7 hours ago
አርትስ ፕላስ እና ተራኪ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን አጋርነት መስረቱ
#ethiopia | አዲስ አበባ - አርትስ ፕላስ የድምፅ መጻሕፍትን ለአድማጮች በማቅረብ ከሚታወቀው ተራኪ መተግበሪያ ጋር የይዘት ስምምነት ተበየነ። ይህ ስምምነት በተራኪ መተግበሪያ ላይ የሚገኙ የድምፅ መጻሕፍትን በአርትስ ፕላስ በኩል ተደራሽ ለማድረግ ያለመ ነው።
ተራኪ መጻሕፍትን በድምፅ በማቅረብ በኢትዮጵያ ውስጥ ከፍተኛ ተወዳጅነት ያገኘ ሲሆን፣ በዚህ ትብብር አማካኝነት ይዘቶቹን ለተጨማሪ ተጠቃሚዎች ማቅረብ ያስችለዋል።
በትብብሩ የመጀመሪያ ምዕራፍ በተራኪ የሚገኙ የልጆች የድምፅ መጻሕፍት በአርትስ ፕላስ መተግበሪያ ላይ ይቀርባሉ። እነዚህ ይዘቶች በአርትስ ፕላስ ኪድስ ምድብ ስር የሚስተናገዱ ሲሆን፣ ለሕፃናት እና ለታዳጊዎች በጎ ሥነ ምግባርን፣ እውቀትን እና የፈጠራ ክህሎትን የሚያጎለብቱ ይሆናሉ።
የሁለቱም ተቋማት አመራሮች ይህ አጋርነት የሀገሪቱን የኪነ ጥበብ እና የፈጠራ ዘርፍ ለማጠናከር ትልቅ አስተዋጽኦ እንዳለው ገልጸዋል።
አርትስ ፕላስ በቅርቡ አገልግሎቱን በይፋ የሚጀምር ሲሆን፣ በሂደቱ ስለሚካተቱ መጻሕፍት እና ሌሎች ዝርዝር ጉዳዮች ወደፊት ይፋ ይደረጋሉ።
ድረ ገጽ https://artsplus.tv/
አንድሮይድ https://play.google.com/st...
አይኦኤስ https://apps.apple.com/app... #artsplus #teraki #audiobooks #ethiopianliterature #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | አዲስ አበባ - አርትስ ፕላስ የድምፅ መጻሕፍትን ለአድማጮች በማቅረብ ከሚታወቀው ተራኪ መተግበሪያ ጋር የይዘት ስምምነት ተበየነ። ይህ ስምምነት በተራኪ መተግበሪያ ላይ የሚገኙ የድምፅ መጻሕፍትን በአርትስ ፕላስ በኩል ተደራሽ ለማድረግ ያለመ ነው።
ተራኪ መጻሕፍትን በድምፅ በማቅረብ በኢትዮጵያ ውስጥ ከፍተኛ ተወዳጅነት ያገኘ ሲሆን፣ በዚህ ትብብር አማካኝነት ይዘቶቹን ለተጨማሪ ተጠቃሚዎች ማቅረብ ያስችለዋል።
በትብብሩ የመጀመሪያ ምዕራፍ በተራኪ የሚገኙ የልጆች የድምፅ መጻሕፍት በአርትስ ፕላስ መተግበሪያ ላይ ይቀርባሉ። እነዚህ ይዘቶች በአርትስ ፕላስ ኪድስ ምድብ ስር የሚስተናገዱ ሲሆን፣ ለሕፃናት እና ለታዳጊዎች በጎ ሥነ ምግባርን፣ እውቀትን እና የፈጠራ ክህሎትን የሚያጎለብቱ ይሆናሉ።
የሁለቱም ተቋማት አመራሮች ይህ አጋርነት የሀገሪቱን የኪነ ጥበብ እና የፈጠራ ዘርፍ ለማጠናከር ትልቅ አስተዋጽኦ እንዳለው ገልጸዋል።
አርትስ ፕላስ በቅርቡ አገልግሎቱን በይፋ የሚጀምር ሲሆን፣ በሂደቱ ስለሚካተቱ መጻሕፍት እና ሌሎች ዝርዝር ጉዳዮች ወደፊት ይፋ ይደረጋሉ።
ድረ ገጽ https://artsplus.tv/
አንድሮይድ https://play.google.com/st...
አይኦኤስ https://apps.apple.com/app... #artsplus #teraki #audiobooks #ethiopianliterature #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
12 hours ago
የትራፊክ ጉዳት ካደረሱ አሽከርካሪዎች ውጪ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ማገድ ለጊዘው እንዲቆም ተደረገ
የደንብ 557/2016 ዝርዝር የአፈጻጸም መመሪያ አስኪጸድቅ የትራፊክ ጉዳት ካደረሱ አሽከርካሪዎች ውጪ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ማገድ ለጊዘው እንዲቆም ተደርጓል::
የአዲስ አበባ ትራፊክ ማጅመንት ባለሰልጣን የደንብ ተላላፊዎችን የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ መቀበልም ሆነ ሰሌዳ መፍታት ሳያስፈልግ የዲጂታል የትራፊክ ቁጥጥር እና ቅጣት ማስፈጸሚያ ሲስተም ስርዓት በመዘርጋት የመንገድ ትራንስፖርት ትራፊክን ለመቆጣጣር የወጣውን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 557/2016 የቅጣት አወሳሰንን እየተገበረ ይገኛል፡፡
በመሆኑም ከደንቡ ተግባር ጋር በተያያዘ በተደጋጋሚ በደንብ መተላላፍ የነጥብ ጣሪያ ደርሰው የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫቸው ታግዶ የተሀድሶ ስልጠና እንዲወስድና እና ነጥባቸው ሳይሞላም አስቀድሞ ስልጠና ወስደው ነጥብ የሚቀንስላቸው ደንብ ተላላፊዎች በደንቡ አንቀፅ 96 ንኡስ አንቀጽ 1 እና 2 ላይ በሁለቱም የእውቅና ክህሎት ስልጠና ወስደው የወሰዱበትን ማረጋጋጫ ሲያቀርቡ እግዱ እንደሚነሳ ይደነግጋል፡፤
ይሁን እንጂ ከአፈጻጸም አንጻር ይኸው አገራዊ ደንብ በሌሎች ክልሎች ተግባራዊ ባለመደረጉ እና በአዲስ አበባ ከተማ በሚያሽከረክሩ ደንብ ተላላፊዎች ላይ ብቻ መተግበሩ በደንብ ተላላፊዎች ዘንድ የፍትሀዊነት ጥያቄ ሲያስነሳ ቆይቷል፡፡
ባለሰልጣን መ/ቤቱም ይህንኑ የፍትሀዊነት ጥያቄ ለመንገድ ደህንነት ፈንድ አገልግሎት ባሳወቀው መሰረት አና ተቋሙም ችግሩን በመረዳት በቀን 23/11/2018 በቁጥር 1904/18 በተጻፈ ደብዳቤ ምላሽ ሰጥቶበታል፡፡
በምላሹም ከደንብ ትግበራ ጋር በተያያዘ ተደጋጋሚ ደንብ ተላላፊዎች የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዳቸው ታግዶ የተሀድሶ ስልጠና የሚያገኙበትን ሂደት የተሳካ ለማድረግ መመሪያ ሲዘጋጅ መቆየቱን አመላክቷል፡፡
እንዲሁም መመሪያውም ያለበትን ሂደቶች አልፎ በአሁኑ ወቅት ለፍትህ ሚኒስቴር መላኩንና በሌሎች ክልሎችም ወጥ የሆነ አሰራር ለመዘርጋት ሲባል ለጊዜው የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፍቃዱን የማገዱ ተግባር አንዲዘገይ በማለት አሳውቋል ፡፡
በመሆኑም የደንብ መተላለፉ የገንዘብ ቅጣቶቹ እንደተጠበቁ ሆነው ዝርዝር የአፈጻጸም መመሪያው ጸድቆ እስኪላክ ድረስ የትራፊክ ጉዳት ካደረሱ አሽከርካሪዎች ውጪ ለጊዜው በነጥብ እና በቆይታ /ሳይከፍል 6 ወር የቆየ/ ከዚህ በፊት የታገዱትም ሆነ በቀጣይ የሚታገድ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ መቆሙን ገልጿል፡፡ ከእግዱ መቆም በስተቀር ደንብ ተላላፊዎች ያሉባቸውን የቅጣት ክፍያ መክፈል እንደሚጠበቅባቸውም ባለስልጣኑ አስታውቋል፡፡
የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን
የደንብ 557/2016 ዝርዝር የአፈጻጸም መመሪያ አስኪጸድቅ የትራፊክ ጉዳት ካደረሱ አሽከርካሪዎች ውጪ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ማገድ ለጊዘው እንዲቆም ተደርጓል::
የአዲስ አበባ ትራፊክ ማጅመንት ባለሰልጣን የደንብ ተላላፊዎችን የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ መቀበልም ሆነ ሰሌዳ መፍታት ሳያስፈልግ የዲጂታል የትራፊክ ቁጥጥር እና ቅጣት ማስፈጸሚያ ሲስተም ስርዓት በመዘርጋት የመንገድ ትራንስፖርት ትራፊክን ለመቆጣጣር የወጣውን የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 557/2016 የቅጣት አወሳሰንን እየተገበረ ይገኛል፡፡
በመሆኑም ከደንቡ ተግባር ጋር በተያያዘ በተደጋጋሚ በደንብ መተላላፍ የነጥብ ጣሪያ ደርሰው የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫቸው ታግዶ የተሀድሶ ስልጠና እንዲወስድና እና ነጥባቸው ሳይሞላም አስቀድሞ ስልጠና ወስደው ነጥብ የሚቀንስላቸው ደንብ ተላላፊዎች በደንቡ አንቀፅ 96 ንኡስ አንቀጽ 1 እና 2 ላይ በሁለቱም የእውቅና ክህሎት ስልጠና ወስደው የወሰዱበትን ማረጋጋጫ ሲያቀርቡ እግዱ እንደሚነሳ ይደነግጋል፡፤
ይሁን እንጂ ከአፈጻጸም አንጻር ይኸው አገራዊ ደንብ በሌሎች ክልሎች ተግባራዊ ባለመደረጉ እና በአዲስ አበባ ከተማ በሚያሽከረክሩ ደንብ ተላላፊዎች ላይ ብቻ መተግበሩ በደንብ ተላላፊዎች ዘንድ የፍትሀዊነት ጥያቄ ሲያስነሳ ቆይቷል፡፡
ባለሰልጣን መ/ቤቱም ይህንኑ የፍትሀዊነት ጥያቄ ለመንገድ ደህንነት ፈንድ አገልግሎት ባሳወቀው መሰረት አና ተቋሙም ችግሩን በመረዳት በቀን 23/11/2018 በቁጥር 1904/18 በተጻፈ ደብዳቤ ምላሽ ሰጥቶበታል፡፡
በምላሹም ከደንብ ትግበራ ጋር በተያያዘ ተደጋጋሚ ደንብ ተላላፊዎች የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዳቸው ታግዶ የተሀድሶ ስልጠና የሚያገኙበትን ሂደት የተሳካ ለማድረግ መመሪያ ሲዘጋጅ መቆየቱን አመላክቷል፡፡
እንዲሁም መመሪያውም ያለበትን ሂደቶች አልፎ በአሁኑ ወቅት ለፍትህ ሚኒስቴር መላኩንና በሌሎች ክልሎችም ወጥ የሆነ አሰራር ለመዘርጋት ሲባል ለጊዜው የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፍቃዱን የማገዱ ተግባር አንዲዘገይ በማለት አሳውቋል ፡፡
በመሆኑም የደንብ መተላለፉ የገንዘብ ቅጣቶቹ እንደተጠበቁ ሆነው ዝርዝር የአፈጻጸም መመሪያው ጸድቆ እስኪላክ ድረስ የትራፊክ ጉዳት ካደረሱ አሽከርካሪዎች ውጪ ለጊዜው በነጥብ እና በቆይታ /ሳይከፍል 6 ወር የቆየ/ ከዚህ በፊት የታገዱትም ሆነ በቀጣይ የሚታገድ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ መቆሙን ገልጿል፡፡ ከእግዱ መቆም በስተቀር ደንብ ተላላፊዎች ያሉባቸውን የቅጣት ክፍያ መክፈል እንደሚጠበቅባቸውም ባለስልጣኑ አስታውቋል፡፡
የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን
2 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ከፍተኛ ባለስልጣናት ላይ ከተመሰረተው የሙስና ክስ መዝገብ ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ስር የዋለችውን የወ/ት ኢክራም አማን ገቲሶን ፎቶግራፍ ዛሬ በይፋ አውጥቷል። ዘ-ሐበሻ ከዚህ ቀደም ግለሰቧ በቁጥጥር ስር መዋሏን በዘገበበት ወቅት ፎቶዋን ማግኘት እንዳልቻለ መግለጹ የሚታወስ ሲሆን፣ ዛሬ ግን ፖሊስ ከሌሎች ተከሳሽ ባለስልጣናት ፎቶዎች ጋር አብሮ ይፋ አድርጎታል።
ወ/ት ኢክራም በሙስና መዝገቡ ላይ በዋነኝነት የተጠቀሰችው የተከሳሹ የአቶ ነቢል አንዋር የቅርብ ሰው በመሆን ነው። በክሱ እንደተመላከተው፣ ግለሰቧ ለአቶ ብርሃኑ አለቃ፣ ለአቶ ኤርሚያስ ተክሉ እና ለአቶ ነቢል አንዋር ከተለያዩ አካላት የሚሰበሰበውን የሙስና ገንዘብ በመቀበል ለአቶ ነቢል ገቢ ስታደርግ ቆይታለች።
በተጨማሪም ኤጀንሲዎችን በመክፈትና በመዝጋት ሂደት፣ እንዲሁም በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ በኤጀንሲዎች እና በ'ELMIS' ሠራተኞች መካከል እንደ ደላላ በመሆን ከፍተኛ የገንዘብ ጥቅም ስታገኝ እንደነበር ተገልጿል።
በዚህ ህገ-ወጥ የደላላነት እና የገንዘብ ማሰባሰብ ተግባሯ፣ ወ/ት ኢክራም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና በአዋሽ ባንክ በከፈተቻቸው ሶስት የተለያዩ የባንክ ሂሳቦች ውስጥ በአጠቃላይ 30,840,490.99 (ሰላሳ ሚሊዮን ስምንት መቶ አርባ ሺህ አራት መቶ ዘጠና ብር ከዘጠና ዘጠኝ ሳንቲም) ገቢ እንደተደረገላት የምርመራ መዝገቡ ያሳያል።
በዚሁ ከባድ የሙስና ወንጀል ጥቆማ መሰረት፣ ተጠርጣሪዋ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም. (17/11/2018 ዓ.ም) በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውላ ምርመራ እየተደረገባት መሆኑን በዘ-ሐበሻ ዜና ከዚህ ቀደም መዘገባችን ይታወሳል።
ወ/ት ኢክራም በሙስና መዝገቡ ላይ በዋነኝነት የተጠቀሰችው የተከሳሹ የአቶ ነቢል አንዋር የቅርብ ሰው በመሆን ነው። በክሱ እንደተመላከተው፣ ግለሰቧ ለአቶ ብርሃኑ አለቃ፣ ለአቶ ኤርሚያስ ተክሉ እና ለአቶ ነቢል አንዋር ከተለያዩ አካላት የሚሰበሰበውን የሙስና ገንዘብ በመቀበል ለአቶ ነቢል ገቢ ስታደርግ ቆይታለች።
በተጨማሪም ኤጀንሲዎችን በመክፈትና በመዝጋት ሂደት፣ እንዲሁም በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ በኤጀንሲዎች እና በ'ELMIS' ሠራተኞች መካከል እንደ ደላላ በመሆን ከፍተኛ የገንዘብ ጥቅም ስታገኝ እንደነበር ተገልጿል።
በዚህ ህገ-ወጥ የደላላነት እና የገንዘብ ማሰባሰብ ተግባሯ፣ ወ/ት ኢክራም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና በአዋሽ ባንክ በከፈተቻቸው ሶስት የተለያዩ የባንክ ሂሳቦች ውስጥ በአጠቃላይ 30,840,490.99 (ሰላሳ ሚሊዮን ስምንት መቶ አርባ ሺህ አራት መቶ ዘጠና ብር ከዘጠና ዘጠኝ ሳንቲም) ገቢ እንደተደረገላት የምርመራ መዝገቡ ያሳያል።
በዚሁ ከባድ የሙስና ወንጀል ጥቆማ መሰረት፣ ተጠርጣሪዋ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም. (17/11/2018 ዓ.ም) በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውላ ምርመራ እየተደረገባት መሆኑን በዘ-ሐበሻ ዜና ከዚህ ቀደም መዘገባችን ይታወሳል።
2 days ago
"በመሃል" የተሰኘው መጽሐፍ ቅዳሜ ይመረቃል
ዕዝራ እጅጉ
#ethiopia | በጋዜጠኛና ደራሲ እመቤት አብዲሳ ጅግሳ የተዘጋጀው «በመሃል» የተሰኘ የፈጠራ መጽሐፍ የፊታችን ቅዳሜ ነሐሴ 2 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ 8:00 ሰዓት ጀምሮ፣ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ፊት ለፊት በሚገኘው ኧርባን ሴንተር (የከተማ ማዕከል) ይመረቃል።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የደራሲዋ እንግዶች፣ ወዳጆችና የሥነ ጽሑፍ አፍቃሪዎች እንደሚገኙ ሲጠበቅ፣ የመጽሐፍ ዳሰሳና ሌሎች ልዩ ልዩ የሥነ ጽሑፍ መሰናዶዎችም እንደሚካሄዱ ተገልጿል።
እመቤት አብዲሳ ጅግሳ ከተማሪነት ዘመኗ ጀምሮ ለቃላትና ለሐሳብ ያላትን ፍቅር በማዳበር ወደ ጽሑፍ ዓለም የገባች ጋዜጠኛ ናት። በጋዜጠኝነት፣ በቴሌቪዥን ሚዲያና በኮሙኒኬሽን ዘርፍ ያካበተችውን ልምድ በመጠቀም በርካታ ማኅበራዊና ባህላዊ ጉዳዮችን የሚዳስሱ ሥራዎችን ለአንባቢዎችና ለተመልካቾች አቅርባለች።
«በመሃል» በ195 ገጾች የተዘጋጀ ሲሆን፣ 14 አጫጭር ታሪኮችንና 43 ግጥሞችን ያካተተ ነው። መጽሐፉ በ450 ብር እንደሚሸጥም ተገልጿል።
በቅርቡ በ«ንባብ ለሕይወት» ኤግዚቢሽን ላይ ለአንባቢዎች የቀረበው መጽሐፉ፣ የደራሲዋን የጽሑፍ ብቃትና የፈጠራ ክህሎት በሚያሳይ ጥራት የተዘጋጀ ሥራ መሆኑን ያነበቡት ሰዎች ገልጸዋል።
ዕዝራ እጅጉ
#ethiopia | በጋዜጠኛና ደራሲ እመቤት አብዲሳ ጅግሳ የተዘጋጀው «በመሃል» የተሰኘ የፈጠራ መጽሐፍ የፊታችን ቅዳሜ ነሐሴ 2 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ 8:00 ሰዓት ጀምሮ፣ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ፊት ለፊት በሚገኘው ኧርባን ሴንተር (የከተማ ማዕከል) ይመረቃል።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የደራሲዋ እንግዶች፣ ወዳጆችና የሥነ ጽሑፍ አፍቃሪዎች እንደሚገኙ ሲጠበቅ፣ የመጽሐፍ ዳሰሳና ሌሎች ልዩ ልዩ የሥነ ጽሑፍ መሰናዶዎችም እንደሚካሄዱ ተገልጿል።
እመቤት አብዲሳ ጅግሳ ከተማሪነት ዘመኗ ጀምሮ ለቃላትና ለሐሳብ ያላትን ፍቅር በማዳበር ወደ ጽሑፍ ዓለም የገባች ጋዜጠኛ ናት። በጋዜጠኝነት፣ በቴሌቪዥን ሚዲያና በኮሙኒኬሽን ዘርፍ ያካበተችውን ልምድ በመጠቀም በርካታ ማኅበራዊና ባህላዊ ጉዳዮችን የሚዳስሱ ሥራዎችን ለአንባቢዎችና ለተመልካቾች አቅርባለች።
«በመሃል» በ195 ገጾች የተዘጋጀ ሲሆን፣ 14 አጫጭር ታሪኮችንና 43 ግጥሞችን ያካተተ ነው። መጽሐፉ በ450 ብር እንደሚሸጥም ተገልጿል።
በቅርቡ በ«ንባብ ለሕይወት» ኤግዚቢሽን ላይ ለአንባቢዎች የቀረበው መጽሐፉ፣ የደራሲዋን የጽሑፍ ብቃትና የፈጠራ ክህሎት በሚያሳይ ጥራት የተዘጋጀ ሥራ መሆኑን ያነበቡት ሰዎች ገልጸዋል።
2 days ago
መንግሥት ሌብነትን እና ሕገወጥነትን ለመከላከል ጠንካራ እርምጃ እየወሰደ መሆኑን ገለጸ
በኢትዮጵያ ተግባራዊ እየተደረገ ያለውን ሰፊ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ለማደናቀፍ በሚንቀሳቀሱ እና የሀገር ሀብት በሚመዘብሩ አካላት ላይ መንግሥት የማያዳግም እርምጃ እየወሰደ መሆኑን አስታወቀ።
የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ወይዘሮ እናትዓለም መለሰ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ፈጣን ልማትና ዕድገት እንድታረጋግጥ በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን ጠቅሰው፣ በዚህም ሰፋፊና አስደናቂ ሀገራዊ ውጤቶች መመዝገባቸውን ገልጸዋል፡፡ በዚህ ሂደት ግን ይህ ውጤት ጉዞው አልጋ በአልጋ እንዳልነበር አመላክተዋል ። ከተለያዩ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ተግዳሮቶች ባሻገር፣ ሕገ-ወጥነት እና የሙስና ተግባራት የልማቱ ዋነኛ ፈተና ሆነው መቆየታቸውንም ክብርት ሚኒስትሯ አብራርተዋል።
እንደ ሚኒስትሯ ገለጻ፣ የሕገ-ወጥነት ችግር በአንድ ወገን ብቻ የሚፈጸም ሳይሆን በርካታ የኅብረተሰብ ክፍሎችን የሚያጠቃልል መሆኑን ገልጸው ከውስጥም ከውጪም ያሉ በርካታ ኃይሎች በተደራጀ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ነበር፡፡ በንግዱ ማኅበረሰብ፣ በልማት ድርጅቶች፣ በመንግሥት መዋቅር፣ በግለሰቦች እና በተገልጋዮች ጭምር በተደራጀ መንገድ በስፋት የሚታይ ነው።
እነዚህ አካላት ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ከቁጥጥር ውጭ ለማድረግ በፋይናንስ እና በንግድ ሥርዐቱ ውስጥ ሰርገው በመግባት ከፍተኛ የኢኮኖሚ አሻጥር ሲፈጽሙ ቆይተዋል" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ድርጊቱ ሀገሪቱ የውጭ ምንዛሬ እንድታጣ፣ የዋጋ ንረትና ኮንትሮባንድ እንዲባባስ እንዲሁም በፍጆታ እቃዎች ላይ ሰው ሠራሽ እጥረት እንዲፈጠር ማድረጉን አስታውቀዋል። ይህንን የተደራጀ አሻጥር ለመግታት መንግሥት እና የሚመለከታቸው የሕግ አካላት ባከናወኑት ሰፊ ኦፕሬሽን አሻጥሩን ማክሸፍ መቻሉ ተገልጿል።
በሌላ በኩል በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት እንዲሁም የሕዝብ ተቋማት ውስጥ የተሰገሰጉ ሌቦችን በማጽዳት ረገድ መንግሥት ቁርጠኛ እርምጃ እየወሰደ እንደሚገኝ ያስታወቁት ወ/ሮ እናትዓለም በሕዝብ ሀብት ላይ ከፍተኛ ምዝበራ የፈጸሙ እና ተቋማዊ አሻጥር በሠሩ አመራሮች እና ሌሎች የጥቅም ትስስሮችና ድርጅቶች ላይ የማያዳግም እርምጃ መወሰዱንም አስታውቀዋል። በተለይም በሚከተሉት ቁልፍ ዘርፎች ላይ በተፈጸሙ ወንጀሎች ሰፊ ማጣራት ተደርጎ ተጠያቂነት ሰፍኗል ሲሉ ገልጸዋል፡
በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት፣ እንዲሁም ልዩ ልዩ የልማት ዘርፎች ውስጥ የተፈጸሙ ዋና ዋና የሙስና እና አሻጥር ወንጀሎችን ለማረም በተወሰዱት ሰፊ ኦፕሬሽኖች እና ሕግ የማስከበር እርምጃዎች ተጨባጭ ውጤቶች ተመዝግበዋል። ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ጋር በተያያዘ ማሻሻያውን ለማደናቀፍ በማሰብ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን በማከማቸት እጥረት እንዲፈጠርና ዋጋ እንዲንር ሲያደርጉ የነበሩ 13 አቅራቢ ድርጅቶች ባለቤቶች ላይ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷል፤ ሕገ-ወጥ ተግባር ሲፈጽሙ በነበሩ ከ7 ሺህ በላይ የንግድ ድርጅቶችና መጋዘኖች ላይ የማሸግ እርምጃ ተወስዷል።
በፋይናንስ ተቋማት እና የገንዘብ ዝውውር፡ በሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር፣ በሐዋላ እና በጥቁር ገበያ ተሳታፊ የሆኑ 169 ኢትዮጵያውያንና የውጭ ሀገር ዜጎች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተደራጀ መንገድ ከንግድ ባንክ ደንበኞች አካውንት ላይ በማጭበርበር ገንዘብ የወሰዱ 36 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው የባንክ ሒሳባቸው እንዲታገድ ተደርጓል።
ለሕገ-ወጥ ዝውውር ሽፋን ይሰጡ የነበሩ 7 የክሪፕቶ ካረንሲ መተግበሪያዎች በሀገር ውስጥ እንዳይሠሩ ሙሉ በሙሉ ታግደዋል፤ ምርት ልከው የውጭ ምንዛሬ ተመላሽ ያላደረጉ 29 ላኪ የንግድ ድርጅቶችና ግለሰቦች ላይም የህግ ተጠያቂነት ሰፍኗል።
በቤቲንግ እና ፊንቴክ ቢዝነሶች፡ የደንበኞችን መረጃ በመደበቅ መንግሥትን ግብር ያጭበረበሩ፣ ገቢያቸውን የሰወሩ እና ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር በፈጸሙ 38 የቤቲንግ ድርጅቶች ላይ እርምጃ ተወስዶ ባለቤቶቻቸው በቁጥጥር ስር ውለዋል፤ የእነዚህ ሕገ-ወጥ ተቋማት የባንክ ሒሳብ ታግዷል፤
በማዕድን ዘርፍ ሕገ-ወጥ ዝውውር፡ የወርቅ ምርትን ከገበያ ውጭ በኮንትሮባንድ በማስወጣት ወንጀል የተሳተፉ የመንግሥት ኃላፊዎችን፣ የፀጥታ መዋቅር አመራሮችን፣ አምራቾችን እና የውጭ ዜጎችን ጨምሮ 183 ግለሰቦች በሕግ ተጠያቂ ተደርገዋል። በወንጀሉ የተሳተፉ የውጭ ሀገር ዜጎች ከሀገር እንዲወጡ ተደርገዋል፤ ሕገ-ወጥ ወርቅ፣ የወርቅ ሚዛንና ማቅለጫ፣ የተለያዩ የውጭ ሀገራት ገንዘቦች፣ እንዲሁም የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ከነዳጅ አቅርቦት እና ሎጂስቲክስ አንጻር፡ በሕገ-ወጥ መንገድ የሽፋን ደብዳቤዎችን በማዘጋጀት፣ ነዳጅ በመደበቅ እና አየር በአየር በመሸጥ ወንጀል የተሳተፉ 38 የመንግሥት አመራሮች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተጨማሪም በሀገር አቀፍ ደረጃ በሕገ-ወጥ የነዳጅ ንግድ ላይ የተሰማሩ ከ650 በላይ ግለሰቦች፣ ማደያዎች እና አቅራቢ ኩባንያዎች ላይ የህግ እርምጃ ተወስዷል።
በአፈር ማዳበሪያ ግዢ አሻጥር፡ በተቋሙ የጥቅም ትስስር በመፍጠር ጥራት የጎደለውና ጊዜው ያለፈበት የአፈር ማዳበሪያ ግዢ እንዲፈጸም በማድረግ ሆን ብለው ችግር በፈጠሩ የግብርና ሚኒስቴር አመራሮች ላይ የወንጀል ተጠያቂነት እርምጃ ተወስዷል።
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል (EEP)፡ ተገቢው መመሪያ በሌለበት ሁኔታ ከ36 የዳታ ማይኒንግ ድርጅቶች ጋር ሕገ-ወጥ የኃይል ሽያጭ ውል የፈጸሙ 4 ከፍተኛ አመራሮች ላይ እርምጃ ተወስዷል። የኤሌክትሪክ ኃይል ስርቆት የፈጸሙ ድርጅቶች እና ግለሰቦችም እንዲሁ በሕግ እንዲጠየቁ ተደርጓል።
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የሰዎች ዝውውር የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ሲስተምን በማዛባት እና ጉቦ በመቀበል ወንጀል የተሳተፉ 8 ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል። እንዲሁም በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ የተሰማሩ 44 ደላሎች እና አዘዋዋሪዎች በሕግ ቁጥጥር ስር ሲውሉ፣ ሕገ-ወጥ ፈቃድ የነበራቸው ተቋማት ሙሉ በሙሉ ታሽገዋል።
በገቢዎችና ጉምሩክ ዘርፍ፡ የግብር ውሳኔዎችን በመቀነስ፣ ሐሰተኛ ደረሰኞች በማወራረድ፣ እና በሲስተም መረጃ በማጥፋት የመንግሥት ገቢን ባሳጡ አካላት ላይ ኦፕሬሽን ተካሂዷል። በራሳቸው፣ በዘመድ እና በሹፌሮቻቸው አካውንት በመጠቀም የጥቅም ትስስር የፈጠሩ 109 ተጠርጣሪዎች ተለይተው ከእነዚህ መካከል 91 ግለሰቦች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
መንግሥት የልማት እንቅፋት የሆኑትን ሙስና እና ሌብነት እንደማንኛውም ፈተና በጽናት እየተጋፈጣቸው መሆኑን ሚኒስትሯ አረጋግጠዋል።
መንግሥት ሌብነትን ለማጥፋት ዘመናዊ አሠራሮችን በመዘርጋት እና በዲሲፕሊን የታነጸ አመራር ለመገንባት ቁርጠኛ ነው" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ሕዝቡ በስፋት የሚያነሣቸውን "ሌብነትን አስቁሙልን" ጥያቄዎች ለመመለስ የተጀመረዉ ጠንካራ እርምጃ ውጤታማ እንዲሆኑ ማኅበረሰቡ ሙስናን በማጋለጥ፣ ሕጋዊ መብቱን በመደለያ ባለመጠየቅ እና ከሕገወጦች ጋር ባለመተባበር ከመንግሥት ጎን በመቆም ሀገርን ከሕገወጥነትና ሙስና የመከላከል ታሪካዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።
የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
በኢትዮጵያ ተግባራዊ እየተደረገ ያለውን ሰፊ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ለማደናቀፍ በሚንቀሳቀሱ እና የሀገር ሀብት በሚመዘብሩ አካላት ላይ መንግሥት የማያዳግም እርምጃ እየወሰደ መሆኑን አስታወቀ።
የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ወይዘሮ እናትዓለም መለሰ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ፈጣን ልማትና ዕድገት እንድታረጋግጥ በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን ጠቅሰው፣ በዚህም ሰፋፊና አስደናቂ ሀገራዊ ውጤቶች መመዝገባቸውን ገልጸዋል፡፡ በዚህ ሂደት ግን ይህ ውጤት ጉዞው አልጋ በአልጋ እንዳልነበር አመላክተዋል ። ከተለያዩ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ተግዳሮቶች ባሻገር፣ ሕገ-ወጥነት እና የሙስና ተግባራት የልማቱ ዋነኛ ፈተና ሆነው መቆየታቸውንም ክብርት ሚኒስትሯ አብራርተዋል።
እንደ ሚኒስትሯ ገለጻ፣ የሕገ-ወጥነት ችግር በአንድ ወገን ብቻ የሚፈጸም ሳይሆን በርካታ የኅብረተሰብ ክፍሎችን የሚያጠቃልል መሆኑን ገልጸው ከውስጥም ከውጪም ያሉ በርካታ ኃይሎች በተደራጀ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ነበር፡፡ በንግዱ ማኅበረሰብ፣ በልማት ድርጅቶች፣ በመንግሥት መዋቅር፣ በግለሰቦች እና በተገልጋዮች ጭምር በተደራጀ መንገድ በስፋት የሚታይ ነው።
እነዚህ አካላት ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ከቁጥጥር ውጭ ለማድረግ በፋይናንስ እና በንግድ ሥርዐቱ ውስጥ ሰርገው በመግባት ከፍተኛ የኢኮኖሚ አሻጥር ሲፈጽሙ ቆይተዋል" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ድርጊቱ ሀገሪቱ የውጭ ምንዛሬ እንድታጣ፣ የዋጋ ንረትና ኮንትሮባንድ እንዲባባስ እንዲሁም በፍጆታ እቃዎች ላይ ሰው ሠራሽ እጥረት እንዲፈጠር ማድረጉን አስታውቀዋል። ይህንን የተደራጀ አሻጥር ለመግታት መንግሥት እና የሚመለከታቸው የሕግ አካላት ባከናወኑት ሰፊ ኦፕሬሽን አሻጥሩን ማክሸፍ መቻሉ ተገልጿል።
በሌላ በኩል በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት እንዲሁም የሕዝብ ተቋማት ውስጥ የተሰገሰጉ ሌቦችን በማጽዳት ረገድ መንግሥት ቁርጠኛ እርምጃ እየወሰደ እንደሚገኝ ያስታወቁት ወ/ሮ እናትዓለም በሕዝብ ሀብት ላይ ከፍተኛ ምዝበራ የፈጸሙ እና ተቋማዊ አሻጥር በሠሩ አመራሮች እና ሌሎች የጥቅም ትስስሮችና ድርጅቶች ላይ የማያዳግም እርምጃ መወሰዱንም አስታውቀዋል። በተለይም በሚከተሉት ቁልፍ ዘርፎች ላይ በተፈጸሙ ወንጀሎች ሰፊ ማጣራት ተደርጎ ተጠያቂነት ሰፍኗል ሲሉ ገልጸዋል፡
በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት፣ እንዲሁም ልዩ ልዩ የልማት ዘርፎች ውስጥ የተፈጸሙ ዋና ዋና የሙስና እና አሻጥር ወንጀሎችን ለማረም በተወሰዱት ሰፊ ኦፕሬሽኖች እና ሕግ የማስከበር እርምጃዎች ተጨባጭ ውጤቶች ተመዝግበዋል። ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ጋር በተያያዘ ማሻሻያውን ለማደናቀፍ በማሰብ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን በማከማቸት እጥረት እንዲፈጠርና ዋጋ እንዲንር ሲያደርጉ የነበሩ 13 አቅራቢ ድርጅቶች ባለቤቶች ላይ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷል፤ ሕገ-ወጥ ተግባር ሲፈጽሙ በነበሩ ከ7 ሺህ በላይ የንግድ ድርጅቶችና መጋዘኖች ላይ የማሸግ እርምጃ ተወስዷል።
በፋይናንስ ተቋማት እና የገንዘብ ዝውውር፡ በሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር፣ በሐዋላ እና በጥቁር ገበያ ተሳታፊ የሆኑ 169 ኢትዮጵያውያንና የውጭ ሀገር ዜጎች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተደራጀ መንገድ ከንግድ ባንክ ደንበኞች አካውንት ላይ በማጭበርበር ገንዘብ የወሰዱ 36 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው የባንክ ሒሳባቸው እንዲታገድ ተደርጓል።
ለሕገ-ወጥ ዝውውር ሽፋን ይሰጡ የነበሩ 7 የክሪፕቶ ካረንሲ መተግበሪያዎች በሀገር ውስጥ እንዳይሠሩ ሙሉ በሙሉ ታግደዋል፤ ምርት ልከው የውጭ ምንዛሬ ተመላሽ ያላደረጉ 29 ላኪ የንግድ ድርጅቶችና ግለሰቦች ላይም የህግ ተጠያቂነት ሰፍኗል።
በቤቲንግ እና ፊንቴክ ቢዝነሶች፡ የደንበኞችን መረጃ በመደበቅ መንግሥትን ግብር ያጭበረበሩ፣ ገቢያቸውን የሰወሩ እና ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር በፈጸሙ 38 የቤቲንግ ድርጅቶች ላይ እርምጃ ተወስዶ ባለቤቶቻቸው በቁጥጥር ስር ውለዋል፤ የእነዚህ ሕገ-ወጥ ተቋማት የባንክ ሒሳብ ታግዷል፤
በማዕድን ዘርፍ ሕገ-ወጥ ዝውውር፡ የወርቅ ምርትን ከገበያ ውጭ በኮንትሮባንድ በማስወጣት ወንጀል የተሳተፉ የመንግሥት ኃላፊዎችን፣ የፀጥታ መዋቅር አመራሮችን፣ አምራቾችን እና የውጭ ዜጎችን ጨምሮ 183 ግለሰቦች በሕግ ተጠያቂ ተደርገዋል። በወንጀሉ የተሳተፉ የውጭ ሀገር ዜጎች ከሀገር እንዲወጡ ተደርገዋል፤ ሕገ-ወጥ ወርቅ፣ የወርቅ ሚዛንና ማቅለጫ፣ የተለያዩ የውጭ ሀገራት ገንዘቦች፣ እንዲሁም የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ከነዳጅ አቅርቦት እና ሎጂስቲክስ አንጻር፡ በሕገ-ወጥ መንገድ የሽፋን ደብዳቤዎችን በማዘጋጀት፣ ነዳጅ በመደበቅ እና አየር በአየር በመሸጥ ወንጀል የተሳተፉ 38 የመንግሥት አመራሮች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተጨማሪም በሀገር አቀፍ ደረጃ በሕገ-ወጥ የነዳጅ ንግድ ላይ የተሰማሩ ከ650 በላይ ግለሰቦች፣ ማደያዎች እና አቅራቢ ኩባንያዎች ላይ የህግ እርምጃ ተወስዷል።
በአፈር ማዳበሪያ ግዢ አሻጥር፡ በተቋሙ የጥቅም ትስስር በመፍጠር ጥራት የጎደለውና ጊዜው ያለፈበት የአፈር ማዳበሪያ ግዢ እንዲፈጸም በማድረግ ሆን ብለው ችግር በፈጠሩ የግብርና ሚኒስቴር አመራሮች ላይ የወንጀል ተጠያቂነት እርምጃ ተወስዷል።
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል (EEP)፡ ተገቢው መመሪያ በሌለበት ሁኔታ ከ36 የዳታ ማይኒንግ ድርጅቶች ጋር ሕገ-ወጥ የኃይል ሽያጭ ውል የፈጸሙ 4 ከፍተኛ አመራሮች ላይ እርምጃ ተወስዷል። የኤሌክትሪክ ኃይል ስርቆት የፈጸሙ ድርጅቶች እና ግለሰቦችም እንዲሁ በሕግ እንዲጠየቁ ተደርጓል።
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የሰዎች ዝውውር የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ሲስተምን በማዛባት እና ጉቦ በመቀበል ወንጀል የተሳተፉ 8 ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል። እንዲሁም በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ የተሰማሩ 44 ደላሎች እና አዘዋዋሪዎች በሕግ ቁጥጥር ስር ሲውሉ፣ ሕገ-ወጥ ፈቃድ የነበራቸው ተቋማት ሙሉ በሙሉ ታሽገዋል።
በገቢዎችና ጉምሩክ ዘርፍ፡ የግብር ውሳኔዎችን በመቀነስ፣ ሐሰተኛ ደረሰኞች በማወራረድ፣ እና በሲስተም መረጃ በማጥፋት የመንግሥት ገቢን ባሳጡ አካላት ላይ ኦፕሬሽን ተካሂዷል። በራሳቸው፣ በዘመድ እና በሹፌሮቻቸው አካውንት በመጠቀም የጥቅም ትስስር የፈጠሩ 109 ተጠርጣሪዎች ተለይተው ከእነዚህ መካከል 91 ግለሰቦች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
መንግሥት የልማት እንቅፋት የሆኑትን ሙስና እና ሌብነት እንደማንኛውም ፈተና በጽናት እየተጋፈጣቸው መሆኑን ሚኒስትሯ አረጋግጠዋል።
መንግሥት ሌብነትን ለማጥፋት ዘመናዊ አሠራሮችን በመዘርጋት እና በዲሲፕሊን የታነጸ አመራር ለመገንባት ቁርጠኛ ነው" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ሕዝቡ በስፋት የሚያነሣቸውን "ሌብነትን አስቁሙልን" ጥያቄዎች ለመመለስ የተጀመረዉ ጠንካራ እርምጃ ውጤታማ እንዲሆኑ ማኅበረሰቡ ሙስናን በማጋለጥ፣ ሕጋዊ መብቱን በመደለያ ባለመጠየቅ እና ከሕገወጦች ጋር ባለመተባበር ከመንግሥት ጎን በመቆም ሀገርን ከሕገወጥነትና ሙስና የመከላከል ታሪካዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።
የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
Sponsored by
Surafel
2 days ago
በሙስናና ሕገ-ወጥ አሠራር የተሳተፉ አካላት ላይ የሕግ እርምጃ ተወሰደ
በኢትዮጵያ ተግባራዊ እየተደረገ ያለውን ሰፊ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ለማደናቀፍ በሚንቀሳቀሱ እና የሀገር ሀብት በሚመዘብሩ አካላት ላይ መንግሥት የማያዳግም እርምጃ እየወሰደ መሆኑን አስታወቀ።
የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ወይዘሮ እናትዓለም መለሰ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ፈጣን ልማትና ዕድገት እንድታረጋግጥ በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን ጠቅሰው፣ በዚህም ሰፋፊና አስደናቂ ሀገራዊ ውጤቶች መመዝገባቸውን ገልጸዋል። በዚህ ሂደት ግን ይህ ውጤት ጉዞው አልጋ በአልጋ እንዳልነበር አመላክተዋል። ከተለያዩ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ተግዳሮቶች ባሻገር፣ ሕገ-ወጥነት እና የሙስና ተግባራት የልማቱ ዋነኛ ፈተና ሆነው መቆየታቸውንም ክብርት ሚኒስትሯ አብራርተዋል።
እንደ ሚኒስትሯ ገለጻ፣ የሕገ-ወጥነት ችግር በአንድ ወገን ብቻ የሚፈጸም ሳይሆን በርካታ የኅብረተሰብ ክፍሎችን የሚያጠቃልል መሆኑን ገልጸው ከውስጥም ከውጪም ያሉ በርካታ ኃይሎች በተደራጀ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ነበር። በንግዱ ማኅበረሰብ፣ በልማት ድርጅቶች፣ በመንግሥት መዋቅር፣ በግለሰቦች እና በተገልጋዮች ጭምር በተደራጀ መንገድ በስፋት የሚታይ ነው።
እነዚህ አካላት ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ከቁጥጥር ውጭ ለማድረግ በፋይናንስ እና በንግድ ሥርዐቱ ውስጥ ሰርገው በመግባት ከፍተኛ የኢኮኖሚ አሻጥር ሲፈጽሙ ቆይተዋል" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ድርጊቱ ሀገሪቱ የውጭ ምንዛሬ እንድታጣ፣ የዋጋ ንረትና ኮንትሮባንድ እንዲባባስ እንዲሁም በፍጆታ እቃዎች ላይ ሰው ሠራሽ እጥረት እንዲፈጠር ማድረጉን አስታውቀዋል። ይህንን የተደራጀ አሻጥር ለመግታት መንግሥት እና የሚመለከታቸው የሕግ አካላት ባከናወኑት ሰፊ ኦፕሬሽን አሻጥሩን ማክሸፍ መቻሉ ተገልጿል።
በሌላ በኩል በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት እንዲሁም የሕዝብ ተቋማት ውስጥ የተሰገሰጉ ሌቦችን በማጽዳት ረገድ መንግሥት ቁርጠኛ እርምጃ እየወሰደ እንደሚገኝ ያስታወቁት ወ/ሮ እናትዓለም በሕዝብ ሀብት ላይ ከፍተኛ ምዝበራ የፈጸሙ እና ተቋማዊ አሻጥር በሠሩ አመራሮች እና ሌሎች የጥቅም ትስስሮችና ድርጅቶች ላይ የማያዳግም እርምጃ መወሰዱንም አስታውቀዋል። በተለይም በሚከተሉት ቁልፍ ዘርፎች ላይ በተፈጸሙ ወንጀሎች ሰፊ ማጣራት ተደርጎ ተጠያቂነት ሰፍኗል ሲሉ ገልጸዋል።
በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት፣ እንዲሁም ልዩ ልዩ የልማት ዘርፎች ውስጥ የተፈጸሙ ዋና ዋና የሙስና እና አሻጥር ወንጀሎችን ለማረም በተወሰዱት ሰፊ ኦፕሬሽኖች እና ሕግ የማስከበር እርምጃዎች ተጨባጭ ውጤቶች ተመዝግበዋል። ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ጋር በተያያዘ ማሻሻያውን ለማደናቀፍ በማሰብ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን በማከማቸት እጥረት እንዲፈጠርና ዋጋ እንዲንር ሲያደርጉ የነበሩ 13 አቅራቢ ድርጅቶች ባለቤቶች ላይ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷል፤ ሕገ-ወጥ ተግባር ሲፈጽሙ በነበሩ ከ7 ሺህ በላይ የንግድ ድርጅቶችና መጋዘኖች ላይ የማሸግ እርምጃ ተወስዷል።
በፋይናንስ ተቋማት እና የገንዘብ ዝውውር፡ በሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር፣ በሐዋላ እና በጥቁር ገበያ ተሳታፊ የሆኑ 169 ኢትዮጵያውያንና የውጭ ሀገር ዜጎች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተደራጀ መንገድ ከንግድ ባንክ ደንበኞች አካውንት ላይ በማጭበርበር ገንዘብ የወሰዱ 36 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው የባንክ ሒሳባቸው እንዲታገድ ተደርጓል።
ለሕገ-ወጥ ዝውውር ሽፋን ይሰጡ የነበሩ 7 የክሪፕቶ ካረንሲ መተግበሪያዎች በሀገር ውስጥ እንዳይሠሩ ሙሉ በሙሉ ታግደዋል፤ ምርት ልከው የውጭ ምንዛሬ ተመላሽ ያላደረጉ 29 ላኪ የንግድ ድርጅቶችና ግለሰቦች ላይም የህግ ተጠያቂነት ሰፍኗል።
በቤቲንግ እና ፊንቴክ ቢዝነሶች፡ የደንበኞችን መረጃ በመደበቅ መንግሥትን ግብር ያጭበረበሩ፣ ገቢያቸውን የሰወሩ እና ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር በፈጸሙ 38 የቤቲንግ ድርጅቶች ላይ እርምጃ ተወስዶ ባለቤቶቻቸው በቁጥጥር ስር ውለዋል፤ የእነዚህ ሕገ-ወጥ ተቋማት የባንክ ሒሳብ ታግዷል፤
በማዕድን ዘርፍ ሕገ-ወጥ ዝውውር፡ የወርቅ ምርትን ከገበያ ውጭ በኮንትሮባንድ በማስወጣት ወንጀል የተሳተፉ የመንግሥት ኃላፊዎችን፣ የፀጥታ መዋቅር አመራሮችን፣ አምራቾችን እና የውጭ ዜጎችን ጨምሮ 183 ግለሰቦች በሕግ ተጠያቂ ተደርገዋል። በወንጀሉ የተሳተፉ የውጭ ሀገር ዜጎች ከሀገር እንዲወጡ ተደርገዋል፤ ሕገ-ወጥ ወርቅ፣ የወርቅ ሚዛንና ማቅለጫ፣ የተለያዩ የውጭ ሀገራት ገንዘቦች፣ እንዲሁም የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ከነዳጅ አቅርቦት እና ሎጂስቲክስ አንጻር፡ በሕገ-ወጥ መንገድ የሽፋን ደብዳቤዎችን በማዘጋጀት፣ ነዳጅ በመደበቅ እና አየር በአየር በመሸጥ ወንጀል የተሳተፉ 38 የመንግሥት አመራሮች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተጨማሪም በሀገር አቀፍ ደረጃ በሕገ-ወጥ የነዳጅ ንግድ ላይ የተሰማሩ ከ650 በላይ ግለሰቦች፣ ማደያዎች እና አቅራቢ ኩባንያዎች ላይ የህግ እርምጃ ተወስዷል።
በአፈር ማዳበሪያ ግዢ አሻጥር፡ በተቋሙ የጥቅም ትስስር በመፍጠር ጥራት የጎደለውና ጊዜው ያለፈበት የአፈር ማዳበሪያ ግዢ እንዲፈጸም በማድረግ ሆን ብለው ችግር በፈጠሩ የግብርና ሚኒስቴር አመራሮች ላይ የወንጀል ተጠያቂነት እርምጃ ተወስዷል።
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል (EEP)፡ ተገቢው መመሪያ በሌለበት ሁኔታ ከ36 የዳታ ማይኒንግ ድርጅቶች ጋር ሕገ-ወጥ የኃይል ሽያጭ ውል የፈጸሙ 4 ከፍተኛ አመራሮች ላይ እርምጃ ተወስዷል። የኤሌክትሪክ ኃይል ስርቆት የፈጸሙ ድርጅቶች እና ግለሰቦችም እንዲሁ በሕግ እንዲጠየቁ ተደርጓል።
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የሰዎች ዝውውር የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ሲስተምን በማዛባት እና ጉቦ በመቀበል ወንጀል የተሳተፉ 8 ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል። እንዲሁም በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ የተሰማሩ 44 ደላሎች እና አዘዋዋሪዎች በሕግ ቁጥጥር ስር ሲውሉ፣ ሕገ-ወጥ ፈቃድ የነበራቸው ተቋማት ሙሉ በሙሉ ታሽገዋል።
በገቢዎችና ጉምሩክ ዘርፍ፡ የግብር ውሳኔዎችን በመቀነስ፣ ሐሰተኛ ደረሰኞች በማወራረድ፣ እና በሲስተም መረጃ በማጥፋት የመንግሥት ገቢን ባሳጡ አካላት ላይ ኦፕሬሽን ተካሂዷል።
በራሳቸው፣ በዘመድ እና በሹፌሮቻቸው አካውንት በመጠቀም የጥቅም ትስስር የፈጠሩ 109 ተጠርጣሪዎች ተለይተው ከእነዚህ መካከል 91 ግለሰቦች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
መንግሥት የልማት እንቅፋት የሆኑትን ሙስና እና ሌብነት እንደማንኛውም ፈተና በጽናት እየተጋፈጣቸው መሆኑን ሚኒስትሯ አረጋግጠዋል።
መንግሥት ሌብነትን ለማጥፋት ዘመናዊ አሠራሮችን በመዘርጋት እና በዲሲፕሊን የታነጸ አመራር ለመገንባት ቁርጠኛ ነው" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ሕዝቡ በስፋት የሚያነሣቸውን "ሌብነትን አስቁሙልን" ጥያቄዎች ለመመለስ የተጀመረዉ ጠንካራ እርምጃ ውጤታማ እንዲሆኑ ማኅበረሰቡ ሙስናን በማጋለጥ፣ ሕጋዊ መብቱን በመደለያ ባለመጠየቅ እና ከሕገወጦች ጋር ባለመተባበር ከመንግሥት ጎን በመቆም ሀገርን ከሕገወጥነትና ሙስና የመከላከል ታሪካዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።
Via EBC
በኢትዮጵያ ተግባራዊ እየተደረገ ያለውን ሰፊ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ለማደናቀፍ በሚንቀሳቀሱ እና የሀገር ሀብት በሚመዘብሩ አካላት ላይ መንግሥት የማያዳግም እርምጃ እየወሰደ መሆኑን አስታወቀ።
የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ወይዘሮ እናትዓለም መለሰ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ፈጣን ልማትና ዕድገት እንድታረጋግጥ በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን ጠቅሰው፣ በዚህም ሰፋፊና አስደናቂ ሀገራዊ ውጤቶች መመዝገባቸውን ገልጸዋል። በዚህ ሂደት ግን ይህ ውጤት ጉዞው አልጋ በአልጋ እንዳልነበር አመላክተዋል። ከተለያዩ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ተግዳሮቶች ባሻገር፣ ሕገ-ወጥነት እና የሙስና ተግባራት የልማቱ ዋነኛ ፈተና ሆነው መቆየታቸውንም ክብርት ሚኒስትሯ አብራርተዋል።
እንደ ሚኒስትሯ ገለጻ፣ የሕገ-ወጥነት ችግር በአንድ ወገን ብቻ የሚፈጸም ሳይሆን በርካታ የኅብረተሰብ ክፍሎችን የሚያጠቃልል መሆኑን ገልጸው ከውስጥም ከውጪም ያሉ በርካታ ኃይሎች በተደራጀ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ነበር። በንግዱ ማኅበረሰብ፣ በልማት ድርጅቶች፣ በመንግሥት መዋቅር፣ በግለሰቦች እና በተገልጋዮች ጭምር በተደራጀ መንገድ በስፋት የሚታይ ነው።
እነዚህ አካላት ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ከቁጥጥር ውጭ ለማድረግ በፋይናንስ እና በንግድ ሥርዐቱ ውስጥ ሰርገው በመግባት ከፍተኛ የኢኮኖሚ አሻጥር ሲፈጽሙ ቆይተዋል" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ድርጊቱ ሀገሪቱ የውጭ ምንዛሬ እንድታጣ፣ የዋጋ ንረትና ኮንትሮባንድ እንዲባባስ እንዲሁም በፍጆታ እቃዎች ላይ ሰው ሠራሽ እጥረት እንዲፈጠር ማድረጉን አስታውቀዋል። ይህንን የተደራጀ አሻጥር ለመግታት መንግሥት እና የሚመለከታቸው የሕግ አካላት ባከናወኑት ሰፊ ኦፕሬሽን አሻጥሩን ማክሸፍ መቻሉ ተገልጿል።
በሌላ በኩል በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት እንዲሁም የሕዝብ ተቋማት ውስጥ የተሰገሰጉ ሌቦችን በማጽዳት ረገድ መንግሥት ቁርጠኛ እርምጃ እየወሰደ እንደሚገኝ ያስታወቁት ወ/ሮ እናትዓለም በሕዝብ ሀብት ላይ ከፍተኛ ምዝበራ የፈጸሙ እና ተቋማዊ አሻጥር በሠሩ አመራሮች እና ሌሎች የጥቅም ትስስሮችና ድርጅቶች ላይ የማያዳግም እርምጃ መወሰዱንም አስታውቀዋል። በተለይም በሚከተሉት ቁልፍ ዘርፎች ላይ በተፈጸሙ ወንጀሎች ሰፊ ማጣራት ተደርጎ ተጠያቂነት ሰፍኗል ሲሉ ገልጸዋል።
በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት፣ እንዲሁም ልዩ ልዩ የልማት ዘርፎች ውስጥ የተፈጸሙ ዋና ዋና የሙስና እና አሻጥር ወንጀሎችን ለማረም በተወሰዱት ሰፊ ኦፕሬሽኖች እና ሕግ የማስከበር እርምጃዎች ተጨባጭ ውጤቶች ተመዝግበዋል። ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ጋር በተያያዘ ማሻሻያውን ለማደናቀፍ በማሰብ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን በማከማቸት እጥረት እንዲፈጠርና ዋጋ እንዲንር ሲያደርጉ የነበሩ 13 አቅራቢ ድርጅቶች ባለቤቶች ላይ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷል፤ ሕገ-ወጥ ተግባር ሲፈጽሙ በነበሩ ከ7 ሺህ በላይ የንግድ ድርጅቶችና መጋዘኖች ላይ የማሸግ እርምጃ ተወስዷል።
በፋይናንስ ተቋማት እና የገንዘብ ዝውውር፡ በሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር፣ በሐዋላ እና በጥቁር ገበያ ተሳታፊ የሆኑ 169 ኢትዮጵያውያንና የውጭ ሀገር ዜጎች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተደራጀ መንገድ ከንግድ ባንክ ደንበኞች አካውንት ላይ በማጭበርበር ገንዘብ የወሰዱ 36 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው የባንክ ሒሳባቸው እንዲታገድ ተደርጓል።
ለሕገ-ወጥ ዝውውር ሽፋን ይሰጡ የነበሩ 7 የክሪፕቶ ካረንሲ መተግበሪያዎች በሀገር ውስጥ እንዳይሠሩ ሙሉ በሙሉ ታግደዋል፤ ምርት ልከው የውጭ ምንዛሬ ተመላሽ ያላደረጉ 29 ላኪ የንግድ ድርጅቶችና ግለሰቦች ላይም የህግ ተጠያቂነት ሰፍኗል።
በቤቲንግ እና ፊንቴክ ቢዝነሶች፡ የደንበኞችን መረጃ በመደበቅ መንግሥትን ግብር ያጭበረበሩ፣ ገቢያቸውን የሰወሩ እና ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር በፈጸሙ 38 የቤቲንግ ድርጅቶች ላይ እርምጃ ተወስዶ ባለቤቶቻቸው በቁጥጥር ስር ውለዋል፤ የእነዚህ ሕገ-ወጥ ተቋማት የባንክ ሒሳብ ታግዷል፤
በማዕድን ዘርፍ ሕገ-ወጥ ዝውውር፡ የወርቅ ምርትን ከገበያ ውጭ በኮንትሮባንድ በማስወጣት ወንጀል የተሳተፉ የመንግሥት ኃላፊዎችን፣ የፀጥታ መዋቅር አመራሮችን፣ አምራቾችን እና የውጭ ዜጎችን ጨምሮ 183 ግለሰቦች በሕግ ተጠያቂ ተደርገዋል። በወንጀሉ የተሳተፉ የውጭ ሀገር ዜጎች ከሀገር እንዲወጡ ተደርገዋል፤ ሕገ-ወጥ ወርቅ፣ የወርቅ ሚዛንና ማቅለጫ፣ የተለያዩ የውጭ ሀገራት ገንዘቦች፣ እንዲሁም የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ከነዳጅ አቅርቦት እና ሎጂስቲክስ አንጻር፡ በሕገ-ወጥ መንገድ የሽፋን ደብዳቤዎችን በማዘጋጀት፣ ነዳጅ በመደበቅ እና አየር በአየር በመሸጥ ወንጀል የተሳተፉ 38 የመንግሥት አመራሮች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተጨማሪም በሀገር አቀፍ ደረጃ በሕገ-ወጥ የነዳጅ ንግድ ላይ የተሰማሩ ከ650 በላይ ግለሰቦች፣ ማደያዎች እና አቅራቢ ኩባንያዎች ላይ የህግ እርምጃ ተወስዷል።
በአፈር ማዳበሪያ ግዢ አሻጥር፡ በተቋሙ የጥቅም ትስስር በመፍጠር ጥራት የጎደለውና ጊዜው ያለፈበት የአፈር ማዳበሪያ ግዢ እንዲፈጸም በማድረግ ሆን ብለው ችግር በፈጠሩ የግብርና ሚኒስቴር አመራሮች ላይ የወንጀል ተጠያቂነት እርምጃ ተወስዷል።
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል (EEP)፡ ተገቢው መመሪያ በሌለበት ሁኔታ ከ36 የዳታ ማይኒንግ ድርጅቶች ጋር ሕገ-ወጥ የኃይል ሽያጭ ውል የፈጸሙ 4 ከፍተኛ አመራሮች ላይ እርምጃ ተወስዷል። የኤሌክትሪክ ኃይል ስርቆት የፈጸሙ ድርጅቶች እና ግለሰቦችም እንዲሁ በሕግ እንዲጠየቁ ተደርጓል።
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የሰዎች ዝውውር የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ሲስተምን በማዛባት እና ጉቦ በመቀበል ወንጀል የተሳተፉ 8 ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል። እንዲሁም በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ የተሰማሩ 44 ደላሎች እና አዘዋዋሪዎች በሕግ ቁጥጥር ስር ሲውሉ፣ ሕገ-ወጥ ፈቃድ የነበራቸው ተቋማት ሙሉ በሙሉ ታሽገዋል።
በገቢዎችና ጉምሩክ ዘርፍ፡ የግብር ውሳኔዎችን በመቀነስ፣ ሐሰተኛ ደረሰኞች በማወራረድ፣ እና በሲስተም መረጃ በማጥፋት የመንግሥት ገቢን ባሳጡ አካላት ላይ ኦፕሬሽን ተካሂዷል።
በራሳቸው፣ በዘመድ እና በሹፌሮቻቸው አካውንት በመጠቀም የጥቅም ትስስር የፈጠሩ 109 ተጠርጣሪዎች ተለይተው ከእነዚህ መካከል 91 ግለሰቦች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
መንግሥት የልማት እንቅፋት የሆኑትን ሙስና እና ሌብነት እንደማንኛውም ፈተና በጽናት እየተጋፈጣቸው መሆኑን ሚኒስትሯ አረጋግጠዋል።
መንግሥት ሌብነትን ለማጥፋት ዘመናዊ አሠራሮችን በመዘርጋት እና በዲሲፕሊን የታነጸ አመራር ለመገንባት ቁርጠኛ ነው" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ሕዝቡ በስፋት የሚያነሣቸውን "ሌብነትን አስቁሙልን" ጥያቄዎች ለመመለስ የተጀመረዉ ጠንካራ እርምጃ ውጤታማ እንዲሆኑ ማኅበረሰቡ ሙስናን በማጋለጥ፣ ሕጋዊ መብቱን በመደለያ ባለመጠየቅ እና ከሕገወጦች ጋር ባለመተባበር ከመንግሥት ጎን በመቆም ሀገርን ከሕገወጥነትና ሙስና የመከላከል ታሪካዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።
Via EBC
2 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ከትላንትናው እለት ጀምሮ 48 ዓይናለም ንጉሤ የሚመሩት የገቢዎች ሚኒስቴር እና የጉምሩክ ባለስልጣን ሰራተኞች በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በእስር ላይ እንደሚገኙ ታውቋል። ይህ እርምጃ መንግስት በተለያዩ ተቋማት ላይ እየወሰደ ያለው ተከታታይ የእስር ዘመቻ አካል ቢሆንም፣ የዘመቻው አካሄድ እና ኢላማ ግን በፖለቲከኞች ዘንድ ጠንካራ ትችት እያስተናገደ ይገኛል።
የአሁኑ የገቢዎች እና ጉምሩክ ሰራተኞች እስር፣ ከዚህ ቀደም በተለያዩ የመንግስት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ከተወሰዱ ተመሳሳይ የህግ እርምጃዎች ጋር ተዳምሮ የሚታይ ነው። ከዚህ እስር ቀደም ብሎ ሙፈሪያት ካሚል በምትመራው በስራና ክህሎት ሚኒስቴር ዜጎችን በህገ-ወጥ መንገድ ከሀገር በማስወጣት ወንጀል የተጠረጠሩ ሰራተኞች በሙስና መታሰራቸው ይታወሳል። በተመሳሳይ ከወራት በፊት ከነዳጅ አቅርቦት እና ስርጭት ጋር በተያያዘ በተፈጠረ የሙስና ወንጀል ካሳሁን ጎፌ የሜሩት የንግድ ሚኒስቴር ሰራተኞች በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን፣ አርሶ አደሩን በከፍተኛ ሁኔታ ካማረረው የማዳበሪያ አቅርቦት መጓተት እና ሙስና ጋር በተያያዘም የባህር ትራንዚት ሰራተኞች ተይዘው እንደነበር አይዘነጋም።
እነዚህ ተከታታይ የፀረ-ሙስና እርምጃዎች በታችኛው እና መካከለኛው የሰራተኛ እርከን ላይ ያተኮሩ መሆናቸው የዘመቻውን ታማኝነት ጥያቄ ውስጥ ከቶታል። ፖለቲከኛ ጀዋር መሐመድ ይህንን ሁኔታ አስመልክቶ ባቀረበው ጠንካራ ትችት፣ እነዚህ ሁሉ ከሙስና ጋር የተያያዙ እስሮች አንድ ትልቅ ነገር እንደሚጎድላቸው አመላክቷል።
እንደ ጀዋር ትንታኔ ይህ መጠነ-ሰፊ እና የተደራጀ ሙስና በየተቋማቱ ሲፈፀም፣ የየመስሪያ ቤቶቹ ዋና ሀላፊ የሆኑት እና በሙስናው ውስጥ በቀጥታ ተሳታፊና ተጠቃሚ የሆኑት ሚኒስትሮች ምንም አይነት የህግ ተጠያቂነት አልተደረገባቸውም። የፍትህ ስርዓቱ ዋና ዋናዎቹን የሙስና ጠንሳሾች ከመንካት ይልቅ፣ ጫፍ ላይ ያሉትን ፈፃሚዎች ብቻ ማሰሩ "ሻርኮቹን ትቶ ትናንሽ አሳዎችን ማጥመድ" ነው ሲል የፀረ-ሙስና ዘመቻውን ይዘት አጣጥሎታል።
ይህ እይታ የሙስና ችግር ስር ሰደድ መሆኑን እና እውነተኛ መፍትሄ ለማምጣት ከታችኛው እርከን ባለፈ ስልጣን ላይ ያሉ የዋና ተቋም መሪዎችንም በህግ ፊት እኩል ተጠያቂ ማድረግ እንደሚያስፈልግ አጉልቶ የሚያሳይ ነው።
የአሁኑ የገቢዎች እና ጉምሩክ ሰራተኞች እስር፣ ከዚህ ቀደም በተለያዩ የመንግስት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ከተወሰዱ ተመሳሳይ የህግ እርምጃዎች ጋር ተዳምሮ የሚታይ ነው። ከዚህ እስር ቀደም ብሎ ሙፈሪያት ካሚል በምትመራው በስራና ክህሎት ሚኒስቴር ዜጎችን በህገ-ወጥ መንገድ ከሀገር በማስወጣት ወንጀል የተጠረጠሩ ሰራተኞች በሙስና መታሰራቸው ይታወሳል። በተመሳሳይ ከወራት በፊት ከነዳጅ አቅርቦት እና ስርጭት ጋር በተያያዘ በተፈጠረ የሙስና ወንጀል ካሳሁን ጎፌ የሜሩት የንግድ ሚኒስቴር ሰራተኞች በቁጥጥር ስር የዋሉ ሲሆን፣ አርሶ አደሩን በከፍተኛ ሁኔታ ካማረረው የማዳበሪያ አቅርቦት መጓተት እና ሙስና ጋር በተያያዘም የባህር ትራንዚት ሰራተኞች ተይዘው እንደነበር አይዘነጋም።
እነዚህ ተከታታይ የፀረ-ሙስና እርምጃዎች በታችኛው እና መካከለኛው የሰራተኛ እርከን ላይ ያተኮሩ መሆናቸው የዘመቻውን ታማኝነት ጥያቄ ውስጥ ከቶታል። ፖለቲከኛ ጀዋር መሐመድ ይህንን ሁኔታ አስመልክቶ ባቀረበው ጠንካራ ትችት፣ እነዚህ ሁሉ ከሙስና ጋር የተያያዙ እስሮች አንድ ትልቅ ነገር እንደሚጎድላቸው አመላክቷል።
እንደ ጀዋር ትንታኔ ይህ መጠነ-ሰፊ እና የተደራጀ ሙስና በየተቋማቱ ሲፈፀም፣ የየመስሪያ ቤቶቹ ዋና ሀላፊ የሆኑት እና በሙስናው ውስጥ በቀጥታ ተሳታፊና ተጠቃሚ የሆኑት ሚኒስትሮች ምንም አይነት የህግ ተጠያቂነት አልተደረገባቸውም። የፍትህ ስርዓቱ ዋና ዋናዎቹን የሙስና ጠንሳሾች ከመንካት ይልቅ፣ ጫፍ ላይ ያሉትን ፈፃሚዎች ብቻ ማሰሩ "ሻርኮቹን ትቶ ትናንሽ አሳዎችን ማጥመድ" ነው ሲል የፀረ-ሙስና ዘመቻውን ይዘት አጣጥሎታል።
ይህ እይታ የሙስና ችግር ስር ሰደድ መሆኑን እና እውነተኛ መፍትሄ ለማምጣት ከታችኛው እርከን ባለፈ ስልጣን ላይ ያሉ የዋና ተቋም መሪዎችንም በህግ ፊት እኩል ተጠያቂ ማድረግ እንደሚያስፈልግ አጉልቶ የሚያሳይ ነው።
3 days ago
ወደ ዘላቂ ልማት የሚደረግ ሽግግር
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለመዋቅራዊ ሽግግር፣ ለኢኮኖሚ ጥንካሬ እና ለአካታች ሀገራዊ እድገት ቁርጠኝነት ባለው ሥርዓት እየተመራች በዘመናዊ ታሪክ ግንባታዋ ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች።
በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ኢትዮጵያ በዋና ዋና ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ላይ አበይት ስኬቶችን እያስመዘገበች ነው፡፡
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ መሰረት የሆነው ግብርና ወደ ቴክኖሎጂ መር ያደረገው ሽግግር ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገበ ይገኛል፡፡
በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት እና በክላስተር እርሻ እቅዶች አማካኝነት ኢትዮጵያ የሀገር ውስጥ ምርትን በከፍተኛ ሁኔታ አሳድጋለች፡፡ይህም ከውጭ የሚገቡ ምርቶች ጥገኝነትን ቀንሷል፡፡
በሀገሪቱ በአረንጓዴ ዐሻራ ፕሮግራሞች በአትክልትና ፍራፍሬ ላይ የተደረጉ ኢንቨስትመንቶች የአየር ንብረት ተፅዕኖን ለመቋቋም ሥነ ምህዳርን ለማከም እና የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት የሚደረገውን ጉዞ እየደገፈ ነው፡፡
የኃይል ማመንጨት አቅምን በማሳደግ የመንገድ መረቦችን በማዘመን እና በማስተሳሰር የኢትዮጵያ የመሰረተ ልማት ገጽታ አስደናቂ ለውጥ በማድረግ፤ የሀገር ውስጥ ትስስርን እያጠናከረ ኢትዮጵያን በአህጉራዊ ነጻ ንግድ ቀጣና ስር የንግድ ማዕከል እያደረጋት ይገኛል።
በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች የተካሄደው የኮሪደር ልማት የሕዝብ ቦታዎችን በመሠረታዊነት በማደስ፤ መንገዶችን በማዘመን፣ አረንጓዴ የሕዝብ ቦታዎችን በመገንባት፣ የመገልገያ መሠረተ ልማቶችን በማስፋፋት እና የንፅህና አጠባበቅ ሥርዓቶችን በማሻሻል ተስማሚ የከተማ አካባቢን እየፈጠረ ነው፡፡
ዘላቂ ኢኮኖሚ ለመገንባት ኢትዮጵያ በዲጂታል ኢትዮጵያ ስትራቴጂ አማካኝነት የዲጂታል ሽግግርን በከፍተኛ ሁኔታ እያፋጠነች ትገኛለች።
በቴሌኮሙኒኬሽን እና በፋይናንስ ዘርፍ ላይ የተደረጉ ኢንቨስትመንቶች የፋይናንስ አካታችነትን እያሳደገ ነው፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ለማስፋፋት የሀገር ውስጥ ማኑፋክቸሪንግን ለማነቃቃት እና ከፍተኛ ዋጋ ያላቸውን የውጭ ኢንቨስትመንቶችን ለመሳብ የሚደረጉ ጥረቶች የኤክስፖርት ገቢን በማሳደግ የሰለጠነ የሰው ሀይል መፍጠራቸውን ቀጥለዋል።
የኢኮኖሚ እድገት ያለ ማህበራዊ ልማት ትርጉም የለውምና የኢትዮጵያ መንግሥት በትምህርት፣ ጤና እና ሌሎች ዘርፎች መሠረተ ልማቶችን በማሻሻል የሰራተኛውን ክህሎት ከዘመናዊ የገበያ ፍላጎት ጋር በማጣጣም የዜጎችን ሁለንተናዊ ለውጥ ማጠናከር ተችሏል።
ኢትዮጵያ እስካሁን ላስመዘገበቻቸው ስኬቶች በዓለም አቀፍ ደረጃ የተሰጧት እውቅናዎች የበለጸገች ሉዓላዊት ሀገር ለመገንባት በሚደረገው ጥረት ውስጥ ፈተናዎች ቢኖሩም ህዝብ ከውጤት ተኮር አመራር ጋር ተቀናጅቶ ወደ ዘላቂ ልማት የሚያደርገው ጉዞ በተገቢ መስመር ላይ ስለመሆኑ ማሳያ ናቸው።
በምሕረት ደምሴ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለመዋቅራዊ ሽግግር፣ ለኢኮኖሚ ጥንካሬ እና ለአካታች ሀገራዊ እድገት ቁርጠኝነት ባለው ሥርዓት እየተመራች በዘመናዊ ታሪክ ግንባታዋ ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች።
በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ኢትዮጵያ በዋና ዋና ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዘርፎች ላይ አበይት ስኬቶችን እያስመዘገበች ነው፡፡
የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ መሰረት የሆነው ግብርና ወደ ቴክኖሎጂ መር ያደረገው ሽግግር ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገበ ይገኛል፡፡
በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት እና በክላስተር እርሻ እቅዶች አማካኝነት ኢትዮጵያ የሀገር ውስጥ ምርትን በከፍተኛ ሁኔታ አሳድጋለች፡፡ይህም ከውጭ የሚገቡ ምርቶች ጥገኝነትን ቀንሷል፡፡
በሀገሪቱ በአረንጓዴ ዐሻራ ፕሮግራሞች በአትክልትና ፍራፍሬ ላይ የተደረጉ ኢንቨስትመንቶች የአየር ንብረት ተፅዕኖን ለመቋቋም ሥነ ምህዳርን ለማከም እና የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት የሚደረገውን ጉዞ እየደገፈ ነው፡፡
የኃይል ማመንጨት አቅምን በማሳደግ የመንገድ መረቦችን በማዘመን እና በማስተሳሰር የኢትዮጵያ የመሰረተ ልማት ገጽታ አስደናቂ ለውጥ በማድረግ፤ የሀገር ውስጥ ትስስርን እያጠናከረ ኢትዮጵያን በአህጉራዊ ነጻ ንግድ ቀጣና ስር የንግድ ማዕከል እያደረጋት ይገኛል።
በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች የተካሄደው የኮሪደር ልማት የሕዝብ ቦታዎችን በመሠረታዊነት በማደስ፤ መንገዶችን በማዘመን፣ አረንጓዴ የሕዝብ ቦታዎችን በመገንባት፣ የመገልገያ መሠረተ ልማቶችን በማስፋፋት እና የንፅህና አጠባበቅ ሥርዓቶችን በማሻሻል ተስማሚ የከተማ አካባቢን እየፈጠረ ነው፡፡
ዘላቂ ኢኮኖሚ ለመገንባት ኢትዮጵያ በዲጂታል ኢትዮጵያ ስትራቴጂ አማካኝነት የዲጂታል ሽግግርን በከፍተኛ ሁኔታ እያፋጠነች ትገኛለች።
በቴሌኮሙኒኬሽን እና በፋይናንስ ዘርፍ ላይ የተደረጉ ኢንቨስትመንቶች የፋይናንስ አካታችነትን እያሳደገ ነው፡፡
የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ለማስፋፋት የሀገር ውስጥ ማኑፋክቸሪንግን ለማነቃቃት እና ከፍተኛ ዋጋ ያላቸውን የውጭ ኢንቨስትመንቶችን ለመሳብ የሚደረጉ ጥረቶች የኤክስፖርት ገቢን በማሳደግ የሰለጠነ የሰው ሀይል መፍጠራቸውን ቀጥለዋል።
የኢኮኖሚ እድገት ያለ ማህበራዊ ልማት ትርጉም የለውምና የኢትዮጵያ መንግሥት በትምህርት፣ ጤና እና ሌሎች ዘርፎች መሠረተ ልማቶችን በማሻሻል የሰራተኛውን ክህሎት ከዘመናዊ የገበያ ፍላጎት ጋር በማጣጣም የዜጎችን ሁለንተናዊ ለውጥ ማጠናከር ተችሏል።
ኢትዮጵያ እስካሁን ላስመዘገበቻቸው ስኬቶች በዓለም አቀፍ ደረጃ የተሰጧት እውቅናዎች የበለጸገች ሉዓላዊት ሀገር ለመገንባት በሚደረገው ጥረት ውስጥ ፈተናዎች ቢኖሩም ህዝብ ከውጤት ተኮር አመራር ጋር ተቀናጅቶ ወደ ዘላቂ ልማት የሚያደርገው ጉዞ በተገቢ መስመር ላይ ስለመሆኑ ማሳያ ናቸው።
በምሕረት ደምሴ
6 days ago
«ገነርስ» የተሰኘው የአርሰናል ደጋፊዎች ማህበር በይፋ ስራ ጀመረ!
#fastmereja :-በኢትዮጵያ የሚገኙ የእንግሊዝ ፕሪሚየርሊግ ክለብ የአርሰናል ደጋፊዎችን በአንድ ማህበር ስር በማሰባሰብ በኢኮኖሚ፣ በሙያ እና በማህበራዊ ዘርፎች ለማስተሳሰር ያለመው «ገነርስ» የተሰኘ ማህበር በይፋ ሥራ መጀመሩን አስታወቀ።
ማህበሩ በይፋ ሥራ መጀመሩን ባበሰረበት መድረክ ላይ እንደተገለጸው፤ የማህበሩ ዋና ዓላማ የስፖርት ደጋፊነትን ከተለመደው ስፖርታዊ መዝናናት ባሻገር፣ ለአባላቱ ተጨባጭ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ወደ ሚያስገኙ ዕድሎች ማሸጋገር መሆኑ ተገልጿል።
የ«ገነርስ» ማህበር ዋነኛ ትኩረት ደጋፊዎችን በአንድ ሁለንተናዊ መድረክ ስር ማገናኘት ሲሆን፣ ለዚህም ስኬት ከመንግስታዊ እና ከግል ተቋማት ጋር ስትራቴጂካዊ አጋርነቶችን ለመመስረት ማቀዱ ተጠቅሷል።
በተለይም የወጣቶችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ለአባላት የሙያ ክህሎት ማሳደጊያ ሥልጠናዎች፣ የሥራ ዕድሎች እና የንግድ አማራጮች እንደሚመቻቹ የተገለፀ ሲሆን አባላት እርስ በእርስ እንዲቀራረቡ እና ልምድ እንዲለዋወጡ የሚያስችሉ ልዩ ልዩ የአባልነት ፕሮግራሞችን በማዘጋጀት ጠንካራ የማህበረሰብ መድረክ ለመገንባት መታቀዱ ይፋ ሆኗል።
በተጨማሪም ማህበሩ አባላቱን የሚያዝናኑ፣ ጠቃሚ መረጃዎችን የሚያጋሩ እና ትምህርታዊ ይዘት ያላቸውን የዲጂታል ሚዲያ ውጤቶች በማዘጋጀት የማህበረሰብ ትስስሩን ይበልጥ ለማጠናከር ማቀዱ በመድረኩ ላይ ተመላክቷል።
«ገነርስ» ማህበር በኢትዮጵያ የስፖርት ደጋፊነት ባህል ላይ አዲስ አሠራር በማስተዋወቅ፣ ደጋፊዎች ስፖርታዊ ፍቅራቸውን ወደ የጋራ ዕድገት እና ማህበራዊ ተፅዕኖ የሚቀይሩበትን አቅጣጫ እንደሚያመቻች ይጠበቃል።
#fastmereja :-በኢትዮጵያ የሚገኙ የእንግሊዝ ፕሪሚየርሊግ ክለብ የአርሰናል ደጋፊዎችን በአንድ ማህበር ስር በማሰባሰብ በኢኮኖሚ፣ በሙያ እና በማህበራዊ ዘርፎች ለማስተሳሰር ያለመው «ገነርስ» የተሰኘ ማህበር በይፋ ሥራ መጀመሩን አስታወቀ።
ማህበሩ በይፋ ሥራ መጀመሩን ባበሰረበት መድረክ ላይ እንደተገለጸው፤ የማህበሩ ዋና ዓላማ የስፖርት ደጋፊነትን ከተለመደው ስፖርታዊ መዝናናት ባሻገር፣ ለአባላቱ ተጨባጭ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ወደ ሚያስገኙ ዕድሎች ማሸጋገር መሆኑ ተገልጿል።
የ«ገነርስ» ማህበር ዋነኛ ትኩረት ደጋፊዎችን በአንድ ሁለንተናዊ መድረክ ስር ማገናኘት ሲሆን፣ ለዚህም ስኬት ከመንግስታዊ እና ከግል ተቋማት ጋር ስትራቴጂካዊ አጋርነቶችን ለመመስረት ማቀዱ ተጠቅሷል።
በተለይም የወጣቶችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ለአባላት የሙያ ክህሎት ማሳደጊያ ሥልጠናዎች፣ የሥራ ዕድሎች እና የንግድ አማራጮች እንደሚመቻቹ የተገለፀ ሲሆን አባላት እርስ በእርስ እንዲቀራረቡ እና ልምድ እንዲለዋወጡ የሚያስችሉ ልዩ ልዩ የአባልነት ፕሮግራሞችን በማዘጋጀት ጠንካራ የማህበረሰብ መድረክ ለመገንባት መታቀዱ ይፋ ሆኗል።
በተጨማሪም ማህበሩ አባላቱን የሚያዝናኑ፣ ጠቃሚ መረጃዎችን የሚያጋሩ እና ትምህርታዊ ይዘት ያላቸውን የዲጂታል ሚዲያ ውጤቶች በማዘጋጀት የማህበረሰብ ትስስሩን ይበልጥ ለማጠናከር ማቀዱ በመድረኩ ላይ ተመላክቷል።
«ገነርስ» ማህበር በኢትዮጵያ የስፖርት ደጋፊነት ባህል ላይ አዲስ አሠራር በማስተዋወቅ፣ ደጋፊዎች ስፖርታዊ ፍቅራቸውን ወደ የጋራ ዕድገት እና ማህበራዊ ተፅዕኖ የሚቀይሩበትን አቅጣጫ እንደሚያመቻች ይጠበቃል።
8 days ago
በኢትዮጵያ የኪነ-ጥበብ ዘርፍ የሚታዩ የክህሎትና የመዋቅር ችግሮችን ለመቅረፍ አዲስ የጋራ ስምምነት ተደረገ!
#fastmereja :-በኢትዮጵያ የኪነ-ጥበብ ዘርፍ የሚታዩ መዋቅራዊና የክህሎት ችግሮችን ለመቅረፍ የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት እና የአባ ለታ አክቲንግ አካዳሚ በጋራ ለመስራት በዛሬዉ እለት ተፈራረሙ።
በአዲሱ አስተዳደራዊ መዋቅር ስር የሚገኙትን ብሔራዊ ቴአትር፣ ሀገርፍቅር ቴአትር፣ የአዲስ አበባ ባህልና ቱሪዝም (ባህል አዳራሽ)፣ ራስ ቴአትር እና የሕፃናትና ወጣቶች ቴአትርን የሚያስተዳድረው ተቋሙ፤ ከግል ዘርፍ አጋሮች ጋር አብሮ ለመሥራት ባቀደው መሠረት ይፋዊ ስምምነቱን አድርጓል።
በስምምነቱ መሠረት የአስተዳደሩን የዘመናት የታሪክና የልምድ ክምችት ከአካዳሚው ዘመናዊና ፈጠራ የታከለበት የአሰልጠና ዘዴ ጋር በማዋሃድ በቴአትር፣ በሙዚቃ፣ በፊልምና ተዛማጅ የኪነ-ጥበብ ዘርፎች ሰፊ ስልጠናዎች በጋራ እንደሚሰጡ ተገልጿል።
በተጨማሪም የኢትዮጵያን ባህል፣ ታሪክና ወግ የሚያንፀባርቁ ጥበባዊ ሁነቶችንና ትላልቅ ፕሮዳክሽኖችን በጋራ በማዘጋጀት ለሕዝብ ለማቅረብ፣ እንዲሁም ከግጥም ምሽቶች እስከ ታላላቅ የኪነ-ጥበብ ፌስቲቫሎች ድረስ ያሉ መድረኮችን ለማስፋፋት መታቀዱም ነዉ የተገለፀዉ።
የአባ ለታ አክቲንግ አካዳሚ ዋና መስራችና ሥራ አስኪያጅ አቶ ሌንጮ ፍቅሩ በፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ ወቅት እንደገለጹት፤ አካዳሚው ከተመሠረተበት ባለፉት ሁለት ዓመታት ውስጥ በርካታ ወጣትና ህጻናት
ተማሪዎችን አብቅቶ ያስመረቀ ሲሆን፣ በተለይም በልጆች አክቲንግ ዘርፍ አበራች አስተዋጽኦ አበርክቷል ሲሉ ተናግረዋል።
አቶ ሌንጮ አክለው እንደገለጹት፣ አካዳሚው እስካሁን በነበረው ጉዞ የቦታ፣ የሎኬሽን እና የትወና ቁሳቁሶች (Props) እጥረት ዋና ዋና ማነቆዎች እንደነበሩበት አስታውሰዋል።
ሆኖም ከአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት ጋር የተደረገው ይህ ይፋዊ ስምምነት እነዚህን የሎጅስቲክስና የቦታ ችግሮች በዘላቂነት በመቅረፍ፣ የሰለጠኑ አዳዲስ ከዋክብትን ወደ ታሪካዊ የቴአትር መድረኮች ለማውጣት ትልቅ እድል የሚፈጥር መሆኑን ገልጸዋል።
#fastmereja :-በኢትዮጵያ የኪነ-ጥበብ ዘርፍ የሚታዩ መዋቅራዊና የክህሎት ችግሮችን ለመቅረፍ የአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት እና የአባ ለታ አክቲንግ አካዳሚ በጋራ ለመስራት በዛሬዉ እለት ተፈራረሙ።
በአዲሱ አስተዳደራዊ መዋቅር ስር የሚገኙትን ብሔራዊ ቴአትር፣ ሀገርፍቅር ቴአትር፣ የአዲስ አበባ ባህልና ቱሪዝም (ባህል አዳራሽ)፣ ራስ ቴአትር እና የሕፃናትና ወጣቶች ቴአትርን የሚያስተዳድረው ተቋሙ፤ ከግል ዘርፍ አጋሮች ጋር አብሮ ለመሥራት ባቀደው መሠረት ይፋዊ ስምምነቱን አድርጓል።
በስምምነቱ መሠረት የአስተዳደሩን የዘመናት የታሪክና የልምድ ክምችት ከአካዳሚው ዘመናዊና ፈጠራ የታከለበት የአሰልጠና ዘዴ ጋር በማዋሃድ በቴአትር፣ በሙዚቃ፣ በፊልምና ተዛማጅ የኪነ-ጥበብ ዘርፎች ሰፊ ስልጠናዎች በጋራ እንደሚሰጡ ተገልጿል።
በተጨማሪም የኢትዮጵያን ባህል፣ ታሪክና ወግ የሚያንፀባርቁ ጥበባዊ ሁነቶችንና ትላልቅ ፕሮዳክሽኖችን በጋራ በማዘጋጀት ለሕዝብ ለማቅረብ፣ እንዲሁም ከግጥም ምሽቶች እስከ ታላላቅ የኪነ-ጥበብ ፌስቲቫሎች ድረስ ያሉ መድረኮችን ለማስፋፋት መታቀዱም ነዉ የተገለፀዉ።
የአባ ለታ አክቲንግ አካዳሚ ዋና መስራችና ሥራ አስኪያጅ አቶ ሌንጮ ፍቅሩ በፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ ወቅት እንደገለጹት፤ አካዳሚው ከተመሠረተበት ባለፉት ሁለት ዓመታት ውስጥ በርካታ ወጣትና ህጻናት
ተማሪዎችን አብቅቶ ያስመረቀ ሲሆን፣ በተለይም በልጆች አክቲንግ ዘርፍ አበራች አስተዋጽኦ አበርክቷል ሲሉ ተናግረዋል።
አቶ ሌንጮ አክለው እንደገለጹት፣ አካዳሚው እስካሁን በነበረው ጉዞ የቦታ፣ የሎኬሽን እና የትወና ቁሳቁሶች (Props) እጥረት ዋና ዋና ማነቆዎች እንደነበሩበት አስታውሰዋል።
ሆኖም ከአዲስ አበባ ቴአትር ቤቶች አስተዳደር ድርጅት ጋር የተደረገው ይህ ይፋዊ ስምምነት እነዚህን የሎጅስቲክስና የቦታ ችግሮች በዘላቂነት በመቅረፍ፣ የሰለጠኑ አዳዲስ ከዋክብትን ወደ ታሪካዊ የቴአትር መድረኮች ለማውጣት ትልቅ እድል የሚፈጥር መሆኑን ገልጸዋል።
8 days ago
በአሜሪካ ላሉ የንግድ ስራ ፈጣሪ ወጣቶች የተዘጋጀ ውይይት፣ ኔትዎርኪንግ/ትሥሥር !
August 15, 'Unlocking the Inner Locked Capacity' በሚል ርዕስ በESMI ተዘጋጅቶ በ Bejai Naiker የሚሰጥ ልዩ ዝግጅት ሲሆን፤ ከዚህ በፊትም ለተለያዩ ወጣቶች የንግድ ሥራ እና ኔትወርክ/ትሥሥር የፈጠረ ፕሮግራም ነው ።
በ Washington DC እና አካባቢው ለሚኖሩ ከ15 አመት በላይ ለሆኑ ወጣቶች የንግድ ስራ ፈጠራ ፣ የስራ አመራር ክህሎት እና ኔትወርኪንግ መርሃ ግብር ለወጣቶች የተዘጋጀ ሲሆን ፤ በዕለቱ የወጣቶች ፕሮፌሽናል ኔትዎርክ/ትስስር ከአፍሪካ ሪሦርሥ positiining አንጻር ይመሰረታል ::
በዚህ ልዩ ፕሮግራም ላይ እድሜአቸው ከ 15 እስከ 34 ያሉ ወጣቶች እንዲሳተፉ ጥሪ እናደርጋለን ::
በፕሮግራሙን ቤተሰቦቻቸው ጋር መታደም ይችላሉ።
በዚህ ለብዙወች የንግድ ስራ እና የስራ ልምድ ልውውጥ በሚደረግበት ፕሮግም ላይ ከተሣታፊዎች ውሥጥ የፈጠራ ሀሳቦች ለውድድር የሚቀርቡ (ፒች የሚደረጉ) ሲሆን ለአሸናፊወችም ሽልማት ተዘጋጅቷል።
ወደፊት በአፍሪካ ደርጃ ለሚደረገው የወጣቶች ኔትዎርክ ዝግጅት ላይም አሸናፊወቹ ይጋበዛሉ....
ማሳሰቢያ!
ፕሮግራሙ ላይ ለመታደም QR ኮዱን ይጠቀሙ:: ውሥን ቦታ ነው ያለው።
ቀን... August 15
ቦታ...Ethiopia Embassy, washington DC
August 15, 'Unlocking the Inner Locked Capacity' በሚል ርዕስ በESMI ተዘጋጅቶ በ Bejai Naiker የሚሰጥ ልዩ ዝግጅት ሲሆን፤ ከዚህ በፊትም ለተለያዩ ወጣቶች የንግድ ሥራ እና ኔትወርክ/ትሥሥር የፈጠረ ፕሮግራም ነው ።
በ Washington DC እና አካባቢው ለሚኖሩ ከ15 አመት በላይ ለሆኑ ወጣቶች የንግድ ስራ ፈጠራ ፣ የስራ አመራር ክህሎት እና ኔትወርኪንግ መርሃ ግብር ለወጣቶች የተዘጋጀ ሲሆን ፤ በዕለቱ የወጣቶች ፕሮፌሽናል ኔትዎርክ/ትስስር ከአፍሪካ ሪሦርሥ positiining አንጻር ይመሰረታል ::
በዚህ ልዩ ፕሮግራም ላይ እድሜአቸው ከ 15 እስከ 34 ያሉ ወጣቶች እንዲሳተፉ ጥሪ እናደርጋለን ::
በፕሮግራሙን ቤተሰቦቻቸው ጋር መታደም ይችላሉ።
በዚህ ለብዙወች የንግድ ስራ እና የስራ ልምድ ልውውጥ በሚደረግበት ፕሮግም ላይ ከተሣታፊዎች ውሥጥ የፈጠራ ሀሳቦች ለውድድር የሚቀርቡ (ፒች የሚደረጉ) ሲሆን ለአሸናፊወችም ሽልማት ተዘጋጅቷል።
ወደፊት በአፍሪካ ደርጃ ለሚደረገው የወጣቶች ኔትዎርክ ዝግጅት ላይም አሸናፊወቹ ይጋበዛሉ....
ማሳሰቢያ!
ፕሮግራሙ ላይ ለመታደም QR ኮዱን ይጠቀሙ:: ውሥን ቦታ ነው ያለው።
ቀን... August 15
ቦታ...Ethiopia Embassy, washington DC
8 days ago
በአሜሪካ ላሉ ወጣቶች የስራ ፈጠራ እና የስራ አመራር ስልጠና ተዘጋጀ
August 15, Unlocking the Inner Locked Capacity (የተፈጥሮ የውስጥ አቅምን ማውጣት) በሚል ርዕስ በ Bejai Naiker የሚሰጥ ልዩ ስልጠና የተዘጋጀ ሲሆን፤ ከዚህ በፊትም ለተለያዩ ወጣቶች የስራ እድል የፈጠረ የስልጠና ፕሮግራም ነው ።
በ Washington DC እና አካባቢ ለሚኖሩ ከ15 አመት በላይ ለሆኑ ወጣቶች የስራ ፈጠራ እና የስራ አመራር ክህሎት ስልጠና ለወጣቶች የተዘጋጀ ሲሆን በዕለቱ የወጣቶች ፕሮፌሽናል ኔትዎርክ/ትስስር ይመሰረታል ::
በዚህ ልዩ የስልጠና ፕሮግራም እድሜአቸው ከ 15 እስከ 34 ያሉ ወጣቶች እንዲሳተፉ ጥሪ እናደርጋለን ::
በፕሮግራሙ ከ15 አመት በታች የሆኑ ሰልጣኞች ከነ ቤተሰቦቻቸው መታደም ይችላሉ።
በዚህ ለብዙወች የስራ እድል እና የስራ ልምድ ልውውጥ በሚደረግበት ፕሮግም ላይ የፈጠራ ሀሳቦች ለውድድር የሚቀርቡ ሲሆን ለአሸናፊወችም ሽልማት ተዘጋጅቷል።
ወደፊት በአፍሪካ ደርጃ ለሚደረገው የወጣቶች ኔትዎርክ ዝግጅት ላይም አሸናፊወቹ ይጋበዛሉ....
ማሳሰቢያ
ፕሮግራሙ ላይ ለመታደም QR ኮዱን ይጠቀሙ
August 15, Unlocking the Inner Locked Capacity (የተፈጥሮ የውስጥ አቅምን ማውጣት) በሚል ርዕስ በ Bejai Naiker የሚሰጥ ልዩ ስልጠና የተዘጋጀ ሲሆን፤ ከዚህ በፊትም ለተለያዩ ወጣቶች የስራ እድል የፈጠረ የስልጠና ፕሮግራም ነው ።
በ Washington DC እና አካባቢ ለሚኖሩ ከ15 አመት በላይ ለሆኑ ወጣቶች የስራ ፈጠራ እና የስራ አመራር ክህሎት ስልጠና ለወጣቶች የተዘጋጀ ሲሆን በዕለቱ የወጣቶች ፕሮፌሽናል ኔትዎርክ/ትስስር ይመሰረታል ::
በዚህ ልዩ የስልጠና ፕሮግራም እድሜአቸው ከ 15 እስከ 34 ያሉ ወጣቶች እንዲሳተፉ ጥሪ እናደርጋለን ::
በፕሮግራሙ ከ15 አመት በታች የሆኑ ሰልጣኞች ከነ ቤተሰቦቻቸው መታደም ይችላሉ።
በዚህ ለብዙወች የስራ እድል እና የስራ ልምድ ልውውጥ በሚደረግበት ፕሮግም ላይ የፈጠራ ሀሳቦች ለውድድር የሚቀርቡ ሲሆን ለአሸናፊወችም ሽልማት ተዘጋጅቷል።
ወደፊት በአፍሪካ ደርጃ ለሚደረገው የወጣቶች ኔትዎርክ ዝግጅት ላይም አሸናፊወቹ ይጋበዛሉ....
ማሳሰቢያ
ፕሮግራሙ ላይ ለመታደም QR ኮዱን ይጠቀሙ
10 days ago
የሐሰት የኦንላይን የሥራ ማስታወቂያዎች ዓለም አቀፍ የሰዎች ዝውውርና የሳይበር ማጭበርበር መረቦችን እያጠናከሩ ነው
#ethiopia | በውጭ አገራት የሚገኙ ከፍተኛ ደመወዝ ያላቸውን የሥራ ዕድሎች በማስታወቅ የሚያታልሉ የኦንላይን የሥራ ማስታወቂያዎች፣ በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ወደ የሳይበር ማጭበርበር መረቦች በማስገባት የዘመናዊ ባርነትና የሰዎች ዝውውር ችግርን እያባባሱ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት አስጠንቅቋል።
(IOM) እንደገለጸው፣ የወንጀለኛ መረቦች በማኅበራዊ ሚዲያ፣ በድረ-ገጾች እና በሌሎች የኦንላይን መድረኮች ላይ የሐሰት የሥራ ማስታወቂያዎችን በማሰራጨት ተጎጂዎችን ወደ ውጭ አገራት ያጓጉዛሉ።
በዚያ ከደረሱ በኋላ ፓስፖርታቸውና የጉዞ ሰነዶቻቸው ይወሰድባቸዋል፤ ከዚያም በዛቻ፣ በአካላዊ ጥቃት፣ በዕዳ እገታ እና በእስራት በመጠቀም በኦንላይን የገንዘብ ማጭበርበር ሥራዎች ላይ እንዲሳተፉ ይገደዳሉ።
የIOM ዋና ዳይሬክተር በጄኔቫ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፣ እነዚህ ወንጀሎች በፍጥነት እየተስፋፉ መሆናቸውን ገልጸው፣ ከ80 በላይ አገራት የመጡ ዜጎች የእነዚህ መረቦች ሰለባ እየሆኑ መሆኑን አስታውቀዋል።
በተለይም እንግሊዝኛ በደንብ የሚናገሩ፣ የዩኒቨርሲቲ ተመራቂዎችና ሙያዊ ክህሎት ያላቸው ወጣቶች በዋናነት ኢላማ እየሆኑ መሆኑንም ገልጸዋል።
ድርጅቱ እንደሚለው፣ የማጭበርበር ማዕከላቱ በተለይ በደቡብ ምስራቅ እስያ በስፋት የተስፋፉ ሲሆን፣ ተጎጂዎች በፍቅር ማጭበርበር (Romance Scams)፣ በሐሰተኛ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች፣ በክሪፕቶ ማጭበርበር እና በሌሎች የኦንላይን የገንዘብ ማጭበርበር ዘዴዎች ላይ እንዲሠሩ ይገደዳሉ።
(UNODC) ባወጣው ግምገማ መሠረት፣ እነዚህ የሳይበር ማጭበርበር መረቦች በ2024 ብቻ በምስራቅ እስያ፣ በአውስትራሊያ እና በኒውዚላንድ 114 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት የገንዘብ ኪሳራ አስከትለዋል።
በቀጣናው የሚገኙ የማጭበርበር ካምፖችም በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ በማታለል ወይም በግዳጅ የተወሰዱ ሰዎችን ይዘው ሊያሰሩ እንደሚችሉ ተገልጿል።
IOM እንደገለጸው፣ ከ2022 እስከ 2025 ባለው ጊዜ ውስጥ ከ40 በላይ አገራት የመጡ 3,500 በላይ ተጎጂዎችን መታደግ ችሏል።
በእነዚህ መካከል ከኢንዶኔዥያ፣ ከሕንድ፣ ከስሪላንካ፣ ከኢትዮጵያ፣ ከኬንያ እና ከባንግላዴሽ የመጡ ዜጎች በብዛት ይገኙበታል።
ባለሙያዎች ዜጎች በማኅበራዊ ሚዲያ የሚወጡ የሥራ ማስታወቂያዎችን ከመቀበላቸው በፊት የቀጣሪውን ተቋም ሕጋዊነት እንዲያረጋግጡ፣ የጉዞ ሰነዶቻቸውን ለማንም እንዳይሰጡ እና አጠራጣሪ የሥራ ቅጥር ጥሪዎችን ለሚመለከታቸው ባለሥልጣናት እንዲያሳውቁ ያሳስባሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia | በውጭ አገራት የሚገኙ ከፍተኛ ደመወዝ ያላቸውን የሥራ ዕድሎች በማስታወቅ የሚያታልሉ የኦንላይን የሥራ ማስታወቂያዎች፣ በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ወደ የሳይበር ማጭበርበር መረቦች በማስገባት የዘመናዊ ባርነትና የሰዎች ዝውውር ችግርን እያባባሱ መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት አስጠንቅቋል።
(IOM) እንደገለጸው፣ የወንጀለኛ መረቦች በማኅበራዊ ሚዲያ፣ በድረ-ገጾች እና በሌሎች የኦንላይን መድረኮች ላይ የሐሰት የሥራ ማስታወቂያዎችን በማሰራጨት ተጎጂዎችን ወደ ውጭ አገራት ያጓጉዛሉ።
በዚያ ከደረሱ በኋላ ፓስፖርታቸውና የጉዞ ሰነዶቻቸው ይወሰድባቸዋል፤ ከዚያም በዛቻ፣ በአካላዊ ጥቃት፣ በዕዳ እገታ እና በእስራት በመጠቀም በኦንላይን የገንዘብ ማጭበርበር ሥራዎች ላይ እንዲሳተፉ ይገደዳሉ።
የIOM ዋና ዳይሬክተር በጄኔቫ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፣ እነዚህ ወንጀሎች በፍጥነት እየተስፋፉ መሆናቸውን ገልጸው፣ ከ80 በላይ አገራት የመጡ ዜጎች የእነዚህ መረቦች ሰለባ እየሆኑ መሆኑን አስታውቀዋል።
በተለይም እንግሊዝኛ በደንብ የሚናገሩ፣ የዩኒቨርሲቲ ተመራቂዎችና ሙያዊ ክህሎት ያላቸው ወጣቶች በዋናነት ኢላማ እየሆኑ መሆኑንም ገልጸዋል።
ድርጅቱ እንደሚለው፣ የማጭበርበር ማዕከላቱ በተለይ በደቡብ ምስራቅ እስያ በስፋት የተስፋፉ ሲሆን፣ ተጎጂዎች በፍቅር ማጭበርበር (Romance Scams)፣ በሐሰተኛ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች፣ በክሪፕቶ ማጭበርበር እና በሌሎች የኦንላይን የገንዘብ ማጭበርበር ዘዴዎች ላይ እንዲሠሩ ይገደዳሉ።
(UNODC) ባወጣው ግምገማ መሠረት፣ እነዚህ የሳይበር ማጭበርበር መረቦች በ2024 ብቻ በምስራቅ እስያ፣ በአውስትራሊያ እና በኒውዚላንድ 114 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት የገንዘብ ኪሳራ አስከትለዋል።
በቀጣናው የሚገኙ የማጭበርበር ካምፖችም በመቶ ሺህዎች የሚቆጠሩ በማታለል ወይም በግዳጅ የተወሰዱ ሰዎችን ይዘው ሊያሰሩ እንደሚችሉ ተገልጿል።
IOM እንደገለጸው፣ ከ2022 እስከ 2025 ባለው ጊዜ ውስጥ ከ40 በላይ አገራት የመጡ 3,500 በላይ ተጎጂዎችን መታደግ ችሏል።
በእነዚህ መካከል ከኢንዶኔዥያ፣ ከሕንድ፣ ከስሪላንካ፣ ከኢትዮጵያ፣ ከኬንያ እና ከባንግላዴሽ የመጡ ዜጎች በብዛት ይገኙበታል።
ባለሙያዎች ዜጎች በማኅበራዊ ሚዲያ የሚወጡ የሥራ ማስታወቂያዎችን ከመቀበላቸው በፊት የቀጣሪውን ተቋም ሕጋዊነት እንዲያረጋግጡ፣ የጉዞ ሰነዶቻቸውን ለማንም እንዳይሰጡ እና አጠራጣሪ የሥራ ቅጥር ጥሪዎችን ለሚመለከታቸው ባለሥልጣናት እንዲያሳውቁ ያሳስባሉ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
Sponsored by
Surafel
10 days ago
"አቶ ቢኒያም ሙሰማ ሀሽም የ(ELMIS) ፕሮጀክት ኦፕሬሽን ማናጀር ሲሆኑ ከአቶ ብርሃኑ አለቃ ጋር በመሆን የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት የኦንላይን (online) ሲስተሙ እንዳይሰራ በማድረግ ከኤጀንሲዎች እና ከግለሰቦች ጋር በገንዘብ በመደራደር ሲስተም እንዲሰራላቸው በማድረግ፤ ያለምንም ጥፋት የስራ አገናኝ ኤጀንሲዎችን በማገድ እና በማሰር በገንዘብ በመደራደር እንዲለቀቁ እና እግዱ እንዲነሳላቸው ያደርጋል፤ ወደ ውጭ ሀገር የሚሄዱ ዜጎች የብቃት ምዘና ፈተና (COC) ሳይፈተኑ እና ተገቢውን ስልጠና ሳይወስዱ እንዳለፉ በማስመሰል ሀሰተኛ ዶክመንት በመስጠት ከኤጀንሲዎች ጋር በመደራደር ሀገር ውስጥ ማስገባት የሚገባቸውን ኮሚሽን ሳያስገቡ እንዳስገቡ በማስመሰል ለኤጀንሲዎች ሀሰተኛ የኮሚሽን ሪፖርት በማዘጋጀት ሀገሪቱ ማግኘት ያለባትን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ አሳጥቷል፤ በዚህ ህገ-ወጥ ተግባርም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በከፈተው ሁለት ሂሳብ ቁጥር 16,599,554 (አስራ ስድስት ሚሊዮን አምስት መቶ ዘጠና ዘጠኝ ሺህ አምስት መቶ አምሳ አራት) ብር ገቢ ተደርጎለታል፡፡"
የፌዴራል ፖሊስ በሥራ እና ክህሎት ሚ/ር ባለስልጣናት ላይ ከመሰረተው ክስ መዝገብ ላይ
የፌዴራል ፖሊስ በሥራ እና ክህሎት ሚ/ር ባለስልጣናት ላይ ከመሰረተው ክስ መዝገብ ላይ
10 days ago
"አቶ ነቢል አንዋር ሁሴን በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የፕሮጀክት ሰራተኛ ሲሆን ግለሰቡ ከአቶ ብርሃኑ አለቃ እና ከአቶ ኤርሚያስ ተክሉ ጋር የጥቅም ትስስር በመፍጠር ለሚፈፅሙት ህገ ወጥ ተግባር ገቢ የሚደረግላቸውን የሙስና ገንዘብ የቅርብ ሰው በሆነችው ኢክራም አንዋር አማን በኩል የሚቀበላቸው መሆኑ፣ ከስራ አገናኝ ኤጀንሲዎች ጋር በገንዘብ በመደራደር ፍቃድ መስጠት፣ ኤጀንሲዎች በተለያየ ምክንያት ከታገዱ በኋላ ለመክፈት ከፍተኛ ገንዘብ የሚቀበል፤ ሀሰተኛ የብቃት ምዘና ፈተና (COC) እንዳለፉ በማስመሰል ዶክመንት መስጠት፤ በዚህ ህገ-ወጥ ተግባርም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በከፈተው ሁለት ሂሳብ ቁጥር ብር 9,368,257.71 (ዘጠኝ ሚሊዮን ሶስት መቶ ስልሳ ስምንት ሺህ ሁለት መቶ ሀምሳ ሰባት ብር ከሰባ አንድ ሳንቲም) ገቢ ተደርጎለታል፡፡"
የፌዴራል ፖሊስ በሥራ እና ክህሎት ሚ/ር
ባለስልጣናት ላይ ከመሰረተው ክስ መዝገብ ላይ
የፌዴራል ፖሊስ በሥራ እና ክህሎት ሚ/ር
ባለስልጣናት ላይ ከመሰረተው ክስ መዝገብ ላይ
10 days ago
" አቶ ኤርሚያስ ተክሉ ዘነበ የውጭ ሀገር ስራ ስምሪት መሪ ስራ አስፈፃሚ ሲሆኑ ከስራ አገናኝ ኤጀንሲዎች እና ግለሰቦች ጋር በገንዘብ በመደራደር ፍቃድ መስጠት፤ከአቶ ብርሃኑ አለቃ ጋር በመሆን የውጭ ሀገር የስራ ስሪት የ online ሲስተሙ እንዳይሰራ በማድረግ ከኤጀንሲዎች እና ግለሰቦች ጋር በገንዘብ በመደራደር ሲስተም እንዲሰራላቸው በማድረግ፤ ያለ ምንም ጥፋት የስራ አገናኝ ኤጀንሲዎችን በማገድ እና በማሰር በገንዘብ በመደራደር እንዲለቀቁና እግዱ እንዲነሳላቸው ያደርጋል፤ ወደ ውጭ ሀገር የሚሄዱ ዜጎች የብቃት ምዘና ፈተና (COC) ሳይፈተኑ እና ተገቢውን ስልጠና ሳይወስዱ እንዳለፉ በማስመሰል ሀሰተኛ ሰነድ(ዶክመንት) መስጠት፤ ከኤጀንሲዎች ጋር በመደራደር ወደ ሀገር ውስጥ ማስገባት የሚገባቸውን ኮሚሽን ሳያስገቡ እንዳስገቡ በማስመሰል ለኤጀንሲዎች ሀሰተኛ የኮሚሽን ሪፖርት በማዘጋጀት ሀገሪቱ ማግኘት ያለባትን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ አሳጥቷል፤ በዚህ ህገ ወጥ ተግባር በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በከፈተው ሂሳብ ቁጥር 7,752,943.09 ብር (ሰባት ሚሊዮን ሰባት መቶ አምሳ ሁለት ሺህ ዘጠኝ መቶ አርባ ሶስት ብር ከዘጠኝ ሳንቲም) ገቢ ተደርጎለታል፡፡"
የፌዴራል ፖሊስ በሥራ እና ክህሎት ሚ/ር ባለስልጣናት ላይ ከመሰረተው ክስ መዝገብ
የፌዴራል ፖሊስ በሥራ እና ክህሎት ሚ/ር ባለስልጣናት ላይ ከመሰረተው ክስ መዝገብ
11 days ago
ስብራቱ የተጠገነው የትምህርት ጥራትና ተደራሽነት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት የትምህርት ዘርፉን ጥራት እና ተደራሽነት ችግሮች ለመቅረፍ በተከናወኑ ተግባራት ዘርፈ ብዙ ስኬቶች ተመዝግበዋል፡፡
የትምህርት ጥራት ለሀገር ሁለንተናዊ እድገት በእውቀት እና በአዕምሮ የዳበረ የሰው ሃይል ለመፍጠር፣ ለኢኮኖሚ እድገት እና ለዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያደርጋል፡፡
በሀገራችን ለበርካታ ዓመታት የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የተለያዩ ሥራዎች እየተሰሩ ቢሆንም የተደረጉ ጥረቶች በሚፈለገው ልክ ውጤት አላመጡም፡፡
በዚህም ባለፉት ዓመታት በትምህርት ዘርፉ በተስተዋሉ ችግሮች ሳቢያ በእውቀትና በክህሎት የዳበረ የሰው ሀይል በማፍራት ረገድ ክፍተቶች ሲስተዋሉ ነበር፡፡
በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ አቶ ኮራ ጡሹኔ በአንድ ወቅት÷ በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራት ችግር ውስጥ ነጠላ ምክንያቶች የሉም፤ ችግሮቹ ዘርፈ ብዙ በመሆናቸው ሁለንተናዊ መፍትሄ ይሻሉ ሲሉ ገልፀዋል፡፡
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የልዩ ፍላጎትና አካቶ ትምህርት ክፍል ኃላፊ ዓለማየሁ ተ/ማሪያም (ፕ/ር) በበኩላቸው÷ትምህርት ሲባል ክፍል ቆጥሮ መጨረስ ወይም ዲግሪ መጫን ሳይሆን ጥራት ያለውን የትምህርት ሥርዓት ዘርግቶ ተግባራዊ ማድረግና የሥነ ምግባር እና የእውቀት ለውጥ ማምጣት እንደሆነ ተናግረዋል፡፡
የችግሩን ግዝፈት የተረዳው የመደመር መንግሥት በዘርፉ የሚስተዋሉ ተግዳሮቶችን ለመቅረፍ በትምህርት ጥራት እና ተደራሽነት ዙሪያ በርካታ የማሻሻያ ሥራዎችን ሲያከናውን ቆይቷል፡፡
ለአብነትም ተማሪዎች ከመሰረታቸው ጀምሮ የዳበረ ክህሎት እንዲኖራቸው ለማድረግ መንግሥት ደረጃቸውን የጠበቁ የቅድመ መደበኛ እና መደበኛ ትምህርት ቤቶች ግንባታን እያስፋፋ ይገኛል፡፡
ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ቤተሰቦች ልጆቻቸው ከትምህርት ገበታ እንዳይቀሩ ለማድረግ የተጀመረው የትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራም የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የሚደረገው ጥረት አካል ነው፡፡
የትምህርት ኢንቨስትመንትን የማስፋፋት፣ ሥርዓተ ትምህርቱን የማሻሻል፣የመምህራንን አቅምና ብቃት የማሳደግ ሥራዎች በትኩረት እየተሰሩ ይገኛሉ፡፡
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አካዳሚያዊ ነጻነታቸው ተጠብቆ እንዲሠሩ፣ በአስተዳደር እና በሰው ኃይል ልማታቸው የተሻሉ እንዲሆኑ መንግሥት በርካታ ድጋፎችን አድርጓል፡፡
በተመሳሳይ የቴክኒክ እና ሙያ ትምህርት ኢኮኖሚው የሚፈልጋቸውን፣ እጃቸው የሰላ፣ የተግባቦት አቅማቸው የዳበረ እና ምርታማነትን የሚያረጋግጡ ባለሙያዎችን እንዲያፈሩ ለማደረግ መንግሥት የሚያደርገው ድጋፍ ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡
በዚህም ከኩረጃ ነጻ የሆነ፣በራሱ የሚተማመን፣ ለችግሮች መፍትሔ መስጠት የሚችል ትውልድ ከማፍራት በተጨማሪ ጥራት ያለው ትምህርት ተደራሽ ማድረግ ተችሏል፡፡
በሚኪያስ አየለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዓመታት የትምህርት ዘርፉን ጥራት እና ተደራሽነት ችግሮች ለመቅረፍ በተከናወኑ ተግባራት ዘርፈ ብዙ ስኬቶች ተመዝግበዋል፡፡
የትምህርት ጥራት ለሀገር ሁለንተናዊ እድገት በእውቀት እና በአዕምሮ የዳበረ የሰው ሃይል ለመፍጠር፣ ለኢኮኖሚ እድገት እና ለዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያደርጋል፡፡
በሀገራችን ለበርካታ ዓመታት የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የተለያዩ ሥራዎች እየተሰሩ ቢሆንም የተደረጉ ጥረቶች በሚፈለገው ልክ ውጤት አላመጡም፡፡
በዚህም ባለፉት ዓመታት በትምህርት ዘርፉ በተስተዋሉ ችግሮች ሳቢያ በእውቀትና በክህሎት የዳበረ የሰው ሀይል በማፍራት ረገድ ክፍተቶች ሲስተዋሉ ነበር፡፡
በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ አቶ ኮራ ጡሹኔ በአንድ ወቅት÷ በኢትዮጵያ የትምህርት ጥራት ችግር ውስጥ ነጠላ ምክንያቶች የሉም፤ ችግሮቹ ዘርፈ ብዙ በመሆናቸው ሁለንተናዊ መፍትሄ ይሻሉ ሲሉ ገልፀዋል፡፡
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የልዩ ፍላጎትና አካቶ ትምህርት ክፍል ኃላፊ ዓለማየሁ ተ/ማሪያም (ፕ/ር) በበኩላቸው÷ትምህርት ሲባል ክፍል ቆጥሮ መጨረስ ወይም ዲግሪ መጫን ሳይሆን ጥራት ያለውን የትምህርት ሥርዓት ዘርግቶ ተግባራዊ ማድረግና የሥነ ምግባር እና የእውቀት ለውጥ ማምጣት እንደሆነ ተናግረዋል፡፡
የችግሩን ግዝፈት የተረዳው የመደመር መንግሥት በዘርፉ የሚስተዋሉ ተግዳሮቶችን ለመቅረፍ በትምህርት ጥራት እና ተደራሽነት ዙሪያ በርካታ የማሻሻያ ሥራዎችን ሲያከናውን ቆይቷል፡፡
ለአብነትም ተማሪዎች ከመሰረታቸው ጀምሮ የዳበረ ክህሎት እንዲኖራቸው ለማድረግ መንግሥት ደረጃቸውን የጠበቁ የቅድመ መደበኛ እና መደበኛ ትምህርት ቤቶች ግንባታን እያስፋፋ ይገኛል፡፡
ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ቤተሰቦች ልጆቻቸው ከትምህርት ገበታ እንዳይቀሩ ለማድረግ የተጀመረው የትምህርት ቤት ምገባ ፕሮግራም የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የሚደረገው ጥረት አካል ነው፡፡
የትምህርት ኢንቨስትመንትን የማስፋፋት፣ ሥርዓተ ትምህርቱን የማሻሻል፣የመምህራንን አቅምና ብቃት የማሳደግ ሥራዎች በትኩረት እየተሰሩ ይገኛሉ፡፡
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አካዳሚያዊ ነጻነታቸው ተጠብቆ እንዲሠሩ፣ በአስተዳደር እና በሰው ኃይል ልማታቸው የተሻሉ እንዲሆኑ መንግሥት በርካታ ድጋፎችን አድርጓል፡፡
በተመሳሳይ የቴክኒክ እና ሙያ ትምህርት ኢኮኖሚው የሚፈልጋቸውን፣ እጃቸው የሰላ፣ የተግባቦት አቅማቸው የዳበረ እና ምርታማነትን የሚያረጋግጡ ባለሙያዎችን እንዲያፈሩ ለማደረግ መንግሥት የሚያደርገው ድጋፍ ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡
በዚህም ከኩረጃ ነጻ የሆነ፣በራሱ የሚተማመን፣ ለችግሮች መፍትሔ መስጠት የሚችል ትውልድ ከማፍራት በተጨማሪ ጥራት ያለው ትምህርት ተደራሽ ማድረግ ተችሏል፡፡
በሚኪያስ አየለ
11 days ago
“ገንዘብ በሩን ይከፍትልህ ይሆናል፤ ዕውቀት ግን የተከፈተውን በር ተከፍቶ እንዲቆይ ያደርግልሃል”
#ethiopia | የገንዘብ ነጻነትንና ዘላቂ ብልፅግናን ለማረጋገጥ ከሁሉ በላይ በፋይናንስ ዕውቀት ላይ መዕዋለ ንዋይን ማፈሰስ ወሳኝ መሆኑ ቶኒ ኤሉሜሉ ገልጸዋል ።
እንዴት መቆጠብ፣ መዋዕለ ንዋይ ማፍሰስና ጥበብ የተሞላበት የፋይናንስ ውሳኔዎችን ማድረግ እንደሚቻል መረዳት ከተወሰነ ደመወዝ ወይም ጊዜያዊ የፋይናንስ እድል በላይ የሚሻገሩ ዘላቂ እድሎችን ይፈጥራል።
የቶኒ ኤሉሜሉ ፋውንዴሽን መሥራች ቶኒ ኤሉሜሉ እንደሚሉት እውነተኛ ማደግ የሚሆነው ሰዎች ዘላቂ ብልፅግናን መገንባት የሚያስችላቸውን ዕውቀት ሲታጠቁ ነው።
እርሳቸው ሰዎች አዲስ ክህሎት በመማር፣ የተሻለ የፋይናንስ ውሳኔ በመወሰንና ለተሻለ ነገ አንድ እርምጃ በመራመድ የሕይወት ለውጥ እንዲያመጡ ጥሪ አቅርበዋል ፤ ምክንያቱም ዕውቀት ከተግባር ጋር ሲጣመር ዘላቂ ለውጥና እድገት ይከተላልና ባይ ናቸው።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የገንዘብ ነጻነትንና ዘላቂ ብልፅግናን ለማረጋገጥ ከሁሉ በላይ በፋይናንስ ዕውቀት ላይ መዕዋለ ንዋይን ማፈሰስ ወሳኝ መሆኑ ቶኒ ኤሉሜሉ ገልጸዋል ።
እንዴት መቆጠብ፣ መዋዕለ ንዋይ ማፍሰስና ጥበብ የተሞላበት የፋይናንስ ውሳኔዎችን ማድረግ እንደሚቻል መረዳት ከተወሰነ ደመወዝ ወይም ጊዜያዊ የፋይናንስ እድል በላይ የሚሻገሩ ዘላቂ እድሎችን ይፈጥራል።
የቶኒ ኤሉሜሉ ፋውንዴሽን መሥራች ቶኒ ኤሉሜሉ እንደሚሉት እውነተኛ ማደግ የሚሆነው ሰዎች ዘላቂ ብልፅግናን መገንባት የሚያስችላቸውን ዕውቀት ሲታጠቁ ነው።
እርሳቸው ሰዎች አዲስ ክህሎት በመማር፣ የተሻለ የፋይናንስ ውሳኔ በመወሰንና ለተሻለ ነገ አንድ እርምጃ በመራመድ የሕይወት ለውጥ እንዲያመጡ ጥሪ አቅርበዋል ፤ ምክንያቱም ዕውቀት ከተግባር ጋር ሲጣመር ዘላቂ ለውጥና እድገት ይከተላልና ባይ ናቸው።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
Sponsored by
Surafel
12 days ago
በኢትዮጵያ በመጪዎቹ ዓመታት ሥራ አጥነት ፈታኝ እንደሚሆን የዓለም የሥራ ድርጅት ገለጸ
የዜጎች ማኅበራዊ ጥበቃ አገልግሎት እንዲጨምር ጠይቋል
በትምህርት ያልገፉና የሥራ ልምድ የሌላቸው ወጣቶች በክህሎት ማነስና በራሳቸው ሥራ ለመጀመር በሚገጥማቸው የፋይናንስ ችግር የሥራ ዕድል ዕጦት እንደሚያጋጥማቸው፣ የዓለም የሥራ ድርጅት (ILO) ገለጸ፡፡
የዓለም የሥራ ድርጅት ከሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከዩናይትድ ኪንግደም ተራድኦ ድርጅት (ዩኤአይድ) እና ከሌሎች ተቋማት በጋራ በመሆን፣ በማኅበራዊ ጥበቃ ላይ ያዘጋጀውን ሪፖርት ይፋ ሲያደርግ ነው ይህንን የገለጸው፡፡በሪፖርቱ መሠረት ቁጥራቸው እያደገ ያለው ሥራ ፈላጊ ወጣቶች፣ በክህሎት ክፍተትና የራስን ቢዝነስ ለመጀመር በሚገጥማቸው የፋይናንስ ዕጦት ከፍተኛ ተግዳሮት ይገጥማቸዋል፡፡
የሕፃናት ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር ወደ ሥራ ሊገባ የሚገባውን የወጣት ቁጥር የሚያሳድገው በመሆኑ፣ ዕድገቱን ከከተሞች የሥራ ገበያ ዕድል ጋር አጣጥሞና አዋህዶ መሄድ ከፍተኛ ፈተና ይሆናል ብሏል፡፡
በአገር አቀፍ ደረጃ የአካል ጉዳተኞች ቁጥር 17.6 በመቶ እንደሚደርስ ጠቅሶ፣ አካታችና ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚና የማኅበራዊ ተሳትፎን የሚደግፉ ፖሊሲዎችና መሠረተ ልማቶችን ማስፋፋት እንደሚያስፈልግ ገልጿል፡፡
በአገር አቀፍ ደረጃ ለሥራ ብቁ የሆነው የሕዝብ ቁጥር እ.ኤ.አ. በ2015 ከነበረበት 54.7 ሚሊዮን እ.ኤ.አ. በ2025 74.8 ሚሊዮን፣ እ.ኤ.አ. በ2030 ወደ 85.3 እንደሚደርስ ሪፖርቱ ያመለክታል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
የዜጎች ማኅበራዊ ጥበቃ አገልግሎት እንዲጨምር ጠይቋል
በትምህርት ያልገፉና የሥራ ልምድ የሌላቸው ወጣቶች በክህሎት ማነስና በራሳቸው ሥራ ለመጀመር በሚገጥማቸው የፋይናንስ ችግር የሥራ ዕድል ዕጦት እንደሚያጋጥማቸው፣ የዓለም የሥራ ድርጅት (ILO) ገለጸ፡፡
የዓለም የሥራ ድርጅት ከሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ ከዩናይትድ ኪንግደም ተራድኦ ድርጅት (ዩኤአይድ) እና ከሌሎች ተቋማት በጋራ በመሆን፣ በማኅበራዊ ጥበቃ ላይ ያዘጋጀውን ሪፖርት ይፋ ሲያደርግ ነው ይህንን የገለጸው፡፡በሪፖርቱ መሠረት ቁጥራቸው እያደገ ያለው ሥራ ፈላጊ ወጣቶች፣ በክህሎት ክፍተትና የራስን ቢዝነስ ለመጀመር በሚገጥማቸው የፋይናንስ ዕጦት ከፍተኛ ተግዳሮት ይገጥማቸዋል፡፡
የሕፃናት ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር ወደ ሥራ ሊገባ የሚገባውን የወጣት ቁጥር የሚያሳድገው በመሆኑ፣ ዕድገቱን ከከተሞች የሥራ ገበያ ዕድል ጋር አጣጥሞና አዋህዶ መሄድ ከፍተኛ ፈተና ይሆናል ብሏል፡፡
በአገር አቀፍ ደረጃ የአካል ጉዳተኞች ቁጥር 17.6 በመቶ እንደሚደርስ ጠቅሶ፣ አካታችና ሁሉን አቀፍ የኢኮኖሚና የማኅበራዊ ተሳትፎን የሚደግፉ ፖሊሲዎችና መሠረተ ልማቶችን ማስፋፋት እንደሚያስፈልግ ገልጿል፡፡
በአገር አቀፍ ደረጃ ለሥራ ብቁ የሆነው የሕዝብ ቁጥር እ.ኤ.አ. በ2015 ከነበረበት 54.7 ሚሊዮን እ.ኤ.አ. በ2025 74.8 ሚሊዮን፣ እ.ኤ.አ. በ2030 ወደ 85.3 እንደሚደርስ ሪፖርቱ ያመለክታል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
13 days ago
ባለሥልጣናቱ መታሰራቸው ተሰማ‼️
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የ ELMIS(የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ሥርዓት) ፕሮጀክት ኃላፊ እና የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ዋና ሥራ ፈጻሚን ጨምሮ በርካታ ከፍተኛ አመራሮች በፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተሰምቷል።
ተጠርጣሪዎቹ በውጭ ሀገር ሥራ ስምሪትና በ ELMIS ሲስተም መረጃ በማጥፋት፣ በከባድ ሙስና፣ በሕገ-ወጥ የሰው ዝውውር እና የመንግሥትን የውጭ ምንዛሬ ለግል ጥቅም በማዋል ወንጀሎች የተጠረጠሩ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ በከፍተኛ የምርመራ ሂደት ላይ እንደሚገኝ የዘገበው ዘሀበሻ ነው።
Seledadotio
Seledadotio
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የ ELMIS(የኢትዮጵያ የሥራ ገበያ መረጃ ሥርዓት) ፕሮጀክት ኃላፊ እና የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ዋና ሥራ ፈጻሚን ጨምሮ በርካታ ከፍተኛ አመራሮች በፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተሰምቷል።
ተጠርጣሪዎቹ በውጭ ሀገር ሥራ ስምሪትና በ ELMIS ሲስተም መረጃ በማጥፋት፣ በከባድ ሙስና፣ በሕገ-ወጥ የሰው ዝውውር እና የመንግሥትን የውጭ ምንዛሬ ለግል ጥቅም በማዋል ወንጀሎች የተጠረጠሩ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ በከፍተኛ የምርመራ ሂደት ላይ እንደሚገኝ የዘገበው ዘሀበሻ ነው።
Seledadotio
Seledadotio
13 days ago
🎭 "እንዛታ" — ትውፊታዊ ቲያትር በአዲስ አበባ ይታያል !
በዉቢቱ ባህርዳርና በነገሥታት መዲና ጎንደር ከተማ የተመልካቾችን ልብ በመግዛት ከፍተኛ አድናቆትና ውዳሴ ያተረፈው "እንዛታ" ትውፊታዊ ቲያትር ወደ አዲስ አበባ አቅንቷል ።
ይህ የመድረክ ድንቅ ሥራ በአዝማሪዎች ሕይወት ላይ የተመሠረተ ሲሆን፣ ዜማን ከፍልስፍና፣ ቃልን ከታሪክ፣ ባህልን ከዘመናዊ የመድረክ ጥበብ ጋር በልዩ ክህሎት ያጣመረ ትዉፊታዊ ቲያትር ነው።
📍 የእይታ መርሃ ግብር
🎭 ዛሬ እሁድ ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓ.ም.
ብሔራዊ ቲያትር — ከቀኑ 8፡00
🎭 ማክሰኞ ሐምሌ 21 ቀን 2018 ዓ.ም.
ብሔራዊ ቲያትር — 11፡00
🎭 ሀሙስ ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም.
ሀገር ፍቅር ቲያትር — ከቀኑ 10፡30 ይታያል ።
ከቤተሰብዎ፣ ከሚወዷቸው ሰዎች ጋር በመታደም፣ የኢትዮጵያን ባህል፣ ታሪክእና የመድረክ ጥበብ በአንድ የሚያገናኘውን ይህን ድንቅ ሥራ እንዲመለከቱ ተጋብዘዋል ።
በዉቢቱ ባህርዳርና በነገሥታት መዲና ጎንደር ከተማ የተመልካቾችን ልብ በመግዛት ከፍተኛ አድናቆትና ውዳሴ ያተረፈው "እንዛታ" ትውፊታዊ ቲያትር ወደ አዲስ አበባ አቅንቷል ።
ይህ የመድረክ ድንቅ ሥራ በአዝማሪዎች ሕይወት ላይ የተመሠረተ ሲሆን፣ ዜማን ከፍልስፍና፣ ቃልን ከታሪክ፣ ባህልን ከዘመናዊ የመድረክ ጥበብ ጋር በልዩ ክህሎት ያጣመረ ትዉፊታዊ ቲያትር ነው።
📍 የእይታ መርሃ ግብር
🎭 ዛሬ እሁድ ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓ.ም.
ብሔራዊ ቲያትር — ከቀኑ 8፡00
🎭 ማክሰኞ ሐምሌ 21 ቀን 2018 ዓ.ም.
ብሔራዊ ቲያትር — 11፡00
🎭 ሀሙስ ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም.
ሀገር ፍቅር ቲያትር — ከቀኑ 10፡30 ይታያል ።
ከቤተሰብዎ፣ ከሚወዷቸው ሰዎች ጋር በመታደም፣ የኢትዮጵያን ባህል፣ ታሪክእና የመድረክ ጥበብ በአንድ የሚያገናኘውን ይህን ድንቅ ሥራ እንዲመለከቱ ተጋብዘዋል ።
13 days ago
ሰበር ዜና፡ ከሙፈሪያት ካሚል ሥር ያሉ ከ6 በላይ ባለስልጣናት በቁጥጥር ሥር ዋሉ | መረጃው ተደብቋል | የሥራና ክህሎት ሚ/ር በፖሊስ እና ደህንነት ራዳር ውስጥ ገብቷል | አረብ ሀገር በተላኩ ወገኖች ስም ከፍተኛ ዝርፊያ ተፈጽሟል #ethiopia #addisababa #corruptioncrackdown #elmis #laborministry
14 days ago
ክንዱ የማይታጠፈው የጀግኖች አምባ!
****************
እስቲ ለአፍታ ቆም ብለን እናስብ፤ የዛሬዋ ኢትዮጵያ የጸጥታና የሉዓላዊነት ምሽግ ምን ያህል ጠንካራ ነው? የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ዛሬ የተረከበውን ሀገራዊ አደራ ታሪክን በሚቀይር የልህቀት ከፍታ ላይ አድርሶታል።
እያንዳንዱን ኢትዮጵያዊ በልዩ የሀገር ፍቅር ስሜት እና በጽኑ ኩራት የሚያስደምመው ይህ ተቋም፣ በጥልቅ ሪፎርም ዳግም የተወለደ የሉዓላዊነታችን ሕያው ምሽግ ነው። ሠራዊታችን ዛሬ በተግባር ያረጋገጠው አቅም የውጊያ ክህሎትን ማሳደግ ብቻ አይደለም።
ከዚያም በዘለለ፤ ጦርነትን ቀድሞ የማስቀረት፣ የጥፋት ሥጋትን ገና በእንጭጩ የማምከን እና በማያዳግም የቅድመ መከላከል (Deterrence) ሳይንሳዊ ስትራቴጂ ጠላትን የማንበርከክ እጅግ የላቀ አቅም ነው።
ጠላት ክፉ አስቦት ወደ ኋላ በድንጋጤ እንዲያፈገፍግ የሚያደርገው ይህ ዘመኑን የሚዋጅ ወታደራዊ ጥበብ፣ ኢትዮጵያን የማትደፈር የብረት አጥር አድርጓታል።
በምድር ላይ ከሚታየው አንበሳ መሰል የውጊያ ጀግንነት፣ በአየር ላይ ካለው ንስራዊ የበላይነት፣ እንዲሁም ከሁለት አሥርት ዓመታት በኋላ ዳግም ተቋቁሞ የቀይ ባሕርን ቀጣና በንቃት ከሚቃኘው የባሕር ኃይላችን ልዕልና ጀርባ ያለው ትልቁ ምሥጢር፤ በቴክኖሎጂ የታጀበው ታሪካዊ የተቋም ሪፎርም ነው።
በተለይም ዘመናዊ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን (UAVs)፣ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን እና ዘመን አመጣሽ የጦር ቴክኖሎጂዎችን በላቀ የሳይበር አቅም በማዋሃድ የገነባው የኤሮስፔስ ልዕልና፣ ሀገራችንን በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪና ቀጣናዊ አስፈሪ ኃይል አድርጓታል።
የዘመኑ ሳይንስ በከፍተኛ ደረጃ ያስታጠቃቸው፣ በሥነ ልቦና የገዘፉት የሠራዊቱ አባላት፣ ኢትዮጵያን በላቀ የውጊያ ጥበብ የሚጠብቁ የብረት ካስማዎች ናቸው።
ይህ ታሪካዊና እጅግ ስኬታማ ሪፎርም "ሀገር አስቀድም፣ ራስ አስቀጣይና ብቃት ያለው ተቋም ፍጠር" በሚል የጠለቀ ፖለቲካዊና ተቋማዊ ፍልስፍና የተመራ ነው። መከላከያችን ዛሬ የጦርነት ጋሻችን ብቻ ሳይሆን፣ የኢትዮጵያ ሁለንተናዊ የልማት አቅም፣ የሰላም ኢንጂን እና የሽግግሩ ዘመን ታማኝ ዋልታ ነው።
ሠራዊቱ የፈጠረው ቴክኖሎጂያዊ እና ሳይንሳዊ ብቃት ለሀገር የልማት ጉዞ፣ ለመሠረተ ልማት ደኅንነት እና ለኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነታችን ጥበቃ ትልቅ ትሩፋት እያበረከተ ይገኛል።
የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የነገዋን፣ በለጽጋና ተከብራ የምትኖረውን ጠንካራ ኢትዮጵያ እውን የሚያደርግ የኩራታችን ምንጭ ነው።
ኢትዮጵያ የቱንም ያህል ውጫዊና ውስጣዊ ፈተና ቢገጥማት፣ ይህ በቴክኖሎጂ የረቀቀ፣ በሳይንስ የላቀ፣ ጦርነትን አስቀድሞ በማምከን ዘላቂ ሰላምን የሚያጸና አሸናፊ ኃይል እስካላት ድረስ፣ የማትበገር የነጻነት አምባ ሆና ለዘላለም ትቀጥላለች! ክብራችን፣ ጋሻችን፣ እና የዘመኑ የቴክኖሎጂ ምሽጋችን ለሆነው ጀግናው ሠራዊታችን ማለቂያ የሌለው ክብር ይገባል!
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #ebc #endf #sovereignty #militarycapability
****************
እስቲ ለአፍታ ቆም ብለን እናስብ፤ የዛሬዋ ኢትዮጵያ የጸጥታና የሉዓላዊነት ምሽግ ምን ያህል ጠንካራ ነው? የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ዛሬ የተረከበውን ሀገራዊ አደራ ታሪክን በሚቀይር የልህቀት ከፍታ ላይ አድርሶታል።
እያንዳንዱን ኢትዮጵያዊ በልዩ የሀገር ፍቅር ስሜት እና በጽኑ ኩራት የሚያስደምመው ይህ ተቋም፣ በጥልቅ ሪፎርም ዳግም የተወለደ የሉዓላዊነታችን ሕያው ምሽግ ነው። ሠራዊታችን ዛሬ በተግባር ያረጋገጠው አቅም የውጊያ ክህሎትን ማሳደግ ብቻ አይደለም።
ከዚያም በዘለለ፤ ጦርነትን ቀድሞ የማስቀረት፣ የጥፋት ሥጋትን ገና በእንጭጩ የማምከን እና በማያዳግም የቅድመ መከላከል (Deterrence) ሳይንሳዊ ስትራቴጂ ጠላትን የማንበርከክ እጅግ የላቀ አቅም ነው።
ጠላት ክፉ አስቦት ወደ ኋላ በድንጋጤ እንዲያፈገፍግ የሚያደርገው ይህ ዘመኑን የሚዋጅ ወታደራዊ ጥበብ፣ ኢትዮጵያን የማትደፈር የብረት አጥር አድርጓታል።
በምድር ላይ ከሚታየው አንበሳ መሰል የውጊያ ጀግንነት፣ በአየር ላይ ካለው ንስራዊ የበላይነት፣ እንዲሁም ከሁለት አሥርት ዓመታት በኋላ ዳግም ተቋቁሞ የቀይ ባሕርን ቀጣና በንቃት ከሚቃኘው የባሕር ኃይላችን ልዕልና ጀርባ ያለው ትልቁ ምሥጢር፤ በቴክኖሎጂ የታጀበው ታሪካዊ የተቋም ሪፎርም ነው።
በተለይም ዘመናዊ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን (UAVs)፣ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን እና ዘመን አመጣሽ የጦር ቴክኖሎጂዎችን በላቀ የሳይበር አቅም በማዋሃድ የገነባው የኤሮስፔስ ልዕልና፣ ሀገራችንን በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪና ቀጣናዊ አስፈሪ ኃይል አድርጓታል።
የዘመኑ ሳይንስ በከፍተኛ ደረጃ ያስታጠቃቸው፣ በሥነ ልቦና የገዘፉት የሠራዊቱ አባላት፣ ኢትዮጵያን በላቀ የውጊያ ጥበብ የሚጠብቁ የብረት ካስማዎች ናቸው።
ይህ ታሪካዊና እጅግ ስኬታማ ሪፎርም "ሀገር አስቀድም፣ ራስ አስቀጣይና ብቃት ያለው ተቋም ፍጠር" በሚል የጠለቀ ፖለቲካዊና ተቋማዊ ፍልስፍና የተመራ ነው። መከላከያችን ዛሬ የጦርነት ጋሻችን ብቻ ሳይሆን፣ የኢትዮጵያ ሁለንተናዊ የልማት አቅም፣ የሰላም ኢንጂን እና የሽግግሩ ዘመን ታማኝ ዋልታ ነው።
ሠራዊቱ የፈጠረው ቴክኖሎጂያዊ እና ሳይንሳዊ ብቃት ለሀገር የልማት ጉዞ፣ ለመሠረተ ልማት ደኅንነት እና ለኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነታችን ጥበቃ ትልቅ ትሩፋት እያበረከተ ይገኛል።
የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የነገዋን፣ በለጽጋና ተከብራ የምትኖረውን ጠንካራ ኢትዮጵያ እውን የሚያደርግ የኩራታችን ምንጭ ነው።
ኢትዮጵያ የቱንም ያህል ውጫዊና ውስጣዊ ፈተና ቢገጥማት፣ ይህ በቴክኖሎጂ የረቀቀ፣ በሳይንስ የላቀ፣ ጦርነትን አስቀድሞ በማምከን ዘላቂ ሰላምን የሚያጸና አሸናፊ ኃይል እስካላት ድረስ፣ የማትበገር የነጻነት አምባ ሆና ለዘላለም ትቀጥላለች! ክብራችን፣ ጋሻችን፣ እና የዘመኑ የቴክኖሎጂ ምሽጋችን ለሆነው ጀግናው ሠራዊታችን ማለቂያ የሌለው ክብር ይገባል!
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #ebc #endf #sovereignty #militarycapability
14 days ago
የበጎነት ዋጋ በቢሊዮኖች ሲሰላ፡ ያልተነካው የሀገር ውስጥ አቅም
*****************
(የዕለቱ መልዕክት)
ያለአንዳች ደመወዝ የሚሰራ፣ ነዳጅ የማይጠይቅ፣ ነገር ግን በቢሊዮኖች የሚቆጠር ሀብት በማዳን የሀገርን ሸክም የሚያቀል ግዙፍ የኢኮኖሚ ሞተር አለ ብንልዎስ? ይህ ከርህራሄና ከሰብዓዊነት ካባ ጀርባ የማክሮ ኢኮኖሚውን መዋቅር በፀጥታ እያንቀሳቀሰ የሚገኘው ‘የበጎ ፈቃድ አገልግሎት’ እውነተኛ ገፅታ ነው፡፡
የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ስናስብ፣ አእምሯችን ቀድሞ የሚስለው የበጎ አድራጎትን ሰብዓዊነት ቢሆንም በዘመናዊ የምጣኔ ሀብት እሳቤ ግን ይህ ዘርፍ በቀጥታ በሀገር ጠቅላላ ምርት (GDP) ውስጥ ያልተካተተ ግዙፍ "የህዝብ ካፒታል" ነው።
የዓለም አቀፉ የሰራተኞች ድርጅት (ILO) እና የተባበሩት መንግስታት ሪፖርቶች እንደሚያረጋግጡት የበጎ ፈቃድ ዘርፍ መንግስታት ሊያወጡት የሚችሉትን በጀት የሚተካ እና በመንግስትና በግሉ ዘርፍ መካከል ያለውን ክፍተት የሚሞላ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ሞተር ሆኖ እያገለገለ ይገኛል።
ሀገራችን ኢትዮጵያ ለዚህ ጥልቅ እሳቤ ባዳ አይደለችም፤ ማህበረሰባችንን ለዘመናት አስተሳስረው ያቆዩት እንደ ደቦ፣ እድር እና እቁብ ያሉ ሀገር በቀል የትብብር ተቋማት የዚሁ ማህበራዊ ካፒታል መገለጫዎች ናቸው።
ኖርጂያን ‘ዱግናድ’ በሚሉት የትብብር ባህላቸው እንዲሁም አሜሪካና ካናዳ በቢሊዮን ዶላሮች በሚገመት የዜጎቻቸው ነፃ አገልግሎት የፈጠሩትን የኢኮኖሚ አቅም፣ እኛም ዛሬ በራሳችን ዐውድ እና ጥበብ በተግባር እያሳየነው እንገኛለን።
በተለይም ከ2010 ዓ.ም ወዲህ "የመደመር ትውልድ" በሚለው ሀገራዊ እሳቤ አማካኝነት ይህ ዘርፍ መሰረታዊ እና መዋቅራዊ ለውጥን አስተናግዷል።
ያለፈውን ስብራት የመጠገን፣ ያለውን የማፅናት እና የነገውን አቅም የመገንባት ጥልቅ ትልም በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ውስጥ በተግባር ሲተረጎም በመንግስት አቅም ብቻ ሊሸፈን የማይችለውን ግዙፍ የልማት ክፍተት በመድፈን ተጨባጭ ማክሮ-ኢኮኖሚያዊ ትርጉም አምጥቷል።
በየዓመቱ በአማካይ ከ20 እስከ 25 ሚሊዮን ዜጎች በሚሳተፉበት በዚህ ሀገራዊ ንቅናቄ የተገኙት ውጤቶች በገንዘብ ሲተመኑ ሀገርን የታደጉበት መጠን እጅግ አስገራሚ ነው። ለአብነት ያህል በክረምት ወራት በተከናወኑ የአቅመ ደካማ ቤቶች እድሳት ስራዎች ከ30 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት የመንግስት የኮንስትራክሽን እና የማህበራዊ ዋስትና በጀት መታደግ ተችሏል።
ከዚህም ጋር ተያይዞ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ በተተገበረው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞች በዜጎች ነፃ ጉልበት በመትከልና በመንከባከብ በዋጋ ሊተመን የማይችል ግዙፍ ሀብት ተፈጥሯል።
ይህ መነቃቃት በጤናውና በትምህርት ዘርፉም ደማቅ አሻራ አሳርፏል፤ በየዓመቱ ከ300 ሺህ ዩኒት በላይ ደም በመለገስ የህክምና ግብዓት ወጪን ከማዳንም ባሻገር የበርካታ ዜጎች ህይወት የታደገ ሲሆን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ደብተሮች፣ የማጠናከሪያ ትምህርቶች እና የቁሳቁስ ድጋፎች ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ቤተሰቦችን ጫና በእጅጉ አቅልለዋል።
የዚህ ሁሉ ሀገራዊ ጥረት ትልቁ ድል፣ የበጎ ፈቃድ ስራ ከ"ክረምት የዘመቻ ስራነት" ተላቆ ዓመቱን ሙሉ የሚተገበር ተቋማዊ ባህል እና የኑሮ ዘይቤ መሆኑ ነው። ይህ ወደ ዘላቂነት የተደረገ ሽግግር ወጣቶች ቋሚ የስራ ልምድ፣ የጊዜ አጠቃቀም እና የአመራር ክህሎት እንዲያገኙ በማድረግ ለስራ ገበያው ብቁ እያደረጋቸው ይገኛል።
ይህ ሂደት በተዘዋዋሪ የስራ አጥነትን ጫና ከማቃለሉም ባሻገር፣ አምራች ኢንዱስትሪዎች እና ተቋማት የሰለጠነ እና ስነ-ምግባር ያለው የሰው ኃይል በቀላሉ እንዲያገኙ ምቹ ሁኔታን ፈጥሯል። ከሚያመነጨው ቁሳዊ ትርፍ በዘለለም፣ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የተለያየ ዳራ፣ ባህል እና እምነት ያላቸውን ዜጎች በአንድ የጋራ ዓላማ በማሰባሰብ "የእኔ" ከሚለው ጠባብ አስተሳሰብ ወደ "የእኛ" ሰፊ ሀገራዊ ማንነት እያሸጋገራቸው ይገኛል።
በዚህ የበጎነት መድረክ አዛውንቶች የህይወት ተሞክሯቸውን ሲያካፍሉ ወጣቱ ደግሞ ጉልበቱንና የዘመኑን እውቀት ይለግሳል፤ ይህ ውብ የትውልድ ቅብብሎሽ ማህበረሰባዊ መተማመንን በማሳደግ በፍትህና ፀጥታ ተቋማት ላይ ያለውን ጫና በእጅጉ ይቀንሳል።
ጠንካራ መተማመን እና ትስስር ያለው ማህበረሰብ ደግሞ ተፈጥሯዊም ሆነ ሰው ሰራሽ ቀውሶችን በጋራ የመቋቋም አቅሙ እጅግ የላቀ ነው።
የኢኮኖሚ እድገት ትክክለኛ ትርጉም እና ጣዕም የሚኖረውም የተሳሰረ እና አንዱ ለአንዱ የሚቆረቆር ጠንካራ ማህበረሰብ ሲኖር ነው። በገንዘብ ሲተመን በቢሊዮኖች የሚገመት ሀብት የፈጠረውን ይህን ግዙፍ ሀገራዊ ካፒታል ይበልጥ ለማሳደግ እና ቀጣይነቱን ለማረጋገጥ ዘመኑ በሚጠይቀው የቴክኖሎጂ ስርአት መደገፍ የግድ ይላል።
በመሆኑም የሚመለከታቸው አካላት የምዝገባ እና የዕውቅና አሰጣጥ ስርአቱን በማዘመን፣ ይህ ያልተነካ የህዝብ ካፒታል በማክሮ ኢኮኖሚ እቅድ ውስጥ እንደ አንድ ራሱን የቻለ የሀብት ምንጭ ተደርጎ በይፋ ሊሰላ እና የበለጠ ሀገራዊ ትኩረት ሊያገኝ ይገባል
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
*****************
(የዕለቱ መልዕክት)
ያለአንዳች ደመወዝ የሚሰራ፣ ነዳጅ የማይጠይቅ፣ ነገር ግን በቢሊዮኖች የሚቆጠር ሀብት በማዳን የሀገርን ሸክም የሚያቀል ግዙፍ የኢኮኖሚ ሞተር አለ ብንልዎስ? ይህ ከርህራሄና ከሰብዓዊነት ካባ ጀርባ የማክሮ ኢኮኖሚውን መዋቅር በፀጥታ እያንቀሳቀሰ የሚገኘው ‘የበጎ ፈቃድ አገልግሎት’ እውነተኛ ገፅታ ነው፡፡
የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ስናስብ፣ አእምሯችን ቀድሞ የሚስለው የበጎ አድራጎትን ሰብዓዊነት ቢሆንም በዘመናዊ የምጣኔ ሀብት እሳቤ ግን ይህ ዘርፍ በቀጥታ በሀገር ጠቅላላ ምርት (GDP) ውስጥ ያልተካተተ ግዙፍ "የህዝብ ካፒታል" ነው።
የዓለም አቀፉ የሰራተኞች ድርጅት (ILO) እና የተባበሩት መንግስታት ሪፖርቶች እንደሚያረጋግጡት የበጎ ፈቃድ ዘርፍ መንግስታት ሊያወጡት የሚችሉትን በጀት የሚተካ እና በመንግስትና በግሉ ዘርፍ መካከል ያለውን ክፍተት የሚሞላ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ሞተር ሆኖ እያገለገለ ይገኛል።
ሀገራችን ኢትዮጵያ ለዚህ ጥልቅ እሳቤ ባዳ አይደለችም፤ ማህበረሰባችንን ለዘመናት አስተሳስረው ያቆዩት እንደ ደቦ፣ እድር እና እቁብ ያሉ ሀገር በቀል የትብብር ተቋማት የዚሁ ማህበራዊ ካፒታል መገለጫዎች ናቸው።
ኖርጂያን ‘ዱግናድ’ በሚሉት የትብብር ባህላቸው እንዲሁም አሜሪካና ካናዳ በቢሊዮን ዶላሮች በሚገመት የዜጎቻቸው ነፃ አገልግሎት የፈጠሩትን የኢኮኖሚ አቅም፣ እኛም ዛሬ በራሳችን ዐውድ እና ጥበብ በተግባር እያሳየነው እንገኛለን።
በተለይም ከ2010 ዓ.ም ወዲህ "የመደመር ትውልድ" በሚለው ሀገራዊ እሳቤ አማካኝነት ይህ ዘርፍ መሰረታዊ እና መዋቅራዊ ለውጥን አስተናግዷል።
ያለፈውን ስብራት የመጠገን፣ ያለውን የማፅናት እና የነገውን አቅም የመገንባት ጥልቅ ትልም በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ውስጥ በተግባር ሲተረጎም በመንግስት አቅም ብቻ ሊሸፈን የማይችለውን ግዙፍ የልማት ክፍተት በመድፈን ተጨባጭ ማክሮ-ኢኮኖሚያዊ ትርጉም አምጥቷል።
በየዓመቱ በአማካይ ከ20 እስከ 25 ሚሊዮን ዜጎች በሚሳተፉበት በዚህ ሀገራዊ ንቅናቄ የተገኙት ውጤቶች በገንዘብ ሲተመኑ ሀገርን የታደጉበት መጠን እጅግ አስገራሚ ነው። ለአብነት ያህል በክረምት ወራት በተከናወኑ የአቅመ ደካማ ቤቶች እድሳት ስራዎች ከ30 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት የመንግስት የኮንስትራክሽን እና የማህበራዊ ዋስትና በጀት መታደግ ተችሏል።
ከዚህም ጋር ተያይዞ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ በተተገበረው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞች በዜጎች ነፃ ጉልበት በመትከልና በመንከባከብ በዋጋ ሊተመን የማይችል ግዙፍ ሀብት ተፈጥሯል።
ይህ መነቃቃት በጤናውና በትምህርት ዘርፉም ደማቅ አሻራ አሳርፏል፤ በየዓመቱ ከ300 ሺህ ዩኒት በላይ ደም በመለገስ የህክምና ግብዓት ወጪን ከማዳንም ባሻገር የበርካታ ዜጎች ህይወት የታደገ ሲሆን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ደብተሮች፣ የማጠናከሪያ ትምህርቶች እና የቁሳቁስ ድጋፎች ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ቤተሰቦችን ጫና በእጅጉ አቅልለዋል።
የዚህ ሁሉ ሀገራዊ ጥረት ትልቁ ድል፣ የበጎ ፈቃድ ስራ ከ"ክረምት የዘመቻ ስራነት" ተላቆ ዓመቱን ሙሉ የሚተገበር ተቋማዊ ባህል እና የኑሮ ዘይቤ መሆኑ ነው። ይህ ወደ ዘላቂነት የተደረገ ሽግግር ወጣቶች ቋሚ የስራ ልምድ፣ የጊዜ አጠቃቀም እና የአመራር ክህሎት እንዲያገኙ በማድረግ ለስራ ገበያው ብቁ እያደረጋቸው ይገኛል።
ይህ ሂደት በተዘዋዋሪ የስራ አጥነትን ጫና ከማቃለሉም ባሻገር፣ አምራች ኢንዱስትሪዎች እና ተቋማት የሰለጠነ እና ስነ-ምግባር ያለው የሰው ኃይል በቀላሉ እንዲያገኙ ምቹ ሁኔታን ፈጥሯል። ከሚያመነጨው ቁሳዊ ትርፍ በዘለለም፣ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የተለያየ ዳራ፣ ባህል እና እምነት ያላቸውን ዜጎች በአንድ የጋራ ዓላማ በማሰባሰብ "የእኔ" ከሚለው ጠባብ አስተሳሰብ ወደ "የእኛ" ሰፊ ሀገራዊ ማንነት እያሸጋገራቸው ይገኛል።
በዚህ የበጎነት መድረክ አዛውንቶች የህይወት ተሞክሯቸውን ሲያካፍሉ ወጣቱ ደግሞ ጉልበቱንና የዘመኑን እውቀት ይለግሳል፤ ይህ ውብ የትውልድ ቅብብሎሽ ማህበረሰባዊ መተማመንን በማሳደግ በፍትህና ፀጥታ ተቋማት ላይ ያለውን ጫና በእጅጉ ይቀንሳል።
ጠንካራ መተማመን እና ትስስር ያለው ማህበረሰብ ደግሞ ተፈጥሯዊም ሆነ ሰው ሰራሽ ቀውሶችን በጋራ የመቋቋም አቅሙ እጅግ የላቀ ነው።
የኢኮኖሚ እድገት ትክክለኛ ትርጉም እና ጣዕም የሚኖረውም የተሳሰረ እና አንዱ ለአንዱ የሚቆረቆር ጠንካራ ማህበረሰብ ሲኖር ነው። በገንዘብ ሲተመን በቢሊዮኖች የሚገመት ሀብት የፈጠረውን ይህን ግዙፍ ሀገራዊ ካፒታል ይበልጥ ለማሳደግ እና ቀጣይነቱን ለማረጋገጥ ዘመኑ በሚጠይቀው የቴክኖሎጂ ስርአት መደገፍ የግድ ይላል።
በመሆኑም የሚመለከታቸው አካላት የምዝገባ እና የዕውቅና አሰጣጥ ስርአቱን በማዘመን፣ ይህ ያልተነካ የህዝብ ካፒታል በማክሮ ኢኮኖሚ እቅድ ውስጥ እንደ አንድ ራሱን የቻለ የሀብት ምንጭ ተደርጎ በይፋ ሊሰላ እና የበለጠ ሀገራዊ ትኩረት ሊያገኝ ይገባል
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
Sponsored by
Surafel
16 days ago
በዘርፉ የባለሙያ እጥረት አለ! እርስዎስ ምን ይጠብቃሉ?
ዛሬውኑ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ (EV) ጥገናን ከማሙሽ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም ይማሩ!
የኢትዮጵያ መንገዶች በፍጥነት በኤሌክትሪክ መኪኖች (EVs) እየተሞሉ ነው፤ ነገር ግን መኪኖቹን በትክክል የሚጠግኑ ባለሙያዎች አሁን ላይ ከፍተኛ እጥረት አለ። ይህ ደግሞ ትክክለኛውን ክህሎት ላገኘ ሰው ከፍተኛ ገቢ እና የማያቋርጥ የሥራ ዕድል ይዞ ይመጣል!
ይህን ከግምት በማስገባት 25 አመታት በአውቶምቲቭ ዘርፍ አንጋፋ የሆነው ማሙሽ ኢቪ ቴክ በእህት ድርጅቱ ማሙሽ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም በተግባር የተደገፈ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ቴክኒሽያን ሥልጠና ምዝገባ በይፋ ጀምሯል!
የነበረዎትን የጥገና ክህሎት ማሳደግ ለሚፈልጉ መካኒኮች፣ የቴክኒክና ሙያ ተመራቂዎች ወይም በዘርፉ ለመሰማራት ፍላጎት ያለችሁ ግለሰቦች ከባትሪና ዲያግኖስቲክስና ጥገና እስከ ኤሌክትሪክ መኪና ፍተሻ ድረስ ሙሉ በሙሉ በተግባር በተደገፈ ስልጠና እናሰለጥንዎታለን።
የኛን ተቋም ለየት የሚያደርገው ሥልጠና መስጠት ብቻ ሳይሆን ከሥልጠና በኋላም ለሰልጣኞች የስራ እድሎችን በራሳችን ጋራዥ እና በአጋር ድርጅቶቻችን መማቻቸታችን ነው። ይፍጠኑ በቶሎ ይመዝገቡ፤ የበቁና የላቁ ባለሙያ እናደርጎታለን!
👉 ለመመዝገብ አሁኑኑ በዚህ ሊንክ ይመዝገቡ: https://forms.gle/3i84MxDJ...
📞 ስልክ: 094391555 / 0943965555
📍አድራሻ: መስቀል ፍላወር ቱሊፕ ሆቴል ጀርባ
#mamushev #evtraining #evtechnician #electricvehicles #automotiveethiopia #evmechanic
ዛሬውኑ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ (EV) ጥገናን ከማሙሽ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም ይማሩ!
የኢትዮጵያ መንገዶች በፍጥነት በኤሌክትሪክ መኪኖች (EVs) እየተሞሉ ነው፤ ነገር ግን መኪኖቹን በትክክል የሚጠግኑ ባለሙያዎች አሁን ላይ ከፍተኛ እጥረት አለ። ይህ ደግሞ ትክክለኛውን ክህሎት ላገኘ ሰው ከፍተኛ ገቢ እና የማያቋርጥ የሥራ ዕድል ይዞ ይመጣል!
ይህን ከግምት በማስገባት 25 አመታት በአውቶምቲቭ ዘርፍ አንጋፋ የሆነው ማሙሽ ኢቪ ቴክ በእህት ድርጅቱ ማሙሽ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም በተግባር የተደገፈ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ቴክኒሽያን ሥልጠና ምዝገባ በይፋ ጀምሯል!
የነበረዎትን የጥገና ክህሎት ማሳደግ ለሚፈልጉ መካኒኮች፣ የቴክኒክና ሙያ ተመራቂዎች ወይም በዘርፉ ለመሰማራት ፍላጎት ያለችሁ ግለሰቦች ከባትሪና ዲያግኖስቲክስና ጥገና እስከ ኤሌክትሪክ መኪና ፍተሻ ድረስ ሙሉ በሙሉ በተግባር በተደገፈ ስልጠና እናሰለጥንዎታለን።
የኛን ተቋም ለየት የሚያደርገው ሥልጠና መስጠት ብቻ ሳይሆን ከሥልጠና በኋላም ለሰልጣኞች የስራ እድሎችን በራሳችን ጋራዥ እና በአጋር ድርጅቶቻችን መማቻቸታችን ነው። ይፍጠኑ በቶሎ ይመዝገቡ፤ የበቁና የላቁ ባለሙያ እናደርጎታለን!
👉 ለመመዝገብ አሁኑኑ በዚህ ሊንክ ይመዝገቡ: https://forms.gle/3i84MxDJ...
📞 ስልክ: 094391555 / 0943965555
📍አድራሻ: መስቀል ፍላወር ቱሊፕ ሆቴል ጀርባ
#mamushev #evtraining #evtechnician #electricvehicles #automotiveethiopia #evmechanic
16 days ago
በዘርፉ የባለሙያ እጥረት አለ! እርስዎስ ምን ይጠብቃሉ?
ዛሬውኑ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ (EV) ጥገናን ከማሙሽ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም ይማሩ!
የኢትዮጵያ መንገዶች በፍጥነት በኤሌክትሪክ መኪኖች (EVs) እየተሞሉ ነው፤ ነገር ግን መኪኖቹን በትክክል የሚጠግኑ ባለሙያዎች አሁን ላይ ከፍተኛ እጥረት አለ። ይህ ደግሞ ትክክለኛውን ክህሎት ላገኘ ሰው ከፍተኛ ገቢ እና የማያቋርጥ የሥራ ዕድል ይዞ ይመጣል!
ይህን ከግምት በማስገባት 25 አመታት በአውቶምቲቭ ዘርፍ አንጋፋ የሆነው ማሙሽ ኢቪ ቴክ በእህት ድርጅቱ ማሙሽ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም በተግባር የተደገፈ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ቴክኒሽያን ሥልጠና ምዝገባ በይፋ ጀምሯል!
የነበረዎትን የጥገና ክህሎት ማሳደግ ለሚፈልጉ መካኒኮች፣ የቴክኒክና ሙያ ተመራቂዎች ወይም በዘርፉ ለመሰማራት ፍላጎት ያለችሁ ግለሰቦች ከባትሪና ዲያግኖስቲክስና ጥገና እስከ ኤሌክትሪክ መኪና ፍተሻ ድረስ ሙሉ በሙሉ በተግባር በተደገፈ ስልጠና እናሰለጥንዎታለን።
የኛን ተቋም ለየት የሚያደርገው ሥልጠና መስጠት ብቻ ሳይሆን ከሥልጠና በኋላም ለሰልጣኞች የስራ እድሎችን በራሳችን ጋራዥ እና በአጋር ድርጅቶቻችን መማቻቸታችን ነው። ይፍጠኑ በቶሎ ይመዝገቡ፤ የበቁና የላቁ ባለሙያ እናደርጎታለን!
👉 ለመመዝገብ አሁኑኑ በዚህ ሊንክ ይመዝገቡ: https://forms.gle/3i84MxDJ...
📞 ስልክ: 094391555 / 0943965555
📍አድራሻ: መስቀል ፍላወር ቱሊፕ ሆቴል ጀርባ
#mamushev #evtraining #evtechnician #electricvehicles #automotiveethiopia #evmechanic
ዛሬውኑ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ (EV) ጥገናን ከማሙሽ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም ይማሩ!
የኢትዮጵያ መንገዶች በፍጥነት በኤሌክትሪክ መኪኖች (EVs) እየተሞሉ ነው፤ ነገር ግን መኪኖቹን በትክክል የሚጠግኑ ባለሙያዎች አሁን ላይ ከፍተኛ እጥረት አለ። ይህ ደግሞ ትክክለኛውን ክህሎት ላገኘ ሰው ከፍተኛ ገቢ እና የማያቋርጥ የሥራ ዕድል ይዞ ይመጣል!
ይህን ከግምት በማስገባት 25 አመታት በአውቶምቲቭ ዘርፍ አንጋፋ የሆነው ማሙሽ ኢቪ ቴክ በእህት ድርጅቱ ማሙሽ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም በተግባር የተደገፈ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ቴክኒሽያን ሥልጠና ምዝገባ በይፋ ጀምሯል!
የነበረዎትን የጥገና ክህሎት ማሳደግ ለሚፈልጉ መካኒኮች፣ የቴክኒክና ሙያ ተመራቂዎች ወይም በዘርፉ ለመሰማራት ፍላጎት ያለችሁ ግለሰቦች ከባትሪና ዲያግኖስቲክስና ጥገና እስከ ኤሌክትሪክ መኪና ፍተሻ ድረስ ሙሉ በሙሉ በተግባር በተደገፈ ስልጠና እናሰለጥንዎታለን።
የኛን ተቋም ለየት የሚያደርገው ሥልጠና መስጠት ብቻ ሳይሆን ከሥልጠና በኋላም ለሰልጣኞች የስራ እድሎችን በራሳችን ጋራዥ እና በአጋር ድርጅቶቻችን መማቻቸታችን ነው። ይፍጠኑ በቶሎ ይመዝገቡ፤ የበቁና የላቁ ባለሙያ እናደርጎታለን!
👉 ለመመዝገብ አሁኑኑ በዚህ ሊንክ ይመዝገቡ: https://forms.gle/3i84MxDJ...
📞 ስልክ: 094391555 / 0943965555
📍አድራሻ: መስቀል ፍላወር ቱሊፕ ሆቴል ጀርባ
#mamushev #evtraining #evtechnician #electricvehicles #automotiveethiopia #evmechanic
19 days ago
ኢትዮጵያ ወደ ቴክኖሎጂ ሉዓላዊነት የምታደርገው ጉዞ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘመናዊው ዓለም የሀገራት ፉክክር በወታደራዊ ኃይል ወይም በተፈጥሮ ሀብት ብቻ አይወሰንም፡፡
የቴክኖሎጂ አቅም፣ የዲጂታል መሠረተ ልማትና የመረጃ ሉዓላዊነት የሀገራትን የወደፊት እድገት የሚወስኑ ቁልፍ መለኪያዎች ሆነዋል።
ኢትዮጵያም ባለፉት 5 ዓመታት በዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ ያከናወነቻቸው ሥራዎች የዲጂታል ሽግግር መሠረት ጥለዋል፡፡ በ2ኛው ምዕራፍ በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ወደ ቀጣዩ የቴክኖሎጂ ዘመን ለማሸጋገር በትኩረት እየሰራች ነው።
የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ ዋና ግብ የመንግሥት አሰራርን ማዘመን፣ የቢሮክራሲ ጫናን መቀነስ፣ የሕዝብ አገልግሎቶችን ማፋጠንና የዜጎችን የኑሮ ጥራት ማሻሻል ነበር።
በዚህም የቴሌኮም ዘርፉ ለውድድር ተከፍቶ፣ የ4ኛና 5ኛ ትውልድ ኔትወርክ አገልግሎቶች ወደ ተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች እንዲስፋፉ በማድረግ የኢንተርኔት ተደራሽነትን እንዲጠናከር አድርጓል፡፡ በዲጂታል ኢኮኖሚ ውስጥ የሚፈጠሩ አዳዲስ ዕድሎችንም አስፍቷል።
የዲጂታል ፋይናንስ ሽግግሩም በሀገሪቱ ውስጥ አዲስ ምዕራፍን የከፈተ ሲሆን÷ የሠራተኞች ደመወዝ፣ የነዳጅ ግብይትና የትራፊክ ቅጣት ክፍያዎች በዲጂታል ስርዓት መፈጸማቸው ግብይቶችን ፈጣን፣ ግልጽና ቀልጣፋ አድርጓል።
በተመሳሳይ ሚሊየኖች በፋይዳ ብሔራዊ የዲጂታል መታወቂያ ሥርዓት ተመዝግበው አገልግሎት እያገኙ ሲሆን÷ የፓስፖርት፣ የንግድ ፈቃድና የታክስ አገልግሎቶችን ወደ ኦንላይን ማሸጋገር ጊዜን ከመቆጠብ ባሻገር የሙስና እድሎችንም ለመቀነስ አስችሏል።
የቴክኖሎጂ ሽግግሩ በአገልግሎት ዲጂታላይዜሽን ብቻ አልተወሰነም፤ የ5 ሚሊየን ኮደርስ ስልጠና ኢኒሼቲቭ የወጣቶችን የቴክኖሎጂ ክህሎት በማሳደግ ለወደፊቱ የዲጂታል ኢኮኖሚ ጠንካራ የሰው ኃይል ለመገንባት አግዟል፡፡ይህም ቴክኖሎጂን ከመጠቀም ወደ መፍጠርና ማልማት የሚደረግ ስልታዊ ሽግግር መሆኑን ያሳያል።
የዲጂታል ሉዓላዊነቷን ለማጠናከር ከሶፍትዌር ልማት ባለፈ በሃርድዌር ምርት ላይም ትኩረት የሰጠችው ኢትዮጵያ የላፕቶፕ፣ የታብሌትና ሌሎች ዲጂታል መሣሪያዎችን በሀገር ውስጥ ለማምረት የፋብሪካ ግንባታ እያከናወነች ትገኛለች።
ከዚህ በተጨማሪ ከዚህ ቀደም ሩቅ ይመስል የነበረው የድሮን ቴክኖሎጂ ዛሬ በሀገር ውስጥ ማምረት መቻሉ በቴክኖሎጂ ራስን የመቻል አቅም እየጠነከረ መምጣቱን ያመለክታል።
ዲጂታላይዜሽን ያለ ጠንካራ የሳይበር ደህንነት ሊሳካ እንደማይችል በመገንዘብም ኢትዮጵያ የሕግ፣ የተቋምና የቴክኖሎጂ አቅሟን በማጠናከር የዲጂታል ሥነ ምህዳሯን እየገነባች ትገኛለች።
የተሻሻለው ብሔራዊ የሳይበር ደህንነት ፖሊሲ፣ የግል መረጃ ጥበቃና የኤሌክትሮኒክስ ግብይት ሕጎች ለዲጂታል ኢኮኖሚው አስተማማኝ ሕጋዊ መሠረት ፈጥረዋል።
በተመሳሳይ የመከላከያ ሳይበር ማዕከል የሰለጠኑ የሳይበር ኃይሎችን በማፍራት የአገሪቱን ዲጂታል ሀብቶችና ቁልፍ መሰረተ ልማቶችን ለመጠበቅ አቅሙን እያጠናከረ ይገኛል።
በዚህ መሠረት ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ የ2025 ስትራቴጂ ቀጣይ ምዕራፍ ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያን ወደ ዲጂታል ኢኮኖሚ፣ ወደ ቴክኖሎጂ ፈጠራና ወደ ሉዓላዊ የመረጃ ሥርዓት የሚያሸጋግር ብሔራዊ ራዕይ ነው።
ስትራቴጂው የሰው ሰራሽ አስተውሎትን እና ሌሎች አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም በኢኮኖሚ፣ በመንግሥታዊ አገልግሎትና በማኅበራዊ ዘርፎች ሥር ነቀል ለውጥ ለማምጣት ያለመ ነው።
በመሆኑም ኢትዮጵያ የጀመረችው የዲጂታል ጉዞ የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን ከማስፋት ባለፈ የራሷን ቴክኖሎጂ የምትፈጥር፣ የምታመርትና የምትጠብቅ ሀገር ለመሆን የተጀመረ ስልታዊ ጉዞ መሆኑን በግልጽ አሳይቷል።
የዲጂታል 2030 ራዕይ ጥንካሬ ያላት፣ በቴክኖሎጂ ራሷን የቻለች እና ለወደፊቱ ፉክክር ዝግጁ የሆነች ኢትዮጵያን ለመገንባት ጠንካራ መሠረት ይጥላል።
በዮናስ ጌትነት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘመናዊው ዓለም የሀገራት ፉክክር በወታደራዊ ኃይል ወይም በተፈጥሮ ሀብት ብቻ አይወሰንም፡፡
የቴክኖሎጂ አቅም፣ የዲጂታል መሠረተ ልማትና የመረጃ ሉዓላዊነት የሀገራትን የወደፊት እድገት የሚወስኑ ቁልፍ መለኪያዎች ሆነዋል።
ኢትዮጵያም ባለፉት 5 ዓመታት በዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ ያከናወነቻቸው ሥራዎች የዲጂታል ሽግግር መሠረት ጥለዋል፡፡ በ2ኛው ምዕራፍ በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ወደ ቀጣዩ የቴክኖሎጂ ዘመን ለማሸጋገር በትኩረት እየሰራች ነው።
የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ ዋና ግብ የመንግሥት አሰራርን ማዘመን፣ የቢሮክራሲ ጫናን መቀነስ፣ የሕዝብ አገልግሎቶችን ማፋጠንና የዜጎችን የኑሮ ጥራት ማሻሻል ነበር።
በዚህም የቴሌኮም ዘርፉ ለውድድር ተከፍቶ፣ የ4ኛና 5ኛ ትውልድ ኔትወርክ አገልግሎቶች ወደ ተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች እንዲስፋፉ በማድረግ የኢንተርኔት ተደራሽነትን እንዲጠናከር አድርጓል፡፡ በዲጂታል ኢኮኖሚ ውስጥ የሚፈጠሩ አዳዲስ ዕድሎችንም አስፍቷል።
የዲጂታል ፋይናንስ ሽግግሩም በሀገሪቱ ውስጥ አዲስ ምዕራፍን የከፈተ ሲሆን÷ የሠራተኞች ደመወዝ፣ የነዳጅ ግብይትና የትራፊክ ቅጣት ክፍያዎች በዲጂታል ስርዓት መፈጸማቸው ግብይቶችን ፈጣን፣ ግልጽና ቀልጣፋ አድርጓል።
በተመሳሳይ ሚሊየኖች በፋይዳ ብሔራዊ የዲጂታል መታወቂያ ሥርዓት ተመዝግበው አገልግሎት እያገኙ ሲሆን÷ የፓስፖርት፣ የንግድ ፈቃድና የታክስ አገልግሎቶችን ወደ ኦንላይን ማሸጋገር ጊዜን ከመቆጠብ ባሻገር የሙስና እድሎችንም ለመቀነስ አስችሏል።
የቴክኖሎጂ ሽግግሩ በአገልግሎት ዲጂታላይዜሽን ብቻ አልተወሰነም፤ የ5 ሚሊየን ኮደርስ ስልጠና ኢኒሼቲቭ የወጣቶችን የቴክኖሎጂ ክህሎት በማሳደግ ለወደፊቱ የዲጂታል ኢኮኖሚ ጠንካራ የሰው ኃይል ለመገንባት አግዟል፡፡ይህም ቴክኖሎጂን ከመጠቀም ወደ መፍጠርና ማልማት የሚደረግ ስልታዊ ሽግግር መሆኑን ያሳያል።
የዲጂታል ሉዓላዊነቷን ለማጠናከር ከሶፍትዌር ልማት ባለፈ በሃርድዌር ምርት ላይም ትኩረት የሰጠችው ኢትዮጵያ የላፕቶፕ፣ የታብሌትና ሌሎች ዲጂታል መሣሪያዎችን በሀገር ውስጥ ለማምረት የፋብሪካ ግንባታ እያከናወነች ትገኛለች።
ከዚህ በተጨማሪ ከዚህ ቀደም ሩቅ ይመስል የነበረው የድሮን ቴክኖሎጂ ዛሬ በሀገር ውስጥ ማምረት መቻሉ በቴክኖሎጂ ራስን የመቻል አቅም እየጠነከረ መምጣቱን ያመለክታል።
ዲጂታላይዜሽን ያለ ጠንካራ የሳይበር ደህንነት ሊሳካ እንደማይችል በመገንዘብም ኢትዮጵያ የሕግ፣ የተቋምና የቴክኖሎጂ አቅሟን በማጠናከር የዲጂታል ሥነ ምህዳሯን እየገነባች ትገኛለች።
የተሻሻለው ብሔራዊ የሳይበር ደህንነት ፖሊሲ፣ የግል መረጃ ጥበቃና የኤሌክትሮኒክስ ግብይት ሕጎች ለዲጂታል ኢኮኖሚው አስተማማኝ ሕጋዊ መሠረት ፈጥረዋል።
በተመሳሳይ የመከላከያ ሳይበር ማዕከል የሰለጠኑ የሳይበር ኃይሎችን በማፍራት የአገሪቱን ዲጂታል ሀብቶችና ቁልፍ መሰረተ ልማቶችን ለመጠበቅ አቅሙን እያጠናከረ ይገኛል።
በዚህ መሠረት ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ የ2025 ስትራቴጂ ቀጣይ ምዕራፍ ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያን ወደ ዲጂታል ኢኮኖሚ፣ ወደ ቴክኖሎጂ ፈጠራና ወደ ሉዓላዊ የመረጃ ሥርዓት የሚያሸጋግር ብሔራዊ ራዕይ ነው።
ስትራቴጂው የሰው ሰራሽ አስተውሎትን እና ሌሎች አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም በኢኮኖሚ፣ በመንግሥታዊ አገልግሎትና በማኅበራዊ ዘርፎች ሥር ነቀል ለውጥ ለማምጣት ያለመ ነው።
በመሆኑም ኢትዮጵያ የጀመረችው የዲጂታል ጉዞ የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን ከማስፋት ባለፈ የራሷን ቴክኖሎጂ የምትፈጥር፣ የምታመርትና የምትጠብቅ ሀገር ለመሆን የተጀመረ ስልታዊ ጉዞ መሆኑን በግልጽ አሳይቷል።
የዲጂታል 2030 ራዕይ ጥንካሬ ያላት፣ በቴክኖሎጂ ራሷን የቻለች እና ለወደፊቱ ፉክክር ዝግጁ የሆነች ኢትዮጵያን ለመገንባት ጠንካራ መሠረት ይጥላል።
በዮናስ ጌትነት
20 days ago
በመዲናዋ የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተቋማት እውቅናና ሽልማት ተበረከተ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በ2018 በጀት ዓመት የሕዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ሥራዎችን በመሥራት የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ቢሮዎች፣ ተቋማት፣ ክፍለ ከተሞች እና ወረዳዎች ዕውቅናና ሽልማት አበርክተዋል።
በዚሁም መሰረት፦
የካቢኔ አባል ከሆኑ ቢሮዎች፦(መኪና ተሸላሚዎች)
1ኛ. ሰላምና ፀጥታ ቢሮ
2ኛ. ጤና ቢሮ
3ኛ. ገቢዎች ቢሮ እና ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ
4ኛ. ትምህርት ቢሮ
5ኛ. ልዩ ተሸላሚ የሆነው :-ለነገዋ የሴቶች ተሃድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል
ከክፍለ ከተሞች፦ (መኪና ተሸላሚዎች)
1ኛ. ቦሌ ክፍለ ከተማ
2ኛ. ለሚኩራ ክፍለ ከተማ
3ኛ. አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ
የካቢኔ አባል ካልሆኑ ተቋማት፦ (መኪና ተሸላሚዎች)
1ኛ. ደንብ ማስከበር ባለስልጣን
2ኛ. መንገዶች ባለስልጣን
3ኛ. ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን
4ኛ. አሽከርካሪና ተሽከርካሪ ባለስልጣን
5ኛ. ፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ ሲሆን
በተጨማሪም 33 ወረዳዎች፣ ከሁሉም ክፍለ ከተማ ከእያንዳንዱ ወረዳ ከአንድ እስከ ሶስት የተሻለ አፈፃፀም ያላቸው ተሸላሚ ሆነዋል።
የካቢኔ አባል ከሆኑ ቢሮዎች፦የሰርተፍኬት ተሸላሚዎች
1. ፋይናንስ ቢሮ
2. ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ
3. ኮሙኒኬሽን ቢሮ
4. ንግድ ቢሮና
5. ፍትሕ ቢሮ
የካቢኔ አባል ካልሆኑ ተቋማት፦(የሰርተፍኬት ተሸላሚዎች)
1. ሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት
2. የመስሪያ ቦታዎች ልማት አስተዳደር
3. አዲስ ሚዲያ ኔትወርክ
ከክፍለ ከተሞች:-
(የሰርተፍኬት ተሸላሚዎች)
1. ኮልፌ ክፍለ ከተማ
2. ልደታ ክፍለ ከተማና የካ ክፍለ ከተማ ናቸው።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የዛሬው እውቅናና ሽልማት የሁሉም አመራር፣ በየደረጃው ያሉ ባለሙያዎች፣ የባለድርሻ አካላት እና አብሮን ለሰራው ሕዝብ ለጋራ የቅንጅት ስራ የተበረከተ ነው ብለዋል፡፡
ይህም ይበልጥ ሰርተን የሕዝቡን የመልማት ፍላጎት የምናሳካበት፣ የውድድር መንፈስን የምንፈጥርበት እንዲሁም ወደኋላ የቀሩት ራሳቸውን ፈትሸው ወደፊት የሚመጡበት እንጂ የሚያዘናጋ አይደለም ነው ያሉት።
ስለሆነም እውቅናው በቀጣይ በጀት ዓመት አልቀን በመስራት የሕዝባችንን ተጠቃሚነት እንድናረጋግጥ፣ የአገልግሎት ተደራሽነትን አልቀን እንድንሰራ ትልቅ አደራ ጭምር ነው ሲሉ አስገንዝበዋል።
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በ2018 በጀት ዓመት የሕዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ሥራዎችን በመሥራት የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ቢሮዎች፣ ተቋማት፣ ክፍለ ከተሞች እና ወረዳዎች ዕውቅናና ሽልማት አበርክተዋል።
በዚሁም መሰረት፦
የካቢኔ አባል ከሆኑ ቢሮዎች፦(መኪና ተሸላሚዎች)
1ኛ. ሰላምና ፀጥታ ቢሮ
2ኛ. ጤና ቢሮ
3ኛ. ገቢዎች ቢሮ እና ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ
4ኛ. ትምህርት ቢሮ
5ኛ. ልዩ ተሸላሚ የሆነው :-ለነገዋ የሴቶች ተሃድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል
ከክፍለ ከተሞች፦ (መኪና ተሸላሚዎች)
1ኛ. ቦሌ ክፍለ ከተማ
2ኛ. ለሚኩራ ክፍለ ከተማ
3ኛ. አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ
የካቢኔ አባል ካልሆኑ ተቋማት፦ (መኪና ተሸላሚዎች)
1ኛ. ደንብ ማስከበር ባለስልጣን
2ኛ. መንገዶች ባለስልጣን
3ኛ. ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን
4ኛ. አሽከርካሪና ተሽከርካሪ ባለስልጣን
5ኛ. ፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ ሲሆን
በተጨማሪም 33 ወረዳዎች፣ ከሁሉም ክፍለ ከተማ ከእያንዳንዱ ወረዳ ከአንድ እስከ ሶስት የተሻለ አፈፃፀም ያላቸው ተሸላሚ ሆነዋል።
የካቢኔ አባል ከሆኑ ቢሮዎች፦የሰርተፍኬት ተሸላሚዎች
1. ፋይናንስ ቢሮ
2. ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ
3. ኮሙኒኬሽን ቢሮ
4. ንግድ ቢሮና
5. ፍትሕ ቢሮ
የካቢኔ አባል ካልሆኑ ተቋማት፦(የሰርተፍኬት ተሸላሚዎች)
1. ሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት
2. የመስሪያ ቦታዎች ልማት አስተዳደር
3. አዲስ ሚዲያ ኔትወርክ
ከክፍለ ከተሞች:-
(የሰርተፍኬት ተሸላሚዎች)
1. ኮልፌ ክፍለ ከተማ
2. ልደታ ክፍለ ከተማና የካ ክፍለ ከተማ ናቸው።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የዛሬው እውቅናና ሽልማት የሁሉም አመራር፣ በየደረጃው ያሉ ባለሙያዎች፣ የባለድርሻ አካላት እና አብሮን ለሰራው ሕዝብ ለጋራ የቅንጅት ስራ የተበረከተ ነው ብለዋል፡፡
ይህም ይበልጥ ሰርተን የሕዝቡን የመልማት ፍላጎት የምናሳካበት፣ የውድድር መንፈስን የምንፈጥርበት እንዲሁም ወደኋላ የቀሩት ራሳቸውን ፈትሸው ወደፊት የሚመጡበት እንጂ የሚያዘናጋ አይደለም ነው ያሉት።
ስለሆነም እውቅናው በቀጣይ በጀት ዓመት አልቀን በመስራት የሕዝባችንን ተጠቃሚነት እንድናረጋግጥ፣ የአገልግሎት ተደራሽነትን አልቀን እንድንሰራ ትልቅ አደራ ጭምር ነው ሲሉ አስገንዝበዋል።
22 days ago
ብረሽድ ባይ ቤቲ የውበት አካዳሚ ከ400 በላይ ሰልጣኞችን አስመረቀ
#ethiopia | ብረሽድ ባይ ቤቲ የውበት አካዳሚ በሰባተኛው ዙር የማሰልጠኛ መርሃ ግብሩ ያሰለጠናቸውን ከ400 በላይ ተማሪዎች በትላንትናው ዕለት አስመርቋል።
ተመራቂዎቹ በሜካፕ፣ በጥፍር አሰራር፣ በሽፋሽፍት ውበት (eyelash)፣ በኦምብሬና በፌሻል የውበት አጠባበቅ ዘርፎች የንድፈ ሃሳብና የተግባር ስልጠናቸውን በሚገባ ያጠናቀቁ ባለሙያዎች ናቸው።
የተቋሙ መስራችና ባለቤት ወ/ሮ ቤተልሔም እስክንድር በምረቃው ስነ-ስርዓት ላይ እንደገለጹት አካዳሚው ከተመሰረተ 13 ዓመታት ያለፉት ሲሆን ተማሪዎቹን በውበት ሙያ ማብቃት ብቻ ሳይሆን ራሳቸውን ችለው ወደ ስራ እንዲገቡ ለማስቻል ሰፊ እገዛ ያደርጋል።
በዚህም መሰረት ተማሪዎቹ በስልጠና ቆይታቸው የዲጂታል ማርኬቲንግ፣ የቪዲዮግራፊ፣ የፎቶግራፊና የህይወት ክህሎት ስልጠናዎችን በነጻ እንዲወስዱ ተደርጓል።
ይህም የራሳቸውን ስራ ፈጥረው ራሳቸውን በቀላሉ ማስተዋወቅ እንዲችሉ ትልቅ አቅም ይፈጥርላቸዋል።
ተመራቂዎቹ ከስልጠና በኋላ በቀጥታ ወደ ስራ እንዲሰማሩና የራሳቸውን ተቋም እንዲከፍቱ ለማድረግም አካዳሚው ከኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ እና ከከፍታ ጋር በመተባበር የብድርና የፋይናንስ አገልግሎት የሚመቻችበትን መንገድ ዘርግቷል።
በተጨማሪም ተቋሙ ማህበራዊ ሃላፊነቱን ለመወጣት መስማት ለተሳናቸው ወገኖችና አቅም ለሌላቸው እናቶች ነጻ የስልጠና እድሎችን ሲሰጥ የቆየ ሲሆን በቅርቡ "ቢ ኮስሞቲክስ" የተሰኘ የራሱን የውበት ብራንድ ለመጀመር እንዲሁም የትራንስፖርት ችግርን ለመቅረፍ የኦንላይን የውበት ትምህርት ስልጠናዎችን ለማስጀመር በትጋት እየሰራ መሆኑን ገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | ብረሽድ ባይ ቤቲ የውበት አካዳሚ በሰባተኛው ዙር የማሰልጠኛ መርሃ ግብሩ ያሰለጠናቸውን ከ400 በላይ ተማሪዎች በትላንትናው ዕለት አስመርቋል።
ተመራቂዎቹ በሜካፕ፣ በጥፍር አሰራር፣ በሽፋሽፍት ውበት (eyelash)፣ በኦምብሬና በፌሻል የውበት አጠባበቅ ዘርፎች የንድፈ ሃሳብና የተግባር ስልጠናቸውን በሚገባ ያጠናቀቁ ባለሙያዎች ናቸው።
የተቋሙ መስራችና ባለቤት ወ/ሮ ቤተልሔም እስክንድር በምረቃው ስነ-ስርዓት ላይ እንደገለጹት አካዳሚው ከተመሰረተ 13 ዓመታት ያለፉት ሲሆን ተማሪዎቹን በውበት ሙያ ማብቃት ብቻ ሳይሆን ራሳቸውን ችለው ወደ ስራ እንዲገቡ ለማስቻል ሰፊ እገዛ ያደርጋል።
በዚህም መሰረት ተማሪዎቹ በስልጠና ቆይታቸው የዲጂታል ማርኬቲንግ፣ የቪዲዮግራፊ፣ የፎቶግራፊና የህይወት ክህሎት ስልጠናዎችን በነጻ እንዲወስዱ ተደርጓል።
ይህም የራሳቸውን ስራ ፈጥረው ራሳቸውን በቀላሉ ማስተዋወቅ እንዲችሉ ትልቅ አቅም ይፈጥርላቸዋል።
ተመራቂዎቹ ከስልጠና በኋላ በቀጥታ ወደ ስራ እንዲሰማሩና የራሳቸውን ተቋም እንዲከፍቱ ለማድረግም አካዳሚው ከኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ እና ከከፍታ ጋር በመተባበር የብድርና የፋይናንስ አገልግሎት የሚመቻችበትን መንገድ ዘርግቷል።
በተጨማሪም ተቋሙ ማህበራዊ ሃላፊነቱን ለመወጣት መስማት ለተሳናቸው ወገኖችና አቅም ለሌላቸው እናቶች ነጻ የስልጠና እድሎችን ሲሰጥ የቆየ ሲሆን በቅርቡ "ቢ ኮስሞቲክስ" የተሰኘ የራሱን የውበት ብራንድ ለመጀመር እንዲሁም የትራንስፖርት ችግርን ለመቅረፍ የኦንላይን የውበት ትምህርት ስልጠናዎችን ለማስጀመር በትጋት እየሰራ መሆኑን ገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
Sponsored by
Surafel
Comments