20 hours ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነሐሴ 1 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 3:00-10:00
👉ገርጂ ኮንዶሚኒየም፣ ገርጂ ተወካዮች ምክርቤት መኖሪያ ፣ ሰንሻይን ሪልስቴት ፣ አየር መንገድ በቀራኒዮ፣ በአሸዋ ሜዳ፣ በጦቢያ፣ በካጂማ፣ በመሐል ከተማ፣ በዓለሙ ማደያ ፣ በጎርአርባ እና አካባቢው፣
👉 በገላን መኖሪያ ቤቶች፣ በገመዳ ማህበር፣ በስላሴ ወሌ፣ በአባበ ጀርባ፣ በለገዲማ በባቡር ሐዲድ፣ በሲዳሞ አዋሽ፣ በገንደ ቆሬ እና አካባቢው፣
👉 በአቃቂ ኬላ፣ በገላን ኢንዱስትሪ መንደር፣ በወሰርቢ፣ በበላይነህ ክንዴ፣ ካፍ ማደያ ፣ በቱሉ ዲምቱ ማኅበር ቤቶች፣ በቱሉ ዲምቱ የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በቱሉዲምቱ አርሴማ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡30
👉ጣፎ፣ክብር ደመና፣ሰላም ቪሌጅ፣ጣፎ ገብርኤል፣ጋሪ ረታ፣ ባጃጅ ተራ፣አያት ለገጣፎ፣ሱሉልታ ቆዳ ፋብሪካ ፣ ኮሶ በር፣ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣ ሙሎ፣ ገላን እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-11፡00
👉ለቡ አርሴማ ፊትለፊት፣ ዊጃን ሶል ፋብሪካ፣ ን/ስልክ ፖሊስ፣ ዮበክ ሪልእስቴት፣ ጎፋ ካምፕ ኮንዶሚኒየም፣ ጀርመን አደባባይ፣ ጉራጌ ሰፈር፣ ትግሬ ሰፈር፣ ካፍ ነዳጅ ማደያ ጀርባ፣ አርሴማ ቤተክርስቲያን፣ በብስራተ- ገብርኤል፣ በጀርመን አደባባይ፣ በቆሼ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00-11፡00
👉በቡራዪ ከተማ ፣ በአኔ ዲማ ፣ በቡራዩ ድሬ፣ በኬላ፣ በመናገሻ ጭሮ፣ ጨለንቆ፣ ደደር፣ ሃራዋቻ፣ ኩፋንዚክ፣ ሶቃ፣ መከላ ባህርዳር፣ ልደታ፣ ይባብ፣ ትንሾች፣ ባታ 100 ካሬ፣ ቆጠቲና፣ዱዱ፣ ወልዲያ፣መርሳ እና ሲሪንቃ እና አካባቢው፣
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ በመገንዘብ ከወዲሁ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
ነሐሴ 1 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 3:00-10:00
👉ገርጂ ኮንዶሚኒየም፣ ገርጂ ተወካዮች ምክርቤት መኖሪያ ፣ ሰንሻይን ሪልስቴት ፣ አየር መንገድ በቀራኒዮ፣ በአሸዋ ሜዳ፣ በጦቢያ፣ በካጂማ፣ በመሐል ከተማ፣ በዓለሙ ማደያ ፣ በጎርአርባ እና አካባቢው፣
👉 በገላን መኖሪያ ቤቶች፣ በገመዳ ማህበር፣ በስላሴ ወሌ፣ በአባበ ጀርባ፣ በለገዲማ በባቡር ሐዲድ፣ በሲዳሞ አዋሽ፣ በገንደ ቆሬ እና አካባቢው፣
👉 በአቃቂ ኬላ፣ በገላን ኢንዱስትሪ መንደር፣ በወሰርቢ፣ በበላይነህ ክንዴ፣ ካፍ ማደያ ፣ በቱሉ ዲምቱ ማኅበር ቤቶች፣ በቱሉ ዲምቱ የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በቱሉዲምቱ አርሴማ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡30
👉ጣፎ፣ክብር ደመና፣ሰላም ቪሌጅ፣ጣፎ ገብርኤል፣ጋሪ ረታ፣ ባጃጅ ተራ፣አያት ለገጣፎ፣ሱሉልታ ቆዳ ፋብሪካ ፣ ኮሶ በር፣ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣ ሙሎ፣ ገላን እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-11፡00
👉ለቡ አርሴማ ፊትለፊት፣ ዊጃን ሶል ፋብሪካ፣ ን/ስልክ ፖሊስ፣ ዮበክ ሪልእስቴት፣ ጎፋ ካምፕ ኮንዶሚኒየም፣ ጀርመን አደባባይ፣ ጉራጌ ሰፈር፣ ትግሬ ሰፈር፣ ካፍ ነዳጅ ማደያ ጀርባ፣ አርሴማ ቤተክርስቲያን፣ በብስራተ- ገብርኤል፣ በጀርመን አደባባይ፣ በቆሼ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00-11፡00
👉በቡራዪ ከተማ ፣ በአኔ ዲማ ፣ በቡራዩ ድሬ፣ በኬላ፣ በመናገሻ ጭሮ፣ ጨለንቆ፣ ደደር፣ ሃራዋቻ፣ ኩፋንዚክ፣ ሶቃ፣ መከላ ባህርዳር፣ ልደታ፣ ይባብ፣ ትንሾች፣ ባታ 100 ካሬ፣ ቆጠቲና፣ዱዱ፣ ወልዲያ፣መርሳ እና ሲሪንቃ እና አካባቢው፣
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ በመገንዘብ ከወዲሁ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
1 day ago
5 days ago
ባህርዳር ዩኒቨርስቲ በEVACONET የአርክቴክቸር ዲዛይን ውድድር አንደኛ ሆነ
#ethiopia | አዲስ አበባ – በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የተዘጋጀው የEVACONET ዲጂታል የኮንስትራክሽን ገበያ ፕላትፎርም የምረቃ ሥነ ሥርዓት አካል በሆነው የአርክቴክቸር ዲዛይን ውድድር ባህርዳር ዩኒቨርስቲ አንደኛ ደረጃን በማስመዝገብ አሸናፊ ሆኗል።
ውድድሩ በዩኒቨርስቲዎች የአርክቴክቸር ዲፓርትመንት 5ኛ ዓመት ተማሪዎች መካከል የተካሄደ ሲሆን፣ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ሁለተኛ፣ አዲስ ኮሌጅ ደግሞ ሶስተኛ ደረጃን አግኝተዋል። አዘጋጆቹ ውድድሩ አዳዲስ የፈጠራ ስራዎችን ያስተዋወቀ እንደነበር ገልጸው፣ ከዚህ በኋላም በየዓመቱ እንደሚካሄድ አስታውቀዋል።
EVACONET በኢንጂነር አቤሴሎም መለሰ የተቋቋመ ዲጂታል የኮንስትራክሽን ገበያ ፕላትፎርም ሲሆን፣ የኮንስትራክሽን ማቴሪያል ወቅታዊ ዋጋዎችን በማነጻጸር ሻጮችና ገዢዎችን በአንድ መድረክ የሚያገናኝ የዲጂታል ገበያ ሥርዓት ነው።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ዴኤታ ዶ/ር የትምጌታ አስራት፣ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን ኃላፊዎች፣ የዘርፉ ባለድርሻ አካላትና ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል። ተናጋሪዎቹም ፕላትፎርሙ የ"ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030" ራዕይን ለማሳካት እንደሚያግዝ፣ በኮንስትራክሽን ገበያ ውስጥ ግልጽነትና ተወዳዳሪነትን እንደሚያሳድግ ገልጸዋል።
በእለቱ "ሕይወትን በኮንስትራክሽን እንገንባ" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ የኮንስትራክሽን ፋሽን ሾውና የሞዴሎች ትዕይንትም ቀርቦ የተሳታፊዎችን ቀልብ ስቧል።
ዝግጅቱ ለተሳካ አፈጻጸም አስተዋጽኦ ላደረጉ ተቋማትና ግለሰቦች የእውቅና እና የልዩ ሽልማት ስጦታዎች በመበርከት ተጠናቋል።
#ethiopia | አዲስ አበባ – በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የተዘጋጀው የEVACONET ዲጂታል የኮንስትራክሽን ገበያ ፕላትፎርም የምረቃ ሥነ ሥርዓት አካል በሆነው የአርክቴክቸር ዲዛይን ውድድር ባህርዳር ዩኒቨርስቲ አንደኛ ደረጃን በማስመዝገብ አሸናፊ ሆኗል።
ውድድሩ በዩኒቨርስቲዎች የአርክቴክቸር ዲፓርትመንት 5ኛ ዓመት ተማሪዎች መካከል የተካሄደ ሲሆን፣ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ሁለተኛ፣ አዲስ ኮሌጅ ደግሞ ሶስተኛ ደረጃን አግኝተዋል። አዘጋጆቹ ውድድሩ አዳዲስ የፈጠራ ስራዎችን ያስተዋወቀ እንደነበር ገልጸው፣ ከዚህ በኋላም በየዓመቱ እንደሚካሄድ አስታውቀዋል።
EVACONET በኢንጂነር አቤሴሎም መለሰ የተቋቋመ ዲጂታል የኮንስትራክሽን ገበያ ፕላትፎርም ሲሆን፣ የኮንስትራክሽን ማቴሪያል ወቅታዊ ዋጋዎችን በማነጻጸር ሻጮችና ገዢዎችን በአንድ መድረክ የሚያገናኝ የዲጂታል ገበያ ሥርዓት ነው።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ዴኤታ ዶ/ር የትምጌታ አስራት፣ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን ኃላፊዎች፣ የዘርፉ ባለድርሻ አካላትና ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል። ተናጋሪዎቹም ፕላትፎርሙ የ"ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030" ራዕይን ለማሳካት እንደሚያግዝ፣ በኮንስትራክሽን ገበያ ውስጥ ግልጽነትና ተወዳዳሪነትን እንደሚያሳድግ ገልጸዋል።
በእለቱ "ሕይወትን በኮንስትራክሽን እንገንባ" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ የኮንስትራክሽን ፋሽን ሾውና የሞዴሎች ትዕይንትም ቀርቦ የተሳታፊዎችን ቀልብ ስቧል።
ዝግጅቱ ለተሳካ አፈጻጸም አስተዋጽኦ ላደረጉ ተቋማትና ግለሰቦች የእውቅና እና የልዩ ሽልማት ስጦታዎች በመበርከት ተጠናቋል።
6 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) [የሰኔ 16ቱ ጉዳይ] የፖለቲካ ሴራ ተንታኞች መጠቀምያም ሆኗል። ታስታውስ ከሆነ እለቱ ቅዳሜ ነበር፣ ዊኬንድ ነበር፣ ማምሻ ላይ ነበር ይሄ ጉዳይ የተፈጠረው። እና እኔ እዚህ ቢሮ ቆይቼ ከቢሮ ስወጣ ነው መረጃው የሰማሁት። እና ለሚዲያ መነገር አለበት የሚል ሀሳብ መጥቶ የሚዲያ አካላት ይጠሩ ብለን ፋና፣ ኢቢሲ፣ አሚኮ ተጠርተው ነበር። መግለጫ የሰጠሁበትን ቦታ እስከዛሬ አስታውሰዋለሁ እኔ። ነገር ግን ፋና እና ኢቢሲ ምናልባትም ዊኬንድ ስለሆነ ምሽትም ስለነበረ ስንጠራቸው በዚያ ፍጥነት አልመጡልንም፣ አሚኮ ግን ጎረቤት ነው እዚህ 4 ኪሎ ነው መስሪያ ቤቱ፣ መኪናም ላያስፈልገው ይችላል - እዚሁ ስለሆነ። ልክ ጥሪው ሲደረግ ወዲያው አሚኮ መጣ፣ አሚኮ መጥቶ የተወሰነ ደቂቃ ጠበቀን እነዚያ ቢደርሱ ብለን፣ ዘገዩብን። እና መጨረሻ የመጣው ሀሳብ 'ምንም እኮ ችግር የለውም አሚኮ ወስዶ ለሁሉም ሊያከፋፍል ስለሚችል ለአሚኮ ይሰጥ ተብሎ እኔ ቤት ነው ለአሚኮ የሰጠሁት። በኋላ ግን ባህርዳር ላይ ሆኖ መግለጫ የሰጠው ወደሚል የሴራ ትንተና ተቀይሯል። እንደዚህ ያለው ከእውነት የተፋታ፣ ዛሬም ለነገም የማይበጅ፣ ውስጥህ እያወቀ የሚሸነገል፣ የሚዋሽ ነገር ጥፋት ብቻ ነው የሚያመጣው እና... ያ ክስተት ከመነሻው የሚሳካ ነው፣ ከመነሻው አንድ ግብ የሚያሟላ ነው ባትልም፣ እንደ ጥቁር ጠባሳ የሚወሰድ መጥፎ ክስተት ነው ብዬ ነው የማየው።"
ጠቅላይ ሚ/ር ዐቢይ አህመድ
ጠቅላይ ሚ/ር ዐቢይ አህመድ
8 days ago
የሞተው ሕያው የሆነበት ማሩ ከዋሻ የሚፈስበት አስደናቂው ስፍራ
♦️ሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም
#ethiopia | በማዕከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ምስራቅ በለሳ ወረዳ፣ ጎጋ ቀበሌ የሚገኘው የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም፤ የቀደመ ታሪኩን ፣ የተፈጥሮ ግርማውንና ታአምራት በአንድ ላይ የያዘ ድንቅ መንፈሳዊ ስፍራ ነው።
አባቶች እንደሚያስረዱት የስፍራው የቀደመ መጠሪያ "ዛጅር ማኤል" ይሰኝ ነበር። ይህ ስም "ዛጅር" ማለት ውሃ በደረቅ አለት ላይ ፈንጥቆ የሚወጣበትን አቅጣጫ ሲያመላክት፣ "ማ" ዋሻውን፣ "ኤል" ደግሞ የሰማይ አምላክን በመወከል እግዚአብሔር በድንቅ ሁኔታ በደረቅ አለት ላይ ውሃ የፈነጠቀበት ስፍራ መሆኑን ይናገራሉ።
የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም የስብከተ ወንጌል ኃላፊ እና ጸኃፊ አባ ብርሃነ ሠላም እንደሚገልጹት፣ የቦታው ተአምራዊ ጉዞ በይፋ ጎልቶ መታየት የጀመረው በ2013 ዓ.ም የጸበል አገልግሎት ሲጀመር ነው።
በተለይም የስፍራውን ስም ከአዲሱ ስያሜ ጋር ያያዘው ታዓምር በዚሁ ዘመን ተከስቷል። ከገዳሙ 12 ኪሎ ሜትር ያህል ርቀት ላይ በምትገኘው ዙ ሐሙሲት ከተማ አቅራቢያ የምትኖር አንዲት ሴት በጽኑ ታማ ወደ ህክምና ከተወሰደች በኋላ በቃሬዛ ላይ እያለች ህይወቷ ያልፋል።
በወቅቱ የጸበሉ አስተዳዳሪ የነበሩት አባት እና ሌሎች ካህናት አስከሬኑን ይዘው በመንገድ ላይ ሳሉ የእግዚአብሔርን ኃይል በማመን ቅዱስ ጸበሉን አፍሰው ረጩባት። በዚያው ቅጽበት የሞተችው ሴት ትንፋሽ ተመልሶላት ተነሳች፤ ሙሉ ፈውስ አግኝታም ድንቅ ምስክርነቷን ሰጠች።
ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ጸበሉ "ሙት አንሳ" የሚለውን ስያሜ አገኘ። በኋላም ከዋሻው በላይ ከሚንጠበጠበው ማር ጋር ተያይዞ "ሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል እና ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም" ተብሎ መጠራት ጀመረ።
የገዳሙ መነኮሳት እንደሚናገሩት በዋሻው ጣሪያ ላይ ለዘመናት ሳይቆረጥ የቆየ ልዩ ማር ይገኛል። ይህ ማር በተለያዩ ጊዜያት በራዕይ "ተቆርጦ ለምእመናን ፈውስ ይሁን" የሚል መልእክት ይሰጥ የነበረ ቢሆንም፣ የቦታው ገደላማና አስፈሪ አቀማመጥ ማንም እንዲደፍረው አላደረገም።
ቆየት ብሎ መነኮሳቱ በጸሎትና በምህላ ሲገቡ ንቡ ቦታውን ለቆ ይወጣል። ማሩ አሁን ላይ እየተቆረጠ ለበርካታ ድውያናትና ምእመናን ዘላቂ ፈውስን በመስጠት ላይ ይገኛል።
ዛሬ ለቁጥር በርካታ የሆኑ መነኮሳት የሚኖሩበት ይህ ታላቅ ገዳም የተመሰረተው በአንድ አባት መንፈሳዊ ታዛዥነትና ጽናት ነው። አባ ብርሃነ ሠላም እንደሚያስረዱት፣ በ2009 ዓመተ ምህረት ግንቦት 21 ከሌሊቱ 10 ሰዓት ላይ አባ ብርሃነ ማርያም ከድዊ አንሳ ቅዱስ ጊዮርጊስ ገዳም ተነስተው ወደ ቤተክርስቲያን ሲሄዱ በፊታቸው የተለየ ብርሃን እየመራቸው
ቦታው ይደርሳሉ።
ያን ብርሃን እየተከተሉ የሶስት ሰዓት መንገድ በእግር ተጉዘው አሁን ገዳሙ በሚገኝበት ስፍራ ሲደርሱ ብርሃኑ ተሰወረባቸው። በወቅቱ ምንም ዓይነት መኖሪያ ቤትና መጠለያ በሌለበት፣ የክረምቱ ዝናብና ቅዝቃዜ በበዛበት ወቅት አባታችን በእርጥብ ዋሻ ውስጥ ማደር ጀመሩ።
እግዚአብሔርም በቸርነቱ የሚያድሩበትን ስፍራ ደረቅ በማድረግ ጠበቃቸው፤ የዕለት ምግባቸውንም የአካባቢው ህዝብና ጸበልተኞች እያመጡ ያቀርቡላቸው ነበር።
የአባታችንን ትምህርትና ተአምራዊ ፈውሱን ያዩ በርካታ መንፈሳውያን ልጆች በየጊዜው ወደ ስፍራው በመምጣታቸው የምናኔ ሀሳብ በብዙዎች ህሊና ውስጥ ሰረፀ። አባ ብርሃነ ሠላም አያይዘው እንደሚገልጹት፣ በ2011 ዓመተ ምህረት በአካባቢው ሰበካ ጉባኤ ድጋፍ የተገዙ በሬዎችን በመጠቀም መሬት ማረስና የጋራ ኑሮ ተጀመረ። በ2013 ዓመተ ምህረት የመነኮሳቱ ቁጥር ከመቶ በላይ በመድረሱ የአካባቢው ህዝብና ካህናት ተመካክረው ቦታ በመስጠታቸው ትንሽ መቃኞ ተሠርቶ ታቦተ ሚካኤል ገባ።
በመጨረሻም በ2014 ዓመተ ምህረት መስከረም 29 ቀን በማዕከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በቡጽዕ አቡነ ዮሐንስ አባታዊ ቡራኬና ውሳኔ ገዳም የመሆን ሙሉ ክብሩንና ስያሜውን አገኘ።
ይህን መንፈሳዊና ታሪካዊ ገዳም የሚገኘው ከአዲስ አበባ
በሰሜን አቅጣጫ 667 ኪሎ ሜትር፣ ከባህርዳር ከተማ 183 ኪሎ ሜትር፣ ከዞኑ ጎንደር ከተማ በአዲስ ዘመን - እብናት -ጎሃላ 192 ኪሎ ሜትር እንዲሁም ከጎንደር ማክሰኚት- አረባያ -ጎሃላ 119 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘው ሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም፤ በአባቶችና በእናቶች ጸሎትና በእግዚአብሔር ድንቅ ስራ እስከ ዛሬ የቆየ፣ ለትውልድ የሚተርፍ ታላቅ መንፈሳዊ አደራ ነው።
ይህ ገዳም ከተመሠረተበት ጊዜ አንሥቶ በርካታ ፈተናዎችን ተቋቁሞ ዛሬ ላይ ደርሷል። ከሰሞኑን በገዳሙና በአካባቢው በመዘዋወር እየተከናወኑ ያሉትን የልማት ሥራዎች ተመልክተናል፤ የተመለከትነውንም በተከታታይ ክፍሎች እናቀርብላችኋለን።
ጌትነት ተመስገን
📷 ከበደ መክብብ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#mutansa #ethiopianmonastery #gondarethiopia #ethiopianorthodox #spiritualjourney
♦️ሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም
#ethiopia | በማዕከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ምስራቅ በለሳ ወረዳ፣ ጎጋ ቀበሌ የሚገኘው የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም፤ የቀደመ ታሪኩን ፣ የተፈጥሮ ግርማውንና ታአምራት በአንድ ላይ የያዘ ድንቅ መንፈሳዊ ስፍራ ነው።
አባቶች እንደሚያስረዱት የስፍራው የቀደመ መጠሪያ "ዛጅር ማኤል" ይሰኝ ነበር። ይህ ስም "ዛጅር" ማለት ውሃ በደረቅ አለት ላይ ፈንጥቆ የሚወጣበትን አቅጣጫ ሲያመላክት፣ "ማ" ዋሻውን፣ "ኤል" ደግሞ የሰማይ አምላክን በመወከል እግዚአብሔር በድንቅ ሁኔታ በደረቅ አለት ላይ ውሃ የፈነጠቀበት ስፍራ መሆኑን ይናገራሉ።
የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም የስብከተ ወንጌል ኃላፊ እና ጸኃፊ አባ ብርሃነ ሠላም እንደሚገልጹት፣ የቦታው ተአምራዊ ጉዞ በይፋ ጎልቶ መታየት የጀመረው በ2013 ዓ.ም የጸበል አገልግሎት ሲጀመር ነው።
በተለይም የስፍራውን ስም ከአዲሱ ስያሜ ጋር ያያዘው ታዓምር በዚሁ ዘመን ተከስቷል። ከገዳሙ 12 ኪሎ ሜትር ያህል ርቀት ላይ በምትገኘው ዙ ሐሙሲት ከተማ አቅራቢያ የምትኖር አንዲት ሴት በጽኑ ታማ ወደ ህክምና ከተወሰደች በኋላ በቃሬዛ ላይ እያለች ህይወቷ ያልፋል።
በወቅቱ የጸበሉ አስተዳዳሪ የነበሩት አባት እና ሌሎች ካህናት አስከሬኑን ይዘው በመንገድ ላይ ሳሉ የእግዚአብሔርን ኃይል በማመን ቅዱስ ጸበሉን አፍሰው ረጩባት። በዚያው ቅጽበት የሞተችው ሴት ትንፋሽ ተመልሶላት ተነሳች፤ ሙሉ ፈውስ አግኝታም ድንቅ ምስክርነቷን ሰጠች።
ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ጸበሉ "ሙት አንሳ" የሚለውን ስያሜ አገኘ። በኋላም ከዋሻው በላይ ከሚንጠበጠበው ማር ጋር ተያይዞ "ሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል እና ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም" ተብሎ መጠራት ጀመረ።
የገዳሙ መነኮሳት እንደሚናገሩት በዋሻው ጣሪያ ላይ ለዘመናት ሳይቆረጥ የቆየ ልዩ ማር ይገኛል። ይህ ማር በተለያዩ ጊዜያት በራዕይ "ተቆርጦ ለምእመናን ፈውስ ይሁን" የሚል መልእክት ይሰጥ የነበረ ቢሆንም፣ የቦታው ገደላማና አስፈሪ አቀማመጥ ማንም እንዲደፍረው አላደረገም።
ቆየት ብሎ መነኮሳቱ በጸሎትና በምህላ ሲገቡ ንቡ ቦታውን ለቆ ይወጣል። ማሩ አሁን ላይ እየተቆረጠ ለበርካታ ድውያናትና ምእመናን ዘላቂ ፈውስን በመስጠት ላይ ይገኛል።
ዛሬ ለቁጥር በርካታ የሆኑ መነኮሳት የሚኖሩበት ይህ ታላቅ ገዳም የተመሰረተው በአንድ አባት መንፈሳዊ ታዛዥነትና ጽናት ነው። አባ ብርሃነ ሠላም እንደሚያስረዱት፣ በ2009 ዓመተ ምህረት ግንቦት 21 ከሌሊቱ 10 ሰዓት ላይ አባ ብርሃነ ማርያም ከድዊ አንሳ ቅዱስ ጊዮርጊስ ገዳም ተነስተው ወደ ቤተክርስቲያን ሲሄዱ በፊታቸው የተለየ ብርሃን እየመራቸው
ቦታው ይደርሳሉ።
ያን ብርሃን እየተከተሉ የሶስት ሰዓት መንገድ በእግር ተጉዘው አሁን ገዳሙ በሚገኝበት ስፍራ ሲደርሱ ብርሃኑ ተሰወረባቸው። በወቅቱ ምንም ዓይነት መኖሪያ ቤትና መጠለያ በሌለበት፣ የክረምቱ ዝናብና ቅዝቃዜ በበዛበት ወቅት አባታችን በእርጥብ ዋሻ ውስጥ ማደር ጀመሩ።
እግዚአብሔርም በቸርነቱ የሚያድሩበትን ስፍራ ደረቅ በማድረግ ጠበቃቸው፤ የዕለት ምግባቸውንም የአካባቢው ህዝብና ጸበልተኞች እያመጡ ያቀርቡላቸው ነበር።
የአባታችንን ትምህርትና ተአምራዊ ፈውሱን ያዩ በርካታ መንፈሳውያን ልጆች በየጊዜው ወደ ስፍራው በመምጣታቸው የምናኔ ሀሳብ በብዙዎች ህሊና ውስጥ ሰረፀ። አባ ብርሃነ ሠላም አያይዘው እንደሚገልጹት፣ በ2011 ዓመተ ምህረት በአካባቢው ሰበካ ጉባኤ ድጋፍ የተገዙ በሬዎችን በመጠቀም መሬት ማረስና የጋራ ኑሮ ተጀመረ። በ2013 ዓመተ ምህረት የመነኮሳቱ ቁጥር ከመቶ በላይ በመድረሱ የአካባቢው ህዝብና ካህናት ተመካክረው ቦታ በመስጠታቸው ትንሽ መቃኞ ተሠርቶ ታቦተ ሚካኤል ገባ።
በመጨረሻም በ2014 ዓመተ ምህረት መስከረም 29 ቀን በማዕከላዊ ጎንደር ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በቡጽዕ አቡነ ዮሐንስ አባታዊ ቡራኬና ውሳኔ ገዳም የመሆን ሙሉ ክብሩንና ስያሜውን አገኘ።
ይህን መንፈሳዊና ታሪካዊ ገዳም የሚገኘው ከአዲስ አበባ
በሰሜን አቅጣጫ 667 ኪሎ ሜትር፣ ከባህርዳር ከተማ 183 ኪሎ ሜትር፣ ከዞኑ ጎንደር ከተማ በአዲስ ዘመን - እብናት -ጎሃላ 192 ኪሎ ሜትር እንዲሁም ከጎንደር ማክሰኚት- አረባያ -ጎሃላ 119 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘው ሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም፤ በአባቶችና በእናቶች ጸሎትና በእግዚአብሔር ድንቅ ስራ እስከ ዛሬ የቆየ፣ ለትውልድ የሚተርፍ ታላቅ መንፈሳዊ አደራ ነው።
ይህ ገዳም ከተመሠረተበት ጊዜ አንሥቶ በርካታ ፈተናዎችን ተቋቁሞ ዛሬ ላይ ደርሷል። ከሰሞኑን በገዳሙና በአካባቢው በመዘዋወር እየተከናወኑ ያሉትን የልማት ሥራዎች ተመልክተናል፤ የተመለከትነውንም በተከታታይ ክፍሎች እናቀርብላችኋለን።
ጌትነት ተመስገን
📷 ከበደ መክብብ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#mutansa #ethiopianmonastery #gondarethiopia #ethiopianorthodox #spiritualjourney
9 days ago
በርካታ አካባቢዎች መብራት ይቋረጣል‼️
የጥገና ሥራ ምክንያት ነገ በበርካታ አካባቢዎች የመብራት አቅርቦት ይቋረጣል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የጥገና ሥራ ለማከናወን ነገ ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የኃይል አቅርቦት ለተወሰነ ሰዓት እንደሚቋረጥ አስታውቋል።
ከጠዋቱ 4፡00 – 10፡00
• ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣ ችሎት አደባባይ፣ ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ፣ ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ፣ አርበኞች ት/ቤት እና አካባቢያቸው።
• ዕንቁላል ፋብሪካ፣ ሀግቤስ አራት መንታ፣ ጎጃም በረንዳ፣ ጅንአድ፣ አበበች ጎበና፣ ቄጤማ ተራ፣ ፓስተር አደባባይ፣ አቤት ሆስፒታል፣ ቅዱስ ዮሐንስ ቤተክርስቲያን፣ ዳትሰን ሰፈር፣ ሰን ሆቴል እና አካባቢያቸው።
• 3ኛ ፖሊስ ጣቢያ፣ አዲስ አበባ ሜዲካል ኮሌጅ፣ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን፣ አትክልት ተራ፣ ጣሊያን ሰፈር፣ ፒያሳ (በከፊል)፣ ማዘጋጃ ቤት፣ አውቶብስ ተራ እና አካባቢያቸው።
• ማርቆስ መጋዘን፣ ቀጨኔ 8 ቁጥር ማዞሪያ፣ ቀጨኔ 1ኛ፣ 2ኛ እና 3ኛ መንገድ፣ ይመር ውኃ፣ መቀጠያ፣ 19 ታቦት ማደሪያ፣ መታፈሪ ሰፈር፣ ጴጥሮስ ሆስፒታል፣ ሽሮ ሜዳ እና አካባቢያቸው።
ከጠዋቱ 2፡00 – 10፡00
• አያት ለገጣፎ ሰብስቴሽን ፊትለፊት ያሉ ኮንዶሚኒየሞች፣ ክቡርደመና፣ ሰላም ቪሌጅ፣ ጣፎ ገብርኤል፣ ጋሪ ተራ፣ ባጃጅ ተራ እና አካባቢያቸው።
ከጠዋቱ 3፡00 – 10፡30
• ገላን፣ አራብሳ፣ እንጀራ ማምረቻ ፋብሪካ፣ ፕሮጀክት 13 አራብሳ ወታደር ሰፈር፣ ነጋ ቦንገር፣ ጀሶ ፋብሪካ፣ ብሔረፅጌ ቆዳ ፋብሪካ፣ ፓስታና መኮረኒ ፋብሪካ እና አካባቢያቸው።
• አባ ሳሙኤል፣ አቡሴራ፣ ሉግና፣ ዱፍና፣ ደበራ ጢኖ፣ ሻሸመኔ፣ ዱከም፣ በላይነህ ክንዴ፣ በስተቀኝ ያሉ ኢንዱስትሪዎች፣ ካፍ ማደያ እና አካባቢያቸው።
ከጠዋቱ 4፡30 – 11፡00
• መቐለ (ላቺ በከፊል)፣ ሀምዲያ ኢንዱስትሪ ዞን፣ ቀበሌ 03፣ ባህርዳር (አዲስ ዓለም)፣ ኦቪድ፣ ሰማኤታ፣ ሚሊኒየም ት/ቤት እና አካባቢያቸው።
ከጠዋቱ 1፡00 – 6፡00
• ወልዲያ፣ ይምርሃነ ክርስቶስ፣ ቢልባላ፣ ቂርቆስ፣ ሳሬዜና፣ ሶርባ፣ ላሊበላ፣ ገነተ ማርያም፣ ዘሃ፣ ሙቅ ውኃ፣ ተከዜ ገዳሜ፣ ኢርፋ ገለሶቴ እና አካባቢያቸው።
• ቅዱስ አርቢ፣ ዳቦ ከተማ፣ ቡርኮ፣ አይና ሚካኤል፣ ጭሮ፣ ሜኤሶ፣ አሰቦት እና አካባቢያቸው።
በመሆኑም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ደንበኞች የጥገና ሥራው እስኪጠናቀቅ እና የኃይል አቅርቦቱ ወደ መደበኛ ሁኔታው እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንዲጠብቁ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጠይቋል።
Seledadotio
Seledadotio
የጥገና ሥራ ምክንያት ነገ በበርካታ አካባቢዎች የመብራት አቅርቦት ይቋረጣል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የጥገና ሥራ ለማከናወን ነገ ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የኃይል አቅርቦት ለተወሰነ ሰዓት እንደሚቋረጥ አስታውቋል።
ከጠዋቱ 4፡00 – 10፡00
• ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣ ችሎት አደባባይ፣ ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ፣ ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ፣ አርበኞች ት/ቤት እና አካባቢያቸው።
• ዕንቁላል ፋብሪካ፣ ሀግቤስ አራት መንታ፣ ጎጃም በረንዳ፣ ጅንአድ፣ አበበች ጎበና፣ ቄጤማ ተራ፣ ፓስተር አደባባይ፣ አቤት ሆስፒታል፣ ቅዱስ ዮሐንስ ቤተክርስቲያን፣ ዳትሰን ሰፈር፣ ሰን ሆቴል እና አካባቢያቸው።
• 3ኛ ፖሊስ ጣቢያ፣ አዲስ አበባ ሜዲካል ኮሌጅ፣ ተክለሃይማኖት ቤተክርስቲያን፣ አትክልት ተራ፣ ጣሊያን ሰፈር፣ ፒያሳ (በከፊል)፣ ማዘጋጃ ቤት፣ አውቶብስ ተራ እና አካባቢያቸው።
• ማርቆስ መጋዘን፣ ቀጨኔ 8 ቁጥር ማዞሪያ፣ ቀጨኔ 1ኛ፣ 2ኛ እና 3ኛ መንገድ፣ ይመር ውኃ፣ መቀጠያ፣ 19 ታቦት ማደሪያ፣ መታፈሪ ሰፈር፣ ጴጥሮስ ሆስፒታል፣ ሽሮ ሜዳ እና አካባቢያቸው።
ከጠዋቱ 2፡00 – 10፡00
• አያት ለገጣፎ ሰብስቴሽን ፊትለፊት ያሉ ኮንዶሚኒየሞች፣ ክቡርደመና፣ ሰላም ቪሌጅ፣ ጣፎ ገብርኤል፣ ጋሪ ተራ፣ ባጃጅ ተራ እና አካባቢያቸው።
ከጠዋቱ 3፡00 – 10፡30
• ገላን፣ አራብሳ፣ እንጀራ ማምረቻ ፋብሪካ፣ ፕሮጀክት 13 አራብሳ ወታደር ሰፈር፣ ነጋ ቦንገር፣ ጀሶ ፋብሪካ፣ ብሔረፅጌ ቆዳ ፋብሪካ፣ ፓስታና መኮረኒ ፋብሪካ እና አካባቢያቸው።
• አባ ሳሙኤል፣ አቡሴራ፣ ሉግና፣ ዱፍና፣ ደበራ ጢኖ፣ ሻሸመኔ፣ ዱከም፣ በላይነህ ክንዴ፣ በስተቀኝ ያሉ ኢንዱስትሪዎች፣ ካፍ ማደያ እና አካባቢያቸው።
ከጠዋቱ 4፡30 – 11፡00
• መቐለ (ላቺ በከፊል)፣ ሀምዲያ ኢንዱስትሪ ዞን፣ ቀበሌ 03፣ ባህርዳር (አዲስ ዓለም)፣ ኦቪድ፣ ሰማኤታ፣ ሚሊኒየም ት/ቤት እና አካባቢያቸው።
ከጠዋቱ 1፡00 – 6፡00
• ወልዲያ፣ ይምርሃነ ክርስቶስ፣ ቢልባላ፣ ቂርቆስ፣ ሳሬዜና፣ ሶርባ፣ ላሊበላ፣ ገነተ ማርያም፣ ዘሃ፣ ሙቅ ውኃ፣ ተከዜ ገዳሜ፣ ኢርፋ ገለሶቴ እና አካባቢያቸው።
• ቅዱስ አርቢ፣ ዳቦ ከተማ፣ ቡርኮ፣ አይና ሚካኤል፣ ጭሮ፣ ሜኤሶ፣ አሰቦት እና አካባቢያቸው።
በመሆኑም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ደንበኞች የጥገና ሥራው እስኪጠናቀቅ እና የኃይል አቅርቦቱ ወደ መደበኛ ሁኔታው እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንዲጠብቁ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጠይቋል።
Seledadotio
Seledadotio
9 days ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 4፡00 – 10፡00
👉ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣ ችሎት አደባባይ፣ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ፣ ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ አካባቢ፣ አርበኞች ት/ቤት እና አካባቢው፣
👉ዕንቁላል ፋብሪካ፣ ሀግቤስ አራት መንታ፣ ጎጃም በረንዳ ፣ ጅንአድ፣ አበበች ጎበና፣ ቄጤማ ተራ፣ ፓስተር አደባባይ፣ አቤት ሆስፒታል፣ ቅዱስ ዮሐንስ ቤ/ክ፣ ዳትሰን ሰፈር፣ ሰን ሆቴልእና አካባቢው ፣
👉3ኛ ፖሊስ ጣቢያ፣ አዲስ አበባ ሜዲካል ኮሌጅ፣ተ/ሃይማኖት ቤ/ክ፣ አትክልት ተራ፣ ጣሊያን ሰፈር፣ ፒያሳ በከፊል፣ ማዘጋጃ ቤት፣ አውቶብስ ተራ እና አካባቢው ፣
👉ማርቆስ መጋዘን ፣ ቀጨኔ 8 ቁጥር ማዞሪያ፣ ቀጨኔ 1ኛ፣2ኛ እና 3ኛ መንገድ ፣ ይመር ውኃ ፣ መቀጠያ፣ 19 ታቦት ማደሪያ፣ መታፈሪ ሰፈር፣ ጴጥሮስ ሆስፒታል፣ ሽሮ ሜዳ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 10፡00
👉አያት ለገጣፎ ሰብስቴሽን ፊትለፊት ያሉ ኮንዶሚኒየሞች፣ ክቡርደመና፣ ሰላም ቪሌጅ፣ ጣፎ ገብርኤል፣ ጋሪ ተራ፣ ባጃጅ ተራ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00 – 10፡30
👉ገላን አካበቢ፣ አራብሳ፣ እንጀራ ማምረቻ ፋብሪካ፣ ፕሮጀክት 13 አራብሳ ወታደር ሰፈር፣ ነጋ ቦንገር ዝቅ ብሎ፣ ጀሶ ፋብሪካ፣ ብሔረፅጌ ቆዳ ፋብሪካ ፣ ፓስታና መኮረኒ እና አካባቢው፣
👉አባ ሳሙኤል፣ አቡሴራ፣ ሉግና ፣ ዱፍና፣ ደበራ ጢኖ፣ ሻሸመኔ፣ ዱከም፣በላይነህ ክንዴ፣ በስተቀኝ ያሉ ኢንዱስትሪዎች፣ ካፍ ማደያ እና አካባቢው ፣
✅ከጠዋቱ 4፡30 – 11፡00
👉መቐለ- መቐለ ላቺ በከፊል፣ ሀምዲያ ኢንዱስትሪ ዞን፣ ቀበሌ 03 ፣ ባህርዳር - አዲስ ዓለም፣ ኦቪድ፣ ሰማኤታ፣ሚሊኒየም ት/ቤት እና አካባቢው ፣
✅ከጠዋቱ 1፡00 – 6፡00
👉ወልዲያ - ይምርሃነ-ክርስቶስ፣ ቢልባላ፣ ቂርቆስ፣ ሳሬዜና፣ ሶርባ፣ ላሊይበላ ከተማ፣ ገነተማርያም፣ ዘሃ፣ ሙቅውኃ፣ ተከዜ ገዳሜ፣ ኢርፋ ገለሶቴ እና አካባቢው ፣
👉ቅዱስ አርቢ፣ ዳቦከተማ፣ ቡርኮ፣ አይና ሚኬል እና አካባቢው፣ጭሮ፣ ሜኤሶ፣ አሰቦት እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግሰት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ነገ ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 4፡00 – 10፡00
👉ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣ ችሎት አደባባይ፣ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ፣ ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ አካባቢ፣ አርበኞች ት/ቤት እና አካባቢው፣
👉ዕንቁላል ፋብሪካ፣ ሀግቤስ አራት መንታ፣ ጎጃም በረንዳ ፣ ጅንአድ፣ አበበች ጎበና፣ ቄጤማ ተራ፣ ፓስተር አደባባይ፣ አቤት ሆስፒታል፣ ቅዱስ ዮሐንስ ቤ/ክ፣ ዳትሰን ሰፈር፣ ሰን ሆቴልእና አካባቢው ፣
👉3ኛ ፖሊስ ጣቢያ፣ አዲስ አበባ ሜዲካል ኮሌጅ፣ተ/ሃይማኖት ቤ/ክ፣ አትክልት ተራ፣ ጣሊያን ሰፈር፣ ፒያሳ በከፊል፣ ማዘጋጃ ቤት፣ አውቶብስ ተራ እና አካባቢው ፣
👉ማርቆስ መጋዘን ፣ ቀጨኔ 8 ቁጥር ማዞሪያ፣ ቀጨኔ 1ኛ፣2ኛ እና 3ኛ መንገድ ፣ ይመር ውኃ ፣ መቀጠያ፣ 19 ታቦት ማደሪያ፣ መታፈሪ ሰፈር፣ ጴጥሮስ ሆስፒታል፣ ሽሮ ሜዳ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00 – 10፡00
👉አያት ለገጣፎ ሰብስቴሽን ፊትለፊት ያሉ ኮንዶሚኒየሞች፣ ክቡርደመና፣ ሰላም ቪሌጅ፣ ጣፎ ገብርኤል፣ ጋሪ ተራ፣ ባጃጅ ተራ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00 – 10፡30
👉ገላን አካበቢ፣ አራብሳ፣ እንጀራ ማምረቻ ፋብሪካ፣ ፕሮጀክት 13 አራብሳ ወታደር ሰፈር፣ ነጋ ቦንገር ዝቅ ብሎ፣ ጀሶ ፋብሪካ፣ ብሔረፅጌ ቆዳ ፋብሪካ ፣ ፓስታና መኮረኒ እና አካባቢው፣
👉አባ ሳሙኤል፣ አቡሴራ፣ ሉግና ፣ ዱፍና፣ ደበራ ጢኖ፣ ሻሸመኔ፣ ዱከም፣በላይነህ ክንዴ፣ በስተቀኝ ያሉ ኢንዱስትሪዎች፣ ካፍ ማደያ እና አካባቢው ፣
✅ከጠዋቱ 4፡30 – 11፡00
👉መቐለ- መቐለ ላቺ በከፊል፣ ሀምዲያ ኢንዱስትሪ ዞን፣ ቀበሌ 03 ፣ ባህርዳር - አዲስ ዓለም፣ ኦቪድ፣ ሰማኤታ፣ሚሊኒየም ት/ቤት እና አካባቢው ፣
✅ከጠዋቱ 1፡00 – 6፡00
👉ወልዲያ - ይምርሃነ-ክርስቶስ፣ ቢልባላ፣ ቂርቆስ፣ ሳሬዜና፣ ሶርባ፣ ላሊይበላ ከተማ፣ ገነተማርያም፣ ዘሃ፣ ሙቅውኃ፣ ተከዜ ገዳሜ፣ ኢርፋ ገለሶቴ እና አካባቢው ፣
👉ቅዱስ አርቢ፣ ዳቦከተማ፣ ቡርኮ፣ አይና ሚኬል እና አካባቢው፣ጭሮ፣ ሜኤሶ፣ አሰቦት እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግሰት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
12 days ago
🎭 "እንዛታ" — ትውፊታዊ ቲያትር በአዲስ አበባ ይታያል !
በዉቢቱ ባህርዳርና በነገሥታት መዲና ጎንደር ከተማ የተመልካቾችን ልብ በመግዛት ከፍተኛ አድናቆትና ውዳሴ ያተረፈው "እንዛታ" ትውፊታዊ ቲያትር ወደ አዲስ አበባ አቅንቷል ።
ይህ የመድረክ ድንቅ ሥራ በአዝማሪዎች ሕይወት ላይ የተመሠረተ ሲሆን፣ ዜማን ከፍልስፍና፣ ቃልን ከታሪክ፣ ባህልን ከዘመናዊ የመድረክ ጥበብ ጋር በልዩ ክህሎት ያጣመረ ትዉፊታዊ ቲያትር ነው።
📍 የእይታ መርሃ ግብር
🎭 ዛሬ እሁድ ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓ.ም.
ብሔራዊ ቲያትር — ከቀኑ 8፡00
🎭 ማክሰኞ ሐምሌ 21 ቀን 2018 ዓ.ም.
ብሔራዊ ቲያትር — 11፡00
🎭 ሀሙስ ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም.
ሀገር ፍቅር ቲያትር — ከቀኑ 10፡30 ይታያል ።
ከቤተሰብዎ፣ ከሚወዷቸው ሰዎች ጋር በመታደም፣ የኢትዮጵያን ባህል፣ ታሪክእና የመድረክ ጥበብ በአንድ የሚያገናኘውን ይህን ድንቅ ሥራ እንዲመለከቱ ተጋብዘዋል ።
በዉቢቱ ባህርዳርና በነገሥታት መዲና ጎንደር ከተማ የተመልካቾችን ልብ በመግዛት ከፍተኛ አድናቆትና ውዳሴ ያተረፈው "እንዛታ" ትውፊታዊ ቲያትር ወደ አዲስ አበባ አቅንቷል ።
ይህ የመድረክ ድንቅ ሥራ በአዝማሪዎች ሕይወት ላይ የተመሠረተ ሲሆን፣ ዜማን ከፍልስፍና፣ ቃልን ከታሪክ፣ ባህልን ከዘመናዊ የመድረክ ጥበብ ጋር በልዩ ክህሎት ያጣመረ ትዉፊታዊ ቲያትር ነው።
📍 የእይታ መርሃ ግብር
🎭 ዛሬ እሁድ ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓ.ም.
ብሔራዊ ቲያትር — ከቀኑ 8፡00
🎭 ማክሰኞ ሐምሌ 21 ቀን 2018 ዓ.ም.
ብሔራዊ ቲያትር — 11፡00
🎭 ሀሙስ ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም.
ሀገር ፍቅር ቲያትር — ከቀኑ 10፡30 ይታያል ።
ከቤተሰብዎ፣ ከሚወዷቸው ሰዎች ጋር በመታደም፣ የኢትዮጵያን ባህል፣ ታሪክእና የመድረክ ጥበብ በአንድ የሚያገናኘውን ይህን ድንቅ ሥራ እንዲመለከቱ ተጋብዘዋል ።
13 days ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡00
👉አያት፣ አይ ሲ ኤም ሲ ሆስፒታል፣ ስኩል ኦፍ ቱሞሮ፣ መሪ መስኪድ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-12፡00
👉መቀሌ፣ኤስ ኦ ኤስ፣ ቀበሌ 14፣15፣16 እና 17፣ ዓይን ዓለም እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡00
👉አዋሽ መልኬሳ መግቢያ እና ከተማ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-7፡00
👉መቀሌ ቬተርነሪ ካምፓሰ፣ ኤልሻዳይ፣ ሻፋት፣ ዳጋይ እና ገብረ ሰገን ውሃ ግድብ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30-11፡00
👉ባህርዳር ጊዮን ት/ቤት፣ሞላልኝ ግሮሰሪ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦትይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
ነገ ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡00
👉አያት፣ አይ ሲ ኤም ሲ ሆስፒታል፣ ስኩል ኦፍ ቱሞሮ፣ መሪ መስኪድ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-12፡00
👉መቀሌ፣ኤስ ኦ ኤስ፣ ቀበሌ 14፣15፣16 እና 17፣ ዓይን ዓለም እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡00
👉አዋሽ መልኬሳ መግቢያ እና ከተማ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-7፡00
👉መቀሌ ቬተርነሪ ካምፓሰ፣ ኤልሻዳይ፣ ሻፋት፣ ዳጋይ እና ገብረ ሰገን ውሃ ግድብ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30-11፡00
👉ባህርዳር ጊዮን ት/ቤት፣ሞላልኝ ግሮሰሪ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦትይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
13 days ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡00
👉አያት፣ አይ ሲ ኤም ሲ ሆስፒታል፣ ስኩል ኦፍ ቱሞሮ፣ መሪ መስኪድ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-12፡00
👉መቀሌ፣ኤስ ኦ ኤስ፣ ቀበሌ 14፣15፣16 እና 17፣ ዓይን ዓለም እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡00
👉አዋሽ መልኬሳ መግቢያ እና ከተማ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-7፡00
👉መቀሌ ቬተርነሪ ካምፓሰ፣ ኤልሻዳይ፣ ሻፋት፣ ዳጋይ እና ገብረ ሰገን ውሃ ግድብ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30-11፡00
👉ባህርዳር ጊዮን ት/ቤት፣ሞላልኝ ግሮሰሪ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦትይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ነገ ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡00
👉አያት፣ አይ ሲ ኤም ሲ ሆስፒታል፣ ስኩል ኦፍ ቱሞሮ፣ መሪ መስኪድ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-12፡00
👉መቀሌ፣ኤስ ኦ ኤስ፣ ቀበሌ 14፣15፣16 እና 17፣ ዓይን ዓለም እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡00
👉አዋሽ መልኬሳ መግቢያ እና ከተማ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-7፡00
👉መቀሌ ቬተርነሪ ካምፓሰ፣ ኤልሻዳይ፣ ሻፋት፣ ዳጋይ እና ገብረ ሰገን ውሃ ግድብ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30-11፡00
👉ባህርዳር ጊዮን ት/ቤት፣ሞላልኝ ግሮሰሪ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦትይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
14 days ago
ጎንደር - ብርሃኑ ነጋ እና ፍትፍቴ መሰንቆ
* ለባህል ጥበቃ የሚታትረው ቡቻች
#ethiopia | ብርሃኑ ነጋ ይባላል። በጎንደር ግን ከስሙ ይልቅ "ቡቻች" በሚለው የልጅነት ስሙ ይታወቃል። ይህን ስም ያወጡለት እናቱ ናቸው።
የ31 ዓመቱ ቡቻች በአዘዞ ተወልዶ ያደገ ሲሆን፣ በፋሲለደስ ባህል ማዕከል ተወዛዋዥና ባህላዊ ከበሮ ተጫዋች ነው። በተጨማሪም የእስክስታዋ ንግሥት አርቲስት እንየ ታከለ የባህል ምግብ አዳራሽ የባንዱ ማናጀር ሆኖም ያገለግላል።
ዛሬ ግን በሌላ የፈጠራ ሥራው እየተደነቀ ነው። ከአባቱ ነጋ መኮንን የወረሰውን የባህል ፍቅር ወደ ተግባር በመቀየር፣ ፍትፍቴ መሰንቆ በእጁ እየሠራ ለገበያ ማቅረብ ጀምሯል። ከዚህ በተጨማሪ ከበሮ፣ ዋሽንትና ክራር በመሥራት የኢትዮጵያን ባህላዊ የሙዚቃ መሣሪያዎች ለማስቀጠል እየተጋ ነው።
ወጣቶች ብዙዎች ሥራ ፍለጋ በሚባዝኑበት ዘመን፣ ቡቻች ግን የአባቶቹን ውርስ በእጁ እያኖረ ወደ ሥራና ፈጠራ መቀየሩ የሚያስደንቅ ነው። ይህ ጥረቱ ለራሱ ብቻ ሳይሆን የጎንደርን እና የኢትዮጵያን የሙዚቃ ባህል ለትውልድ የሚያሸጋግር ውድ አስተዋፅኦ ነው።
በትጋት፣ በፅናትና በፈጠራ የተቀረጹት የቡቻች ነጋ እጅ ሥራዎች ከጎንደር ተነስተው ባህርዳርን አልፈው ዛሬ አዲስ አበባ ድረስ ደርሰዋል። በእጁ የሚሠሩ መሰንቆዎች፣ ዋሽንቶች፣ ክራሮችና ሌሎች ባህላዊ የሙዚቃ መሣሪያዎች በገበያ ተፈላጊ ሆነዋል።
በመጀመሪያ አንድ መሰንቆ በ2,500 ብር ይሸጥ ነበር። የሥራው ጥራት እየተሻሻለ፣ ፍላጎቱም እየጨመረ በመምጣቱ ዛሬ መደበኛው መሰንቆ እስከ 8,000 ብር ይሸጣል። በብረት መቃኛ (tuning pegs) እና በድምፅ ማጉያ ጃክ የተሟላ ዘመናዊ መሰንቆ ደግሞ 15,000 ብር ይደርሳል።
ይህ የዋጋ ለውጥ የሚያሳየው የእጅ ጥበቡ እውቅና እያገኘ መምጣቱን፣ የሥራው ጥራት ከፍ ማለቱን እና ባህላዊ የሙዚቃ መሣሪያዎችን ከዘመናዊ ቴክኖሎጂ ጋር በማዋሃድ ለተጫዋቾች የተሻለ አማራጭ ማቅረቡን ነው።
ቡቻች የሚሠራው መሣሪያ ብቻ አይደለም፤ የኢትዮጵያን ባህል፣ ታሪክና ሙዚቃ ለቀጣይ ትውልድ የሚያሸጋግር ሕያው ቅርስ ነው። እንደዚህ ያሉ ወጣት የጥበብ ባለሙያዎች ሊበረታቱና ሊደገፉ ይገባል።
ትጋት፣ ጥረት፣ ፈጠራ እና ለባህል ያለው ፍቅር በእውነት የሚያስመሰግኑ ናቸው።
እንደ ቡቻች ያሉ ወጣቶች የባህላችን ሕያው አምባሳደሮች ናቸው።
ለቡቻች
ደውሉለት፤ እዘዙት
+251-918-138857
+251-904-365617
#ሼር # Share
* ለባህል ጥበቃ የሚታትረው ቡቻች
#ethiopia | ብርሃኑ ነጋ ይባላል። በጎንደር ግን ከስሙ ይልቅ "ቡቻች" በሚለው የልጅነት ስሙ ይታወቃል። ይህን ስም ያወጡለት እናቱ ናቸው።
የ31 ዓመቱ ቡቻች በአዘዞ ተወልዶ ያደገ ሲሆን፣ በፋሲለደስ ባህል ማዕከል ተወዛዋዥና ባህላዊ ከበሮ ተጫዋች ነው። በተጨማሪም የእስክስታዋ ንግሥት አርቲስት እንየ ታከለ የባህል ምግብ አዳራሽ የባንዱ ማናጀር ሆኖም ያገለግላል።
ዛሬ ግን በሌላ የፈጠራ ሥራው እየተደነቀ ነው። ከአባቱ ነጋ መኮንን የወረሰውን የባህል ፍቅር ወደ ተግባር በመቀየር፣ ፍትፍቴ መሰንቆ በእጁ እየሠራ ለገበያ ማቅረብ ጀምሯል። ከዚህ በተጨማሪ ከበሮ፣ ዋሽንትና ክራር በመሥራት የኢትዮጵያን ባህላዊ የሙዚቃ መሣሪያዎች ለማስቀጠል እየተጋ ነው።
ወጣቶች ብዙዎች ሥራ ፍለጋ በሚባዝኑበት ዘመን፣ ቡቻች ግን የአባቶቹን ውርስ በእጁ እያኖረ ወደ ሥራና ፈጠራ መቀየሩ የሚያስደንቅ ነው። ይህ ጥረቱ ለራሱ ብቻ ሳይሆን የጎንደርን እና የኢትዮጵያን የሙዚቃ ባህል ለትውልድ የሚያሸጋግር ውድ አስተዋፅኦ ነው።
በትጋት፣ በፅናትና በፈጠራ የተቀረጹት የቡቻች ነጋ እጅ ሥራዎች ከጎንደር ተነስተው ባህርዳርን አልፈው ዛሬ አዲስ አበባ ድረስ ደርሰዋል። በእጁ የሚሠሩ መሰንቆዎች፣ ዋሽንቶች፣ ክራሮችና ሌሎች ባህላዊ የሙዚቃ መሣሪያዎች በገበያ ተፈላጊ ሆነዋል።
በመጀመሪያ አንድ መሰንቆ በ2,500 ብር ይሸጥ ነበር። የሥራው ጥራት እየተሻሻለ፣ ፍላጎቱም እየጨመረ በመምጣቱ ዛሬ መደበኛው መሰንቆ እስከ 8,000 ብር ይሸጣል። በብረት መቃኛ (tuning pegs) እና በድምፅ ማጉያ ጃክ የተሟላ ዘመናዊ መሰንቆ ደግሞ 15,000 ብር ይደርሳል።
ይህ የዋጋ ለውጥ የሚያሳየው የእጅ ጥበቡ እውቅና እያገኘ መምጣቱን፣ የሥራው ጥራት ከፍ ማለቱን እና ባህላዊ የሙዚቃ መሣሪያዎችን ከዘመናዊ ቴክኖሎጂ ጋር በማዋሃድ ለተጫዋቾች የተሻለ አማራጭ ማቅረቡን ነው።
ቡቻች የሚሠራው መሣሪያ ብቻ አይደለም፤ የኢትዮጵያን ባህል፣ ታሪክና ሙዚቃ ለቀጣይ ትውልድ የሚያሸጋግር ሕያው ቅርስ ነው። እንደዚህ ያሉ ወጣት የጥበብ ባለሙያዎች ሊበረታቱና ሊደገፉ ይገባል።
ትጋት፣ ጥረት፣ ፈጠራ እና ለባህል ያለው ፍቅር በእውነት የሚያስመሰግኑ ናቸው።
እንደ ቡቻች ያሉ ወጣቶች የባህላችን ሕያው አምባሳደሮች ናቸው።
ለቡቻች
ደውሉለት፤ እዘዙት
+251-918-138857
+251-904-365617
#ሼር # Share
14 days ago
📢የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት🎯
ነገ ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች:-
✅ከጠዋቱ 1:00 – 11:00
👉ገርጅ መብራት ሃይል፣ ጃክሮስ፣ የረር ሆስፒታል፣ ጎሮ፣ ICMC ሆስፒታል፣ እስኩል ኦፍ ቱሞሮ፣ ቦሌ ሚካኤል፣ መሪ መስጅድ፣ ሳፋሪ እና ፉሪ፣ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2:00 – 9:30
👉ሆለታ፣ ህዳሴ፣ መናገሻ፣ ቡረዩ ከተማ አስተዳደር፣ ቡራዩ ኢንዱስትሪ መንደር እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2:00 – 6:00
👉ደብረ ብርሃን ከተማ ውሃ አቅርቦት፣ አልዩ አምባ፣ ሃኪም ግዛው ሆስፒታል፣አስራት ወ/ኢየሱስ ካምፓስ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2:00 – 12:00
👉መቀሌ ቀበሌ 18፣ ዲያስፖራ ሰፈር፣ ቀዳማይ ወያነ፣ ማጅክ ትምህርትቤት፣ ደብረ ዳሞ፣ አብርሃ ካስት፣ ሃውልቲ ሰማታት፣ DW ቢሮ፣ ፕላኔት ሆቴል እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2:30 – 10:30
👉ሱሉልታ 10 ኪሎ በከፊል፣ ዶሮ እርባታ፣ ቀንብሬ፣ አፍሪካ ልሕቀት ማዕከል፣ጭሮ ከተማ፣ኦዳቡልቱ ዩንቨርሲቲ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3:00 – 8:00
👉ቤተ መንግስት፣ ቴክስታይል፣ ሐሙሲት ወጪ መስመሮች እንዲሁም ከባህርዳር ቁጥር 1 እና ከወረታ ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች ሃይል የሚያገኙ አካባቢዎች፣
✅እንዲሁም ከሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ ጠዋቱ 12፡00 ጀምሮ እስከ ሰኞ ሐምሌ 20 ቀን 2018 ዓ.ም ንጋቱ 12፡00 ድረስ:-
👉ከሻሸመኔ ወደ አዳሚ ቱሉ የሚሄደው የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
👉 በአሰላ፣ በአዳሚቱሉ፣ በቡታጅራ፣ በወራቤ፣ በቡኢ እና አካባቢያቸው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
ነገ ሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች:-
✅ከጠዋቱ 1:00 – 11:00
👉ገርጅ መብራት ሃይል፣ ጃክሮስ፣ የረር ሆስፒታል፣ ጎሮ፣ ICMC ሆስፒታል፣ እስኩል ኦፍ ቱሞሮ፣ ቦሌ ሚካኤል፣ መሪ መስጅድ፣ ሳፋሪ እና ፉሪ፣ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2:00 – 9:30
👉ሆለታ፣ ህዳሴ፣ መናገሻ፣ ቡረዩ ከተማ አስተዳደር፣ ቡራዩ ኢንዱስትሪ መንደር እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2:00 – 6:00
👉ደብረ ብርሃን ከተማ ውሃ አቅርቦት፣ አልዩ አምባ፣ ሃኪም ግዛው ሆስፒታል፣አስራት ወ/ኢየሱስ ካምፓስ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2:00 – 12:00
👉መቀሌ ቀበሌ 18፣ ዲያስፖራ ሰፈር፣ ቀዳማይ ወያነ፣ ማጅክ ትምህርትቤት፣ ደብረ ዳሞ፣ አብርሃ ካስት፣ ሃውልቲ ሰማታት፣ DW ቢሮ፣ ፕላኔት ሆቴል እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2:30 – 10:30
👉ሱሉልታ 10 ኪሎ በከፊል፣ ዶሮ እርባታ፣ ቀንብሬ፣ አፍሪካ ልሕቀት ማዕከል፣ጭሮ ከተማ፣ኦዳቡልቱ ዩንቨርሲቲ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3:00 – 8:00
👉ቤተ መንግስት፣ ቴክስታይል፣ ሐሙሲት ወጪ መስመሮች እንዲሁም ከባህርዳር ቁጥር 1 እና ከወረታ ሃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች ሃይል የሚያገኙ አካባቢዎች፣
✅እንዲሁም ከሐምሌ 18 ቀን 2018 ዓ ጠዋቱ 12፡00 ጀምሮ እስከ ሰኞ ሐምሌ 20 ቀን 2018 ዓ.ም ንጋቱ 12፡00 ድረስ:-
👉ከሻሸመኔ ወደ አዳሚ ቱሉ የሚሄደው የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
👉 በአሰላ፣ በአዳሚቱሉ፣ በቡታጅራ፣ በወራቤ፣ በቡኢ እና አካባቢያቸው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
30 days ago
1 month ago
ባህርዳር : “የመገናኛ ቀን”
[ የምስጋና መግለጫ ]
#ethiopia | በባህርዳር ከተማ “የመገናኛ ቀን” በሚል መነሻ ሀሳብ አንጋፋና ታዋቂ የኪነጥበብ ባለሙያዎችን ከወጣት ባለሙያዎች ጋር በማገናኘት የልምድ ልውውጥ ያደረገው ፕሮግራም በተሳካ ሁኔታ መፈጸሙን በኩራት እና በልብ ደስታ እንገልጻለን።
ይህ ፕሮግራም የኪነጥበብ ባለሙያዎች መካከል የትውልድ ልውውጥ ለማጠናከር፣ ልምድን ለማካፈል እና የኪነጥበብ ዘርፍን ለማበረታታት የተዘጋጀ ልዩ መድረክ ነበር።
ልዩ ምስጋና
ለታላላቅ የኪነጥበብ ባለሙያዎች፣
ጥሪውን በክብር በመቀበል በመገኘት ያሳያችሁት ትህትናና ልምድ ማካፈል ትልቅ ክብር አለው።
ለፕሮግራሙ አስተባባሪዎች፣
ከሃሳብ ጀምሮ እስከ ትግበራ ድረስ ያደረጋችሁት ትጋትና ትብብር የፕሮግራሙ ስኬት መሠረት ነበር።
ለባህርዳር ወጣቶች፣
በመዝጊያ ላይ ያበረከታችሁት የፍቅርና የምስጋና ሽልማት ትልቅ እሴት አለው።
ለፕሮግራሙ ታዳሚዎች፣
የኪነጥበብ ፍቅርና ክብር በመግለጽ የተገኛችሁ ሁሉ በእጅጉ እናመሰገናለን።
ልዩ አጋሮች
ፕሮግራሙ እንዲሳካ በተለያዩ መንገዶች ድጋፍ ያደረጉ ተቋማት እና ሌሎች አጋር ተቋማት በሙሉ ልብ የተደረገው ድጋፍ በፕሮግራሙ ስኬት ላይ ትልቅ ሚና አለው።
እንዲሁም በባህርዳር ከተማ ውስጥ ያሉ የባህል፣ የኪነጥበብ እና የልማት ተቋማት በትብብር ስላሳዩት አጋርነት በጣም እናመሰግናለን።
በመጨረሻ፣
ባህርዳር የፍቅር፣ የኪነጥበብ እና የእንግዳ ተቀባይነት ከተማ መሆኗን በድጋሚ ስላሳያችሁ ከልብ እናመሰግናለን።
ይህ የመገናኛ ቀን የጀመረው መልካም ጉዞ በቀጣይ ዘመን ይበልጥ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ምኞታችንን እንገልፃለን።
#የመገናኛቀን #ባህርዳር #ኪነጥበብ
#ምስጋና 🙏ይድረሳችሁ
[ የምስጋና መግለጫ ]
#ethiopia | በባህርዳር ከተማ “የመገናኛ ቀን” በሚል መነሻ ሀሳብ አንጋፋና ታዋቂ የኪነጥበብ ባለሙያዎችን ከወጣት ባለሙያዎች ጋር በማገናኘት የልምድ ልውውጥ ያደረገው ፕሮግራም በተሳካ ሁኔታ መፈጸሙን በኩራት እና በልብ ደስታ እንገልጻለን።
ይህ ፕሮግራም የኪነጥበብ ባለሙያዎች መካከል የትውልድ ልውውጥ ለማጠናከር፣ ልምድን ለማካፈል እና የኪነጥበብ ዘርፍን ለማበረታታት የተዘጋጀ ልዩ መድረክ ነበር።
ልዩ ምስጋና
ለታላላቅ የኪነጥበብ ባለሙያዎች፣
ጥሪውን በክብር በመቀበል በመገኘት ያሳያችሁት ትህትናና ልምድ ማካፈል ትልቅ ክብር አለው።
ለፕሮግራሙ አስተባባሪዎች፣
ከሃሳብ ጀምሮ እስከ ትግበራ ድረስ ያደረጋችሁት ትጋትና ትብብር የፕሮግራሙ ስኬት መሠረት ነበር።
ለባህርዳር ወጣቶች፣
በመዝጊያ ላይ ያበረከታችሁት የፍቅርና የምስጋና ሽልማት ትልቅ እሴት አለው።
ለፕሮግራሙ ታዳሚዎች፣
የኪነጥበብ ፍቅርና ክብር በመግለጽ የተገኛችሁ ሁሉ በእጅጉ እናመሰገናለን።
ልዩ አጋሮች
ፕሮግራሙ እንዲሳካ በተለያዩ መንገዶች ድጋፍ ያደረጉ ተቋማት እና ሌሎች አጋር ተቋማት በሙሉ ልብ የተደረገው ድጋፍ በፕሮግራሙ ስኬት ላይ ትልቅ ሚና አለው።
እንዲሁም በባህርዳር ከተማ ውስጥ ያሉ የባህል፣ የኪነጥበብ እና የልማት ተቋማት በትብብር ስላሳዩት አጋርነት በጣም እናመሰግናለን።
በመጨረሻ፣
ባህርዳር የፍቅር፣ የኪነጥበብ እና የእንግዳ ተቀባይነት ከተማ መሆኗን በድጋሚ ስላሳያችሁ ከልብ እናመሰግናለን።
ይህ የመገናኛ ቀን የጀመረው መልካም ጉዞ በቀጣይ ዘመን ይበልጥ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ምኞታችንን እንገልፃለን።
#የመገናኛቀን #ባህርዳር #ኪነጥበብ
#ምስጋና 🙏ይድረሳችሁ
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የምረቃዋ ዕለት ቤተሰብ ያልመጣላትን ተመራቂ በደስታ እንባ ያራጩት የባህርዳር ልጆች🔥
ባህርዳር ዩኒቨርስቲ ከትናንት ወዲያ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያስተማራቸውን ተማሪዎች በይፋ አስመርቋል። ከነዚህ አንዷ ይህቺ የህግ ትምህርት ቤት ምሩቅ ነች።
ምሩቋ የተመራቂዎች ቤተሰቦች ተሰባስበው በሚመጡበት ዕለት ቤተሰቦቿ አልመጡም ። በዚህም በጣም የተከፋችው ተመራቂ በዶርም ስታለቅስ ቆይታ ተጣጥባ ወደ ከተማ ታመራለች። ከአንድ ካፌም ትቀመጣለች።
በካፌ ተቀምጣ ምግብ በልታና ጠጥታ በዚያ ተክዛ ሳለች፣ ድንገት በቤቱ ያለ ሙዚቃ ወደ ሌላ ይቀየራል። "እንኳን ደስ አላችሁ" ሲል በካፌው ምን መጣ አልኩ ትላለች።
በድንገት ዞር ስትልም ታስቦ እንደተዘጋጀ ነገር፣ 4 የባህርዳር ልጆች 'እንኳን ደስ አለሽ" የሚል ፅሁፍ ያረፈበትን ኬክ ከሻማው ጋር እንድትቆርሰው ጋብዘው በእንባ አራጭተዋታል።
ይህንን ያልጠበቀችው ተማሪ በብዙ እንባ ደስታዋን የገለፀች ሲሆን 'እስከ ዛሬ ብቻዬን ነበርኩ። የቅርብ ጓደኛ እንኳን የለኝም። የሚከፋኝም አይመስለኝም ነበር። ነገርግን በእለቱ ከፋኝ። አለቀስኩ። ስወጣም ይህ ሆነ" ስትል ደስታዋን ገልጻለች።
የመጨረሻ ቃሏ ግን 'አውቃለሁ ይህም ያልፋል" ሆኗል።
Via: ዶች ኤችዲ #ማህበራዊ
ባህርዳር ዩኒቨርስቲ ከትናንት ወዲያ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያስተማራቸውን ተማሪዎች በይፋ አስመርቋል። ከነዚህ አንዷ ይህቺ የህግ ትምህርት ቤት ምሩቅ ነች።
ምሩቋ የተመራቂዎች ቤተሰቦች ተሰባስበው በሚመጡበት ዕለት ቤተሰቦቿ አልመጡም ። በዚህም በጣም የተከፋችው ተመራቂ በዶርም ስታለቅስ ቆይታ ተጣጥባ ወደ ከተማ ታመራለች። ከአንድ ካፌም ትቀመጣለች።
በካፌ ተቀምጣ ምግብ በልታና ጠጥታ በዚያ ተክዛ ሳለች፣ ድንገት በቤቱ ያለ ሙዚቃ ወደ ሌላ ይቀየራል። "እንኳን ደስ አላችሁ" ሲል በካፌው ምን መጣ አልኩ ትላለች።
በድንገት ዞር ስትልም ታስቦ እንደተዘጋጀ ነገር፣ 4 የባህርዳር ልጆች 'እንኳን ደስ አለሽ" የሚል ፅሁፍ ያረፈበትን ኬክ ከሻማው ጋር እንድትቆርሰው ጋብዘው በእንባ አራጭተዋታል።
ይህንን ያልጠበቀችው ተማሪ በብዙ እንባ ደስታዋን የገለፀች ሲሆን 'እስከ ዛሬ ብቻዬን ነበርኩ። የቅርብ ጓደኛ እንኳን የለኝም። የሚከፋኝም አይመስለኝም ነበር። ነገርግን በእለቱ ከፋኝ። አለቀስኩ። ስወጣም ይህ ሆነ" ስትል ደስታዋን ገልጻለች።
የመጨረሻ ቃሏ ግን 'አውቃለሁ ይህም ያልፋል" ሆኗል።
Via: ዶች ኤችዲ #ማህበራዊ
1 month ago
የጥበብ ሰው መገናኛ መድረክ በባህርዳር ተካሄደ
#ethiopia | በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ፣ በአርቲስት ወይንሸት አበጀ እና በአርቲስት አሸናፊ ማህሌት አዘጋጅነት በብሉ ናይል ሪዞርት (አቫንቲ) ሰኔ 21 ቀን 2018 ዓ.ም. ከሰዓት በኋላ የተካሄደው "የጥበብ ሰው መገናኛ መድረክ" በተለያዩ ኪነ ጥበባዊ ዝግጅቶች ታጅቦ ተጠናቋል።
በመርሃ ግብሩ አንጋፋ የጥበብ ባለሙያዎችና የ2018 ዓ.ም. የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የቴአትርና ሲኒማ ጥበባት ዲፓርትመንት ተመራቂዎች በጋራ የተለያዩ ጥበባዊ ሥራዎችን ለታዳሚዎች አቅርበዋል።
በዝግጅቱ ላይ ዶክተር አየለ አናውጤ የአማራ ክልል ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ እና አቶ ገብረማርያም ይርጋ የባህል፣ ኪነ ጥበብና ታሪክ ጽሕፈት ቤት ምክትል ኃላፊ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ኃላፊዎቹ ባህርዳርን የጥበብና የጥበበኞች ከተማ ለማድረግ እየተሰሩ ያሉ ሥራዎችን በማብራራት፣ የአንጋፋ የጥበብ ባለሙያዎች ሚና ለዚህ እቅድ ስኬት ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።
አንጋፋ የጥበብ ባለሙያዎችም ለዘንድሮ ተመራቂዎች ወደ ሙያው ዓለም ሲገቡ ሊያስተውሏቸው ስለሚገቡ ጉዳዮች ከሕይወት ልምዳቸው በመነሳት ምክርና ተሞክሮ አካፍለዋል። በተጨማሪም የባህርዳር ከተማ ወጣት ከያኒያን ጥበባዊ ሥራዎቻቸውን ለታዳሚው አቅርበዋል።
በመድረኩ ላይ አርቲስት ወይንሸት አበጀ ለዝግጅቱ ስኬት ላበረከተችው አስተዋፅኦ ከባህርዳር ከተማ ወጣቶች የክብር ስጦታና ሜዳሊያ ተበርክቶላታል። እንዲሁም አርቲስት አሸናፊ ማህሌት እና አንጋፋው አርቲስት ተስፉ ብርሃኔ የሜዳሊያ ሽልማት ተቀብለዋል።
በርካታ ታዳሚዎችን ያሳተፈው መርሃ ግብር በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የውስጥ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ግርማው አሸብር ባስተላለፉት የማጠቃለያ መልዕክት ተጠናቋል።
ለዝግጅቱ መሳካት ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ፣ አባይ ኢንቨስትመንት ግሩፕ፣ ዘመን ኮንስትራክሽን፣ ልህቀት ዲዛይንና ቁጥጥር ኮርፖሬሽን፣ ብሉ ናይል ሪዞርት እና ቶሎ ትራንስፖርት ድጋፍ አድርገዋል።
#ethiopia | በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ፣ በአርቲስት ወይንሸት አበጀ እና በአርቲስት አሸናፊ ማህሌት አዘጋጅነት በብሉ ናይል ሪዞርት (አቫንቲ) ሰኔ 21 ቀን 2018 ዓ.ም. ከሰዓት በኋላ የተካሄደው "የጥበብ ሰው መገናኛ መድረክ" በተለያዩ ኪነ ጥበባዊ ዝግጅቶች ታጅቦ ተጠናቋል።
በመርሃ ግብሩ አንጋፋ የጥበብ ባለሙያዎችና የ2018 ዓ.ም. የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የቴአትርና ሲኒማ ጥበባት ዲፓርትመንት ተመራቂዎች በጋራ የተለያዩ ጥበባዊ ሥራዎችን ለታዳሚዎች አቅርበዋል።
በዝግጅቱ ላይ ዶክተር አየለ አናውጤ የአማራ ክልል ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ እና አቶ ገብረማርያም ይርጋ የባህል፣ ኪነ ጥበብና ታሪክ ጽሕፈት ቤት ምክትል ኃላፊ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ኃላፊዎቹ ባህርዳርን የጥበብና የጥበበኞች ከተማ ለማድረግ እየተሰሩ ያሉ ሥራዎችን በማብራራት፣ የአንጋፋ የጥበብ ባለሙያዎች ሚና ለዚህ እቅድ ስኬት ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።
አንጋፋ የጥበብ ባለሙያዎችም ለዘንድሮ ተመራቂዎች ወደ ሙያው ዓለም ሲገቡ ሊያስተውሏቸው ስለሚገቡ ጉዳዮች ከሕይወት ልምዳቸው በመነሳት ምክርና ተሞክሮ አካፍለዋል። በተጨማሪም የባህርዳር ከተማ ወጣት ከያኒያን ጥበባዊ ሥራዎቻቸውን ለታዳሚው አቅርበዋል።
በመድረኩ ላይ አርቲስት ወይንሸት አበጀ ለዝግጅቱ ስኬት ላበረከተችው አስተዋፅኦ ከባህርዳር ከተማ ወጣቶች የክብር ስጦታና ሜዳሊያ ተበርክቶላታል። እንዲሁም አርቲስት አሸናፊ ማህሌት እና አንጋፋው አርቲስት ተስፉ ብርሃኔ የሜዳሊያ ሽልማት ተቀብለዋል።
በርካታ ታዳሚዎችን ያሳተፈው መርሃ ግብር በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የውስጥ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ግርማው አሸብር ባስተላለፉት የማጠቃለያ መልዕክት ተጠናቋል።
ለዝግጅቱ መሳካት ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ፣ አባይ ኢንቨስትመንት ግሩፕ፣ ዘመን ኮንስትራክሽን፣ ልህቀት ዲዛይንና ቁጥጥር ኮርፖሬሽን፣ ብሉ ናይል ሪዞርት እና ቶሎ ትራንስፖርት ድጋፍ አድርገዋል።
1 month ago
የጥበብ ሰው መገናኛ መድረክ ተካሄደ
የባህርዳር ዩንቨርስቲ ፣በአርቲስት ወይንሸት አበጀና በአርቲስት አሸናፊ ማህሌት አዘጋጅነት በብሉ ናይል ሪዞርት (አቫቫንቲ) ትናንት ሰኔ 21 ቀን 2018 ዓ.ም ከሰአት በኋላ በተካሄደው የጥበብ ዝግጅት የተለያዩ ኪነጥበባዊ ዝግጅቶች ቀርበዋል።
በዚህ መርሐ-ግብር አንጋፋ የጥበብ ባለሙያዎች እና የዘንድሮ የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የቴአትርና ሲኒማ ጥበባት ዲፓርትመንት ተመራቂዎች በጋራ ተስናስለው ጥበባዊ ስራዎችን አቅርበዋል ።
በመርሐ-ግብሩ ላይ አየለ አናውጤ (ዶክተር) የአ.ብ.ክ.መ ባህል ቱሪዝም ስፖርት ቢሮ ምክትል ሃላፊ፣ አቶ ግ/ማርያም ይርጋ ባህል፣ ኪነጥበብና ታሪክ ጽ/ቤት ምክትል ሀላፊ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልእክት አስተላልፈዋል።
የስራ ሀላፊዎቹ አያይዘውም የባህርዳር ከተማን የጥበብ እና የጥበበኞች ከተማ ለማድረግ እየተሰሩ ስላሉ ስራዎች ገለጻ አድርገዋል። ከተማዋ ለምታስበው የጥበብ ከተማነት እቅድም የአንጋፋ የጥበብ ባለሙያዎች ሚና ከፍ ያለ መሆኑን ለዚህም ስኬት ዝግጅት እየተደረገ እንዳለ ተናግረዋል።
አንጋፋ የጥበብ ባለሙያዎችም በተለየ ሁኔታ የዘንድሮ ተመራቂዎች ወደ እውነተኛው የጥበብ አለም ሲመጡ ማስተዋል ስላለባቸው ጉዳዮች የህይወት ልምዳቸውን አካፍለዋል። የከተማዋ ወጣት ከያኒያንም የጥበብ ስራዎችን ለታዳሚው አቅርበዋል።
ሌሎች ስለባህርዳር ከተማ እና የጥበብ ቁርኝት እንዲሁም መሰል መርሐ-ግብሮች በተጠናከረ መንገድ ስለማከናወን መልእክቶች በተላለፉበት ዝግጅት ለዚህ ዝግጅት መቃናት ታላቁን ሚና ለተወጣችው አርቲስት ወይንሸት አበጀ ከከተማው ወጣቶች የክብር ስጦታ እና ሜዳሊያ ተበርክቶላታል። አርቲስት አሸናፊ ማህሌት እና አንጋፋው አርቲስት ተስፉ ብርሐኔም የሜዳልያ ሽልማት ተቀብለዋል።
ደማቅና በርካታ ታድሚያንን ያሳተፈው የጥበብ ሰው መገናኛ መድረክ በአቶ ግርማው አሸብር የባህርዳር ዩንቨርሲቲ የውስጥ ግንኙነት ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ባስተላለፉት የማጠቃለያ መልእክት ተቋጭቷል።
የጥበብ ሰው መገናኛ መድረክ የተቃና እንዲሆን የባህርዳር ዩንቨርስቲ ፣ አባይ ኢንቨስትመንት ግሩፕ፣ ዘመን ኮንስትራክሽን፣ ልህቀት ዲዛይን እና ቁጥጥር ኮርፖሬሽን፣ ብሉ ናይል ሪዞርት እና ቶሎ ትራንስፖርት ድጋፍ አድርገዋል።
የባህርዳር ዩንቨርስቲ ፣በአርቲስት ወይንሸት አበጀና በአርቲስት አሸናፊ ማህሌት አዘጋጅነት በብሉ ናይል ሪዞርት (አቫቫንቲ) ትናንት ሰኔ 21 ቀን 2018 ዓ.ም ከሰአት በኋላ በተካሄደው የጥበብ ዝግጅት የተለያዩ ኪነጥበባዊ ዝግጅቶች ቀርበዋል።
በዚህ መርሐ-ግብር አንጋፋ የጥበብ ባለሙያዎች እና የዘንድሮ የባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የቴአትርና ሲኒማ ጥበባት ዲፓርትመንት ተመራቂዎች በጋራ ተስናስለው ጥበባዊ ስራዎችን አቅርበዋል ።
በመርሐ-ግብሩ ላይ አየለ አናውጤ (ዶክተር) የአ.ብ.ክ.መ ባህል ቱሪዝም ስፖርት ቢሮ ምክትል ሃላፊ፣ አቶ ግ/ማርያም ይርጋ ባህል፣ ኪነጥበብና ታሪክ ጽ/ቤት ምክትል ሀላፊ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልእክት አስተላልፈዋል።
የስራ ሀላፊዎቹ አያይዘውም የባህርዳር ከተማን የጥበብ እና የጥበበኞች ከተማ ለማድረግ እየተሰሩ ስላሉ ስራዎች ገለጻ አድርገዋል። ከተማዋ ለምታስበው የጥበብ ከተማነት እቅድም የአንጋፋ የጥበብ ባለሙያዎች ሚና ከፍ ያለ መሆኑን ለዚህም ስኬት ዝግጅት እየተደረገ እንዳለ ተናግረዋል።
አንጋፋ የጥበብ ባለሙያዎችም በተለየ ሁኔታ የዘንድሮ ተመራቂዎች ወደ እውነተኛው የጥበብ አለም ሲመጡ ማስተዋል ስላለባቸው ጉዳዮች የህይወት ልምዳቸውን አካፍለዋል። የከተማዋ ወጣት ከያኒያንም የጥበብ ስራዎችን ለታዳሚው አቅርበዋል።
ሌሎች ስለባህርዳር ከተማ እና የጥበብ ቁርኝት እንዲሁም መሰል መርሐ-ግብሮች በተጠናከረ መንገድ ስለማከናወን መልእክቶች በተላለፉበት ዝግጅት ለዚህ ዝግጅት መቃናት ታላቁን ሚና ለተወጣችው አርቲስት ወይንሸት አበጀ ከከተማው ወጣቶች የክብር ስጦታ እና ሜዳሊያ ተበርክቶላታል። አርቲስት አሸናፊ ማህሌት እና አንጋፋው አርቲስት ተስፉ ብርሐኔም የሜዳልያ ሽልማት ተቀብለዋል።
ደማቅና በርካታ ታድሚያንን ያሳተፈው የጥበብ ሰው መገናኛ መድረክ በአቶ ግርማው አሸብር የባህርዳር ዩንቨርሲቲ የውስጥ ግንኙነት ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ባስተላለፉት የማጠቃለያ መልእክት ተቋጭቷል።
የጥበብ ሰው መገናኛ መድረክ የተቃና እንዲሆን የባህርዳር ዩንቨርስቲ ፣ አባይ ኢንቨስትመንት ግሩፕ፣ ዘመን ኮንስትራክሽን፣ ልህቀት ዲዛይን እና ቁጥጥር ኮርፖሬሽን፣ ብሉ ናይል ሪዞርት እና ቶሎ ትራንስፖርት ድጋፍ አድርገዋል።
1 month ago
የኪነጥበብ ባለሙያዎች በባህርዳር ዩንቨርስቲ ተማሪዎችን አስመረቁ
በሀገራችን ያሉ አንጋፋ እና ወጣት የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች በባህርዳር ዩንቨርስቲ የቴአትር ጥበባት ትምህርት ክፍል የሚገኙ ተማሪዎችን ያስመረቁት ዛሬ በዩንቨርስቲው የ2018 ዓ. ም ተመራቂ ተማሪዎች በተመረቁበት የባህርዳር ዩንቨርስቲ በመገኘት ነው።
ባለሙያዎቹ በምረቃ ስነስርዓት ላይ ሲታደሙ ከአጠቃላይ ተመራቂዎች ፣የተመራቂ ቤተሰቦች እና የዩንቨርስቲው መምህራንና ግቢው ማህበረሰብ ሞቅ ያለ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። የኪነጥበብ ባለሙያዎቹ በልዩነት ዛሬ በተመረቁት የቴአትር ጥበባት ተማሪዎች መሐከል መገኘታቸው ደግሞ ወጣቶች በተሻሉ ስራዎች ወደ ጥበብ መንደር እንዲቀላቀሉ ትልቅ የሞራል ስንቅ እንደሚሆናቸው ታምኗል።
ከዚህም ባሻገር በጥበብ ለሀገርና ለህዝብ ማገልገል የሚያስገኘውን ክብርና አቀባበል የዘንድሮ ተመራቂዎች ማየት መቻላቸው ወደ ስራ እና ማህበረሰቡ ዘልቀው ለሚገቡት የዛሬ ተመራቂዎች ትልቅ መነሳሳትን ይፈጥራል ተብሏል። የኪነጥበብ ባለሙያዎችም በዚህ መሰል ስነስርዓት ላይ በባህርዳር ዩንቨርስቲ በመገኘታቸው ከፍ ያለ ደስታ እንደፈጠረላቸውና የዘንድሮው ተመራቂዎችም ይህንን እድል ማግኘታቸው ከፍ ያለ መነሳሳትን ሊፈጥር እንደሚችል ተናግረዋል ።
በአርቲስት ወይንሸት አበጀ እና አርቲስት አሸናፊ ማህሌት አስተባባሪነት እና በባህርዳር ዩንቨርስቲ ጋባዥነት በከተማዋ የታደሙት የኪነጥበብ ባለሙያዎች በመሰል ለሀገርና ለወገን በሚጠቅሙ ተግባራት ላይ እንደሚሳተፉ ይጠበቃል ።
በሀገራችን ያሉ አንጋፋ እና ወጣት የኪነ-ጥበብ ባለሙያዎች በባህርዳር ዩንቨርስቲ የቴአትር ጥበባት ትምህርት ክፍል የሚገኙ ተማሪዎችን ያስመረቁት ዛሬ በዩንቨርስቲው የ2018 ዓ. ም ተመራቂ ተማሪዎች በተመረቁበት የባህርዳር ዩንቨርስቲ በመገኘት ነው።
ባለሙያዎቹ በምረቃ ስነስርዓት ላይ ሲታደሙ ከአጠቃላይ ተመራቂዎች ፣የተመራቂ ቤተሰቦች እና የዩንቨርስቲው መምህራንና ግቢው ማህበረሰብ ሞቅ ያለ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። የኪነጥበብ ባለሙያዎቹ በልዩነት ዛሬ በተመረቁት የቴአትር ጥበባት ተማሪዎች መሐከል መገኘታቸው ደግሞ ወጣቶች በተሻሉ ስራዎች ወደ ጥበብ መንደር እንዲቀላቀሉ ትልቅ የሞራል ስንቅ እንደሚሆናቸው ታምኗል።
ከዚህም ባሻገር በጥበብ ለሀገርና ለህዝብ ማገልገል የሚያስገኘውን ክብርና አቀባበል የዘንድሮ ተመራቂዎች ማየት መቻላቸው ወደ ስራ እና ማህበረሰቡ ዘልቀው ለሚገቡት የዛሬ ተመራቂዎች ትልቅ መነሳሳትን ይፈጥራል ተብሏል። የኪነጥበብ ባለሙያዎችም በዚህ መሰል ስነስርዓት ላይ በባህርዳር ዩንቨርስቲ በመገኘታቸው ከፍ ያለ ደስታ እንደፈጠረላቸውና የዘንድሮው ተመራቂዎችም ይህንን እድል ማግኘታቸው ከፍ ያለ መነሳሳትን ሊፈጥር እንደሚችል ተናግረዋል ።
በአርቲስት ወይንሸት አበጀ እና አርቲስት አሸናፊ ማህሌት አስተባባሪነት እና በባህርዳር ዩንቨርስቲ ጋባዥነት በከተማዋ የታደሙት የኪነጥበብ ባለሙያዎች በመሰል ለሀገርና ለወገን በሚጠቅሙ ተግባራት ላይ እንደሚሳተፉ ይጠበቃል ።
1 month ago
ማስታወቂያ
👌 ለየትኛውም አይነት ሜዳ አስተማማኝ ማሊያ! 👌
👇👇 የት አገኛለው ካሉ 👇👇
አድራሻ (አዲስ አበባ) :- 🏬 አዲስ አበባ ከትንሿ ስታዲየም አጠገብ አን ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ
አድራሻ (ድሬዳዋ) :- 🏬 ድሬዳዋ ስታዲየም የመሸጫ ስፍራ ምድር ቤት
አድራሻ (አዳማ) :- 🏬 የአዳማ ከተማ አስተዳደር ፊት ለፊት የሚገኘው ካናብ ሞል 1ኛ ፎቅ
አድራሻ (ባህር ዳር ) :- 🏬 ቀበሌ 4 ጊዮርጊስ ህንፃ ፊት ለፊት ወደብ ህንፃ 1ኛ ፎቅ
አድራሻ (ሆሳዕና) :- 🏬 ሀዲያ ዞን ፋይናንስ ጵ/ቤት ፊት ለፊት ሴች ዱና ሞል
ለመረጃና ለትዕዛዝ (አዲስ አበባ) :-📱0900006363
ለመረጃና ለትዕዛዝ (ድሬዳዋ) :-📱0955495959
ለመረጃና ለትዕዛዝ (አዳማ) :-📱0951008686
ለመረጃና ለትዕዛዝ (ባህርዳር) :-📱0918004342
ለመረጃና ለትዕዛዝ (ሆሳዕና) :-📱0946555577
goferesportswear
👌 ለየትኛውም አይነት ሜዳ አስተማማኝ ማሊያ! 👌
👇👇 የት አገኛለው ካሉ 👇👇
አድራሻ (አዲስ አበባ) :- 🏬 አዲስ አበባ ከትንሿ ስታዲየም አጠገብ አን ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ
አድራሻ (ድሬዳዋ) :- 🏬 ድሬዳዋ ስታዲየም የመሸጫ ስፍራ ምድር ቤት
አድራሻ (አዳማ) :- 🏬 የአዳማ ከተማ አስተዳደር ፊት ለፊት የሚገኘው ካናብ ሞል 1ኛ ፎቅ
አድራሻ (ባህር ዳር ) :- 🏬 ቀበሌ 4 ጊዮርጊስ ህንፃ ፊት ለፊት ወደብ ህንፃ 1ኛ ፎቅ
አድራሻ (ሆሳዕና) :- 🏬 ሀዲያ ዞን ፋይናንስ ጵ/ቤት ፊት ለፊት ሴች ዱና ሞል
ለመረጃና ለትዕዛዝ (አዲስ አበባ) :-📱0900006363
ለመረጃና ለትዕዛዝ (ድሬዳዋ) :-📱0955495959
ለመረጃና ለትዕዛዝ (አዳማ) :-📱0951008686
ለመረጃና ለትዕዛዝ (ባህርዳር) :-📱0918004342
ለመረጃና ለትዕዛዝ (ሆሳዕና) :-📱0946555577
goferesportswear
1 month ago
ዩኒቨርሲቲዎች ከፖለቲካ ጣልቃገብነት ተላቀው ...
#ethiopia | የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከፖለቲካ ጣልቃገብነት ተላቀው ነጻ የእውቀትና የሃሳብ ማፍለቂያ እንዲሆኑ የሚያስችል የሪፎርም ስራ እየተከናወነ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ።
ሰኔ 17 ቀን 2018 ዓ.ም በተካሄደው መድረክ ላይ እንደተብራራው፣ የዚህ ታሪካዊ ሽግግር ዋና ዓላማ ዩኒቨርሲቲዎችን ወደ ራስ-ገዝነት በማሸጋገር ለእውነትና ለእውቀት ቁርጠኛ የሆኑ፣ ሀገራቸውን የሚወዱና የሚለውጡ ዜጎችን ማፍራት ነው።
ለዚህም ስኬት ተቋማቱ በዘላቂ የውስጥ ገቢ ማስገኛ መንገዶች ላይ ትኩረት አድርገው እንዲሰሩና የአቅም ግንባታ ስራዎችን እንዲያጠናክሩ አቅጣጫ ተቀምጧል።
ይህን የራስ-ገዝነት ዝግጁነት በውል ለመገምገም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ 9 ገለልተኛ የባለሙያ ቡድኖችን በ9 ተለይተው በታወቁ ዩኒቨርሲቲዎች ላይ አሰማርቶ ጥናታዊ ምልከታ አድርጓል።
በዚህ ታሪካዊ የዝግጁነት ግምገማ ውስጥ የተካተቱት የጅማ፣ የሀዋሳ፣ የአርባ ምንጭ፣ የሐረማያ፣ የጎንደር፣ የባህርዳር፣ የመቀሌ፣ የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ እንዲሁም የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ሲሆኑ፣ በቀጣይም ግኝቶቹን መሰረት በማድረግ በማስረጃና በሀገራዊ ሃላፊነት ላይ የተደገፉ የሽግግር ውሳኔዎች እንደሚተላለፉ ከት/ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
#ethiopia #educationreform #highereducation #universityautonomy #moe #ethiopianuniversities
#ethiopia | የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ከፖለቲካ ጣልቃገብነት ተላቀው ነጻ የእውቀትና የሃሳብ ማፍለቂያ እንዲሆኑ የሚያስችል የሪፎርም ስራ እየተከናወነ መሆኑን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ።
ሰኔ 17 ቀን 2018 ዓ.ም በተካሄደው መድረክ ላይ እንደተብራራው፣ የዚህ ታሪካዊ ሽግግር ዋና ዓላማ ዩኒቨርሲቲዎችን ወደ ራስ-ገዝነት በማሸጋገር ለእውነትና ለእውቀት ቁርጠኛ የሆኑ፣ ሀገራቸውን የሚወዱና የሚለውጡ ዜጎችን ማፍራት ነው።
ለዚህም ስኬት ተቋማቱ በዘላቂ የውስጥ ገቢ ማስገኛ መንገዶች ላይ ትኩረት አድርገው እንዲሰሩና የአቅም ግንባታ ስራዎችን እንዲያጠናክሩ አቅጣጫ ተቀምጧል።
ይህን የራስ-ገዝነት ዝግጁነት በውል ለመገምገም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ 9 ገለልተኛ የባለሙያ ቡድኖችን በ9 ተለይተው በታወቁ ዩኒቨርሲቲዎች ላይ አሰማርቶ ጥናታዊ ምልከታ አድርጓል።
በዚህ ታሪካዊ የዝግጁነት ግምገማ ውስጥ የተካተቱት የጅማ፣ የሀዋሳ፣ የአርባ ምንጭ፣ የሐረማያ፣ የጎንደር፣ የባህርዳር፣ የመቀሌ፣ የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ እንዲሁም የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ሲሆኑ፣ በቀጣይም ግኝቶቹን መሰረት በማድረግ በማስረጃና በሀገራዊ ሃላፊነት ላይ የተደገፉ የሽግግር ውሳኔዎች እንደሚተላለፉ ከት/ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያመለክታል፡፡
#ethiopia #educationreform #highereducation #universityautonomy #moe #ethiopianuniversities
1 month ago
ከደብረማርቆስ ባህርዳር በረራ‼️
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከደብረ ማርቆስ - ባሕር ዳር መደበኛ በረራ ሊጀምር ነው‼️
የደብረ ማርቆስ ከተማና የአካባቢው ማህበረሰብ ለዓመታት ሲጠብቀው የነበረውና የልማት ምዕራፍ ማሳያ የሆነው የደብረ ማርቆስ (ንጉሥ ተክለሃይማኖት) አውሮፕላን ማረፊያ፣ የመጀመሪያውን ታሪካዊ በረራ ካስተናገደ በኋላ አሁን ደግሞ አዲስና ተደራሽ የበረራ መስመር ሊጀምር መሆኑ ታውቋል።
በመሆኑም የበረራ ቀናትን እንደሚከተለዉ አሳውቋል::
1.ከአዲስ አበባ ወደ ደበረ- ማረቆስ ደርሶ መልስ በየቀኑ:
2.ከደብረ ማረቆስ ወደ ባህር ዳር በሳምንት አራት ቀን (4) ሲሆን የበረራ ቀን ሰኞ፣ዕሮብ፣አርብና እሁድ ነው
3.ከባህር ዳር ወደ ደበረ ማረቆስ ደግሞ በሳምንት ሶስት ቀን (3) የበረራ ቀን ማክሰኞ፣ሃሙስና ቅዳሜ መሆኑን ያሳወቀ ሲሆን ከሚቀጥለው አርብ ማለትም 19/10/2018ዓ/ም ጀምሮ አገልግሎቱ እንደሚጀምር ተገልጿል።
Seledadotio
Seledadotio
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከደብረ ማርቆስ - ባሕር ዳር መደበኛ በረራ ሊጀምር ነው‼️
የደብረ ማርቆስ ከተማና የአካባቢው ማህበረሰብ ለዓመታት ሲጠብቀው የነበረውና የልማት ምዕራፍ ማሳያ የሆነው የደብረ ማርቆስ (ንጉሥ ተክለሃይማኖት) አውሮፕላን ማረፊያ፣ የመጀመሪያውን ታሪካዊ በረራ ካስተናገደ በኋላ አሁን ደግሞ አዲስና ተደራሽ የበረራ መስመር ሊጀምር መሆኑ ታውቋል።
በመሆኑም የበረራ ቀናትን እንደሚከተለዉ አሳውቋል::
1.ከአዲስ አበባ ወደ ደበረ- ማረቆስ ደርሶ መልስ በየቀኑ:
2.ከደብረ ማረቆስ ወደ ባህር ዳር በሳምንት አራት ቀን (4) ሲሆን የበረራ ቀን ሰኞ፣ዕሮብ፣አርብና እሁድ ነው
3.ከባህር ዳር ወደ ደበረ ማረቆስ ደግሞ በሳምንት ሶስት ቀን (3) የበረራ ቀን ማክሰኞ፣ሃሙስና ቅዳሜ መሆኑን ያሳወቀ ሲሆን ከሚቀጥለው አርብ ማለትም 19/10/2018ዓ/ም ጀምሮ አገልግሎቱ እንደሚጀምር ተገልጿል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተወዳደሩበት ምርጫ ክልሎች አሸነፉ።
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ለፓርላማ በተወዳደሩበት ምርጫ ክልል ማሸነፋቸውን ምርጫ ቦርድ ይፋ አድርጓል።
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በኦሮሚያ ክልል ለፓርላማ በተወዳደሩበት ጎማ ሁለት ምርጫ ክልል ማሸነፋቸውን ዛሬ ምሽት ምርጫ ቦርድ ይፋ አድርጓል።
በምርጫ ክልሉ ብልጽግና ፓርቲ፣የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ ኢዜማ እና ነጻነት እና እኩልነት ፓርቲ ተወዳድረው ነበር።
በክልሉ ከፍተኛ ድምጽ ያገኘው በልጽግና ነው ።
በተጨማሪም በአማራ ክልል ባህርዳር ከተማ ምርጫ ክልል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተመስገን ጥሩነህ አሸንፈዋል ብሏል ምርጫ ቦርድ።
Seledadotio
Seledadotio
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ለፓርላማ በተወዳደሩበት ምርጫ ክልል ማሸነፋቸውን ምርጫ ቦርድ ይፋ አድርጓል።
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በኦሮሚያ ክልል ለፓርላማ በተወዳደሩበት ጎማ ሁለት ምርጫ ክልል ማሸነፋቸውን ዛሬ ምሽት ምርጫ ቦርድ ይፋ አድርጓል።
በምርጫ ክልሉ ብልጽግና ፓርቲ፣የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ ኢዜማ እና ነጻነት እና እኩልነት ፓርቲ ተወዳድረው ነበር።
በክልሉ ከፍተኛ ድምጽ ያገኘው በልጽግና ነው ።
በተጨማሪም በአማራ ክልል ባህርዳር ከተማ ምርጫ ክልል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተመስገን ጥሩነህ አሸንፈዋል ብሏል ምርጫ ቦርድ።
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተወዳደሩበት ምርጫ ክልሎች አሸነፉ።
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ለፓርላማ በተወዳደሩበት ምርጫ ክልል ማሸነፋቸውን ምርጫ ቦርድ ይፋ አድርጓል።
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በኦሮሚያ ክልል ለፓርላማ በተወዳደሩበት ጎማ ሁለት ምርጫ ክልል ማሸነፋቸውን ዛሬ ምሽት ምርጫ ቦርድ ይፋ አድርጓል።
በምርጫ ክልሉ ብልጽግና ፓርቲ፣የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ ኢዜማ እና ነጻነት እና እኩልነት ፓርቲ ተወዳድረው ነበር።
በክልሉ ከፍተኛ ድምጽ ያገኘው በልጽግና ነው ።
በተጨማሪም በአማራ ክልል ባህርዳር ከተማ ምርጫ ክልል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተመስገን ጥሩነህ አሸንፈዋል ብሏል ምርጫ ቦርድ።
ዘገባው የሸገር ሬዲዮ ነው
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ለፓርላማ በተወዳደሩበት ምርጫ ክልል ማሸነፋቸውን ምርጫ ቦርድ ይፋ አድርጓል።
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በኦሮሚያ ክልል ለፓርላማ በተወዳደሩበት ጎማ ሁለት ምርጫ ክልል ማሸነፋቸውን ዛሬ ምሽት ምርጫ ቦርድ ይፋ አድርጓል።
በምርጫ ክልሉ ብልጽግና ፓርቲ፣የኢትዮጵያ ዜጎች ለማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ ኢዜማ እና ነጻነት እና እኩልነት ፓርቲ ተወዳድረው ነበር።
በክልሉ ከፍተኛ ድምጽ ያገኘው በልጽግና ነው ።
በተጨማሪም በአማራ ክልል ባህርዳር ከተማ ምርጫ ክልል ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ተመስገን ጥሩነህ አሸንፈዋል ብሏል ምርጫ ቦርድ።
ዘገባው የሸገር ሬዲዮ ነው
2 months ago
የመጀመሪያው የኢትዮጵያ 10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር በባህርዳር ከተማ ሊካሄድ ነው
#ethiopia | የመጀመሪያው የኢትዮጵያ 10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር የፊታችን እሁድ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም በባህርዳር ከተማ በደመቀ ሁኔታ እንደሚካሄድ ተነገረ።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በውድድሩ ቅድመ ዝግጅት ስራዎች ዙሪያ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጠው መግለጫ፣ የፌዴሬሽኑ ከፍተኛ የቴክኒክ ባለሙያዎች ወደ ስፍራው በማቅናት አስፈላጊውን ዝግጅት እያከናወኑ እንደሚገኙ አስታውቋል።
ይህ የውድድር መድረክ በዋናነት አዳዲስ ተተኪ አትሌቶችን ለማፍራትና የውድድር እድሎችን ለመፍጠር ያለመ መሆኑም ተገልጿል።
በዚሁ የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር ላይ የግል ተሳታፊዎችን ጨምሮ ከ6 የተለያዩ ክለቦች የተውጣጡ 91 አትሌቶች እንደሚሳተፉ ታውቋል። በውድድሩ ከ1ኛ እስከ 8ኛ ያለውን ደረጃ ይዘው ለሚያጠናቅቁ አትሌቶችም የገንዘብ ሽልማት እንደሚበረከትላቸው ተገልጿል።
ይህንን ጋዜጣዊ መግለጫ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የውድድርና ተሳትፎ ዳይሬክተር ተወካይ አቶ ጊዜ አድነው እና አቶ መሐሪ ነጋሽ በጋራ የሰጡት ሲሆን፣ ውድድሩ በአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በቀጥታ ስርጭት ለተመልካች እንደሚተላለፍ ታውቋል።
#ethiopianathletics #bahirdar #streetrace #10krun #ethiopiansport #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የመጀመሪያው የኢትዮጵያ 10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር የፊታችን እሁድ ሰኔ 7 ቀን 2018 ዓ.ም በባህርዳር ከተማ በደመቀ ሁኔታ እንደሚካሄድ ተነገረ።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን በውድድሩ ቅድመ ዝግጅት ስራዎች ዙሪያ ለመገናኛ ብዙሃን በሰጠው መግለጫ፣ የፌዴሬሽኑ ከፍተኛ የቴክኒክ ባለሙያዎች ወደ ስፍራው በማቅናት አስፈላጊውን ዝግጅት እያከናወኑ እንደሚገኙ አስታውቋል።
ይህ የውድድር መድረክ በዋናነት አዳዲስ ተተኪ አትሌቶችን ለማፍራትና የውድድር እድሎችን ለመፍጠር ያለመ መሆኑም ተገልጿል።
በዚሁ የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር ላይ የግል ተሳታፊዎችን ጨምሮ ከ6 የተለያዩ ክለቦች የተውጣጡ 91 አትሌቶች እንደሚሳተፉ ታውቋል። በውድድሩ ከ1ኛ እስከ 8ኛ ያለውን ደረጃ ይዘው ለሚያጠናቅቁ አትሌቶችም የገንዘብ ሽልማት እንደሚበረከትላቸው ተገልጿል።
ይህንን ጋዜጣዊ መግለጫ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የውድድርና ተሳትፎ ዳይሬክተር ተወካይ አቶ ጊዜ አድነው እና አቶ መሐሪ ነጋሽ በጋራ የሰጡት ሲሆን፣ ውድድሩ በአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በቀጥታ ስርጭት ለተመልካች እንደሚተላለፍ ታውቋል።
#ethiopianathletics #bahirdar #streetrace #10krun #ethiopiansport #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕና አለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC) የ80 ሚሊዮን ዶላር የብድር ስምምነት ተፈራረሙ።
በስምምነቱ መሰረት ዓለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC) ለሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ 80 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር የረዥም ጊዜ ብድር ያቀርባል ።
በተገኘው ገንዘብ ደግሞ ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ሸራተን አዲስ ሌግዠሪ ኮሌክሽን ሆቴልን በዘመናዊ መልኩ ያድሳል፣በሸራተን ደረጃ አዲስ ሆቴል ይገነባል።
የብድር ስምምነቱን የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ጀማል አህመድና የአለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC) የአፍሪካ ቀጠና ምክትል ፕሬዚዳንት ኢትዮዺስ ተፈራ በኬንያ ናይሮቢ ተፈራርመዋል።
ከዓለም አቀፉ የፋይናንስ ተቋም ጋር ከፍተኛ ፋይዳ ያለውን አጋርነት በማድረጋችን ለተቋሙ ያለንን አድናቆት መግለጽ እንወዳለን ያሉት የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጀማል አሕመድ፤ ይህ አጋርነት የሀገሪቱን የሆስፒታሊቲ ዘርፍ ለማዘመን እንዲሁም በኢትዮጵያ ቀጣይነት ያለው የሥራ ዕድል ፈጠራን በማጠናከር ረገድ ከፍተኛ ሚና እንደሚጫወት ገልጸዋል።
የአለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን የአፍሪካ ቀጠና ምክትል ፕሬዚዳንት ኢትዮዺስ ተፈራ በበኩላቸው ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የአገልግሎት ዘርፉን የበለጠ እንዲያዘምንና ተጨማሪ የስራ እድል እንደፈጥር ስምምነት ላይ ተደርሷል ብለዋል።
ከአለም አቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን በሚገኘው ገንዘብ ሸራተን አዲስ ኤሌግዠሪ ኮሌክሽን ሆቴል ዘመኑን በሚመጥን መልኩ የሚታደስ ሲሆን በሸራተን የንግድ ምልክት የሚጠራ ተጨማሪ አዲስ ሆቴልም ይገነባል።
የአለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC) የብድር አቅርቦት የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አካል የሆነውን የሸራተን አዲስን ገጽታ በእጅጉ እንደሚለውጠው ይጠበቃል።
ኢትዮጵያ 32ኛውን የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ለማዘጋጀት መመረጧን ተከትሎ ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በሚሊኒየም አዳራሽ ቅጥር ግቢ ዘመናዊ ሆቴል (Moxy by Marriott) ፣ በመሀመድያ የመኖሪያ መንደር (Four Points by Sheraton) ሆቴሎች ግንባታን አስጀምሯል።
በቅርቡ የሚድሮክ ቤተሰብን የተቀላቀለው ዋቢሸበሌ ሆቴል (autograph collection by Marriot) ደረጃ ለጉባኤው ዝግጁ ለማድረግ ታሪካዊ ይዘቱን በጠበቀ መልኩ የእድሳት ስራው ተጀምሯል።
አፍሪካ ህብረት አጠገብ እየተገነባ ያለው ዌስት ኢን አዲስ (Westin Addis) ቀሪ ስራዎችን ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው።
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በባህርዳር ከተማ (Four Points by Sheraton) እና (Protea by Marriott) ፣በጂማ እና ሃዋሳም በተመሳሳይ (Four Points by Sheraton) ሆቴሎችን እየገነባ ይገኛል።
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የላንጋኖ ሳቫና ሪዞርትን በግዥ የተረከበው ሲሆን በማርዮት ብራንዶች ደረጃ አለም አቀፍ ሪዞርት በመገንባት ወደ ስራ ይገባል።
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በማኑፋክቸሪንግ፣ በግብርና፣ በማእድን፣ በንግድና በሆስፒታሊቲ ዘርፍ በመሰማራት ከ80 ሺህ በላይ ለሚበልጡ ዜጎች የስራ እድል መፍጠር የቻለ ግዙፍ ተቋም ነው።
በስምምነቱ መሰረት ዓለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC) ለሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ 80 ሚሊዮን የአሜሪካን ዶላር የረዥም ጊዜ ብድር ያቀርባል ።
በተገኘው ገንዘብ ደግሞ ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ሸራተን አዲስ ሌግዠሪ ኮሌክሽን ሆቴልን በዘመናዊ መልኩ ያድሳል፣በሸራተን ደረጃ አዲስ ሆቴል ይገነባል።
የብድር ስምምነቱን የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ጀማል አህመድና የአለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC) የአፍሪካ ቀጠና ምክትል ፕሬዚዳንት ኢትዮዺስ ተፈራ በኬንያ ናይሮቢ ተፈራርመዋል።
ከዓለም አቀፉ የፋይናንስ ተቋም ጋር ከፍተኛ ፋይዳ ያለውን አጋርነት በማድረጋችን ለተቋሙ ያለንን አድናቆት መግለጽ እንወዳለን ያሉት የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጀማል አሕመድ፤ ይህ አጋርነት የሀገሪቱን የሆስፒታሊቲ ዘርፍ ለማዘመን እንዲሁም በኢትዮጵያ ቀጣይነት ያለው የሥራ ዕድል ፈጠራን በማጠናከር ረገድ ከፍተኛ ሚና እንደሚጫወት ገልጸዋል።
የአለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን የአፍሪካ ቀጠና ምክትል ፕሬዚዳንት ኢትዮዺስ ተፈራ በበኩላቸው ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የአገልግሎት ዘርፉን የበለጠ እንዲያዘምንና ተጨማሪ የስራ እድል እንደፈጥር ስምምነት ላይ ተደርሷል ብለዋል።
ከአለም አቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን በሚገኘው ገንዘብ ሸራተን አዲስ ኤሌግዠሪ ኮሌክሽን ሆቴል ዘመኑን በሚመጥን መልኩ የሚታደስ ሲሆን በሸራተን የንግድ ምልክት የሚጠራ ተጨማሪ አዲስ ሆቴልም ይገነባል።
የአለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC) የብድር አቅርቦት የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አካል የሆነውን የሸራተን አዲስን ገጽታ በእጅጉ እንደሚለውጠው ይጠበቃል።
ኢትዮጵያ 32ኛውን የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ለማዘጋጀት መመረጧን ተከትሎ ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በሚሊኒየም አዳራሽ ቅጥር ግቢ ዘመናዊ ሆቴል (Moxy by Marriott) ፣ በመሀመድያ የመኖሪያ መንደር (Four Points by Sheraton) ሆቴሎች ግንባታን አስጀምሯል።
በቅርቡ የሚድሮክ ቤተሰብን የተቀላቀለው ዋቢሸበሌ ሆቴል (autograph collection by Marriot) ደረጃ ለጉባኤው ዝግጁ ለማድረግ ታሪካዊ ይዘቱን በጠበቀ መልኩ የእድሳት ስራው ተጀምሯል።
አፍሪካ ህብረት አጠገብ እየተገነባ ያለው ዌስት ኢን አዲስ (Westin Addis) ቀሪ ስራዎችን ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው።
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በባህርዳር ከተማ (Four Points by Sheraton) እና (Protea by Marriott) ፣በጂማ እና ሃዋሳም በተመሳሳይ (Four Points by Sheraton) ሆቴሎችን እየገነባ ይገኛል።
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የላንጋኖ ሳቫና ሪዞርትን በግዥ የተረከበው ሲሆን በማርዮት ብራንዶች ደረጃ አለም አቀፍ ሪዞርት በመገንባት ወደ ስራ ይገባል።
ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በማኑፋክቸሪንግ፣ በግብርና፣ በማእድን፣ በንግድና በሆስፒታሊቲ ዘርፍ በመሰማራት ከ80 ሺህ በላይ ለሚበልጡ ዜጎች የስራ እድል መፍጠር የቻለ ግዙፍ ተቋም ነው።
2 months ago
ሚድሮክ የ80 ሚሊዮን ዶላር ታሪካዊ ስምምነት ተፈራረመ
#fastmereja I ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ እና ዓለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC) በኬንያ ናይሮቢ ከተማ የ80 ሚሊዮን አሜሪካን ዶላር የረጅም ጊዜ የብድር ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የሚድሮክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጀማል አሕመድ እና የIFC የአፍሪካ ቀጠና ምክትል ፕሬዚዳንት ኢትዮጲስ ተፈራ የፈረሙት ሲሆን፣ የተገኘው የገንዘብ ድጋፍ በዋናነት ታዋቂውን ሸራተን አዲስ ሌግዠሪ ኮሌክሽን ሆቴልን በዘመናዊ መልኩ ለማደስ እና በሸራተን ደረጃ አዲስ ተጨማሪ ሆቴል ለመገንባት ይውላል።
ይህ ከፍተኛ የፋይናንስ አጋርነት የሀገሪቱን የሆስፒታሊቲ እና ቱሪዝም ዘርፍ ከማዘመን ባለፈ፣ ከ9,400 በላይ ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆኑ አዳዲስ የሥራ ዕድሎችን በተለይም ለወጣቶችና ለሴቶች እንደሚፈጥር ተገልጿል። አቶ ጀማል አሕመድ አጋርነቱ ቀጣይነት ላለው የሀገር ውስጥ ሥራ ዕድል ፈጠራ ያለውን ሚና ሲያጎሉ፣ የIFC ምክትል ፕሬዚዳንት በበኩላቸው ስምምነቱ የሚድሮክን የአገልግሎት ጥራት ለማሳደግ ታስቦ የተደረገ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ኢትዮጵያ 32ኛውን የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (COP32) ለማስተናገድ መመረጧን ተከትሎ ሚድሮክ ግዙፍ የሆቴል ማስፋፊያና የእድሳት ስራዎችን በከፍተኛ ፍጥነት እያከናወነ ይገኛል። ከእነዚህም መካከል በሚሊኒየም አዳራሽ ቅጥር ግቢ የ"Moxy by Marriott"፣ በመሀመድያ የመኖሪያ መንደር የ"Four Points by Sheraton" እና በአፍሪካ ህብረት አጠገብ የ"Westin Addis" ሆቴሎች ግንባታ በስፋት እየተካሄደ ይገኛል።
በተጨማሪም በቅርቡ ግሩፑን የተቀላቀለው ዋቢ ሸበሌ ሆቴል ታሪካዊ ይዘቱን በጠበቀ መልኩ ወደ "Autograph Collection by Marriott" ደረጃ የማደስ ስራው የተጀመረ ሲሆን፣ በባህርዳር፣ ጅማ፣ ሃዋሳ እና በላንጋኖ ሳቫና ሪዞርት ተመሳሳይ ዓለም አቀፍ የሆቴል ፕሮጀክቶች በመገንባት ላይ ናቸው። በአሁኑ ወቅት ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በማኑፋክቸሪንግ፣ ግብርና፣ ማዕድን፣ ንግድና ሆስፒታሊቲ ዘርፎች ላይ በመሰማራት ከ80 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠሩ ይታወቃል።
#fastmereja I ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ እና ዓለም አቀፉ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC) በኬንያ ናይሮቢ ከተማ የ80 ሚሊዮን አሜሪካን ዶላር የረጅም ጊዜ የብድር ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የሚድሮክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጀማል አሕመድ እና የIFC የአፍሪካ ቀጠና ምክትል ፕሬዚዳንት ኢትዮጲስ ተፈራ የፈረሙት ሲሆን፣ የተገኘው የገንዘብ ድጋፍ በዋናነት ታዋቂውን ሸራተን አዲስ ሌግዠሪ ኮሌክሽን ሆቴልን በዘመናዊ መልኩ ለማደስ እና በሸራተን ደረጃ አዲስ ተጨማሪ ሆቴል ለመገንባት ይውላል።
ይህ ከፍተኛ የፋይናንስ አጋርነት የሀገሪቱን የሆስፒታሊቲ እና ቱሪዝም ዘርፍ ከማዘመን ባለፈ፣ ከ9,400 በላይ ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆኑ አዳዲስ የሥራ ዕድሎችን በተለይም ለወጣቶችና ለሴቶች እንደሚፈጥር ተገልጿል። አቶ ጀማል አሕመድ አጋርነቱ ቀጣይነት ላለው የሀገር ውስጥ ሥራ ዕድል ፈጠራ ያለውን ሚና ሲያጎሉ፣ የIFC ምክትል ፕሬዚዳንት በበኩላቸው ስምምነቱ የሚድሮክን የአገልግሎት ጥራት ለማሳደግ ታስቦ የተደረገ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ኢትዮጵያ 32ኛውን የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (COP32) ለማስተናገድ መመረጧን ተከትሎ ሚድሮክ ግዙፍ የሆቴል ማስፋፊያና የእድሳት ስራዎችን በከፍተኛ ፍጥነት እያከናወነ ይገኛል። ከእነዚህም መካከል በሚሊኒየም አዳራሽ ቅጥር ግቢ የ"Moxy by Marriott"፣ በመሀመድያ የመኖሪያ መንደር የ"Four Points by Sheraton" እና በአፍሪካ ህብረት አጠገብ የ"Westin Addis" ሆቴሎች ግንባታ በስፋት እየተካሄደ ይገኛል።
በተጨማሪም በቅርቡ ግሩፑን የተቀላቀለው ዋቢ ሸበሌ ሆቴል ታሪካዊ ይዘቱን በጠበቀ መልኩ ወደ "Autograph Collection by Marriott" ደረጃ የማደስ ስራው የተጀመረ ሲሆን፣ በባህርዳር፣ ጅማ፣ ሃዋሳ እና በላንጋኖ ሳቫና ሪዞርት ተመሳሳይ ዓለም አቀፍ የሆቴል ፕሮጀክቶች በመገንባት ላይ ናቸው። በአሁኑ ወቅት ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በማኑፋክቸሪንግ፣ ግብርና፣ ማዕድን፣ ንግድና ሆስፒታሊቲ ዘርፎች ላይ በመሰማራት ከ80 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠሩ ይታወቃል።
Sponsored by
Surafel
2 months ago
በኢትዮጵያ የመንግስት ስልጣን የሚያዝበት መንገድ “በጦር መሳሪያ ነበር” ሲሉ የአማራ ክልል ፕሬዝዳንት አረጋ ከበደ ገለጹ
በኢትዮጵያ የመንግስት ታሪክ ውስጥ የመንግስትን ስልጣን ለመያዝ በአብዛኛው ከጦር መሳሪያ እና በጉልበት የሚመጣ ነው ሲሉ የአማራ ክልል ፕሬዝዳንት በባህርዳር ከተማ በህዳሴ ምርጫ ጣቢያ ተገኝተው ተናግረዋል።
ሀገሪቱን ዴሞክራሲን ጀማሪ ብለው የጠሯት ፕሪዝዳንቱ “በእኛ አገር ዴሞክራሲ አለመዳበሩ ብቻ ሳይሆን የመንግስት ስልጣን የሚያዝበት መንገድ ሁላችሁም እንደምታውቁት፣ በታሪካችንም እንደምናውቀው በአብዛኛው በብረት ነው የሚመነጨው፣ ከጦር መሳሪያ ነው የሚመነጨው፣ ከኃይል የሚመነጭ እንጂ ከህዝብ ድምፅ አይመንጭም” በማለት ይህንን የሚያስቀር መንግስታት በህዝብ ድምፅ ብቻ እንዲወጡ የሚያደርግ ነው ሲሉ የምርጫውን አስፈላጊነት አንስተዋል።
በህዝብ እና በዴሞክራሲ የተመረጠ መንግስት መመስረት መልመድ አለብን ሲሉም አክለዋል። ፕሬዝዳንቱ ይህ በዴሞክራሲያዊ መንገድ የሚደረግ ምርጫ ሁለት ነገሮችን ያሳካል ብለዋል፡፡ አንዱ መንግስትነት በምርጫ እንጂ በጦርነት እና በአፈሙዝ እንደ ማይገኝ ሲሆን ሌላው ደግሞ በአገር ውስጥም ሆነ በውጪ አሁን ላይ በኢትዮጵያ የሽግግር መንግስት እንዲመሰረት የሚፈልጉ አካላት አሉ በማለት በዚህ ሂደት ውስጥ የምታልፍ ከሆነ “ ኢትዮጵያን የጸና መንግስት እና ሥርዓት አይኖራትም” በማለት ተናግረዋል።
በአማራ ክልል በጸጥታ ስጋት ምክንያት በስምንት የምርጫ ክልሎች ምርጫ የማይደረግ ሲሆን በክልሉ የሚካሄዱት በትጥቅ የታገዙ ግጭቶች መቀጠላቸው በሚዘገብበት ወቅት ነው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ እየተካሄደ የሚገኘው፡፡(አዲስ ማለዳ)
Seledadotio
Seledadotio
በኢትዮጵያ የመንግስት ታሪክ ውስጥ የመንግስትን ስልጣን ለመያዝ በአብዛኛው ከጦር መሳሪያ እና በጉልበት የሚመጣ ነው ሲሉ የአማራ ክልል ፕሬዝዳንት በባህርዳር ከተማ በህዳሴ ምርጫ ጣቢያ ተገኝተው ተናግረዋል።
ሀገሪቱን ዴሞክራሲን ጀማሪ ብለው የጠሯት ፕሪዝዳንቱ “በእኛ አገር ዴሞክራሲ አለመዳበሩ ብቻ ሳይሆን የመንግስት ስልጣን የሚያዝበት መንገድ ሁላችሁም እንደምታውቁት፣ በታሪካችንም እንደምናውቀው በአብዛኛው በብረት ነው የሚመነጨው፣ ከጦር መሳሪያ ነው የሚመነጨው፣ ከኃይል የሚመነጭ እንጂ ከህዝብ ድምፅ አይመንጭም” በማለት ይህንን የሚያስቀር መንግስታት በህዝብ ድምፅ ብቻ እንዲወጡ የሚያደርግ ነው ሲሉ የምርጫውን አስፈላጊነት አንስተዋል።
በህዝብ እና በዴሞክራሲ የተመረጠ መንግስት መመስረት መልመድ አለብን ሲሉም አክለዋል። ፕሬዝዳንቱ ይህ በዴሞክራሲያዊ መንገድ የሚደረግ ምርጫ ሁለት ነገሮችን ያሳካል ብለዋል፡፡ አንዱ መንግስትነት በምርጫ እንጂ በጦርነት እና በአፈሙዝ እንደ ማይገኝ ሲሆን ሌላው ደግሞ በአገር ውስጥም ሆነ በውጪ አሁን ላይ በኢትዮጵያ የሽግግር መንግስት እንዲመሰረት የሚፈልጉ አካላት አሉ በማለት በዚህ ሂደት ውስጥ የምታልፍ ከሆነ “ ኢትዮጵያን የጸና መንግስት እና ሥርዓት አይኖራትም” በማለት ተናግረዋል።
በአማራ ክልል በጸጥታ ስጋት ምክንያት በስምንት የምርጫ ክልሎች ምርጫ የማይደረግ ሲሆን በክልሉ የሚካሄዱት በትጥቅ የታገዙ ግጭቶች መቀጠላቸው በሚዘገብበት ወቅት ነው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ እየተካሄደ የሚገኘው፡፡(አዲስ ማለዳ)
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
የኢትዮጲያ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትሩ አርሰናልን ጨምሮ የአውሮፓ ክለቦችን ለምርጫ ቅስቀሳነት ተጠቀሙ!
ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ተመስገን ጥሩነህ ትላንት በባህርዳር ስቴዲየም በምርጫ ቅስቀሳ መረሀግብር ላይ በዚህ የባህርዳር ስቴዲየም እነ አርሰናል ማንቺስተር ቼልሲ ሊቨርፑ ባርሳ ቫሌንሺያአምጥተን ማጫወት እንፈልጋለን ሲሉ የአውሮፓ ክለቦችን ለምራጫ ቅስቀሳ መጠቀማቸው ተነግሯል።
ፖለቲከኞች የወጣቱን ሙቀት እየለኩ በወጣቱ ስሜት የበሬ ወለደ ንግግር ትርፍ ለማግኘት ሲሞክሩ በጣም አስቂኝ ነው። ወጣቱ ከሰሞኑ በኳስ እንዲህ ሲደሰት ያያችሁት በሀገሪቷ ያለውን ምስቅልቅል ረስቶ አይደለም ስራ ማጣቱንም ዘንግቶ አይደለም ፤
በጥቅሉ በሀገሪቱ ያለውን ችግር ረስቶ ሳይሆን እግርኳስ ከችግሮቹ ርቆ የሚደሰትበት አንዱ አማራጩ ስለሆነ ነው። ስለዚህ የበሬ ወለደ ወሬ ትታችሁ ለወጣቱ የሚሆን መፍትሄ ፈልጉ። ወጣቱ ዝምታን መምረጡ የናንተ ማላገጫ እንዲሆን ፈቅዶላችሀኋል ግን ተረጋጉ
የፓርቲያችሁ ርዕዮተ አለም የሀገሪቷ ችግር ላይ ያተኩር እንጂ ወጣቱን ላሞኘው የሚል አይሁን እኛ ጅል አይደለንም።
የሕዝብ ሕልውና ማስጠበቅ ፣ የአገር ሉዓላዊነትን ማስከበር፣ በጋራ ዕሴቶች ላይ የተመሰረተ ብሄራዊ አንድነትን ማጽናት እና ለሁሉም ዜጋ እኩል እድል የሚሰጥ የፍትሕ ስርዓትን መገንባት የሚሉ ርዕዮተ አለማዊ መርሆዎች ሊኖራችሁ ሲገባ በንደዚህ ተራ ነገር የወጣቱን ቀልብ ልሳብ ተብሎ አይሞከርም። ስንት የቤት ስራ ተከምሮባችሁ ጨረቃ ላይ ስለማውጣት አትንገሩን ወጣቱ ስለሀገሩ የማይጨነቅ አይመሰላችሁ!
የሕዝብ ንቃተ - ሕሊና ላይ የሚረማመዱበት መጠን በቃል አይገለፅም። በነገራችን ላይ ይሄ ፖለቲካ አይደለም ወጣቱ ሲናገር ምክር ስሙ የኛን ክለብ የወጣቱ ልብ ውስጥ ለመግቢያ በውሸት እና በህልም እንጀራ አትጠቀሙት!
Seledadotio
ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር ተመስገን ጥሩነህ ትላንት በባህርዳር ስቴዲየም በምርጫ ቅስቀሳ መረሀግብር ላይ በዚህ የባህርዳር ስቴዲየም እነ አርሰናል ማንቺስተር ቼልሲ ሊቨርፑ ባርሳ ቫሌንሺያአምጥተን ማጫወት እንፈልጋለን ሲሉ የአውሮፓ ክለቦችን ለምራጫ ቅስቀሳ መጠቀማቸው ተነግሯል።
ፖለቲከኞች የወጣቱን ሙቀት እየለኩ በወጣቱ ስሜት የበሬ ወለደ ንግግር ትርፍ ለማግኘት ሲሞክሩ በጣም አስቂኝ ነው። ወጣቱ ከሰሞኑ በኳስ እንዲህ ሲደሰት ያያችሁት በሀገሪቷ ያለውን ምስቅልቅል ረስቶ አይደለም ስራ ማጣቱንም ዘንግቶ አይደለም ፤
በጥቅሉ በሀገሪቱ ያለውን ችግር ረስቶ ሳይሆን እግርኳስ ከችግሮቹ ርቆ የሚደሰትበት አንዱ አማራጩ ስለሆነ ነው። ስለዚህ የበሬ ወለደ ወሬ ትታችሁ ለወጣቱ የሚሆን መፍትሄ ፈልጉ። ወጣቱ ዝምታን መምረጡ የናንተ ማላገጫ እንዲሆን ፈቅዶላችሀኋል ግን ተረጋጉ
የፓርቲያችሁ ርዕዮተ አለም የሀገሪቷ ችግር ላይ ያተኩር እንጂ ወጣቱን ላሞኘው የሚል አይሁን እኛ ጅል አይደለንም።
የሕዝብ ሕልውና ማስጠበቅ ፣ የአገር ሉዓላዊነትን ማስከበር፣ በጋራ ዕሴቶች ላይ የተመሰረተ ብሄራዊ አንድነትን ማጽናት እና ለሁሉም ዜጋ እኩል እድል የሚሰጥ የፍትሕ ስርዓትን መገንባት የሚሉ ርዕዮተ አለማዊ መርሆዎች ሊኖራችሁ ሲገባ በንደዚህ ተራ ነገር የወጣቱን ቀልብ ልሳብ ተብሎ አይሞከርም። ስንት የቤት ስራ ተከምሮባችሁ ጨረቃ ላይ ስለማውጣት አትንገሩን ወጣቱ ስለሀገሩ የማይጨነቅ አይመሰላችሁ!
የሕዝብ ንቃተ - ሕሊና ላይ የሚረማመዱበት መጠን በቃል አይገለፅም። በነገራችን ላይ ይሄ ፖለቲካ አይደለም ወጣቱ ሲናገር ምክር ስሙ የኛን ክለብ የወጣቱ ልብ ውስጥ ለመግቢያ በውሸት እና በህልም እንጀራ አትጠቀሙት!
Seledadotio
2 months ago
አብረን ከርመን አብረን ሳንሆን ቀረን!
ፋናን እንደተቀላቀልኩ አንድ ሳምንት የተሻገረኝ አይመስለኝም። በወቅቱ 7ኛ ፎቅ ላይ ከነበረው የጋዜጠኞች መሥሪያ (Workstation) እና መሰባሰቢያ ቦታ ተቀምጦ የነበረ አንድ ባለ ጆሮ-ገብ ድምፅ ከወትሮ በተለየ ስሜት ውስጥ ሆኖ ወደ ተቀመጠበት እንድጠጋው በእጁ አመለከተኝ። እዚያ ተቋም ስንገናኝ ለሁለተኛ ጊዜ ቢሆንም፣ ሰላምታውና አቀባበሉ ለከረመ ወዳጅ ይመስል ነበር።
የግራ እጁን ሁለት ጣቶች አገጩ ላይ ጭኖ፣ በቀኝ እጁ ከደረቱ ትይዩ ካስቀመጠው ወፍራም የግል ኮምፒውተር (PC) “መለስተኛ ሳጥን ብንለው😂” ውስጥ ፋይል መበርበር ጀመረ። “ይሄ ልጅ ከተዋወቅን ገና ሁለተኛ ሰላምታ ስሰጠው ነው፤ ምን ይዞብኝ ይሆን?” ብዬ ሳስብ፣ ከመቅጽበት የሆነ ፎቶ አወጣና፣ “ይሄ ልጅ አንተ ነህ አይደል?” አለኝ።
ፎቶውን ሳይ እራሴን ለመካድ ዳዳኝ። ለካስ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ እያለን፣ እነሱ ከአ/አ ዩኒቨርሲቲ ለትምህርታዊ ጉዞ ወደ ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ በመጡ ጊዜ፣ የJOCOSA ፕሬዝዳንት ስለነበርኩ አቀባበልና ግብዣ (የውሃ😂) አድርጌላቸው ነበር። በዚያ ጊዜ ያስቀረነውን ፎቶ ነው መዞ ያሳየኝ። እኔ ግን በፍጹም አላስታወስኩትም ነበር። የተማሪነት ጊዜው አዳነ ከጋዜጠኛው አዳነ ጋር የተራራቁ ናቸው።
ከአዴ ጋር የጓደኝነት ውላችን ከዚያች ቀን የጀመረ ይመስለኛል። ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ደስ የሚል ቤተሰባዊ ጓደኝነት ፈጥረን ኖረናል። በእኔ ወሳኝ ደስታና ሐዘን ውስጥ እሱ አለ፤ እኔም በተመሳሳይ።
እኔ ባለቤቴን ሳጭ፣ ሽምግልና ከሄዱት ውስጥ አዴ አንዱ ነው። ሳገባም ሚዜዬ ነበር። በተቃራኒው፣ እሱ “እጮኛውን ታገቢኛለሽ?” ሲል ከተገኙት ጥቂት ወዳጆቹ መካከል እኔ ነበርኩ። ሽምግልና ከሄዱት ታላላቅ ሰዎች መካከልም ተገኝቻለሁ።ይሄን ጋብቻ በህግ ለማፅናት ቀበሌ ተገኝተው የጋብቻ ውል(80) ሲፈራረሙም አንዱ እማኝ ነበርኩ።
ይህን ሂደት በታላቅ ሥርዓት ለመቋጨትና ለሰርጉ ሲሰናዳም፣ ሚዜው ሆኜ ከአጠገቡ ለመቆም እኔ ብቻ ሳልሆን፣ ውድ ባለቤቴም የእሱ ባለቤት ሚዜ ሆና የማይረሳውን ቀን በጋራ ለማሳለፍ አቅደን፣ ልብስ ተለክተን፣ መኪና ተከራይተን ዝግጁ ብንሆንም፣ ሰርጉ ሳምንት ሲቀረው በሥራ ምክንያት ከአገር መውጣት ግዴታ ሆነብኝ።
ከዓመታት በፊት ማግባቱን ሲወስንና ሲያሳውቀኝ፣ ቀን ቆጥረን የጋብቻ እቅድ አውጥተን፣ እንደ ወንድም ቀኑን በጋራ ናፍቀን እንደከረምን ሰዎች፣ በዚህ ውብ ቀን አጠገቡ አለመቆም የሚፈጥረው ስሜት ከባድ ቢሆንም፣ መልካም ምኞትን ከማስፈር ውጪ ሌላ አማራጭ የለም።
አዴ እና B2 መልካም ጋብቻ እንዲሆንላችሁ ከውዷ ባለቤቴ ጋር እንመኝላችኋለን።
Haikemikael_Debisa
ፋናን እንደተቀላቀልኩ አንድ ሳምንት የተሻገረኝ አይመስለኝም። በወቅቱ 7ኛ ፎቅ ላይ ከነበረው የጋዜጠኞች መሥሪያ (Workstation) እና መሰባሰቢያ ቦታ ተቀምጦ የነበረ አንድ ባለ ጆሮ-ገብ ድምፅ ከወትሮ በተለየ ስሜት ውስጥ ሆኖ ወደ ተቀመጠበት እንድጠጋው በእጁ አመለከተኝ። እዚያ ተቋም ስንገናኝ ለሁለተኛ ጊዜ ቢሆንም፣ ሰላምታውና አቀባበሉ ለከረመ ወዳጅ ይመስል ነበር።
የግራ እጁን ሁለት ጣቶች አገጩ ላይ ጭኖ፣ በቀኝ እጁ ከደረቱ ትይዩ ካስቀመጠው ወፍራም የግል ኮምፒውተር (PC) “መለስተኛ ሳጥን ብንለው😂” ውስጥ ፋይል መበርበር ጀመረ። “ይሄ ልጅ ከተዋወቅን ገና ሁለተኛ ሰላምታ ስሰጠው ነው፤ ምን ይዞብኝ ይሆን?” ብዬ ሳስብ፣ ከመቅጽበት የሆነ ፎቶ አወጣና፣ “ይሄ ልጅ አንተ ነህ አይደል?” አለኝ።
ፎቶውን ሳይ እራሴን ለመካድ ዳዳኝ። ለካስ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ እያለን፣ እነሱ ከአ/አ ዩኒቨርሲቲ ለትምህርታዊ ጉዞ ወደ ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ በመጡ ጊዜ፣ የJOCOSA ፕሬዝዳንት ስለነበርኩ አቀባበልና ግብዣ (የውሃ😂) አድርጌላቸው ነበር። በዚያ ጊዜ ያስቀረነውን ፎቶ ነው መዞ ያሳየኝ። እኔ ግን በፍጹም አላስታወስኩትም ነበር። የተማሪነት ጊዜው አዳነ ከጋዜጠኛው አዳነ ጋር የተራራቁ ናቸው።
ከአዴ ጋር የጓደኝነት ውላችን ከዚያች ቀን የጀመረ ይመስለኛል። ከዚያ ጊዜ ጀምሮ ደስ የሚል ቤተሰባዊ ጓደኝነት ፈጥረን ኖረናል። በእኔ ወሳኝ ደስታና ሐዘን ውስጥ እሱ አለ፤ እኔም በተመሳሳይ።
እኔ ባለቤቴን ሳጭ፣ ሽምግልና ከሄዱት ውስጥ አዴ አንዱ ነው። ሳገባም ሚዜዬ ነበር። በተቃራኒው፣ እሱ “እጮኛውን ታገቢኛለሽ?” ሲል ከተገኙት ጥቂት ወዳጆቹ መካከል እኔ ነበርኩ። ሽምግልና ከሄዱት ታላላቅ ሰዎች መካከልም ተገኝቻለሁ።ይሄን ጋብቻ በህግ ለማፅናት ቀበሌ ተገኝተው የጋብቻ ውል(80) ሲፈራረሙም አንዱ እማኝ ነበርኩ።
ይህን ሂደት በታላቅ ሥርዓት ለመቋጨትና ለሰርጉ ሲሰናዳም፣ ሚዜው ሆኜ ከአጠገቡ ለመቆም እኔ ብቻ ሳልሆን፣ ውድ ባለቤቴም የእሱ ባለቤት ሚዜ ሆና የማይረሳውን ቀን በጋራ ለማሳለፍ አቅደን፣ ልብስ ተለክተን፣ መኪና ተከራይተን ዝግጁ ብንሆንም፣ ሰርጉ ሳምንት ሲቀረው በሥራ ምክንያት ከአገር መውጣት ግዴታ ሆነብኝ።
ከዓመታት በፊት ማግባቱን ሲወስንና ሲያሳውቀኝ፣ ቀን ቆጥረን የጋብቻ እቅድ አውጥተን፣ እንደ ወንድም ቀኑን በጋራ ናፍቀን እንደከረምን ሰዎች፣ በዚህ ውብ ቀን አጠገቡ አለመቆም የሚፈጥረው ስሜት ከባድ ቢሆንም፣ መልካም ምኞትን ከማስፈር ውጪ ሌላ አማራጭ የለም።
አዴ እና B2 መልካም ጋብቻ እንዲሆንላችሁ ከውዷ ባለቤቴ ጋር እንመኝላችኋለን።
Haikemikael_Debisa
Sponsored by
Surafel
Comments