በመዲናዋ የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተቋማት እውቅናና ሽልማት ተበረከተ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በ2018 በጀት ዓመት የሕዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ሥራዎችን በመሥራት የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ቢሮዎች፣ ተቋማት፣ ክፍለ ከተሞች እና ወረዳዎች ዕውቅናና ሽልማት አበርክተዋል።
በዚሁም መሰረት፦
የካቢኔ አባል ከሆኑ ቢሮዎች፦(መኪና ተሸላሚዎች)
1ኛ. ሰላምና ፀጥታ ቢሮ
2ኛ. ጤና ቢሮ
3ኛ. ገቢዎች ቢሮ እና ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ
4ኛ. ትምህርት ቢሮ
5ኛ. ልዩ ተሸላሚ የሆነው :-ለነገዋ የሴቶች ተሃድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል
ከክፍለ ከተሞች፦ (መኪና ተሸላሚዎች)
1ኛ. ቦሌ ክፍለ ከተማ
2ኛ. ለሚኩራ ክፍለ ከተማ
3ኛ. አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ
የካቢኔ አባል ካልሆኑ ተቋማት፦ (መኪና ተሸላሚዎች)
1ኛ. ደንብ ማስከበር ባለስልጣን
2ኛ. መንገዶች ባለስልጣን
3ኛ. ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን
4ኛ. አሽከርካሪና ተሽከርካሪ ባለስልጣን
5ኛ. ፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ ሲሆን
በተጨማሪም 33 ወረዳዎች፣ ከሁሉም ክፍለ ከተማ ከእያንዳንዱ ወረዳ ከአንድ እስከ ሶስት የተሻለ አፈፃፀም ያላቸው ተሸላሚ ሆነዋል።
የካቢኔ አባል ከሆኑ ቢሮዎች፦የሰርተፍኬት ተሸላሚዎች
1. ፋይናንስ ቢሮ
2. ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ
3. ኮሙኒኬሽን ቢሮ
4. ንግድ ቢሮና
5. ፍትሕ ቢሮ
የካቢኔ አባል ካልሆኑ ተቋማት፦(የሰርተፍኬት ተሸላሚዎች)
1. ሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት
2. የመስሪያ ቦታዎች ልማት አስተዳደር
3. አዲስ ሚዲያ ኔትወርክ
ከክፍለ ከተሞች:-
(የሰርተፍኬት ተሸላሚዎች)
1. ኮልፌ ክፍለ ከተማ
2. ልደታ ክፍለ ከተማና የካ ክፍለ ከተማ ናቸው።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የዛሬው እውቅናና ሽልማት የሁሉም አመራር፣ በየደረጃው ያሉ ባለሙያዎች፣ የባለድርሻ አካላት እና አብሮን ለሰራው ሕዝብ ለጋራ የቅንጅት ስራ የተበረከተ ነው ብለዋል፡፡
ይህም ይበልጥ ሰርተን የሕዝቡን የመልማት ፍላጎት የምናሳካበት፣ የውድድር መንፈስን የምንፈጥርበት እንዲሁም ወደኋላ የቀሩት ራሳቸውን ፈትሸው ወደፊት የሚመጡበት እንጂ የሚያዘናጋ አይደለም ነው ያሉት።
ስለሆነም እውቅናው በቀጣይ በጀት ዓመት አልቀን በመስራት የሕዝባችንን ተጠቃሚነት እንድናረጋግጥ፣ የአገልግሎት ተደራሽነትን አልቀን እንድንሰራ ትልቅ አደራ ጭምር ነው ሲሉ አስገንዝበዋል።
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በ2018 በጀት ዓመት የሕዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ሥራዎችን በመሥራት የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ቢሮዎች፣ ተቋማት፣ ክፍለ ከተሞች እና ወረዳዎች ዕውቅናና ሽልማት አበርክተዋል።
በዚሁም መሰረት፦
የካቢኔ አባል ከሆኑ ቢሮዎች፦(መኪና ተሸላሚዎች)
1ኛ. ሰላምና ፀጥታ ቢሮ
2ኛ. ጤና ቢሮ
3ኛ. ገቢዎች ቢሮ እና ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ
4ኛ. ትምህርት ቢሮ
5ኛ. ልዩ ተሸላሚ የሆነው :-ለነገዋ የሴቶች ተሃድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል
ከክፍለ ከተሞች፦ (መኪና ተሸላሚዎች)
1ኛ. ቦሌ ክፍለ ከተማ
2ኛ. ለሚኩራ ክፍለ ከተማ
3ኛ. አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ
የካቢኔ አባል ካልሆኑ ተቋማት፦ (መኪና ተሸላሚዎች)
1ኛ. ደንብ ማስከበር ባለስልጣን
2ኛ. መንገዶች ባለስልጣን
3ኛ. ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን
4ኛ. አሽከርካሪና ተሽከርካሪ ባለስልጣን
5ኛ. ፅዳት አስተዳደር ኤጀንሲ ሲሆን
በተጨማሪም 33 ወረዳዎች፣ ከሁሉም ክፍለ ከተማ ከእያንዳንዱ ወረዳ ከአንድ እስከ ሶስት የተሻለ አፈፃፀም ያላቸው ተሸላሚ ሆነዋል።
የካቢኔ አባል ከሆኑ ቢሮዎች፦የሰርተፍኬት ተሸላሚዎች
1. ፋይናንስ ቢሮ
2. ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ
3. ኮሙኒኬሽን ቢሮ
4. ንግድ ቢሮና
5. ፍትሕ ቢሮ
የካቢኔ አባል ካልሆኑ ተቋማት፦(የሰርተፍኬት ተሸላሚዎች)
1. ሲቪል ምዝገባና የነዋሪነት አገልግሎት
2. የመስሪያ ቦታዎች ልማት አስተዳደር
3. አዲስ ሚዲያ ኔትወርክ
ከክፍለ ከተሞች:-
(የሰርተፍኬት ተሸላሚዎች)
1. ኮልፌ ክፍለ ከተማ
2. ልደታ ክፍለ ከተማና የካ ክፍለ ከተማ ናቸው።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የዛሬው እውቅናና ሽልማት የሁሉም አመራር፣ በየደረጃው ያሉ ባለሙያዎች፣ የባለድርሻ አካላት እና አብሮን ለሰራው ሕዝብ ለጋራ የቅንጅት ስራ የተበረከተ ነው ብለዋል፡፡
ይህም ይበልጥ ሰርተን የሕዝቡን የመልማት ፍላጎት የምናሳካበት፣ የውድድር መንፈስን የምንፈጥርበት እንዲሁም ወደኋላ የቀሩት ራሳቸውን ፈትሸው ወደፊት የሚመጡበት እንጂ የሚያዘናጋ አይደለም ነው ያሉት።
ስለሆነም እውቅናው በቀጣይ በጀት ዓመት አልቀን በመስራት የሕዝባችንን ተጠቃሚነት እንድናረጋግጥ፣ የአገልግሎት ተደራሽነትን አልቀን እንድንሰራ ትልቅ አደራ ጭምር ነው ሲሉ አስገንዝበዋል።
18 days ago