሪካው ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ እሁድ ዕለት አስታወቁ።
ምክትል ፕሬዝዳንቱ እንደገለጹት፣ ሁለቱ ወገኖች ከፍተኛ ጥረት ቢያደርጉም እና በዝርዝር ጉዳዮች ላይ ቢወያዩም በዋና ዋና ነጥቦች ላይ መግባባት አልተቻለም። ይህ ድርድር በሁለቱ ሀገራት መካከል ላለፉት አሥርተ ዓመታት ከተደረጉት ግንኙነቶች እጅግ ከፍተኛው ቢሆንም፣ የጦርነቱን ማቆሚያ ሰነድ በስምምነት ማፅደቅ ሳይቻል ቀርቷል።
የኢራን ወገን በበኩሉ በሊባኖስ በኩል ያለውን የተኩስ አቁም ሁኔታ እንደ ቅድመ ሁኔታ ቢያቀርብም፣ የአሜሪካው ልዑክ ግን በሌሎች ስልታዊ ጉዳዮች ላይ ልዩነት እንደነበረው ተጠቁሟል።
የድርድሩ ያለ ስምምነት መጠናቀቅ በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ውጥረት ወደ አዲስ ምዕራፍ ሊያሸጋግረው እንደሚችል ዲፕሎማቶች ስጋታቸውን እየገለጹ ይገኛሉ።
"በኢስላማባድ ያደረግነው ጥረት ከፍተኛ ነበር፤ ሆኖም በዚህኛው ዙር ድርድር ለጦርነቱ ማቆሚያ የሚሆን የጋራ መግባባት ላይ መድረስ አልተቻለም።"
— ጄዲ ቫንስ፣ የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት
ድርድሩ ቢቋረጥም ሁለቱም ወገኖች ወደፊት በሚኖሩ ንግግሮች ላይ ያላቸው አቋም ምን ሊሆን እንደሚችል እስካሁን በግልጽ አልታወቀም።
የዓለም ገበያ እና ፖለቲካም የዚህን ድርድር ውድቀት ተከትሎ አዲስ መነቃቃት ውስጥ እንደሚገቡ ይጠበቃል።
seledadotio
seledadotio
2 months ago
ጦርነቱ በሰከንድ ልዩነት ቆመ!
አሜሪካና ኢራን ለሁለት ሳምንት ተኩስ አቆሙ!
* የሆርሙዝ ወሽመጥ ተከፈተ
#ethiopia | ዓለም እስትንፋሷን ይዛ በጠበቀችበት በዚያው የመጨረሻ ሰዓት፣ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሸህባዝ ሻሪፍ ጥያቄ መሰረት በኢራን ላይ ሊሰነዝሩት የነበረውን "ሥልጣኔ አጥፊ" ጥቃት ለሁለት ሳምንት አግደዋል።
የሆርሙዝ ወሽመጥ ተከፈተ
ኢራን ወሳኙን የሆርሙዝ ወሽመጥ ለሁለት ሳምንት ክፍት ለማድረግ ተስማምታለች። ይሁን እንጂ በወሽመጡ ለሚያልፉ መርከቦች ለእያንዳንዳቸው 2 ሚሊዮን ዶላር "የማለፊያ ታሪፍ" (Transit Fee) ከኦማን ጋር በመሆን እንደምታስከፍልና ገንዘቡንም ለሀገር መልሶ ግንባታ እንደምትጠቀም ተገልጿል።
የእስላማባድ ንግግር (The Islamabad Talks)፦ በመጪው አርብ (ሚያዝያ 10) በፓኪስታን መዲና እስላማባድ የአሜሪካና የኢራን ልዑካን ፊት ለፊት ተገናኝተው ዘላቂ ሰላም ላይ ይደራደራሉ። በንግግሩ ላይ የትራምፕ ልዩ መልዕክተኞችና ምናልባትም ቪፒ ጄዲ ቫንስ ሊገኙ እንደሚችሉ ተገምቷል።
የሁለቱ ወገኖች ፉክክር፦ ዋይት ሃውስ "ይህ የአሜሪካ ድል ነው" ሲል፣ ኢራን በበኩሏ "አሜሪካን የ10 ነጥብ የሰላም እቅዳችንን እንዲቀበል አስገዳጅ ድል ተቀዳጅተናል" በማለት ደስታቸውን በቴህራን አደባባይ እየገለጹ ነው።
ያልተፈታው ስጋት፦r
ምንም እንኳ አሜሪካና ኢራን ተኩስ ቢያቆሙም፣ እስራኤል ግን በኢራን ላይ የምታደርገውን ጥቃት አሁንም እንደቀጠለች መሆኑ ተሰምቷል። "ጥቃቴን የምቀጥልባቸው ተጨማሪ ኢላማዎች አሉኝ" በማለት ፍጥጫው ገና እንዳልበረደ አመልክታለች።
#getu #breakingnews #usiranceasefire #trump #hormuzstrait #islamabadtalks #middleeastpeace #oilprices #globalsecurity #አሜሪካ #ኢራን #ሰበርዜና #ተኩስአቁም #ትራምፕ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
አሜሪካና ኢራን ለሁለት ሳምንት ተኩስ አቆሙ!
* የሆርሙዝ ወሽመጥ ተከፈተ
#ethiopia | ዓለም እስትንፋሷን ይዛ በጠበቀችበት በዚያው የመጨረሻ ሰዓት፣ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሸህባዝ ሻሪፍ ጥያቄ መሰረት በኢራን ላይ ሊሰነዝሩት የነበረውን "ሥልጣኔ አጥፊ" ጥቃት ለሁለት ሳምንት አግደዋል።
የሆርሙዝ ወሽመጥ ተከፈተ
ኢራን ወሳኙን የሆርሙዝ ወሽመጥ ለሁለት ሳምንት ክፍት ለማድረግ ተስማምታለች። ይሁን እንጂ በወሽመጡ ለሚያልፉ መርከቦች ለእያንዳንዳቸው 2 ሚሊዮን ዶላር "የማለፊያ ታሪፍ" (Transit Fee) ከኦማን ጋር በመሆን እንደምታስከፍልና ገንዘቡንም ለሀገር መልሶ ግንባታ እንደምትጠቀም ተገልጿል።
የእስላማባድ ንግግር (The Islamabad Talks)፦ በመጪው አርብ (ሚያዝያ 10) በፓኪስታን መዲና እስላማባድ የአሜሪካና የኢራን ልዑካን ፊት ለፊት ተገናኝተው ዘላቂ ሰላም ላይ ይደራደራሉ። በንግግሩ ላይ የትራምፕ ልዩ መልዕክተኞችና ምናልባትም ቪፒ ጄዲ ቫንስ ሊገኙ እንደሚችሉ ተገምቷል።
የሁለቱ ወገኖች ፉክክር፦ ዋይት ሃውስ "ይህ የአሜሪካ ድል ነው" ሲል፣ ኢራን በበኩሏ "አሜሪካን የ10 ነጥብ የሰላም እቅዳችንን እንዲቀበል አስገዳጅ ድል ተቀዳጅተናል" በማለት ደስታቸውን በቴህራን አደባባይ እየገለጹ ነው።
ያልተፈታው ስጋት፦r
ምንም እንኳ አሜሪካና ኢራን ተኩስ ቢያቆሙም፣ እስራኤል ግን በኢራን ላይ የምታደርገውን ጥቃት አሁንም እንደቀጠለች መሆኑ ተሰምቷል። "ጥቃቴን የምቀጥልባቸው ተጨማሪ ኢላማዎች አሉኝ" በማለት ፍጥጫው ገና እንዳልበረደ አመልክታለች።
#getu #breakingnews #usiranceasefire #trump #hormuzstrait #islamabadtalks #middleeastpeace #oilprices #globalsecurity #አሜሪካ #ኢራን #ሰበርዜና #ተኩስአቁም #ትራምፕ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
እስራኤል የኢራን አፈ ጉባኤ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ልትገድላቸው ከምትፈልጋቸው ባለሥልጣናት ዝርዝር እንዲወጡ አደረገች
እስራኤል የኢራን የፓርላማ አፈ ጉባኤን እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩን ልትገድላቸው ከምትፈልጋቸው የኢራን ባለሥልጣናት ዝርዝር ውስጥ ማስወጣቷን አንድ የፓኪስታን ባለሥልጣን ተናገሩ።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺን እና የአፈ ጉባኤ ሞሐመድ ባገር ጋሊባፍ ስም እስራኤል ከጥቃት ዒላማዋ ዝርዝር እንድታስወጣ ፓኪስታን በአሜሪካ በኩል ጥያቄ በማቅረቧ ተቀባይነት ማግኘቱን ባለሥልጣኑ ለሮይተርስ ዜና ወኪል ገልጸዋል።
" እስራኤል ሁለቱ ባለሥልጣናት የሚገኙባቸውን ስፍራዎች መረጃ ነበራት...እነሱም ሊገድሏቸው ይፈልጋሉ። ነገር ግን እኛ ለአሜሪካኖች እነዚህ ሰዎች ከተገደሉ ለድርድር የሚቀመጥ ሌላ ሰው እንደማይኖር ስለነገርናቸው እስራኤላውያኑ ዕቅዳቸውን እንዲተዉ አድርገዋል” ሲሉ ባለሥልጣኑ ተናግረዋል።
አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ ጥቃት ከከፈቱበት ዕለት አንስቶ በርካታ የኢራን ከፍተኛ ፖለቲካዊ እና ወታደራዊ መሪዎች በእስራኤል ጥቃት የተገደሉ ሲሆን፣ እስራኤል ባለሥልጣናቱን ማደኗን እንደምትቀጥል በተደጋጋሚ ገልጻለች።
አንድ ወር ሊሞላው የተቃረበውን ጦርነት ለማስቆም በኢራን እና በአሜሪካ መካከል ሊካሄድ የታሰበውን ድርድር ፓኪስታን ታስተናግዳለች ተብሎ ይጠበቃል።
በዚህ ድርድር ላይ ኢራንን በመወከል በእስራኤል ዒላማ መደረጋቸው እየተነገረ ያሉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ እንዲሁም በአሜሪካ በኩል ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ በዋናነት ይገኛሉ ተብሎ እየተጠበቀ ነው።
BBC
እስራኤል የኢራን የፓርላማ አፈ ጉባኤን እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩን ልትገድላቸው ከምትፈልጋቸው የኢራን ባለሥልጣናት ዝርዝር ውስጥ ማስወጣቷን አንድ የፓኪስታን ባለሥልጣን ተናገሩ።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺን እና የአፈ ጉባኤ ሞሐመድ ባገር ጋሊባፍ ስም እስራኤል ከጥቃት ዒላማዋ ዝርዝር እንድታስወጣ ፓኪስታን በአሜሪካ በኩል ጥያቄ በማቅረቧ ተቀባይነት ማግኘቱን ባለሥልጣኑ ለሮይተርስ ዜና ወኪል ገልጸዋል።
" እስራኤል ሁለቱ ባለሥልጣናት የሚገኙባቸውን ስፍራዎች መረጃ ነበራት...እነሱም ሊገድሏቸው ይፈልጋሉ። ነገር ግን እኛ ለአሜሪካኖች እነዚህ ሰዎች ከተገደሉ ለድርድር የሚቀመጥ ሌላ ሰው እንደማይኖር ስለነገርናቸው እስራኤላውያኑ ዕቅዳቸውን እንዲተዉ አድርገዋል” ሲሉ ባለሥልጣኑ ተናግረዋል።
አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ ጥቃት ከከፈቱበት ዕለት አንስቶ በርካታ የኢራን ከፍተኛ ፖለቲካዊ እና ወታደራዊ መሪዎች በእስራኤል ጥቃት የተገደሉ ሲሆን፣ እስራኤል ባለሥልጣናቱን ማደኗን እንደምትቀጥል በተደጋጋሚ ገልጻለች።
አንድ ወር ሊሞላው የተቃረበውን ጦርነት ለማስቆም በኢራን እና በአሜሪካ መካከል ሊካሄድ የታሰበውን ድርድር ፓኪስታን ታስተናግዳለች ተብሎ ይጠበቃል።
በዚህ ድርድር ላይ ኢራንን በመወከል በእስራኤል ዒላማ መደረጋቸው እየተነገረ ያሉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ እንዲሁም በአሜሪካ በኩል ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ በዋናነት ይገኛሉ ተብሎ እየተጠበቀ ነው።
BBC
3 months ago
ትራምፕ ከኢራን ጋር ድርድር መጀመራቸውንና "ውድ ስጦታ" ማግኘታቸውን ገለጹ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደራቸው ከኢራን ጋር ቀጥተኛ ድርድር መጀመሩን በኦቫል ኦፊስ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።
ፕሬዝዳንቱ ኢራን ጦርነቱን ለማቆም እና ስምምነት ላይ ለመድረስ ከፍተኛ ፍላጎት እያሳየች መሆኑን ገልጸው፣ ትላንትናም ከነዳጅ እና ጋዝ ጋር የተያያዘ "ታላቅ ስጦታ" ለአሜሪካ ልካለች ብለዋል።
ትራምፕ ቀደም ሲል በኢራን የኃይል ማመንጫ ጣቢያ ላይ ጥቃት ለመሰንዘር አቅደው እንደነበር ቢናገሩም፣ ቴህራን ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ላይ የድርድር ጥያቄ ማቅረቧን ጠቁመዋል።
በድርድሩ ላይ ጃሬድ ኩሽነር፣ ስቲቭ ዊትኮፍ፣ ማርኮ ሩቢዮ እና ጄዲ ቫንስ እየተሳተፉ መሆኑንም ገልጸዋል።
ዋናው የድርድር ነጥብ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ እንዳይኖራት ማድረግ ሲሆን፣ የሲቢኤስ ኒውስ መረጃ ደግሞ ኢራን በአማላጅ በኩል ከአሜሪካ መልእክት እንደደረሳት አረጋግጧል።
ምንም እንኳን የተወሰኑ የቅርብ አማካሪዎቻቸው (እንደ ፒት ሄግሴት ያሉ) በሁኔታው ቅር ቢሰኙም፣ ጉዳዩ በቅርቡ እልባት እንደሚያገኝ ፕሬዝዳንቱ ገልጸዋል።
በሌላ በኩል፣ ሳዑዲ አረቢያ አሜሪካ በኢራን ላይ የምታደርገውን ጫና እንድትቀጥል ግፊት እያደረገች መሆኑ ተመልክቷል።
ምንጮች ፦ CBS News, AP
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደራቸው ከኢራን ጋር ቀጥተኛ ድርድር መጀመሩን በኦቫል ኦፊስ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።
ፕሬዝዳንቱ ኢራን ጦርነቱን ለማቆም እና ስምምነት ላይ ለመድረስ ከፍተኛ ፍላጎት እያሳየች መሆኑን ገልጸው፣ ትላንትናም ከነዳጅ እና ጋዝ ጋር የተያያዘ "ታላቅ ስጦታ" ለአሜሪካ ልካለች ብለዋል።
ትራምፕ ቀደም ሲል በኢራን የኃይል ማመንጫ ጣቢያ ላይ ጥቃት ለመሰንዘር አቅደው እንደነበር ቢናገሩም፣ ቴህራን ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ላይ የድርድር ጥያቄ ማቅረቧን ጠቁመዋል።
በድርድሩ ላይ ጃሬድ ኩሽነር፣ ስቲቭ ዊትኮፍ፣ ማርኮ ሩቢዮ እና ጄዲ ቫንስ እየተሳተፉ መሆኑንም ገልጸዋል።
ዋናው የድርድር ነጥብ ኢራን የኑክሌር መሣሪያ እንዳይኖራት ማድረግ ሲሆን፣ የሲቢኤስ ኒውስ መረጃ ደግሞ ኢራን በአማላጅ በኩል ከአሜሪካ መልእክት እንደደረሳት አረጋግጧል።
ምንም እንኳን የተወሰኑ የቅርብ አማካሪዎቻቸው (እንደ ፒት ሄግሴት ያሉ) በሁኔታው ቅር ቢሰኙም፣ ጉዳዩ በቅርቡ እልባት እንደሚያገኝ ፕሬዝዳንቱ ገልጸዋል።
በሌላ በኩል፣ ሳዑዲ አረቢያ አሜሪካ በኢራን ላይ የምታደርገውን ጫና እንድትቀጥል ግፊት እያደረገች መሆኑ ተመልክቷል።
ምንጮች ፦ CBS News, AP
Sponsored by
Surafel
4 months ago
ኢራን የሚሳኤል ሙከራ እንደምታደርግ አስጠነቀቀች፤ አሜሪካ "ጥቃት ለመሰንዘር ምክንያቶች አሉኝ" ስትል ምላሽ ሰጠች!
በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ወታደራዊ ውጥረት ከፍተኛ ደረጃ ላይ በደረሰበት በዚህ ወቅት፣ ኢራን በደቡባዊ ግዛቶቿ የሚሳኤል ሙከራ እንደምታደርግ አስጠነቀቀች።
🚀 የሚሳኤል ሙከራው፦ ኢራን በNOTAM በኩል ረቡዕ ለሊት በደቡባዊ የአገሪቱ ክፍሎች የሚሳኤል ሙከራ እንደምታደርግ ይፋ አድርጋለች።
💬 የዋይት ሃውስ ምላሽ፦ ቃል አቀባይ ካሮሊን ሌቪት "ኢራን ላይ ጥቃት ለመሰንዘር ብዙ ምክንያቶች አሉ" በማለት ዋሽንግተን ወታደራዊ እርምጃን እንደ አማራጭ መያዟን በግልጽ ተናግራለች።
🚢 የጦር መርከቦች እንቅስቃሴ፦ አሜሪካ በኢራን አቅራቢያ የጦር መርከቦችን እያሰማራች ሲሆን፣ ኢራን በበኩሏ ከሩሲያ ጋር የጋራ የባህር ኃይል ልምምድ ለማድረግ መዘጋጀቷ ታውቋል።
📉 የዲፕሎማሲው ሁኔታ፦ ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ ዋሽንግተን ከኢራን ጋር ያለውን ግንኙነት መቀጠል ወይም "ሌሎች አማራጮችን" መከተል ላይ እየመከረች መሆኑን ገልጸዋል።
በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ወታደራዊ ውጥረት ከፍተኛ ደረጃ ላይ በደረሰበት በዚህ ወቅት፣ ኢራን በደቡባዊ ግዛቶቿ የሚሳኤል ሙከራ እንደምታደርግ አስጠነቀቀች።
🚀 የሚሳኤል ሙከራው፦ ኢራን በNOTAM በኩል ረቡዕ ለሊት በደቡባዊ የአገሪቱ ክፍሎች የሚሳኤል ሙከራ እንደምታደርግ ይፋ አድርጋለች።
💬 የዋይት ሃውስ ምላሽ፦ ቃል አቀባይ ካሮሊን ሌቪት "ኢራን ላይ ጥቃት ለመሰንዘር ብዙ ምክንያቶች አሉ" በማለት ዋሽንግተን ወታደራዊ እርምጃን እንደ አማራጭ መያዟን በግልጽ ተናግራለች።
🚢 የጦር መርከቦች እንቅስቃሴ፦ አሜሪካ በኢራን አቅራቢያ የጦር መርከቦችን እያሰማራች ሲሆን፣ ኢራን በበኩሏ ከሩሲያ ጋር የጋራ የባህር ኃይል ልምምድ ለማድረግ መዘጋጀቷ ታውቋል።
📉 የዲፕሎማሲው ሁኔታ፦ ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ ዋሽንግተን ከኢራን ጋር ያለውን ግንኙነት መቀጠል ወይም "ሌሎች አማራጮችን" መከተል ላይ እየመከረች መሆኑን ገልጸዋል።
4 months ago
ኢራን፤ ኒውክሌርን በተመለከተ “በዋነኛ መርሆች” ላይ ከአሜሪካ ጋር መግባባት ላይ መደረሱን አስታወቀች
ኢራን፤ የኒውክሌር መርሃ ግብሯን በተመለከተ ከአሜሪካ ጋር “በዋነኛ መርሆች” ላይ እንደተግባቡ አስታወቀች።
ሁለቱ አገራት በጄኔቫ ቀጥተኛ ያልሆነ ውይይት ካደረጉ በኋላ የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ እንደተናገሩት፤ የኒውክሌር “ዋነኛ መርሆችን” በተመለከተ መግባባት ላይ ተደርሷል። አሜሪካም “በውይይቱ መሻሻል ታይቷል” ስትል ገልጻለች።
የአሸማጋይዋ ኦማን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አልቡሳዲ “የጋራ ግቦችን በመለየት እና የቴክኒክ ጉዳዮችን በተመለከተ ድርድሩ ጥሩ መሻሻል ታይቶበታል” ብለዋል።
የኢራን መንግሥት ተቃዋሚዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን ተከትሎ አሜሪካ ወታደራዊ እርምጃ ለመውሰድ ስትዝት ቆይታለች።
አሜሪካ እና የአውሮፓ አጋሮቿ፤ ኢራን የኒውክሌር የጦር መሣሪያ ልትገነባ ነው ቢሉም ቴህራን በተደጋጋሚ አስተባብላለች።
አሜሪካ እና ኢራን ከሚደራደሩባቸው ነጥቦች ዋነኛው የኒውክሌር ጉዳይ ነው።
አንድ የአሜሪካ ባለሥልጣን “መሻሻል ቢኖርም ብዙ የምንወያይባቸው ዝርዝር ነጥቦች አሉ። የምንለያይባቸውን ነጥቦች በተመለከተ ኢራናውያን በቀጣይ ሁለት ሳምንታት ምክረ ሐሳም ይዘው እንደሚመጡ ገልጸዋል” ሲሉ ስለ ድርድሩ ለቢቢሲ ገልጸዋል።
የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ በበኩላቸው “አንዳንድ ጉዳዮችን በተመለከተ ድርድሩ በጥሩ ሁኔታ ተካሂዷል። ፕሬዝዳንቱ ቀይ መስመር ብለው ያስቀመጧቸው እና ኢራናውያን ገና ያልተቀበሏቸው ነጥቦችም አሉ” ሲሉ ከፎክስ ኒውስ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ተናግረዋል።
BBC
ኢራን፤ የኒውክሌር መርሃ ግብሯን በተመለከተ ከአሜሪካ ጋር “በዋነኛ መርሆች” ላይ እንደተግባቡ አስታወቀች።
ሁለቱ አገራት በጄኔቫ ቀጥተኛ ያልሆነ ውይይት ካደረጉ በኋላ የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራግቺ እንደተናገሩት፤ የኒውክሌር “ዋነኛ መርሆችን” በተመለከተ መግባባት ላይ ተደርሷል። አሜሪካም “በውይይቱ መሻሻል ታይቷል” ስትል ገልጻለች።
የአሸማጋይዋ ኦማን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አልቡሳዲ “የጋራ ግቦችን በመለየት እና የቴክኒክ ጉዳዮችን በተመለከተ ድርድሩ ጥሩ መሻሻል ታይቶበታል” ብለዋል።
የኢራን መንግሥት ተቃዋሚዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን ተከትሎ አሜሪካ ወታደራዊ እርምጃ ለመውሰድ ስትዝት ቆይታለች።
አሜሪካ እና የአውሮፓ አጋሮቿ፤ ኢራን የኒውክሌር የጦር መሣሪያ ልትገነባ ነው ቢሉም ቴህራን በተደጋጋሚ አስተባብላለች።
አሜሪካ እና ኢራን ከሚደራደሩባቸው ነጥቦች ዋነኛው የኒውክሌር ጉዳይ ነው።
አንድ የአሜሪካ ባለሥልጣን “መሻሻል ቢኖርም ብዙ የምንወያይባቸው ዝርዝር ነጥቦች አሉ። የምንለያይባቸውን ነጥቦች በተመለከተ ኢራናውያን በቀጣይ ሁለት ሳምንታት ምክረ ሐሳም ይዘው እንደሚመጡ ገልጸዋል” ሲሉ ስለ ድርድሩ ለቢቢሲ ገልጸዋል።
የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ በበኩላቸው “አንዳንድ ጉዳዮችን በተመለከተ ድርድሩ በጥሩ ሁኔታ ተካሂዷል። ፕሬዝዳንቱ ቀይ መስመር ብለው ያስቀመጧቸው እና ኢራናውያን ገና ያልተቀበሏቸው ነጥቦችም አሉ” ሲሉ ከፎክስ ኒውስ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ተናግረዋል።
BBC
4 months ago
በሚላን ኦሊምፒክ ተቃውሞ ወደ ግጭት አምርቷል
በጣሊያን ሚላን ከተማ በሚካሄደው የ2026 የክረምት ኦሊምፒክ መክፈቻ ማግስት፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰልፈኞች ከአድማ በታኝ ፖሊስ ጋር በከባድ ግጭት ተጠምደዋል።
መነሻው፦ ተቃውሞው የተነሳው የአሜሪካ የኢሚግሬሽን እና የጉምሩክ ማስከበርያ (ICE) ወኪሎች በኦሊምፒኩ የደህንነት ስራ ላይ እንዲሳተፉ መደረጉን በመቃወም ነው።
የተቃውሞው ምክንያት፦ ሰልፈኞቹ ICE በአሜሪካ ውስጥ በስደተኞች ላይ "ኢ-ሰብአዊ ድርጊት ይፈጽማል" በሚል የሚወነጅሉ ሲሆን፣ የኤጀንሲው ወኪሎች በጣሊያን መገኘታቸው "የኦሊምፒክን ሰላማዊ መንፈስ ይረክሳል" ሲሉ ተሟግተዋል።
የግጭቱ ሁኔታ፦ ከ3,000 እስከ 5,000 የሚገመቱ ሰልፈኞች በተሳተፉበት በዚህ ሰልፍ ላይ፣ አንዳንድ ወጣቶች በፖሊስ ላይ የጭስ ቦምብ እና ሞሎቶቭ ኮክቴል (የእሳት ቦምብ) ወርውረዋል።
የፖሊስ እርምጃ፦ ፖሊስ ሰልፈኞቹን ለመበተን አስለቃሽ ጭስ፣ የውሃ መድፍ እና ዱላ የተጠቀመ ሲሆን፣ እስካሁን 6 ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ወቅታዊ ሁኔታ፦
የጣሊያን መንግስት የICE ወኪሎች በጎዳናዎች ላይ እንደማይሰማሩና ስራቸው ከአሜሪካ ልዑክ (ለምሳሌ፦ ከምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ) ጥበቃ ጋር የተያያዘ መሆኑን ቢገልጽም፣ ተቃውሞው ግን ቀጥሏል። ባለፈው ሳምንት በቱሪን በተደረገ ተመሳሳይ ተቃውሞ ከ100 በላይ ሰዎች መቁሰላቸው ይታወሳል።
በጣሊያን ሚላን ከተማ በሚካሄደው የ2026 የክረምት ኦሊምፒክ መክፈቻ ማግስት፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰልፈኞች ከአድማ በታኝ ፖሊስ ጋር በከባድ ግጭት ተጠምደዋል።
መነሻው፦ ተቃውሞው የተነሳው የአሜሪካ የኢሚግሬሽን እና የጉምሩክ ማስከበርያ (ICE) ወኪሎች በኦሊምፒኩ የደህንነት ስራ ላይ እንዲሳተፉ መደረጉን በመቃወም ነው።
የተቃውሞው ምክንያት፦ ሰልፈኞቹ ICE በአሜሪካ ውስጥ በስደተኞች ላይ "ኢ-ሰብአዊ ድርጊት ይፈጽማል" በሚል የሚወነጅሉ ሲሆን፣ የኤጀንሲው ወኪሎች በጣሊያን መገኘታቸው "የኦሊምፒክን ሰላማዊ መንፈስ ይረክሳል" ሲሉ ተሟግተዋል።
የግጭቱ ሁኔታ፦ ከ3,000 እስከ 5,000 የሚገመቱ ሰልፈኞች በተሳተፉበት በዚህ ሰልፍ ላይ፣ አንዳንድ ወጣቶች በፖሊስ ላይ የጭስ ቦምብ እና ሞሎቶቭ ኮክቴል (የእሳት ቦምብ) ወርውረዋል።
የፖሊስ እርምጃ፦ ፖሊስ ሰልፈኞቹን ለመበተን አስለቃሽ ጭስ፣ የውሃ መድፍ እና ዱላ የተጠቀመ ሲሆን፣ እስካሁን 6 ሰዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ወቅታዊ ሁኔታ፦
የጣሊያን መንግስት የICE ወኪሎች በጎዳናዎች ላይ እንደማይሰማሩና ስራቸው ከአሜሪካ ልዑክ (ለምሳሌ፦ ከምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ) ጥበቃ ጋር የተያያዘ መሆኑን ቢገልጽም፣ ተቃውሞው ግን ቀጥሏል። ባለፈው ሳምንት በቱሪን በተደረገ ተመሳሳይ ተቃውሞ ከ100 በላይ ሰዎች መቁሰላቸው ይታወሳል።
5 months ago
"ግሪንላንድ ወይም ሞት"፦ ትራምፕ ደሴቲቱን ለመውሰድ ቆርጠው ተነሱ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ግሪንላንድን በአሜሪካ ቁጥጥር ስር ለማድረግ ያላቸውን ፍላጎት በድጋሚ በማንቀሳቀስ ዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲያዊ ውጥረት ቀስቅሰዋል።
ፕሬዝዳንቱ የዴንማርክ እና የግሪንላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በዋይት ሃውስ ሊያደርጉት ከታቀደው ወሳኝ ስብሰባ ጥቂት ቀደም ብሎ በሰጡት መግለጫ፣ ግሪንላንድ ለአሜሪካ ብሔራዊ ደህንነት ወሳኝ መሆኗንና ሌላ አማራጭ ተቀባይነት እንደሌለው አስታውቀዋል።
እንደ ትራምፕ ገለጻ፣ ደሴቲቱ አሜሪካ ለምታቅደው "ጎልደን ዶም" የተሰኘ ግዙፍ የፀረ-ሚሳይል መከላከያ ስርዓት ግንባታ ስትራቴጂካዊ መሠረት ናት።
ፕሬዝዳንቱ የግሪንላንድን የወቅቱን የመከላከያ አቅም በጽኑ የነቀፉ ሲሆን፣ "ሁለት የውሻ መንሸራተቻዎች (Dog Sleds) ለሀገር መከላከያ አይበቁም" በማለት የደሴቲቱን የጥበቃ ጥረት አጣጥለዋል።
ኔቶ በግሪንላንድ ያለውን መገኘት እንዲያጠናክር በአውሮፓውያን የቀረበውን የመፍትሄ ሃሳብ ውድቅ ያደረጉት ትራምፕ፣ አሜሪካ ደሴቲቱን ካልተቆጣጠረች ሩሲያ ወይም ቻይና ቀድመው ሊይዟት እንደሚችሉ በማስጠንቀቅ "ይህ ደግሞ በፍጹም እንዲሆን አንፈቅድም" ሲሉ በቁጣ ገልጸዋል ።
በሌላ በኩል፣ የዴንማርክ እና የግሪንላንድ መንግስታት የአሜሪካን ጥያቄ ሙሉ በሙሉ ውድቅ አድርገውታል። የዴንማርክ ጠቅላይ ሚኒስትር ሜት ፍሬደሪክሰን አሜሪካ ዛቻዋን የምትቀጥል ከሆነ የኔቶ ጥምረት ሊፈርስ እንደሚችል አስጠንቅቀዋል።
ዛሬ በዋይት ሃውስ በሚካሄደው ስብሰባ ላይ የአሜሪካው ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ በድንገት መገኘታቸው ደግሞ ስብሰባው በሰላማዊ ውይይት ፋንታ ወደፊት ለፊት ፍጥጫ ሊቀየር ይችላል የሚል ከፍተኛ ስጋት በዲፕሎማቶች ዘንድ ፈጥሯል።
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ግሪንላንድን በአሜሪካ ቁጥጥር ስር ለማድረግ ያላቸውን ፍላጎት በድጋሚ በማንቀሳቀስ ዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲያዊ ውጥረት ቀስቅሰዋል።
ፕሬዝዳንቱ የዴንማርክ እና የግሪንላንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በዋይት ሃውስ ሊያደርጉት ከታቀደው ወሳኝ ስብሰባ ጥቂት ቀደም ብሎ በሰጡት መግለጫ፣ ግሪንላንድ ለአሜሪካ ብሔራዊ ደህንነት ወሳኝ መሆኗንና ሌላ አማራጭ ተቀባይነት እንደሌለው አስታውቀዋል።
እንደ ትራምፕ ገለጻ፣ ደሴቲቱ አሜሪካ ለምታቅደው "ጎልደን ዶም" የተሰኘ ግዙፍ የፀረ-ሚሳይል መከላከያ ስርዓት ግንባታ ስትራቴጂካዊ መሠረት ናት።
ፕሬዝዳንቱ የግሪንላንድን የወቅቱን የመከላከያ አቅም በጽኑ የነቀፉ ሲሆን፣ "ሁለት የውሻ መንሸራተቻዎች (Dog Sleds) ለሀገር መከላከያ አይበቁም" በማለት የደሴቲቱን የጥበቃ ጥረት አጣጥለዋል።
ኔቶ በግሪንላንድ ያለውን መገኘት እንዲያጠናክር በአውሮፓውያን የቀረበውን የመፍትሄ ሃሳብ ውድቅ ያደረጉት ትራምፕ፣ አሜሪካ ደሴቲቱን ካልተቆጣጠረች ሩሲያ ወይም ቻይና ቀድመው ሊይዟት እንደሚችሉ በማስጠንቀቅ "ይህ ደግሞ በፍጹም እንዲሆን አንፈቅድም" ሲሉ በቁጣ ገልጸዋል ።
በሌላ በኩል፣ የዴንማርክ እና የግሪንላንድ መንግስታት የአሜሪካን ጥያቄ ሙሉ በሙሉ ውድቅ አድርገውታል። የዴንማርክ ጠቅላይ ሚኒስትር ሜት ፍሬደሪክሰን አሜሪካ ዛቻዋን የምትቀጥል ከሆነ የኔቶ ጥምረት ሊፈርስ እንደሚችል አስጠንቅቀዋል።
ዛሬ በዋይት ሃውስ በሚካሄደው ስብሰባ ላይ የአሜሪካው ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ በድንገት መገኘታቸው ደግሞ ስብሰባው በሰላማዊ ውይይት ፋንታ ወደፊት ለፊት ፍጥጫ ሊቀየር ይችላል የሚል ከፍተኛ ስጋት በዲፕሎማቶች ዘንድ ፈጥሯል።
7 months ago
ዶናልድ ትራምፕ የሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት እንዲያበቃ ያረቀቁት ሚስጥራዊ ሰነድ
በየኔታ ትዩብ
በአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የተፈረመውና ሩሲያ ከዩክሬን ከፍተኛ የሆነ የይገባኛል ቅናሾችን እንድታደርግ የሚጠይቀው ባለ 28 ነጥብ የሰላም ዕቅድ ዝርዝር መረጃ ይፋ ተደርጓል።
የዩኤስ ፕሬዝዳንት ከሩሲያ ጋር በመሆን ያዘጋጁትን ከዩክሬን ከፍተኛ ቅናሾችን የሚጠይቀውን ባለ 28 ነጥብ የሰላም ዕቅድ ማፅደቃቸው ተዘግቧል።
ኤንቢሲ ኒውስ የአሜሪካ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣንን በመጥቀስ ባወጣው የቅርብ ጊዜ ዘገባ መሠረት ዶናልድ ትራምፕ በዚህ ሳምንት በሩሲያ እና በዩክሬን መካከል ለሰላም የሚሆን ባለ 28 ነጥብ ዕቅድ አጽድቀዋል።
ዘገባው እንደሚለው ባለፈው ሳምንት መጀመሪያ ላይ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ባለፉት በርካታ ሳምንታት ውስጥ ከሩሲያው ልዑክ ኪሪል ዲሚትሪየቭ እና ከዩክሬን ባለሥልጣናት ጋር በመመካከር ይህንን ዕቅድ በድብቅ አዘጋጅተዋል።
ባለሥልጣኑ እንደተናገሩት የትራምፕ ልዩ ልዑክ ስቲቭ ዊትኮፍ፣ ጄዲ ቫንስ፣ ማርኮ ሩቢዮ እና የፕሬዝዳንቱ አማች ጃሬድ ኩሽነር የዕቅዱን ቀመር በማውጣት ተሳትፈዋል።
- በዕቅዱ ውስጥ ያለው ምንድን ነው?
ሦስት የአሜሪካ ባለሥልጣናት ለኤንቢሲ ኒውስ እንደተናገሩት የሰላም ስምምነቱ ማዕቀፍ እቅዱን በ በማዘጋጀት ያልተሳተፉት ለዩክሬናውያን ገና መቅረብ አለበት።
በተለይም ከፍተኛ የአሜሪካ ወታደራዊ ባለሥልጣናት በአሁኑ ጊዜ ኪየቭ ውስጥ የሚገኙ ሲሆን የረቂቅ ዕቅዱ መቋጨት ጋር ተያይዞ ዛሬ ቮሎዲሚር ዘለንስኪን እንደሚያገኙ ተዘግቧል።
አንድ የአሜሪካ ባለሥልጣን ጉዞውን "የሰላም ድርድሮችን እንደገና ለመጀመር" ያለመ የኋይት ሀውስ ዕቅድ በማለት ገልጸውታል።
የዕቅዱ ዝርዝሮች ገና ሊረጋገጡ ባይችሉም ሮይተርስ እና አክሲዮስ የሚከተሉትን ነጥቦች ሊያካትት እንደሚችል ዘግበዋል
• ዩክሬን ሩሲያ ገና ያልተቆጣጠረችውን የምስራቅ ዩክሬን ክፍል ጨምሮ የተወሰነ መሬት ለሩሲያ ትሰጣለች
• ዩክሬን የተወሰኑ የጦር መሳሪያዎችን መጠቀም ማቆም አለባት
• ዩክሬን የወታደራዊ የትጥቅ ኃይሏን መጠን ትቀንሳለች
• በምላሹ ዩክሬን እና አውሮፓ የአሜሪካ የፀጥታ ዋስትናዎችን ይቀበላሉ።
በየኔታ ትዩብ
በአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የተፈረመውና ሩሲያ ከዩክሬን ከፍተኛ የሆነ የይገባኛል ቅናሾችን እንድታደርግ የሚጠይቀው ባለ 28 ነጥብ የሰላም ዕቅድ ዝርዝር መረጃ ይፋ ተደርጓል።
የዩኤስ ፕሬዝዳንት ከሩሲያ ጋር በመሆን ያዘጋጁትን ከዩክሬን ከፍተኛ ቅናሾችን የሚጠይቀውን ባለ 28 ነጥብ የሰላም ዕቅድ ማፅደቃቸው ተዘግቧል።
ኤንቢሲ ኒውስ የአሜሪካ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣንን በመጥቀስ ባወጣው የቅርብ ጊዜ ዘገባ መሠረት ዶናልድ ትራምፕ በዚህ ሳምንት በሩሲያ እና በዩክሬን መካከል ለሰላም የሚሆን ባለ 28 ነጥብ ዕቅድ አጽድቀዋል።
ዘገባው እንደሚለው ባለፈው ሳምንት መጀመሪያ ላይ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ባለፉት በርካታ ሳምንታት ውስጥ ከሩሲያው ልዑክ ኪሪል ዲሚትሪየቭ እና ከዩክሬን ባለሥልጣናት ጋር በመመካከር ይህንን ዕቅድ በድብቅ አዘጋጅተዋል።
ባለሥልጣኑ እንደተናገሩት የትራምፕ ልዩ ልዑክ ስቲቭ ዊትኮፍ፣ ጄዲ ቫንስ፣ ማርኮ ሩቢዮ እና የፕሬዝዳንቱ አማች ጃሬድ ኩሽነር የዕቅዱን ቀመር በማውጣት ተሳትፈዋል።
- በዕቅዱ ውስጥ ያለው ምንድን ነው?
ሦስት የአሜሪካ ባለሥልጣናት ለኤንቢሲ ኒውስ እንደተናገሩት የሰላም ስምምነቱ ማዕቀፍ እቅዱን በ በማዘጋጀት ያልተሳተፉት ለዩክሬናውያን ገና መቅረብ አለበት።
በተለይም ከፍተኛ የአሜሪካ ወታደራዊ ባለሥልጣናት በአሁኑ ጊዜ ኪየቭ ውስጥ የሚገኙ ሲሆን የረቂቅ ዕቅዱ መቋጨት ጋር ተያይዞ ዛሬ ቮሎዲሚር ዘለንስኪን እንደሚያገኙ ተዘግቧል።
አንድ የአሜሪካ ባለሥልጣን ጉዞውን "የሰላም ድርድሮችን እንደገና ለመጀመር" ያለመ የኋይት ሀውስ ዕቅድ በማለት ገልጸውታል።
የዕቅዱ ዝርዝሮች ገና ሊረጋገጡ ባይችሉም ሮይተርስ እና አክሲዮስ የሚከተሉትን ነጥቦች ሊያካትት እንደሚችል ዘግበዋል
• ዩክሬን ሩሲያ ገና ያልተቆጣጠረችውን የምስራቅ ዩክሬን ክፍል ጨምሮ የተወሰነ መሬት ለሩሲያ ትሰጣለች
• ዩክሬን የተወሰኑ የጦር መሳሪያዎችን መጠቀም ማቆም አለባት
• ዩክሬን የወታደራዊ የትጥቅ ኃይሏን መጠን ትቀንሳለች
• በምላሹ ዩክሬን እና አውሮፓ የአሜሪካ የፀጥታ ዋስትናዎችን ይቀበላሉ።
8 months ago
ትራምፕ በ2028 በሚደረገዉ ምርጫ ለምክትል ፕሬዝዳንትነት እንደማይወዳደሩ ገለጹ
የአሜሪካዉ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ደጋፊዎቻቸዉ ለተጨማሪ አንድ ዙር በስልጣን ላይ እንዲቆዩ ቢፈልጉም እርሳቸዉ ግን ሃሳቡን ዉድቅ አድርገዉታል፡፡
በአሜሪካ ህገመንግስት መሰረት ማንም ሰዉ ለሶስተኛ ጊዜ በፕሬዝዳንትነት መመረጥ አይችልም፡፡
በጉዳዩ ዙሪያ ምላሽ የሰጡት ፕሬዝዳንቱ፤ ይህንን ለማድረግ ፍቃድ አለኝ ነገርግን አላደርገዉም፤ ሰዎችም ደስ የሚላቸዉ አይመስለኝም ፤ ትክክልም አይደለም ሲሉ መልሰዋል፡፡
ለሶስተኛ ዙር ስልጣን ሊወዳደሩ የሚችሉበት ዕድል አለ ወይ ተብለዉ የተጠየቁት ፕሬዝዳንቱ፤ ባደርገዉ ደስ ይለኛል፤ ያለኝ ቁጥራዊ መረጃዎችም በጣም ምርጥ ናቸዉ ብለዋል፡፡
ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ እና የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማርኮ ሩቢዮ፤ ለስልጣን መወዳደር የሚችሉ የተሻሉ ሰዎች ናቸዉ ሲሉ ተናግረዋል፡፡
ሁለቱ የሆነ ቡድን መፍጠር ቢችሉ የሚያስቆማቸዉ ያለ አይመስለኝም፤ ይህንን በደንብ የማምንበት ጉዳይ ነዉ ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል ሲል ሮይተርስ ዘግቧል፡፡
ETHIO FM
የአሜሪካዉ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ደጋፊዎቻቸዉ ለተጨማሪ አንድ ዙር በስልጣን ላይ እንዲቆዩ ቢፈልጉም እርሳቸዉ ግን ሃሳቡን ዉድቅ አድርገዉታል፡፡
በአሜሪካ ህገመንግስት መሰረት ማንም ሰዉ ለሶስተኛ ጊዜ በፕሬዝዳንትነት መመረጥ አይችልም፡፡
በጉዳዩ ዙሪያ ምላሽ የሰጡት ፕሬዝዳንቱ፤ ይህንን ለማድረግ ፍቃድ አለኝ ነገርግን አላደርገዉም፤ ሰዎችም ደስ የሚላቸዉ አይመስለኝም ፤ ትክክልም አይደለም ሲሉ መልሰዋል፡፡
ለሶስተኛ ዙር ስልጣን ሊወዳደሩ የሚችሉበት ዕድል አለ ወይ ተብለዉ የተጠየቁት ፕሬዝዳንቱ፤ ባደርገዉ ደስ ይለኛል፤ ያለኝ ቁጥራዊ መረጃዎችም በጣም ምርጥ ናቸዉ ብለዋል፡፡
ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ እና የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማርኮ ሩቢዮ፤ ለስልጣን መወዳደር የሚችሉ የተሻሉ ሰዎች ናቸዉ ሲሉ ተናግረዋል፡፡
ሁለቱ የሆነ ቡድን መፍጠር ቢችሉ የሚያስቆማቸዉ ያለ አይመስለኝም፤ ይህንን በደንብ የማምንበት ጉዳይ ነዉ ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል ሲል ሮይተርስ ዘግቧል፡፡
ETHIO FM
8 months ago
ትራምፕ በ2028 በሚደረገዉ ምርጫ ለምክትል ፕሬዝዳንትነት እንደማይወዳደሩ ገለጹ
የአሜሪካዉ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ደጋፊዎቻቸዉ ለተጨማሪ አንድ ዙር በስልጣን ላይ እንዲቆዩ ቢፈልጉም እርሳቸዉ ግን ሃሳቡን ዉድቅ አድርገዉታል፡፡
በአሜሪካ ህገመንግስት መሰረት ማንም ሰዉ ለሶስተኛ ጊዜ በፕሬዝዳንትነት መመረጥ አይችልም፡፡
በጉዳዩ ዙሪያ ምላሽ የሰጡት ፕሬዝዳንቱ፤ ይህንን ለማድረግ ፍቃድ አለኝ ነገርግን አላደርገዉም፤ ሰዎችም ደስ የሚላቸዉ አይመስለኝም ፤ ትክክልም አይደለም ሲሉ መልሰዋል፡፡
ለሶስተኛ ዙር ስልጣን ሊወዳደሩ የሚችሉበት ዕድል አለ ወይ ተብለዉ የተጠየቁት ፕሬዝዳንቱ፤ ባደርገዉ ደስ ይለኛል፤ ያለኝ ቁጥራዊ መረጃዎችም በጣም ምርጥ ናቸዉ ብለዋል፡፡
ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ እና የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማርኮ ሩቢዮ፤ ለስልጣን መወዳደር የሚችሉ የተሻሉ ሰዎች ናቸዉ ሲሉ ተናግረዋል፡፡
ሁለቱ የሆነ ቡድን መፍጠር ቢችሉ የሚያስቆማቸዉ ያለ አይመስለኝም፤ ይህንን በደንብ የማምንበት ጉዳይ ነዉ ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል ሲል ሮይተርስ ዘግቧል፡፡
seledadotio
seledadotio
የአሜሪካዉ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ደጋፊዎቻቸዉ ለተጨማሪ አንድ ዙር በስልጣን ላይ እንዲቆዩ ቢፈልጉም እርሳቸዉ ግን ሃሳቡን ዉድቅ አድርገዉታል፡፡
በአሜሪካ ህገመንግስት መሰረት ማንም ሰዉ ለሶስተኛ ጊዜ በፕሬዝዳንትነት መመረጥ አይችልም፡፡
በጉዳዩ ዙሪያ ምላሽ የሰጡት ፕሬዝዳንቱ፤ ይህንን ለማድረግ ፍቃድ አለኝ ነገርግን አላደርገዉም፤ ሰዎችም ደስ የሚላቸዉ አይመስለኝም ፤ ትክክልም አይደለም ሲሉ መልሰዋል፡፡
ለሶስተኛ ዙር ስልጣን ሊወዳደሩ የሚችሉበት ዕድል አለ ወይ ተብለዉ የተጠየቁት ፕሬዝዳንቱ፤ ባደርገዉ ደስ ይለኛል፤ ያለኝ ቁጥራዊ መረጃዎችም በጣም ምርጥ ናቸዉ ብለዋል፡፡
ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ እና የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ማርኮ ሩቢዮ፤ ለስልጣን መወዳደር የሚችሉ የተሻሉ ሰዎች ናቸዉ ሲሉ ተናግረዋል፡፡
ሁለቱ የሆነ ቡድን መፍጠር ቢችሉ የሚያስቆማቸዉ ያለ አይመስለኝም፤ ይህንን በደንብ የማምንበት ጉዳይ ነዉ ሲሉ ምላሽ ሰጥተዋል ሲል ሮይተርስ ዘግቧል፡፡
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
9 months ago
ኳታር እና አሜሪካ ስለእስራኤል ጥቃት
#ethiopia | የኳታር ጠቅላይ ሚኒስትር እና የአሜሪካው ፕሬዚዳንት እስራኤል በዶሃ ያደረሰችውን ጥቃት በተመለከተ ለመምከር ተገናኙ።
የኳታር ጠቅላይ ሚኒስትር ሼክ መሀመድ ቢን አብዱራህማን ቢን ጃሲም አልታኒ በዚህ ሳምንት እስራኤል በዶሃ ላይ በፈጸመችው ከባድ ጥቃት ዙርያ ለመምከር በኒውዮርክ ከፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ተገናኝተዋል።
የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሼክ መሀመድ ባሳለፍነው ማክሰኞ እስራኤል በዶሃ የጋዛ ጦርነትን ለማስቆም በትራምፕ በቀረበው አዲስ ስምምነት ላይ ሲወያዩ የነበሩ አምስት የሃማስ አባላትን እና የኳታር የደህንነት ባለስልጣን ጥቃት ሰንዝራ መግደሏን ተከትሎ ነው ከትራምፕ ጋር ለመመካከር የተገናኙት ብለዋል።
ከትራምፕ ጋር ከሚደረገው የእራት ስብሰባ በፊት ሼክ መሀመድ፥ ከአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ እና ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ጋር በዋይት ሀውስ ተገናኝተው በእስራኤል ጥቃት እና በአሜሪካ እና በኳታር የፀጥታ ሁኔታ ላይ መወያየታቸውን አልጀዚራ ዘግቧል።
ዋሽንግተን ኳታርን እንደ ጠንካራ የባህረ ሰላጤ አጋር ትቆጥራታለች።
እስራኤል በኳታር ላይ እያነጣጠረች ያለው ጥቃት የእስራኤል-ሃማስ የተኩስ አቁም ንግግር ለማደናቀፍ የተነደፈ ነው ሲሉ ትራምፕ ቅሬታቸውን ይገልጻሉ
ዶሃ በሰሜናዊ ኳታራ የተፈፀመውን የማክሰኞው ጥቃት፥ ህገ- ወጥ የወንጀለኞች ድርጊት እና ዓለም አቀፍ ህግን የጣሰ ነው ስትል ቴል አቪቭን ወንጅላለች ፡፡
የመንግስታቱ ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝም ጥቃቱን የኳታርን ሉዓላዊነት የጣሰ ነው ሲሉ አውግዘዋል ፡፡ይሁንና የጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ ቢሮ የሃማስን መሪ ዒላማ ያደረገ ጥቃት ነው በሚል አስተባብሎ እንደነበር ይታወሳል።#nbc
#ethiopia | የኳታር ጠቅላይ ሚኒስትር እና የአሜሪካው ፕሬዚዳንት እስራኤል በዶሃ ያደረሰችውን ጥቃት በተመለከተ ለመምከር ተገናኙ።
የኳታር ጠቅላይ ሚኒስትር ሼክ መሀመድ ቢን አብዱራህማን ቢን ጃሲም አልታኒ በዚህ ሳምንት እስራኤል በዶሃ ላይ በፈጸመችው ከባድ ጥቃት ዙርያ ለመምከር በኒውዮርክ ከፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ተገናኝተዋል።
የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሼክ መሀመድ ባሳለፍነው ማክሰኞ እስራኤል በዶሃ የጋዛ ጦርነትን ለማስቆም በትራምፕ በቀረበው አዲስ ስምምነት ላይ ሲወያዩ የነበሩ አምስት የሃማስ አባላትን እና የኳታር የደህንነት ባለስልጣን ጥቃት ሰንዝራ መግደሏን ተከትሎ ነው ከትራምፕ ጋር ለመመካከር የተገናኙት ብለዋል።
ከትራምፕ ጋር ከሚደረገው የእራት ስብሰባ በፊት ሼክ መሀመድ፥ ከአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ እና ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ ጋር በዋይት ሀውስ ተገናኝተው በእስራኤል ጥቃት እና በአሜሪካ እና በኳታር የፀጥታ ሁኔታ ላይ መወያየታቸውን አልጀዚራ ዘግቧል።
ዋሽንግተን ኳታርን እንደ ጠንካራ የባህረ ሰላጤ አጋር ትቆጥራታለች።
እስራኤል በኳታር ላይ እያነጣጠረች ያለው ጥቃት የእስራኤል-ሃማስ የተኩስ አቁም ንግግር ለማደናቀፍ የተነደፈ ነው ሲሉ ትራምፕ ቅሬታቸውን ይገልጻሉ
ዶሃ በሰሜናዊ ኳታራ የተፈፀመውን የማክሰኞው ጥቃት፥ ህገ- ወጥ የወንጀለኞች ድርጊት እና ዓለም አቀፍ ህግን የጣሰ ነው ስትል ቴል አቪቭን ወንጅላለች ፡፡
የመንግስታቱ ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝም ጥቃቱን የኳታርን ሉዓላዊነት የጣሰ ነው ሲሉ አውግዘዋል ፡፡ይሁንና የጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ ቢሮ የሃማስን መሪ ዒላማ ያደረገ ጥቃት ነው በሚል አስተባብሎ እንደነበር ይታወሳል።#nbc
10 months ago
ለታላቁ ስብሰባ ወደ አህጉረ አፍሪካ ድርሽ አልልም !/ዶናልድ ትራምፕ/
የዩኤስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በህዳር ወር በደቡብ አፍሪካ ሊካሄድ በተያዘው የቡድን 20 ጉባኤ ላይ እንደማይሳተፉ እና በምትኩ ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ እንደሚልኩ ተናገሩ ።
የቡድኑን ተለዋጭ የፕሬዚዳንትነት ቦታ በመያዝ የመጀመሪያዋ አፍሪካዊት ሀገር የሆነችው ደቡብ አፍሪካ የሚካሄደውን የቡድን 20 ጉባኤ ለመዝለል ለምን እንደወሰኑ የገለፁት ትራምፕ ሀገሪቱ ለአሜሪ ፖሊሲዎች
ከፍተኛ ንቀት እንዳላትና ይልቁንስ ከሩሲያና ቻይና ጋር እያሴረች ትገኛለች እንዲሁም በደቡብ አፍሪካ አናሳ ነጭ ገበሬዎች ላይ “ዘር ማጥፋት” እየተካሄደ ነው በማለት በደቡብ አፍሪካ መንግስት ላይ ተከታታይ ውንጀላዎችን አቅርበዋል።
በተጨማሪም ትራምፕ በፍሎሪዳ በሚገኘው ማር-አ-ላጎ እስቴት አቅራቢያ በሚገኘው የጎልፍ ሪዞርታቸው ከደብቡ አፍሪካ ቀጥሎ የሚቀጥለውን ዓመት G20 የመሪዎች ጉባኤ አሜሪካ በመሆኗ ደስተኛ መሆናቸውን ገልፀዋል ።
ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን እና የቻይናው ፕሬዝዳንት ዢ ጂንፒንግ በሚቀጥለው አመት በፍሎሪዳ በሚካሄደው የ G20 የአለም መሪዎች ጉባኤ ላይ እንዲገኙ ያላቸውን ጉጉት ገልፀዋል ።
ምንም እንኳን ሁለቱም የሚመሩት ሀገራት የቡድኑ ሙሉ አባላት ቢሆኑም ትራምፕ ግን ፑቲን እና ዢ ሊገኙ ይችሉ እንደሆነ ሲጠየቁ "እወዳቸዋለሁ" እና እንደ "ታዛቢዎች" መሳተፍ እንደሚችሉ ተናግረዋል ።
አክለዉም ቻይና፣ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ህንድ፣ ጃፓን እና ሩሲያን ጨምሮ ከታላላቅ ኢኮኖሚ ቡድን የተውጣጡ መሪዎችን ሲያስተናግድ "የእኛን አስደናቂ ስኬት ለአለም ለማሳየት እጓጓለሁ።" ብለዋል ።
G20 ሩሲያ እና ቻይና እንዲሁም የአውሮፓ ህብረት (አህ) እና የአፍሪካ ህብረትን ያካትታል ነገር ግን በአለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት (ICC) የተሰጠ የጦር ወንጀል የእስር ማዘዣ ፑቲን ባለፈው አመት በብራዚል በተካሄደው ዝግጅት ላይ አልተገኙም ሲል ያስነበበዉ CBC የዜና ወኪል ነዉ።
የኔታ ቲዩብ ዘጋቢ ፦ ታዴ የማመይ ልጅ
የዩኤስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በህዳር ወር በደቡብ አፍሪካ ሊካሄድ በተያዘው የቡድን 20 ጉባኤ ላይ እንደማይሳተፉ እና በምትኩ ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ እንደሚልኩ ተናገሩ ።
የቡድኑን ተለዋጭ የፕሬዚዳንትነት ቦታ በመያዝ የመጀመሪያዋ አፍሪካዊት ሀገር የሆነችው ደቡብ አፍሪካ የሚካሄደውን የቡድን 20 ጉባኤ ለመዝለል ለምን እንደወሰኑ የገለፁት ትራምፕ ሀገሪቱ ለአሜሪ ፖሊሲዎች
ከፍተኛ ንቀት እንዳላትና ይልቁንስ ከሩሲያና ቻይና ጋር እያሴረች ትገኛለች እንዲሁም በደቡብ አፍሪካ አናሳ ነጭ ገበሬዎች ላይ “ዘር ማጥፋት” እየተካሄደ ነው በማለት በደቡብ አፍሪካ መንግስት ላይ ተከታታይ ውንጀላዎችን አቅርበዋል።
በተጨማሪም ትራምፕ በፍሎሪዳ በሚገኘው ማር-አ-ላጎ እስቴት አቅራቢያ በሚገኘው የጎልፍ ሪዞርታቸው ከደብቡ አፍሪካ ቀጥሎ የሚቀጥለውን ዓመት G20 የመሪዎች ጉባኤ አሜሪካ በመሆኗ ደስተኛ መሆናቸውን ገልፀዋል ።
ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን እና የቻይናው ፕሬዝዳንት ዢ ጂንፒንግ በሚቀጥለው አመት በፍሎሪዳ በሚካሄደው የ G20 የአለም መሪዎች ጉባኤ ላይ እንዲገኙ ያላቸውን ጉጉት ገልፀዋል ።
ምንም እንኳን ሁለቱም የሚመሩት ሀገራት የቡድኑ ሙሉ አባላት ቢሆኑም ትራምፕ ግን ፑቲን እና ዢ ሊገኙ ይችሉ እንደሆነ ሲጠየቁ "እወዳቸዋለሁ" እና እንደ "ታዛቢዎች" መሳተፍ እንደሚችሉ ተናግረዋል ።
አክለዉም ቻይና፣ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ህንድ፣ ጃፓን እና ሩሲያን ጨምሮ ከታላላቅ ኢኮኖሚ ቡድን የተውጣጡ መሪዎችን ሲያስተናግድ "የእኛን አስደናቂ ስኬት ለአለም ለማሳየት እጓጓለሁ።" ብለዋል ።
G20 ሩሲያ እና ቻይና እንዲሁም የአውሮፓ ህብረት (አህ) እና የአፍሪካ ህብረትን ያካትታል ነገር ግን በአለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት (ICC) የተሰጠ የጦር ወንጀል የእስር ማዘዣ ፑቲን ባለፈው አመት በብራዚል በተካሄደው ዝግጅት ላይ አልተገኙም ሲል ያስነበበዉ CBC የዜና ወኪል ነዉ።
የኔታ ቲዩብ ዘጋቢ ፦ ታዴ የማመይ ልጅ
10 months ago
ኤሎን ማስክን "ድሮ እንደ ወደድኩት… አሁንም እወደዋለሁ ።" !/ ዶናልድ ትራምፕ /
ቢሊየነር እና የአንድ ወቅት የትራምፕ ቀኝ እጅ ከፍተኛ የዋይት ሀውስ አማካሪ የነበሩት ኤሎን ማስክ በዋይት ሀውስ በአዲስ መልክ በታደሰው ሮዝ ጋርደን የቴክኖሎጂ መሪዎች ጉባኤ እንዲገኙ በፕሬዘዳንቱ ጥሪ ቢቀርብላቸውም ፣ነገር ግን በራሴ ፍላጎት ከስፍራው አልተገኘሁም በማለት ተናግረዋል ።
“ተጋበዝኩ፣ ግን በሚያሳዝን ሁኔታ መሳተፍ አልቻልኩም። የእኔ ተወካይ እዚያ ይኖራል” ሲል ማስክ ሐሙስ ዕለት ለኤክስ ተጠቃሚዎች የ xAI፣ SpaceX እና Tesla መሪ ያልተጋበዘበትን ምክንያት ለጠየቀው ወዳጁ ምላሽ ሰጥቷል።
የሃሙስ ዝግጅት የእንግዶች ዝርዝር የሜታ ዋና ስራ አስፈፃሚ ማርክ ዙከርበርግ ፣ የአፕል ዋና ስራ አስፈፃሚ ቲም ኩክ ፣ የማይክሮሶፍት መስራች ቢል ጌትስ ፣ የጎግል ዋና ስራ አስፈፃሚ ሱንዳር ፒቻይ እና የ OpenAI ዋና ስራ አስፈፃሚ ሳም አልትማን ይገኙበታል ሲሉ የዋይት ሀውስ ባለስልጣን ተናግረዋል ።
ማስክ መጋበዙ በመስክ እና በዋይት ሀውስ መካከል ያለው ግንኙነት እየቀለጠ መሆኑን የሚያሳይ ምልክት ሊሆን ይችላል። ተብሏል ።
ነገር ግን በ አንድ ጊዜ "የመጀመሪያው ጓደኛ" ተብሎ የሚጠራው እና በፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጎን በቋሚነት መገኘቱ ማቆሙና ኋይት ሀዉስ የሚደረግለትን ግብዣዎች ችላ ማለቱ የፖለቲካ ፓርቲ እጀምራለሁ ያለውን በመቀጠል ተገዳዳሪና ተፎካካሪ ይሆናል ለሚለው ማረጋገጫ ነዉ ተብሏል ።
ዋይት ሀውስ አስተያየቶችን ከተመለከትንና ከትራምፕ እና ከምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ የተሰጡ አስተያየቶች ተንተርሰዉ እንደተሰሩ ዘገባዎች ከሆነ ማስክ ወደ ማህበሩ ተመልሶ እንደሚመጣ ያሳያሉ ።
በዚህ ሳምንት ስኮት ጄኒንዝ በCNN በፖድካስቸው ላይ ሲናገሩ ትራምፕ ማስክ “በስህተት ብንለያይም ቢወጣም ጥሩ አስተሳሰብ ያለው ሰው” “ጥሩ ሰው ነው” ብለዋል።
ትራምፕ አክለዉም "80% ሱፐር ጂኒየስ አለው ከዚያም 20% አንዳንድ ችግሮች አጋጥመውታል. 20% ሲሰራ እሱ በጣም ጥሩ ይሆናል" ብለዋል. "ድሮ እንደ ወደድኩት… አሁንም እወደዋለሁ ።" ብለዋል
ቫንስ ባለፈው ወር ከቀኝ ቀኝ ጋዜጣ ጌትዌይ ፑንዲት ጋር ባደረገው ቃለ ምልልስ ማስክ ከ Trump ዋይት ሀውስ ጋር ያለው ግንኙነት “ውስብስብ” ብሎታል። ነገር ግን በሚቀጥለው ህዳር በሚካሄደው የአጋማሽ ዘመን ምርጫ ማስክ የሪፐብሊካን ፓርቲን እንደሚደግፍ እንደሚጠብቅ እና ተስፋ እንደሚያደርግ ተናግሯል።
"ኤሎን ከፕሬዚዳንቱ ለመላቀቅ መሞከሩ በእውነቱ ስህተት ነው ብዬ አስባለሁ" ሲል ቫንስ ተናግሯል ።
CNN ለዚህ ዘገባ አስተዋጽዖ አበርክቷል ።
የኔታ ቲዩብ ዘጋቢ ፦ ታዴ የማመይ ልጅ
ቢሊየነር እና የአንድ ወቅት የትራምፕ ቀኝ እጅ ከፍተኛ የዋይት ሀውስ አማካሪ የነበሩት ኤሎን ማስክ በዋይት ሀውስ በአዲስ መልክ በታደሰው ሮዝ ጋርደን የቴክኖሎጂ መሪዎች ጉባኤ እንዲገኙ በፕሬዘዳንቱ ጥሪ ቢቀርብላቸውም ፣ነገር ግን በራሴ ፍላጎት ከስፍራው አልተገኘሁም በማለት ተናግረዋል ።
“ተጋበዝኩ፣ ግን በሚያሳዝን ሁኔታ መሳተፍ አልቻልኩም። የእኔ ተወካይ እዚያ ይኖራል” ሲል ማስክ ሐሙስ ዕለት ለኤክስ ተጠቃሚዎች የ xAI፣ SpaceX እና Tesla መሪ ያልተጋበዘበትን ምክንያት ለጠየቀው ወዳጁ ምላሽ ሰጥቷል።
የሃሙስ ዝግጅት የእንግዶች ዝርዝር የሜታ ዋና ስራ አስፈፃሚ ማርክ ዙከርበርግ ፣ የአፕል ዋና ስራ አስፈፃሚ ቲም ኩክ ፣ የማይክሮሶፍት መስራች ቢል ጌትስ ፣ የጎግል ዋና ስራ አስፈፃሚ ሱንዳር ፒቻይ እና የ OpenAI ዋና ስራ አስፈፃሚ ሳም አልትማን ይገኙበታል ሲሉ የዋይት ሀውስ ባለስልጣን ተናግረዋል ።
ማስክ መጋበዙ በመስክ እና በዋይት ሀውስ መካከል ያለው ግንኙነት እየቀለጠ መሆኑን የሚያሳይ ምልክት ሊሆን ይችላል። ተብሏል ።
ነገር ግን በ አንድ ጊዜ "የመጀመሪያው ጓደኛ" ተብሎ የሚጠራው እና በፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጎን በቋሚነት መገኘቱ ማቆሙና ኋይት ሀዉስ የሚደረግለትን ግብዣዎች ችላ ማለቱ የፖለቲካ ፓርቲ እጀምራለሁ ያለውን በመቀጠል ተገዳዳሪና ተፎካካሪ ይሆናል ለሚለው ማረጋገጫ ነዉ ተብሏል ።
ዋይት ሀውስ አስተያየቶችን ከተመለከትንና ከትራምፕ እና ከምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ የተሰጡ አስተያየቶች ተንተርሰዉ እንደተሰሩ ዘገባዎች ከሆነ ማስክ ወደ ማህበሩ ተመልሶ እንደሚመጣ ያሳያሉ ።
በዚህ ሳምንት ስኮት ጄኒንዝ በCNN በፖድካስቸው ላይ ሲናገሩ ትራምፕ ማስክ “በስህተት ብንለያይም ቢወጣም ጥሩ አስተሳሰብ ያለው ሰው” “ጥሩ ሰው ነው” ብለዋል።
ትራምፕ አክለዉም "80% ሱፐር ጂኒየስ አለው ከዚያም 20% አንዳንድ ችግሮች አጋጥመውታል. 20% ሲሰራ እሱ በጣም ጥሩ ይሆናል" ብለዋል. "ድሮ እንደ ወደድኩት… አሁንም እወደዋለሁ ።" ብለዋል
ቫንስ ባለፈው ወር ከቀኝ ቀኝ ጋዜጣ ጌትዌይ ፑንዲት ጋር ባደረገው ቃለ ምልልስ ማስክ ከ Trump ዋይት ሀውስ ጋር ያለው ግንኙነት “ውስብስብ” ብሎታል። ነገር ግን በሚቀጥለው ህዳር በሚካሄደው የአጋማሽ ዘመን ምርጫ ማስክ የሪፐብሊካን ፓርቲን እንደሚደግፍ እንደሚጠብቅ እና ተስፋ እንደሚያደርግ ተናግሯል።
"ኤሎን ከፕሬዚዳንቱ ለመላቀቅ መሞከሩ በእውነቱ ስህተት ነው ብዬ አስባለሁ" ሲል ቫንስ ተናግሯል ።
CNN ለዚህ ዘገባ አስተዋጽዖ አበርክቷል ።
የኔታ ቲዩብ ዘጋቢ ፦ ታዴ የማመይ ልጅ
10 months ago
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የ2026 የዓለም ዋንጫ ዕጣ ድልድል በፈረንጆቹ ታህሳስ 5 ቀን 2025 በዋሽንግተን ዲሲ ይከናወናል አሉ
ፕሬዚዳንቱ ይህንን ሲያስታውቁ የዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ፌዴሬሽኖች ማህበር (ፊፋ) ፕሬዚዳንት ጂያኒ ኢንፋቲኖ እና የአሜሪካው ምክትል ፕሬዚዳንት ጄዲ ቫንስ ተገኝተዋል።
የዕጣ ድልድሉ ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የኬኔዲ ማዕከል እንደሚደረግ ማስታወቃቸውን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል፡፡
የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ በአሜሪካ፣ ሜክሲኮ እና ካናዳ ጣምራ አስተናጋጅነት የሚካሄድ ሲሆን የ48 ሀገራት የእግርኳስ ብሔራዊ ቡድኖች በመድረኩ ይሳተፋሉ፡፡
ፕሬዚዳንቱ ይህንን ሲያስታውቁ የዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ፌዴሬሽኖች ማህበር (ፊፋ) ፕሬዚዳንት ጂያኒ ኢንፋቲኖ እና የአሜሪካው ምክትል ፕሬዚዳንት ጄዲ ቫንስ ተገኝተዋል።
የዕጣ ድልድሉ ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የኬኔዲ ማዕከል እንደሚደረግ ማስታወቃቸውን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል፡፡
የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ በአሜሪካ፣ ሜክሲኮ እና ካናዳ ጣምራ አስተናጋጅነት የሚካሄድ ሲሆን የ48 ሀገራት የእግርኳስ ብሔራዊ ቡድኖች በመድረኩ ይሳተፋሉ፡፡
Sponsored by
Surafel
10 months ago
' እኔ ቀይሬያለሁ : አንተ ግን ያንኑ ነው የለበስኸው '
#ethiopia | ብሪያን ግሌን እድሜው በሃምሳዎቹ አጋማሽ የሚገኝ ጋዜጠኛ ነው። የዋይት ሃውስ ቋሚ ዘጋቢ ሆኖ እየሰራ ነው ። የሚሰራበት የቴሌቪዥን ጣቢያ RAV( Real America's Voice )ቀኝ ዘመም ወግአጥባቂ ሚዲያ ነው። ጋዜጠኛ ብሪያንም ሚዲያውም ቀንደኛ የፕሬዝዳንት ትራምፕ ደጋፊ ናቸው።
.
ከአምስት ወራት በፊት የዩክሬይን ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘሌንስኪ በነጩ ቤተመንግሥት ከትራምፕ ጋር በቀጥታ ስርጭት ጋዜጣዊ መግለጫ በሰጡበት ወቅት ደስ የማይል ጊዜ አሳልፈዋል።
በጊዜው ዘሌንሲኪ የማንኛውም አገር መሪ ላይ ሊደረግ በማይገባ ሁኔታ ያስተናገዷቸው ፕሬዚዳንት ትራምፕና ምክትላቸው ጄዲ ቫንስ ብቻ አልነበሩም። የእነርሱ ደጋፊ ጋዜጠኞችም ጭምር ነበሩ።
.
አንዱ ብሪያን ግሌን ነበር ። በወቅቱ እንዲህ ብሎ ጠይቋቸው ነበር ...."እንዴት ሙሉ ልብስ አይለብሱም ?! በዚህ አገር በትልቁ ቢሮ ውስጥ ነው የሚገኙት ነገር ግን ሙሉ ልብስ ለመልበስ አሻፈረኝ ብለዋል ...ለመሆኑ ሙሉ ልብስ አሎት ?! "
.
ፕሬዚዳንት ዘሌንስኪ 'ጦርነት ላይ ያለሁ መሪ ነኝ ..ጦርነቱ ሲጠናቀቅ ሙሉ ልብስ እለብሳለሁ ' ብለው መለሱለት።
..
ከአምስት ወር በኋላ ዛሬ ምሽት ዘሌንስኪ በድጋሚ ነጩ ቤተመንግሥት ተገኝተው ነበር ። ከባለፈው ትምህርት የወሰዱ ይመስላል። ሁሉ ቦታ ወታደራዊ ቲሸርት የሚለብሱት ፕሬዝደንት ሸሚዝ ለብሰዋል ። ጃኬት ደረብ አድርገዋል።
.
ጋዜጠኛ ግሌን የጥያቄ እድል ሲሰጠው በድጋሚ አለባበሳቸውን አነሳ ።
' ዛሬ በዚህ ልብስ በጣም አምሮብዎታል ' አላቸው ። ፕሬዚዳንት ትራምፕ ' እኔም ተመሳሳይ ነገር ብዬዋለሁ ' ካሉ በኋላ ይህ እኮ ነው ባለፈው የተናገረህ ጋዜጠኛ ብለው አስታወሷቸው ።
ግሌን ' ይቅርታ እጠይቃለሁ : ግሩም ሆነዋል ' አለ ...
.
ፕሬዚዳንት ዘሌንስኪ አቋርጠውት ' እኔ ቀይሬያለሁ : አንተ ግን ያንኑ ነው የለበስኸው አልቀየርህም ' ብለው ቀለዱ።
.
በወቅቱ ቢቢሲ ላይ ቀርቦ እንዴት ጦርነት ላይ ለሚገኙ መሪ እንዲህ ትጠይቃቸዋለህ ?!.. ተብሎ ሲጠየቅ 'ሁሉም አሜሪካዊ ቤቱ ሆኖ የሚጠይቀውን ነው የጠየኩት ..ጦርነቱ ዩክሬን እንጂ ዌስት ዊንግ (ዋይት ሃውስ) ውስጥ አይደለም ' ብሎ መልሶ ነበር ።
.
ጉዳዩ ከአምስት ወር በፊትም ዛሬም ዜና ሆኗል ። በርካታ ትልልቅ ሚዲያዎች ተቀባብለው ስርተውታል ። አንዳንድ ጋዜጠኛ ጦርነትህን ሳይሆን አለባበስህን ዜና ያደርገዋል ።
ኤርሚያስ በጋሻው
#ethiopia | ብሪያን ግሌን እድሜው በሃምሳዎቹ አጋማሽ የሚገኝ ጋዜጠኛ ነው። የዋይት ሃውስ ቋሚ ዘጋቢ ሆኖ እየሰራ ነው ። የሚሰራበት የቴሌቪዥን ጣቢያ RAV( Real America's Voice )ቀኝ ዘመም ወግአጥባቂ ሚዲያ ነው። ጋዜጠኛ ብሪያንም ሚዲያውም ቀንደኛ የፕሬዝዳንት ትራምፕ ደጋፊ ናቸው።
.
ከአምስት ወራት በፊት የዩክሬይን ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘሌንስኪ በነጩ ቤተመንግሥት ከትራምፕ ጋር በቀጥታ ስርጭት ጋዜጣዊ መግለጫ በሰጡበት ወቅት ደስ የማይል ጊዜ አሳልፈዋል።
በጊዜው ዘሌንሲኪ የማንኛውም አገር መሪ ላይ ሊደረግ በማይገባ ሁኔታ ያስተናገዷቸው ፕሬዚዳንት ትራምፕና ምክትላቸው ጄዲ ቫንስ ብቻ አልነበሩም። የእነርሱ ደጋፊ ጋዜጠኞችም ጭምር ነበሩ።
.
አንዱ ብሪያን ግሌን ነበር ። በወቅቱ እንዲህ ብሎ ጠይቋቸው ነበር ...."እንዴት ሙሉ ልብስ አይለብሱም ?! በዚህ አገር በትልቁ ቢሮ ውስጥ ነው የሚገኙት ነገር ግን ሙሉ ልብስ ለመልበስ አሻፈረኝ ብለዋል ...ለመሆኑ ሙሉ ልብስ አሎት ?! "
.
ፕሬዚዳንት ዘሌንስኪ 'ጦርነት ላይ ያለሁ መሪ ነኝ ..ጦርነቱ ሲጠናቀቅ ሙሉ ልብስ እለብሳለሁ ' ብለው መለሱለት።
..
ከአምስት ወር በኋላ ዛሬ ምሽት ዘሌንስኪ በድጋሚ ነጩ ቤተመንግሥት ተገኝተው ነበር ። ከባለፈው ትምህርት የወሰዱ ይመስላል። ሁሉ ቦታ ወታደራዊ ቲሸርት የሚለብሱት ፕሬዝደንት ሸሚዝ ለብሰዋል ። ጃኬት ደረብ አድርገዋል።
.
ጋዜጠኛ ግሌን የጥያቄ እድል ሲሰጠው በድጋሚ አለባበሳቸውን አነሳ ።
' ዛሬ በዚህ ልብስ በጣም አምሮብዎታል ' አላቸው ። ፕሬዚዳንት ትራምፕ ' እኔም ተመሳሳይ ነገር ብዬዋለሁ ' ካሉ በኋላ ይህ እኮ ነው ባለፈው የተናገረህ ጋዜጠኛ ብለው አስታወሷቸው ።
ግሌን ' ይቅርታ እጠይቃለሁ : ግሩም ሆነዋል ' አለ ...
.
ፕሬዚዳንት ዘሌንስኪ አቋርጠውት ' እኔ ቀይሬያለሁ : አንተ ግን ያንኑ ነው የለበስኸው አልቀየርህም ' ብለው ቀለዱ።
.
በወቅቱ ቢቢሲ ላይ ቀርቦ እንዴት ጦርነት ላይ ለሚገኙ መሪ እንዲህ ትጠይቃቸዋለህ ?!.. ተብሎ ሲጠየቅ 'ሁሉም አሜሪካዊ ቤቱ ሆኖ የሚጠይቀውን ነው የጠየኩት ..ጦርነቱ ዩክሬን እንጂ ዌስት ዊንግ (ዋይት ሃውስ) ውስጥ አይደለም ' ብሎ መልሶ ነበር ።
.
ጉዳዩ ከአምስት ወር በፊትም ዛሬም ዜና ሆኗል ። በርካታ ትልልቅ ሚዲያዎች ተቀባብለው ስርተውታል ። አንዳንድ ጋዜጠኛ ጦርነትህን ሳይሆን አለባበስህን ዜና ያደርገዋል ።
ኤርሚያስ በጋሻው
10 months ago
"የተወሰነውን ግዛት ለዩክሬን ለማስመለስ እንሞክራለን" አሉ ትራምፕ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አርብ ዕለት ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በሚያደርጉት ውይይት ለዩክሬን የተወሰነ ግዛት ለማስመለስ እንደሚሞክሩ ተናገሩ።
በዋይት ሐውስ በነበራቸው ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት "ሩሲያ የዩክሬንን ሰፊ ክፍል ይዛለች።ዋና ግዛት ነው የያዘችው።የተወሰነውን ግዛት ለዩክሬን ለማስመለስ እንሞክራለን" ብለዋል።
ትራምፕ እና የሩሲያው ፕሬዝዳንት በሳምንቱ መጨረሻ በአላስካ ተገናኝቶ ለመነጋገር ቀጠሮ ይዘዋል።
ትራምፕ ከፑቲን ጋር ከተገናኙ በኋላ በሁለት ደቂቃ ውስጥ ለውጥ ይኖር እንደሆነ ማወቅ እንደሚችሉ ተናግረዋል እንደ ቢቢሲ ዘገባ።
የአርብ ዕለቱ ስብሰባ ፑቲን ጦርነቱን እንዲያቆም ለማበረታታት ያለመ እና "አቋሙን ለማወቅ የሚደረግ ስብሰባ" እንደሚሆን ገልፀው፣ ይህንን ጉባዔ እንደ መነሻ እንደሚመለከቱት ተናግረዋል።
አላስካ የሚደረገው የሁለቱ መሪዎች ስብሰባ ከተሰማ በኋላ ዜሌንስኪ የኪየቭ ግብዓት የሌለበት ማንኛውም ስምምነት "የከሸፈ ውሳኔ" ይሆናል ብለዋል።
ክሬምሊን በተደጋጋሚ ከዜሌንስኪ ጋር የፊት ለፊት ውይይት ሊኖር እንደማይችል ተናግሯል።
በቅርቡ ፕሬዚዳንት ፑቲን ከዩክሬኑ አቻቸው ጋር ፊት ለፊት ለመነጋገር ጊዜው ሩቅ ነው ብለው ነበር።
ዜሌንስኪ ረቡዕ ዕለት ከትራምፕ፣ከአሜሪካው ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ እና ከአውሮፓ ኅብረት መሪዎች ጋር በቪዲዮ ስብሰባ እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።
ETHIO FM
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አርብ ዕለት ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በሚያደርጉት ውይይት ለዩክሬን የተወሰነ ግዛት ለማስመለስ እንደሚሞክሩ ተናገሩ።
በዋይት ሐውስ በነበራቸው ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት "ሩሲያ የዩክሬንን ሰፊ ክፍል ይዛለች።ዋና ግዛት ነው የያዘችው።የተወሰነውን ግዛት ለዩክሬን ለማስመለስ እንሞክራለን" ብለዋል።
ትራምፕ እና የሩሲያው ፕሬዝዳንት በሳምንቱ መጨረሻ በአላስካ ተገናኝቶ ለመነጋገር ቀጠሮ ይዘዋል።
ትራምፕ ከፑቲን ጋር ከተገናኙ በኋላ በሁለት ደቂቃ ውስጥ ለውጥ ይኖር እንደሆነ ማወቅ እንደሚችሉ ተናግረዋል እንደ ቢቢሲ ዘገባ።
የአርብ ዕለቱ ስብሰባ ፑቲን ጦርነቱን እንዲያቆም ለማበረታታት ያለመ እና "አቋሙን ለማወቅ የሚደረግ ስብሰባ" እንደሚሆን ገልፀው፣ ይህንን ጉባዔ እንደ መነሻ እንደሚመለከቱት ተናግረዋል።
አላስካ የሚደረገው የሁለቱ መሪዎች ስብሰባ ከተሰማ በኋላ ዜሌንስኪ የኪየቭ ግብዓት የሌለበት ማንኛውም ስምምነት "የከሸፈ ውሳኔ" ይሆናል ብለዋል።
ክሬምሊን በተደጋጋሚ ከዜሌንስኪ ጋር የፊት ለፊት ውይይት ሊኖር እንደማይችል ተናግሯል።
በቅርቡ ፕሬዚዳንት ፑቲን ከዩክሬኑ አቻቸው ጋር ፊት ለፊት ለመነጋገር ጊዜው ሩቅ ነው ብለው ነበር።
ዜሌንስኪ ረቡዕ ዕለት ከትራምፕ፣ከአሜሪካው ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ እና ከአውሮፓ ኅብረት መሪዎች ጋር በቪዲዮ ስብሰባ እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።
ETHIO FM
Comments