2 hours ago
በፈረንሳይ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ፍራንስ 24 ምርጫውን አስመልክቶ በሰራው ዘገባ ላይ የአዲስ አበባን ልማት “አስከፊ” ብሎ በመፈረጅ ያሰራጨው ዘገባ የያዛቸው መረጃዎች “ከእውነት የራቁ ናቸው” አለ
#ethiopia | በፈረንሳይ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኢምባሲ ፍራንስ 24 ባለፈው ሰኞ የተካሄደውን 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ በተመለከተ በሰራው ዘገባ “ምርጫውን የይስሙላ” እንዲሁም የአዲስ አበባን ልማት “አስከፊ” ሲል መግለጹ፣ ኢትዮጵያ ያለችበንት ሁኔታ እና እውነታ ያላገናዘበ ነው ሲል የተቃውሞ መግለጫ አውጥቷል።
ኤምባሲው ፍራንስ 24 የቴሌቪዥን ጣቢያ ከሳቢን ፕላኔል ከተባሉ “እንግዳ” ጋር ባደረገው ቃለ መጠይቅ፤ የቀረቡትን ሀሳቦች፣ አሳሳችና ወገንተኝነት የተሞላባቸው ትችቶች ናቸው በማለት በጽኑ እንደሚቃወም አስታውቋል፡፡ ኤምባሲው ባወጣው መግለጫ የጣቢያው ዘገባ የሀገሪቱን ነባራዊ እውነታም ሆነ የመንግሥትን ሰፊ ጥረቶች የማያንጸባርቅ አሳሳች ትርክት ነው ሲል ፈርጆታል።
አክሎም ባለፉት ዓመታት ተመዝግበዋል ያላቸው የፖለቲካና የኢኮኖሚ ስኬቶችን ወደ ጎን በመተው አስተዳደሩን በ“እርስ በርስ ጦርነት” ብቻ ከፋፍሎ ለመግለጽ የተደረገው ሙከራ ማጋነንና ከተጨባጭ እውነታ የራቀ መሆኑን ጠቅሷል። ኢትዮጵያ በአስቸጋሪ ቀጣናዊ ሁኔታዎች ውስጥም ሆና በዋና ዋና ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት የተመሰከረለትን ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት አስመዝግባለች ሲል ምላሽ ሰጥቷል።
በተጨማሪም የአዲስ አበባ ከተማ ውበትና የመሠረተ ልማት ማዘመን ሥራዎችን “አስከፊ” ሲል የገለጸበትን አግባብ፣ ኤምባሲው ውድቅ እንደሚያደርገው በመግለጽ ይህ የልማት ፕሮጀክት በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎችን ሕይወት እየቀየረ ያለና በዋና ከተማዋም ሆነ በሌሎች የሀገሪቱ ክፍሎች በከፍተኛ ደረጃ አድናቆት የተቸረው ስኬት ነው በማለት አወድሷል።
ኤምባሲው አክሎም በምርጫው ላይ ስለአሳታፊነትና የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን አስመልክቶ የሰራውና የተቸበት መንገድ በስህተት የተሞሉ ናቸው ሲል በጽኑ ነቅፏል። የፈረንሳዩ የዜና አውታር በሰራው ዘገባ “በአማራና በኦሮሚያ ክልሎች ግማሽ ያህሉ የምርጫ ክልሎች አልመረጡም” ማለቱን በተመለከተ ደግሞ ይህ መረጃ ሙሉ በሙሉ ሐሰት መሆኑን ኤምባሲው በአሐዛዊ መረጃዎች አስደግፎ ተከላክሏል።
ለአብነትም “በአማራ ክልል ከ138 የምርጫ ክልል በስምንቱ ብቻ አለመካሄዱን በመጥቀስ፣ ይህም ከክልሉ አጠቃላይ ቁጥር 6 በመቶ ብቻ መሆኑን” አመልክቷል።
እንዲሁም በቴክኖሎጂ እና አጠቃላይ ሂደቱ ዲሞክራሲን የተከተለ መሆኑን በመግለጽ መገናኛ ብዙኃኑ የሰራቸው እና ያሰራጫቸው መረጃዎች እውነታን ያላገናዘቡ ናቸው ሲል አጣጥሏል፡፡
ምርጫው በተለይም በዴሞክራሲ ምህዳር መስፋትና መገናኛ ብዙኃን ተሳትፎ ዙሪያ የይስሙላ እንደነበር በዘገባው መጠቀሱን ያወሳው መግለጫው፤ የተመራጮችን፣ የሲቪል ማህበራት፣ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች፣ ታዛቢዎችን፣ የሚዲያ ብዛት እና የሚዘግቡ ጋዜጠኞችን ቁጥር እንዲሁም በአጠቃላይ ምርጫው ላይ ያሉ ቁጥሮችን በመጥቀስ ውድቅ አድርጎታል።
ኤምባሲው አክሎም ሚዲያው የውጭ ወገኖችን ማለትም የአፍሪካ ሕብረት እና የኢጋድን ታዛቢዎችን ሚና ለማሳነስ “ትላልቅ ግድፈቶችን ሪፖርት አያደርጉም” ማለቱ የተቋማቱን ስራ ማሳነስ ነው ብሎታል ። የሁለቱንም ተቋማት ልዑካን የሚመሩትን ኃላፊዎች ማንነት በመግለጽ አንጋፋ ተቋማትና መሪዎችን ማጣጣል የአስተሳሰብ አድሏዊነት ማሳያ ነው በማለት ኮንኖታል።
በመጨረሻም የዚህ ምርጫ ውጤት የሀገሪቱን የወደፊት ዕጣ ፈንታ የሚወሰነው በራሱ በኢትዮጵያ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ምርጫ እንጂ ከውጭ በሚሰጡ መግለጫዎችና አስተያየቶች አይደለም ሲል አስታውቋል።
#አዲስ_ማለዳ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen
#ethiopia | በፈረንሳይ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኢምባሲ ፍራንስ 24 ባለፈው ሰኞ የተካሄደውን 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ በተመለከተ በሰራው ዘገባ “ምርጫውን የይስሙላ” እንዲሁም የአዲስ አበባን ልማት “አስከፊ” ሲል መግለጹ፣ ኢትዮጵያ ያለችበንት ሁኔታ እና እውነታ ያላገናዘበ ነው ሲል የተቃውሞ መግለጫ አውጥቷል።
ኤምባሲው ፍራንስ 24 የቴሌቪዥን ጣቢያ ከሳቢን ፕላኔል ከተባሉ “እንግዳ” ጋር ባደረገው ቃለ መጠይቅ፤ የቀረቡትን ሀሳቦች፣ አሳሳችና ወገንተኝነት የተሞላባቸው ትችቶች ናቸው በማለት በጽኑ እንደሚቃወም አስታውቋል፡፡ ኤምባሲው ባወጣው መግለጫ የጣቢያው ዘገባ የሀገሪቱን ነባራዊ እውነታም ሆነ የመንግሥትን ሰፊ ጥረቶች የማያንጸባርቅ አሳሳች ትርክት ነው ሲል ፈርጆታል።
አክሎም ባለፉት ዓመታት ተመዝግበዋል ያላቸው የፖለቲካና የኢኮኖሚ ስኬቶችን ወደ ጎን በመተው አስተዳደሩን በ“እርስ በርስ ጦርነት” ብቻ ከፋፍሎ ለመግለጽ የተደረገው ሙከራ ማጋነንና ከተጨባጭ እውነታ የራቀ መሆኑን ጠቅሷል። ኢትዮጵያ በአስቸጋሪ ቀጣናዊ ሁኔታዎች ውስጥም ሆና በዋና ዋና ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት የተመሰከረለትን ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት አስመዝግባለች ሲል ምላሽ ሰጥቷል።
በተጨማሪም የአዲስ አበባ ከተማ ውበትና የመሠረተ ልማት ማዘመን ሥራዎችን “አስከፊ” ሲል የገለጸበትን አግባብ፣ ኤምባሲው ውድቅ እንደሚያደርገው በመግለጽ ይህ የልማት ፕሮጀክት በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎችን ሕይወት እየቀየረ ያለና በዋና ከተማዋም ሆነ በሌሎች የሀገሪቱ ክፍሎች በከፍተኛ ደረጃ አድናቆት የተቸረው ስኬት ነው በማለት አወድሷል።
ኤምባሲው አክሎም በምርጫው ላይ ስለአሳታፊነትና የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን አስመልክቶ የሰራውና የተቸበት መንገድ በስህተት የተሞሉ ናቸው ሲል በጽኑ ነቅፏል። የፈረንሳዩ የዜና አውታር በሰራው ዘገባ “በአማራና በኦሮሚያ ክልሎች ግማሽ ያህሉ የምርጫ ክልሎች አልመረጡም” ማለቱን በተመለከተ ደግሞ ይህ መረጃ ሙሉ በሙሉ ሐሰት መሆኑን ኤምባሲው በአሐዛዊ መረጃዎች አስደግፎ ተከላክሏል።
ለአብነትም “በአማራ ክልል ከ138 የምርጫ ክልል በስምንቱ ብቻ አለመካሄዱን በመጥቀስ፣ ይህም ከክልሉ አጠቃላይ ቁጥር 6 በመቶ ብቻ መሆኑን” አመልክቷል።
እንዲሁም በቴክኖሎጂ እና አጠቃላይ ሂደቱ ዲሞክራሲን የተከተለ መሆኑን በመግለጽ መገናኛ ብዙኃኑ የሰራቸው እና ያሰራጫቸው መረጃዎች እውነታን ያላገናዘቡ ናቸው ሲል አጣጥሏል፡፡
ምርጫው በተለይም በዴሞክራሲ ምህዳር መስፋትና መገናኛ ብዙኃን ተሳትፎ ዙሪያ የይስሙላ እንደነበር በዘገባው መጠቀሱን ያወሳው መግለጫው፤ የተመራጮችን፣ የሲቪል ማህበራት፣ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች፣ ታዛቢዎችን፣ የሚዲያ ብዛት እና የሚዘግቡ ጋዜጠኞችን ቁጥር እንዲሁም በአጠቃላይ ምርጫው ላይ ያሉ ቁጥሮችን በመጥቀስ ውድቅ አድርጎታል።
ኤምባሲው አክሎም ሚዲያው የውጭ ወገኖችን ማለትም የአፍሪካ ሕብረት እና የኢጋድን ታዛቢዎችን ሚና ለማሳነስ “ትላልቅ ግድፈቶችን ሪፖርት አያደርጉም” ማለቱ የተቋማቱን ስራ ማሳነስ ነው ብሎታል ። የሁለቱንም ተቋማት ልዑካን የሚመሩትን ኃላፊዎች ማንነት በመግለጽ አንጋፋ ተቋማትና መሪዎችን ማጣጣል የአስተሳሰብ አድሏዊነት ማሳያ ነው በማለት ኮንኖታል።
በመጨረሻም የዚህ ምርጫ ውጤት የሀገሪቱን የወደፊት ዕጣ ፈንታ የሚወሰነው በራሱ በኢትዮጵያ ሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ምርጫ እንጂ ከውጭ በሚሰጡ መግለጫዎችና አስተያየቶች አይደለም ሲል አስታውቋል።
#አዲስ_ማለዳ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen
20 hours ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ‹‹የሱማሌ ህዝብ ጥምረት›› ምርጫውን እንደሚቃወም አስታወቀ፡፡ ራሱን ‹‹የሱማሌ ህዝብ ጥምረት›› ብሎ የሚጠራውና በኦጋዴን ብሄራዊ ነፃነት ግንባር(ኦብነግ)፣ በኮንግረስ ፎር ሱማሊያ ኮዝ(ሲኤስሲ)ና በሱማሊያ ክልል ዲሞክራሲያዊ ጥምረት(ኤስአርዲኤ) አማካኝነት መመስረቱን የሚናገረው ጥምረት ዛሬ ባወጣው መግለጫ በምርጫው ላይ ጠንካራ ተቃውሞ አቅርቧል፡፡
በኦብነግ ማህበራዊ ሚዲያ አማካኝነት ይፋ ባደረገው በዚህ መግለጫው ‹‹ግንቦት 24 ቀን በኢትዮጵያ ውስጥ የተካሄደው ብሄራዊ ምርጫ ነፃ፣ ፍትሀዊና ሁሉን አቀፍ ወይንም ተአማኒ አይደለም›› ብሏል፡፡ ጨምሮም የምርጫው ሂደት የዲሞክራሲን ዝቅተኛ መስፈርቶች እንኳ እንዳላሟላ ገልፆ ‹‹በምርጫው ሂደት ፖለቲካዊ ጭቆና፣ በተቃዋሚዎች እንቅስቃሴ ላይ ገደብ፣ ማስፈራራት፣ እኩል ያልሆነ ፖለቲካዊ ውድድርና የመንግስትን ሀብት አለአግባብ መጠቀም ሰፍኖበት ነበር›› በማለት አስረድቷል፡፡
አስከትሎም ከአንዳንድ አለም አቀፍ ተቋማት ብሄራዊ ምርጫ ቦርድን የሚያወድሱ መግለጫዎች መውጣታቸው እንዳሳሰበው የገለፀው መግለጫው፣ ‹‹እንዲህ አይነት ግምገማዎች በሚሊዮን የሚቆጠሩ ህዝቦች የገጠማቸውን እውነታ አያንፀባርቅም›› ብሏል፡፡
በኦብነግ ማህበራዊ ሚዲያ አማካኝነት ይፋ ባደረገው በዚህ መግለጫው ‹‹ግንቦት 24 ቀን በኢትዮጵያ ውስጥ የተካሄደው ብሄራዊ ምርጫ ነፃ፣ ፍትሀዊና ሁሉን አቀፍ ወይንም ተአማኒ አይደለም›› ብሏል፡፡ ጨምሮም የምርጫው ሂደት የዲሞክራሲን ዝቅተኛ መስፈርቶች እንኳ እንዳላሟላ ገልፆ ‹‹በምርጫው ሂደት ፖለቲካዊ ጭቆና፣ በተቃዋሚዎች እንቅስቃሴ ላይ ገደብ፣ ማስፈራራት፣ እኩል ያልሆነ ፖለቲካዊ ውድድርና የመንግስትን ሀብት አለአግባብ መጠቀም ሰፍኖበት ነበር›› በማለት አስረድቷል፡፡
አስከትሎም ከአንዳንድ አለም አቀፍ ተቋማት ብሄራዊ ምርጫ ቦርድን የሚያወድሱ መግለጫዎች መውጣታቸው እንዳሳሰበው የገለፀው መግለጫው፣ ‹‹እንዲህ አይነት ግምገማዎች በሚሊዮን የሚቆጠሩ ህዝቦች የገጠማቸውን እውነታ አያንፀባርቅም›› ብሏል፡፡
1 day ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የተካሄደውን 7ኛውን አጠቃላይ ምርጫ የታዘቡት የአፍሪካ ኅብረት እና የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ባለሥልጣን (ኢጋድ) የምርጫ ታዛቢ ልዑካን ቡድኖች የመጀመሪያ ደረጃ ግኝቶቻቸውን በአዲስ አበባ በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ይፋ አድርገዋል። ሁለቱም ተቋማት በሀገሪቱ ዘላቂ ሰላምና ብሔራዊ መግባባት ለመፍጠር እንዲሁም እምነትን ለማጎልበት አካቶ አጠቃላይ እና ቀጣይነት ያለው የፖለቲካ ውይይት መደረግ እንዳለበት ጥሪ አቅርበዋል።
በቀድሞው የኬንያ ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የሚመራው የአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን ባወጣው መግለጫ፣ በፖለቲካ ኃይሎች መካከል ልዩነቶችን ለመፍታት እና ዲሞክራሲያዊ አስተዳደርን ለማጠናከር ውይይት ወሳኝ መሆኑን ገልጿል። ይህ ውይይት በሀገሪቱ ሕገ-መንግሥታዊ ማዕቀፍ ውስጥ ልዩነቶችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት እና የዜጎችን ተሳትፎ ለማሳደግ መርዳት እንዳለበት ቡድኑ ጠቁሟል። በተጨማሪም የፖለቲካ ብዙሃነትን ማሳደግ እና ዜጎች መብቶቻቸውን በነፃነት የሚለማመዱበት ምቹ ሁኔታ መፍጠር እንደሚያስፈልግ አሳስቧል።
በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ በትግራይ እና ምርጫ ባልተካሄደባቸው ሌሎች አካባቢዎች ላይ ቡድኑ ለምን ምክረ-ሐሳብ አላካተተም ተብሎ ለቀረበለት ጥያቄ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የጸጥታ ሁኔታው ሲሻሻል ምርጫውን ለማካሄድ ዝግጁ መሆኑን እንዳረጋገጠላቸው ኬንያታ ምላሽ ሰጥተዋል። ታዛቢ ቡድኑ ይህንን ያልተጠናቀቀ የምርጫ ሂደት በቀጣይ እንደሚከታተልም ገልጿል።
በሌላ በኩል በምርጫው ወቅት የአንዳንድ መገናኛ ብዙሃን ፈቃድ መታገድን እና የሚዲያ ነፃነትን በተመለከተ ለቀረበው ጥያቄ ታዛቢ ቡድኑ ቀጥተኛ ምላሽ ከመስጠት የተቆጠበ ሲሆን፣ ዝርዝር ምልከታው በመጨረሻው ሪፖርት ላይ እንደሚወጣ አስታውቋል። ገዥው የብልጽግና ፓርቲ በምርጫ ሊሸነፍ የሚችልበት እውነተኛ ዕድል ስለመኖሩ እና ስለ ምርጫው ተወዳዳሪነት ለቀረበው ጥያቄ ኬንያታ ሲመልሱ፣ ምርጫው ተወዳዳሪ እንደነበር በመግለጽ ተሟግተዋል። በዲሞክራሲያዊ ምርጫ ውስጥ መሳተፍ የውጤቱን አለመታወቅ እና የሽንፈትን ዕድል መቀበልን አብሮ የሚያካትት መሆኑን አብራርተዋል። የአፍሪካ ኅብረት ለዚህ ምርጫ ከተለያዩ 37 የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ 73 የአጭር ጊዜ ታዛቢዎችን አሰማርቶ የነበረ ሲሆን፣ በቀጣዮቹ ወራት የተሟላ የመጨረሻ ሪፖርት እንደሚያወጣ አስታውቋል።
በቀድሞዋ የኡጋንዳ ምክትል ፕሬዝዳንት ዶክተር ዋንዲራ ስፔሲዮሳ ካዚብዌ የሚመራው የኢጋድ ታዛቢ ቡድን በበኩሉ፣ ምርጫው በኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ እና ምርጫ ዕድገት ላይ ትልቅ ምዕራፍ መሆኑን ገልጿል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባስተዋወቃቸው ተቋማዊ እና ቴክኖሎጂያዊ ማሻሻያዎች ምክንያት ውድድሩን የበርካታ አዳዲስ ነገሮች ማሳያ ምርጫ ሲል ጠርቶታል። የኢጋድ ልዑክ 26 ታዛቢዎችን በሰባት ክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች አሰማርቶ የነበረ መሆኑም ታውቋል።
በዘንድሮው የኢትዮጵያ 7ኛ አጠቃላይ ምርጫ ከ54 ሚሊዮን በላይ መራጮች የተመዘገቡ ሲሆን፣ ውድድሩ ከ547 የምርጫ ክልሎች ውስጥ በ501ዱ እና በአገር አቀፍ ደረጃ ባሉ 52 ሺህ ገደማ የምርጫ ጣቢያዎች ተካሂዷል።
ይሁን እንጂ በምርጫው ዕለት በጸጥታ ስጋት ምክንያት 143 የምርጫ ጣቢያዎች ሳይከፈቱ ቀርተዋል። በኦሮሚያ እና በአማራ ክልሎች፣ በተለይም እንደ ቢሎኖፓ፣ መቆሳቺ፣ ቀርሳ እና ኩታበር ባሉ አካባቢዎች ድምጽ አሰጣጥ ከተጀመረ በኋላ በጸጥታ እክሎች ምክንያት መቋረጡን ቦርዱ አስታውቋል። በትግራይ ክልል እንዲሁም በአማራና በኦሮሚያ አንዳንድ አካባቢዎች በጸጥታና በሎጅስቲክስ ምክንያት ድምጽ አልተሰጠም። ይህ ከመደረጉ በፊት ተቃዋሚዎችና ታዛቢዎች በእነዚህ አካባቢዎች ያለው ግጭት የመራጮችን ተሳትፎ ሊጎዳ እንደሚችል ስጋታቸውን ገልጸው ነበር። ምንም እንኳን እነዚህ መስተጓጎሎች ቢያጋጥሙም፣ በአብዛኛዎቹ የሀገሪቱ አካባቢዎች ድምጽ አሰጣጡ በሰላማዊ መንገድ የተጠናቀቀ ሲሆን፣ የዚህ ምርጫ የመጨረሻ ውጤት በመጪው ሰኔ 4 ቀን 2018 ዓ.ም ይፋ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።
በቀድሞው የኬንያ ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የሚመራው የአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን ባወጣው መግለጫ፣ በፖለቲካ ኃይሎች መካከል ልዩነቶችን ለመፍታት እና ዲሞክራሲያዊ አስተዳደርን ለማጠናከር ውይይት ወሳኝ መሆኑን ገልጿል። ይህ ውይይት በሀገሪቱ ሕገ-መንግሥታዊ ማዕቀፍ ውስጥ ልዩነቶችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት እና የዜጎችን ተሳትፎ ለማሳደግ መርዳት እንዳለበት ቡድኑ ጠቁሟል። በተጨማሪም የፖለቲካ ብዙሃነትን ማሳደግ እና ዜጎች መብቶቻቸውን በነፃነት የሚለማመዱበት ምቹ ሁኔታ መፍጠር እንደሚያስፈልግ አሳስቧል።
በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ በትግራይ እና ምርጫ ባልተካሄደባቸው ሌሎች አካባቢዎች ላይ ቡድኑ ለምን ምክረ-ሐሳብ አላካተተም ተብሎ ለቀረበለት ጥያቄ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የጸጥታ ሁኔታው ሲሻሻል ምርጫውን ለማካሄድ ዝግጁ መሆኑን እንዳረጋገጠላቸው ኬንያታ ምላሽ ሰጥተዋል። ታዛቢ ቡድኑ ይህንን ያልተጠናቀቀ የምርጫ ሂደት በቀጣይ እንደሚከታተልም ገልጿል።
በሌላ በኩል በምርጫው ወቅት የአንዳንድ መገናኛ ብዙሃን ፈቃድ መታገድን እና የሚዲያ ነፃነትን በተመለከተ ለቀረበው ጥያቄ ታዛቢ ቡድኑ ቀጥተኛ ምላሽ ከመስጠት የተቆጠበ ሲሆን፣ ዝርዝር ምልከታው በመጨረሻው ሪፖርት ላይ እንደሚወጣ አስታውቋል። ገዥው የብልጽግና ፓርቲ በምርጫ ሊሸነፍ የሚችልበት እውነተኛ ዕድል ስለመኖሩ እና ስለ ምርጫው ተወዳዳሪነት ለቀረበው ጥያቄ ኬንያታ ሲመልሱ፣ ምርጫው ተወዳዳሪ እንደነበር በመግለጽ ተሟግተዋል። በዲሞክራሲያዊ ምርጫ ውስጥ መሳተፍ የውጤቱን አለመታወቅ እና የሽንፈትን ዕድል መቀበልን አብሮ የሚያካትት መሆኑን አብራርተዋል። የአፍሪካ ኅብረት ለዚህ ምርጫ ከተለያዩ 37 የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ 73 የአጭር ጊዜ ታዛቢዎችን አሰማርቶ የነበረ ሲሆን፣ በቀጣዮቹ ወራት የተሟላ የመጨረሻ ሪፖርት እንደሚያወጣ አስታውቋል።
በቀድሞዋ የኡጋንዳ ምክትል ፕሬዝዳንት ዶክተር ዋንዲራ ስፔሲዮሳ ካዚብዌ የሚመራው የኢጋድ ታዛቢ ቡድን በበኩሉ፣ ምርጫው በኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ እና ምርጫ ዕድገት ላይ ትልቅ ምዕራፍ መሆኑን ገልጿል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ባስተዋወቃቸው ተቋማዊ እና ቴክኖሎጂያዊ ማሻሻያዎች ምክንያት ውድድሩን የበርካታ አዳዲስ ነገሮች ማሳያ ምርጫ ሲል ጠርቶታል። የኢጋድ ልዑክ 26 ታዛቢዎችን በሰባት ክልሎችና የከተማ አስተዳደሮች አሰማርቶ የነበረ መሆኑም ታውቋል።
በዘንድሮው የኢትዮጵያ 7ኛ አጠቃላይ ምርጫ ከ54 ሚሊዮን በላይ መራጮች የተመዘገቡ ሲሆን፣ ውድድሩ ከ547 የምርጫ ክልሎች ውስጥ በ501ዱ እና በአገር አቀፍ ደረጃ ባሉ 52 ሺህ ገደማ የምርጫ ጣቢያዎች ተካሂዷል።
ይሁን እንጂ በምርጫው ዕለት በጸጥታ ስጋት ምክንያት 143 የምርጫ ጣቢያዎች ሳይከፈቱ ቀርተዋል። በኦሮሚያ እና በአማራ ክልሎች፣ በተለይም እንደ ቢሎኖፓ፣ መቆሳቺ፣ ቀርሳ እና ኩታበር ባሉ አካባቢዎች ድምጽ አሰጣጥ ከተጀመረ በኋላ በጸጥታ እክሎች ምክንያት መቋረጡን ቦርዱ አስታውቋል። በትግራይ ክልል እንዲሁም በአማራና በኦሮሚያ አንዳንድ አካባቢዎች በጸጥታና በሎጅስቲክስ ምክንያት ድምጽ አልተሰጠም። ይህ ከመደረጉ በፊት ተቃዋሚዎችና ታዛቢዎች በእነዚህ አካባቢዎች ያለው ግጭት የመራጮችን ተሳትፎ ሊጎዳ እንደሚችል ስጋታቸውን ገልጸው ነበር። ምንም እንኳን እነዚህ መስተጓጎሎች ቢያጋጥሙም፣ በአብዛኛዎቹ የሀገሪቱ አካባቢዎች ድምጽ አሰጣጡ በሰላማዊ መንገድ የተጠናቀቀ ሲሆን፣ የዚህ ምርጫ የመጨረሻ ውጤት በመጪው ሰኔ 4 ቀን 2018 ዓ.ም ይፋ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።
1 day ago
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ጠንካራ መሠረት መጣሉን የኦሮሚያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አስታወቀ
*************************
የኦሮሚያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ሂደት አስመልክቶ መግለጫ አውጥቷል፡፡
በክልሉ የሚወዳደሩ 22 የፖለቲካ ፓርቲዎችን ያቀፈው ምክር ቤቱ መግለጫውን ያወጣው፣ የፓርቲዎቹ መሪዎችና ተወካዮች በተገኙበት የምርጫውን አጠቃላይ ሂደት ገምግሞ ካጠናቀቀ በኋላ ነው፡፡
ምክር ቤቱ በመግለጫው ምርጫው የሕዝብ ከፍተኛ ተሳትፎ የታየበትና የአስፈጻሚ አካላት ፍትሐዊነት የተረጋገጠበት መሆኑን አስታውቋል፡፡
የጋራ ምክር ቤቱ አባላት በምርጫው ሂደት የታየው የሕዝቡ የነቃ ተሳትፎ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የማስፈጸም አቅም፣ ኢትዮጵያ ለጀመረችው የዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ትልቅ ተስፋ የሰጠ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ምክር ቤቱ በመግለጫው በተለይ ለምርጫው ሰላማዊነት የፀጥታ አካላት የተጫወቱትን ሚና ያደነቀ ሲሆን፣ ምርጫ ቦርድም ሂደቱን ከማስፈጸም ባለፈ የሚነሱ ቅሬታዎችን ከስር ከስር በመፍታት በኩል የነበረውን ጥረት አጉልቷል፡፡
ከሁሉም በላይ ደግሞ ኅብረተሰቡ ምርጫውን ለማደናቀፍ የተሰማሩ ኃይሎችን በማምከን፣ ሥልጣን ማግኘት የሚቻለው በምርጫ ካርድ ብቻ መሆኑን በተግባር ያሳየበት ሂደት እንደነበር በአፅንኦት ገልጿል፡፡
ምርጫው ሰላማዊ፣ ነጻ እና ፍትሐዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ባለድርሻ አካላት ያደረጉትን ከፍተኛ ርብርብ ያደነቀው ምክር ቤቱ፣ ሂደቱ የኢትዮጵያን ሕዝብ ስልጡንነት እና መብቱን ለመጠቀም ማንኛውንም መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ መሆኑን ያመላከተ መሆኑን አስታውቋል፡፡
በዘሃራ መሀመድ #የምርጫውጤት #ኢትዮጵያ #oromiajointcouncil #ethiopianelection #democracy #ethiopia
*************************
የኦሮሚያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ሂደት አስመልክቶ መግለጫ አውጥቷል፡፡
በክልሉ የሚወዳደሩ 22 የፖለቲካ ፓርቲዎችን ያቀፈው ምክር ቤቱ መግለጫውን ያወጣው፣ የፓርቲዎቹ መሪዎችና ተወካዮች በተገኙበት የምርጫውን አጠቃላይ ሂደት ገምግሞ ካጠናቀቀ በኋላ ነው፡፡
ምክር ቤቱ በመግለጫው ምርጫው የሕዝብ ከፍተኛ ተሳትፎ የታየበትና የአስፈጻሚ አካላት ፍትሐዊነት የተረጋገጠበት መሆኑን አስታውቋል፡፡
የጋራ ምክር ቤቱ አባላት በምርጫው ሂደት የታየው የሕዝቡ የነቃ ተሳትፎ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የማስፈጸም አቅም፣ ኢትዮጵያ ለጀመረችው የዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ትልቅ ተስፋ የሰጠ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ምክር ቤቱ በመግለጫው በተለይ ለምርጫው ሰላማዊነት የፀጥታ አካላት የተጫወቱትን ሚና ያደነቀ ሲሆን፣ ምርጫ ቦርድም ሂደቱን ከማስፈጸም ባለፈ የሚነሱ ቅሬታዎችን ከስር ከስር በመፍታት በኩል የነበረውን ጥረት አጉልቷል፡፡
ከሁሉም በላይ ደግሞ ኅብረተሰቡ ምርጫውን ለማደናቀፍ የተሰማሩ ኃይሎችን በማምከን፣ ሥልጣን ማግኘት የሚቻለው በምርጫ ካርድ ብቻ መሆኑን በተግባር ያሳየበት ሂደት እንደነበር በአፅንኦት ገልጿል፡፡
ምርጫው ሰላማዊ፣ ነጻ እና ፍትሐዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ባለድርሻ አካላት ያደረጉትን ከፍተኛ ርብርብ ያደነቀው ምክር ቤቱ፣ ሂደቱ የኢትዮጵያን ሕዝብ ስልጡንነት እና መብቱን ለመጠቀም ማንኛውንም መስዋዕትነት ለመክፈል ዝግጁ መሆኑን ያመላከተ መሆኑን አስታውቋል፡፡
በዘሃራ መሀመድ #የምርጫውጤት #ኢትዮጵያ #oromiajointcouncil #ethiopianelection #democracy #ethiopia
1 day ago
የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ አዋጅ ስልጣን ተፈጻሚነት እና አፈጻጸም
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
ፋንታሁን ደለለው የህግ ባለሙያ
መግቢያ #ethiopia | የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓለማ የሃገራችን ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦችን የእኩልነት መብታቸው ተጠብቆ ወግ፣ ባህልና ሃይማኖታቸው ተከብሮላቸው በፍላጎታቸው በአንድነት የሚኖሩ በኢፊድሪ ህገ መንግስት እውቅና የተሰጠው ሲሆን በሰንደቅ አላማ አዋጅ ቁጥር 654/2001 እና በማሻሻያው አዋጅ ቁጥር 863/2006 ዝርዝር ህጎች ተቀምጠዋል። በዚህ ጽሁፍ የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ አዋጅ ምንነት ፥ አላማ ፥ ተፈጻሚነት እንዲሁም የብሔራዊ የሀዘን ቀን ሲታወጅ ያለውን አፈጻጸም በተመለከተ ለግንዛቤ ይረዳ ዘንድ በዚህ ጹሁፍ አስቀምጠናል።
1. የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ አዋጅ ህጋዊ መሠረት ከኢፊድሪ ህገ መንግስት አንጻር
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 3 ስር ኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ በሚል ርዕስ ተደንግጎ እናገኘዋለን፡፡ በዚሁ አንቀፅ ስር የሃገሪቷ ሰንደቅ አላማ ከላይ አረንጓዴ ፣ ከመሃል ቢጫ፣ ከታች ቀይ ሆኖ በመሐሉ ብሔራዊ አርማ እንደሚኖረው ደንግጓል፡፡
ከዚህም በተጨማሪ በሰንደቅ አላማው ላይ የሚቀመጠው ብሔራዊ አርማ የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች፣ ሕዝቦች እና ሃይማኖቶች በእኩልነትና በአንድነት ለመኖር ያላቸውን ተስፋ የሚያንፀባርቅ መሆኑን የተደነገገ ሲሆን የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ ህገመንግስታዊ ጥበቃ ያለው መሆኑን ያሳያል።
2. የሰንደቅ አላማ አዋጅ ቁጥር 654/2001 ይዘት
ይህ በአሁኑ ጊዜ በስራ ላይ ያለው አዋጅ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በ2001 ዓ/ም የወጣ እና ከዚህ አዋጅ በፊት የነበሩ የሰንደቅ ዓላማ ህጎችን የተካ ነው፡፡ ይህ አዋጅ 6 ክፍሎች እና 28 አንቀጾችን ያካተተ ዝርዝር ህግ ነው፡፡
3. የሰንደቅ ዓላማ ሕግ ተፈፃሚነት ወሰን
በአዋጁ አንቀፅ 3 ላይ እንደተመለከተው የሰንደቅ አላማ ሕጉ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የግዛት ወሰን ዉስጥ የክልል መንግስታትና የከተማ መስተዳድሮችን ጨምሮ እና በዉጭ ሀገር በሚገኙ ኢትዮጵያውያን፣ የኢትዮጵያ ኤንባሲዎችና ቆንስላዎች፣ የኢትዮጵያ ንግድ መርከቦችና ጀልባዎች እና አውሮፕላኖች ላይ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
በህገ መንግስቱ አንቀፅ 2 ላይ የኢትዮጵያ የግዛት ወሰን የፌደራሉን አባሎችን ወሰን የሚያጠቃልል ሆኖ በአለም አቀፍ ስምምነቶች መሠረት የተወሰነ መሆኑን ይገልፃል፡፡ በመሆኑም የሰንደቅ ዓላማ ሕጉ በሃገሪቷ ሁሉም አካባቢ እና ሁሉም ኢትዮጵያዊ ዜጋ ላይ ተፈፃሚነት ይኖረዋል፡፡
4. የብሔራዊ ሀዘን ቀን ትርጉም
የብሔራዊ ሀዘን ቀን የመንግሥት ኃላፊዎች በሞቱ ጊዜ
ከሚደረገው ግልጽ ድንጋጌ በቀር በአዋጁ አንቀጽ /2/ መሠረት ብሔራዊ የሀዘን ቀን የኢፊድሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያዋጅል ከማለት ውጪ የብሔራዊ ሀዘን ቀን ለማለት ምን ምን ሲያሟላ እንደሆነ በግልጽ አልተቀመጠም። ለምሳሌ ያክል በአሸባሪው የISS ንፁሃን ኢትዩጵያን በግፍ ግድያ የፈጸመባቸዉ ጊዜ ብሔራዊ ሀዘን ታውጇል።
5. የብሔራዊ ሀዘን ለማወጅ ስልጣን ያለው አካል እና የሚያበቁ ሁኔታዎች
የብሔራዊ ሀዘን ቀን አስመልክቶ በአዋጅ ቁጥር 654/2001 አንቀጽ 22 መሠረት የተደነገገ ሲሆን በንኡስ አንቀጽ አንድ ላይ እንደተደነገገው በኃላፊነት ላይ ያሉ ወይም ከኃላፊነታቸው የተነሱ ቢሆንም እንኳን የኢፊድሪ ፕሬዝዳንት ፣ ጠቅላይ ሚኒስተር ፣የምክትል ጠቅላይ ሚኒስተር ከዚህ አለም በሞት በተለዩ ጊዜ የብሔራዊ ሀዘን ቀን በመሆኑ የሰንደቅ አላማ ዝቅ ስለሚል ምክር ቤቱ የብሔራዊ ሀዘን ቀን እንደሚያውጅ ተደንግጓል። ከዚህ ውጭ ባሉ ሁኔታዎች የኢፊድሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የብሔራዊ ሀዘን ቀን እንደሚወስን በንኡስ አንቀጽ ሁለት ላይ ተደንግጓል። በብሔራዊ ሀዘን ጊዜ ስለሚኖረው የሰንደቅ ዓላማ ስነስርዓት
በአንድ ሉዓላዊት ሀገር ውስጥ በተለያዩ ጊዜ ብሔራዊ የሀዘን ጊዜ /ቀን/ ሊታወጅ ይችላል፡፡
በሀገራችንም በተለያዩ ጊዜ በተለያዩ ምክንያቶች የብሔራዊ ሀዘን ቀን ታውጇል፡፡ ለምሳሌ ያክል በአሸባሪው የISS ንፁሃን ኢትዩጵያን በግፍ ግድያ የፈጸመባቸዉ ጊዜ፣ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒሰቴር መለስ ዜናዊ ከዚህ አለም በሞት በተለዩ ጊዜ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ ሌላው በቅርብ በደቡብ ክልል በጋሞ ዞን በመሬት መደርመስ ፣ መንሸራተት ህይወታቸው ላለፈ ለተጎዱ በዚህ በ2018 ዓ.ም ታውጇል።
በሃገራችን የብሔራዊ ሃዘን ቀን ሚወሰነው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ብሔራዊ የሀዘን ጊዜ ሲታወጅ የሪፐብሊኩ ሰንደቅ ዓላማ ዝቅ ብሎ እንዲውለበለብ ይደረጋል፡፡ ነገር ግን በማንኛውም ህዝናዊና ሀይማኖታዊ በዓላት በሚውልበት ጊዜ ሰንደቅ ዓላማው ዝቅ ብሎ እንደማይውለበለብ በአዋጅ ቀአንቀፅ 22/3/ ላይ ተደንግጓል ፡፡ ይሁን እንጂ ይህ አዋጅ ምክር ቤቱ በስራ ላይ ባልሆነ ጊዜ እንዴት እንደሚታወጅ ያልተቀመጠ በመሆኑ የአዋጅ ቁጥር 654/2001 ለማሻሻል በወጣው አዋጅ ቁጥር 863/2006 አንቀጽ 2/2/ መሠረት
አፈ ጉባኤው የብሔራዊ ሀዘን ቀን ሊያውጅ እንደሚችል ተደንግጓል።
6. ማጠቃለያ እና የጸሀፊው አስተያየት
የሰንደቅ አላማ አዋጅ አላማው የሀገርን ክብር ፣አንድነት፣ እኩልነት አብሮ ተቻችሎ መኖርን የሚያመላክት ሲሆን በሰንደቅ አላማ ህጉ ባስቀመጠው መሠረት ከፍ ብሎ የሚውለበለብ ሲሆን የብሔራዊ ሀዘን ቀን በኢፊድሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት
ሲታወጅ በደንቡ መሠረት ዝቅ የሚል ይሆናል። ይሁን እንጂ የብሔራዊ ሀዘን ቀን የሚባሉት በአዋጁ አንቀጽ 22/1/ ላይ ከተደነገጉት ከሀገር መሪዎች ውጪ በምክር ቤቱ ለሚወሰነው
የብሔራዊ ሀዘን ቀን ለማለት ምን ሁኔታዎች ሲሟሉ እንደሆነ በህጉ በግልጽ ያልተቀመጠ በመሆኑ በመመሪያ ለወጥነት አፈጻጸም በግልጽ ቢቀመጥ የተሻለ የሚሆን ነው።
ማጣቀሻዎች/References/
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት አዋጅ ቁጥር 1987
2. የሰንደቅ ዓላማ አዋጅ ቁጥር 654/2001
3. የሰንደቅ ዓላማ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 863/ 2006
ፋንታሁን ደለለው የህግ ባለሙያ 0929101037
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
ፋንታሁን ደለለው የህግ ባለሙያ
መግቢያ #ethiopia | የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓለማ የሃገራችን ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦችን የእኩልነት መብታቸው ተጠብቆ ወግ፣ ባህልና ሃይማኖታቸው ተከብሮላቸው በፍላጎታቸው በአንድነት የሚኖሩ በኢፊድሪ ህገ መንግስት እውቅና የተሰጠው ሲሆን በሰንደቅ አላማ አዋጅ ቁጥር 654/2001 እና በማሻሻያው አዋጅ ቁጥር 863/2006 ዝርዝር ህጎች ተቀምጠዋል። በዚህ ጽሁፍ የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ አዋጅ ምንነት ፥ አላማ ፥ ተፈጻሚነት እንዲሁም የብሔራዊ የሀዘን ቀን ሲታወጅ ያለውን አፈጻጸም በተመለከተ ለግንዛቤ ይረዳ ዘንድ በዚህ ጹሁፍ አስቀምጠናል።
1. የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ አዋጅ ህጋዊ መሠረት ከኢፊድሪ ህገ መንግስት አንጻር
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህገ መንግስት አንቀጽ 3 ስር ኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ በሚል ርዕስ ተደንግጎ እናገኘዋለን፡፡ በዚሁ አንቀፅ ስር የሃገሪቷ ሰንደቅ አላማ ከላይ አረንጓዴ ፣ ከመሃል ቢጫ፣ ከታች ቀይ ሆኖ በመሐሉ ብሔራዊ አርማ እንደሚኖረው ደንግጓል፡፡
ከዚህም በተጨማሪ በሰንደቅ አላማው ላይ የሚቀመጠው ብሔራዊ አርማ የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች፣ ሕዝቦች እና ሃይማኖቶች በእኩልነትና በአንድነት ለመኖር ያላቸውን ተስፋ የሚያንፀባርቅ መሆኑን የተደነገገ ሲሆን የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ ህገመንግስታዊ ጥበቃ ያለው መሆኑን ያሳያል።
2. የሰንደቅ አላማ አዋጅ ቁጥር 654/2001 ይዘት
ይህ በአሁኑ ጊዜ በስራ ላይ ያለው አዋጅ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በ2001 ዓ/ም የወጣ እና ከዚህ አዋጅ በፊት የነበሩ የሰንደቅ ዓላማ ህጎችን የተካ ነው፡፡ ይህ አዋጅ 6 ክፍሎች እና 28 አንቀጾችን ያካተተ ዝርዝር ህግ ነው፡፡
3. የሰንደቅ ዓላማ ሕግ ተፈፃሚነት ወሰን
በአዋጁ አንቀፅ 3 ላይ እንደተመለከተው የሰንደቅ አላማ ሕጉ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የግዛት ወሰን ዉስጥ የክልል መንግስታትና የከተማ መስተዳድሮችን ጨምሮ እና በዉጭ ሀገር በሚገኙ ኢትዮጵያውያን፣ የኢትዮጵያ ኤንባሲዎችና ቆንስላዎች፣ የኢትዮጵያ ንግድ መርከቦችና ጀልባዎች እና አውሮፕላኖች ላይ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
በህገ መንግስቱ አንቀፅ 2 ላይ የኢትዮጵያ የግዛት ወሰን የፌደራሉን አባሎችን ወሰን የሚያጠቃልል ሆኖ በአለም አቀፍ ስምምነቶች መሠረት የተወሰነ መሆኑን ይገልፃል፡፡ በመሆኑም የሰንደቅ ዓላማ ሕጉ በሃገሪቷ ሁሉም አካባቢ እና ሁሉም ኢትዮጵያዊ ዜጋ ላይ ተፈፃሚነት ይኖረዋል፡፡
4. የብሔራዊ ሀዘን ቀን ትርጉም
የብሔራዊ ሀዘን ቀን የመንግሥት ኃላፊዎች በሞቱ ጊዜ
ከሚደረገው ግልጽ ድንጋጌ በቀር በአዋጁ አንቀጽ /2/ መሠረት ብሔራዊ የሀዘን ቀን የኢፊድሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያዋጅል ከማለት ውጪ የብሔራዊ ሀዘን ቀን ለማለት ምን ምን ሲያሟላ እንደሆነ በግልጽ አልተቀመጠም። ለምሳሌ ያክል በአሸባሪው የISS ንፁሃን ኢትዩጵያን በግፍ ግድያ የፈጸመባቸዉ ጊዜ ብሔራዊ ሀዘን ታውጇል።
5. የብሔራዊ ሀዘን ለማወጅ ስልጣን ያለው አካል እና የሚያበቁ ሁኔታዎች
የብሔራዊ ሀዘን ቀን አስመልክቶ በአዋጅ ቁጥር 654/2001 አንቀጽ 22 መሠረት የተደነገገ ሲሆን በንኡስ አንቀጽ አንድ ላይ እንደተደነገገው በኃላፊነት ላይ ያሉ ወይም ከኃላፊነታቸው የተነሱ ቢሆንም እንኳን የኢፊድሪ ፕሬዝዳንት ፣ ጠቅላይ ሚኒስተር ፣የምክትል ጠቅላይ ሚኒስተር ከዚህ አለም በሞት በተለዩ ጊዜ የብሔራዊ ሀዘን ቀን በመሆኑ የሰንደቅ አላማ ዝቅ ስለሚል ምክር ቤቱ የብሔራዊ ሀዘን ቀን እንደሚያውጅ ተደንግጓል። ከዚህ ውጭ ባሉ ሁኔታዎች የኢፊድሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የብሔራዊ ሀዘን ቀን እንደሚወስን በንኡስ አንቀጽ ሁለት ላይ ተደንግጓል። በብሔራዊ ሀዘን ጊዜ ስለሚኖረው የሰንደቅ ዓላማ ስነስርዓት
በአንድ ሉዓላዊት ሀገር ውስጥ በተለያዩ ጊዜ ብሔራዊ የሀዘን ጊዜ /ቀን/ ሊታወጅ ይችላል፡፡
በሀገራችንም በተለያዩ ጊዜ በተለያዩ ምክንያቶች የብሔራዊ ሀዘን ቀን ታውጇል፡፡ ለምሳሌ ያክል በአሸባሪው የISS ንፁሃን ኢትዩጵያን በግፍ ግድያ የፈጸመባቸዉ ጊዜ፣ የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒሰቴር መለስ ዜናዊ ከዚህ አለም በሞት በተለዩ ጊዜ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ ሌላው በቅርብ በደቡብ ክልል በጋሞ ዞን በመሬት መደርመስ ፣ መንሸራተት ህይወታቸው ላለፈ ለተጎዱ በዚህ በ2018 ዓ.ም ታውጇል።
በሃገራችን የብሔራዊ ሃዘን ቀን ሚወሰነው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ብሔራዊ የሀዘን ጊዜ ሲታወጅ የሪፐብሊኩ ሰንደቅ ዓላማ ዝቅ ብሎ እንዲውለበለብ ይደረጋል፡፡ ነገር ግን በማንኛውም ህዝናዊና ሀይማኖታዊ በዓላት በሚውልበት ጊዜ ሰንደቅ ዓላማው ዝቅ ብሎ እንደማይውለበለብ በአዋጅ ቀአንቀፅ 22/3/ ላይ ተደንግጓል ፡፡ ይሁን እንጂ ይህ አዋጅ ምክር ቤቱ በስራ ላይ ባልሆነ ጊዜ እንዴት እንደሚታወጅ ያልተቀመጠ በመሆኑ የአዋጅ ቁጥር 654/2001 ለማሻሻል በወጣው አዋጅ ቁጥር 863/2006 አንቀጽ 2/2/ መሠረት
አፈ ጉባኤው የብሔራዊ ሀዘን ቀን ሊያውጅ እንደሚችል ተደንግጓል።
6. ማጠቃለያ እና የጸሀፊው አስተያየት
የሰንደቅ አላማ አዋጅ አላማው የሀገርን ክብር ፣አንድነት፣ እኩልነት አብሮ ተቻችሎ መኖርን የሚያመላክት ሲሆን በሰንደቅ አላማ ህጉ ባስቀመጠው መሠረት ከፍ ብሎ የሚውለበለብ ሲሆን የብሔራዊ ሀዘን ቀን በኢፊድሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት
ሲታወጅ በደንቡ መሠረት ዝቅ የሚል ይሆናል። ይሁን እንጂ የብሔራዊ ሀዘን ቀን የሚባሉት በአዋጁ አንቀጽ 22/1/ ላይ ከተደነገጉት ከሀገር መሪዎች ውጪ በምክር ቤቱ ለሚወሰነው
የብሔራዊ ሀዘን ቀን ለማለት ምን ሁኔታዎች ሲሟሉ እንደሆነ በህጉ በግልጽ ያልተቀመጠ በመሆኑ በመመሪያ ለወጥነት አፈጻጸም በግልጽ ቢቀመጥ የተሻለ የሚሆን ነው።
ማጣቀሻዎች/References/
1. የኢፊድሪ ህገመንግስት አዋጅ ቁጥር 1987
2. የሰንደቅ ዓላማ አዋጅ ቁጥር 654/2001
3. የሰንደቅ ዓላማ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 863/ 2006
ፋንታሁን ደለለው የህግ ባለሙያ 0929101037
1 day ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ዛሬ ጌታቸው ረዳ በቲአርቲ ቴሌቭዥን የተናገራቸውን ማቅረባችን ይታወሳል። ለጌታቸው ረዳ በዛው ቲሌቭዥን የሰጠውን ምላሽ ተከትሎ ከቀረቡት መካከል የአማራ ማህበር በሰሜን አሜሪካ አባሉ ሮቤል ዓለሙ አንዱ ነው። እርሱ የሰጠው አስተያየት እንደሚከተለው ቀርቧል።
"ሰኞ ዕለት [የምርጫው ቀን] የታየው ነገር የዲሞክራሲ አስመሳይነት ነበር፤ ምክንያቱም በኢትዮጵያ ያለው የአሁኑ እውነታ ከዚያ የራቀ ነው። ይህን ለመረዳት የዐቢይ አሕመድን አስተዳደር የሰብዓዊ መብት አያያዝ ታሪክ መመልከት ብቻ በቂ ነው፣ ይህም በዓለም ላይ ካሉ በጣም አስከፊዎች መካከል ይመደባል። እንደ ምሳሌ ብንወስድ... ባለፉት አምስት ዓመታት የታጠቁ ግጭቶች ሲካሄዱበት በነበረው፣ እና ባለፉት ሦስት ዓመታት ደግሞ በዐቢይ 'የኦሮሞ ብልጽግና ፓርቲ' አስተዳደር ሥር ባሉ የመንግሥት ኃይሎች በኩል የአማራ ክልል የዕለት ተዕለት የጭካኔ ድርጊቶች እያስተናገደ ይገኛል። ባለፈው ወር የለምኪን ኢንስቲትዩት የዐቢይ ጦርነት በአማራ ሕዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ነው በማለት የዘር ማጥፋት ማስጠንቀቂያ አውጥቷል፤ እናም ድርጅታችን በመንግሥት ኃይሎች የጤና ጣቢያዎችን፣ ትምህርት ቤቶችን፣ ቤቶችን፣ የአምልኮ ቦታዎችን እና ሌሎች የሲቪል ተቋማትን ዒላማ ያደረጉ፣ እና በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ለሞት የዳረጉ ከ370 በላይ የአየር ድብደባዎችን መዝግቧል። የቅርብ ጊዜ የቢቢሲ ሪፖርት ከአነስተኛ የጤና ማዕከላት በተወሰደ ናሙና፣ በአማራ ክልል በሺዎች የሚቆጠሩ የአስገድዶ መድፈር ጉዳዮችን ያሳየ ሲሆን፣ አብዛኛዎቹ በመንግሥት ኃይሎች የተፈጸሙ መሆናቸው ተመላክቷል። ባለፈው ሳምንትም፣ የጤና እና የግጭት ጥበቃ ጥምረት በጤና አጠባበቅ ላይ እየጨመረ ያለውን ጥቃት የሚያሳይ ሪፖርት አውጥቷል።
"ዩኒሴፍ ከ9 ሚሊዮን በላይ ልጆች ከትምህርት ገበታ ውጪ መሆናቸውን ሪፖርት አድርጓል፣ ከነዚህ ውስጥ ግማሹ ከአማራ ክልል ናቸው። እናም በአጎራባች ኦሮሚያ ክልል፣ በብሔረሰብ አማራዎች እና በኦርቶዶክስ ክርስቲያን ማኅበረሰቦች ላይ የሚደርሰው ጥቃት ቀጥሏል። ምርጫው ዕለትም በምስራቅ አርሲ አካባቢ የነቃ ጭፍጨፋ ሲካሄድ፣ የአካባቢው ታጣቂዎች ተሳታፊ ሆነዋል። በወለጋ አካባቢ ደግሞ በፌዴራል እና በኦሮሚያ ክልል ኃይሎች በኩል ቀጣይነት ያለው ጥቃት እና የከበባ ሁኔታ ይታያል። ስለዚህ በጣም አሳሳቢ የሆነ የሰብዓዊ መብት ቀውስ አለ፣ የፖለቲካ ብዝሃነት የለም፣ የሐሳብ ነጻነት የለም፣ የተዘጋ የሲቪክ ምህዳር አለ፣ ነጻ ፕሬስ የለም፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በአማራ ማንነታቸው፣ በፖለቲካዊ እምነታቸው ታስረዋል፣ ወይም በአንዳንድ ሁኔታዎች ያለምንም ምክንያት ታስረዋል። ከእነዚህም መካከል የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች፣ የፓርላማ አባላት፣ ነጻ ጋዜጠኞች፣ የሲቪል ማኅበረሰብ መሪዎች ይገኛሉ፤ እነዚህ ሰዎች በጣም ከባድ በደል ይደርስባቸዋል።"
"ሰኞ ዕለት [የምርጫው ቀን] የታየው ነገር የዲሞክራሲ አስመሳይነት ነበር፤ ምክንያቱም በኢትዮጵያ ያለው የአሁኑ እውነታ ከዚያ የራቀ ነው። ይህን ለመረዳት የዐቢይ አሕመድን አስተዳደር የሰብዓዊ መብት አያያዝ ታሪክ መመልከት ብቻ በቂ ነው፣ ይህም በዓለም ላይ ካሉ በጣም አስከፊዎች መካከል ይመደባል። እንደ ምሳሌ ብንወስድ... ባለፉት አምስት ዓመታት የታጠቁ ግጭቶች ሲካሄዱበት በነበረው፣ እና ባለፉት ሦስት ዓመታት ደግሞ በዐቢይ 'የኦሮሞ ብልጽግና ፓርቲ' አስተዳደር ሥር ባሉ የመንግሥት ኃይሎች በኩል የአማራ ክልል የዕለት ተዕለት የጭካኔ ድርጊቶች እያስተናገደ ይገኛል። ባለፈው ወር የለምኪን ኢንስቲትዩት የዐቢይ ጦርነት በአማራ ሕዝብ ላይ የዘር ማጥፋት ነው በማለት የዘር ማጥፋት ማስጠንቀቂያ አውጥቷል፤ እናም ድርጅታችን በመንግሥት ኃይሎች የጤና ጣቢያዎችን፣ ትምህርት ቤቶችን፣ ቤቶችን፣ የአምልኮ ቦታዎችን እና ሌሎች የሲቪል ተቋማትን ዒላማ ያደረጉ፣ እና በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ለሞት የዳረጉ ከ370 በላይ የአየር ድብደባዎችን መዝግቧል። የቅርብ ጊዜ የቢቢሲ ሪፖርት ከአነስተኛ የጤና ማዕከላት በተወሰደ ናሙና፣ በአማራ ክልል በሺዎች የሚቆጠሩ የአስገድዶ መድፈር ጉዳዮችን ያሳየ ሲሆን፣ አብዛኛዎቹ በመንግሥት ኃይሎች የተፈጸሙ መሆናቸው ተመላክቷል። ባለፈው ሳምንትም፣ የጤና እና የግጭት ጥበቃ ጥምረት በጤና አጠባበቅ ላይ እየጨመረ ያለውን ጥቃት የሚያሳይ ሪፖርት አውጥቷል።
"ዩኒሴፍ ከ9 ሚሊዮን በላይ ልጆች ከትምህርት ገበታ ውጪ መሆናቸውን ሪፖርት አድርጓል፣ ከነዚህ ውስጥ ግማሹ ከአማራ ክልል ናቸው። እናም በአጎራባች ኦሮሚያ ክልል፣ በብሔረሰብ አማራዎች እና በኦርቶዶክስ ክርስቲያን ማኅበረሰቦች ላይ የሚደርሰው ጥቃት ቀጥሏል። ምርጫው ዕለትም በምስራቅ አርሲ አካባቢ የነቃ ጭፍጨፋ ሲካሄድ፣ የአካባቢው ታጣቂዎች ተሳታፊ ሆነዋል። በወለጋ አካባቢ ደግሞ በፌዴራል እና በኦሮሚያ ክልል ኃይሎች በኩል ቀጣይነት ያለው ጥቃት እና የከበባ ሁኔታ ይታያል። ስለዚህ በጣም አሳሳቢ የሆነ የሰብዓዊ መብት ቀውስ አለ፣ የፖለቲካ ብዝሃነት የለም፣ የሐሳብ ነጻነት የለም፣ የተዘጋ የሲቪክ ምህዳር አለ፣ ነጻ ፕሬስ የለም፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች በአማራ ማንነታቸው፣ በፖለቲካዊ እምነታቸው ታስረዋል፣ ወይም በአንዳንድ ሁኔታዎች ያለምንም ምክንያት ታስረዋል። ከእነዚህም መካከል የተቃዋሚ ፓርቲ አመራሮች፣ የፓርላማ አባላት፣ ነጻ ጋዜጠኞች፣ የሲቪል ማኅበረሰብ መሪዎች ይገኛሉ፤ እነዚህ ሰዎች በጣም ከባድ በደል ይደርስባቸዋል።"
2 days ago
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለሀገር መፃኢ እድል እና ለዲሞክራሲ ግንባታ ያለው ፋይዳ የጎላ እንደሆነ መራጮች ገለጹ
*********************
ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ሰላማዊ በሆነ መልኩ የተሄደ ሲሆን የዜጎችን የፖለቲካ ንቃትና የዲሞክራሲ ፍላጎት በግልጽ ያሳየ ክስተት ነበር።
በምርጫው ሂደት ላይ አስተያየታቸውን የሰጡ ዜጎች እንደገለጹት መምረጥ ማለት ተራ ተግባር ሳይሆን የሀገርን መፃኢ እድል የመወሰንና የዲሞክራሲ መሰረትን የማጠናከር ወሳኝ ሂደት ነው ብለዋል።
ዜጎች ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በነቂስ የወጡት ያለምንም አስገዳጅነትና በራሳቸው ተነሳሽነት መሆኑን ገልፀው ለዚህም ዋነኛው ምክንያት ይሆነኛል የሚሉትን እና ለሀገር እድገት ይሰራል የሚሉትን አካል በነፃነት ለመሰየም መምጣታቸውን ገልጸዋል።
ምርጫው ለሀገር ገንባታ ትልቅ መድረክ ነው የምርጫ ሂደት ኢትዮጵያ ወደተሻለ የዲሞክራሲ ምህዳር ለማሸጋገርና ለቀጣዩ ትውልድ የምትመች ሀገርን ለመገንባት የምታደርገውን ጉዞ የሚያፋጥን ነው ብለዋል።
ምርጫ ዜጎች በመረጡት መሪ የመተዳደር መብታቸውን በማስጠበቅ ለሀገራዊ አንድነትና ለዘላቂ ሰላም መሰረት ሆኖ ያገለግላል።
በቢታኒያ ሲሳይ
Ethiopian Broadcasting Corporation #ebc #ethiopia #election #democracy
*********************
ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች ሰላማዊ በሆነ መልኩ የተሄደ ሲሆን የዜጎችን የፖለቲካ ንቃትና የዲሞክራሲ ፍላጎት በግልጽ ያሳየ ክስተት ነበር።
በምርጫው ሂደት ላይ አስተያየታቸውን የሰጡ ዜጎች እንደገለጹት መምረጥ ማለት ተራ ተግባር ሳይሆን የሀገርን መፃኢ እድል የመወሰንና የዲሞክራሲ መሰረትን የማጠናከር ወሳኝ ሂደት ነው ብለዋል።
ዜጎች ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በነቂስ የወጡት ያለምንም አስገዳጅነትና በራሳቸው ተነሳሽነት መሆኑን ገልፀው ለዚህም ዋነኛው ምክንያት ይሆነኛል የሚሉትን እና ለሀገር እድገት ይሰራል የሚሉትን አካል በነፃነት ለመሰየም መምጣታቸውን ገልጸዋል።
ምርጫው ለሀገር ገንባታ ትልቅ መድረክ ነው የምርጫ ሂደት ኢትዮጵያ ወደተሻለ የዲሞክራሲ ምህዳር ለማሸጋገርና ለቀጣዩ ትውልድ የምትመች ሀገርን ለመገንባት የምታደርገውን ጉዞ የሚያፋጥን ነው ብለዋል።
ምርጫ ዜጎች በመረጡት መሪ የመተዳደር መብታቸውን በማስጠበቅ ለሀገራዊ አንድነትና ለዘላቂ ሰላም መሰረት ሆኖ ያገለግላል።
በቢታኒያ ሲሳይ
Ethiopian Broadcasting Corporation #ebc #ethiopia #election #democracy
Sponsored by
Surafel
2 days ago
በካርዳችን ያጸናናትን ሀገር በአንድነታችን እንገንባት
*****************
( የዕለቱ መልዕክት)
የአንድ ሀገር ህልውና እና ጥንካሬ መሰረቱ የህዝቡ አንድነት፤ ትብብርና ቁርጠኝነት ነው። ሰኞ ዕለት መላው የኢትዮጵያ ህዝብ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያሳየው ታሪካዊ ተሳትፎ የዚሁ እውነት ህያው ማረጋገጫ ነው።
የራሳቸውን ፍላጎት በራሳቸው ለመወሰን፣ የወደፊት የ5 ዓመት እጣ ፈንታቸውን በራሳቸዉ እጅ ለመጻፍ ከ54 ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን በነቂስ ወጥተው ድምጻቸውን ሰጥተዋል።
ይህ ቁጥር ዝም ብሎ ስታቲስቲክስ ሳይሆን የህዝባችንን ፍጹም መነሳሳትና ለሀገረ መንግስት ግንባታ ያለውን ጽኑ አቋም ፍንትው አድርጎ ያሳየ ታላቅ ኩራት ነው።
ከወዲያ ማዶ ሆኖ ማውራት ለነጋሪው ቀላል ነው፤ እንደሚባለው ሀገርን ማቅናትና ዲሞክራሲን መገንባት በወሬ ሳይሆን በተግባርና በጽናት የሚገኝ መሆኑን መራጩ ህዝብ በግልጽ አስመስክሯል።
ማለዳው ገና ሳይቀድ፣ ንጋቱ ሳይተካ ጀምሮ በየምርጫ ጣቢያው የተሰለፈው ህዝብ ያሳየው ትዕግስት የሚደነቅ ነው። የጠዋቱ ቅዝቃዜና ብርድ፣ የቀትሩ አስገዳጅ ጸሀይም ሆነ ከባዱ ዝናብ ሳይበግረው፤ ረጃጅም ሰልፎችንና የአካል ድካምን ተቋቁሞ ከሌሊት እስከ ሌሊት የቆመው ለራሱ ጥቅም ብቻ አልነበረም።
ይልቁንም፣ "የቆረጠ አይመለስም" እንደሚባለው የነገዋን ኢትዮጵያ ለማጽናት፣ ጠንካራና የማይናወጥ ሀገረ መንግስት ለመገንባት ባለው ጽኑ ህልም እንጂ።
ይህ ጽናት ህዝቡ የሀገር ጉዳይ ከምንም ነገር እንደሚቀድም ብሄራዊ ጥቅም እና ሉዓላዊነት የሚከበሩት ደግሞ በዜጎች ንቁ ተሳትፎ መሆኑን ያሳየበት የታሪክ አሻራ ነው።
ህዝቡ ፍላጎቱን በምርጫ ካርዱ መግለጹ የዲሞክራሲ ባህላችን ከቃል ባለፈ ወደ ተግባር እየተሸጋገረ ለመምጣቱ ትልቅ ማሳያ ነው። "ስልጣን የህዝብ ነው" የሚለው መርህ መሬት የረገጠው፣ ዜጎች ያለ ምንም ስጋትና በከፍተኛ ተነሳሽነት መብታቸውን ሲጠቀሙ ነው።
በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የታየው ታሪካዊ ክስተት ኢትዮጵያ መምረጧን ብቻ ሳይሆን በልጆቿ ጽናት መጽናቷንና ወደፊት መራመዷን ጭምር ያበሰረ ነው።
አሁን የምርጫው ውጤት እስኪገለጽ ድረስ ባለው ወቅት፣ ሁላችንም ልባችንን ሰብስበን፣ የተጀመረውን የሰላምና የዲሞክራሲ ጉዞ ማገዝ ይኖርብናል። ምክንያቱም "በአንድ እጅ አያጨበጭቡም" እና ሀገርን የመስራት፣ ተቋማትን የማጠንከርና ሰላምን የማስፈን ኃላፊነት የሁላችንም የጋራ የቤት ስራ ነው።
የህዝብ ስልጣን ባለቤትነት የሚረጋገጠው በዚህ መልኩ በካርድ በሚሰጥ ድምጽ እና በሚታይ ቁርጠኝነት ነው። ትናንት የፈሰሰው ድካምና መስዋዕትነት፣ ዛሬ ለምናየው የነጻነት አየር መሰረት ሆኗል። ህዝባችን ያሳየው ታላቅ የሀገር ፍቅር የነገዋን የበለጸገች ኢትዮጵያ ለመገንባት መተኪያ የሌለው የሞራል ስንቅ ነው።
አሁን ኑ፣ እጅ ለእጅ ተያይዘን፣ በምርጫ ካርዳችን ያጸናናትን ሀገር በስራችንና በአንድነታችን እንገንባት።
ኢትዮጵያ በልጆቿ ጽናትና ፍቅር ለዘላለም ትኑር!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
*****************
( የዕለቱ መልዕክት)
የአንድ ሀገር ህልውና እና ጥንካሬ መሰረቱ የህዝቡ አንድነት፤ ትብብርና ቁርጠኝነት ነው። ሰኞ ዕለት መላው የኢትዮጵያ ህዝብ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያሳየው ታሪካዊ ተሳትፎ የዚሁ እውነት ህያው ማረጋገጫ ነው።
የራሳቸውን ፍላጎት በራሳቸው ለመወሰን፣ የወደፊት የ5 ዓመት እጣ ፈንታቸውን በራሳቸዉ እጅ ለመጻፍ ከ54 ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን በነቂስ ወጥተው ድምጻቸውን ሰጥተዋል።
ይህ ቁጥር ዝም ብሎ ስታቲስቲክስ ሳይሆን የህዝባችንን ፍጹም መነሳሳትና ለሀገረ መንግስት ግንባታ ያለውን ጽኑ አቋም ፍንትው አድርጎ ያሳየ ታላቅ ኩራት ነው።
ከወዲያ ማዶ ሆኖ ማውራት ለነጋሪው ቀላል ነው፤ እንደሚባለው ሀገርን ማቅናትና ዲሞክራሲን መገንባት በወሬ ሳይሆን በተግባርና በጽናት የሚገኝ መሆኑን መራጩ ህዝብ በግልጽ አስመስክሯል።
ማለዳው ገና ሳይቀድ፣ ንጋቱ ሳይተካ ጀምሮ በየምርጫ ጣቢያው የተሰለፈው ህዝብ ያሳየው ትዕግስት የሚደነቅ ነው። የጠዋቱ ቅዝቃዜና ብርድ፣ የቀትሩ አስገዳጅ ጸሀይም ሆነ ከባዱ ዝናብ ሳይበግረው፤ ረጃጅም ሰልፎችንና የአካል ድካምን ተቋቁሞ ከሌሊት እስከ ሌሊት የቆመው ለራሱ ጥቅም ብቻ አልነበረም።
ይልቁንም፣ "የቆረጠ አይመለስም" እንደሚባለው የነገዋን ኢትዮጵያ ለማጽናት፣ ጠንካራና የማይናወጥ ሀገረ መንግስት ለመገንባት ባለው ጽኑ ህልም እንጂ።
ይህ ጽናት ህዝቡ የሀገር ጉዳይ ከምንም ነገር እንደሚቀድም ብሄራዊ ጥቅም እና ሉዓላዊነት የሚከበሩት ደግሞ በዜጎች ንቁ ተሳትፎ መሆኑን ያሳየበት የታሪክ አሻራ ነው።
ህዝቡ ፍላጎቱን በምርጫ ካርዱ መግለጹ የዲሞክራሲ ባህላችን ከቃል ባለፈ ወደ ተግባር እየተሸጋገረ ለመምጣቱ ትልቅ ማሳያ ነው። "ስልጣን የህዝብ ነው" የሚለው መርህ መሬት የረገጠው፣ ዜጎች ያለ ምንም ስጋትና በከፍተኛ ተነሳሽነት መብታቸውን ሲጠቀሙ ነው።
በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የታየው ታሪካዊ ክስተት ኢትዮጵያ መምረጧን ብቻ ሳይሆን በልጆቿ ጽናት መጽናቷንና ወደፊት መራመዷን ጭምር ያበሰረ ነው።
አሁን የምርጫው ውጤት እስኪገለጽ ድረስ ባለው ወቅት፣ ሁላችንም ልባችንን ሰብስበን፣ የተጀመረውን የሰላምና የዲሞክራሲ ጉዞ ማገዝ ይኖርብናል። ምክንያቱም "በአንድ እጅ አያጨበጭቡም" እና ሀገርን የመስራት፣ ተቋማትን የማጠንከርና ሰላምን የማስፈን ኃላፊነት የሁላችንም የጋራ የቤት ስራ ነው።
የህዝብ ስልጣን ባለቤትነት የሚረጋገጠው በዚህ መልኩ በካርድ በሚሰጥ ድምጽ እና በሚታይ ቁርጠኝነት ነው። ትናንት የፈሰሰው ድካምና መስዋዕትነት፣ ዛሬ ለምናየው የነጻነት አየር መሰረት ሆኗል። ህዝባችን ያሳየው ታላቅ የሀገር ፍቅር የነገዋን የበለጸገች ኢትዮጵያ ለመገንባት መተኪያ የሌለው የሞራል ስንቅ ነው።
አሁን ኑ፣ እጅ ለእጅ ተያይዘን፣ በምርጫ ካርዳችን ያጸናናትን ሀገር በስራችንና በአንድነታችን እንገንባት።
ኢትዮጵያ በልጆቿ ጽናትና ፍቅር ለዘላለም ትኑር!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
3 days ago
"ኢትዮጵያ በመከፋፈል ሳይሆን በአንድነት የደመቀ... አገር ሆና እንድትቀጥል ለማየት ነው ምኞታችንና ጸሎታችን!!"
#ethiopia | የዘንድሮውን የ7ኛ ዙር አገራዊ ምርጫ ለመታዘብ የሚያስችለኝን ዕድል አግኝቼ ነበር። እናም በግልና የተለያዩ ተቋማትን ወክለን የመጣን የአገር ውስጥ ታዛቢ ቡድን አባላት ምርጫውን ለመታዘብ ከመጡ የአፍሪካ ኅብረት እና የኢጋድ የታዛቢ ቡድን አባላት ጋር በስካይ ላይት ሆቴል የትውውቅና ሰፋ ያለ የጋራ ውይይት አድርገን ነበር።
በዚህ ውይይት ላይም የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪና የቀድሞ የኡጋንዳ የቀድሞው ምክትል ፕሬዚደንት የነበሩት ዶ/ር ዋንዲራ ካዚብዌ በምክር መልኩ ለወጣቶች ያነሱት ሐሳብ ቀልቤን ገዛው። እናም ከእኚህ ጉምቱ ፖለቲከኛ አፍሪካዊ እናት ከሐሳባቸው ጥቂት ሰበዞችን ለመምዘዝ ወደድኹ።
በአገራቸው ኡጋንዳ ፖለቲካ ውስጥ የሴቶችን/የእናቶችን የፖለቲካ ተሳትፎ ትርጉም ባለው መንገድ በመቀየር ጉልህ አሻራ ያኖሩት የህክምና ሳይንስን ከሥነ-መንግሥት ትምህርት ጋር ያጣጣሙ እኚህ አፍሪካዊ ምሁር እናት በውይይታችን መካከል እንዲህ አሉን።
"When women lead, even water climbs uphill."
"ሴቶች ሲመሩ ውኃ ሳይቀር እንኳን ሽቅብ ይፈሳል፤" የሚል አፍሪካዊ አባባል አለ።
መቼም ለዚህ አባባል እናንት ኢትዮጵያውያን ሕያው ምስክሮች ናችሁ። ከኢትዮጵያዊቷ ንግሥት ሳባ፣ የዐድዋውን ጦርነት በሴትነት ብልሃት ከመሩት እቴጌ ጣይቱ ድረስ የአገራችሁ የፖለቲካ ታሪክ በሴቶች ጉልህ ተሳትፎና አሻራ የደመቀ ነው።
በእውነት በእነዚህ ጀግኖች እናቶቻችሁ ታሪክ ልትኮሩ፤ ልትደነቁ ይገባችኋል።
ዶ/ር ካዚብዌ ቁጭት በቀላቀለ ስሜት ያነሱትን ሌላኛው የሐሳባቸውን ሰበዝ ለዚህች አጭር ማስታወሻ መደምደሚያ ይሆነኝ ዘንድ መረጥኩት።
እኛ አፍሪካውያን ዲሞክራሲያዊ ሥርዓትን እንደ ሸቀጥ ዕቃ ሙሉ በሙሉ ከምዕራቡ ዓለም ለማስገባት የምናደርገውን ልፋት ቆም ብለን መፈተሽ ይገባናል። ከሌሎች የምንቀበለውን ያህል እኛ አፍሪካውያን ለተቀረው ዓለም ልንሰጠው የምንችላቸው በርካታ ነገሮች አሉን።
አፍሪካ ለሺህ ዓመታት የቆየ የራሷ የሆነ ግዙፍ ታሪክ፤ ገናና ሥልጣኔ፤ በዘመናት ተፈትኖ ያለፈ የዳበረ ባህላዊ የፖለቲካ ሥርዓት ያላት አህጉር ናት። እናንት ኢትዮጵያውያን ደግሞ በዚህ የአኅጉራችን የአፍሪካ የሺህ ዘመናት ታሪክና ባህል ውስጥ የአንበሳውን ድርሻ ትወስዳላችሁ።
ከአክሱም ገናና ሥልጣኔ የቅኝ ገዢዎችንና የተስፋፊዎችን ቅስም እስካንኮታኮተው የዐድዋ ድል ድረስ አኩሪ ታሪክ ያላችሁ ታላቅ ሕዝብ ናችሁ።
አብዛኛው የታሪካችሁ ምዕራፍ ሲገለጽም- የአንድነትን፤ የኅብረትን ኃይል ቀድሞ የተረዳችሁ ጠቢባን ሕዝቦች መሆናችሁን ነው የሚመስክረው። እናም ዛሬ ልዩነታችሁን በማጥበብ አንድነታችሁን አጠናከሩ፤ ኅብረታችሁን አጎልብቱ። አንድነት ኃይል ነው!!
ኢትዮጵያ በመከፋፈል ሳይሆን በአንድነት የደመቀ፤ በጦርነት ሳይሆን በሰላም ያሸበረቀ፤ በጥላቻ ሳይሆን በፍቅር የተዋበ አፍሪካዊ ተምሳሌትነቷንና እናትነቷን ያስመሰከረች አገር ሆና እንድትቀጥል ነው ምኞታችን፤ ተስፋችንና ጸሎታችን።
እግዚአብሔር አፍሪካን ይባርክ፤ አምላክ ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ!!
ነገርን ነገር ያነሳዋል እንዲሉ አበው፤ ጠቅላይ ሚ/ር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ ወደ ሥልጣን በመጡ ማግሥት- ኢትዮጵያውያን እናቶች ይጸልዩልኛል፤ የእናቶቼ ጸሎታቸውና ምርቃታቸው ያግዘኛል፤ ጉልበት ይሆነኛል። የሚል ቃልን አብዝተን ከአንደበታቸው አንሰማ ነበር። ዛሬስ...?!
ታላቁ መጽሐፍ፤ "የእናት ምርቃት ቤትን ያጸናል፤" እንዲል በእናቶቻችን ምርቃትና ጸሎት የሁላችን ቤት የሆነች ኢትዮጵያ፤ አፍሪካ የአንድነት መሠረቷ ጸንቶና ሰላሟ ተጠብቆ በአንድነት ጸንታ ትኖር ዘንድ በመመኘት ልሰናበት።
ሰላም!!
በተረፈ ወርቁ (ዲ/ን)፤
#ethiopia | የዘንድሮውን የ7ኛ ዙር አገራዊ ምርጫ ለመታዘብ የሚያስችለኝን ዕድል አግኝቼ ነበር። እናም በግልና የተለያዩ ተቋማትን ወክለን የመጣን የአገር ውስጥ ታዛቢ ቡድን አባላት ምርጫውን ለመታዘብ ከመጡ የአፍሪካ ኅብረት እና የኢጋድ የታዛቢ ቡድን አባላት ጋር በስካይ ላይት ሆቴል የትውውቅና ሰፋ ያለ የጋራ ውይይት አድርገን ነበር።
በዚህ ውይይት ላይም የኢጋድ የምርጫ ታዛቢ ቡድን መሪና የቀድሞ የኡጋንዳ የቀድሞው ምክትል ፕሬዚደንት የነበሩት ዶ/ር ዋንዲራ ካዚብዌ በምክር መልኩ ለወጣቶች ያነሱት ሐሳብ ቀልቤን ገዛው። እናም ከእኚህ ጉምቱ ፖለቲከኛ አፍሪካዊ እናት ከሐሳባቸው ጥቂት ሰበዞችን ለመምዘዝ ወደድኹ።
በአገራቸው ኡጋንዳ ፖለቲካ ውስጥ የሴቶችን/የእናቶችን የፖለቲካ ተሳትፎ ትርጉም ባለው መንገድ በመቀየር ጉልህ አሻራ ያኖሩት የህክምና ሳይንስን ከሥነ-መንግሥት ትምህርት ጋር ያጣጣሙ እኚህ አፍሪካዊ ምሁር እናት በውይይታችን መካከል እንዲህ አሉን።
"When women lead, even water climbs uphill."
"ሴቶች ሲመሩ ውኃ ሳይቀር እንኳን ሽቅብ ይፈሳል፤" የሚል አፍሪካዊ አባባል አለ።
መቼም ለዚህ አባባል እናንት ኢትዮጵያውያን ሕያው ምስክሮች ናችሁ። ከኢትዮጵያዊቷ ንግሥት ሳባ፣ የዐድዋውን ጦርነት በሴትነት ብልሃት ከመሩት እቴጌ ጣይቱ ድረስ የአገራችሁ የፖለቲካ ታሪክ በሴቶች ጉልህ ተሳትፎና አሻራ የደመቀ ነው።
በእውነት በእነዚህ ጀግኖች እናቶቻችሁ ታሪክ ልትኮሩ፤ ልትደነቁ ይገባችኋል።
ዶ/ር ካዚብዌ ቁጭት በቀላቀለ ስሜት ያነሱትን ሌላኛው የሐሳባቸውን ሰበዝ ለዚህች አጭር ማስታወሻ መደምደሚያ ይሆነኝ ዘንድ መረጥኩት።
እኛ አፍሪካውያን ዲሞክራሲያዊ ሥርዓትን እንደ ሸቀጥ ዕቃ ሙሉ በሙሉ ከምዕራቡ ዓለም ለማስገባት የምናደርገውን ልፋት ቆም ብለን መፈተሽ ይገባናል። ከሌሎች የምንቀበለውን ያህል እኛ አፍሪካውያን ለተቀረው ዓለም ልንሰጠው የምንችላቸው በርካታ ነገሮች አሉን።
አፍሪካ ለሺህ ዓመታት የቆየ የራሷ የሆነ ግዙፍ ታሪክ፤ ገናና ሥልጣኔ፤ በዘመናት ተፈትኖ ያለፈ የዳበረ ባህላዊ የፖለቲካ ሥርዓት ያላት አህጉር ናት። እናንት ኢትዮጵያውያን ደግሞ በዚህ የአኅጉራችን የአፍሪካ የሺህ ዘመናት ታሪክና ባህል ውስጥ የአንበሳውን ድርሻ ትወስዳላችሁ።
ከአክሱም ገናና ሥልጣኔ የቅኝ ገዢዎችንና የተስፋፊዎችን ቅስም እስካንኮታኮተው የዐድዋ ድል ድረስ አኩሪ ታሪክ ያላችሁ ታላቅ ሕዝብ ናችሁ።
አብዛኛው የታሪካችሁ ምዕራፍ ሲገለጽም- የአንድነትን፤ የኅብረትን ኃይል ቀድሞ የተረዳችሁ ጠቢባን ሕዝቦች መሆናችሁን ነው የሚመስክረው። እናም ዛሬ ልዩነታችሁን በማጥበብ አንድነታችሁን አጠናከሩ፤ ኅብረታችሁን አጎልብቱ። አንድነት ኃይል ነው!!
ኢትዮጵያ በመከፋፈል ሳይሆን በአንድነት የደመቀ፤ በጦርነት ሳይሆን በሰላም ያሸበረቀ፤ በጥላቻ ሳይሆን በፍቅር የተዋበ አፍሪካዊ ተምሳሌትነቷንና እናትነቷን ያስመሰከረች አገር ሆና እንድትቀጥል ነው ምኞታችን፤ ተስፋችንና ጸሎታችን።
እግዚአብሔር አፍሪካን ይባርክ፤ አምላክ ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ!!
ነገርን ነገር ያነሳዋል እንዲሉ አበው፤ ጠቅላይ ሚ/ር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ ወደ ሥልጣን በመጡ ማግሥት- ኢትዮጵያውያን እናቶች ይጸልዩልኛል፤ የእናቶቼ ጸሎታቸውና ምርቃታቸው ያግዘኛል፤ ጉልበት ይሆነኛል። የሚል ቃልን አብዝተን ከአንደበታቸው አንሰማ ነበር። ዛሬስ...?!
ታላቁ መጽሐፍ፤ "የእናት ምርቃት ቤትን ያጸናል፤" እንዲል በእናቶቻችን ምርቃትና ጸሎት የሁላችን ቤት የሆነች ኢትዮጵያ፤ አፍሪካ የአንድነት መሠረቷ ጸንቶና ሰላሟ ተጠብቆ በአንድነት ጸንታ ትኖር ዘንድ በመመኘት ልሰናበት።
ሰላም!!
በተረፈ ወርቁ (ዲ/ን)፤
3 days ago
የንግድ ድንበሮችን በመሻገር የአፍሪካን ገበያ ይቆጣጠሩ!
የኢትዮጵያን የቢዝነስ መሪዎች፣ ሥራ አስኪያጆች እና ባለሀብቶች ከሩዋንዳ የኢኮኖሚ አንቀሳቃሾች ጋር የሚያገናኘው ታላቁ የኢትዮጵያ - ሩዋንዳ ቢዝነስ ፎረም 2026 ምዝገባ ጀምሯል። ይህ የ4 ቀናት የቢዝነስ ጉዞ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የንግድ ልውውጥ ለማሳደግ እና አዲስ የኢንቨስትመንት አድማስ ለመክፈት ታስቦ የተዘጋጀ ልዩ መድረክ ነው።
በፎረሙ ላይ በመሳተፍዎ ምን ያተርፋሉ?
• 🤝 አስቀድመው የተመቻቹ እና ያተኮሩ የB2B (የንግድ ለንግድ) ስብሰባዎች
• 🎯 ከታዋቂ ባለሀብቶች እና ዋና የንግድ ውሳኔ ሰጪዎች ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት
• 📈 ወደ ሩዋንዳ ገበያ በምቾት ለመግባት የሚያስችል ስትራቴጂካዊ ድጋፍ እና የተግባር የመስክ ምልከታ (Site Visits)
•በዛውም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ የሩዋንዳ ኤግዚቢሽን ላይ ይሳተፋሉ
ዋና ዋና የትኩረት ዘርፎች፦
ግብርና ማቀነባበሪያ (Agro-Processing) | ሪል ስቴት እና ኮንስትራክሽን | ቱሪዝም እና ሆስፒታሊቲ | አይሲቲ እና ኢኖቬሽን | ማኑፋክቸሪንግ (ማምረቻ ዘርፍ)
📅 ቀን፦ hamele 21-24፣ 2018 ዓ.ም (july 28–31, 2026)
📍 ቦታ፦ ኪጋሊ ፣ ሩዋንዳ (Kigali, Rwanda)
⏱️ ቆይታ፦ 4 ቀናት የንግድ ተልዕኮ
የመቀመጫዎች ብዛት በጣም ውስን ስለሆነ አሁኑኑ ይመዝገቡ! 📞 ስልክ ቁጥር፦ +251 911874859/0913174052
📧 ኢሜይል፦ infoalohavistaevents.com
🌐 ድረ-ገጽ፦ www.alohavistaevents.com
በኢትዮጵያ የፌዴራል ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኤምባሲ (ኪጋሊ) እና በሩዋንዳ ልማት ቦርድ (RDB) ትብብር የተዘጋጀ።
የኢትዮጵያን የቢዝነስ መሪዎች፣ ሥራ አስኪያጆች እና ባለሀብቶች ከሩዋንዳ የኢኮኖሚ አንቀሳቃሾች ጋር የሚያገናኘው ታላቁ የኢትዮጵያ - ሩዋንዳ ቢዝነስ ፎረም 2026 ምዝገባ ጀምሯል። ይህ የ4 ቀናት የቢዝነስ ጉዞ በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን የንግድ ልውውጥ ለማሳደግ እና አዲስ የኢንቨስትመንት አድማስ ለመክፈት ታስቦ የተዘጋጀ ልዩ መድረክ ነው።
በፎረሙ ላይ በመሳተፍዎ ምን ያተርፋሉ?
• 🤝 አስቀድመው የተመቻቹ እና ያተኮሩ የB2B (የንግድ ለንግድ) ስብሰባዎች
• 🎯 ከታዋቂ ባለሀብቶች እና ዋና የንግድ ውሳኔ ሰጪዎች ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት
• 📈 ወደ ሩዋንዳ ገበያ በምቾት ለመግባት የሚያስችል ስትራቴጂካዊ ድጋፍ እና የተግባር የመስክ ምልከታ (Site Visits)
•በዛውም በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ የሩዋንዳ ኤግዚቢሽን ላይ ይሳተፋሉ
ዋና ዋና የትኩረት ዘርፎች፦
ግብርና ማቀነባበሪያ (Agro-Processing) | ሪል ስቴት እና ኮንስትራክሽን | ቱሪዝም እና ሆስፒታሊቲ | አይሲቲ እና ኢኖቬሽን | ማኑፋክቸሪንግ (ማምረቻ ዘርፍ)
📅 ቀን፦ hamele 21-24፣ 2018 ዓ.ም (july 28–31, 2026)
📍 ቦታ፦ ኪጋሊ ፣ ሩዋንዳ (Kigali, Rwanda)
⏱️ ቆይታ፦ 4 ቀናት የንግድ ተልዕኮ
የመቀመጫዎች ብዛት በጣም ውስን ስለሆነ አሁኑኑ ይመዝገቡ! 📞 ስልክ ቁጥር፦ +251 911874859/0913174052
📧 ኢሜይል፦ infoalohavistaevents.com
🌐 ድረ-ገጽ፦ www.alohavistaevents.com
በኢትዮጵያ የፌዴራል ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ኤምባሲ (ኪጋሊ) እና በሩዋንዳ ልማት ቦርድ (RDB) ትብብር የተዘጋጀ።
3 days ago
ምርጫው የኢትዮጵያ አሸናፊነት የተረጋገጠበት ነው፦ የአዲስ አበባ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት
#ethiopia | የአዲስ አበባ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሂደትን መጠናቀቁን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።
ምርጫው ከቅድመ ዝግጅት ጀምሮ ግልጽነት እና ፍትሐዊነት የተንጸባረቀበት፣ በመራጩ ሕዝብና በተፎካካሪ ፓርቲዎች ዘንድ ከፍተኛ ቅቡልነት ያገኘ መሆኑን በመግለጫው አስታውቋል።
ምክር ቤቱ በመግለጫው እንዳመለከተው ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የተካሄደው ይህ ምርጫ መንግሥት በከተማዋ የዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ላይ ያለውን ቁርጠኝነት በተግባር ያሳየበትና የኢትዮጵያ አሸናፊነት የተረጋገጠበት ሌላኛው ታሪካዊ ምዕራፍ ሆኖ አልፏል።
ከእነዚህም መካከል እንደ ትልቅ ጅምር የሚወሰደው የዲጂታል የእጩዎች ምዝገባ ሒደት አላስፈላጊ መጉላላትን የቀነሰ እና የእጩዎችን መረጃ እና ደኅንነት ያረጋገጠ የአሰራ ግልፅነትን የፈጠረ መሆኑ በምርጫው ሂደት ከታዩ ዐበይት አዎንታዊ ሁነቶች መካከል እንደሆነ ተመላክቷል።
በምርጫው ዕለት መላው የከተማዋ ነዋሪዎች ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ ያለምንም ቀስቃሽ በነቂስ በመውጣት ድምፅ መስጠታቸውን የገለጸው ምክር ቤቱ፣ በተለይም ሴቶች፣ ወጣቶች እና አረጋውያን ያሳዩት ከፍተኛ ተነሳሽነት ሂደቱን ይበልጥ እንዳደመቀው አብራርቷል።
ከምርጫ ጣቢያዎች የሚመጡ የአሠራር ችግሮችን በጋራ በመገምገም፣ ከምርጫ ቦርድ እና ከከተማው አመራሮች ጋር በቀጥታ በመነጋገር አፋጣኝ የእርምት እርምጃ መወሰዱ በፓርቲዎች እና በአስፈፃሚ አካላት መካከል መተማመንን ማጎልበቱ ተገልጿል።
በተጨማሪም የከተማዋ የጸጥታ አካላት ያለምንም ወገንተኝነት፣ ፍጹም ገለልተኛ በሆነ መንገድ የምርጫ ጣቢያዎችን እና የመራጩን ሕዝብ ደኅንነት በመጠበቅ ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ምክር ቤቱ ምስጋና አቅርቧል።
በሂደቱም ምንም ዓይነት የጸጥታ መደፍረስም ሆነ የምርጫ ሕግ መጣስ ሳይኖር መጠናቀቁ የከተማዋን ነዋሪዎችና የጸጥታ አካላት ከፍተኛ የበስለት ደረጃ ያሳየ "የአዲስ አበባ ሞዴል" መሆኑ ተነግሯል።
የድምፅ መስጠት ሂደቱ በስኬት ተጠናቅቆ ወደ ቀጣዩ የድምፅ ቆጠራ እና ውጤት ማደራጀት ምዕራፍ መሸጋገሩን የጠቀሰው ምክር ቤቱ፤ የምርጫ ቦርድ ሕጋዊ አሠራርን መሠረት አድርጎ የከተማውን ውጤት በኦፊሴላዊ መልኩ እስኪገልጽ ድረስ መላው የከተማዋ ነዋሪዎች፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች አባላት እና ደጋፊዎች ፍጹም በሆነ ትዕግሥት እንዲጠብቁ ጥሪ አቅርቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ethiopia #ethiopiaprevails #peace #ምርጫ
#ethiopia | የአዲስ አበባ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ሂደትን መጠናቀቁን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።
ምርጫው ከቅድመ ዝግጅት ጀምሮ ግልጽነት እና ፍትሐዊነት የተንጸባረቀበት፣ በመራጩ ሕዝብና በተፎካካሪ ፓርቲዎች ዘንድ ከፍተኛ ቅቡልነት ያገኘ መሆኑን በመግለጫው አስታውቋል።
ምክር ቤቱ በመግለጫው እንዳመለከተው ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የተካሄደው ይህ ምርጫ መንግሥት በከተማዋ የዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ላይ ያለውን ቁርጠኝነት በተግባር ያሳየበትና የኢትዮጵያ አሸናፊነት የተረጋገጠበት ሌላኛው ታሪካዊ ምዕራፍ ሆኖ አልፏል።
ከእነዚህም መካከል እንደ ትልቅ ጅምር የሚወሰደው የዲጂታል የእጩዎች ምዝገባ ሒደት አላስፈላጊ መጉላላትን የቀነሰ እና የእጩዎችን መረጃ እና ደኅንነት ያረጋገጠ የአሰራ ግልፅነትን የፈጠረ መሆኑ በምርጫው ሂደት ከታዩ ዐበይት አዎንታዊ ሁነቶች መካከል እንደሆነ ተመላክቷል።
በምርጫው ዕለት መላው የከተማዋ ነዋሪዎች ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ ያለምንም ቀስቃሽ በነቂስ በመውጣት ድምፅ መስጠታቸውን የገለጸው ምክር ቤቱ፣ በተለይም ሴቶች፣ ወጣቶች እና አረጋውያን ያሳዩት ከፍተኛ ተነሳሽነት ሂደቱን ይበልጥ እንዳደመቀው አብራርቷል።
ከምርጫ ጣቢያዎች የሚመጡ የአሠራር ችግሮችን በጋራ በመገምገም፣ ከምርጫ ቦርድ እና ከከተማው አመራሮች ጋር በቀጥታ በመነጋገር አፋጣኝ የእርምት እርምጃ መወሰዱ በፓርቲዎች እና በአስፈፃሚ አካላት መካከል መተማመንን ማጎልበቱ ተገልጿል።
በተጨማሪም የከተማዋ የጸጥታ አካላት ያለምንም ወገንተኝነት፣ ፍጹም ገለልተኛ በሆነ መንገድ የምርጫ ጣቢያዎችን እና የመራጩን ሕዝብ ደኅንነት በመጠበቅ ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ምክር ቤቱ ምስጋና አቅርቧል።
በሂደቱም ምንም ዓይነት የጸጥታ መደፍረስም ሆነ የምርጫ ሕግ መጣስ ሳይኖር መጠናቀቁ የከተማዋን ነዋሪዎችና የጸጥታ አካላት ከፍተኛ የበስለት ደረጃ ያሳየ "የአዲስ አበባ ሞዴል" መሆኑ ተነግሯል።
የድምፅ መስጠት ሂደቱ በስኬት ተጠናቅቆ ወደ ቀጣዩ የድምፅ ቆጠራ እና ውጤት ማደራጀት ምዕራፍ መሸጋገሩን የጠቀሰው ምክር ቤቱ፤ የምርጫ ቦርድ ሕጋዊ አሠራርን መሠረት አድርጎ የከተማውን ውጤት በኦፊሴላዊ መልኩ እስኪገልጽ ድረስ መላው የከተማዋ ነዋሪዎች፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች አባላት እና ደጋፊዎች ፍጹም በሆነ ትዕግሥት እንዲጠብቁ ጥሪ አቅርቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ethiopia #ethiopiaprevails #peace #ምርጫ
4 days ago
የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለሰ ድምጽ ሰጡ
************************
እየተካሄደ ባለው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ላይ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለሰ በሚወዳደሩበት ምርጫ ክልል ቦሌ ክፍለ ከተማ ቦሌ ፋና ቁጥር 2 የምርጫ ጣቢያ ድምጻቸውን ሰጥተዋል።
ተወዳዳሪዋ “ዲሞክራሲያዊ የመምረጥ መብቴን፣ የዜግነት መብቴን ተጠቅሜ መርጫለሁ” ብለዋል።
አክለውም ሕብረተሰቡ በነቂስ ወጥቶ ለመምረጥ እያደረገ ያለው ተሳትፎ እጅግ የሚያኮራ እና ሕዝቡ ስለ ዜግነቱ እንዲሁም ስለ ሀገሩ የሚያስብ መሆኑን የሚያሳይ ነው ብለዋል።
መሀመድ ፊጣሞ
#ebcdotstream #ethiopiaisvoting #ethiopia
************************
እየተካሄደ ባለው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ላይ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር እናትዓለም መለሰ በሚወዳደሩበት ምርጫ ክልል ቦሌ ክፍለ ከተማ ቦሌ ፋና ቁጥር 2 የምርጫ ጣቢያ ድምጻቸውን ሰጥተዋል።
ተወዳዳሪዋ “ዲሞክራሲያዊ የመምረጥ መብቴን፣ የዜግነት መብቴን ተጠቅሜ መርጫለሁ” ብለዋል።
አክለውም ሕብረተሰቡ በነቂስ ወጥቶ ለመምረጥ እያደረገ ያለው ተሳትፎ እጅግ የሚያኮራ እና ሕዝቡ ስለ ዜግነቱ እንዲሁም ስለ ሀገሩ የሚያስብ መሆኑን የሚያሳይ ነው ብለዋል።
መሀመድ ፊጣሞ
#ebcdotstream #ethiopiaisvoting #ethiopia
4 days ago
ያከበረንን አክብረን የመረጠንን ሰርተንለት የምናልፍ ከሆነ ሁላችንም አሸናፊ እንሆናለን" ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
#ethiopia | ግንቦት 24፣ 2018 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በትውልድ ቀያቸው በሻሻ ድምፅ ሰጥተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በወቅቱ ለመገናኛ ብዙኃን እንደገለጹት፤ የኢትዮጵያ ህዝብ ከማለዳ ጀምሮ በመውጣት በሰልፍ ምርጫ እያካሄደ ይገኛል።
ይህም የሚሻውን ለመምረጥ መካሪ እንደማያስፈልገው ማሳያ መሆኑን ተናግረዋል። እኔ ዛሬ የሚያሳስበኝ ከመራጩ በላይ ተመራጩ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ይህ ህዝብ በቁርጠኝነት የሚሻውን ወስኖ በዲሞክራሲያዊ መንገድ ከመረጠ በኋላ የተመረጡት ሰዎች በዚያ ልክ ታምነው እጃቸውና ልባቸው ንጹህ ሆኖ ደከመን ታከተን ሳይሉ ሰርተው የሀገር ታሪክ ለመቀየርና የህዝቡን ውለታ ለመክፈል ዝግጁነታቸው ምን ያክል ነው የሚለው ነው ሲሉ ተናግረዋል"
በምርጫው ሂደት ያሸነፉ በታማኝነት ማገልገል የተሸነፉ ደግሞ ውጤቱን በጸጋ ሊቀበሉ እንደሚገባ አሳስበዋል።
ጋዜጣ-ፕላስ
#የ7ኛውጠቅላላምርጫ #ምርጫ2018 #ሻሻ #ጠቅላይሚኒስትርዐቢይ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ግንቦት 24፣ 2018 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በትውልድ ቀያቸው በሻሻ ድምፅ ሰጥተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በወቅቱ ለመገናኛ ብዙኃን እንደገለጹት፤ የኢትዮጵያ ህዝብ ከማለዳ ጀምሮ በመውጣት በሰልፍ ምርጫ እያካሄደ ይገኛል።
ይህም የሚሻውን ለመምረጥ መካሪ እንደማያስፈልገው ማሳያ መሆኑን ተናግረዋል። እኔ ዛሬ የሚያሳስበኝ ከመራጩ በላይ ተመራጩ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ይህ ህዝብ በቁርጠኝነት የሚሻውን ወስኖ በዲሞክራሲያዊ መንገድ ከመረጠ በኋላ የተመረጡት ሰዎች በዚያ ልክ ታምነው እጃቸውና ልባቸው ንጹህ ሆኖ ደከመን ታከተን ሳይሉ ሰርተው የሀገር ታሪክ ለመቀየርና የህዝቡን ውለታ ለመክፈል ዝግጁነታቸው ምን ያክል ነው የሚለው ነው ሲሉ ተናግረዋል"
በምርጫው ሂደት ያሸነፉ በታማኝነት ማገልገል የተሸነፉ ደግሞ ውጤቱን በጸጋ ሊቀበሉ እንደሚገባ አሳስበዋል።
ጋዜጣ-ፕላስ
#የ7ኛውጠቅላላምርጫ #ምርጫ2018 #ሻሻ #ጠቅላይሚኒስትርዐቢይ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
4 days ago
የድምፅ አሰጣጥ ሂደቱ በሥርዓት እየተካሄደ ነው - የአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ልዑክን መሪ ኡሁሩ ኬንያታ
#ethiopia | የአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ልዑክን የሚመሩት የቀድሞው የኬንያ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ፣ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በሰላማዊ ሁኔታ መጀመሩን ገልጸዋ።
አሁሩ ኬንያታ በመራጮች ማዕከላት የተመለከቱትን ሁኔታ ሲገልጹ፣ የድምፅ አሰጣጡ ሂደቱ በሥርዓት እየተካሄደ መሆኑን ጠቁመው፣ ቀኑን ሙሉ በተመሳሳይ መንፈስ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።
"ድምፅ መስጠት ዜጎች የሚወክሏቸውን መሪዎች እና ተወካዮች በነፃነት የሚመርጡበት መሠረታዊ ዴሞክራሲያዊ መብት ነው" ያሉት ኬንያታ፣ የአፍሪካ ኅብረት በአህጉሪቱ እውነተኛ ውክልና፣ አካታችነት እና ሕዝቦች የራሳቸውን መሪዎች የመምረጥ አቅም እንዲጠናከር እንደሚሠራ አስታውቀዋል።
በአንዳንድ የአፍሪካ ሀገራት የምርጫ ሂደቶች ፈተናዎች እንዳሉ ቢገልጹም፣ ከእያንዳንዱ ምርጫ በኋላ የተሻለ ዲሞክራሲያዊ ባህል ለመገንባት ዕድል እንዳለ ጠቅሰዋል።
"ኢትዮጵያ የዚህች ታላቅ አህጉር ዋና ከተማ ናት፤ በዚህች ሀገር የሚገኝ ስኬት በመላው አፍሪካ ውስጥ ይንጸባረቃል" ሲሉ የተናገሩት ኬንያታ፣ ለኢትዮጵያ ሕዝብ መልካም ምኞታቸውን ገልጸው የምርጫው ሂደት በሥርዓት እና በሰላም እንዲጠናቀቅ ያላቸውን እምነት አረጋግጠዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ebc #ethiopia #ebcdotstream #democracy #africanunion
#ethiopia | የአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢ ልዑክን የሚመሩት የቀድሞው የኬንያ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ፣ በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በሰላማዊ ሁኔታ መጀመሩን ገልጸዋ።
አሁሩ ኬንያታ በመራጮች ማዕከላት የተመለከቱትን ሁኔታ ሲገልጹ፣ የድምፅ አሰጣጡ ሂደቱ በሥርዓት እየተካሄደ መሆኑን ጠቁመው፣ ቀኑን ሙሉ በተመሳሳይ መንፈስ እንዲቀጥል ጠይቀዋል።
"ድምፅ መስጠት ዜጎች የሚወክሏቸውን መሪዎች እና ተወካዮች በነፃነት የሚመርጡበት መሠረታዊ ዴሞክራሲያዊ መብት ነው" ያሉት ኬንያታ፣ የአፍሪካ ኅብረት በአህጉሪቱ እውነተኛ ውክልና፣ አካታችነት እና ሕዝቦች የራሳቸውን መሪዎች የመምረጥ አቅም እንዲጠናከር እንደሚሠራ አስታውቀዋል።
በአንዳንድ የአፍሪካ ሀገራት የምርጫ ሂደቶች ፈተናዎች እንዳሉ ቢገልጹም፣ ከእያንዳንዱ ምርጫ በኋላ የተሻለ ዲሞክራሲያዊ ባህል ለመገንባት ዕድል እንዳለ ጠቅሰዋል።
"ኢትዮጵያ የዚህች ታላቅ አህጉር ዋና ከተማ ናት፤ በዚህች ሀገር የሚገኝ ስኬት በመላው አፍሪካ ውስጥ ይንጸባረቃል" ሲሉ የተናገሩት ኬንያታ፣ ለኢትዮጵያ ሕዝብ መልካም ምኞታቸውን ገልጸው የምርጫው ሂደት በሥርዓት እና በሰላም እንዲጠናቀቅ ያላቸውን እምነት አረጋግጠዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ebc #ethiopia #ebcdotstream #democracy #africanunion
4 days ago
የምርጫ ሂደቱ በጥሩ መንገድ እየተከናወነ ነው - ኡሁሩ ኬንያታ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እስካሁን ያለው የምርጫ ሂደት በጥሩ መንገድ እየተከናወነ ነው አሉ የአፍሪካ ሕብረት የምርጫ ታዛቢዎች መሪ ኡሁሩ ኬንያታ፡፡
ኡሁሩ ኬንያታ አጠቃላይ የምርጫ ሂዲቱን ተዘዋውረው መመልከታቸውን በመጥቀስ በጥሩ መንገድ እተከናነወነ ይገኛል ብለዋል፡፡
ምርጫ ዜጎች ዲሞክራሲያዊ መብታቸውን በመጠቀም መሪያቸውን የሚመርጡበት መሆኑን ገልጸው÷ እንደ አሕጉር ይህ እንዲሳካ የአፍሪካ ሕበረት አበክሮ ይሰራል ነው ያሉት፡፡
ኢትዮጵያ የአሕጉሪቱ መቀመጫ እንደመሆኗ እዚህ የተሳካ ምርጫ መደረጉ ለመላው የአፍሪካ ሀገራት ታላቅ ተምሳሌት ነው ብለዋል፡፡
ኢትዮጵያውያንም መብታቸውን በመጠቀም እንዲመርጡ በማሳሰብ ምርጫው በጥሩ ሁኔታ እንደሚጠናቀቅ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል፡፡
በአቤል ነዋይ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እስካሁን ያለው የምርጫ ሂደት በጥሩ መንገድ እየተከናወነ ነው አሉ የአፍሪካ ሕብረት የምርጫ ታዛቢዎች መሪ ኡሁሩ ኬንያታ፡፡
ኡሁሩ ኬንያታ አጠቃላይ የምርጫ ሂዲቱን ተዘዋውረው መመልከታቸውን በመጥቀስ በጥሩ መንገድ እተከናነወነ ይገኛል ብለዋል፡፡
ምርጫ ዜጎች ዲሞክራሲያዊ መብታቸውን በመጠቀም መሪያቸውን የሚመርጡበት መሆኑን ገልጸው÷ እንደ አሕጉር ይህ እንዲሳካ የአፍሪካ ሕበረት አበክሮ ይሰራል ነው ያሉት፡፡
ኢትዮጵያ የአሕጉሪቱ መቀመጫ እንደመሆኗ እዚህ የተሳካ ምርጫ መደረጉ ለመላው የአፍሪካ ሀገራት ታላቅ ተምሳሌት ነው ብለዋል፡፡
ኢትዮጵያውያንም መብታቸውን በመጠቀም እንዲመርጡ በማሳሰብ ምርጫው በጥሩ ሁኔታ እንደሚጠናቀቅ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል፡፡
በአቤል ነዋይ
5 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በኢትዮጵያ ነገ ጁን 1 ለሚካሄደው ሰባተኛው አጠቃላይ ምርጫ ዝግጅት እየተደረገ ባለበት በዚህ ወቅት፣ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የሁኔታዎች ክፍል ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ዶክተር ዘሩባቤል ጌታቸው በምርጫው ዋዜማ ላይ ያነጣጠረ የተቀናጀ የሀሰተኛ መረጃ ዘመቻ መከፈቱን አስታውቀዋል። የሀገሪቱን የዲሞክራሲ ሂደት እና የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን አስተዳደር ለማዳከም በሚል ሰበብ፣ በመንግስት ተቋማት ላይ ስልታዊ የሆነ የፕሮፓጋንዳ ጦርነት እየተካሄደ መሆኑን በትንታኔያቸው አመልክተዋል።
ዶክተር ዘሩባቤል ይህንን የሀሰተኛ መረጃ ዘመቻ ከቀዝቃዛው ጦርነት በኋላ ወደተሸጋገረው 'የድብልቅ ጦርነት' በመፈረጅ፣ ዓላማውም በምርጫው ሂደት ላይ የህዝብ አመኔታን መሸርሸር እና የሀገሪቱን የፖለቲካ መሰረት ማፈራረስ እንደሆነ ይከራከራሉ።
ከፍተኛው ዲፕሎማት በትንታኔያቸው እንዳስቀመጡት በተለይም ምርጫው ከመድረሱ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ የሚሰራጩት 'ከፍተኛ ተፅዕኖ' አላቸው የተባሉ ጽሁፎች፣ በአስተዳደሩ ላይ የስርዓት ውድቀት ተፈጥሯል የሚል ትርክት ለመፍጠር የተወጠኑ ናቸው። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ስብዕና እና የአስተዳደራቸውን አፈጻጸም በተመለከተ የሚሰራጩት ተቃራኒ እና አሳሳች ዘገባዎች፣ ከሀገሪቱ ነባራዊ የፖለቲካ ሂደት ጋር በፍጹም እንደማይገናኙ ገልጸው፣ እነዚህ ዘመቻዎች ሙሉ ለሙሉ የሚያተኩሩት በግለሰቦች ስም ማጥፋት እና በማንነት ፖለቲካ ላይ መሆኑን ጠቁመዋል።
ዶክተር ዘሩባቤል አክለውም አስተዳደሩ የጀመራቸው ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶች እና የዲጂታል ለውጦች፣ በአንዳንድ አካላት 'ኒዮ-ኢምፔሪያሊዝም' ተብለው እንዲቀረቡ መደረጉ፣ ታሪካዊ ስጋቶችን በመጠቀም የህዝብን ስሜት ለማነሳሳት የተሸረበ ሴራ መሆኑን አስረድተዋል።
ዶክተር ዘሩባቤል የዚህ የሀሰተኛ መረጃ ዘመቻ ዋነኛ ኢላማ የተደረገው የምርጫ ቦርድን እና የመንግስት ተቋማትን በማዳከም፣ የዜጎችን ድምጽ ህጋዊነት ጥያቄ ውስጥ ለመክተት እንደሆነ ተናግረዋል። ሆኖም ምንም እንኳን የዲጂታል መረጃ አያያዝ ዘመኑ አስቸጋሪ ቢሆንም፣ የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ስልጣን መሰረት የሀሰተኛ መረጃዎች ውጤት ሳይሆን በምርጫ ቀን ህዝቡ የሚሰጠው የድምጽ ወረቀት መሆኑን አስታውቀዋል። ይህ የሀሰተኛ መረጃ ዘመቻ ምንም ያህል የተራቀቀ ቢሆንም፣ የኢትዮጵያ 2026 ምርጫ ውጤት የመጨረሻ ዳኛ የሆኑት መራጮች እንደሆኑ በሰፊው የትንታኔ ጽሁፋቸው አጠቃለዋል።
ዶክተር ዘሩባቤል ይህንን የሀሰተኛ መረጃ ዘመቻ ከቀዝቃዛው ጦርነት በኋላ ወደተሸጋገረው 'የድብልቅ ጦርነት' በመፈረጅ፣ ዓላማውም በምርጫው ሂደት ላይ የህዝብ አመኔታን መሸርሸር እና የሀገሪቱን የፖለቲካ መሰረት ማፈራረስ እንደሆነ ይከራከራሉ።
ከፍተኛው ዲፕሎማት በትንታኔያቸው እንዳስቀመጡት በተለይም ምርጫው ከመድረሱ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ የሚሰራጩት 'ከፍተኛ ተፅዕኖ' አላቸው የተባሉ ጽሁፎች፣ በአስተዳደሩ ላይ የስርዓት ውድቀት ተፈጥሯል የሚል ትርክት ለመፍጠር የተወጠኑ ናቸው። የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን ስብዕና እና የአስተዳደራቸውን አፈጻጸም በተመለከተ የሚሰራጩት ተቃራኒ እና አሳሳች ዘገባዎች፣ ከሀገሪቱ ነባራዊ የፖለቲካ ሂደት ጋር በፍጹም እንደማይገናኙ ገልጸው፣ እነዚህ ዘመቻዎች ሙሉ ለሙሉ የሚያተኩሩት በግለሰቦች ስም ማጥፋት እና በማንነት ፖለቲካ ላይ መሆኑን ጠቁመዋል።
ዶክተር ዘሩባቤል አክለውም አስተዳደሩ የጀመራቸው ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶች እና የዲጂታል ለውጦች፣ በአንዳንድ አካላት 'ኒዮ-ኢምፔሪያሊዝም' ተብለው እንዲቀረቡ መደረጉ፣ ታሪካዊ ስጋቶችን በመጠቀም የህዝብን ስሜት ለማነሳሳት የተሸረበ ሴራ መሆኑን አስረድተዋል።
ዶክተር ዘሩባቤል የዚህ የሀሰተኛ መረጃ ዘመቻ ዋነኛ ኢላማ የተደረገው የምርጫ ቦርድን እና የመንግስት ተቋማትን በማዳከም፣ የዜጎችን ድምጽ ህጋዊነት ጥያቄ ውስጥ ለመክተት እንደሆነ ተናግረዋል። ሆኖም ምንም እንኳን የዲጂታል መረጃ አያያዝ ዘመኑ አስቸጋሪ ቢሆንም፣ የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ስልጣን መሰረት የሀሰተኛ መረጃዎች ውጤት ሳይሆን በምርጫ ቀን ህዝቡ የሚሰጠው የድምጽ ወረቀት መሆኑን አስታውቀዋል። ይህ የሀሰተኛ መረጃ ዘመቻ ምንም ያህል የተራቀቀ ቢሆንም፣ የኢትዮጵያ 2026 ምርጫ ውጤት የመጨረሻ ዳኛ የሆኑት መራጮች እንደሆኑ በሰፊው የትንታኔ ጽሁፋቸው አጠቃለዋል።
5 days ago
የ54 ሚሊዮን ዜጎች ድምጽ፤ የኢትዮጵያ ፖለቲካ አዲሱ አቅጣጫ
*******************
(የዕለቱ መልዕክት)
ለዘመናት የኢትዮጵያ ፖለቲካ በጥርጣሬ ዉስጥ መኖሩ የአደባባይ ምስጢር ነው። ዛሬ ግን ያ የድሮው መንገድ አክትሞለታል። የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዋዜማ አዲስ ተስፋ ይዞልን መጥቷል፤ ከ54 ሚሊዮን በላይ መራጮች የተመዘገቡበት፣ በተለይ ደግሞ ከእነዚህም ዉስጥ ከ5.5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ደግሞ በ“ምርጫዬ” ዲጂታል መድረክ ስማቸውን ያሰፈሩበት ይህ ሂደት፣ ሀገራችን ከጎዳና ጫጫታ ወደ ውይይት መድረክ፣ ከስሜት ወደ ዴሞክራሲያዊ ፉክክር መሸጋገሯን በግልጽ ያሳያል።
በዚህ ምርጫ 42 የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ከ10 ሺህ በላይ እጩዎችና 80 የግል ተወዳዳሪዎች በአንድ የህግ ጥላ ስር ቆመው፣ በምርጫ ስነ-ምግባር ሕግ ተሳስረው ለመወዳደር መዘጋጀታቸው የአዲሲቷ ኢትዮጵያ መለያ ነው።
ይህ ምርጫ የአንድ ቀን የድምፅ መስጠት ተግባር ብቻ አይደለም፤ ይልቁንም የዴሞክራሲ ትርጉም ከፖለቲካ ልሂቃን ጠባብ አዳራሾች ወጥቶ ወደ ህዝብ ልብና ህሊና እየገባ መሆኑን የሚያበስር ብሔራዊ ንቅናቄ ነው።
ውድድሩ ከብሽሽቅ ወደ ፖሊሲ ክርክር አድጓል። በርካታ የሕዝብ ውይይት መድረኮች በአምስት የሀገር ውስጥ ቋንቋዎች ተዘጋጅተው መቅረባቸው አካታችነትን በተግባር ያሳየ፣ የተፎካካሪና የገዢ ፓርቲዎችን እኩልነት በገሃድ ያረጋገጠ፤ የተቋማዊ ብስለት የታየበት እርምጃ ነው።
ዓለም አቀፍ እና የሀገር ውስጥ ታዛቢዎችን በኩራት ጋብዞ፣ የአፍሪካ ህብረትንና የኢጋድን ታዛቢዎችን በማሳተፍ አፍሪካ የራሷን ጉዳዮች በራስ አቅም የመመልከት አቅሟን ያሳየችበት እንዲሁም በሰላማዊ መንገድ ምርጫን ለማካሄድ መነሳት ራሱ ትልቅ ታሪካዊ ድል ነው። እንደ ኡሁሩ ኬንያታ ያሉ የአህጉሪቱ አንጋፋ መሪዎች የታዛቢ ቡድኖችን ይዘው መግባታቸው የኢትዮጵያን የዲሞክራሲ ጥረት በአፍሪካ መድረክ ከፍ አድርጎታል።
መልዕክቱ ግልጽ ነው፤ ፖለቲካ በሀይል ሳይሆን በህዝብ ድምፅ፣ በስሜት ሳይሆን በውይይት፣ በመገለል ሳይሆን በብሔራዊ ተሳትፎ ሊመራ እንደሚችል በተግባር እያሳየን ነው።
የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ትልቁ ድል የትኛው ፓርቲ አሸነፈ የሚለው ሳይሆን የኢትዮጵያ ህዝብና ተቋማት በዴሞክራሲያዊ ብስለት ማሸነፋቸው ነው።
ይህ የዲጂታል ዘመን ትውልድ የሀገሩን እጣ ፈንታ በራሱ እጅ እየጻፈ ነው። የነገዋን የበለፀገችና የተረጋጋች ኢትዮጵያን ለመገንባት ሁላችንም በሰላም፣ በህግና በውይይት መስመር ላይ እናጽና፤ ምክንያቱም የነጻነትና የፍትህ መሠረቱ የህዝብ ድምፅ ብቻ ነውና።
ኢትዮጵያ ትመርጣለች!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
Ethiopian Broadcasting Corporation #ethiopiavotes #democracy #ethiopia
*******************
(የዕለቱ መልዕክት)
ለዘመናት የኢትዮጵያ ፖለቲካ በጥርጣሬ ዉስጥ መኖሩ የአደባባይ ምስጢር ነው። ዛሬ ግን ያ የድሮው መንገድ አክትሞለታል። የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ዋዜማ አዲስ ተስፋ ይዞልን መጥቷል፤ ከ54 ሚሊዮን በላይ መራጮች የተመዘገቡበት፣ በተለይ ደግሞ ከእነዚህም ዉስጥ ከ5.5 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ደግሞ በ“ምርጫዬ” ዲጂታል መድረክ ስማቸውን ያሰፈሩበት ይህ ሂደት፣ ሀገራችን ከጎዳና ጫጫታ ወደ ውይይት መድረክ፣ ከስሜት ወደ ዴሞክራሲያዊ ፉክክር መሸጋገሯን በግልጽ ያሳያል።
በዚህ ምርጫ 42 የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ከ10 ሺህ በላይ እጩዎችና 80 የግል ተወዳዳሪዎች በአንድ የህግ ጥላ ስር ቆመው፣ በምርጫ ስነ-ምግባር ሕግ ተሳስረው ለመወዳደር መዘጋጀታቸው የአዲሲቷ ኢትዮጵያ መለያ ነው።
ይህ ምርጫ የአንድ ቀን የድምፅ መስጠት ተግባር ብቻ አይደለም፤ ይልቁንም የዴሞክራሲ ትርጉም ከፖለቲካ ልሂቃን ጠባብ አዳራሾች ወጥቶ ወደ ህዝብ ልብና ህሊና እየገባ መሆኑን የሚያበስር ብሔራዊ ንቅናቄ ነው።
ውድድሩ ከብሽሽቅ ወደ ፖሊሲ ክርክር አድጓል። በርካታ የሕዝብ ውይይት መድረኮች በአምስት የሀገር ውስጥ ቋንቋዎች ተዘጋጅተው መቅረባቸው አካታችነትን በተግባር ያሳየ፣ የተፎካካሪና የገዢ ፓርቲዎችን እኩልነት በገሃድ ያረጋገጠ፤ የተቋማዊ ብስለት የታየበት እርምጃ ነው።
ዓለም አቀፍ እና የሀገር ውስጥ ታዛቢዎችን በኩራት ጋብዞ፣ የአፍሪካ ህብረትንና የኢጋድን ታዛቢዎችን በማሳተፍ አፍሪካ የራሷን ጉዳዮች በራስ አቅም የመመልከት አቅሟን ያሳየችበት እንዲሁም በሰላማዊ መንገድ ምርጫን ለማካሄድ መነሳት ራሱ ትልቅ ታሪካዊ ድል ነው። እንደ ኡሁሩ ኬንያታ ያሉ የአህጉሪቱ አንጋፋ መሪዎች የታዛቢ ቡድኖችን ይዘው መግባታቸው የኢትዮጵያን የዲሞክራሲ ጥረት በአፍሪካ መድረክ ከፍ አድርጎታል።
መልዕክቱ ግልጽ ነው፤ ፖለቲካ በሀይል ሳይሆን በህዝብ ድምፅ፣ በስሜት ሳይሆን በውይይት፣ በመገለል ሳይሆን በብሔራዊ ተሳትፎ ሊመራ እንደሚችል በተግባር እያሳየን ነው።
የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ትልቁ ድል የትኛው ፓርቲ አሸነፈ የሚለው ሳይሆን የኢትዮጵያ ህዝብና ተቋማት በዴሞክራሲያዊ ብስለት ማሸነፋቸው ነው።
ይህ የዲጂታል ዘመን ትውልድ የሀገሩን እጣ ፈንታ በራሱ እጅ እየጻፈ ነው። የነገዋን የበለፀገችና የተረጋጋች ኢትዮጵያን ለመገንባት ሁላችንም በሰላም፣ በህግና በውይይት መስመር ላይ እናጽና፤ ምክንያቱም የነጻነትና የፍትህ መሠረቱ የህዝብ ድምፅ ብቻ ነውና።
ኢትዮጵያ ትመርጣለች!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
Ethiopian Broadcasting Corporation #ethiopiavotes #democracy #ethiopia
9 days ago
በመጪው ሰኞ የሚካሄደዉን ሰባተኛውን አጠቃላይ ምርጫን የሚታዘቡ የአፍሪካ ኅብረት የምርጫ ታዛቢዎች አዲስ አበባ መግባታቸውን ኅብረቱ አስታወቀ።
በቀድሞው የኬንያ ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የሚመራው የኅብረቱ ታዛቢዎች ከ37 አገራት የተውጣጡ እና 73 አባላትን የያዘ መሆኑን በመግለጫው ላይ ተገልጿል።
የአፍሪካ ኅብረት ማክሰኞ ግንቦት 18/2018 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ የምርጫ ታዛቢዎች በምርጫው ዕለት የድምጽ አሰጣጥ ሂደትን እና ቆጠራን ለመታዘብ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የሚሰማሩ መሆኑ አስታውቋል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በመላ አገሪቱ ሰኞ ግንቦት 24 የሚደረገውን ሰባተኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ለመታዘብ ከአፍሪካ ኅብረት ታዛቢዎች በተጨማሪ የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) ታዛቢዎች እንደሚገኙ አስታውቋል።
የአፍሪካ ብረት እና የኢጋድ የምርጫ ታዛቢዎች ወደ ኢትዮጵያ የመጡት በኢትዮጵያ መንግሥት ግብዣ መሠረት መሆኑን የምርጫ ቦርድ እና ኅብረቱ አስታውቀዋል።
የምርጫ ታዛቢ ቡድኑ ግምገማውን በኢትዮጵያ የምርጫ ሕግ፣ በአፍሪካ ኅብረት እንዲሁም አስፈላጊ በሆኑ ቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ዲሞክራሲያዊ ምርጫ ለማድረግ በተቀመጡ መስፈርቶች ላይ በመመሥረት ግምገማውን እንደሚያደርግ ተገልጿል።
ታዛቢዎቹ ከምርጫ ቦርድ፣ ከፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ከዕጩዎች፣ ከመገናኛ ብዙኃን እንዲሁም ከሌሎች የምርጫ ታዛቢዎች ጋር በትብብር እንደሚሠሩ ተጠቅሷል።
ታዛቢ ቡድኑ የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርቱን ግንቦት 26/2018 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ይፋ የሚያደርግ መሆኑ የተገለጸ ሲሆን፣ የመጨረሻ ሪፖርቱን ደግሞ ከምርጫው በኋላ በሁለት ወር ውስጥ ያቀርባል ተብሏል።
የኢትዮጵያ ሲቪክ ማኅበራት ሰባተኛውን ጠቅላላ ምርጫ ለመታዘብ ከ500 በላይ የሚሆኑ የረጅም ጊዜ ታዛቢዎችን ማሰማራታቸውን አስታውቀዋል።
በቀድሞው የኬንያ ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ የሚመራው የኅብረቱ ታዛቢዎች ከ37 አገራት የተውጣጡ እና 73 አባላትን የያዘ መሆኑን በመግለጫው ላይ ተገልጿል።
የአፍሪካ ኅብረት ማክሰኞ ግንቦት 18/2018 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ የምርጫ ታዛቢዎች በምርጫው ዕለት የድምጽ አሰጣጥ ሂደትን እና ቆጠራን ለመታዘብ በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የሚሰማሩ መሆኑ አስታውቋል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በመላ አገሪቱ ሰኞ ግንቦት 24 የሚደረገውን ሰባተኛው ጠቅላላ አገራዊ ምርጫ ለመታዘብ ከአፍሪካ ኅብረት ታዛቢዎች በተጨማሪ የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) ታዛቢዎች እንደሚገኙ አስታውቋል።
የአፍሪካ ብረት እና የኢጋድ የምርጫ ታዛቢዎች ወደ ኢትዮጵያ የመጡት በኢትዮጵያ መንግሥት ግብዣ መሠረት መሆኑን የምርጫ ቦርድ እና ኅብረቱ አስታውቀዋል።
የምርጫ ታዛቢ ቡድኑ ግምገማውን በኢትዮጵያ የምርጫ ሕግ፣ በአፍሪካ ኅብረት እንዲሁም አስፈላጊ በሆኑ ቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ዲሞክራሲያዊ ምርጫ ለማድረግ በተቀመጡ መስፈርቶች ላይ በመመሥረት ግምገማውን እንደሚያደርግ ተገልጿል።
ታዛቢዎቹ ከምርጫ ቦርድ፣ ከፖለቲካ ፓርቲዎች፣ ከዕጩዎች፣ ከመገናኛ ብዙኃን እንዲሁም ከሌሎች የምርጫ ታዛቢዎች ጋር በትብብር እንደሚሠሩ ተጠቅሷል።
ታዛቢ ቡድኑ የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርቱን ግንቦት 26/2018 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ይፋ የሚያደርግ መሆኑ የተገለጸ ሲሆን፣ የመጨረሻ ሪፖርቱን ደግሞ ከምርጫው በኋላ በሁለት ወር ውስጥ ያቀርባል ተብሏል።
የኢትዮጵያ ሲቪክ ማኅበራት ሰባተኛውን ጠቅላላ ምርጫ ለመታዘብ ከ500 በላይ የሚሆኑ የረጅም ጊዜ ታዛቢዎችን ማሰማራታቸውን አስታውቀዋል።
11 days ago
የሀገራችን የነገ ተስፋ፤ በካርዳችን የሚፃፍ ታሪክ
*******************
( የዕለቱ መልዕክት)
በኢትዮጵያ የሚካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሂደት ሀገራችን በእውነተኛ ዲሞክራሲያዊ መንገድ ለመጓዝ የጀመረችው ታላቅ ጉዞ መገለጫ ነው። ስልጣን በሕዝብ ድምፅ ብቻ የሚገኝበት አዲስ ምዕራፍ ነዉ፡፡ ይኽ ደግሞ የፖለቲካ ልሂቃን ብቻ ሳይሆኑ ተራው ዜጋም የስልጣን ባለቤትነቱን ተረድቶ የዲሞክራሲ ባህልእየተለማመደ መምጣቱን የሚያሳይ የብስለት መለኪያ ነው።
ምርጫ ዜጎች የሀገራቸዉ የመጨረሻ የስልጣን ባለቤት መሆናቸውን የሚያረጋግጡበትና የወደፊት እጣ ፈንታቸውን በገዛ እጃቸው የሚቀርጹበት የዲሞክራሲ መድረክም ነው።
በዘንድሮው ምርጫ ለመምረጥ ካርድ የወሰዱ መራጮች እያሳዩት ያለው ዝግጅት፣ የሚመርጡትን ፓርቲዎች ፖሊሲና ስትራቴጂ በጥሞና የመገምገም ጥረት፣ ለሀገራዊ ጉዳይ ያላቸውን የላቀ ኃላፊነት ያንጸባርቃል። ድምፅ መስጠት፣ የአንድ ጊዜ የዜግነት ግዴታ ብቻ አይደለም፤ ይልቁንም የራስን መብት ማስከበሪያና የሀገርን የነገ አቅጣጫ መወሰኛ ታላቅ ኃይል ነው።
በምርጫ የሚረጋገጥ የፖለቲካ መረጋጋት ለኢኮኖሚ እድገት ብቸኛው መሰረት ነው። ሰላምና መረጋጋት ለውጭ ኢንቨስትመንት መተማመኛ፣ ለልማት ደግሞ ዋስትና ናቸው። በሕዝብ የተመረጠ ሕጋዊ መንግስት መኖር፣ የኢኮኖሚው ሥርዓት በተረጋጋና በታቀደ መንገድ እንዲራመድ ያስችላል። ኢትዮጵያ በምርጫ ትርክቷ እየገነባች ያለችው ይህ አዲስ የዲሞክራሲ እሳቤ ሀገርን በጋራ የምናሻግርበት የጋራ ድልድይ ነው።
ግንቦት 24 ቀን የሚካሄደው 7ተኛው ጠቅላላ ምርጫ እውነተኛ የዲሞክራሲ ሥርዓት ለመገንባት የተከፈለ ታላቅ ዋጋ ውጤትም ነው። አሁን ኳሱ ወደ ዜጎች እጅ ተሻግሯል። በእጃችን ያለው ካርድ የነገዋን ኢትዮጵያ እጣ ፈንታ የሚወስን የወርቅ ቁልፍ ነው።
መንግስት ተቋማዊ ነጻነትን በማረጋገጥ የጣለውን መሰረት በንቃት በመሳተፍ ማጽናት የዜጎች ታላቅ ኃላፊነት ነው። ስለሆነም እያንዳንዱ ካርድ የወሰደ ዜጋ፣ ግንቦት 24 ቀን ምርጫ ጣቢያ በመሄድ፣ በነጻነት ድምፁን በመስጠት ለዴሞክራሲ በህል መጎልበት የበኩልን ማበርከት ይጠበቅበታል፡፡
የምርጫ ድምፅዎ የሀገርዎ የነገ ተስፋ ቃል ነው። ምርጫችንን በንቃት መሳተፍ፣ ብሔራዊ ጥቅማችንን ማስጠበቅ ይገባናል። ካርድዎ የሀገርዎ ዋስትና ነው። ዛሬ የምንመርጠው፣ ነገ የምንወርሰውን ኢትዮጵያ ነው። ዲሞክራሲያችንን በድምፃችን እናጸናለን!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
*******************
( የዕለቱ መልዕክት)
በኢትዮጵያ የሚካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሂደት ሀገራችን በእውነተኛ ዲሞክራሲያዊ መንገድ ለመጓዝ የጀመረችው ታላቅ ጉዞ መገለጫ ነው። ስልጣን በሕዝብ ድምፅ ብቻ የሚገኝበት አዲስ ምዕራፍ ነዉ፡፡ ይኽ ደግሞ የፖለቲካ ልሂቃን ብቻ ሳይሆኑ ተራው ዜጋም የስልጣን ባለቤትነቱን ተረድቶ የዲሞክራሲ ባህልእየተለማመደ መምጣቱን የሚያሳይ የብስለት መለኪያ ነው።
ምርጫ ዜጎች የሀገራቸዉ የመጨረሻ የስልጣን ባለቤት መሆናቸውን የሚያረጋግጡበትና የወደፊት እጣ ፈንታቸውን በገዛ እጃቸው የሚቀርጹበት የዲሞክራሲ መድረክም ነው።
በዘንድሮው ምርጫ ለመምረጥ ካርድ የወሰዱ መራጮች እያሳዩት ያለው ዝግጅት፣ የሚመርጡትን ፓርቲዎች ፖሊሲና ስትራቴጂ በጥሞና የመገምገም ጥረት፣ ለሀገራዊ ጉዳይ ያላቸውን የላቀ ኃላፊነት ያንጸባርቃል። ድምፅ መስጠት፣ የአንድ ጊዜ የዜግነት ግዴታ ብቻ አይደለም፤ ይልቁንም የራስን መብት ማስከበሪያና የሀገርን የነገ አቅጣጫ መወሰኛ ታላቅ ኃይል ነው።
በምርጫ የሚረጋገጥ የፖለቲካ መረጋጋት ለኢኮኖሚ እድገት ብቸኛው መሰረት ነው። ሰላምና መረጋጋት ለውጭ ኢንቨስትመንት መተማመኛ፣ ለልማት ደግሞ ዋስትና ናቸው። በሕዝብ የተመረጠ ሕጋዊ መንግስት መኖር፣ የኢኮኖሚው ሥርዓት በተረጋጋና በታቀደ መንገድ እንዲራመድ ያስችላል። ኢትዮጵያ በምርጫ ትርክቷ እየገነባች ያለችው ይህ አዲስ የዲሞክራሲ እሳቤ ሀገርን በጋራ የምናሻግርበት የጋራ ድልድይ ነው።
ግንቦት 24 ቀን የሚካሄደው 7ተኛው ጠቅላላ ምርጫ እውነተኛ የዲሞክራሲ ሥርዓት ለመገንባት የተከፈለ ታላቅ ዋጋ ውጤትም ነው። አሁን ኳሱ ወደ ዜጎች እጅ ተሻግሯል። በእጃችን ያለው ካርድ የነገዋን ኢትዮጵያ እጣ ፈንታ የሚወስን የወርቅ ቁልፍ ነው።
መንግስት ተቋማዊ ነጻነትን በማረጋገጥ የጣለውን መሰረት በንቃት በመሳተፍ ማጽናት የዜጎች ታላቅ ኃላፊነት ነው። ስለሆነም እያንዳንዱ ካርድ የወሰደ ዜጋ፣ ግንቦት 24 ቀን ምርጫ ጣቢያ በመሄድ፣ በነጻነት ድምፁን በመስጠት ለዴሞክራሲ በህል መጎልበት የበኩልን ማበርከት ይጠበቅበታል፡፡
የምርጫ ድምፅዎ የሀገርዎ የነገ ተስፋ ቃል ነው። ምርጫችንን በንቃት መሳተፍ፣ ብሔራዊ ጥቅማችንን ማስጠበቅ ይገባናል። ካርድዎ የሀገርዎ ዋስትና ነው። ዛሬ የምንመርጠው፣ ነገ የምንወርሰውን ኢትዮጵያ ነው። ዲሞክራሲያችንን በድምፃችን እናጸናለን!
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
12 days ago
(ዘ-ሐበሻ ነቆራ) ይሄ የኮሪደር ልማት እና የአርሰናል ድል በአንድ ላይ ሲገጣጠሙ ነገሩ ሌላ መልክ ይዟል። ለካስ ካድሬው እና ባለስልጣኑ ሁሉ በውስጥ ታዋቂነት የ'ጋነርስ' ደጋፊ ኖሮዋል! ባለስልጣናቱ አደባባይ ወጥተው በመጨፈር ሳያበቁ፣ በማህበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ላይ "ፓርቲያችን ጽናትን እና ተስፋ አለመቁረጥን ከአርሰናል ነው የተማረው!" እያሉ ፖለቲካውን ከእግር ኳስ ጋር አዋህደው አሞቁት።
ግን ምን ያደርጋል! የፖለቲከኛው "ጽናት" ከነዋሪው ጥንታዊ "ሶፍትዌር" ጋር ሲላተም ጉድ ፈላ።
ነገሩ እንዲህ ነው። ያ የዘመናት ትዕግስተኛው የአርሰናል ደጋፊ (ባለስልጣኑንም ጨምሮ)፣ ክለቡ ለስንት ዘመን የራቀውን ድል ሲያመጣለት ደስታውን መሸከም አቅቶት ከተማዋን አጥለቀለቃት። የዘመናት ብሶት በቢራ እና በተለያዩ ፈሳሾች ታጅቦ ጉሮሮን አራስ። ማታ ላይ ደስታው ወደ እብደት ሲቀየር፣ የተጠጣው ፈሳሽ መውጫ መፈለግ ጀመረ። የተፈጥሮ ጥሪ መጣ።
እዚህ ላይ ነው እንግዲህ የባለስልጣናቱ የ"ጽናት" ፍልስፍና ገደል የገባው!
መንግስት የሰራው ሽንት ቤት ጥቂት ሜትሮች እርቀት ላይ ቆሞ ይጠራዋል። የኛ ሰው ግን ገና አልዘመነም። ያ "ለ22 ዓመታት ዋንጫ እስኪመጣ በጽናት የጠበቅን ነን" እያለ ፌስቡክ ላይ ሲያቅራራ የዋለው ደጋፊ፣ 50 ሜትር ተራምዶ ሽንት ቤት ለመድረስ ግን ፊኛው "ጽናት" የሚባል ነገር አልፈጠረበትም! የኢትዮጵያዊ ፊኛ ዲሞክራሲ ይወዳል፤ ንጹህ አየር እና ሰፊ ቪው ካላገኘ አይፈስም። ዘመናዊውን ሽንት ቤት ሲያየው መስታወት ቤት ውስጥ ታፍኖ መሽናት እስር ቤት የገባ ያህል ሆኖበታል።
እናም ደጋፊው ምርጫ አደረገ። ‘ሬንጀር’ ልብሱን ለብሶ፣ የጠጣበትን ቦታ ሽንት ቤት ትቶ፣ ራሱ መንግስት በቢሊዮን ብር በሰራው፣ በመብራት ደምቆ በሚታየው ንጹህ የእግረኛ መንገድ እና የሚያምር ግድግዳ ላይ ዚፑን ፈታው። ይህ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ብር የፈሰሰበት ንጹህ አስፋልት እና ግድግዳ፣ በአርሰናል ደጋፊ ‘የደስታ ፏፏቴ’ ተመረቀ።
እንግዲህ አስቡት... ከመንግስት ኮሪደር መስራትን ተምሯል፣ ከአርሰናል ደግሞ "ጽናትን" ተምሬያለሁ ብሏል፤ ግን ከሽንት ቤት ውጪ መንገድ ላይ መሽናትን ከየትኛው የጎዳና ውሻ እንደተማረ አይታወቅም! ለሃያ ዓመት ዋንጫ ጠብቆ ያልፈነዳው አንጀት፣ ሀምሳ ሜትር ታግሶ ሽንት ቤት ለመድረስ እንዴት ያቅተዋል?
ቀን ቀን ሪባን ለመቁረጥ መቀስ የያዘ እጅ፣ ማታ ማታ አርሰናል አሸነፈ ተብሎ በውድ ኮሪደር ላይ ዚፕ ሲፈታ ማየት በእውነትም "የሰውነት ሶፍትዌር" ችግር ነው። አየህ... መንግስት ኮሪደሩን አዘምኗል። ነገር ግን የሰውን ልጅ አእምሮ እና ፊኛ ከድንጋይ ዘመን አውጥቶ ለማዘመን፣ የፓርቲ ጽናት ብቻ ሳይሆን፣ የፊኛ ጽናትም ያስፈልገናል! አሊያማ መንገዳችን የፓሪስ፣ ፊኛችን ግን አሁንም የጥንት ሆኖ ይቀጥላል።
አበጀ በለው የላኩልን
ግን ምን ያደርጋል! የፖለቲከኛው "ጽናት" ከነዋሪው ጥንታዊ "ሶፍትዌር" ጋር ሲላተም ጉድ ፈላ።
ነገሩ እንዲህ ነው። ያ የዘመናት ትዕግስተኛው የአርሰናል ደጋፊ (ባለስልጣኑንም ጨምሮ)፣ ክለቡ ለስንት ዘመን የራቀውን ድል ሲያመጣለት ደስታውን መሸከም አቅቶት ከተማዋን አጥለቀለቃት። የዘመናት ብሶት በቢራ እና በተለያዩ ፈሳሾች ታጅቦ ጉሮሮን አራስ። ማታ ላይ ደስታው ወደ እብደት ሲቀየር፣ የተጠጣው ፈሳሽ መውጫ መፈለግ ጀመረ። የተፈጥሮ ጥሪ መጣ።
እዚህ ላይ ነው እንግዲህ የባለስልጣናቱ የ"ጽናት" ፍልስፍና ገደል የገባው!
መንግስት የሰራው ሽንት ቤት ጥቂት ሜትሮች እርቀት ላይ ቆሞ ይጠራዋል። የኛ ሰው ግን ገና አልዘመነም። ያ "ለ22 ዓመታት ዋንጫ እስኪመጣ በጽናት የጠበቅን ነን" እያለ ፌስቡክ ላይ ሲያቅራራ የዋለው ደጋፊ፣ 50 ሜትር ተራምዶ ሽንት ቤት ለመድረስ ግን ፊኛው "ጽናት" የሚባል ነገር አልፈጠረበትም! የኢትዮጵያዊ ፊኛ ዲሞክራሲ ይወዳል፤ ንጹህ አየር እና ሰፊ ቪው ካላገኘ አይፈስም። ዘመናዊውን ሽንት ቤት ሲያየው መስታወት ቤት ውስጥ ታፍኖ መሽናት እስር ቤት የገባ ያህል ሆኖበታል።
እናም ደጋፊው ምርጫ አደረገ። ‘ሬንጀር’ ልብሱን ለብሶ፣ የጠጣበትን ቦታ ሽንት ቤት ትቶ፣ ራሱ መንግስት በቢሊዮን ብር በሰራው፣ በመብራት ደምቆ በሚታየው ንጹህ የእግረኛ መንገድ እና የሚያምር ግድግዳ ላይ ዚፑን ፈታው። ይህ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ብር የፈሰሰበት ንጹህ አስፋልት እና ግድግዳ፣ በአርሰናል ደጋፊ ‘የደስታ ፏፏቴ’ ተመረቀ።
እንግዲህ አስቡት... ከመንግስት ኮሪደር መስራትን ተምሯል፣ ከአርሰናል ደግሞ "ጽናትን" ተምሬያለሁ ብሏል፤ ግን ከሽንት ቤት ውጪ መንገድ ላይ መሽናትን ከየትኛው የጎዳና ውሻ እንደተማረ አይታወቅም! ለሃያ ዓመት ዋንጫ ጠብቆ ያልፈነዳው አንጀት፣ ሀምሳ ሜትር ታግሶ ሽንት ቤት ለመድረስ እንዴት ያቅተዋል?
ቀን ቀን ሪባን ለመቁረጥ መቀስ የያዘ እጅ፣ ማታ ማታ አርሰናል አሸነፈ ተብሎ በውድ ኮሪደር ላይ ዚፕ ሲፈታ ማየት በእውነትም "የሰውነት ሶፍትዌር" ችግር ነው። አየህ... መንግስት ኮሪደሩን አዘምኗል። ነገር ግን የሰውን ልጅ አእምሮ እና ፊኛ ከድንጋይ ዘመን አውጥቶ ለማዘመን፣ የፓርቲ ጽናት ብቻ ሳይሆን፣ የፊኛ ጽናትም ያስፈልገናል! አሊያማ መንገዳችን የፓሪስ፣ ፊኛችን ግን አሁንም የጥንት ሆኖ ይቀጥላል።
አበጀ በለው የላኩልን
Sponsored by
Surafel
14 days ago
በሰሜን ሸዋ ዞን የተለያዩ ወረዳዎች ለብልፅግና ፓርቲ የድጋፍና የቅስቀሳ ሰልፎች ተካሄዱ
****************
በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን በሚገኙ የተለያዩ ወረዳዎች "በላቀ የወጣቶች ተሳትፎ፤ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር!" በሚል መሪ ሀሳብ በርካታ ወጣቶች የተሳተፉባቸው የብልፅግና ፓርቲ የድጋፍና የጎዳና ላይ የምረጡኝ ቅስቀሳ ሰልፎች ተካሂደዋል።
እነዚህ የድጋፍ ሰልፎች በዞኑ ስር በሚገኙ በጣርማበር፣ አሳግርት እና አንጾኪያ ገምዛ ወረዳዎች የተከናወኑ ሲሆን የየአካባቢው ወጣቶች በነቂስ በመውጣት ለፓርቲው ያላቸውን አጋርነት በተግባር አሳይተዋል።
ሰልፈኞቹ ባስተላለፉት መልዕክት መጪው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ፍትሀዊ፣ ሰላማዊና ዲሞክራሲያዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ወጣቶች ኃላፊነታቸውን መወጣት እንዳለባቸው መህለጻቸውን የአማራ ክልል ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል።
በተጨማሪም ወጣቶች ያለምንም ችግር ድምጻቸውን በመስጠትና በምርጫው ላይ ንቁ ተሳትፎ በማድረግ ኢትዮጵያን የማሻገርና የማጽናት ታሪካዊ አደራቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀርቧል።
#ethiopianelection2026 #ethiopianbroadcastingcorporation
****************
በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን በሚገኙ የተለያዩ ወረዳዎች "በላቀ የወጣቶች ተሳትፎ፤ ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር!" በሚል መሪ ሀሳብ በርካታ ወጣቶች የተሳተፉባቸው የብልፅግና ፓርቲ የድጋፍና የጎዳና ላይ የምረጡኝ ቅስቀሳ ሰልፎች ተካሂደዋል።
እነዚህ የድጋፍ ሰልፎች በዞኑ ስር በሚገኙ በጣርማበር፣ አሳግርት እና አንጾኪያ ገምዛ ወረዳዎች የተከናወኑ ሲሆን የየአካባቢው ወጣቶች በነቂስ በመውጣት ለፓርቲው ያላቸውን አጋርነት በተግባር አሳይተዋል።
ሰልፈኞቹ ባስተላለፉት መልዕክት መጪው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ፍትሀዊ፣ ሰላማዊና ዲሞክራሲያዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ወጣቶች ኃላፊነታቸውን መወጣት እንዳለባቸው መህለጻቸውን የአማራ ክልል ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል።
በተጨማሪም ወጣቶች ያለምንም ችግር ድምጻቸውን በመስጠትና በምርጫው ላይ ንቁ ተሳትፎ በማድረግ ኢትዮጵያን የማሻገርና የማጽናት ታሪካዊ አደራቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀርቧል።
#ethiopianelection2026 #ethiopianbroadcastingcorporation
15 days ago
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ከዲፕሎማሲ መርኅ ውጪ በሆነ አካሄድ ከታይዋን ፕሬዝዳንት ጋር ሊነገጋሩ ነው
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከተለመደው ዲፕሎማሲ አካሄድ ውጪ በሆነ አካሄድ ስለ ጦር መሣሪያ ሽያጭ ከታይዋን ፕሬዝዳንት ላይ ቺንግ-ቲ ጋር ሊነጋገሩ መሆኑን ገለፁ።
ዋሽንግተን ለቻይና መንግሥት እውቅና በመስጠት ከታይዋን ጋር ያላትን ይፋዊ ግንኙት ካቋረጠችበት የአውሮፓውያኑ 1979 ወዲህ የአሜሪካ እና ታይዋን መሪዎች በቀጥታ ተነጋግረው አያውቁም።
ቻይና ታይዋንን የግዛቷ አካል አድርጋ የምታይ ሲሆን፤ ከአንድነትን ለማምጣት ልትከተል ከምትችላቸው አማራጮች መካከል አንዱም በኃይል መጠቅለል ነው።
እ.አ.አ በ2024 ወደ ሥልጣን የመጡት የታይዋን ፕሬዝዳንት ባለፉት ዓመታት ከታዩ እና የደሴቲቷን መከላከያ የማጠናከር ጠንካራ አቋም ካላቸው መሪዎች መካከል ናቸው።
አሜሪካ ለረጅም ዓመታት ታይዋንን የደገፈች ሲሆን በሕግ ራሷን ለመከላከል የሚያስችላትን መሣሪያ እንድታቀርብ ትገደዳለች። ነገር ግን ይህን ስታደርግ ከቻይና ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አመዛዝና መሆን አለበት።
ትራምፕ ረቡዕ ዕለት የጦር መሣሪያ ሽያጭ ላይ ውሳኔ ከመድረሳቸው በፊት ከፕሬዝዳንት ላይ ጋር ለመነጋገር መወጠናቸውን ሲጠየቁ፤ "አነጋግረዋለሁ። ከሁሉም ሰዎች ጋር እናገራለሁ። ... በታይዋን ችግር ዙሪያ እኛ እንሰራለን" ብለዋል።
ከቻይና ፕሬዝዳንት ዢ ጋር ያላቸውን ግንኙነት "አስደናቂ" ብለው አሞካሽተዋል። ትራምፕ ይህን አስተያየት የሰጡት ባለፈው ሳምንት በቤጂንግ ያካሄዱትን የሁለት ቀናት ጉብኝት ተከትሎ ነው።
እ.አ.አ 1979 አሜሪካ 'የታይዋን ግንኙነት ሕግ' አፅድቃለች። ይህ ሕግ ለታይዋን የመከላከያ መሣሪያዎችን ማቅረብ እንዳለባት ይዘረዝራል። ሕጉ እስካሁን ድረስ ለታይዋን መሣሪያ እንድትሸጥ የሚያደርግ ምክንያት ነው።
ትራምፕ ፀረ ድሮን እና የአየር መቃወሚያ ሚሳዔል ስርዓቶችን የሚያካትተውን እንዲሁም 14 ቢሊዮን ዶላር የሚያወጣን የጦር መሣሪያ ጥቅል ለታይዋን ለመሸጥ እስካሁን እንዳልወሰኑ ተነግሯል።
እንደ ፋይናንሻል ታይምስ ዘገባ ቤጂንግ ትራምፕ ሽያጩ ላይ ውሳኔ እስኪያሳልፉ ድረስ የፔንታጎን ከፍተኛ የፖሊሲ ሹም ኤልብሪጅ ኮልቢን ጉብኝት አዘግይታለች።
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ባለፈው ሳምንት ከፕሬዝዳንት ዢ ጋር ተገናኝተው ሲመለሱ ስለ ለታይዋን የመሣሪያ ሽያጭ ተመሳሳይ ጥያቄ ሲቀርብላቸው "በአጭር ጊዜ ውስጥ እወስናለሁ" ብለው ነበር።
ትራምፕ በቤጂንግ በነበራቸው ጉብኝት ቻይና ከአሜሪካ ጋር ያላት ግንኙነት ከትልቅ ጉዳዮች አንዱ የታይዋን ነገር መሆኑን በግልጽ አቅርባለች።
ፕሬዝዳንት ዢ ጉዳዩ በአግባቡ ካልተከናወነ በሁለቱ ኃያላን ኃይሎች መካከል "ግጭት" ሊፈጠር እንደሚችል አስጠንቅቀዋል።
ትራምፕ ግን በደሴቱ ምክንያት በአሜሪካ እና ቻይና መካከል ግጭት ሊፈጠር የሚችልበትን እድል አጣጥለዋል። "እኔ ለሁለቱም ወገኖች ምንም ቃል አልገባሁም" በማለት ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
ከትራምፕ እና ዢ ንግግር በኋላ የታይዋኑ ፕሬዝዳንት አገራቸው "ሉዓላዊ፣ ነፃ ዲሞክራሲያዊ አገር" ናት በማለት፤ በታይዋን ወሽመጥ አካባቢ ያለው ሰላም " በመስዋዕት ወይም በንግድ ልውውጥ አይተካም" ብለዋል።
BBC
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከተለመደው ዲፕሎማሲ አካሄድ ውጪ በሆነ አካሄድ ስለ ጦር መሣሪያ ሽያጭ ከታይዋን ፕሬዝዳንት ላይ ቺንግ-ቲ ጋር ሊነጋገሩ መሆኑን ገለፁ።
ዋሽንግተን ለቻይና መንግሥት እውቅና በመስጠት ከታይዋን ጋር ያላትን ይፋዊ ግንኙት ካቋረጠችበት የአውሮፓውያኑ 1979 ወዲህ የአሜሪካ እና ታይዋን መሪዎች በቀጥታ ተነጋግረው አያውቁም።
ቻይና ታይዋንን የግዛቷ አካል አድርጋ የምታይ ሲሆን፤ ከአንድነትን ለማምጣት ልትከተል ከምትችላቸው አማራጮች መካከል አንዱም በኃይል መጠቅለል ነው።
እ.አ.አ በ2024 ወደ ሥልጣን የመጡት የታይዋን ፕሬዝዳንት ባለፉት ዓመታት ከታዩ እና የደሴቲቷን መከላከያ የማጠናከር ጠንካራ አቋም ካላቸው መሪዎች መካከል ናቸው።
አሜሪካ ለረጅም ዓመታት ታይዋንን የደገፈች ሲሆን በሕግ ራሷን ለመከላከል የሚያስችላትን መሣሪያ እንድታቀርብ ትገደዳለች። ነገር ግን ይህን ስታደርግ ከቻይና ጋር ያላትን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት አመዛዝና መሆን አለበት።
ትራምፕ ረቡዕ ዕለት የጦር መሣሪያ ሽያጭ ላይ ውሳኔ ከመድረሳቸው በፊት ከፕሬዝዳንት ላይ ጋር ለመነጋገር መወጠናቸውን ሲጠየቁ፤ "አነጋግረዋለሁ። ከሁሉም ሰዎች ጋር እናገራለሁ። ... በታይዋን ችግር ዙሪያ እኛ እንሰራለን" ብለዋል።
ከቻይና ፕሬዝዳንት ዢ ጋር ያላቸውን ግንኙነት "አስደናቂ" ብለው አሞካሽተዋል። ትራምፕ ይህን አስተያየት የሰጡት ባለፈው ሳምንት በቤጂንግ ያካሄዱትን የሁለት ቀናት ጉብኝት ተከትሎ ነው።
እ.አ.አ 1979 አሜሪካ 'የታይዋን ግንኙነት ሕግ' አፅድቃለች። ይህ ሕግ ለታይዋን የመከላከያ መሣሪያዎችን ማቅረብ እንዳለባት ይዘረዝራል። ሕጉ እስካሁን ድረስ ለታይዋን መሣሪያ እንድትሸጥ የሚያደርግ ምክንያት ነው።
ትራምፕ ፀረ ድሮን እና የአየር መቃወሚያ ሚሳዔል ስርዓቶችን የሚያካትተውን እንዲሁም 14 ቢሊዮን ዶላር የሚያወጣን የጦር መሣሪያ ጥቅል ለታይዋን ለመሸጥ እስካሁን እንዳልወሰኑ ተነግሯል።
እንደ ፋይናንሻል ታይምስ ዘገባ ቤጂንግ ትራምፕ ሽያጩ ላይ ውሳኔ እስኪያሳልፉ ድረስ የፔንታጎን ከፍተኛ የፖሊሲ ሹም ኤልብሪጅ ኮልቢን ጉብኝት አዘግይታለች።
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ባለፈው ሳምንት ከፕሬዝዳንት ዢ ጋር ተገናኝተው ሲመለሱ ስለ ለታይዋን የመሣሪያ ሽያጭ ተመሳሳይ ጥያቄ ሲቀርብላቸው "በአጭር ጊዜ ውስጥ እወስናለሁ" ብለው ነበር።
ትራምፕ በቤጂንግ በነበራቸው ጉብኝት ቻይና ከአሜሪካ ጋር ያላት ግንኙነት ከትልቅ ጉዳዮች አንዱ የታይዋን ነገር መሆኑን በግልጽ አቅርባለች።
ፕሬዝዳንት ዢ ጉዳዩ በአግባቡ ካልተከናወነ በሁለቱ ኃያላን ኃይሎች መካከል "ግጭት" ሊፈጠር እንደሚችል አስጠንቅቀዋል።
ትራምፕ ግን በደሴቱ ምክንያት በአሜሪካ እና ቻይና መካከል ግጭት ሊፈጠር የሚችልበትን እድል አጣጥለዋል። "እኔ ለሁለቱም ወገኖች ምንም ቃል አልገባሁም" በማለት ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
ከትራምፕ እና ዢ ንግግር በኋላ የታይዋኑ ፕሬዝዳንት አገራቸው "ሉዓላዊ፣ ነፃ ዲሞክራሲያዊ አገር" ናት በማለት፤ በታይዋን ወሽመጥ አካባቢ ያለው ሰላም " በመስዋዕት ወይም በንግድ ልውውጥ አይተካም" ብለዋል።
BBC
16 days ago
"ምርጫን መዘገብ ከምርጫ ባሻገር የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም የማስጠበቅ ጉዳይ ነው!"
— ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ
#ethiopia | በአዳማ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው "ለዲሞክራሲያዊ ምርጫ ስኬት የመገናኛ ብዙሃን ሚና" በሚለው ታላቅ መድረክ ላይ፣ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ መገናኛ ብዙሃን ከብሔራዊ ጥቅም ማስጠበቅ አንጻር ስላላቸው ስትራቴጂካዊ ሚና ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን የመገናኛ ብዙሃን ታላቅ ሚና አስመልክቶ እንደተናገሩት ኢትዮጵያውያን በጋራ ሊቆሙ የሚችሉባቸው የብሔራዊ ጥቅም መዳረሻዎች ላይ የጋራ ግንዛቤ እንዲኖራቸውና ይህንን ግንዛቤ እንዲያጠናክሩ ለማድረግ ሚዲያው ቀዳሚውን ድርሻ ይይዛል ብለዋል።
አያይዘውም ከምርጫ ባሻገር ማየት ያስፈልጋል ካሉ በኋላ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ የተመለከቱ ዘገባዎች ሲሰሩ፣ ሂደቱ የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ የሚረዳ ዋነኛ መንገድ መሆኑን ሊያረጋግጥ በሚችል መልኩ መሆን አለበት። ጋዜጠኞች ምርጫን ሲዘግቡ "ከምርጫው ዕለት ባሻገር" ያለውን ሀገራዊ ሥዕል (ኢትዮጵያዊ አውድ) ማየት ይጠበቅባቸዋል።
የፓናል ውይይት በመድረኩ ላይ ከተሳታፊዎች በምርጫው ወቅት የሚዲያና የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን ቅንጅት የተመለከቱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ተነስተው ሰፊ ማብራሪያ ተሰጥቶባቸዋል።
የኮሙኒኬሽን ሚኒስትር ዴኤታው ተስፋሁን ጎበዛይ አየር መንገድን፣ ባህር በርን ወይም ጂኦፖለቲካን ስንተነትን የምናነሳው ብሔራዊ ጥቅም፣ ልክ እንደ ምርጫ ባሉ ትልልቅ ሀገራዊ ሂደቶች ውስጥም ዋናው መለኪያ መሆን አለበት። ምርጫ የፓርቲዎች ፉክክር ብቻ ሳይሆን፣ ኢትዮጵያ በጽኑ መሠረት ላይ እንድትቆም የምናደርግበት ሂደት ነው። ስለዚህ እያንዳንዱ የሚዲያ ባለሙያ የፖለቲካ ልዩነቶችን አክብሮ፣ ሀገርን በሚያቆሙ የጋራ ብሔራዊ ጥቅሞች ላይ ግንዛቤ የመፍጠር ግዴታ አለበት ሲሉ አሳስበዋል።
የኢዜአ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሰይፈ ደርቤም መሰል የጋራ መድረኮች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።
#getu #nationalinterest #ethiopianelection2018 #mediaresponsibility #adamaforum #7thgeneralelection #tesfahungobezay #ena #governmentcommunication #ብሔራዊጥቅም #7ኛውምርጫ #ሚዲያናሀገር #አዳማ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
— ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ
#ethiopia | በአዳማ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው "ለዲሞክራሲያዊ ምርጫ ስኬት የመገናኛ ብዙሃን ሚና" በሚለው ታላቅ መድረክ ላይ፣ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን ጎበዛይ መገናኛ ብዙሃን ከብሔራዊ ጥቅም ማስጠበቅ አንጻር ስላላቸው ስትራቴጂካዊ ሚና ሰፊ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ሚኒስትር ዴኤታ ተስፋሁን የመገናኛ ብዙሃን ታላቅ ሚና አስመልክቶ እንደተናገሩት ኢትዮጵያውያን በጋራ ሊቆሙ የሚችሉባቸው የብሔራዊ ጥቅም መዳረሻዎች ላይ የጋራ ግንዛቤ እንዲኖራቸውና ይህንን ግንዛቤ እንዲያጠናክሩ ለማድረግ ሚዲያው ቀዳሚውን ድርሻ ይይዛል ብለዋል።
አያይዘውም ከምርጫ ባሻገር ማየት ያስፈልጋል ካሉ በኋላ 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ የተመለከቱ ዘገባዎች ሲሰሩ፣ ሂደቱ የሀገርን ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ የሚረዳ ዋነኛ መንገድ መሆኑን ሊያረጋግጥ በሚችል መልኩ መሆን አለበት። ጋዜጠኞች ምርጫን ሲዘግቡ "ከምርጫው ዕለት ባሻገር" ያለውን ሀገራዊ ሥዕል (ኢትዮጵያዊ አውድ) ማየት ይጠበቅባቸዋል።
የፓናል ውይይት በመድረኩ ላይ ከተሳታፊዎች በምርጫው ወቅት የሚዲያና የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶችን ቅንጅት የተመለከቱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ተነስተው ሰፊ ማብራሪያ ተሰጥቶባቸዋል።
የኮሙኒኬሽን ሚኒስትር ዴኤታው ተስፋሁን ጎበዛይ አየር መንገድን፣ ባህር በርን ወይም ጂኦፖለቲካን ስንተነትን የምናነሳው ብሔራዊ ጥቅም፣ ልክ እንደ ምርጫ ባሉ ትልልቅ ሀገራዊ ሂደቶች ውስጥም ዋናው መለኪያ መሆን አለበት። ምርጫ የፓርቲዎች ፉክክር ብቻ ሳይሆን፣ ኢትዮጵያ በጽኑ መሠረት ላይ እንድትቆም የምናደርግበት ሂደት ነው። ስለዚህ እያንዳንዱ የሚዲያ ባለሙያ የፖለቲካ ልዩነቶችን አክብሮ፣ ሀገርን በሚያቆሙ የጋራ ብሔራዊ ጥቅሞች ላይ ግንዛቤ የመፍጠር ግዴታ አለበት ሲሉ አሳስበዋል።
የኢዜአ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሰይፈ ደርቤም መሰል የጋራ መድረኮች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጠዋል።
#getu #nationalinterest #ethiopianelection2018 #mediaresponsibility #adamaforum #7thgeneralelection #tesfahungobezay #ena #governmentcommunication #ብሔራዊጥቅም #7ኛውምርጫ #ሚዲያናሀገር #አዳማ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
17 days ago
u12e8u1320u1245u120bu12ed u121au1292u1235u1275u1229 u121bu122du123d u1240u12ebu122a u12cdu1233u1294 | u12a2u1275u12ee u1218u120du1215u1245 | PM Abiy Ahmed | Term Limit | Ethiopian Politics
#u12a2u1275u12eeu1335u12eb #u12d0u1262u12ed_u12a0u1215u1218u12f5 #u12e8u1225u120du1323u1295_u1308u12f0u1265 #u12f2u121eu12adu122bu1232 #u1200u1308u1228_u1218u1295u130du1225u1275 #u1270u124bu121bu1275 #u12a2u1275u12ee_u1218u120du1205u1245 #pmabiyahmed #termlimit #ethiopianpolitics #democracy #institutionalbuilding #ebcworld ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የጠቅላይ ሚኒስትሩ ማርሽ ቀያሪ ውሳኔ | ኢትዮ መልሕቅ | PM Abiy Ahmed | Term Limit | Ethiopian Politics
#ኢትዮጵያ #ዐቢይ_አሕመድ #የሥልጣን_ገደብ #ዲሞክራሲ #ሀገረ_መንግሥት #ተቋማት #ኢትዮ_መልህቅ #pmabiyahmed #termlimit #ethiopianpolitics #democracy #institutionalbuilding #ebcworld
25 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዕይታ) የኢትዮጵያ ባለስልጣናት ስለአሜሪካ ህግ እና አሰራር ሲናገሩ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን በየስቴቱ እንደሚኖሩ ይዘነጉታል፣ ወይም በንቀት ወይም በትዕቢት ባለማወቅ ፣ ማንም አይገነዘብም በሚል ስሜት የሚናገሩ ይመስለኛል። የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሃይማኖት ዘለቀ፣ ሚዲያዎች "ብሔራዊ ጥቅምን" ስለማስጠበቅ እና የውጭ "ጠላት አጀንዳን" ስለማራመድ ያነሱት ሀሳብ አነጋጋሪም በብቃታቸውም ላይ የሚያስተዛዝብ ጥቁር ነጥብን ጥሎ ያለፈ ይመስለኛል። ዋና ዳይሬክተሯ መንግስት የሚዲያ ፈቃድን ለመሰረዝ ያለውን እርምጃ ሲያጸድቁ፣ የአሜሪካውን ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕን እንደ ማሳያ ጠቅሰዋል። ትራምፕ "ብሔራዊ ጥቅም በተነካ ጊዜ ሬጉላተሪ ቦርዱን አልፈው የሚዲያ ፈቃድ ሪቮክ አድርገዋል (ሰርዘዋል)" በማለት የተናገሩት ቃል ግን ከእውነታው የራቀ እና ለፕሬስ ነፃነት አፈና እንደ ማመካኛ የቀረበ የተሳሳተ ትርክት ነው።
የዋና ዳይሬክተሯን የትራምፕ ማነፃፀሪያ ስንፈትሸው፣ ንግግራቸው መሰረተ ቢስ መሆኑን እንረዳለን። ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በስልጣን ዘመናቸውም ሆነ በአሁኑ ወቅት እንደ ኤንቢሲ እና ኤቢሲ የመሳሰሉ ተቋማትን "የሐሰት ዜና አሰራጫችኋል" በሚል የብሮድካስት ፈቃዳቸው እንዲሰረዝ በተደጋጋሚ ዛቻዎችን ማሰማታቸው እውነት ነው። ነገር ግን በአሜሪካ ህገ-መንግስት አንደኛ ማሻሻያ (First Amendment) የፕሬስ ነፃነት ጥበቃ ምክንያት፣ ትራምፕም ሆኑ የኮሙኒኬሽን ተቆጣጣሪው ኤፍሲሲ በዜና ይዘት ወይም በመንግስት ላይ በሚቀርብ የፖለቲካ ትችት ምክንያት የማንንም የብሮድካስት ሚዲያ ፈቃድ ሰርዘው አያውቁም። የትራምፕ አስተዳደር በቅርቡ በኢራን ጦርነት ዘገባዎች ዙሪያ በሚዲያዎች ላይ ጫና ለማሳደር ቢሞክርም፣ ተቋማቱ በህግ አግባብ እየተሟገቱ እንጂ ፕሬዝዳንቱ ቦርዱን አልፈው በግላቸው የዘጉት የቴሌቪዥን ወይም የሬዲዮ ጣቢያ የለም። ትራምፕ የነጩ ቤተመንግስትን ጋዜጠኞች የመግቢያ ባጅ (Press Pass) ከልክለው ያውቁ ይሆናል እንጂ፣ የአንድን ሚዲያ ህጋዊ የብሮድካስት ፈቃድ አልሰረዙም። ዳይሬክተሯ ይህንን ያልተፈጸመ እና በህግም የማይቻል የትራምፕን ዛቻ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚወሰድ የሚዲያ አፈና እንደ ትክክለኛ የህግ ማዕቀፍ አድርገው ማቅረባቸው ትልቅ የእውነታ ቅጥፈት ነው።
ከእውነታ ቅጥፈቱ ባሻገር፣ ሃይማኖት ዘለቀ ያነሱት "የብሔራዊ ጥቅም" እና "የጠላት አጀንዳ" ትርክት እጅግ አሳሳቢ እና ኋላ ቀር የሆነ የሚዲያ ቁጥጥር እሳቤን የሚያንፀባርቅ ነው። አገራዊ መግባባት እና ሉዓላዊነትን ማስጠበቅ አስፈላጊ ቢሆንም፣ "ብሔራዊ ጥቅም" የሚለው ሐረግ ገዥ ፓርቲዎች ራሳቸውን ከትችት ለመከላከል እና የተለየ ሀሳብ ያላቸውን ሚዲያዎች ለማፈን የሚጠቀሙበት ሰፊ እና ግልጽ ያልሆነ ካባ ነው። ሚዲያ የህዝብ አይን እና ጆሮ እንጂ የመንግስት የፕሮፓጋንዳ ማሽን አይደለም። የሀገር ውስጥ የፀጥታ ችግሮችን ማንሳት፣ የመንግስትን ስህተት መተቸት ወይም አማራጭ ሀሳቦችን ማስተናገድ "የጠላት አጀንዳ ማስታመም" ተደርጎ የሚፈረጅ ከሆነ፣ የፕሬስ ነፃነት ህልውና ያበቃለታል ማለት ነው። ዳይሬክተሯ እንደጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩን ዋቢ አድርገው "ለልጁ ምን ብሎ ያወራዋል" የሚለው ስሜታዊ መከራከሪያ፣ የጋዜጠኝነትን ሙያዊ ነፃነት እና ሚዛናዊነት ከመጠበቅ ይልቅ ሚዲያው የመንግስትን ስሜት በማባበል ላይ ብቻ እንዲጠመድ የሚያስገድድ ነው።
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ኃላፊዋ ሃይማኖት ዘለቀ ያቀረቡት መከራከሪያ፣ መንግስት በሚዲያዎች ላይ የሚወስደውን የማፈን እርምጃ ትክክል ለማስመሰል የተሳሳተ ዓለም አቀፍ የ"ፋክት" መረጃ ላይ የተመረኮዘ ነው። ጠንካራ ሬጉላተሪ ሲስተም (የቁጥጥር ሥርዓት) ማለት ሚዲያዎችን የሚያግድ፣ የሚያስፈራራ እና የሚያንበረክክ ሳይሆን፣ የህዝብን ትክክለኛ መረጃ የማግኘት መብት የሚያከብር፣ እንዲሁም ነፃ እና ገለልተኛ የፕሬስ ምኅዳርን የሚገነባ መሆን አለበት። የባለሥልጣናት ስህተት እንዳይጋለጥ በሚል የሌላን ሀገር መሪ ያልተፈፀመ ዛቻ እንደ ትክክለኛ አብነት መጥቀስ፣ ሀገሪቱ በፕሬስ ነፃነት ዙሪያ ምን ያህል ወደ ኋላ እየተጓዘች መሆኑን በግልፅ የሚያሳይ አሳሳቢ ምልክት ነው።
እጠቅሳለሁ.. "የዲሞክራሲን እና የህግን ካባ ለብሶ በ'ብሔራዊ ጥቅም' ስም እውነትን የሚያፍን አስመሳይ፣ ራሱን በግልፅ ከሚያሳይ አምባገነን የበለጠ አደገኛ ነው።"
ማርታ ከሚኒሶታ
የዋና ዳይሬክተሯን የትራምፕ ማነፃፀሪያ ስንፈትሸው፣ ንግግራቸው መሰረተ ቢስ መሆኑን እንረዳለን። ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በስልጣን ዘመናቸውም ሆነ በአሁኑ ወቅት እንደ ኤንቢሲ እና ኤቢሲ የመሳሰሉ ተቋማትን "የሐሰት ዜና አሰራጫችኋል" በሚል የብሮድካስት ፈቃዳቸው እንዲሰረዝ በተደጋጋሚ ዛቻዎችን ማሰማታቸው እውነት ነው። ነገር ግን በአሜሪካ ህገ-መንግስት አንደኛ ማሻሻያ (First Amendment) የፕሬስ ነፃነት ጥበቃ ምክንያት፣ ትራምፕም ሆኑ የኮሙኒኬሽን ተቆጣጣሪው ኤፍሲሲ በዜና ይዘት ወይም በመንግስት ላይ በሚቀርብ የፖለቲካ ትችት ምክንያት የማንንም የብሮድካስት ሚዲያ ፈቃድ ሰርዘው አያውቁም። የትራምፕ አስተዳደር በቅርቡ በኢራን ጦርነት ዘገባዎች ዙሪያ በሚዲያዎች ላይ ጫና ለማሳደር ቢሞክርም፣ ተቋማቱ በህግ አግባብ እየተሟገቱ እንጂ ፕሬዝዳንቱ ቦርዱን አልፈው በግላቸው የዘጉት የቴሌቪዥን ወይም የሬዲዮ ጣቢያ የለም። ትራምፕ የነጩ ቤተመንግስትን ጋዜጠኞች የመግቢያ ባጅ (Press Pass) ከልክለው ያውቁ ይሆናል እንጂ፣ የአንድን ሚዲያ ህጋዊ የብሮድካስት ፈቃድ አልሰረዙም። ዳይሬክተሯ ይህንን ያልተፈጸመ እና በህግም የማይቻል የትራምፕን ዛቻ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚወሰድ የሚዲያ አፈና እንደ ትክክለኛ የህግ ማዕቀፍ አድርገው ማቅረባቸው ትልቅ የእውነታ ቅጥፈት ነው።
ከእውነታ ቅጥፈቱ ባሻገር፣ ሃይማኖት ዘለቀ ያነሱት "የብሔራዊ ጥቅም" እና "የጠላት አጀንዳ" ትርክት እጅግ አሳሳቢ እና ኋላ ቀር የሆነ የሚዲያ ቁጥጥር እሳቤን የሚያንፀባርቅ ነው። አገራዊ መግባባት እና ሉዓላዊነትን ማስጠበቅ አስፈላጊ ቢሆንም፣ "ብሔራዊ ጥቅም" የሚለው ሐረግ ገዥ ፓርቲዎች ራሳቸውን ከትችት ለመከላከል እና የተለየ ሀሳብ ያላቸውን ሚዲያዎች ለማፈን የሚጠቀሙበት ሰፊ እና ግልጽ ያልሆነ ካባ ነው። ሚዲያ የህዝብ አይን እና ጆሮ እንጂ የመንግስት የፕሮፓጋንዳ ማሽን አይደለም። የሀገር ውስጥ የፀጥታ ችግሮችን ማንሳት፣ የመንግስትን ስህተት መተቸት ወይም አማራጭ ሀሳቦችን ማስተናገድ "የጠላት አጀንዳ ማስታመም" ተደርጎ የሚፈረጅ ከሆነ፣ የፕሬስ ነፃነት ህልውና ያበቃለታል ማለት ነው። ዳይሬክተሯ እንደጠቀሱት ጠቅላይ ሚኒስትሩን ዋቢ አድርገው "ለልጁ ምን ብሎ ያወራዋል" የሚለው ስሜታዊ መከራከሪያ፣ የጋዜጠኝነትን ሙያዊ ነፃነት እና ሚዛናዊነት ከመጠበቅ ይልቅ ሚዲያው የመንግስትን ስሜት በማባበል ላይ ብቻ እንዲጠመድ የሚያስገድድ ነው።
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ኃላፊዋ ሃይማኖት ዘለቀ ያቀረቡት መከራከሪያ፣ መንግስት በሚዲያዎች ላይ የሚወስደውን የማፈን እርምጃ ትክክል ለማስመሰል የተሳሳተ ዓለም አቀፍ የ"ፋክት" መረጃ ላይ የተመረኮዘ ነው። ጠንካራ ሬጉላተሪ ሲስተም (የቁጥጥር ሥርዓት) ማለት ሚዲያዎችን የሚያግድ፣ የሚያስፈራራ እና የሚያንበረክክ ሳይሆን፣ የህዝብን ትክክለኛ መረጃ የማግኘት መብት የሚያከብር፣ እንዲሁም ነፃ እና ገለልተኛ የፕሬስ ምኅዳርን የሚገነባ መሆን አለበት። የባለሥልጣናት ስህተት እንዳይጋለጥ በሚል የሌላን ሀገር መሪ ያልተፈፀመ ዛቻ እንደ ትክክለኛ አብነት መጥቀስ፣ ሀገሪቱ በፕሬስ ነፃነት ዙሪያ ምን ያህል ወደ ኋላ እየተጓዘች መሆኑን በግልፅ የሚያሳይ አሳሳቢ ምልክት ነው።
እጠቅሳለሁ.. "የዲሞክራሲን እና የህግን ካባ ለብሶ በ'ብሔራዊ ጥቅም' ስም እውነትን የሚያፍን አስመሳይ፣ ራሱን በግልፅ ከሚያሳይ አምባገነን የበለጠ አደገኛ ነው።"
ማርታ ከሚኒሶታ
27 days ago
የፖለቲካ ፓርቲዎች የፖሊሲና የፕሮግራም ክርክር በጎንደር ዩኒቨርሲቲ
#fastmereja I በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የፖሊሲ እና ስትራቴጂ ጥናት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት፣ በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ዙሪያ ያተኮረ የፖለቲካ ፓርቲዎች የፖሊሲና የፕሮግራም ክርክር ሚያዚያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ተካሄደ። በመድረኩ ላይ የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች በልማት ፖሊሲዎች፣ በሀገራዊ ጥቅምና ፍላጎቶች ዙሪያ የየራሳቸውን አማራጭ ሃሳቦች አቅርበዋል።
በዩኒቨርሲቲው የፕሬዚዳንት ህንፃ የመሰብሰቢያ አዳራሽ በተካሄደው በዚህ መድረክ ላይ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር አስራት አፀደወይን የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል። ፕሬዚዳንቱ በንግግራቸው ወቅት መድረኩ ሙሉ በሙሉ አካዳሚያዊ፣ ገለልተኛና ሰላማዊ በሆነ መንገድ እንደሚመራ አረጋግጠዋል። ዜጎች ሉዓላዊ ፍቃዳቸውን ተጠቅመው መፃኢ እድላቸውን የሚወስኑበት ወቅት መሆኑን የገለጹት ዶ/ር አስራት፣ ታዳሚው የቀረቡትን ሃሳቦች በሂሳዊ መንገድ እንዲመረምር አሳስበዋል።
የስትራቴጂና ወቅታዊ ጉዳዮች ጥናት ክፍል አስተባባሪ አቶ ሀቢብ ሰይድ በበኩላቸው፣ ዳይሬክቶሬቱ ሀገራዊ ጉዳዮችን በገለልተኝነት የመመርመርና ስትራቴጂካዊ አማራጮችን የማመንጨት ኃላፊነቱን እየተወጣ መሆኑን ገልጸዋል። ክርክሩ ከመጀመሩ በፊት "የውይይት ባህል ለሀገር ግንባታ" እና "የውክልና ዲሞክራሲና የምርጫ ስርዓት" በሚሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ምሁራዊ የመነሻ ጽሁፎች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል።
በአቶ ጀምበሩ አረጋ አወያይነት በተመራው የፓርቲዎች ክርክር፣ ተወካዮቹ ከታዳሚዎች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን፣ መርሃ ግብሩም መምህራን፣ ተማሪዎች፣ የሲቪክ ማህበራትና የሚዲያ አካላት በተገኙበት በሰላም ተጠናቋል።
#fastmereja I በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የፖሊሲ እና ስትራቴጂ ጥናት ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት፣ በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ዙሪያ ያተኮረ የፖለቲካ ፓርቲዎች የፖሊሲና የፕሮግራም ክርክር ሚያዚያ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ተካሄደ። በመድረኩ ላይ የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች በልማት ፖሊሲዎች፣ በሀገራዊ ጥቅምና ፍላጎቶች ዙሪያ የየራሳቸውን አማራጭ ሃሳቦች አቅርበዋል።
በዩኒቨርሲቲው የፕሬዚዳንት ህንፃ የመሰብሰቢያ አዳራሽ በተካሄደው በዚህ መድረክ ላይ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ዶ/ር አስራት አፀደወይን የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል። ፕሬዚዳንቱ በንግግራቸው ወቅት መድረኩ ሙሉ በሙሉ አካዳሚያዊ፣ ገለልተኛና ሰላማዊ በሆነ መንገድ እንደሚመራ አረጋግጠዋል። ዜጎች ሉዓላዊ ፍቃዳቸውን ተጠቅመው መፃኢ እድላቸውን የሚወስኑበት ወቅት መሆኑን የገለጹት ዶ/ር አስራት፣ ታዳሚው የቀረቡትን ሃሳቦች በሂሳዊ መንገድ እንዲመረምር አሳስበዋል።
የስትራቴጂና ወቅታዊ ጉዳዮች ጥናት ክፍል አስተባባሪ አቶ ሀቢብ ሰይድ በበኩላቸው፣ ዳይሬክቶሬቱ ሀገራዊ ጉዳዮችን በገለልተኝነት የመመርመርና ስትራቴጂካዊ አማራጮችን የማመንጨት ኃላፊነቱን እየተወጣ መሆኑን ገልጸዋል። ክርክሩ ከመጀመሩ በፊት "የውይይት ባህል ለሀገር ግንባታ" እና "የውክልና ዲሞክራሲና የምርጫ ስርዓት" በሚሉ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ምሁራዊ የመነሻ ጽሁፎች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል።
በአቶ ጀምበሩ አረጋ አወያይነት በተመራው የፓርቲዎች ክርክር፣ ተወካዮቹ ከታዳሚዎች ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን፣ መርሃ ግብሩም መምህራን፣ ተማሪዎች፣ የሲቪክ ማህበራትና የሚዲያ አካላት በተገኙበት በሰላም ተጠናቋል።
Sponsored by
Surafel
29 days ago
ሚዲያዎች ለጋራ ማንነትና ለብሔራዊ መግባባት በቁርጠኝነት ሊሠሩ ይገባል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሚዲያዎች ለጋራ ማንነትና ለብሔራዊ መግባባት በቁርጠኝነት ሊሠሩ ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ''የሚዲያ እመርታ ለትርክት ግንባታ'' በሚል መሪ ቃል በተዘጋጀውና ባለፉት ዓመታት በሚዲያ ዘርፍና ተቋማት ላይ የተመዘገቡ ስኬቶች በቀረቡበት የምክክር መድረክ ላይ ታድሜ ሀሳቤን አጋርቻለሁ ብለዋል።
ባለፉት ስምንት ዓመታት የሚዲያ ምህዳሩን በዲሞክራሲያዊ አውድ ለመዋጀት በተወሰደው ርምጃ ለሀገር ግንባታ የሚረዳ መሠረት መጣሉን ገልጸዋል።
ይህ ውጤት እንዲቀጥልም ሚዲያዎች ከዋልታ ረገጥነትና ከጽንፈኝነት ወጥተው በእውነት ላይ የተመሠረተ ትርክት በመገንባት ለጋራ ማንነትና ለብሔራዊ መግባባት በቁርጠኝነት ሊሠሩ ይገባል ነው ያሉት።
ሚዲያዎቻችን በሰው ሰራሽ አስተውሎት እና በጥናት የታገዘ ጥልቅ ትንተና በማቅረብ፣ ከአርዕስት ሽያጭ ባለፈ ለሀገር አጀንዳዎች ትኩረት መስጠት ይኖርባቸዋል ሲሉም አስገንዝበዋል።
ተግባራቸውም በዓላማ፣ በእይታ፣ በሙያዊ ብቃትና ለሕዝብ ቅርብ በመሆን ላይ ተመስርቶ፣ ሚዛናዊነትን በጠበቀ መልኩ ለሀገር ብልጽግና መንገድ ጠራጊና ችግር ፈቺ ሆነው ሊቀጥሉ እንደሚገባ አሳስበዋል።
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሚዲያዎች ለጋራ ማንነትና ለብሔራዊ መግባባት በቁርጠኝነት ሊሠሩ ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ''የሚዲያ እመርታ ለትርክት ግንባታ'' በሚል መሪ ቃል በተዘጋጀውና ባለፉት ዓመታት በሚዲያ ዘርፍና ተቋማት ላይ የተመዘገቡ ስኬቶች በቀረቡበት የምክክር መድረክ ላይ ታድሜ ሀሳቤን አጋርቻለሁ ብለዋል።
ባለፉት ስምንት ዓመታት የሚዲያ ምህዳሩን በዲሞክራሲያዊ አውድ ለመዋጀት በተወሰደው ርምጃ ለሀገር ግንባታ የሚረዳ መሠረት መጣሉን ገልጸዋል።
ይህ ውጤት እንዲቀጥልም ሚዲያዎች ከዋልታ ረገጥነትና ከጽንፈኝነት ወጥተው በእውነት ላይ የተመሠረተ ትርክት በመገንባት ለጋራ ማንነትና ለብሔራዊ መግባባት በቁርጠኝነት ሊሠሩ ይገባል ነው ያሉት።
ሚዲያዎቻችን በሰው ሰራሽ አስተውሎት እና በጥናት የታገዘ ጥልቅ ትንተና በማቅረብ፣ ከአርዕስት ሽያጭ ባለፈ ለሀገር አጀንዳዎች ትኩረት መስጠት ይኖርባቸዋል ሲሉም አስገንዝበዋል።
ተግባራቸውም በዓላማ፣ በእይታ፣ በሙያዊ ብቃትና ለሕዝብ ቅርብ በመሆን ላይ ተመስርቶ፣ ሚዛናዊነትን በጠበቀ መልኩ ለሀገር ብልጽግና መንገድ ጠራጊና ችግር ፈቺ ሆነው ሊቀጥሉ እንደሚገባ አሳስበዋል።
29 days ago
በኢትዮጵያ የሚዲያ ዘርፍ የተከናወኑ ጥልቅ ሪፎርሞች ውጤት እያመጡ ነው:- የመገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን
****************
የመገናኛ ብዙሃን ተቋማት ከለውጡ በፊት የነበሩባቸውን የፖሊሲ፣ የመዋቅር እና የሙያ ሥነ-ምግባር ስብራቶች ለመጠገን የተከናወኑ የሪፎርም ሥራዎች ስኬታማ መሆናቸውን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ሃይማኖት ዘለቀ ገለጹ።
ዋና ዳይሬክተሯ እንዳመለከቱት፣ መንግሥት የሚዲያ ምህዳሩን ለማከም በወሰዳቸው እርምጃዎች ተጠሪነቱ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሆነ ባለስልጣን መቋቋሙ፣ የሚዲያ የእርስ በእርስ ቁጥጥር ሥርዓት መዘርጋቱ እና ዘርፉ ራሱን በራሱ እንዲቆጣጠር የሚያስችሉ የሙያ ማህበራት መበራከታቸው በዘርፉ የታዩ ትልልቅ ለውጦች ናቸው።
እነዚህ ሪፎርሞች ትክክለኛ ውሳኔዎች ስለመሆናቸውም አሃዛዊ ስኬቶች ማሳያ መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡ በዚህ መሰረት፡-
✅ከለውጡ በፊት 122 የነበረው አጠቃላይ የመገናኛ ብዙሃን ቁጥር በአሁኑ ወቅት ወደ 310 ከፍ ብሏል።
✅የሬድዮ ጣቢያዎች ከ52 ወደ 126 አድገዋል።
✅የቴለቪዥን ጣቢያዎች ከነበሩበት 25 ወደ 128 ከፍ ብለዋል።
✅የመገናኛ ብዙሃን የቋንቋ ተደራሽነት ከ39 ወደ 60 አድጓል።
✅በተጨማሪም 35 የውጭ ሚዲያዎች እና 50 የማህበረሰብ ሚዲያዎች በሀገራችን የሚዲያ ምህዳር ውስጥ በንቃት መሳተፋቸው የዘርፉን አካታችነት ይበልጥ አረጋግጧል።
ጥልቅ የሆነው የሚዲያ ሪፎርም የኢትዮጵያን የሚዲያ ምህዳር በሙያዊ ሥነ-ምግባር እና በዲሞክራሲያዊ አደረጃጀት ለመቅረጽ ትልቅ መሰረት መጣሉ ተመላክቷል።
#ebc #ethiopia #mediareform #ethiopianmediaauthority
****************
የመገናኛ ብዙሃን ተቋማት ከለውጡ በፊት የነበሩባቸውን የፖሊሲ፣ የመዋቅር እና የሙያ ሥነ-ምግባር ስብራቶች ለመጠገን የተከናወኑ የሪፎርም ሥራዎች ስኬታማ መሆናቸውን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ሃይማኖት ዘለቀ ገለጹ።
ዋና ዳይሬክተሯ እንዳመለከቱት፣ መንግሥት የሚዲያ ምህዳሩን ለማከም በወሰዳቸው እርምጃዎች ተጠሪነቱ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሆነ ባለስልጣን መቋቋሙ፣ የሚዲያ የእርስ በእርስ ቁጥጥር ሥርዓት መዘርጋቱ እና ዘርፉ ራሱን በራሱ እንዲቆጣጠር የሚያስችሉ የሙያ ማህበራት መበራከታቸው በዘርፉ የታዩ ትልልቅ ለውጦች ናቸው።
እነዚህ ሪፎርሞች ትክክለኛ ውሳኔዎች ስለመሆናቸውም አሃዛዊ ስኬቶች ማሳያ መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡ በዚህ መሰረት፡-
✅ከለውጡ በፊት 122 የነበረው አጠቃላይ የመገናኛ ብዙሃን ቁጥር በአሁኑ ወቅት ወደ 310 ከፍ ብሏል።
✅የሬድዮ ጣቢያዎች ከ52 ወደ 126 አድገዋል።
✅የቴለቪዥን ጣቢያዎች ከነበሩበት 25 ወደ 128 ከፍ ብለዋል።
✅የመገናኛ ብዙሃን የቋንቋ ተደራሽነት ከ39 ወደ 60 አድጓል።
✅በተጨማሪም 35 የውጭ ሚዲያዎች እና 50 የማህበረሰብ ሚዲያዎች በሀገራችን የሚዲያ ምህዳር ውስጥ በንቃት መሳተፋቸው የዘርፉን አካታችነት ይበልጥ አረጋግጧል።
ጥልቅ የሆነው የሚዲያ ሪፎርም የኢትዮጵያን የሚዲያ ምህዳር በሙያዊ ሥነ-ምግባር እና በዲሞክራሲያዊ አደረጃጀት ለመቅረጽ ትልቅ መሰረት መጣሉ ተመላክቷል።
#ebc #ethiopia #mediareform #ethiopianmediaauthority
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የአሜሪካ የስቴት ዲፓርትመንት ቪዛ ሰጪ (ኮንሱላር) ኦፊሰሮች ወደ አሜሪካ የሚገቡ ጊዜያዊ መንገደኞች ጥገኝነት (አሳይለም) እንዳይጠይቁ ለማገድ የሚያስችል አዲስ የውስጥ መመሪያ ማስተላለፉን የኢሚግሬሽን ጠበቃ ሙሉአለም ጌታቸው ገለጹ። ጠበቃው ለዘ-ሐበሻ እንዳብራሩት፣ መመሪያው በዋናነት ጊዜያዊ የቱሪስት፣ የህክምና እና የተማሪ ቪዛዎችን (እንደ B1, B2, F1 እና J1 ያሉትን) በመጠቀም አሜሪካ ገብተው ጥገኝነት ለመጠየቅ የሚያስቡ ሰዎችን ኢላማ ያደረገ ነው። የስቴት ዲፓርትመንት ኦፊሰሮች ቪዛ ከመስጠታቸው በፊት፣ አመልካቾች አሜሪካ ውስጥ እንደማይቀሩና ወደ ሀገራቸው እንደሚመለሱ ማረጋገጥ ግዴታ ተጥሎባቸዋል።
በአዲሱ መመሪያ መሰረት የቪዛ ኦፊሰሮች ማንኛውንም አመልካች ሁለት መሰረታዊ ጥያቄዎችን እንዲጠይቁ ታዘዋል። አንደኛው ጥያቄ፣ አመልካቹ በሀገሩ ወይም አሁን በሚኖርበት ቦታ ከዚህ በፊት በማንነቱ፣ በዘሩ፣ በሀይማኖቱ ወይም በፖለቲካ አመለካከቱ የደረሰበት ጥቃት መኖር አለመኖሩን የሚያጣራ ነው። ሁለተኛው ደግሞ፣ ወደ ሀገሩ ቢመለስ ጥቃት ይደርስብኛል ብሎ የሚፈራ መሆን አለመሆኑን የሚጠይቅ ነው። አንድ አመልካች ለእነዚህ ጥያቄዎች "አዎ" የሚል ምላሽ ከሰጠ፣ በአዲሱ መመሪያ መሰረት የአሜሪካ ቪዛ ወዲያውኑ ይከለከላል።
በአንጻሩ ደግሞ አንድ ሰው ቪዛውን ለማግኘት ሲል ምንም ጥቃት እንዳልደረሰበት በመግለጽ ቪዛ አግኝቶ አሜሪካ ከገባ በኋላ ጥገኝነት (Asylum) ቢጠይቅ ከፍተኛ ችግር ውስጥ ይወድቃል። ምክንያቱም አሜሪካ ገብቶ "ጥቃት ደርሶብኛል" ብሎ የሚያቀርበው ማመልከቻ፣ ቀደም ሲል ለኢምባሲ ኦፊሰሩ ከተናገረው ጋር በቀጥታ ይጋጫል። በዚህም የተነሳ የአሜሪካን መንግስት ዋሽተሃል ወይም አጭበርብረሃል ተብሎ አመኔታ (ክሬዴብሊቲ) ስለሚያጣ፣ የጥገኝነት ጥያቄው ሙሉ በሙሉ ውድቅ ሊደረግበት እንደሚችል ጠበቃ ሙሉአለም አስጠንቅቀዋል። አመልካቹ ይህንን ለማስተካከል ልዩ የይቅርታ መጠየቂያ (ዌቨር) እስከማቅረብ ሊገደድ ይችላል።
ይህ አሰራር በተለይም በሰብዓዊ መብት ስራዎች ላይ የተሰማሩ ጋዜጠኞችን፣ የፖለቲካ አክቲቪስቶችን እና በመንግስት ጥቃት የደረሰባቸውን ሰዎች በእጅጉ የሚጎዳ እና ቪዛ እንዳያገኙ የሚያግድ ነው። መመሪያው በኮንግረስ የህግ ሂደት ሳያልፍ በውስጠ-መስሪያ ቤት ትዕዛዝ ብቻ የተላለፈ መሆኑም ውሳኔውን አሳዛኝ ያደርገዋል ተብሏል። አዲሱ መመሪያ ተግባራዊ መሆን የጀመረው ከዚሁ ሳምንት አንስቶ በመሆኑ፣ ከዚህ በፊት ቪዛ ያገኙትን እና አሜሪካ ውስጥ የሚገኙ ሰዎችን አይመለከትም። ሆኖም ከዚህ ሳምንት ጀምሮ ቪዛ ለሚጠይቁ እና የኢምባሲ ቃለ-መጠይቅ ለሚያደርጉ በሙሉ ተግባራዊ ይሆናል።
ጠበቃ ሙሉአለም እንዳሉት የትራምፕ አስተዳደር በስልጣን ከቀጠለ ይህ ህግ የመቀጠል እድሉ ሰፊ ነው። ነገር ግን ቀጣዩን ምርጫ አሸንፎ የዲሞክራት አስተዳደር ስልጣን ከያዘ፣ ከዲሞክራሲ መርሆች ጋር የሚጋጨውን ይህንን አሰራር ሊያነሳው እንደሚችል ግምታቸውን አስቀምጠዋል።
ቪዲዮውን VOEA Television የዩቱብ ቻናል ላይ ይመልከቱ።
በአዲሱ መመሪያ መሰረት የቪዛ ኦፊሰሮች ማንኛውንም አመልካች ሁለት መሰረታዊ ጥያቄዎችን እንዲጠይቁ ታዘዋል። አንደኛው ጥያቄ፣ አመልካቹ በሀገሩ ወይም አሁን በሚኖርበት ቦታ ከዚህ በፊት በማንነቱ፣ በዘሩ፣ በሀይማኖቱ ወይም በፖለቲካ አመለካከቱ የደረሰበት ጥቃት መኖር አለመኖሩን የሚያጣራ ነው። ሁለተኛው ደግሞ፣ ወደ ሀገሩ ቢመለስ ጥቃት ይደርስብኛል ብሎ የሚፈራ መሆን አለመሆኑን የሚጠይቅ ነው። አንድ አመልካች ለእነዚህ ጥያቄዎች "አዎ" የሚል ምላሽ ከሰጠ፣ በአዲሱ መመሪያ መሰረት የአሜሪካ ቪዛ ወዲያውኑ ይከለከላል።
በአንጻሩ ደግሞ አንድ ሰው ቪዛውን ለማግኘት ሲል ምንም ጥቃት እንዳልደረሰበት በመግለጽ ቪዛ አግኝቶ አሜሪካ ከገባ በኋላ ጥገኝነት (Asylum) ቢጠይቅ ከፍተኛ ችግር ውስጥ ይወድቃል። ምክንያቱም አሜሪካ ገብቶ "ጥቃት ደርሶብኛል" ብሎ የሚያቀርበው ማመልከቻ፣ ቀደም ሲል ለኢምባሲ ኦፊሰሩ ከተናገረው ጋር በቀጥታ ይጋጫል። በዚህም የተነሳ የአሜሪካን መንግስት ዋሽተሃል ወይም አጭበርብረሃል ተብሎ አመኔታ (ክሬዴብሊቲ) ስለሚያጣ፣ የጥገኝነት ጥያቄው ሙሉ በሙሉ ውድቅ ሊደረግበት እንደሚችል ጠበቃ ሙሉአለም አስጠንቅቀዋል። አመልካቹ ይህንን ለማስተካከል ልዩ የይቅርታ መጠየቂያ (ዌቨር) እስከማቅረብ ሊገደድ ይችላል።
ይህ አሰራር በተለይም በሰብዓዊ መብት ስራዎች ላይ የተሰማሩ ጋዜጠኞችን፣ የፖለቲካ አክቲቪስቶችን እና በመንግስት ጥቃት የደረሰባቸውን ሰዎች በእጅጉ የሚጎዳ እና ቪዛ እንዳያገኙ የሚያግድ ነው። መመሪያው በኮንግረስ የህግ ሂደት ሳያልፍ በውስጠ-መስሪያ ቤት ትዕዛዝ ብቻ የተላለፈ መሆኑም ውሳኔውን አሳዛኝ ያደርገዋል ተብሏል። አዲሱ መመሪያ ተግባራዊ መሆን የጀመረው ከዚሁ ሳምንት አንስቶ በመሆኑ፣ ከዚህ በፊት ቪዛ ያገኙትን እና አሜሪካ ውስጥ የሚገኙ ሰዎችን አይመለከትም። ሆኖም ከዚህ ሳምንት ጀምሮ ቪዛ ለሚጠይቁ እና የኢምባሲ ቃለ-መጠይቅ ለሚያደርጉ በሙሉ ተግባራዊ ይሆናል።
ጠበቃ ሙሉአለም እንዳሉት የትራምፕ አስተዳደር በስልጣን ከቀጠለ ይህ ህግ የመቀጠል እድሉ ሰፊ ነው። ነገር ግን ቀጣዩን ምርጫ አሸንፎ የዲሞክራት አስተዳደር ስልጣን ከያዘ፣ ከዲሞክራሲ መርሆች ጋር የሚጋጨውን ይህንን አሰራር ሊያነሳው እንደሚችል ግምታቸውን አስቀምጠዋል።
ቪዲዮውን VOEA Television የዩቱብ ቻናል ላይ ይመልከቱ።
1 month ago
ወ/ሮ አሸነፈች አበበ የኢሰመኮ ኮሚሽነር ሆነው ተሾሙ
በፍትህ ስርዓቱ ውስጥ በታማኝነትና በብቃት የሚታወቁት ክብርት ወ/ሮ አሸነፈች አበበ፣ በኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የሴቶችና ህፃናት ጉዳዮች ዘርፍ ኮሚሽነር ሆነው ተሹመዋል።
ላለፉት 6 ዓመታት በላይ በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት በመሆን በከፍተኛ ኃላፊነት አገልግለዋል።
በኢሰመኮ የሴቶችና ህፃናት መብት ጥበቃ ዘርፍን በኮሚሽነርነት ይመራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ለቀድሞ ምክትል ፕሬዚዳንቱ የተሰማውን ደስታ እየገለጸ፣ የተሳካ የሥራ ዘመን እንዲሆንላቸው መልካም ምኞቱን አስተላልፏል።
ወ/ሮ አሸነፈች ያላቸው የዳኝነትና የአመራር ልምድ፣ በሀገራችን የሴቶችና የህፃናት መብት ይበልጥ እንዲከበርና የፍትህ ተደራሽነት እንዲሰፋ ለማድረግ ትልቅ ሚና ይኖረዋል። እንዲህ ያሉ ብቁ ሴት አመራሮች ወደ ቁልፍ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ተቋማት መምጣታቸው ለሀገራችን የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ትልቅ ፋይዳ አለው።
ለክብርት ወ/ሮ አሸነፈች አበበ እንኳን ደስ አለዎት!
#getu #breakingnews #appointment #ehrc #ethiopia #humanrights #womenandchildren #justicesystem #ኢሰመኮ #ሹመት #ሰብዓዊመብት #ፍትህ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
በፍትህ ስርዓቱ ውስጥ በታማኝነትና በብቃት የሚታወቁት ክብርት ወ/ሮ አሸነፈች አበበ፣ በኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የሴቶችና ህፃናት ጉዳዮች ዘርፍ ኮሚሽነር ሆነው ተሹመዋል።
ላለፉት 6 ዓመታት በላይ በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት በመሆን በከፍተኛ ኃላፊነት አገልግለዋል።
በኢሰመኮ የሴቶችና ህፃናት መብት ጥበቃ ዘርፍን በኮሚሽነርነት ይመራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ለቀድሞ ምክትል ፕሬዚዳንቱ የተሰማውን ደስታ እየገለጸ፣ የተሳካ የሥራ ዘመን እንዲሆንላቸው መልካም ምኞቱን አስተላልፏል።
ወ/ሮ አሸነፈች ያላቸው የዳኝነትና የአመራር ልምድ፣ በሀገራችን የሴቶችና የህፃናት መብት ይበልጥ እንዲከበርና የፍትህ ተደራሽነት እንዲሰፋ ለማድረግ ትልቅ ሚና ይኖረዋል። እንዲህ ያሉ ብቁ ሴት አመራሮች ወደ ቁልፍ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ተቋማት መምጣታቸው ለሀገራችን የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ትልቅ ፋይዳ አለው።
ለክብርት ወ/ሮ አሸነፈች አበበ እንኳን ደስ አለዎት!
#getu #breakingnews #appointment #ehrc #ethiopia #humanrights #womenandchildren #justicesystem #ኢሰመኮ #ሹመት #ሰብዓዊመብት #ፍትህ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Comments