Logo
Getu Temesgen
የኢስላማባዱ ድርድር ያለ ስምምነት ተበተነ
#ethiopia | ​ዓለም ትንፋሿን ውጣ ስትጠባበቀው የነበረው የአሜሪካና የኢራን የሰላም ድርድር "ውጤት አልባ" ሆኖ መጠናቀቁን ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ አሁን አስታወቁ።

​ምን ተፈጠረ?

ለ 21 ሰዓታት በተከታታይ የተካሄደውና የፓኪስታን ባለስልጣናት ሲያደራድሩት የቆየው ንግግር፣ በዋና ዋና ጉዳዮች ላይ መስማማት ባለመቻሉ ያለምንም ስምምነት (No Deal) ተጠናቋል።

​ እንቅፋት የሆኑት ነጥቦች፦

​አሜሪካ በኢራን የዩራኒየም ማበልጸግና በሚሳይል ክምችት ላይ የያዘችው ጠንካራ አቋም

​ኢራን ሁሉም ማዕቀቦች በአስቸኳይ እንዲነሱና የአሜሪካ ጦር ቀጠናውን ለቆ እንዲወጣ ያቀረበችው ጥያቄ

​የድርድሩ መፍረስ በቀጠናው ያለውን ወታደራዊ ፍጥጫ ወደ ከፋ ደረጃ ሊያሸጋግረው እንደሚችል ስጋት ተፈጥሯል።

​የሰላሙ ተስፋ በድቅድቅ ጨለማ ተተክቷል!

​#getu #breakingnews #jdvance #iranusa #nodeal #islamabadtalks #middleeastcrisis #globalsecurity #peacetalkscollapse #ሰበርዜና #ድርድር #አሜሪካ #ኢራን #ጌጡተመስገን #getutemesgen

2 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.