የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የ2026 የዓለም ዋንጫ ዕጣ ድልድል በፈረንጆቹ ታህሳስ 5 ቀን 2025 በዋሽንግተን ዲሲ ይከናወናል አሉ
ፕሬዚዳንቱ ይህንን ሲያስታውቁ የዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ፌዴሬሽኖች ማህበር (ፊፋ) ፕሬዚዳንት ጂያኒ ኢንፋቲኖ እና የአሜሪካው ምክትል ፕሬዚዳንት ጄዲ ቫንስ ተገኝተዋል።
የዕጣ ድልድሉ ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የኬኔዲ ማዕከል እንደሚደረግ ማስታወቃቸውን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል፡፡
የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ በአሜሪካ፣ ሜክሲኮ እና ካናዳ ጣምራ አስተናጋጅነት የሚካሄድ ሲሆን የ48 ሀገራት የእግርኳስ ብሔራዊ ቡድኖች በመድረኩ ይሳተፋሉ፡፡
ፕሬዚዳንቱ ይህንን ሲያስታውቁ የዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ፌዴሬሽኖች ማህበር (ፊፋ) ፕሬዚዳንት ጂያኒ ኢንፋቲኖ እና የአሜሪካው ምክትል ፕሬዚዳንት ጄዲ ቫንስ ተገኝተዋል።
የዕጣ ድልድሉ ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው የኬኔዲ ማዕከል እንደሚደረግ ማስታወቃቸውን ዘ አትሌቲክ ዘግቧል፡፡
የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ በአሜሪካ፣ ሜክሲኮ እና ካናዳ ጣምራ አስተናጋጅነት የሚካሄድ ሲሆን የ48 ሀገራት የእግርኳስ ብሔራዊ ቡድኖች በመድረኩ ይሳተፋሉ፡፡
10 months ago