10 hours ago
በጡረታ የተገለሉት አመራር ከፍተኛ ስልጣን ተሰጣቸው
*የቀድሞ የባህር ሀይሏ አመራሯ ጥቁር አሜሪካዊት ቁልፉን ተቋም ለመመራት ተሹመዋል።
#ethiopia |የአሜሪካ ሴኔት ባደረገው ምርጫ የቀድሞ የባህር ኃይል አባሏ
ዶ/ር ኤሪካ ሸዋርትዝ የአሜሪካ የበሽታዎች መከላከል እና መቆጣጠሪያ ማዕከል ዋና ዳይሬክተር አድርጎ መረጠ።
ይህ ሹመት ተቋሙ ላለፈው አንድ አመት ገደማ ያህል ያለ ቋሚ መሪ በጊዜያዊ አመራር ሲመራ ከቆየ በኋላ የተሰጠ ትልቁ ሹመት ነው ተብሏል።
የቀድሞ የባህር ሀይል አባል ዶክተር ኤሪካ በታሪክ ሲ.ዲ.ሲን በመሪነት የሚያገለግሉ የመጀመርያዋ ጥቁር አሜሪካዊት ሴት አድርጓቸዋል።
ዶክተር ኤሪካ በጡረታ የተገለሉ የባህር ኃይል አመራር የነበሩ ሲሆን ቀደም ሲል የአሜሪካ የባህር ሀይል የጤና ስርዓትን በበላይነት የመሩ ብቁ የህክምና እና የአመራር ባለሙያ መሆናቸው ታውቋል።
ላለፉት 12 ወራት ያህል ቋሚ ዳይሬክተር ሳይኖረው የቆየው ሲዲሲ ለተደቀኑበት ዓለም አቀፍ እና ሀገር አቀፍ የጤና ስጋቶች አዲስ እና ጠንካራ አመራር ለማግኘት ያደረገው ጥረት በመጨረሻም ውጤት አምጥቶለታል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #usa #cdc #uscoastguard #drericaschwartz
*የቀድሞ የባህር ሀይሏ አመራሯ ጥቁር አሜሪካዊት ቁልፉን ተቋም ለመመራት ተሹመዋል።
#ethiopia |የአሜሪካ ሴኔት ባደረገው ምርጫ የቀድሞ የባህር ኃይል አባሏ
ዶ/ር ኤሪካ ሸዋርትዝ የአሜሪካ የበሽታዎች መከላከል እና መቆጣጠሪያ ማዕከል ዋና ዳይሬክተር አድርጎ መረጠ።
ይህ ሹመት ተቋሙ ላለፈው አንድ አመት ገደማ ያህል ያለ ቋሚ መሪ በጊዜያዊ አመራር ሲመራ ከቆየ በኋላ የተሰጠ ትልቁ ሹመት ነው ተብሏል።
የቀድሞ የባህር ሀይል አባል ዶክተር ኤሪካ በታሪክ ሲ.ዲ.ሲን በመሪነት የሚያገለግሉ የመጀመርያዋ ጥቁር አሜሪካዊት ሴት አድርጓቸዋል።
ዶክተር ኤሪካ በጡረታ የተገለሉ የባህር ኃይል አመራር የነበሩ ሲሆን ቀደም ሲል የአሜሪካ የባህር ሀይል የጤና ስርዓትን በበላይነት የመሩ ብቁ የህክምና እና የአመራር ባለሙያ መሆናቸው ታውቋል።
ላለፉት 12 ወራት ያህል ቋሚ ዳይሬክተር ሳይኖረው የቆየው ሲዲሲ ለተደቀኑበት ዓለም አቀፍ እና ሀገር አቀፍ የጤና ስጋቶች አዲስ እና ጠንካራ አመራር ለማግኘት ያደረገው ጥረት በመጨረሻም ውጤት አምጥቶለታል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #usa #cdc #uscoastguard #drericaschwartz
5 days ago
እንኳን ለቅዱስ መርቆርዮስ ዓመታዊ ክብረ በዓል አደረሳችሁ፤አደረሰን🙏
የመጀመሪያ ስሙ ፒሉ-ፓዴር ሲሆን ቤተሰቦቹ አረማውያን ሲሆኑ ከአምልኮተ ጣኦት ወደ አምልኮተ እግዚአብሔር የተመለሱ ናቸው፡፡ ፊታቸው የውሻ የሆነ፣ የአውሬነት ጸባይ ያላቸው በእግዚአብሔር ኃይል የሚታዘዙት ሁለት አገልጋዮች የነበሩት አባቱ ወደ መርዶሳውያን ሀገር ተማርኮ ቢሔድም ጸጋ እግዚአብሔር በዝቶለት በዚያ ሹመት አጊቷል፡፡ ልጃቸው ቅዱስ መርቆርዮስን የወለዱት ግን በሮም ነው፡፡ ወላጆቹ ሲያርፉም የአባቱን ስልጣን ተረክቧል፡፡ በዓለም አቀፍ ደረጃ በክርስቲያኖች ሁሉ ዘንድ እንደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ታሪካቸው ከሚነገርላቸው ሰማዕታት አንዱ ሲሆን በሀገራችን በኢትዮጵያም በአማላጅነቱ የሚታወቀው ታላቁ ሰማዕት ነው፡፡ መርቆሬዎስ ማለት የአብ ወዳጅ ማለት ነው። በሁለተኛ ትርጉሙ የኢየሱስ ክርስቶስ አገልጋይ ማለት ነው። በሀገራችን በኢትዮጵያም በበርካቶች ዘንድ በፈጣን ተራዲኢነቱ ይታወቃል፡፡
የዓለም ክብራቸውን ስለ ክርስቶስ ፍቅር ከጣሉና በተጋድሏቸው ከሚታወቁ ሰማዕታትም አንዱ ነው፡፡ ቅዱስ መርቆሬዎስ የአባቱን ስልጣን ወርሶ በንጉሱ ስር በመርዶሳውያን አገር ላይ ተሾመ፡፡ መርቆሬዎስ በመኰንንነት በተሾመም ጊዜ የውሻ ፊት ያላቸው የአባቱ አገልጋዮች አብረውት ነበሩ፤ ለመዋጋትም ሲወጣም እግዚአብሔር የአውሬነት ተፈጥሯቸውን ይመልስለት ስለነበር ማንም አይቋቋመውም ነበር፡፡ የድል አድራጊነት ኃይሉ ዜናም በሁሉም ሀገሮች ተሰማ፡፡ በሮሜ ሀገር ጣዖትን የሚያመልከው ዳኬዎስ የተባለውም ንጉሥ የበርበር ሰዎች ጋር ጦርነት ሊገጥም በወጣ ጊዜ እጅግ ሲበዙበት ፈራ፡፡ ቅዱስ መርቆሬዎስ ግን በጦሩ መካከል የተሳለ ሰይፍ የያዘ የእግዚአብሔርን መልአክ ስላየ “እግዚአብሔር ያጠፋቸዋልና አትፍራ” አለው፤ ከዚያም ሰይፉን ለቅዱስ መርቆሬዎስ ሰጠውና “ጦርነቱን ድል ባደረግህ ጊዜ እግዚአብሔርን አስበው” አለው፡፡
ቅዱስ መርቆሬዎስ በድሉ ውስጥ ትልቅ ድርሻ በወሰደበት ውጊያም ጦርነቱ በንጉሱ ዳኪዮስ ወገን አሸናፊነት ተጠናቀቀ፡፡ መርቆሬዎስም ድል አድርጎ ሲጨርስም መልአኩ ድጋሚ ተገልጦለት “ለምን የፈጣሪህን ስም መጥራት ረሳህ” አለው፡፡ ንጉሡ ግን ከጦርነቱም በኋላ ለጣዖታቱ ዕጣን በማሳረግ በዓልን አደረገ፡፡ በዚህ ያዘነው ቅዱስ መርቆሬዎስ ግን አልተገኘም፡፡ ንጉሡም መልእክተኞችን ልኮ አስመጣውና “ከእኔ ጋር ለምን አታጥንም?” አለው፡፡ ቅዱስ መርቆሬዎስ ትጥቁንና ልብሱን አውልቆ ከወረወረለት በኋላ “ክብር ይግባውና አምላኬ ኢየሱስ ክርስቶስን ፈጽሞ አልክደውም፤ ለረከሱ ጣዖቶችህም አልሰግድም” አለው፡፡ ከዚህ በኋላ ሰማዕቱ ቅዱስ መርቆሬዎስ በክርስትናው ተፈተነ፤ ውለታው ተረስቶ ንጉሡ በልዩ ልዩ ሥቃዮችም እጅግ አሠቃየው፡፡ ይሁንና ስለ መርቆሬዎስ ብለው የሀገሩ ሰዎች እንዳይነሡበት ፈርቶ በብረት ችንካር ቸንክሮ የቀጵዶቅያና የእስያ ክፍል ወደ ሆነች ወደ ቂሳርያ ከደብዳቤ ጋር ላከው፡፡
በዚያም እጅግ ካሠቃዩት በኋላ በንጉሥ ዳኬዎስ ትዕዛዝ ኅዳር 25 ቀን አንገቱን በሰይፍ ቆረጡትና የሰማዕትነት ተጋድሎውን ፈጸመ፤ በየወሩ በ25ኛው ቀንም መታሰቢያው ነው፡፡ የሕይወትንም አክሊል ተቀዳጀ፤ በዓለሙ ሁሉ አብያተ ክርስቲያናት ታነጹለት፡፡ ዛሬም የገዳማውያንን ጸሎት ይሰማል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
የመጀመሪያ ስሙ ፒሉ-ፓዴር ሲሆን ቤተሰቦቹ አረማውያን ሲሆኑ ከአምልኮተ ጣኦት ወደ አምልኮተ እግዚአብሔር የተመለሱ ናቸው፡፡ ፊታቸው የውሻ የሆነ፣ የአውሬነት ጸባይ ያላቸው በእግዚአብሔር ኃይል የሚታዘዙት ሁለት አገልጋዮች የነበሩት አባቱ ወደ መርዶሳውያን ሀገር ተማርኮ ቢሔድም ጸጋ እግዚአብሔር በዝቶለት በዚያ ሹመት አጊቷል፡፡ ልጃቸው ቅዱስ መርቆርዮስን የወለዱት ግን በሮም ነው፡፡ ወላጆቹ ሲያርፉም የአባቱን ስልጣን ተረክቧል፡፡ በዓለም አቀፍ ደረጃ በክርስቲያኖች ሁሉ ዘንድ እንደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ታሪካቸው ከሚነገርላቸው ሰማዕታት አንዱ ሲሆን በሀገራችን በኢትዮጵያም በአማላጅነቱ የሚታወቀው ታላቁ ሰማዕት ነው፡፡ መርቆሬዎስ ማለት የአብ ወዳጅ ማለት ነው። በሁለተኛ ትርጉሙ የኢየሱስ ክርስቶስ አገልጋይ ማለት ነው። በሀገራችን በኢትዮጵያም በበርካቶች ዘንድ በፈጣን ተራዲኢነቱ ይታወቃል፡፡
የዓለም ክብራቸውን ስለ ክርስቶስ ፍቅር ከጣሉና በተጋድሏቸው ከሚታወቁ ሰማዕታትም አንዱ ነው፡፡ ቅዱስ መርቆሬዎስ የአባቱን ስልጣን ወርሶ በንጉሱ ስር በመርዶሳውያን አገር ላይ ተሾመ፡፡ መርቆሬዎስ በመኰንንነት በተሾመም ጊዜ የውሻ ፊት ያላቸው የአባቱ አገልጋዮች አብረውት ነበሩ፤ ለመዋጋትም ሲወጣም እግዚአብሔር የአውሬነት ተፈጥሯቸውን ይመልስለት ስለነበር ማንም አይቋቋመውም ነበር፡፡ የድል አድራጊነት ኃይሉ ዜናም በሁሉም ሀገሮች ተሰማ፡፡ በሮሜ ሀገር ጣዖትን የሚያመልከው ዳኬዎስ የተባለውም ንጉሥ የበርበር ሰዎች ጋር ጦርነት ሊገጥም በወጣ ጊዜ እጅግ ሲበዙበት ፈራ፡፡ ቅዱስ መርቆሬዎስ ግን በጦሩ መካከል የተሳለ ሰይፍ የያዘ የእግዚአብሔርን መልአክ ስላየ “እግዚአብሔር ያጠፋቸዋልና አትፍራ” አለው፤ ከዚያም ሰይፉን ለቅዱስ መርቆሬዎስ ሰጠውና “ጦርነቱን ድል ባደረግህ ጊዜ እግዚአብሔርን አስበው” አለው፡፡
ቅዱስ መርቆሬዎስ በድሉ ውስጥ ትልቅ ድርሻ በወሰደበት ውጊያም ጦርነቱ በንጉሱ ዳኪዮስ ወገን አሸናፊነት ተጠናቀቀ፡፡ መርቆሬዎስም ድል አድርጎ ሲጨርስም መልአኩ ድጋሚ ተገልጦለት “ለምን የፈጣሪህን ስም መጥራት ረሳህ” አለው፡፡ ንጉሡ ግን ከጦርነቱም በኋላ ለጣዖታቱ ዕጣን በማሳረግ በዓልን አደረገ፡፡ በዚህ ያዘነው ቅዱስ መርቆሬዎስ ግን አልተገኘም፡፡ ንጉሡም መልእክተኞችን ልኮ አስመጣውና “ከእኔ ጋር ለምን አታጥንም?” አለው፡፡ ቅዱስ መርቆሬዎስ ትጥቁንና ልብሱን አውልቆ ከወረወረለት በኋላ “ክብር ይግባውና አምላኬ ኢየሱስ ክርስቶስን ፈጽሞ አልክደውም፤ ለረከሱ ጣዖቶችህም አልሰግድም” አለው፡፡ ከዚህ በኋላ ሰማዕቱ ቅዱስ መርቆሬዎስ በክርስትናው ተፈተነ፤ ውለታው ተረስቶ ንጉሡ በልዩ ልዩ ሥቃዮችም እጅግ አሠቃየው፡፡ ይሁንና ስለ መርቆሬዎስ ብለው የሀገሩ ሰዎች እንዳይነሡበት ፈርቶ በብረት ችንካር ቸንክሮ የቀጵዶቅያና የእስያ ክፍል ወደ ሆነች ወደ ቂሳርያ ከደብዳቤ ጋር ላከው፡፡
በዚያም እጅግ ካሠቃዩት በኋላ በንጉሥ ዳኬዎስ ትዕዛዝ ኅዳር 25 ቀን አንገቱን በሰይፍ ቆረጡትና የሰማዕትነት ተጋድሎውን ፈጸመ፤ በየወሩ በ25ኛው ቀንም መታሰቢያው ነው፡፡ የሕይወትንም አክሊል ተቀዳጀ፤ በዓለሙ ሁሉ አብያተ ክርስቲያናት ታነጹለት፡፡ ዛሬም የገዳማውያንን ጸሎት ይሰማል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
18 days ago
65 የመንግስት ኤጀንሲዎች የቦርድ አባላት በሙሉ ከስልጣን ተነሱ
የኬንያ መንግስት በሀገሪቱ የህዝብ ተቋማት ውስጥ የነበረውን የፖለቲካ ተፅዕኖ ለመቀነስ በሚል በ65 የመንግስት ኤጀንሲዎች ውስጥ ሲያገለግሉ የነበሩ የቦርድ አባላትን በሙሉ በይፋ ማሰናበቱን አስታውቋል። ይህ እርምጃ የተወሰደው በቅርቡ ተግባራዊ በሆነው የ2025 የመንግስት ድርጅቶች ህግ (GOE Act) መሰረት መሆኑ ተጠቁሟል።
ይህ ለውጥ የመንግስት ድርጅቶችን አሰራር ሙያዊ እና ግልጽ ለማድረግ ያለመ ነዉ የተባለ ሲሆን ቀደም ሲል የቦርድ አባልነት ለፖለቲካዊ ሹመት ሲውል እንደነበርና ይህም ለሙስና እና ለቅልጥፍና ማጣት መንስኤ ሆኖ መቆየቱ ተገልጿል።
አዲሱ ህግ ለቦርድ አባልነት የሚወዳደሩ ሰዎች ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ በንቃት በፖለቲካ ስራ ውስጥ መሳተፍ እንደሌለባቸው ይደነግጋል። ቦርዶቹም በግልፅ እና በውድድር ሂደት በሚመረጡ ባለሙያዎች እንዲዋቀሩ ይደረጋል።
የቦርድ አባላቱ በሶስት ዓመት የስራ ዘመን የሚያገለግሉ ሲሆን፣ በድጋሚ ለአንድ ጊዜ ብቻ ሊመረጡ ይችላሉ ተብሏል። ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ ይህ ለውጥ የመንግስት ተቋማትን ከፖለቲካ ተፅዕኖ ነፃ በማውጣት የተሻለ አገልግሎት እንዲሰጡ ለማድረግ ወሳኝ መሆኑን ተናግረዋል።
Seledadotio
Seledadotio
የኬንያ መንግስት በሀገሪቱ የህዝብ ተቋማት ውስጥ የነበረውን የፖለቲካ ተፅዕኖ ለመቀነስ በሚል በ65 የመንግስት ኤጀንሲዎች ውስጥ ሲያገለግሉ የነበሩ የቦርድ አባላትን በሙሉ በይፋ ማሰናበቱን አስታውቋል። ይህ እርምጃ የተወሰደው በቅርቡ ተግባራዊ በሆነው የ2025 የመንግስት ድርጅቶች ህግ (GOE Act) መሰረት መሆኑ ተጠቁሟል።
ይህ ለውጥ የመንግስት ድርጅቶችን አሰራር ሙያዊ እና ግልጽ ለማድረግ ያለመ ነዉ የተባለ ሲሆን ቀደም ሲል የቦርድ አባልነት ለፖለቲካዊ ሹመት ሲውል እንደነበርና ይህም ለሙስና እና ለቅልጥፍና ማጣት መንስኤ ሆኖ መቆየቱ ተገልጿል።
አዲሱ ህግ ለቦርድ አባልነት የሚወዳደሩ ሰዎች ባለፉት አምስት ዓመታት ውስጥ በንቃት በፖለቲካ ስራ ውስጥ መሳተፍ እንደሌለባቸው ይደነግጋል። ቦርዶቹም በግልፅ እና በውድድር ሂደት በሚመረጡ ባለሙያዎች እንዲዋቀሩ ይደረጋል።
የቦርድ አባላቱ በሶስት ዓመት የስራ ዘመን የሚያገለግሉ ሲሆን፣ በድጋሚ ለአንድ ጊዜ ብቻ ሊመረጡ ይችላሉ ተብሏል። ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ ይህ ለውጥ የመንግስት ተቋማትን ከፖለቲካ ተፅዕኖ ነፃ በማውጣት የተሻለ አገልግሎት እንዲሰጡ ለማድረግ ወሳኝ መሆኑን ተናግረዋል።
Seledadotio
Seledadotio
18 days ago
"ኔታንያሁ ኒዮርክ ከተማ ከገቡ ይታሰራሉ" - ከንቲባ ማምዳኒ
የኒዮርክ ከንቲባ ዞህራን ማምዳኒ በእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ላይ የወጣውን የእስር ትዕዛዝ ተግባራዊ አደርጋለሁ አሉ።
ዓለማቀፍ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት (ICC) እስራኤል በጋዛ ጦርነት የጦር ወንጀል ፈፅማለች በሚል በኔታንያሁና ሌሎች ሁለት ባለስልጣናት ላይ የእስር ትዕዛዝ ማውጣቱ ይታወቃል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቀጣይ ሳምንት ከፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ለመወያየት ወደ አሜሪካ ይጓዛሉ።
ከንቲባ ዞህራን ማምዳኒ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያም ኔታንያሁ በሚመሯት የኒዮርክ ከተማ ከገቡ እንደሚታሰሩ ተናግረዋል።
"በጉዳዩ ዙሪያ እየተወያየን ነው፤ ግን ህግ እንደ አዲስ አይፃፍም" ሲሉ አይሲሲ ያወጣውን መመሪያ እንደሚተገብሩ ጠቁመዋል።
"በኒውዮርክ እስካለው ድረስ የከተማ ህግ አድርገው ብሎ የሚፈቅድልኝን ለማድረግ ዝግጁ ነኝ" ብለዋል። ማምዳኒ "ኔታንያሁ የጦር ወንጀል ፈፅመዋል ብየ አምናለሁ"ሲሉ ገልጸዋል።
"እሱ ባለፉት አመታት በሰራቸው ወንጀሎች መቅረብ ያለበት ሄግ በሚገኘው ፍርድቤት ነው" ብለዋል። ከንቲባ ማምዳኒ ወደ ኃላፊነት እንደመጡ ተመሳሳይ አስተያየት ሰጥተው ነበር።
ኔታንያሁ ከማምዳኒ ሹመት በኋላ ወደ አሜሪካ ቢያቀኑም ኒዮርክ ከተማ ግን አልገቡም።
ነገር ግን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከንቲባው ወደ ሚያስተዳድሯት ኒዮርክ የሚገቡት በመጪው መስከረም ወር በሚካሄደው የተመድ አመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ነው።
Seledadotio
Seledadotio
የኒዮርክ ከንቲባ ዞህራን ማምዳኒ በእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ላይ የወጣውን የእስር ትዕዛዝ ተግባራዊ አደርጋለሁ አሉ።
ዓለማቀፍ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት (ICC) እስራኤል በጋዛ ጦርነት የጦር ወንጀል ፈፅማለች በሚል በኔታንያሁና ሌሎች ሁለት ባለስልጣናት ላይ የእስር ትዕዛዝ ማውጣቱ ይታወቃል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቀጣይ ሳምንት ከፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር ለመወያየት ወደ አሜሪካ ይጓዛሉ።
ከንቲባ ዞህራን ማምዳኒ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያም ኔታንያሁ በሚመሯት የኒዮርክ ከተማ ከገቡ እንደሚታሰሩ ተናግረዋል።
"በጉዳዩ ዙሪያ እየተወያየን ነው፤ ግን ህግ እንደ አዲስ አይፃፍም" ሲሉ አይሲሲ ያወጣውን መመሪያ እንደሚተገብሩ ጠቁመዋል።
"በኒውዮርክ እስካለው ድረስ የከተማ ህግ አድርገው ብሎ የሚፈቅድልኝን ለማድረግ ዝግጁ ነኝ" ብለዋል። ማምዳኒ "ኔታንያሁ የጦር ወንጀል ፈፅመዋል ብየ አምናለሁ"ሲሉ ገልጸዋል።
"እሱ ባለፉት አመታት በሰራቸው ወንጀሎች መቅረብ ያለበት ሄግ በሚገኘው ፍርድቤት ነው" ብለዋል። ከንቲባ ማምዳኒ ወደ ኃላፊነት እንደመጡ ተመሳሳይ አስተያየት ሰጥተው ነበር።
ኔታንያሁ ከማምዳኒ ሹመት በኋላ ወደ አሜሪካ ቢያቀኑም ኒዮርክ ከተማ ግን አልገቡም።
ነገር ግን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከንቲባው ወደ ሚያስተዳድሯት ኒዮርክ የሚገቡት በመጪው መስከረም ወር በሚካሄደው የተመድ አመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ነው።
Seledadotio
Seledadotio
18 days ago
ትምህርት ሚኒስቴር በዩኒቨርሲቲዎች አዲስ የአመራር ሹመት መምሪያ ይፈ አደረገ‼️
ትምህርት ሚኒስቴር በመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የሚሾሙ ፕሬዝዳንቶችና ምክትል ፕሬዝዳንቶች አሰያየምን የሚገዛ አዲስ መመሪያ ይፋ አድርጓል።
መመሪያው በብቃትና በውድድር ላይ የተመሰረተ አሰራርን ለማስፈን ያለመ ሲሆን፣የዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት የአንድ ጊዜ የስራ ዘመን 6 ዓመት እና የምክትል ፕሬዝዳንቶች 4 ዓመት መሆኑ ተነግሯል።
በማንኛውም የመንግስት ዩኒቨርሲቲ በተከታታይ ሁለት ጊዜ በፕሬዝዳንትነት ያገለገለ አመራር በድጋሚ መወዳደር እንደማይችልም ተገልጿል።
ለፕሬዝዳንትነት የሚወዳደሩ ወንድ እጩዎች ቢያንስ የረዳት ፕሮፌሰርነትና ከዚያ በላይ ማዕረግ ሊኖራቸው የሚገባ ሲሆን፣ቢያንስ 2 ዓመት በፕሬዝዳንትነት ወይም 3 ዓመት በምክትል ፕሬዝዳንትነት/ዲንነት ያገለገሉ መሆን እንደለባቸው ገልጿል።
አመራሩ በየ 3 ወሩ በቦርዱ የሚገመገም መሆኑ እና ። ውጤቱ በሁለት ተከታታይ የስድስት ወር ግምገማዎች ከ60% በታች ከሆነ፣ በጤና እክል ወይም በዲሲፕሊን ጉድለት ከሃላፊነቱ እንዲነሳ ለሚኒስቴሩ ሀሳብ ይቀርባል ተብሏል።
በምልመላና ምርጫ ሂደቱ ላይ ቅሬታ ያለው ተወዳዳሪ፣ ውጤቱ በይፋ በተገለጠ በ10 ቀናት ውስጥ ለዩኒቨርሲቲው ቦርድ ቅሬታውን ማቅረብ እንደሚችል አረጋግጧል።
Seledadotio
Seledadotio
ትምህርት ሚኒስቴር በመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ውስጥ የሚሾሙ ፕሬዝዳንቶችና ምክትል ፕሬዝዳንቶች አሰያየምን የሚገዛ አዲስ መመሪያ ይፋ አድርጓል።
መመሪያው በብቃትና በውድድር ላይ የተመሰረተ አሰራርን ለማስፈን ያለመ ሲሆን፣የዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት የአንድ ጊዜ የስራ ዘመን 6 ዓመት እና የምክትል ፕሬዝዳንቶች 4 ዓመት መሆኑ ተነግሯል።
በማንኛውም የመንግስት ዩኒቨርሲቲ በተከታታይ ሁለት ጊዜ በፕሬዝዳንትነት ያገለገለ አመራር በድጋሚ መወዳደር እንደማይችልም ተገልጿል።
ለፕሬዝዳንትነት የሚወዳደሩ ወንድ እጩዎች ቢያንስ የረዳት ፕሮፌሰርነትና ከዚያ በላይ ማዕረግ ሊኖራቸው የሚገባ ሲሆን፣ቢያንስ 2 ዓመት በፕሬዝዳንትነት ወይም 3 ዓመት በምክትል ፕሬዝዳንትነት/ዲንነት ያገለገሉ መሆን እንደለባቸው ገልጿል።
አመራሩ በየ 3 ወሩ በቦርዱ የሚገመገም መሆኑ እና ። ውጤቱ በሁለት ተከታታይ የስድስት ወር ግምገማዎች ከ60% በታች ከሆነ፣ በጤና እክል ወይም በዲሲፕሊን ጉድለት ከሃላፊነቱ እንዲነሳ ለሚኒስቴሩ ሀሳብ ይቀርባል ተብሏል።
በምልመላና ምርጫ ሂደቱ ላይ ቅሬታ ያለው ተወዳዳሪ፣ ውጤቱ በይፋ በተገለጠ በ10 ቀናት ውስጥ ለዩኒቨርሲቲው ቦርድ ቅሬታውን ማቅረብ እንደሚችል አረጋግጧል።
Seledadotio
Seledadotio
23 days ago
አቶ ተወልደ ገብረማርያም የፓኪስታን አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው ተሸሙ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቀድሞ ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበሩት አቶ ተወልደ ገብረማርያም፣ የፓኪስታን ብሔራዊ አየር መንገድን (PIA) ከገጠመው ከፍተኛ ኪሳራ አውጥተው ወደ ትርፋማነት እንዲመልሱ በዋና ሥራ አስፈጻሚነት መመረጣቸውን ብሉምበርግ እና አረብኒውስ ዘግበዋል።
ይህ ሹመት የተሰማው አየር መንገዱን ወደ ግል የማዛወሩ ሂደት የመጀመሪያ ምዕራፍ መጠናቀቁን ተከትሎ ሲሆን፣ "አሪፍ ሀቢብ ኮርፖሬሽን" የተባለው የግል ጥምረት የአየር መንገዱን የሥራ አመራር ቁጥጥር ተረክቧል።
👉አዲሶቹ ባለቤቶች የአየር መንገዱን የፋይናንስ አቅም ለማጠናከር፣ የበረራ አውሮፕላኖችን ለማዘመንና የበረራ መዳረሻዎችን ለማስፋፋት በመጀመሪያ ዙር 80 ቢሊዮን የፓኪስታን ሩፒ ( ወጪ አድርገዋል።
አቶ ተወልደ ገብረማርያም የኢትዮጵያ አየር መንገድን በአፍሪካ ግዙፍና ስኬታማ አየር መንገድ በማድረግ ረገድ የነበራቸው ዓለም አቀፍ ዝና እና ልምድ ለዚህ ሹመት እንዳበቃቸው ተገልጿል።
👉ባለሀብቶቹ በአጠቃላይ 180 ቢሊዮን ሩፒ ለኢንቨስትመንት ያቀዱ ሲሆን፣ የአቶ ተወልደ መመረጥ አየር መንገዱን በክልላዊና በዓለም አቀፍ የኢንዱስትሪ ገበያ ውስጥ ተወዳዳሪ ለማድረግ ለተያዘው ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ወሳኝ መሆኑ ታምኖበታል።
በአሁኑ ወቅት የአቶ ተወልደ ሹመት በይፋ ከመታወጁ በፊት የተለመደው የመንግስት የጸጥታ ማጣሪያ እየተከናወነ መሆኑን የአየር መንገዱ የሥራ ኃላፊዎች ማረጋገጣቸውን ብሉምበርግ እና አረብ ኒውስ ዘግበዋል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቀድሞ ዋና ሥራ አስፈጻሚ የነበሩት አቶ ተወልደ ገብረማርያም፣ የፓኪስታን ብሔራዊ አየር መንገድን (PIA) ከገጠመው ከፍተኛ ኪሳራ አውጥተው ወደ ትርፋማነት እንዲመልሱ በዋና ሥራ አስፈጻሚነት መመረጣቸውን ብሉምበርግ እና አረብኒውስ ዘግበዋል።
ይህ ሹመት የተሰማው አየር መንገዱን ወደ ግል የማዛወሩ ሂደት የመጀመሪያ ምዕራፍ መጠናቀቁን ተከትሎ ሲሆን፣ "አሪፍ ሀቢብ ኮርፖሬሽን" የተባለው የግል ጥምረት የአየር መንገዱን የሥራ አመራር ቁጥጥር ተረክቧል።
👉አዲሶቹ ባለቤቶች የአየር መንገዱን የፋይናንስ አቅም ለማጠናከር፣ የበረራ አውሮፕላኖችን ለማዘመንና የበረራ መዳረሻዎችን ለማስፋፋት በመጀመሪያ ዙር 80 ቢሊዮን የፓኪስታን ሩፒ ( ወጪ አድርገዋል።
አቶ ተወልደ ገብረማርያም የኢትዮጵያ አየር መንገድን በአፍሪካ ግዙፍና ስኬታማ አየር መንገድ በማድረግ ረገድ የነበራቸው ዓለም አቀፍ ዝና እና ልምድ ለዚህ ሹመት እንዳበቃቸው ተገልጿል።
👉ባለሀብቶቹ በአጠቃላይ 180 ቢሊዮን ሩፒ ለኢንቨስትመንት ያቀዱ ሲሆን፣ የአቶ ተወልደ መመረጥ አየር መንገዱን በክልላዊና በዓለም አቀፍ የኢንዱስትሪ ገበያ ውስጥ ተወዳዳሪ ለማድረግ ለተያዘው ስትራቴጂካዊ ዕቅድ ወሳኝ መሆኑ ታምኖበታል።
በአሁኑ ወቅት የአቶ ተወልደ ሹመት በይፋ ከመታወጁ በፊት የተለመደው የመንግስት የጸጥታ ማጣሪያ እየተከናወነ መሆኑን የአየር መንገዱ የሥራ ኃላፊዎች ማረጋገጣቸውን ብሉምበርግ እና አረብ ኒውስ ዘግበዋል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
26 days ago
የፓኪስታን አየር መንገድ አቶ ተወልደ ገብረማርያምን በዋና ሥራ አስፈጻሚነት ለመሾም ማጨቱ ተሰማ
የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዘርፍ ያፈራቸው አንጋፋ መሪዎች በዓለም አቀፍ እና በአህጉራዊ መድረኮች ላይ ያላቸው ተፈላጊነት እና ተፅዕኖ ከመቼውም ጊዜ በላይ እየጎላ መጥቷል። ከቀናት በፊት የወጡ መረጃዎች እንደሚያመላክቱት፣ የፓኪስታን ብሔራዊ አየር መንገድን ወደ ግል ይዞታነት ያዛወረው አዲሱ ጥምረት የቀድሞውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያምን አየር መንገዱን በዋና ሥራ አስፈጻሚነት እንዲመሩለት በእጩነት መርጧቸዋል።
በጉዳዩ ላይ ቅርበት ያላቸውን ምንጮች ጠቅሶ ብሉምበርግ እንደዘገበው፣ በኪሳራ ውስጥ የቆየውንና በቅርቡ ወደ ግል ይዞታነት የተሸጋገረውን የፓኪስታን አየር መንገድ ሙሉ በሙሉ ለመረከብ የመጨረሻ ሂደቶችን እያጠናቀቀ የሚገኘው የአሪፍ ሀቢብ ኮንሰርቲየም፣ የአቶ ተወልደ ገብረማርያምን ሹመት በይፋ ለማሳወቅ ዝግጅቱን አጠናቋል።
አቶ ተወልደ የኢትዮጵያ አየር መንገድን በበላይነት በመሩባቸው 11 ዓመታት ውስጥ፣ አየር መንገዱ ከአዲስ አበባ ማዕከል በመነሳት አህጉሪቱን ከዓለም ጋር በማስተሳሰር ወደ አፍሪካ ትልቁና ትርፋማው አየር መንገድነት እንዲያድግ ያደረጉበት ስኬታማ የሥራ ታሪክ፣ ለፓኪስታን አየር መንገድ አዲስ ሕይወት ለመዝራት ለተነሳው አዲሱ ባለቤት ዋነኛ ምርጫ ሊያደርጋቸው ችሏል።
እ.ኤ.አ በ2022 ባጋጠማቸው የጤና እክል ምክንያት በዩናይትድ ስቴትስ ለሚያደርጉት የሕክምና ክትትል ትኩረት ለመስጠት ሲሉ በቅድሚያ ጡረታ መውጣታቸው የሚነገርላቸው አቶ ተወልደ፣ አሁንም በዓለም አቀፍ ደረጃ ያላቸው የኢንዱስትሪ ተደማጭነት እና ተሰሚነት ከፍተኛ መሆኑን የሚያመለክት እንደሆነ ተጠቁሟል።
የአቶ ተወልደ ወደ ፓኪስታን አየር መንገድ መምራት መነጋገሪያ ከመሆኑ ወራቶች አስቀድሞ ፣ ሌላኛው የኢትዮጵያ አቪዬሽን ቁንጮና አንጋፋ መሪ አቶ ግርማ ዋቄ በተመሳሳይ መልኩ የኡጋንዳን ብሔራዊ አየር መንገድ ለመታደግ በኃላፊነት ላይ መሾማቸው ይታወሳል።
Via capital
የኢትዮጵያ አቪዬሽን ዘርፍ ያፈራቸው አንጋፋ መሪዎች በዓለም አቀፍ እና በአህጉራዊ መድረኮች ላይ ያላቸው ተፈላጊነት እና ተፅዕኖ ከመቼውም ጊዜ በላይ እየጎላ መጥቷል። ከቀናት በፊት የወጡ መረጃዎች እንደሚያመላክቱት፣ የፓኪስታን ብሔራዊ አየር መንገድን ወደ ግል ይዞታነት ያዛወረው አዲሱ ጥምረት የቀድሞውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያምን አየር መንገዱን በዋና ሥራ አስፈጻሚነት እንዲመሩለት በእጩነት መርጧቸዋል።
በጉዳዩ ላይ ቅርበት ያላቸውን ምንጮች ጠቅሶ ብሉምበርግ እንደዘገበው፣ በኪሳራ ውስጥ የቆየውንና በቅርቡ ወደ ግል ይዞታነት የተሸጋገረውን የፓኪስታን አየር መንገድ ሙሉ በሙሉ ለመረከብ የመጨረሻ ሂደቶችን እያጠናቀቀ የሚገኘው የአሪፍ ሀቢብ ኮንሰርቲየም፣ የአቶ ተወልደ ገብረማርያምን ሹመት በይፋ ለማሳወቅ ዝግጅቱን አጠናቋል።
አቶ ተወልደ የኢትዮጵያ አየር መንገድን በበላይነት በመሩባቸው 11 ዓመታት ውስጥ፣ አየር መንገዱ ከአዲስ አበባ ማዕከል በመነሳት አህጉሪቱን ከዓለም ጋር በማስተሳሰር ወደ አፍሪካ ትልቁና ትርፋማው አየር መንገድነት እንዲያድግ ያደረጉበት ስኬታማ የሥራ ታሪክ፣ ለፓኪስታን አየር መንገድ አዲስ ሕይወት ለመዝራት ለተነሳው አዲሱ ባለቤት ዋነኛ ምርጫ ሊያደርጋቸው ችሏል።
እ.ኤ.አ በ2022 ባጋጠማቸው የጤና እክል ምክንያት በዩናይትድ ስቴትስ ለሚያደርጉት የሕክምና ክትትል ትኩረት ለመስጠት ሲሉ በቅድሚያ ጡረታ መውጣታቸው የሚነገርላቸው አቶ ተወልደ፣ አሁንም በዓለም አቀፍ ደረጃ ያላቸው የኢንዱስትሪ ተደማጭነት እና ተሰሚነት ከፍተኛ መሆኑን የሚያመለክት እንደሆነ ተጠቁሟል።
የአቶ ተወልደ ወደ ፓኪስታን አየር መንገድ መምራት መነጋገሪያ ከመሆኑ ወራቶች አስቀድሞ ፣ ሌላኛው የኢትዮጵያ አቪዬሽን ቁንጮና አንጋፋ መሪ አቶ ግርማ ዋቄ በተመሳሳይ መልኩ የኡጋንዳን ብሔራዊ አየር መንገድ ለመታደግ በኃላፊነት ላይ መሾማቸው ይታወሳል።
Via capital
Sponsored by
Surafel
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የሱማሊያ ተወላጅ የሆነችው የአሜሪካ ከተማ ከንቲባ ሞቃዲሾ ስትደርስ ደማቅ አቀባበል ተደረገላት፡፡ በአሜሪካ ሚኖሶታ ግዛት የሴንት ሉዊስ ፓርክ ከንቲባ የሆነችው ናዲያ መሀመድ ዛሬ ለይፋዊ ጉብኝት ሞቃዲሾ ገብታለች፡፡ በሞቃዲሾ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ስትደርስ ሚኒስትሮችንና የፓርላማ አባላትን ጨምሮ ከፍተኛ የፌዴራልና የክልል ባለስልጣናት አቀባበል እንዳደረጉላት ሂራን ኒውስ ዘግቧል፡፡
ናዲያ በሴንት ሉዊስ ፓርክ የመጀመሪያዋ ሱማሊያዊ፣ ሙስሊምና ጥቁር ሴት ከንቲባ በመሆን የተመረጠች ናት፡፡ በአቀባበል ስነስርአቱ ላይ የባንዴር ክልል አስተዳደር የፀጥታና ፖለቲካ ምክትል ከንቲባ የሆኑት መሀመድ አህመድ ዲሪያ ባደረጉት ንግግር ከንቲባዋ የሱማሊያዊያን በአለም አቀፍ ደረጃ ያላቸው ፖለቲካዊ ተሳትፎ እየጨመረ መምጣቱን የምትገልፅ መሆኗን አስረድተዋል፡፡ ከንቲባዋ ይህንን ሹመት በማግኘቷ የተሰማቸውን ደስታ ገልፀውም መልካም የስራ ጊዜ ተመኝተዋል፡፡ ናዲያ በቆይታዋ ፕሬዝደንት ሀሰን ሼክ መሀመድን ጨምሮ ከከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ምክክር ለማድረግ ቀጠሮ መያዟን ዘገባው ጨምሮ አስረድቷል፡፡
ናዲያ በሴንት ሉዊስ ፓርክ የመጀመሪያዋ ሱማሊያዊ፣ ሙስሊምና ጥቁር ሴት ከንቲባ በመሆን የተመረጠች ናት፡፡ በአቀባበል ስነስርአቱ ላይ የባንዴር ክልል አስተዳደር የፀጥታና ፖለቲካ ምክትል ከንቲባ የሆኑት መሀመድ አህመድ ዲሪያ ባደረጉት ንግግር ከንቲባዋ የሱማሊያዊያን በአለም አቀፍ ደረጃ ያላቸው ፖለቲካዊ ተሳትፎ እየጨመረ መምጣቱን የምትገልፅ መሆኗን አስረድተዋል፡፡ ከንቲባዋ ይህንን ሹመት በማግኘቷ የተሰማቸውን ደስታ ገልፀውም መልካም የስራ ጊዜ ተመኝተዋል፡፡ ናዲያ በቆይታዋ ፕሬዝደንት ሀሰን ሼክ መሀመድን ጨምሮ ከከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ምክክር ለማድረግ ቀጠሮ መያዟን ዘገባው ጨምሮ አስረድቷል፡፡
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ አዲስ ሚኒስትር መሾማቸው ተሰማ፡፡ ከአስመራ ዛሬ እንደተሰራጩ መረጃዎች ከሆነ ፕሬዝደንት ኢሳያስ አፈወርቂ አዲስ የዞን መስተዳድሮች ሚኒስትር ሾመዋል፡፡ የተሾሙትም አምባሳደር አብዱላህ ሙሳ ናቸው፡፡
በኤርትራ ውስጥ የዞን መስተዳድር ሚኒስትር የሚለው ሹመት ኦፊሺያል ባልሆነ መንገድ ምክትል ፕሬዝደንት እንደማለት የሚቆጠር ነው፡፡ አምባሳደር አብዱላህ ከዚህ ቀደም በሊቢያ የኤርትራ አምባሳደር የነበሩ ሲሆን ከዚህ ሹመታቸው በፊት የአንሰባ ዞን ዋና አስተዳዳሪ በመሆን ሲሰሩ የነበሩ ናቸው፡፡
በኤርትራ ውስጥ የአዳዲስ ሚኒስትሮች ሹመት በይፋ የማይገለፅ ሲሆን አምባሳደሩ ይህንን ሹመት እንዳገኙ የታወቀውም የመንግስት ሚዲያዎች ዛሬ ባሰራጩት ዜና ነው፡፡ ሚዲያዎቹ በዜናቸው ላይ የዞን መስተዳድር ሚኒስትር የሆኑት አምባሳደር አብዱላህ ከዞን አመራሮችና ከትምህርት ሚኒስትር ሀላፊዎች ጋር ውይይት ማድረጋቸውን ዘግበዋል፡፡
በኤርትራ ውስጥ የዞን መስተዳድር ሚኒስትር የሚለው ሹመት ኦፊሺያል ባልሆነ መንገድ ምክትል ፕሬዝደንት እንደማለት የሚቆጠር ነው፡፡ አምባሳደር አብዱላህ ከዚህ ቀደም በሊቢያ የኤርትራ አምባሳደር የነበሩ ሲሆን ከዚህ ሹመታቸው በፊት የአንሰባ ዞን ዋና አስተዳዳሪ በመሆን ሲሰሩ የነበሩ ናቸው፡፡
በኤርትራ ውስጥ የአዳዲስ ሚኒስትሮች ሹመት በይፋ የማይገለፅ ሲሆን አምባሳደሩ ይህንን ሹመት እንዳገኙ የታወቀውም የመንግስት ሚዲያዎች ዛሬ ባሰራጩት ዜና ነው፡፡ ሚዲያዎቹ በዜናቸው ላይ የዞን መስተዳድር ሚኒስትር የሆኑት አምባሳደር አብዱላህ ከዞን አመራሮችና ከትምህርት ሚኒስትር ሀላፊዎች ጋር ውይይት ማድረጋቸውን ዘግበዋል፡፡
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የተመድ ዋና ፀሀፊ ለቀድሞዋ የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት አዲስ ሹመት ሰጡ፡፡ የቀድሞዋ የኢትዮጵያ ፕሬዝደንት ወይዘሮ ሳህለወርቅ ዘውዴ በተመድ ዋና ፀሀፊ ሀላፊነት እንደተሰጣቸው ተዘገበ፡፡ ዋና ፀሀፊው አንቶኒዮ ጉተሬዥ የሰጧቸው ይህ ሹመትም የተመድ የምእራብ አፍሪካና ሳህል ቢሮ ውስጥ ገለልተኛ ስትራቴጂያዊ ግምገማ እንዲያደርጉ የሚያስችል ነው፡፡
የተመድ የምእራብ አፍሪካና ሳህል ቢሮ በአካባቢው ለሚፈጠሩ ቀውሶች ዘገምተኛ ምላሽ በመስጠት ትችት የሚቀርበበት ሲሆን ወይዘሮ ሳህለወርቅ የተሰጣቸው ሀላፊነት የተቋሙን የአሰራር ክፍተት መመርመር ነው፡፡ ይህ የያዝነው የፈረንጆች ወር ማለትም ጁን ሲያበቃ አዲሱን ሀላፊነታቸውን የሚረከቡት የቀድሞዋ ፕሬዝደንት በመጀመሪያ ወደኒውዮርክ በማቅናት ከፀጥታው ምክር ቤት አባላት ማብራሪያ እንደሚሰጣቸው ተገልጿል፡፡
በመቀጠልም የተመድ የምእራብ አፍሪካና ሳህል ቢሮ ዋና መስሪያ ቤት ወደሚገኝበት ዳካር በመጓዝ ከሴኔጋል ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመወያየት ወደስራ የሚገቡ ይሆናል፡፡ ለወይዘሮ ሳህለወርቅ ይህ ሀላፊነት ሊሰጣቸው የቻለው ቀደም ሲል በሴኔጋል፣ ማሊ፣ ጊኒና ኬፕ ቨርዲ የኢትዮጵያ አምባሳደር በመሆን በመስራታቸው ስለቀጠናው የተሻለ እውቀትና ግንዛቤ አላቸው በሚል ነው፡፡
የተመድ የምእራብ አፍሪካና ሳህል ቢሮ በአካባቢው ለሚፈጠሩ ቀውሶች ዘገምተኛ ምላሽ በመስጠት ትችት የሚቀርበበት ሲሆን ወይዘሮ ሳህለወርቅ የተሰጣቸው ሀላፊነት የተቋሙን የአሰራር ክፍተት መመርመር ነው፡፡ ይህ የያዝነው የፈረንጆች ወር ማለትም ጁን ሲያበቃ አዲሱን ሀላፊነታቸውን የሚረከቡት የቀድሞዋ ፕሬዝደንት በመጀመሪያ ወደኒውዮርክ በማቅናት ከፀጥታው ምክር ቤት አባላት ማብራሪያ እንደሚሰጣቸው ተገልጿል፡፡
በመቀጠልም የተመድ የምእራብ አፍሪካና ሳህል ቢሮ ዋና መስሪያ ቤት ወደሚገኝበት ዳካር በመጓዝ ከሴኔጋል ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመወያየት ወደስራ የሚገቡ ይሆናል፡፡ ለወይዘሮ ሳህለወርቅ ይህ ሀላፊነት ሊሰጣቸው የቻለው ቀደም ሲል በሴኔጋል፣ ማሊ፣ ጊኒና ኬፕ ቨርዲ የኢትዮጵያ አምባሳደር በመሆን በመስራታቸው ስለቀጠናው የተሻለ እውቀትና ግንዛቤ አላቸው በሚል ነው፡፡
1 month ago
የምዕራብ ጎጃም ሀገረ ስብከት ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ዘካርያስ፣ “የቅባት” እምነት እየተባባሰ ነው አሉ
#fastmereja I ብፁዕ አቡነ ዘካርያስ የምዕራብ ጎጃም ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ምሥራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከተ እየተበባሰ የመጣው የቅብዓት እምነት አራማጆችን በተመለከተ የችግሩ አሳሳቢነት ከዕለት ወደዕለት እየተበባስ ስለሆነ ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ደብዳቤ ጻፉ።
በተለይም በቆጋ ገዳም ላይ መንፈስ ቅዱስ ሾሞናል በማለት ጥቅምት 17/2010 ዓ.ም ህገወጥ ሹመት በፈጸሙት ግለሰቦች ላይ ቅዱስነትዎ እና ቅዱስ ሲኖዶስ የማያዳግም ውሳኔ እንዲሰጥብት ደጋግመው አሳስበዋል።
ጳጳሱ በመግለጫቸው፣ በቤተክርስቲያኒቱ አስተምህሮ መሠረት “የቅባት” ትምህርት እንደ ስህተት መታየቱን በማስታወስ፣ ጉዳዩን በዝርዝር አስረድተዋል።
ብፁዕ አቡነዘካርያስ፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት የፀና መሆኑን ጠቅሰው፣ በቤተክርስቲያኒቱ አስተምህሮ መሠረት “የቅባት” ትምህርት ከቅዱስ መጽሐፍ እና ከቤተክርስቲያኒቱ ቀኖና ውጭ መሆኑን ገልጸዋል።
አባ ዘካርያስ የቅዱስ ሲኖዶስን ውሳኔዎች በመጥቀስ፣ ከዚህ ቀደም የነበሩ የቤተክርስቲያኒቱ አባቶች ይህንን አስተምህሮ በስህተትነት እንደፈረጁት ያስታወሱ ሲሆን፣ አሁንም በዚሁ መሥመር መታዘዝ እንደሚያስፈልግ አሳስበዋል።
በቤተክርስቲያኒቱ ስም አዲስ ትምህርት እያስተማሩ የሚገኙትን አካላት በተመለከተ፣ ሊቀ ጳጳሱ ምዕመናን ከዚህ አስተምህሮ እንዲርቁ ጥሪ አቅርበዋል። በተለይም፣ “የቅባት” ትምህርት ተከታዮች የሚጠቀሙባቸው ጥቅሶች ከዐውዱ ውጪ የተተረጎሙ መሆናቸውን በመግለጽ፣ ይህንን ድርጊት “ሕገ-ወጥ” ሲሉ ገልጸውታል።
ሰነዱ፣ ቀደም ሲል በቤተክርስቲያኒቱ የተወሰኑ ውሳኔዎች ተላልፈው እንደነበርና አሁን ላይም የዚህ ውሳኔ አፈጻጸም በምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝ መከታተል እንደሚገባ ያሳያል። በተጨማሪም፣ ብፁዕ አቡነ ዘካርያስ በሀገረ ስብከታቸው ሥር የሚገኙ አገልጋዮች እና ምዕመናን በቤተክርስቲያኒቱ ሕጋዊ አስተምህሮ ብቻ እንዲጓዙ መመሪያ ሰጥተዋል።
#fastmereja I ብፁዕ አቡነ ዘካርያስ የምዕራብ ጎጃም ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ምሥራቅ ጎጃም ሀገረ ስብከተ እየተበባሰ የመጣው የቅብዓት እምነት አራማጆችን በተመለከተ የችግሩ አሳሳቢነት ከዕለት ወደዕለት እየተበባስ ስለሆነ ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ደብዳቤ ጻፉ።
በተለይም በቆጋ ገዳም ላይ መንፈስ ቅዱስ ሾሞናል በማለት ጥቅምት 17/2010 ዓ.ም ህገወጥ ሹመት በፈጸሙት ግለሰቦች ላይ ቅዱስነትዎ እና ቅዱስ ሲኖዶስ የማያዳግም ውሳኔ እንዲሰጥብት ደጋግመው አሳስበዋል።
ጳጳሱ በመግለጫቸው፣ በቤተክርስቲያኒቱ አስተምህሮ መሠረት “የቅባት” ትምህርት እንደ ስህተት መታየቱን በማስታወስ፣ ጉዳዩን በዝርዝር አስረድተዋል።
ብፁዕ አቡነዘካርያስ፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን እምነት የፀና መሆኑን ጠቅሰው፣ በቤተክርስቲያኒቱ አስተምህሮ መሠረት “የቅባት” ትምህርት ከቅዱስ መጽሐፍ እና ከቤተክርስቲያኒቱ ቀኖና ውጭ መሆኑን ገልጸዋል።
አባ ዘካርያስ የቅዱስ ሲኖዶስን ውሳኔዎች በመጥቀስ፣ ከዚህ ቀደም የነበሩ የቤተክርስቲያኒቱ አባቶች ይህንን አስተምህሮ በስህተትነት እንደፈረጁት ያስታወሱ ሲሆን፣ አሁንም በዚሁ መሥመር መታዘዝ እንደሚያስፈልግ አሳስበዋል።
በቤተክርስቲያኒቱ ስም አዲስ ትምህርት እያስተማሩ የሚገኙትን አካላት በተመለከተ፣ ሊቀ ጳጳሱ ምዕመናን ከዚህ አስተምህሮ እንዲርቁ ጥሪ አቅርበዋል። በተለይም፣ “የቅባት” ትምህርት ተከታዮች የሚጠቀሙባቸው ጥቅሶች ከዐውዱ ውጪ የተተረጎሙ መሆናቸውን በመግለጽ፣ ይህንን ድርጊት “ሕገ-ወጥ” ሲሉ ገልጸውታል።
ሰነዱ፣ ቀደም ሲል በቤተክርስቲያኒቱ የተወሰኑ ውሳኔዎች ተላልፈው እንደነበርና አሁን ላይም የዚህ ውሳኔ አፈጻጸም በምን ደረጃ ላይ እንደሚገኝ መከታተል እንደሚገባ ያሳያል። በተጨማሪም፣ ብፁዕ አቡነ ዘካርያስ በሀገረ ስብከታቸው ሥር የሚገኙ አገልጋዮች እና ምዕመናን በቤተክርስቲያኒቱ ሕጋዊ አስተምህሮ ብቻ እንዲጓዙ መመሪያ ሰጥተዋል።
Sponsored by
Surafel
2 months ago
አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ የረዳት ኮሚሽነርነት ከፍተኛ የማዕረግ ዕድገት ተሰጣት
#ethiopia | ታዋቂዋ እና ተወዳጇ የረጅም ርቀት አትሌት ኮማንደር ጥሩነሽ ዲባባ የረዳት ኮሚሽነርነት ማዕረግ ተሸላሚ ሆናለች።
ይህ የሹመት መርሃ ግብር የተከናወነው የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን የስፖርት ክለብ እንዲሁም የሙዚቃና ቴአትር ቡድን የተመሰረተበትን 40ኛ ዓመት በዓል ባከበረበት ወቅት ነው።
በዛሬው ዕለት ሰኔ 6 ቀን 2018 ዓ.ም በአድዋ ድል መታሰቢያ በተካሄደው የክብር ስነ ሥርዓት ላይ የፍትህ ሚኒስትሯ ሀና አርዕያ ስላሴን ጨምሮ በርካታ የሀገር መሪዎች፣ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች እንዲሁም የስፖርትና የኪነጥበብ ዘርፍ ተወካዮች ታድመዋል።
ረዳት ኮሚሽነር አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ በዓለም አቀፍ የውድድር መድረኮች ላይ የሀገሯን ሰንደቅ ዓላማ ከፍ አድርጋ ያወለበለበች መሪ አትሌት ናት።
በአራት የኦሎምፒክ መድረኮች ላይ በመሳተፍ 3 የወርቅ እና 1 የነሀስ ሜዳሊያዎችን ያስመዘገበች ሲሆን በአጠቃላይ በተለያዩ ዓለም አቀፍ ውድድሮች ከ15 በላይ የወርቅ ሜዳሊያዎችን ለሀገሯ በማበርከት ስሟ በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀስ ጀግና ናት።
ይህ አሁን የተሰጣት የረዳት ኮሚሽነርነት ማዕረግ በተቋሙ ውስጥ የሚሰጥ ከፍተኛ የማዕረግ ዕድገት መሆኑ ተገልጿል።
በዚሁ ታላቅ መርሃ ግብር ላይ ከጥሩነሽ ዲባባ በተጨማሪ ለሌሎች የሀገር ባለውለታ የሆኑ አንጋፋ ስፖርተኞች እና የኪነጥበብ ባለሙያዎች የዕውቅና እና የሽልማት ስነ ሥርዓት ተካሂዶላቸዋል።
በዚህም መሰረት በአትሌቲክስ ታሪክ የመጀመሪያዋ ጥቁር አፍሪካዊት የኦሎምፒክ አሸናፊ የሆነችው ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ፣ የማራቶን ጀግናዋ ኮማንደር ፋጡማ ሮባ፣ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዘዳንትና የሁለት ጊዜ የኦሎምፒክ እንዲሁም የሦስት ጊዜ የዓለም ሻምፒዮና የብር ሜዳሊያ ባለቤቱ አትሌት ስለሺ ስህን፣ ኮማንደር ሰለሞን ባረጋ እና ምክትል ኮሚሽነር ሰንበሬ ተፈሪ የክብር ሽልማታቸውን ተቀብለዋል።
በተጨማሪም በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ውስጥ ከሶስት አስርት ዓመታት በላይ በማሰልጠን ያገለገለው፣ በ7 ኦሎምፒክ እና በ12 የዓለም ሻምፒዮናዎች ላይ በመሳተፍ በርካታ ስኬታማ አትሌቶችን ያፈራው አዳኙ አሰልጣኝ ረዳት ኮሚሽነር ሁሴን ሸቦ የኒሻን ሽልማት ተበርክቶለታል።
በኪነጥበብ ዘርፍም የኮሚሽኑ የሙዚቃና ቴያትር ቡድን አባላት የነበሩት ድምፃዊ ደመረ ለገሰ፣ ድምፃዊ ተፈራ ነጋሽ፣ ድምፃዊ ምክትል ኮሚሽነር መላኩ እንግዳ፣ አርቲስት ፍሬህይወት ስዩም፣ ሳክስፎኒስት ዘሪሁን በለጠ እና ሌሎች ባለሙያዎች ላበረከቱት አስተዋጽኦ ተገቢው ዕውቅና ተሰጥቷቸዋል።
#tiruneshdibaba #athletics #sport #ethiopianathletics #news #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ታዋቂዋ እና ተወዳጇ የረጅም ርቀት አትሌት ኮማንደር ጥሩነሽ ዲባባ የረዳት ኮሚሽነርነት ማዕረግ ተሸላሚ ሆናለች።
ይህ የሹመት መርሃ ግብር የተከናወነው የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን የስፖርት ክለብ እንዲሁም የሙዚቃና ቴአትር ቡድን የተመሰረተበትን 40ኛ ዓመት በዓል ባከበረበት ወቅት ነው።
በዛሬው ዕለት ሰኔ 6 ቀን 2018 ዓ.ም በአድዋ ድል መታሰቢያ በተካሄደው የክብር ስነ ሥርዓት ላይ የፍትህ ሚኒስትሯ ሀና አርዕያ ስላሴን ጨምሮ በርካታ የሀገር መሪዎች፣ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች እንዲሁም የስፖርትና የኪነጥበብ ዘርፍ ተወካዮች ታድመዋል።
ረዳት ኮሚሽነር አትሌት ጥሩነሽ ዲባባ በዓለም አቀፍ የውድድር መድረኮች ላይ የሀገሯን ሰንደቅ ዓላማ ከፍ አድርጋ ያወለበለበች መሪ አትሌት ናት።
በአራት የኦሎምፒክ መድረኮች ላይ በመሳተፍ 3 የወርቅ እና 1 የነሀስ ሜዳሊያዎችን ያስመዘገበች ሲሆን በአጠቃላይ በተለያዩ ዓለም አቀፍ ውድድሮች ከ15 በላይ የወርቅ ሜዳሊያዎችን ለሀገሯ በማበርከት ስሟ በግንባር ቀደምትነት የሚጠቀስ ጀግና ናት።
ይህ አሁን የተሰጣት የረዳት ኮሚሽነርነት ማዕረግ በተቋሙ ውስጥ የሚሰጥ ከፍተኛ የማዕረግ ዕድገት መሆኑ ተገልጿል።
በዚሁ ታላቅ መርሃ ግብር ላይ ከጥሩነሽ ዲባባ በተጨማሪ ለሌሎች የሀገር ባለውለታ የሆኑ አንጋፋ ስፖርተኞች እና የኪነጥበብ ባለሙያዎች የዕውቅና እና የሽልማት ስነ ሥርዓት ተካሂዶላቸዋል።
በዚህም መሰረት በአትሌቲክስ ታሪክ የመጀመሪያዋ ጥቁር አፍሪካዊት የኦሎምፒክ አሸናፊ የሆነችው ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ፣ የማራቶን ጀግናዋ ኮማንደር ፋጡማ ሮባ፣ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዘዳንትና የሁለት ጊዜ የኦሎምፒክ እንዲሁም የሦስት ጊዜ የዓለም ሻምፒዮና የብር ሜዳሊያ ባለቤቱ አትሌት ስለሺ ስህን፣ ኮማንደር ሰለሞን ባረጋ እና ምክትል ኮሚሽነር ሰንበሬ ተፈሪ የክብር ሽልማታቸውን ተቀብለዋል።
በተጨማሪም በኢትዮጵያ አትሌቲክስ ውስጥ ከሶስት አስርት ዓመታት በላይ በማሰልጠን ያገለገለው፣ በ7 ኦሎምፒክ እና በ12 የዓለም ሻምፒዮናዎች ላይ በመሳተፍ በርካታ ስኬታማ አትሌቶችን ያፈራው አዳኙ አሰልጣኝ ረዳት ኮሚሽነር ሁሴን ሸቦ የኒሻን ሽልማት ተበርክቶለታል።
በኪነጥበብ ዘርፍም የኮሚሽኑ የሙዚቃና ቴያትር ቡድን አባላት የነበሩት ድምፃዊ ደመረ ለገሰ፣ ድምፃዊ ተፈራ ነጋሽ፣ ድምፃዊ ምክትል ኮሚሽነር መላኩ እንግዳ፣ አርቲስት ፍሬህይወት ስዩም፣ ሳክስፎኒስት ዘሪሁን በለጠ እና ሌሎች ባለሙያዎች ላበረከቱት አስተዋጽኦ ተገቢው ዕውቅና ተሰጥቷቸዋል።
#tiruneshdibaba #athletics #sport #ethiopianathletics #news #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከክፉ ነገር ትከልለን፤ ምልጃዋ እና ረድኤቷም አይለየን🙏
ልጇን ይዛ ወደ ግብፅ ተሰደደች
የአዳም ተስፋው እውን ሊሆን አምስት ሺ አምስት መቶ ዘመን ሲፈጸም በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ገብርኤል ብስራት በድንግል ማሕጸን አደረ፡፡ የማይቻለውን ቻለችው፣ የማይወሰነውንም ወሰነችው፡፡ ሰማይና ምድርን የፈረጠረውን ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን በሰማይ ዙፋኑ ሳይጎድል ማኅጸኗን ዓለም አድርጎ ተቀመጠ፡፡ በመጨረሻም በታሕሳስ 29 ቀን በበረት ተወለደ፤ በጨርቅ ተጠቀለለ፣ ሰውና መላዕክት በአንድ ላይ አመሰገኑት፤ ሰብዓ ሰገልም ገበሩለት፡፡ ጌታችን 2 ዓመት ሲሞላው ንጉስ ሔሮድስ ንጉስ መወለዱን ከሰብዓ ሰገል ሲሰማ ሊገድለው ተነሳ። የእግዚአብሔር መልአክም ለዮሴፍ በሕልም ተገልጾ “ተነስተህ እናቱንና ብላቴናውን ይዘህ ወደ ግብፅ ሽሽ” ብሎ ነገረው፡፡ ይህ የእመቤታችን ስደትም በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ለማሰብም ከመስከረም 26 እስከ ኅዳር 6 ወርኀ ጽጌ፣ ዘመነ ጽጌ የአበባ ዘመን እየተባለ ይታሰባል፡፡
እመቤታችንም ከዮሴፍ ጋር ልጇን ይዛ ወደ ግብፅ ተሰደደች፡፡ እድስት ድንግል ማርያም ከተወደደ ልጇ ጋር ወደ ግብፅ በተሰደደችበት ጊዜ ብዙ መከራ ገጥሟታል፡፡ ልጇን ከሞት ለማዳን ብዙ ችግር አይታለች፡፡ የቀን ሐሩር፣ የሌሊት ቊር እየተፈራረቀባት፣ እሾሁ እየወጋት፣ እንቅፋቱ እየመታት፣ መውጫና መግቢያው በማይታወቅ በረሃ ውስጥ ብዙ ተሰቃይታለች፡፡ ሕፃኑን ልጇን ለመግደል ባለ ኃይሉ ይጥር የነበረው ሄሮድስ አራት ወታደሮቹን ከእነጭፍሮቻቸው ሸልሞ እመቤታችንን ከነልጇ ይዘው ከመጡ የበለጠ ሹመትና ሽልማት እንደሚሰጣቸው ነግሮ ላካቸው፡፡ የዮሴፍ ልጅ ዮሳ ይህንን ሰምቶ ሲነግራቸው ቅድስት ድንግል ማያርም ምርር ብላ አልቅሳለች፡፡ የቅዳሴ ማርያም አንድምታ ወይም ትርጓሜ እንደሚነግረን በግብፅ በርሃ ሲጓዙም እመቤታችን ወደ ትዕማን ቤት ሄደች፡፡ ይሁንና ያቺ ሴትና አገልጋዩዋ በእመቤታችንና በዮሴፍ ላይ ተዘባበቱ፡፡
በእናቱ እቀፍ የነበረውን ጌታችንንም አገልጋይዋ ኮቲባ ከእናቱ እቅፍ ነጥቃ መሬት ላይ ጣለችው፡፡ ጌታም ትዕማንንና ኮቲባን አጥፍቷቸው በቤቱ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከልጇና ከዮሴፍ እንዲሁም አብራት ወደ ስደት ከመጣችው ሰሎሜ ጋር ለስድስት ወር ያህል ከተቀመጡ በኋላ ጉዟቸውን ዱር ለዱር አደረጉ፡፡ ይህም እመቤታችን ልጇን እንዳይገሉባት ነበር፡፡
ነገር ግን በስቅለት ዕለት በግራውና በቀኙ የተሰቀሉት ወንበዴዎች ጥጦስና ዳክርስ አገኟቸው፡፡ የጌታን ልብስ ገፈውም ቁመው ሲማከሩ እመቤታችን ልጇን የሚገድሉባት መስሏት አለቀሰች፡፡ ሆኖም ግን ጥጦስ ካደረበት ፍቅርና ርኅራኄ የተነሳ “እነዚህ ሰዎች አሳዘኑኝ! ወደዚህ ቦታ የመጡት ያለ ምክንያት አይሆንምና አንቀማቸው እንተውላቸው” ብሎ ልብሳቸውን መልሶላቸው ጉዟቸውን እንዲቀጥሉ ረዳቸው፡፡ በምድረ ግብጽ በስደት 42 ወራት አሳልፋለች፡፡
በየዓመቱ ኅዳር 6 እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከተወደደ ልጇ፣ ከዮሴፍና ከሰሎሜ ጋር በሄሮድስ ምክንያት የደረሰባቸው ስደትና መከራ አልፎ ደብረ ቁስቋም በተባለች ቦታ ያረፉበት ነው፡፡ በማቴዎስ 2÷20 እንደተጻፈው “ሄሮድስም በሞተ ጊዜ እነሆ የእግዚአብሔር መልአክ በግብፅ ሀገር ለዮሴፍ በሕልም ታየው፡፡ የሕፃኑን ነፍስ የሚሹ ሙተዋልና ተነሥተህ ሕፃኑንና እናቱን ይዘህ ወደ እስራኤል ሀገር ሂድ አለው፡፡” አረጋዊው ዮሴፍም ሰሎሜ እያገዘችው የሚያገለግላትን ቅድስት ድንግል ማርያምን ከተወደደ ልጇ ጋር ይዞ ከስደት ተመልሰዋል፡፡ ገዳማውያን ይሕን የስደቷን ጊዜ በጾምና ጸሎት ያስቡታል፤ በረከትም ያገኙበታል፡፡ ከበረከታቸው እንሳተፍ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
ልጇን ይዛ ወደ ግብፅ ተሰደደች
የአዳም ተስፋው እውን ሊሆን አምስት ሺ አምስት መቶ ዘመን ሲፈጸም በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ገብርኤል ብስራት በድንግል ማሕጸን አደረ፡፡ የማይቻለውን ቻለችው፣ የማይወሰነውንም ወሰነችው፡፡ ሰማይና ምድርን የፈረጠረውን ዘጠኝ ወር ከአምስት ቀን በሰማይ ዙፋኑ ሳይጎድል ማኅጸኗን ዓለም አድርጎ ተቀመጠ፡፡ በመጨረሻም በታሕሳስ 29 ቀን በበረት ተወለደ፤ በጨርቅ ተጠቀለለ፣ ሰውና መላዕክት በአንድ ላይ አመሰገኑት፤ ሰብዓ ሰገልም ገበሩለት፡፡ ጌታችን 2 ዓመት ሲሞላው ንጉስ ሔሮድስ ንጉስ መወለዱን ከሰብዓ ሰገል ሲሰማ ሊገድለው ተነሳ። የእግዚአብሔር መልአክም ለዮሴፍ በሕልም ተገልጾ “ተነስተህ እናቱንና ብላቴናውን ይዘህ ወደ ግብፅ ሽሽ” ብሎ ነገረው፡፡ ይህ የእመቤታችን ስደትም በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ለማሰብም ከመስከረም 26 እስከ ኅዳር 6 ወርኀ ጽጌ፣ ዘመነ ጽጌ የአበባ ዘመን እየተባለ ይታሰባል፡፡
እመቤታችንም ከዮሴፍ ጋር ልጇን ይዛ ወደ ግብፅ ተሰደደች፡፡ እድስት ድንግል ማርያም ከተወደደ ልጇ ጋር ወደ ግብፅ በተሰደደችበት ጊዜ ብዙ መከራ ገጥሟታል፡፡ ልጇን ከሞት ለማዳን ብዙ ችግር አይታለች፡፡ የቀን ሐሩር፣ የሌሊት ቊር እየተፈራረቀባት፣ እሾሁ እየወጋት፣ እንቅፋቱ እየመታት፣ መውጫና መግቢያው በማይታወቅ በረሃ ውስጥ ብዙ ተሰቃይታለች፡፡ ሕፃኑን ልጇን ለመግደል ባለ ኃይሉ ይጥር የነበረው ሄሮድስ አራት ወታደሮቹን ከእነጭፍሮቻቸው ሸልሞ እመቤታችንን ከነልጇ ይዘው ከመጡ የበለጠ ሹመትና ሽልማት እንደሚሰጣቸው ነግሮ ላካቸው፡፡ የዮሴፍ ልጅ ዮሳ ይህንን ሰምቶ ሲነግራቸው ቅድስት ድንግል ማያርም ምርር ብላ አልቅሳለች፡፡ የቅዳሴ ማርያም አንድምታ ወይም ትርጓሜ እንደሚነግረን በግብፅ በርሃ ሲጓዙም እመቤታችን ወደ ትዕማን ቤት ሄደች፡፡ ይሁንና ያቺ ሴትና አገልጋዩዋ በእመቤታችንና በዮሴፍ ላይ ተዘባበቱ፡፡
በእናቱ እቀፍ የነበረውን ጌታችንንም አገልጋይዋ ኮቲባ ከእናቱ እቅፍ ነጥቃ መሬት ላይ ጣለችው፡፡ ጌታም ትዕማንንና ኮቲባን አጥፍቷቸው በቤቱ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከልጇና ከዮሴፍ እንዲሁም አብራት ወደ ስደት ከመጣችው ሰሎሜ ጋር ለስድስት ወር ያህል ከተቀመጡ በኋላ ጉዟቸውን ዱር ለዱር አደረጉ፡፡ ይህም እመቤታችን ልጇን እንዳይገሉባት ነበር፡፡
ነገር ግን በስቅለት ዕለት በግራውና በቀኙ የተሰቀሉት ወንበዴዎች ጥጦስና ዳክርስ አገኟቸው፡፡ የጌታን ልብስ ገፈውም ቁመው ሲማከሩ እመቤታችን ልጇን የሚገድሉባት መስሏት አለቀሰች፡፡ ሆኖም ግን ጥጦስ ካደረበት ፍቅርና ርኅራኄ የተነሳ “እነዚህ ሰዎች አሳዘኑኝ! ወደዚህ ቦታ የመጡት ያለ ምክንያት አይሆንምና አንቀማቸው እንተውላቸው” ብሎ ልብሳቸውን መልሶላቸው ጉዟቸውን እንዲቀጥሉ ረዳቸው፡፡ በምድረ ግብጽ በስደት 42 ወራት አሳልፋለች፡፡
በየዓመቱ ኅዳር 6 እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ከተወደደ ልጇ፣ ከዮሴፍና ከሰሎሜ ጋር በሄሮድስ ምክንያት የደረሰባቸው ስደትና መከራ አልፎ ደብረ ቁስቋም በተባለች ቦታ ያረፉበት ነው፡፡ በማቴዎስ 2÷20 እንደተጻፈው “ሄሮድስም በሞተ ጊዜ እነሆ የእግዚአብሔር መልአክ በግብፅ ሀገር ለዮሴፍ በሕልም ታየው፡፡ የሕፃኑን ነፍስ የሚሹ ሙተዋልና ተነሥተህ ሕፃኑንና እናቱን ይዘህ ወደ እስራኤል ሀገር ሂድ አለው፡፡” አረጋዊው ዮሴፍም ሰሎሜ እያገዘችው የሚያገለግላትን ቅድስት ድንግል ማርያምን ከተወደደ ልጇ ጋር ይዞ ከስደት ተመልሰዋል፡፡ ገዳማውያን ይሕን የስደቷን ጊዜ በጾምና ጸሎት ያስቡታል፤ በረከትም ያገኙበታል፡፡ ከበረከታቸው እንሳተፍ ገዳማቸውን እንደግፍ በዓታቸውን እናጽና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የአውሮፓ እግር ኳስ ማኅበር (UEFA) ባወጣው አዲስ መረጃ መሠረት፣ በ2026ቱ የዩኤፋ ሱፐር ካፕ እጅግ ተጠባቂ የፍጻሜ ጨዋታ ላይ ሶማሊያዊው ኢንተርናሽናል ዳኛ ኦማር አርታን በመሀል ዳኝነት ጨዋታውን እንዲመሩ በይፋ ተሰይመዋል። ይህ ታላቅ ጨዋታ በፈረንሳዩ ኃያል ክለብ ፓሪስ ሴንት ዠርመን እና አስገራሚ የአውሮፓ ጉዞ ባደረገው የእንግሊዙ አስቶን ቪላ መካከል በአውስትሪያዋ ሳልዝበርግ ከተማ የሚካሄድ ነው።
ይህ የዩኤፋ ሹመት ልዩ እና ታሪካዊ የሚያደርገው ኦማር አርታን ሰሞኑን ያጋጠማቸውን አሳዛኝ ክስተት ተከትሎ የመጣ በመሆኑ ነው። ዳኛው በዘንድሮው የ2026ቱ የፊፋ ዓለም ዋንጫ ላይ ጨዋታዎችን እንዲመሩ በፊፋ ተመርጠው ወደ አሜሪካ ቢያቀኑም፣ ማያሚ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በአሜሪካ የኢሚግሬሽን ባለስልጣናት ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ መከልከላቸው ከፍተኛ አነጋጋሪ ሆኖ ሰንብቷል። አሜሪካ እርምጃውን የወሰደችው የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር በሶማሊያ እና በሌሎች ሀገራት ላይ የጣለውን የጉዞ እገዳ እና የደህንነት ማጣሪያ ምክንያት በማድረግ ቢሆንም፣ ውሳኔው በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ቁጣን አስነስቶ ነበር።
አርታን ምንም እንኳን የዓለም ዋንጫውን የመምራት ታሪካዊ እድል በአሜሪካ መንግሥት ክልከላ ቢነጠቁም፣ ወደ ሀገራቸው ሶማሊያ ሲመለሱ ግን በሺዎች በሚቆጠሩ ደጋፊዎች እና የመንግሥት ባለስልጣናት የጀግና አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ይህንን ዓለም አቀፍ ጫጫታ ተከትሎም የአውሮፓ እግር ኳስ ማኅበር ፈጣን ምላሽ በመስጠት፣ ዳኛው በአፍሪካ መድረኮች ያሳዩትን አስደናቂ ብቃት በማውሳት ይህንን እጅግ ከፍተኛ ግምት የሚሰጠውን የሱፐር ካፕ የፍጻሜ ጨዋታ እንዲመሩ በመምረጥ ትልቅ አጋርነት አሳይቷል።
በሳልዝበርግ ስታዲየም የሚካሄደው ይህ ጨዋታ በፒኤስጂ እና በአስቶን ቪላ መካከል የሚደረግ የክብር ፍልሚያ ብቻ ሳይሆን፣ ሶማሊያዊው ዳኛ ኦማር አርታን ያጋጠማቸውን ተስፋ አስቆራጭ ክልከላ አልፈው በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ ብቃታቸውን ዳግም የሚያረጋግጡበት ታሪካዊ ምሽት እንደሚሆን በጉጉት ይጠበቃል።
ይህ የዩኤፋ ሹመት ልዩ እና ታሪካዊ የሚያደርገው ኦማር አርታን ሰሞኑን ያጋጠማቸውን አሳዛኝ ክስተት ተከትሎ የመጣ በመሆኑ ነው። ዳኛው በዘንድሮው የ2026ቱ የፊፋ ዓለም ዋንጫ ላይ ጨዋታዎችን እንዲመሩ በፊፋ ተመርጠው ወደ አሜሪካ ቢያቀኑም፣ ማያሚ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ በአሜሪካ የኢሚግሬሽን ባለስልጣናት ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ መከልከላቸው ከፍተኛ አነጋጋሪ ሆኖ ሰንብቷል። አሜሪካ እርምጃውን የወሰደችው የዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር በሶማሊያ እና በሌሎች ሀገራት ላይ የጣለውን የጉዞ እገዳ እና የደህንነት ማጣሪያ ምክንያት በማድረግ ቢሆንም፣ ውሳኔው በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ቁጣን አስነስቶ ነበር።
አርታን ምንም እንኳን የዓለም ዋንጫውን የመምራት ታሪካዊ እድል በአሜሪካ መንግሥት ክልከላ ቢነጠቁም፣ ወደ ሀገራቸው ሶማሊያ ሲመለሱ ግን በሺዎች በሚቆጠሩ ደጋፊዎች እና የመንግሥት ባለስልጣናት የጀግና አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ይህንን ዓለም አቀፍ ጫጫታ ተከትሎም የአውሮፓ እግር ኳስ ማኅበር ፈጣን ምላሽ በመስጠት፣ ዳኛው በአፍሪካ መድረኮች ያሳዩትን አስደናቂ ብቃት በማውሳት ይህንን እጅግ ከፍተኛ ግምት የሚሰጠውን የሱፐር ካፕ የፍጻሜ ጨዋታ እንዲመሩ በመምረጥ ትልቅ አጋርነት አሳይቷል።
በሳልዝበርግ ስታዲየም የሚካሄደው ይህ ጨዋታ በፒኤስጂ እና በአስቶን ቪላ መካከል የሚደረግ የክብር ፍልሚያ ብቻ ሳይሆን፣ ሶማሊያዊው ዳኛ ኦማር አርታን ያጋጠማቸውን ተስፋ አስቆራጭ ክልከላ አልፈው በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ ብቃታቸውን ዳግም የሚያረጋግጡበት ታሪካዊ ምሽት እንደሚሆን በጉጉት ይጠበቃል።
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዕይታ) የዘማሪ እና ሰባኪ ታዲዮስ ግርማ "የመቅደሱ እምባ" የተሰኘውን መዝሙር ስንሰማ በውስጣችን የሚፈጥረው ስሜት ተራ የዜማ ጥበብ አይደለም፤ ይልቁንም የቆሰለ ልብ ጩኸት፣ የወቅቱ የሀገራችን የፖለቲካ እና የሃይማኖት ቀውስ መስተዋት፣ እንዲሁም ልክ እንደ ቀድሞ ነቢያት በድፍረት የቀረበ የማስጠንቀቂያ ደወል ነው። ይህንን መዝሙር በጥልቀት ስንመለከተው፣ ከሚያስተላልፈው መንፈሳዊ እና ማህበራዊ መልእክት ባሻገር ከቅዱሳት መጻሕፍት ጋር የተቆራኙ በርካታ እውነታዎችን እናገኛለን።
ዘማሪው የሀገሪቱን የደም መፋሰስ እያየ ዝም ማለት አልቻለም። የንጹሃን ደም መፍሰስ ሰማይ እንደደረሰ እና ፈጣሪም ለዚህ ፍርድ እንደሚሰጥ በግልጽ ይሞግታል። የባቢሎኑ ንጉሥ ብልጣሶር በእግዚአብሔር ንዋየ ቅድሳት ሲቀልድ ጣት መጥታ ግድግዳ ላይ እንደጻፈችበት ሁሉ (በትንቢተ ዳንኤል 5፥27 ላይ "ማኔ ቴቄል ፋሬስ" ወይም "ቴቄል፤ በሚዛን ተመዘንክ፥ ቀለህም ተገኘህ" እንደሚለው)፣ የዘመናችንም ገዥዎች በመለኮት ሚዛን ቀልለው መገኘታቸውንና "ዙፋኑን ልቀቅ" የሚል ማስጠንቀቂያ እንደተሰጣቸው ይነግረናል። በተጨማሪም "እንደ ናቡቴ ደም ያንተም ደም ይፈሳል" በማለት፣ ንጉሥ አክዓብ የንጹሑን የናቡቴን ወይን ቦታ ለመቀማት ብሎ በግፍ ስላስገደለውና ፈጣሪ ውሾች ደሙን እንዲልሱት እንደፈረደበት (በ1ኛ ነገሥት 21፥19 ላይ የተጻፈውን) ታሪክ ያስታውሳል። ይህም "እጆቻችሁ ደም ተሞልተዋል" (ኢሳይያስ 1፥15) እንደሚለው፣ በግፍ ለሚገደሉ ዜጎች እግዚአብሔር ዝም እንደማይል የሚያሳይ የሰላ እና ደፋር መልእክት ነው።
ልብን ክፉኛ የሚነካው የመዝሙሩ ክፍል ዘማሪው የራሱን ቤተክርስቲያን ችግር ሳይሸሽግ በድፍረት የሚያጋልጥበት ነው። ቤተ መቅደስ የሰላም እና የመጠጊያ ስፍራ መሆኑ ቀርቶ የዘር ፖለቲካ ማራመጃ፣ እንዲሁም የጥቅም መገበያያ መሆኑን በብርቱ ያወግዛል። ዘማሪው የሚከተለውን ጠንካራ ስንኝ ሲያሰማ እንሰማለን፦
በዘር በቋንቋ ከፋፍለህ ሰጥተሃል፣
ጳጳሳቱ ተመዝነሃል፣
በዘር በቋንቋ የተሾማችሁ፣
ከመቅደሱ ውጡ ቆብ አውልቃችሁ፣
ስምንተኛው ሺ ደረሰ ህገ ቤተክርስቲያን ተጣሰ፣
የወለደ ልጅ ያለው ጳጳስ ስምንተኛው ሺ ደረሰ።
ይህ ስንኝ የቤተክርስቲያኒቱን ወቅታዊ ፈተናዎች ያለ ምንም ድብቅብቅ በቀጥታ የሚሞግት ነው። የመጀመሪያው ጉዳይ በዘር እና በቋንቋ ላይ የተመሰረተውን የሹመት ቀውስ ይመለከታል። ቤተክርስቲያን መንፈሳዊ እና አግላይ ያልሆነች ተቋም ሆና ሳለች፣ የፖለቲካ እና የዘር ማከፋፈያ መሆኗን አጥብቆ ይቃወማል። ለዚህ መከፋፈል ተባባሪ የሆኑት እና በዘር የተሾሙት አባቶችም በመንፈሳዊው ሚዛን ቀልለው ስለተገኙ፣ ቆባቸውን አውልቀው ከመቅደሱ መውጣት እንዳለባቸው ያለ ፍርሃት ይሞግታል። ሐዋርያው ጳውሎስ "በክርስቶስ ኢየሱስ ሁላችሁ አንድ ናችሁና... አይሁዳዊ ወይም የግሪክ ሰው የለም" (ገላትያ 3፥28) ብሎ ያፈረሰውን የዘር ግድግዳ፣ አሁን ላይ አባቶች ራሳቸው መልሰው ሲገነቡት ማየት እጅግ ያመዋል።
ሁለተኛው ነጥብ የቤተክርስቲያኒቱ ቀኖና እና ሥርዓት መጣስን ያሳያል። "ህገ ቤተክርስቲያን ተጣሰ የወለደ ልጅ ያለው ጳጳስ" የሚለው ቃል፣ የቤተክርስቲያኒቱን ጥብቅ ህግ መናድ ያሳያል። በኦርቶዶክስ ትውፊት ጳጳስ የሚመረጠው ከምንኩስና ሕይወት በመሆኑ፣ ዓለማዊ ፍላጎቱን የገደለ እና ቤተሰብ የሌለው መሆን አለበት። ነገር ግን ይህ የቅድስና ሥርዓት ተጥሶ ዓለማዊ እና ሥጋዊ ሕይወት ያላቸው ሰዎች ወደዚህ ከፍተኛ የመንፈሳዊ አመራር ሥፍራ መምጣታቸውን በከፍተኛ ኃዘን ይገልጻል።
ሦስተኛው ጉዳይ "ስምንተኛው ሺህ" የሚለው ትንቢታዊ አገላለጽ ነው። ይህ ብሂል በኢትዮጵያዊያን ዘንድ የክፋት መብዛትን፣ የስርዓት መበላሸትን እና የማይታሰብ ድርጊት የሚፈጸምበትን የኃጢአት ዘመን ለመግለጽ የምንጠቀምበት ነው። ዘማሪው በመቅደሱ ውስጥ እንዲህ ያለ የዘር ክፍፍል እና የቀኖና ጥሰት መታየቱ የዘመኑን ክፋት፣ የሥርዓቱን መፍረስ እና የመጨረሻውን የጥፋት ዘመን መቃረብ አመላካች መሆኑን እያስጠነቀቀን ይገኛል።
ከዚህ ሁሉ ትችት እና ማስጠንቀቂያ በኋላ መዝሙሩ ተስፋ ወደ መቁረጥ ሳይሆን ወደ እውነተኛው መፍትሄ ይመራናል። የኢትዮጵያ መፍትሄ ያለው በጉልበት ወይም በጦር መሳሪያ ሳይሆን በንስሐ እና ወደ እግዚአብሔር በመመለስ መሆኑን ያሳስበናል። "እንደ ራሔል የኢትዮጵያ እናት አልቅሳ" ሲል "ድምፅ በራማ ተሰማ፥ ልቅሶና መራራ ዋይታ፤ ራሔል ስለ ልጆችዋ አለቀሰች... መጽናናትንም እንቢ አለች" (ኤርምያስ 31፥15) የሚለውን የነቢዩን ቃል በማስታወስ፣ የሀገሪቱ እናቶች በልጆቻቸው መሞት አንጀታቸው ማረሩን ይገልጻል። በመጨረሻም የኢትዮጵያ ጥንካሬ መንበርከክ መሆኑን በማንሳት፣ "ስሜ የተጠራበት ሕዝቤ ሰውነታቸውን አዋርደው ቢጸልዩ... እኔ ከሰማይ እሰማለሁ፥ ኃጢአታቸውንም ይቅር እላለሁ፥ ምድራቸውንም እፈውሳለሁ" (2ኛ ዜና መዋዕል 7፥14) የሚለውን የመጽሐፍ ቅዱስ ቃል በተግባር እንድናውለው ጥሪ ያደርጋል።
ይህ መዝሙር ለፖለቲከኛውም ሆነ ለሃይማኖት መሪው መስተዋት ነው። "ባለ ማዕተቦች" እና እውነተኛ አማኞች ከስሜታዊነት ወጥተው ስለውድቀታቸው እንዲያስቡ፣ እንዲጸልዩ እና ወደ ፈጣሪያቸው እንዲመለሱ የሚጠይቅ የነፍስ ጥሪ ነው።
ለዘ-ሐበሻ ማርታ ከሚኒሶታ
ዘማሪው የሀገሪቱን የደም መፋሰስ እያየ ዝም ማለት አልቻለም። የንጹሃን ደም መፍሰስ ሰማይ እንደደረሰ እና ፈጣሪም ለዚህ ፍርድ እንደሚሰጥ በግልጽ ይሞግታል። የባቢሎኑ ንጉሥ ብልጣሶር በእግዚአብሔር ንዋየ ቅድሳት ሲቀልድ ጣት መጥታ ግድግዳ ላይ እንደጻፈችበት ሁሉ (በትንቢተ ዳንኤል 5፥27 ላይ "ማኔ ቴቄል ፋሬስ" ወይም "ቴቄል፤ በሚዛን ተመዘንክ፥ ቀለህም ተገኘህ" እንደሚለው)፣ የዘመናችንም ገዥዎች በመለኮት ሚዛን ቀልለው መገኘታቸውንና "ዙፋኑን ልቀቅ" የሚል ማስጠንቀቂያ እንደተሰጣቸው ይነግረናል። በተጨማሪም "እንደ ናቡቴ ደም ያንተም ደም ይፈሳል" በማለት፣ ንጉሥ አክዓብ የንጹሑን የናቡቴን ወይን ቦታ ለመቀማት ብሎ በግፍ ስላስገደለውና ፈጣሪ ውሾች ደሙን እንዲልሱት እንደፈረደበት (በ1ኛ ነገሥት 21፥19 ላይ የተጻፈውን) ታሪክ ያስታውሳል። ይህም "እጆቻችሁ ደም ተሞልተዋል" (ኢሳይያስ 1፥15) እንደሚለው፣ በግፍ ለሚገደሉ ዜጎች እግዚአብሔር ዝም እንደማይል የሚያሳይ የሰላ እና ደፋር መልእክት ነው።
ልብን ክፉኛ የሚነካው የመዝሙሩ ክፍል ዘማሪው የራሱን ቤተክርስቲያን ችግር ሳይሸሽግ በድፍረት የሚያጋልጥበት ነው። ቤተ መቅደስ የሰላም እና የመጠጊያ ስፍራ መሆኑ ቀርቶ የዘር ፖለቲካ ማራመጃ፣ እንዲሁም የጥቅም መገበያያ መሆኑን በብርቱ ያወግዛል። ዘማሪው የሚከተለውን ጠንካራ ስንኝ ሲያሰማ እንሰማለን፦
በዘር በቋንቋ ከፋፍለህ ሰጥተሃል፣
ጳጳሳቱ ተመዝነሃል፣
በዘር በቋንቋ የተሾማችሁ፣
ከመቅደሱ ውጡ ቆብ አውልቃችሁ፣
ስምንተኛው ሺ ደረሰ ህገ ቤተክርስቲያን ተጣሰ፣
የወለደ ልጅ ያለው ጳጳስ ስምንተኛው ሺ ደረሰ።
ይህ ስንኝ የቤተክርስቲያኒቱን ወቅታዊ ፈተናዎች ያለ ምንም ድብቅብቅ በቀጥታ የሚሞግት ነው። የመጀመሪያው ጉዳይ በዘር እና በቋንቋ ላይ የተመሰረተውን የሹመት ቀውስ ይመለከታል። ቤተክርስቲያን መንፈሳዊ እና አግላይ ያልሆነች ተቋም ሆና ሳለች፣ የፖለቲካ እና የዘር ማከፋፈያ መሆኗን አጥብቆ ይቃወማል። ለዚህ መከፋፈል ተባባሪ የሆኑት እና በዘር የተሾሙት አባቶችም በመንፈሳዊው ሚዛን ቀልለው ስለተገኙ፣ ቆባቸውን አውልቀው ከመቅደሱ መውጣት እንዳለባቸው ያለ ፍርሃት ይሞግታል። ሐዋርያው ጳውሎስ "በክርስቶስ ኢየሱስ ሁላችሁ አንድ ናችሁና... አይሁዳዊ ወይም የግሪክ ሰው የለም" (ገላትያ 3፥28) ብሎ ያፈረሰውን የዘር ግድግዳ፣ አሁን ላይ አባቶች ራሳቸው መልሰው ሲገነቡት ማየት እጅግ ያመዋል።
ሁለተኛው ነጥብ የቤተክርስቲያኒቱ ቀኖና እና ሥርዓት መጣስን ያሳያል። "ህገ ቤተክርስቲያን ተጣሰ የወለደ ልጅ ያለው ጳጳስ" የሚለው ቃል፣ የቤተክርስቲያኒቱን ጥብቅ ህግ መናድ ያሳያል። በኦርቶዶክስ ትውፊት ጳጳስ የሚመረጠው ከምንኩስና ሕይወት በመሆኑ፣ ዓለማዊ ፍላጎቱን የገደለ እና ቤተሰብ የሌለው መሆን አለበት። ነገር ግን ይህ የቅድስና ሥርዓት ተጥሶ ዓለማዊ እና ሥጋዊ ሕይወት ያላቸው ሰዎች ወደዚህ ከፍተኛ የመንፈሳዊ አመራር ሥፍራ መምጣታቸውን በከፍተኛ ኃዘን ይገልጻል።
ሦስተኛው ጉዳይ "ስምንተኛው ሺህ" የሚለው ትንቢታዊ አገላለጽ ነው። ይህ ብሂል በኢትዮጵያዊያን ዘንድ የክፋት መብዛትን፣ የስርዓት መበላሸትን እና የማይታሰብ ድርጊት የሚፈጸምበትን የኃጢአት ዘመን ለመግለጽ የምንጠቀምበት ነው። ዘማሪው በመቅደሱ ውስጥ እንዲህ ያለ የዘር ክፍፍል እና የቀኖና ጥሰት መታየቱ የዘመኑን ክፋት፣ የሥርዓቱን መፍረስ እና የመጨረሻውን የጥፋት ዘመን መቃረብ አመላካች መሆኑን እያስጠነቀቀን ይገኛል።
ከዚህ ሁሉ ትችት እና ማስጠንቀቂያ በኋላ መዝሙሩ ተስፋ ወደ መቁረጥ ሳይሆን ወደ እውነተኛው መፍትሄ ይመራናል። የኢትዮጵያ መፍትሄ ያለው በጉልበት ወይም በጦር መሳሪያ ሳይሆን በንስሐ እና ወደ እግዚአብሔር በመመለስ መሆኑን ያሳስበናል። "እንደ ራሔል የኢትዮጵያ እናት አልቅሳ" ሲል "ድምፅ በራማ ተሰማ፥ ልቅሶና መራራ ዋይታ፤ ራሔል ስለ ልጆችዋ አለቀሰች... መጽናናትንም እንቢ አለች" (ኤርምያስ 31፥15) የሚለውን የነቢዩን ቃል በማስታወስ፣ የሀገሪቱ እናቶች በልጆቻቸው መሞት አንጀታቸው ማረሩን ይገልጻል። በመጨረሻም የኢትዮጵያ ጥንካሬ መንበርከክ መሆኑን በማንሳት፣ "ስሜ የተጠራበት ሕዝቤ ሰውነታቸውን አዋርደው ቢጸልዩ... እኔ ከሰማይ እሰማለሁ፥ ኃጢአታቸውንም ይቅር እላለሁ፥ ምድራቸውንም እፈውሳለሁ" (2ኛ ዜና መዋዕል 7፥14) የሚለውን የመጽሐፍ ቅዱስ ቃል በተግባር እንድናውለው ጥሪ ያደርጋል።
ይህ መዝሙር ለፖለቲከኛውም ሆነ ለሃይማኖት መሪው መስተዋት ነው። "ባለ ማዕተቦች" እና እውነተኛ አማኞች ከስሜታዊነት ወጥተው ስለውድቀታቸው እንዲያስቡ፣ እንዲጸልዩ እና ወደ ፈጣሪያቸው እንዲመለሱ የሚጠይቅ የነፍስ ጥሪ ነው።
ለዘ-ሐበሻ ማርታ ከሚኒሶታ
2 months ago
በቅርቡ ወደ ሥራ የተመለሠው የትግራይ ክልል ምክር ቤት አዳዲስ ሹመቶች አፀደቀ
ከጦርነቱ በፊት ተቃቁሞ የነበረውና በቅርቡ ወደ ሥራ የተመለሠው የትግራይ ክልል ምክር ቤት ሕወሃት ያቀረባቸውን የአዲስ የካቢኔ አባላት፣ የዞን አስተዳዳሪዎችና የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ሹመት ዛሬ ማምሻውን አጸደቀ።
የሕወሃት ምክትል ሊቀመንበር አማኑኤል አሠፋ የክልሉ ምክትል ፕሬዝዳንትና የፍትሕ ቢሮ ኃላፊ ኾነው እንደተሾሙ የክልሉ የዜና ምንጮች ዘግበዋል።
70 በመቶ ያህሉ የካቢኔ አባላት ከሕወሃት የተውጣጡ ሲሆኑ፣ 30 በመቶዎቹ ከተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎችና ከምሁራን የተውጣጡ እንደሆኑ ተገልጧል።
በተመሳሳይ፣ ወልደአብርሃ ገብረጻዲቅ የሰሜን ምዕራብ ዞን ዋና አስተዳዳሪ፣ ሺሻይ ግርማይ የማዕከላዊ ዞን ዋና አስተዳዳሪ፣ ዝናቡ ገብረመድኅን የደቡባዊ ዞን ዋና አስተዳዳሪ፣ ግዴይ አዘናው የምዕራብ ዞን ዋና አስተዳዳሪ፣ ፍስሃ ኃይላይ የምሥራቅ ዞን ዋና አስተዳዳሪ እንዲሁም ከለሊ ሐጋዚ የደቡብ ምስራቅ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ኾነው እንደተሾሙ ዘገባዎቹ ጠቅሠዋል።
Seledadotio
Seledadotio
ከጦርነቱ በፊት ተቃቁሞ የነበረውና በቅርቡ ወደ ሥራ የተመለሠው የትግራይ ክልል ምክር ቤት ሕወሃት ያቀረባቸውን የአዲስ የካቢኔ አባላት፣ የዞን አስተዳዳሪዎችና የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ሹመት ዛሬ ማምሻውን አጸደቀ።
የሕወሃት ምክትል ሊቀመንበር አማኑኤል አሠፋ የክልሉ ምክትል ፕሬዝዳንትና የፍትሕ ቢሮ ኃላፊ ኾነው እንደተሾሙ የክልሉ የዜና ምንጮች ዘግበዋል።
70 በመቶ ያህሉ የካቢኔ አባላት ከሕወሃት የተውጣጡ ሲሆኑ፣ 30 በመቶዎቹ ከተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎችና ከምሁራን የተውጣጡ እንደሆኑ ተገልጧል።
በተመሳሳይ፣ ወልደአብርሃ ገብረጻዲቅ የሰሜን ምዕራብ ዞን ዋና አስተዳዳሪ፣ ሺሻይ ግርማይ የማዕከላዊ ዞን ዋና አስተዳዳሪ፣ ዝናቡ ገብረመድኅን የደቡባዊ ዞን ዋና አስተዳዳሪ፣ ግዴይ አዘናው የምዕራብ ዞን ዋና አስተዳዳሪ፣ ፍስሃ ኃይላይ የምሥራቅ ዞን ዋና አስተዳዳሪ እንዲሁም ከለሊ ሐጋዚ የደቡብ ምስራቅ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ኾነው እንደተሾሙ ዘገባዎቹ ጠቅሠዋል።
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
ቅዱስ ጊዮርጊስ ከክፉ ነገር ሁሉ ይከልለን፤ ምልጃው እና ረድኤቱም አይለየን🙏
ይህን ከሃዲ እስካሳፍረው ድረስ ነፍሴን አትውሰዳት
አባቱን ገና በልጅነቱ ቢሞትበትም ሌላ ክርስቲያናዊ መስፍን ወስዶ በጦር ኃይል አሰልጠኖ አሳድጎታል፡፡ የስሙ ትርጓሜ “ኮከብ ብሩህ፣ ፀሐይ” ማለት ነው፡፡ ፍልስጤም ውስጥ ልዩ ስሟ “ልዳ” በምትባል ቦታ በ277 ዓ.ም ጥር 20 ተወለደ ታላቁ ሰማዕት ቅዱስ ጊዮርጊስ፡፡ ያሳደገው መስፍን ሲሞትም ኀዘኑን ጨርሶ ወደ ቤሩት ከተማ ሄደ፡፡ በዚያም የሚመለክና ሴት ልጆቻቸውን የሚገብሩለትን ደራጎን ገድሎ ሕዝቡን ወደ አምልኮተ እግዚአብሔር መለሳቸው፡፡ የአባቱን ሹመት ለማግኘት ወደ ፋርስም ሲሔድ ንጉሱ ዱድያኖስ ከሰባ ነገሥታት ጋር ጣዖታት ሲያመልኩ ቢያገኛቸው በፊታቸው የኢየሱስ ክርስቶስን አምላክነት መሰከረ፡፡ ሰማዕቱ ከመኳንንት ወገን መሆኑን የተረዳው ዱዲያኖስ አጵሎንን ብታመልክ እሾምሃለው አለው፡፡
ቅዱስ ጊዮርጊስም “አምላኬ ኢየሱስ ክርስቶስን ላንተ ሹመት ስል አልክደውም” አለው፡፡ ዱድያኖስም እጅግ ተቆጥቶ ብዙ አሠቃቂ መከራዎችን አደረሰበት፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስም ግን ጌታችንን “ይህን ከሃዲ እስካሳፍረው ድረስ ነፍሴን አትውሰዳት” በማለት ለመነው፡፡ እግዚአብሔርም ጽናትን ሰጥቶታል፡፡ የደረሱበት እጅግ አሠቃቂ መከራዎች የሰው ኅሊና ሊያስባቸው እንኳን የማይችላቸው ናቸው፡፡ በእንጨት ላይ ሰቅለው ሥጋውን በመቃን አስፈተተው፣ ረጃጅም ችንካሮች ያሉበት የብረት ጫማ አጫምተው ሂድ አሉት፡፡ ጌታችንም ቅዱስ ሚካኤልን ልኮለት ፈውሶታል፡፡ ሰውነቱን በመጋዝ አስተልትሎ ጨው ሲነሰንስበት ሥጋው መሬት ላይ ወደቀ፡፡
በሰባ ችንካሮች አስቸንክሮ፣ በእሳት አስተኩሶ፣ አናቱን በመዶሻ አስቀጥቅጦ፣ በሆዱ ላይ የደንጊያ ምሰሶ አሳስሮ እንዲያንከባልሉት አደረገ፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመንፈቀ ሌሊት በእጁ ዳስሶ ፈወሰው፤ ኃይልና ብርታትንም ሰጠው፡፡ በመከራው ብዛት ሦስት ጊዜ ሲሞት ጌታችን ሦስት ጊዜ ከሞት አስነሣው፡፡ ለሰባት ዓመታት ከተጋደለ በኋላም ሚያዝያ 23 በሰይፍ አንገቱን ተመቶ ሲሞት ሰባውን ነገስታት አጥፍቷቸዋል፡፡ ዓለምን የናቁ ገዳማውያን ይህን አብነት አድርገው ይጸናሉ በገድልም ይተጋሉ፡፡ እኛም ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
ይህን ከሃዲ እስካሳፍረው ድረስ ነፍሴን አትውሰዳት
አባቱን ገና በልጅነቱ ቢሞትበትም ሌላ ክርስቲያናዊ መስፍን ወስዶ በጦር ኃይል አሰልጠኖ አሳድጎታል፡፡ የስሙ ትርጓሜ “ኮከብ ብሩህ፣ ፀሐይ” ማለት ነው፡፡ ፍልስጤም ውስጥ ልዩ ስሟ “ልዳ” በምትባል ቦታ በ277 ዓ.ም ጥር 20 ተወለደ ታላቁ ሰማዕት ቅዱስ ጊዮርጊስ፡፡ ያሳደገው መስፍን ሲሞትም ኀዘኑን ጨርሶ ወደ ቤሩት ከተማ ሄደ፡፡ በዚያም የሚመለክና ሴት ልጆቻቸውን የሚገብሩለትን ደራጎን ገድሎ ሕዝቡን ወደ አምልኮተ እግዚአብሔር መለሳቸው፡፡ የአባቱን ሹመት ለማግኘት ወደ ፋርስም ሲሔድ ንጉሱ ዱድያኖስ ከሰባ ነገሥታት ጋር ጣዖታት ሲያመልኩ ቢያገኛቸው በፊታቸው የኢየሱስ ክርስቶስን አምላክነት መሰከረ፡፡ ሰማዕቱ ከመኳንንት ወገን መሆኑን የተረዳው ዱዲያኖስ አጵሎንን ብታመልክ እሾምሃለው አለው፡፡
ቅዱስ ጊዮርጊስም “አምላኬ ኢየሱስ ክርስቶስን ላንተ ሹመት ስል አልክደውም” አለው፡፡ ዱድያኖስም እጅግ ተቆጥቶ ብዙ አሠቃቂ መከራዎችን አደረሰበት፡፡ ቅዱስ ጊዮርጊስም ግን ጌታችንን “ይህን ከሃዲ እስካሳፍረው ድረስ ነፍሴን አትውሰዳት” በማለት ለመነው፡፡ እግዚአብሔርም ጽናትን ሰጥቶታል፡፡ የደረሱበት እጅግ አሠቃቂ መከራዎች የሰው ኅሊና ሊያስባቸው እንኳን የማይችላቸው ናቸው፡፡ በእንጨት ላይ ሰቅለው ሥጋውን በመቃን አስፈተተው፣ ረጃጅም ችንካሮች ያሉበት የብረት ጫማ አጫምተው ሂድ አሉት፡፡ ጌታችንም ቅዱስ ሚካኤልን ልኮለት ፈውሶታል፡፡ ሰውነቱን በመጋዝ አስተልትሎ ጨው ሲነሰንስበት ሥጋው መሬት ላይ ወደቀ፡፡
በሰባ ችንካሮች አስቸንክሮ፣ በእሳት አስተኩሶ፣ አናቱን በመዶሻ አስቀጥቅጦ፣ በሆዱ ላይ የደንጊያ ምሰሶ አሳስሮ እንዲያንከባልሉት አደረገ፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመንፈቀ ሌሊት በእጁ ዳስሶ ፈወሰው፤ ኃይልና ብርታትንም ሰጠው፡፡ በመከራው ብዛት ሦስት ጊዜ ሲሞት ጌታችን ሦስት ጊዜ ከሞት አስነሣው፡፡ ለሰባት ዓመታት ከተጋደለ በኋላም ሚያዝያ 23 በሰይፍ አንገቱን ተመቶ ሲሞት ሰባውን ነገስታት አጥፍቷቸዋል፡፡ ዓለምን የናቁ ገዳማውያን ይህን አብነት አድርገው ይጸናሉ በገድልም ይተጋሉ፡፡ እኛም ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
የገዳሙ ስልክ ቁጥር:-0918077957 ወይም 0938644444
Sponsored by
Surafel
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ነቆራ) በቋንቋችን ውስጥ መዝገበ-ቃላት እና እውነታ ሁሌም የድመትና አይጥ ጸብ አላቸው። ለምሳሌ "ጉቦ" የሚለውን ቃል ብትወስድ፣ ቃሉ ራሱ ሲጠራ ልክ እንደ ደረቅ ሳል ጆሮ ይጎረብጣል። ስለዚህ ዘመናዊዎቹ የኪስ ጠላፊዎች፣ ለጆሮ እንዲጥም "የማበረታቻ ሽልማት"፣ "የእጅ መንሻ" ወይም "የፍቅር ስጦታ" እያሉ አቆላምጠውታል። ሙስና በሀገራችን ስሟን እንደቀየረች ኮከብ ዘፋኝ አዲስ ገጽታ ተላብሳለች።
ሰሞኑን ታዲያ አንዱ ስማቸውን ለጊዜው የማልጠቅስላችሁ ባለሀብት አንድ ባለስልጣን ቢሮ ብቅ ይላሉ። አረማመዳቸው ራሱ "ጨረታ ስጠኝ" የሚል ዜማ አለው። እጃቸውን ደረታቸው ላይ አጣምረው፣ አንገታቸውን እንደ ጤፍ ዛላ ሰብረው፣ የጂ-ፕላስ-ስሪ ቪላ ቁልፍ ከነሙሉ እቃው፣ ለክቡር ሚኒስትሩ አቀረቡ።
ሚኒስትሩ የህዝብ ብሶት ከረባት አድርጎ ያነቃቸው ይመስል፣ ፊታቸውን እንደ ጦርነት ዋዜማ አኮሳትረው.. “ይሄ ምንድነው አንተ ሰው?” ብለው በቁጣ ጠየቁ።
ባለሃብቱም የቃላት ዶክተር ናቸውና፣ ድምፃቸውን እንደ ማታ ራዲዮ አሳምረው እንዲህ አሉ.. “ክቡር ሚኒስትር... የህዝቡ አደራ ጫንቃዎ ላይ ሲወጣ ሲወርድ አከርካሪዎን እንዳይጎዳው፣ እንዲሁም የሀገሪቱ ጉዳይ ሀሳብ ሲያበዛብዎት፣ ከከተማው ትርምስ ራቅ ብለው ንጹህ አየር የሚቀበሉባት... አንዲት ጠባብ ባለ ሶስት ፎቅ የሳር ጎጆ አዘጋጅቼልዎት ነው።”
ባለስልጣኑ የቁልፉን ብረት በስሱ እያሻሹ፣ ግን ደግሞ ቅሬታ እንደገባው ሰው አሁንም ፊታቸው አልተፈታም፡-
“አይ እናንተ ባለሃብቶች... ህዝብ እኮ አይን አለው! ፀረ-ሙስና የሚባል የጨጓራ በሽታስ ዝም ይላል? ደግሞ ጂ ፕላስ ስሪ መቼ ወዲህ ነው ጎጆ የሆነው? ይሄ እኮ ከባድ ሙስና ነው!”
ባለሃብቱ ግን መቼ ይደናገጣሉ? ቃላትን በወንፊት እያነጠሩ መለሱ፡-
“ለእርስዎ ትልቅነትማ ባለ ሶስት ፎቅ ቪላም ጎጆ እንጂ ምንድነው ጌታዬ! ደግሞም እኮ ይሄን የገዛሁት ለእርስዎ ብዬ አይደለም። እርስዎ ሲደክምዎት ውሳኔ እንዳይዛባብዎት፣ እረፍት አግኝተው ለህዝቡ የተሻለ ስራ እንዲሰሩ በማሰብ... ለህዝቡ ስል የገዛሁት 'የህዝብ ቤት' ነው። እርሶ በህዝብ ስም ይረፉበት ብዬ ነው።”
ይሄን ጊዜ በሚኒስትሩ ፊት ላይ የነበረው ደመና በአንድ ጊዜ ተገፎ በፀደይ ፀሀይ ተተካ። ቁልፉን ወደ ኪሳቸው እያሸረተቱ፣ “እህህ... አየህ አንተ ሰው፣ ለህዝቡ ጥቅም ከሆነማ... እኔ ማነኝና የህዝብን ስጦታ እመልሳለሁ? የህዝብን አደራ አለመቀበል እኮ ትዕቢት ነው!” ብለው የህዝቡን ቪላ፣ በህዝቡ ስም፣ በራሳቸው ካርታ አዙረውታል። በሀገራችን "ሌብነት" እና "ብልህነት" አንድ አባትና እናት እንዳላቸው መንታ ልጆች ናቸው፤ የሚለዩት በለበሱት የሹመት ካፖርት ብቻ ነው!
በማግስቱ ታዲያ ነገሮች እንደ ጃፓን ባቡር ፈጠኑ። የሚኒስትሩ መሥሪያ ቤት ያወጣው የብዙ መቶ ሚሊዮን ብር ግዙፍ ፕሮጀክት የጨረታ ውጤት ሲለጠፍ፣ አሸናፊው ሩቅ አልነበረም። ያው "የህዝቡን ቪላ" አበርካች፣ የዘመናችን ሩህሩህ ቱጃር ሆነው እርፍ አሉ!
ይሄን ጊዜ ሌሎቹ ተጫራቾች… ማለትም ጨረታ በወረቀት፣ በማህተምና በፊርማ ብቻ የሚሸነፍ የሚመስላቸው የዋሃን ነጋዴዎች… አንጀታቸው አረረ። “እንዴት እርሳቸው ያሸንፋሉ? የእኛ ዋጋ እኮ በጣም አነስተኛ ነበር! የቴክኒክ ሰነዳችንም ቢሆን ከአውሮፓ ስታንዳርድ የሚስተካከል ነበር!” በማለት የጨረታ ኮሚቴውን አፍጠው ጠየቁ።
ኮሚቴው መልስ ቢያጣ፣ ጉዳዩ ወደ ክቡር ሚኒስትሩ ጆሮ ደረሰ። ሚኒስትሩ ግን ይህን ሲሰሙ ከመቆጣት ይልቅ፣ እንደ አንድ ሩቅ አላሚ "ልማታዊ አባት" ፈገግ አሉ። የተወሰኑትን ተጫራቾች ቢሯቸው አስጠርተው በለዘበ አንደበት እንዲህ ሲሉ የጨረታውን ስነ-መለኮት አስረዷቸው፡-
“እህህ... እናንተ ሰዎች ግብዞች ናችሁ፣ ፊደል እንጂ አገር አላነበባችሁም! የጨረታ ሰነድ ማለት እኮ በወረቀት ላይ የተጻፈ የውሸት ተስፋ ነው። እናንተ 'ነገ እንገነባለን፣ አቅሙ አለን፣ እናደርጋለን' ብላችሁ በባዶ ወረቀት ስታነበንቡ፣ አቶ [እገሌ] ግን ማታ አስቦ፣ ጧት ጂ-ፕላስ-ስሪ ቪላ አሰርቶ፣ ከነሙሉ ዕቃው ቁልፍ የሚያስረክብ 'የተግባር ሰው' መሆኑን ለህዝብ (ማለትም ለእኔ) በተጨባጭ አሳይቷል። ታዲያ ሀገር የምትለወጠው በወረቀት ቃል ኪዳን ነው ወይስ በተጨባጭ አቅርቦት?”
ተጫራቾቹ አንገታቸውን ደፉ። እውነትም መመዘኛውን አልተረዱትም ነበር። አቶ [እገሌ] የተባሉት ባለሃብት ጨረታውን ያሸነፉት "በቴክኒክ እና በፋይናንስ" ብቃት ሳይሆን፣ "በቅድመ-ክፍያ እና በፍቅር" ብቃት እንደሆነ አሁን ገባቸው። ደግሞም እኮ የአቶ እገሌ ሰነድ ከሌሎቹ የሚለየው በኮምፒውተር ታይፕ የተመታ ሳይሆን፣ በብሎኬት እና በኮንክሪት የታነጸ መሆኑ ነው።
ሚኒስትሩ ንግግራቸውን ሲያጠቃልሉ፣ “አቶ እገሌ ለዚህ መሥሪያ ቤት ያሳዩት 'የማስረከብ ፍጥነት' ወደር የሌለው ነው። ትናንት ማታ ቃል የገቡትን ቪላ... ይቅርታ ፕሮጀክት፣ ወዲያው ነው እጄ ላይ ያስቀመጡት። ስለዚህ የህዝቡን ፕሮጀክት ከእርሳቸው የተሻለ ማንም አያሳካውም!” በማለት በጭብጨባ አሰናበቷቸው።
በእርግጥም በሀገራችን የጨረታ ሳጥን የሚከፈተው በሰም እና በታሸገ ኤንቨሎፕ አይደለም፤ የጨረታ ሳጥን የሚከፈተው በቪላ በር ቁልፍ ነው! "የሰጠህን አብላው፣ የቀበጠህን አባርረው" የሚለው የቀድሞ አባቶቻችን ጥልቅ ፍልስፍና በዘመናዊው ቢሮክራሲ ውስጥ ሲተረጎም እንዲህ ያምራል። ባለሃብቱ ቤቱን ለህዝብ ሰጡ፣ ሚኒስትሩ ደግሞ የህዝቡን ፕሮጀክት ለባለሃብቱ ሰጡ። ፍትሃዊ የሀብት ክፍፍል ማለት ይሄው አይደል?
አበጀ በለው የላኩልን
ሰሞኑን ታዲያ አንዱ ስማቸውን ለጊዜው የማልጠቅስላችሁ ባለሀብት አንድ ባለስልጣን ቢሮ ብቅ ይላሉ። አረማመዳቸው ራሱ "ጨረታ ስጠኝ" የሚል ዜማ አለው። እጃቸውን ደረታቸው ላይ አጣምረው፣ አንገታቸውን እንደ ጤፍ ዛላ ሰብረው፣ የጂ-ፕላስ-ስሪ ቪላ ቁልፍ ከነሙሉ እቃው፣ ለክቡር ሚኒስትሩ አቀረቡ።
ሚኒስትሩ የህዝብ ብሶት ከረባት አድርጎ ያነቃቸው ይመስል፣ ፊታቸውን እንደ ጦርነት ዋዜማ አኮሳትረው.. “ይሄ ምንድነው አንተ ሰው?” ብለው በቁጣ ጠየቁ።
ባለሃብቱም የቃላት ዶክተር ናቸውና፣ ድምፃቸውን እንደ ማታ ራዲዮ አሳምረው እንዲህ አሉ.. “ክቡር ሚኒስትር... የህዝቡ አደራ ጫንቃዎ ላይ ሲወጣ ሲወርድ አከርካሪዎን እንዳይጎዳው፣ እንዲሁም የሀገሪቱ ጉዳይ ሀሳብ ሲያበዛብዎት፣ ከከተማው ትርምስ ራቅ ብለው ንጹህ አየር የሚቀበሉባት... አንዲት ጠባብ ባለ ሶስት ፎቅ የሳር ጎጆ አዘጋጅቼልዎት ነው።”
ባለስልጣኑ የቁልፉን ብረት በስሱ እያሻሹ፣ ግን ደግሞ ቅሬታ እንደገባው ሰው አሁንም ፊታቸው አልተፈታም፡-
“አይ እናንተ ባለሃብቶች... ህዝብ እኮ አይን አለው! ፀረ-ሙስና የሚባል የጨጓራ በሽታስ ዝም ይላል? ደግሞ ጂ ፕላስ ስሪ መቼ ወዲህ ነው ጎጆ የሆነው? ይሄ እኮ ከባድ ሙስና ነው!”
ባለሃብቱ ግን መቼ ይደናገጣሉ? ቃላትን በወንፊት እያነጠሩ መለሱ፡-
“ለእርስዎ ትልቅነትማ ባለ ሶስት ፎቅ ቪላም ጎጆ እንጂ ምንድነው ጌታዬ! ደግሞም እኮ ይሄን የገዛሁት ለእርስዎ ብዬ አይደለም። እርስዎ ሲደክምዎት ውሳኔ እንዳይዛባብዎት፣ እረፍት አግኝተው ለህዝቡ የተሻለ ስራ እንዲሰሩ በማሰብ... ለህዝቡ ስል የገዛሁት 'የህዝብ ቤት' ነው። እርሶ በህዝብ ስም ይረፉበት ብዬ ነው።”
ይሄን ጊዜ በሚኒስትሩ ፊት ላይ የነበረው ደመና በአንድ ጊዜ ተገፎ በፀደይ ፀሀይ ተተካ። ቁልፉን ወደ ኪሳቸው እያሸረተቱ፣ “እህህ... አየህ አንተ ሰው፣ ለህዝቡ ጥቅም ከሆነማ... እኔ ማነኝና የህዝብን ስጦታ እመልሳለሁ? የህዝብን አደራ አለመቀበል እኮ ትዕቢት ነው!” ብለው የህዝቡን ቪላ፣ በህዝቡ ስም፣ በራሳቸው ካርታ አዙረውታል። በሀገራችን "ሌብነት" እና "ብልህነት" አንድ አባትና እናት እንዳላቸው መንታ ልጆች ናቸው፤ የሚለዩት በለበሱት የሹመት ካፖርት ብቻ ነው!
በማግስቱ ታዲያ ነገሮች እንደ ጃፓን ባቡር ፈጠኑ። የሚኒስትሩ መሥሪያ ቤት ያወጣው የብዙ መቶ ሚሊዮን ብር ግዙፍ ፕሮጀክት የጨረታ ውጤት ሲለጠፍ፣ አሸናፊው ሩቅ አልነበረም። ያው "የህዝቡን ቪላ" አበርካች፣ የዘመናችን ሩህሩህ ቱጃር ሆነው እርፍ አሉ!
ይሄን ጊዜ ሌሎቹ ተጫራቾች… ማለትም ጨረታ በወረቀት፣ በማህተምና በፊርማ ብቻ የሚሸነፍ የሚመስላቸው የዋሃን ነጋዴዎች… አንጀታቸው አረረ። “እንዴት እርሳቸው ያሸንፋሉ? የእኛ ዋጋ እኮ በጣም አነስተኛ ነበር! የቴክኒክ ሰነዳችንም ቢሆን ከአውሮፓ ስታንዳርድ የሚስተካከል ነበር!” በማለት የጨረታ ኮሚቴውን አፍጠው ጠየቁ።
ኮሚቴው መልስ ቢያጣ፣ ጉዳዩ ወደ ክቡር ሚኒስትሩ ጆሮ ደረሰ። ሚኒስትሩ ግን ይህን ሲሰሙ ከመቆጣት ይልቅ፣ እንደ አንድ ሩቅ አላሚ "ልማታዊ አባት" ፈገግ አሉ። የተወሰኑትን ተጫራቾች ቢሯቸው አስጠርተው በለዘበ አንደበት እንዲህ ሲሉ የጨረታውን ስነ-መለኮት አስረዷቸው፡-
“እህህ... እናንተ ሰዎች ግብዞች ናችሁ፣ ፊደል እንጂ አገር አላነበባችሁም! የጨረታ ሰነድ ማለት እኮ በወረቀት ላይ የተጻፈ የውሸት ተስፋ ነው። እናንተ 'ነገ እንገነባለን፣ አቅሙ አለን፣ እናደርጋለን' ብላችሁ በባዶ ወረቀት ስታነበንቡ፣ አቶ [እገሌ] ግን ማታ አስቦ፣ ጧት ጂ-ፕላስ-ስሪ ቪላ አሰርቶ፣ ከነሙሉ ዕቃው ቁልፍ የሚያስረክብ 'የተግባር ሰው' መሆኑን ለህዝብ (ማለትም ለእኔ) በተጨባጭ አሳይቷል። ታዲያ ሀገር የምትለወጠው በወረቀት ቃል ኪዳን ነው ወይስ በተጨባጭ አቅርቦት?”
ተጫራቾቹ አንገታቸውን ደፉ። እውነትም መመዘኛውን አልተረዱትም ነበር። አቶ [እገሌ] የተባሉት ባለሃብት ጨረታውን ያሸነፉት "በቴክኒክ እና በፋይናንስ" ብቃት ሳይሆን፣ "በቅድመ-ክፍያ እና በፍቅር" ብቃት እንደሆነ አሁን ገባቸው። ደግሞም እኮ የአቶ እገሌ ሰነድ ከሌሎቹ የሚለየው በኮምፒውተር ታይፕ የተመታ ሳይሆን፣ በብሎኬት እና በኮንክሪት የታነጸ መሆኑ ነው።
ሚኒስትሩ ንግግራቸውን ሲያጠቃልሉ፣ “አቶ እገሌ ለዚህ መሥሪያ ቤት ያሳዩት 'የማስረከብ ፍጥነት' ወደር የሌለው ነው። ትናንት ማታ ቃል የገቡትን ቪላ... ይቅርታ ፕሮጀክት፣ ወዲያው ነው እጄ ላይ ያስቀመጡት። ስለዚህ የህዝቡን ፕሮጀክት ከእርሳቸው የተሻለ ማንም አያሳካውም!” በማለት በጭብጨባ አሰናበቷቸው።
በእርግጥም በሀገራችን የጨረታ ሳጥን የሚከፈተው በሰም እና በታሸገ ኤንቨሎፕ አይደለም፤ የጨረታ ሳጥን የሚከፈተው በቪላ በር ቁልፍ ነው! "የሰጠህን አብላው፣ የቀበጠህን አባርረው" የሚለው የቀድሞ አባቶቻችን ጥልቅ ፍልስፍና በዘመናዊው ቢሮክራሲ ውስጥ ሲተረጎም እንዲህ ያምራል። ባለሃብቱ ቤቱን ለህዝብ ሰጡ፣ ሚኒስትሩ ደግሞ የህዝቡን ፕሮጀክት ለባለሃብቱ ሰጡ። ፍትሃዊ የሀብት ክፍፍል ማለት ይሄው አይደል?
አበጀ በለው የላኩልን
3 months ago
አሉታዊ ትርክቶችን የተሻገረው ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና የአምስቱ ምሰሶዎች ስኬት
*************************
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መንግሥት በሚያከናውናቸው መጠነ ሰፊ የልማት ሥራዎች ላይ አልፎ አልፎ "ብልጭልጭ ጉዳዮች ላይ ብቻ ያተኮረ" የሚል ትችት ይሰማል።
ይሁን እንጂ መንግሥት ተግባራዊ እያደረገው ያለው ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳ ብዝኃ-ዘርፍን መሠረት ያደረገ እና ሁሉንም ቁልፍ የኢኮኖሚ ሞተሮች በእኩል ደረጃ በማልማት ላይ የተመሠረተ ስትራቴጂ ነው።
ይህ የኢኮኖሚ ማሻሻያ አንዱን ዘርፍ ብቻ ነጥሎ የሚያለማ ሳይሆን ግብርና፣ ማኑፋክቸሪንግ፣ ማዕድን፣ ቱሪዝም እና ዲጂታል ኢኮኖሚን በእኩል ደረጃ የሚያንቀሳቅስ መሆኑ በተግባር እየታየ ይገኛል።
ይህ መዋቅራዊ ማሻሻያ የሀገራችንን የኢኮኖሚ ሥርዓት ከፍጆታ ወደ ምርት፣ ከአስመጪነት ወደ ላኪነት እና ከመንግሥት-መር ወደ ግል ዘርፍ መሪነት የሚያሻግር ጠንካራ መሠረት እየጣለ ይገኛል።
በግብርናው ዘርፍ የተመዘገበው ታሪካዊው የስንዴ አብዮት ኢትዮጵያን ወደ ላኪነት እያሸጋገረ ሲሆን፣ በ2018 በጀት ዓመት ሀገራዊ የስንዴ ምርት አቅም 305 ሚሊዮን ኩንታል መድረሱ ይህንኑ ያረጋግጣል።
በሌላ በኩል፣ “ኢትዮጵያ ታምርት” በተሰኘው ሀገራዊ ንቅናቄ አማካኝነት የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪው ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ በመተካት 58 በመቶ የተኪ ምርት ድርሻ ላይ ደርሷል።
የዚህ ማሳያ የሚሆነው በ“ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄው ምርት አቁመው የነበሩ 993 ፋብሪካዎች ዳግም ወደ ምርት መግባታቸው ነው።
ቀደም ሲል ትኩረት ሳይሰጣቸው የቆዩት የኢትዮጵያ የማዕድን ሀብቶች አሁን እሴት ተጨምሮባቸው የኢኮኖሚው አዲስ የጀርባ አጥንት መሆን ችለዋል።
በማዕድን ዘርፉ በተወሰዱት የሕግ እና አሠራር ማሻሻያዎች የድንጋይ ከሰል የሀገር ውስጥ ገበያ ድርሻ በ2010 ከነበረበት 17 በመቶ በ2017 ወደ 75 በመቶ ማደግ ችሏል። ወርቅም የውጭ ምንዛሬን በማስገኘት ከቡና ልቆ የተገኘው በዚሁ ማሻሻያ ነው።
በቱሪዝም ዘርፍም የ“ገበታ” ፕሮጀክቶች አዳዲስ ዓለም አቀፍ መዳረሻዎችን በመፍጠርና የቱሪስት ገበያውን በማስፋት ለውጥ እያመጡ ይገኛሉ።
በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያዎቹ 9 ወራት ብቻ 1.2 ሚሊዮን የውጭ ቱሪስቶችን በመሳብ ከ2.6 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱ የብዝኃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ፖሊሲው ውጤማነት ማረጋገጫ ነው።
በቴክኖሎጂውና በዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ረገድ “ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025” ስትራቴጂ በስኬት ተጠናቅቆ ቦታውን ለ“ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030” ስትራቴጂ አስረክቧል።
የዲጂታል ኢትዮጵያ እንቅስቃሴ የፋይናንስ ተደራሽነትን በከፍተኛ ደረጃ በማሳደግ፣ እስከ መጋቢት 2018 ድረስ የተከፈቱ ዲጂታል አካውንቶችን ቁጥር 257.8 ሚሊዮን ማድረስ ተችሏል።
በተጨማሪም የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለሀገራዊ ኢኮኖሚው የጎላ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል።
የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትም እንደ “መላ” ያሉ የሀገር ውስጥ ቋንቋዎችን የሚረዱ የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) ሥርዓቶችን በማልማት ኢትዮጵያን በአፍሪካ መሪ አድርጓታል።
ሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) በጤናው ዘርፍም እያመጣው ያለው እመርታ በአፍሪካ ሕብረት ጭምር ማረጋገጫ የተሰጠው እና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕብረቱ ሹመት ያገኙበት ነው።
በአጠቃላይ በእነዚህ አምስቱ ምሰሶዎች የተገኙ ስኬቶች ሀገራችን ከዚህ ቀደም ይገጥማት የነበረውን የማክሮ ኢኮኖሚ መዛባት ለመቅረፍ ትልቅ አቅም ፈጥረዋል።
የሥራ አጥነት ችግርን ከመቅረፍ አኳያ፣ እነዚህ ንቅናቄዎች በ2018 በሦስተኛው መቶ ቀናት ውስጥ ብቻ ከ96 ሺህ በላይ አዳዲስ የሥራ ዕድሎችን በመፍጠር ለዜጎች ተጠቃሚነት የላቀ ሚና ተጫውተዋል።
ባለፉት 8 ዓመታት ኢኮኖሚው በአማካይ በ7.5 በመቶ ያደገ ሲሆን፣ በ2018 ደግሞ የ10.2 በመቶ ድርብ አሀዝ ዕድገት እንደሚመዘገብ ይጠበቃል።
ይህ ሁሉ ሀገራችን በትክክለኛው የለውጥ እና የዘላቂ ብልጽግና ጎዳና ላይ መሆኗን በተጨባጭ የሚያስረግጥ ነው።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #economy #homegrowneconomicreform #ebc
*************************
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መንግሥት በሚያከናውናቸው መጠነ ሰፊ የልማት ሥራዎች ላይ አልፎ አልፎ "ብልጭልጭ ጉዳዮች ላይ ብቻ ያተኮረ" የሚል ትችት ይሰማል።
ይሁን እንጂ መንግሥት ተግባራዊ እያደረገው ያለው ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳ ብዝኃ-ዘርፍን መሠረት ያደረገ እና ሁሉንም ቁልፍ የኢኮኖሚ ሞተሮች በእኩል ደረጃ በማልማት ላይ የተመሠረተ ስትራቴጂ ነው።
ይህ የኢኮኖሚ ማሻሻያ አንዱን ዘርፍ ብቻ ነጥሎ የሚያለማ ሳይሆን ግብርና፣ ማኑፋክቸሪንግ፣ ማዕድን፣ ቱሪዝም እና ዲጂታል ኢኮኖሚን በእኩል ደረጃ የሚያንቀሳቅስ መሆኑ በተግባር እየታየ ይገኛል።
ይህ መዋቅራዊ ማሻሻያ የሀገራችንን የኢኮኖሚ ሥርዓት ከፍጆታ ወደ ምርት፣ ከአስመጪነት ወደ ላኪነት እና ከመንግሥት-መር ወደ ግል ዘርፍ መሪነት የሚያሻግር ጠንካራ መሠረት እየጣለ ይገኛል።
በግብርናው ዘርፍ የተመዘገበው ታሪካዊው የስንዴ አብዮት ኢትዮጵያን ወደ ላኪነት እያሸጋገረ ሲሆን፣ በ2018 በጀት ዓመት ሀገራዊ የስንዴ ምርት አቅም 305 ሚሊዮን ኩንታል መድረሱ ይህንኑ ያረጋግጣል።
በሌላ በኩል፣ “ኢትዮጵያ ታምርት” በተሰኘው ሀገራዊ ንቅናቄ አማካኝነት የማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪው ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ በመተካት 58 በመቶ የተኪ ምርት ድርሻ ላይ ደርሷል።
የዚህ ማሳያ የሚሆነው በ“ኢትዮጵያ ታምርት” ንቅናቄው ምርት አቁመው የነበሩ 993 ፋብሪካዎች ዳግም ወደ ምርት መግባታቸው ነው።
ቀደም ሲል ትኩረት ሳይሰጣቸው የቆዩት የኢትዮጵያ የማዕድን ሀብቶች አሁን እሴት ተጨምሮባቸው የኢኮኖሚው አዲስ የጀርባ አጥንት መሆን ችለዋል።
በማዕድን ዘርፉ በተወሰዱት የሕግ እና አሠራር ማሻሻያዎች የድንጋይ ከሰል የሀገር ውስጥ ገበያ ድርሻ በ2010 ከነበረበት 17 በመቶ በ2017 ወደ 75 በመቶ ማደግ ችሏል። ወርቅም የውጭ ምንዛሬን በማስገኘት ከቡና ልቆ የተገኘው በዚሁ ማሻሻያ ነው።
በቱሪዝም ዘርፍም የ“ገበታ” ፕሮጀክቶች አዳዲስ ዓለም አቀፍ መዳረሻዎችን በመፍጠርና የቱሪስት ገበያውን በማስፋት ለውጥ እያመጡ ይገኛሉ።
በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያዎቹ 9 ወራት ብቻ 1.2 ሚሊዮን የውጭ ቱሪስቶችን በመሳብ ከ2.6 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱ የብዝኃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ፖሊሲው ውጤማነት ማረጋገጫ ነው።
በቴክኖሎጂውና በዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ረገድ “ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025” ስትራቴጂ በስኬት ተጠናቅቆ ቦታውን ለ“ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030” ስትራቴጂ አስረክቧል።
የዲጂታል ኢትዮጵያ እንቅስቃሴ የፋይናንስ ተደራሽነትን በከፍተኛ ደረጃ በማሳደግ፣ እስከ መጋቢት 2018 ድረስ የተከፈቱ ዲጂታል አካውንቶችን ቁጥር 257.8 ሚሊዮን ማድረስ ተችሏል።
በተጨማሪም የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለሀገራዊ ኢኮኖሚው የጎላ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል።
የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩትም እንደ “መላ” ያሉ የሀገር ውስጥ ቋንቋዎችን የሚረዱ የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) ሥርዓቶችን በማልማት ኢትዮጵያን በአፍሪካ መሪ አድርጓታል።
ሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) በጤናው ዘርፍም እያመጣው ያለው እመርታ በአፍሪካ ሕብረት ጭምር ማረጋገጫ የተሰጠው እና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሕብረቱ ሹመት ያገኙበት ነው።
በአጠቃላይ በእነዚህ አምስቱ ምሰሶዎች የተገኙ ስኬቶች ሀገራችን ከዚህ ቀደም ይገጥማት የነበረውን የማክሮ ኢኮኖሚ መዛባት ለመቅረፍ ትልቅ አቅም ፈጥረዋል።
የሥራ አጥነት ችግርን ከመቅረፍ አኳያ፣ እነዚህ ንቅናቄዎች በ2018 በሦስተኛው መቶ ቀናት ውስጥ ብቻ ከ96 ሺህ በላይ አዳዲስ የሥራ ዕድሎችን በመፍጠር ለዜጎች ተጠቃሚነት የላቀ ሚና ተጫውተዋል።
ባለፉት 8 ዓመታት ኢኮኖሚው በአማካይ በ7.5 በመቶ ያደገ ሲሆን፣ በ2018 ደግሞ የ10.2 በመቶ ድርብ አሀዝ ዕድገት እንደሚመዘገብ ይጠበቃል።
ይህ ሁሉ ሀገራችን በትክክለኛው የለውጥ እና የዘላቂ ብልጽግና ጎዳና ላይ መሆኗን በተጨባጭ የሚያስረግጥ ነው።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #economy #homegrowneconomicreform #ebc
3 months ago
የዩኒቨርሲቲ አመራሮች ምደባ በውድድር ሊሆን ነው
#ethiopia | የዩኒቨርሲቲ አመራሮች ምደባ ከብሔር ስብጥር አሰራር ወጥቶ፣ በሀገር አቀፍ የውድድር ማስታወቂያ፣ በእውቀትና በችሎታ ላይ ብቻ እንዲመሰረት እየተደረገ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።
የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ከፖለቲካ ተፅዕኖ ነፃ ለማድረግና የጥናትና ምርምር ማዕከልነታቸውን ለማረጋገጥ የታለመ አዲስ አቅጣጫ ተቀምጧል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ ጋር ባደረጉት ውይይት እንደገለጹት፤ ዩኒቨርሲቲዎች በዘር የሚሰባሰቡባቸው ሳይሆኑ፣ በነፃነት የሚያስቡና በብቃት የሚመሩ ተቋማት እንዲሆኑ በትኩረት እየተሰራ ነው።
ይኸውም በቀጣይ የዩኒቨርሲቲ አመራሮች ሹመት በግልጽ የውድድር ማስታወቂያ በእውቀትና በችሎታ ብቻ ይሆናል ብለዋል።
ተቋማቱ ከማንኛውም የፖለቲካ ተፅዕኖ ነፃ ሆነው የጥናትና ምርምር ማዕከል እንዲሆኑ ይደረጋል ሲሉም መናገራቹውን ትርታ ከትምህርት ሚኒስቴር ሰምቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #tirtaradio #universityleadership #የዩኒቨርሲቲአመራር #highereducation
#ethiopia | የዩኒቨርሲቲ አመራሮች ምደባ ከብሔር ስብጥር አሰራር ወጥቶ፣ በሀገር አቀፍ የውድድር ማስታወቂያ፣ በእውቀትና በችሎታ ላይ ብቻ እንዲመሰረት እየተደረገ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ።
የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማትን ከፖለቲካ ተፅዕኖ ነፃ ለማድረግና የጥናትና ምርምር ማዕከልነታቸውን ለማረጋገጥ የታለመ አዲስ አቅጣጫ ተቀምጧል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ከአሶሳ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ ጋር ባደረጉት ውይይት እንደገለጹት፤ ዩኒቨርሲቲዎች በዘር የሚሰባሰቡባቸው ሳይሆኑ፣ በነፃነት የሚያስቡና በብቃት የሚመሩ ተቋማት እንዲሆኑ በትኩረት እየተሰራ ነው።
ይኸውም በቀጣይ የዩኒቨርሲቲ አመራሮች ሹመት በግልጽ የውድድር ማስታወቂያ በእውቀትና በችሎታ ብቻ ይሆናል ብለዋል።
ተቋማቱ ከማንኛውም የፖለቲካ ተፅዕኖ ነፃ ሆነው የጥናትና ምርምር ማዕከል እንዲሆኑ ይደረጋል ሲሉም መናገራቹውን ትርታ ከትምህርት ሚኒስቴር ሰምቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #tirtaradio #universityleadership #የዩኒቨርሲቲአመራር #highereducation
3 months ago
ክቡር ቴዎድሮስ ጌታቸው በኮሜሳ ፍርድ ቤት በዳኝነት ተሾሙ
#ethiopia | በኬንያ ናይሮቢ ስቴት ሃውስ በተከናወነ ደማቅ ስነ ስርአት ክቡር ቴዎድሮስ ጌታቸው በኮሜሳ ፍርድ ቤት ዳኛ ሆነው በፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ አማካኝነት ቃለ መሀላ ፈጽመዋል።
ላለፉት ሁለት አመታት በአለም አቀፍ የህግ መድረኮች የህግ የበላይነትን ለማስከበርና አድሎአዊ አሰራሮችን ለመቃወም ሲደረግ የነበረው ከፍተኛ ጥረት በዚህ ሹመት በድል ተጠናቋል።
ይህ ሂደት በውጭ ሀገራት መገናኛ ብዙሀንና ተቋማት ዘንድ ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶት የቆየ ቢሆንም በሀገር ውስጥ ግን በስፋት ሳይነገር ቆይቷል። በታህሳስ ወር በተካሄደው የኮሜሳ ሀገራት ምርጫ ኢትዮጵያዊው ባለሙያ ጥብቅ መስፈርቶችን አልፈው በከፍተኛ ድምጽ መመረጣቸው ይታወሳል።
በዚሁ የሹመት መርሃ ግብር ላይ ከኢትዮጵያ በተጨማሪ የዛምቢያ፣ ማዳጋስካር፣ ማላዊ፣ ብሩንዲ፣ ሱዳን፣ ኬንያ፣ ሲሼልስ፣ ኡጋንዳ፣ ዚምቧብዌ እና ግብፅ ተወካዮች የዳኝነት ስልጣን ተረክበዋል።
ከዚህም ባለፈ ሌላኛው ኢትዮጵያዊ የቀድሞ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ውብሸት ሽፈራው የፍርድ ቤቱ ሬጅስትራር በመሆን መሾማቸው ለሀገራችን ድርብ ስኬት ሆኖ ተመዝግቧል።
#comesa #justice #ethiopianexcellence #law #africa #nairobi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በኬንያ ናይሮቢ ስቴት ሃውስ በተከናወነ ደማቅ ስነ ስርአት ክቡር ቴዎድሮስ ጌታቸው በኮሜሳ ፍርድ ቤት ዳኛ ሆነው በፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ አማካኝነት ቃለ መሀላ ፈጽመዋል።
ላለፉት ሁለት አመታት በአለም አቀፍ የህግ መድረኮች የህግ የበላይነትን ለማስከበርና አድሎአዊ አሰራሮችን ለመቃወም ሲደረግ የነበረው ከፍተኛ ጥረት በዚህ ሹመት በድል ተጠናቋል።
ይህ ሂደት በውጭ ሀገራት መገናኛ ብዙሀንና ተቋማት ዘንድ ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶት የቆየ ቢሆንም በሀገር ውስጥ ግን በስፋት ሳይነገር ቆይቷል። በታህሳስ ወር በተካሄደው የኮሜሳ ሀገራት ምርጫ ኢትዮጵያዊው ባለሙያ ጥብቅ መስፈርቶችን አልፈው በከፍተኛ ድምጽ መመረጣቸው ይታወሳል።
በዚሁ የሹመት መርሃ ግብር ላይ ከኢትዮጵያ በተጨማሪ የዛምቢያ፣ ማዳጋስካር፣ ማላዊ፣ ብሩንዲ፣ ሱዳን፣ ኬንያ፣ ሲሼልስ፣ ኡጋንዳ፣ ዚምቧብዌ እና ግብፅ ተወካዮች የዳኝነት ስልጣን ተረክበዋል።
ከዚህም ባለፈ ሌላኛው ኢትዮጵያዊ የቀድሞ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ውብሸት ሽፈራው የፍርድ ቤቱ ሬጅስትራር በመሆን መሾማቸው ለሀገራችን ድርብ ስኬት ሆኖ ተመዝግቧል።
#comesa #justice #ethiopianexcellence #law #africa #nairobi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ከተፈረመ ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ፣ ዛሬ ረፋድ ላይ በመቀሌ ከተማ ሰማይ ላይ የጦር አውሮፕላን ማንዣበቡ በነዋሪዎች ዘንድ ከፍተኛ መደናገጥን እና ስጋትን መፍጠሩ ተሰምቷል። ዛሬ ረፋድ 5፡40 ገደማ የታየው ይህ የጦር አውሮፕላን፣ በከተማዋ ሰማይ ላይ ለደቂቃዎች ሲያንዣብብ መታየቱን በማህበራዊ ሚዲያ የተለቀቁ ተንቀሳቃሽ ምስሎች እና የዓይን እማኞች አረጋግጠዋል።
ይህ የአየር ላይ እንቅስቃሴ የተከሰተበት ወቅት እጅግ አነጋጋሪ አድርጎታል። ክስተቱ የተመዘገበው ህወሓት የፌዴራል መንግስቱን እና ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ህጋዊ እውቅና ወደ ጎን በመተው፣ የቀድሞውን የክልል ምክር ቤት ጠርቶ የፕሬዚዳንት እና የሌሎች ከፍተኛ ባለስልጣናት ሹመት እያካሄደ በነበረበት ሰዓት ነው።
ምንም እንኳን የጦር አውሮፕላኑ ባለቤትነት ከገለልተኛ ወገን በይፋ ባይረጋገጥም፣ በፕሪቶሪያው ስምምነት መሰረት የክልሉ ሰማይ በፌዴራል የአየር ኃይል ቁጥጥር ስር መሆኑ ይታወቃል። በመሆኑም የአውሮፕላኑ መታየት በፌዴራል መንግስቱ እና በህወሓት የቀድሞ አመራሮች መካከል እየተካሄደ ላለው የስልጣን ሽኩቻ የተሰጠ "ጠንካራ ወታደራዊ መልዕክት" ሊሆን እንደሚችል የፖለቲካ ተንታኞች ይገምታሉ።
በከተማዋ ሰማይ ላይ የታየው ድንጋጤ ከመከሰቱ አንድ ቀን ቀደም ብሎ፣ ትላንት ምሽት በመቀሌ ከተማ ሌላ የጸጥታ ስጋት ተከስቶ ነበር። በትግራይ ክልል ምክር ቤት እና በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት መካከል ባለ ስፍራ ላይ የቦምብ ፍንዳታ መድረሱን የከተማዋ ፖሊስ አረጋግጧል። ይህ ፍንዳታ በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር እና በህወሓት (በዶ/ር ደብረፅዮን የሚመራው) መካከል ያለው ቅራኔ ወደ አካላዊ ግጭት እና የጸጥታ መላላት መሸጋገሩን የሚያሳይ ቀይ መብራት ተደርጎ ተወስዷል።
የዛሬው የአውሮፕላን ማንዣበብ ከቀላል የበረራ ልምምድ በላይ ትርጉም አለው። የፌዴራል መንግስቱ የህወሓትን "ህገ-ወጥ" ሹመት በዝምታ እንደማይመለከተው እና አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ የአየር ኃይል የበላይነቱን ሊጠቀም እንደሚችል ለማሳየት የታለመ "የኃይል ማሳያ" ሊሆን ይችላል።
በሌላ በኩል በትግራይ የውስጥ ፖለቲካ ውስጥ የተፈጠረው ስንጥቅ በተለይም በጊዜያዊ አስተዳደሩ እና በፓርቲው መዋቅር መካከል ያለው ፍጥጫ ለክልሉ ሰላም ትልቅ ስጋት ሆኗል። ህወሓት "የክልል ምክር ቤቱን" መልሶ በማንቀሳቀስ የፕሬዚዳንት ሹመት ማካሄዱ የፕሪቶሪያውን ስምምነት አንቀጽ 10 (በሽግግር ወቅት ስለሚኖር የክልል አስተዳደር የሚደነግገውን) በግልጽ የሚጥስ በመሆኑ፣ የፌዴራል መንግስቱ ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን ለማስከበር "ጣልቃ ገብነት" ሊያደርግ የሚችልበትን እድል ያሰፋዋል።
የመቀሌ ነዋሪዎች ከጦርነት ሰቆቃ ገና ባልወጡበት በዚህ ወቅት፣ በምድር ላይ የቦምብ ፍንዳታ፣ በሰማይ ላይ ደግሞ የጦር አውሮፕላን ድምፅ መስማታቸው ቀጠናው ዳግም ወደ አስከፊ ግጭት ሊመለስ ይችላል የሚል ከባድ ስጋት ደቅኗል። ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እና የሰላም ስምምነቱ ታዛቢዎች ይህንን እየተካሄደ ያለውን የ"ድመት እና አይጥ" ፖለቲካዊ ቁማር በአስቸኳይ እንዲያረግቡ ጥሪ እየቀረበ ይገኛል።
ይህ የአየር ላይ እንቅስቃሴ የተከሰተበት ወቅት እጅግ አነጋጋሪ አድርጎታል። ክስተቱ የተመዘገበው ህወሓት የፌዴራል መንግስቱን እና ብሔራዊ ምርጫ ቦርድን ህጋዊ እውቅና ወደ ጎን በመተው፣ የቀድሞውን የክልል ምክር ቤት ጠርቶ የፕሬዚዳንት እና የሌሎች ከፍተኛ ባለስልጣናት ሹመት እያካሄደ በነበረበት ሰዓት ነው።
ምንም እንኳን የጦር አውሮፕላኑ ባለቤትነት ከገለልተኛ ወገን በይፋ ባይረጋገጥም፣ በፕሪቶሪያው ስምምነት መሰረት የክልሉ ሰማይ በፌዴራል የአየር ኃይል ቁጥጥር ስር መሆኑ ይታወቃል። በመሆኑም የአውሮፕላኑ መታየት በፌዴራል መንግስቱ እና በህወሓት የቀድሞ አመራሮች መካከል እየተካሄደ ላለው የስልጣን ሽኩቻ የተሰጠ "ጠንካራ ወታደራዊ መልዕክት" ሊሆን እንደሚችል የፖለቲካ ተንታኞች ይገምታሉ።
በከተማዋ ሰማይ ላይ የታየው ድንጋጤ ከመከሰቱ አንድ ቀን ቀደም ብሎ፣ ትላንት ምሽት በመቀሌ ከተማ ሌላ የጸጥታ ስጋት ተከስቶ ነበር። በትግራይ ክልል ምክር ቤት እና በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጽህፈት ቤት መካከል ባለ ስፍራ ላይ የቦምብ ፍንዳታ መድረሱን የከተማዋ ፖሊስ አረጋግጧል። ይህ ፍንዳታ በክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር እና በህወሓት (በዶ/ር ደብረፅዮን የሚመራው) መካከል ያለው ቅራኔ ወደ አካላዊ ግጭት እና የጸጥታ መላላት መሸጋገሩን የሚያሳይ ቀይ መብራት ተደርጎ ተወስዷል።
የዛሬው የአውሮፕላን ማንዣበብ ከቀላል የበረራ ልምምድ በላይ ትርጉም አለው። የፌዴራል መንግስቱ የህወሓትን "ህገ-ወጥ" ሹመት በዝምታ እንደማይመለከተው እና አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ የአየር ኃይል የበላይነቱን ሊጠቀም እንደሚችል ለማሳየት የታለመ "የኃይል ማሳያ" ሊሆን ይችላል።
በሌላ በኩል በትግራይ የውስጥ ፖለቲካ ውስጥ የተፈጠረው ስንጥቅ በተለይም በጊዜያዊ አስተዳደሩ እና በፓርቲው መዋቅር መካከል ያለው ፍጥጫ ለክልሉ ሰላም ትልቅ ስጋት ሆኗል። ህወሓት "የክልል ምክር ቤቱን" መልሶ በማንቀሳቀስ የፕሬዚዳንት ሹመት ማካሄዱ የፕሪቶሪያውን ስምምነት አንቀጽ 10 (በሽግግር ወቅት ስለሚኖር የክልል አስተዳደር የሚደነግገውን) በግልጽ የሚጥስ በመሆኑ፣ የፌዴራል መንግስቱ ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን ለማስከበር "ጣልቃ ገብነት" ሊያደርግ የሚችልበትን እድል ያሰፋዋል።
የመቀሌ ነዋሪዎች ከጦርነት ሰቆቃ ገና ባልወጡበት በዚህ ወቅት፣ በምድር ላይ የቦምብ ፍንዳታ፣ በሰማይ ላይ ደግሞ የጦር አውሮፕላን ድምፅ መስማታቸው ቀጠናው ዳግም ወደ አስከፊ ግጭት ሊመለስ ይችላል የሚል ከባድ ስጋት ደቅኗል። ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ እና የሰላም ስምምነቱ ታዛቢዎች ይህንን እየተካሄደ ያለውን የ"ድመት እና አይጥ" ፖለቲካዊ ቁማር በአስቸኳይ እንዲያረግቡ ጥሪ እየቀረበ ይገኛል።
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል የትግራይ ክልል ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡ!
ዛሬ በተካሄደው 6ኛው ዘመን 6ኛው መደበኛ የትግራይ ምክር ቤት ጉባኤ ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል በአብዛኛው ድምፅ የክልሉ ፕሬዝዳንት ሆነው በይፋ ተመርጠዋል።
በዚሁ ስብሰባ ላይ ወይዘሮ ኪሮስ ሐጎስ አፈ-ጉባኤ፣ ወይዘሮ ምህረት በርሄ ደግሞ ምክትል አፈ-ጉባኤ ሆነው ተሰይመዋል።
ምክር ቤቱ ስራውን በይፋ የጀመረው የፕሪቶሪያው ስምምነት በፌደራል መንግስቱ በኩል ተጥሷል በሚል ሲሆን፣ አዲሱ ፕሬዝዳንትም እስከ ቀጣዩ ስብሰባ ድረስ በአስፈፃሚው አካል ላይ አስፈላጊውን ማስተካከያና ሹመት እንዲያደርጉ ሙሉ ስልጣን ተሰጥቷቸዋል።
ይህ እርምጃ በትግራይ ፖለቲካዊ መድረክ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ሲሆን፣ ከፌደራል መንግስቱ ጋር ያለውን ግንኙነት ወዴት ሊያመራው እንደሚችል የብዙዎች መነጋገሪያ ሆኗል።
Via TPLF
ዛሬ በተካሄደው 6ኛው ዘመን 6ኛው መደበኛ የትግራይ ምክር ቤት ጉባኤ ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል በአብዛኛው ድምፅ የክልሉ ፕሬዝዳንት ሆነው በይፋ ተመርጠዋል።
በዚሁ ስብሰባ ላይ ወይዘሮ ኪሮስ ሐጎስ አፈ-ጉባኤ፣ ወይዘሮ ምህረት በርሄ ደግሞ ምክትል አፈ-ጉባኤ ሆነው ተሰይመዋል።
ምክር ቤቱ ስራውን በይፋ የጀመረው የፕሪቶሪያው ስምምነት በፌደራል መንግስቱ በኩል ተጥሷል በሚል ሲሆን፣ አዲሱ ፕሬዝዳንትም እስከ ቀጣዩ ስብሰባ ድረስ በአስፈፃሚው አካል ላይ አስፈላጊውን ማስተካከያና ሹመት እንዲያደርጉ ሙሉ ስልጣን ተሰጥቷቸዋል።
ይህ እርምጃ በትግራይ ፖለቲካዊ መድረክ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ሲሆን፣ ከፌደራል መንግስቱ ጋር ያለውን ግንኙነት ወዴት ሊያመራው እንደሚችል የብዙዎች መነጋገሪያ ሆኗል።
Via TPLF
3 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የትግራይ ምክር ቤት ወደ ሥራ ገብቻለሁ በማለት ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤልን የክልሉ ፕሬዚዳንት አድርጎ መሾሙን ተከትሎ፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ እና የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት የነበሩት አቶ ጌታቸው ረዳ እጅግ ጠንካራ እና ቁጡ ምላሽ ሰጥተዋል።
አቶ ጌታቸው በይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት አጭር ነገር ግን ጥልቅ መልእክት፣ የዶ/ር ደብረፅዮን ቡድን እያደረገ ያለውን የስልጣን ሽኩቻ ልጆች ቤት ሰርተው ከሚጫወቱት "ቃንጫ መርዓት" (የልጆች የዕቃ ዕቃ ጨዋታ) ጋር በማመሳሰል ክፉኛ አጣጥለውታል።
የአቶ ጌታቸው ረዳ የትግርኛ መልእክት ትርጉም እንደሚከተለው ይነበባል።
"‘ቃንጫ መርዓት’ የምትባል የልጆች ጨዋታ አለች። ትውልድን (ልጆችን) ለመጨረስ የወሰኑ ደናቁርት፣ ዛሬም እያላገጡ [ያቺን ጨዋታ] ደግመዋታል። ልንስቅ ነው ወይስ ልናልቀስ? እነዚህ አካላት ሳይባረሩ (ሳይጠረጉ) የትግራይ ህዝብ ሰላም አያገኝም!"
ይህ የአቶ ጌታቸው ረዳ መግለጫ አሁን በትግራይ ያለውን የፖለቲካ ፍትጊያ ወደ ሌላ ምዕራፍ ያሸጋገረ ነው። የህወሓትን አሮጌ አመራሮች "ደናቁርት" ሲሉ መጥራታቸው፣ እንዲሁም የትግራይ ወጣቶችን ህይወት እንደጨረሱና አሁንም በህዝቡ ስቃይ ላይ እያላገጡ መሆኑን መግለጻቸው፣ በሁለቱ ቡድኖች መካከል ያለው እርቅ በማይቻል ሁኔታ መበጠሱን በግልጽ ያሳያል ሲሉ የፖለቲካ ተንታኞች ለዘ-ሐበሻ ይናገራሉ።
በተለይም በመልእክታቸው ማጠቃለያ ላይ "እነዚህ አካላት ሳይባረሩ የትግራይ ህዝብ ሰላም አያገኝም" ማለታቸው፣ አቶ ጌታቸው እና የለውጥ ፈላጊው ቡድን (ጄነራል ታደሰ ወረደን ጨምሮ)፣ የዶ/ር ደብረፅዮንን አንጃ ከፖለቲካው መድረክ ሙሉ በሙሉ ለማስወገድ ቁርጠኛ መሆናቸውን የሚያመላክት ነጥብ ይመስላል። የፌዴራል መንግስቱም ሆነ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ይህንን ህገ-ወጥ ሹመት እንደማይቀበሉት እና አሮጌው አመራር በህዝብ ላይ እያደረሰ ያለውን የፖለቲካ ቁማር ለማስቆም ከባድ እርምጃዎች ሊወሰዱ እንደሚችሉ የፖለቲካ ተንታኞች ይገምታሉ።
አቶ ጌታቸው በይፋዊ የማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት አጭር ነገር ግን ጥልቅ መልእክት፣ የዶ/ር ደብረፅዮን ቡድን እያደረገ ያለውን የስልጣን ሽኩቻ ልጆች ቤት ሰርተው ከሚጫወቱት "ቃንጫ መርዓት" (የልጆች የዕቃ ዕቃ ጨዋታ) ጋር በማመሳሰል ክፉኛ አጣጥለውታል።
የአቶ ጌታቸው ረዳ የትግርኛ መልእክት ትርጉም እንደሚከተለው ይነበባል።
"‘ቃንጫ መርዓት’ የምትባል የልጆች ጨዋታ አለች። ትውልድን (ልጆችን) ለመጨረስ የወሰኑ ደናቁርት፣ ዛሬም እያላገጡ [ያቺን ጨዋታ] ደግመዋታል። ልንስቅ ነው ወይስ ልናልቀስ? እነዚህ አካላት ሳይባረሩ (ሳይጠረጉ) የትግራይ ህዝብ ሰላም አያገኝም!"
ይህ የአቶ ጌታቸው ረዳ መግለጫ አሁን በትግራይ ያለውን የፖለቲካ ፍትጊያ ወደ ሌላ ምዕራፍ ያሸጋገረ ነው። የህወሓትን አሮጌ አመራሮች "ደናቁርት" ሲሉ መጥራታቸው፣ እንዲሁም የትግራይ ወጣቶችን ህይወት እንደጨረሱና አሁንም በህዝቡ ስቃይ ላይ እያላገጡ መሆኑን መግለጻቸው፣ በሁለቱ ቡድኖች መካከል ያለው እርቅ በማይቻል ሁኔታ መበጠሱን በግልጽ ያሳያል ሲሉ የፖለቲካ ተንታኞች ለዘ-ሐበሻ ይናገራሉ።
በተለይም በመልእክታቸው ማጠቃለያ ላይ "እነዚህ አካላት ሳይባረሩ የትግራይ ህዝብ ሰላም አያገኝም" ማለታቸው፣ አቶ ጌታቸው እና የለውጥ ፈላጊው ቡድን (ጄነራል ታደሰ ወረደን ጨምሮ)፣ የዶ/ር ደብረፅዮንን አንጃ ከፖለቲካው መድረክ ሙሉ በሙሉ ለማስወገድ ቁርጠኛ መሆናቸውን የሚያመላክት ነጥብ ይመስላል። የፌዴራል መንግስቱም ሆነ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ይህንን ህገ-ወጥ ሹመት እንደማይቀበሉት እና አሮጌው አመራር በህዝብ ላይ እያደረሰ ያለውን የፖለቲካ ቁማር ለማስቆም ከባድ እርምጃዎች ሊወሰዱ እንደሚችሉ የፖለቲካ ተንታኞች ይገምታሉ።
3 months ago
ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል የትግራይ መንግስት ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡ
ዛሬ በተካሄደው 6ኛው ዘመን 6ኛው መደበኛ የትግራይ ምክር ቤት ጉባኤ ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል በአብዛኛው ድምፅ የክልሉ ፕሬዝዳንት ሆነው በይፋ ተመርጠዋል።
በዚሁ ስብሰባ ላይ ወይዘሮ ኪሮስ ሐጎስ አፈ-ጉባኤ፣ ወይዘሮ ምህረት በርሄ ደግሞ ምክትል አፈ-ጉባኤ ሆነው ተሰይመዋል።
ምክር ቤቱ ስራውን በይፋ የጀመረው የፕሪቶሪያው ስምምነት በፌደራል መንግስቱ በኩል ተጥሷል በሚል ሲሆን፣ አዲሱ ፕሬዝዳንትም እስከ ቀጣዩ ስብሰባ ድረስ በአስፈፃሚው አካል ላይ አስፈላጊውን ማስተካከያና ሹመት እንዲያደርጉ ሙሉ ስልጣን ተሰጥቷቸዋል።
ይህ እርምጃ በትግራይ ፖለቲካዊ መድረክ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ሲሆን፣ ከፌደራል መንግስቱ ጋር ያለውን ግንኙነት ወዴት ሊያመራው እንደሚችል የብዙዎች መነጋገሪያ ሆኗል።
seledadotio
seledadotio
ዛሬ በተካሄደው 6ኛው ዘመን 6ኛው መደበኛ የትግራይ ምክር ቤት ጉባኤ ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል በአብዛኛው ድምፅ የክልሉ ፕሬዝዳንት ሆነው በይፋ ተመርጠዋል።
በዚሁ ስብሰባ ላይ ወይዘሮ ኪሮስ ሐጎስ አፈ-ጉባኤ፣ ወይዘሮ ምህረት በርሄ ደግሞ ምክትል አፈ-ጉባኤ ሆነው ተሰይመዋል።
ምክር ቤቱ ስራውን በይፋ የጀመረው የፕሪቶሪያው ስምምነት በፌደራል መንግስቱ በኩል ተጥሷል በሚል ሲሆን፣ አዲሱ ፕሬዝዳንትም እስከ ቀጣዩ ስብሰባ ድረስ በአስፈፃሚው አካል ላይ አስፈላጊውን ማስተካከያና ሹመት እንዲያደርጉ ሙሉ ስልጣን ተሰጥቷቸዋል።
ይህ እርምጃ በትግራይ ፖለቲካዊ መድረክ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ሲሆን፣ ከፌደራል መንግስቱ ጋር ያለውን ግንኙነት ወዴት ሊያመራው እንደሚችል የብዙዎች መነጋገሪያ ሆኗል።
seledadotio
seledadotio
3 months ago
በጦሩ መካከል የተሳለ ሰይፍ የያዘ የእግዚአብሔር መልአክ አየ🙏
የመጀመሪያ ስሙ ፒሉ-ፓዴር ሲሆን ቤተሰቦቹ አረማውያን ሲሆኑ ከአምልኮተ ጣኦት ወደ አምልኮተ እግዚአብሔር የተመለሱ ናቸው፡፡ ፊታቸው የውሻ የሆነ፣ የአውሬነት ጸባይ ያላቸው በእግዚአብሔር ኃይል የሚታዘዙት ሁለት አገልጋዮች የነበሩት አባቱ ወደ መርዶሳውያን ሀገር ተማርኮ ቢሔድም ጸጋ እግዚአብሔር በዝቶለት በዚያ ሹመት አጊቷል፡፡ ልጃቸው ቅዱስ መርቆርዮስን የወለዱት ግን በሮም ነው፡፡ ወላጆቹ ሲያርፉም የአባቱን ስልጣን ተረክቧል፡፡ በዓለም አቀፍ ደረጃ በክርስቲያኖች ሁሉ ዘንድ እንደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ታሪካቸው ከሚነገርላቸው ሰማዕታት አንዱ ሲሆን በሀገራችን በኢትዮጵያም በአማላጅነቱ የሚታወቀው ታላቁ ሰማዕት ነው፡፡ መርቆሬዎስ ማለት የአብ ወዳጅ ማለት ነው። በሁለተኛ ትርጉሙ የኢየሱስ ክርስቶስ አገልጋይ ማለት ነው። በሀገራችን በኢትዮጵያም በበርካቶች ዘንድ በፈጣን ተራዲኢነቱ ይታወቃል፡፡
የዓለም ክብራቸውን ስለ ክርስቶስ ፍቅር ከጣሉና በተጋድሏቸው ከሚታወቁ ሰማዕታትም አንዱ ነው፡፡ ቅዱስ መርቆሬዎስ የአባቱን ስልጣን ወርሶ በንጉሱ ስር በመርዶሳውያን አገር ላይ ተሾመ፡፡ መርቆሬዎስ በመኰንንነት በተሾመም ጊዜ የውሻ ፊት ያላቸው የአባቱ አገልጋዮች አብረውት ነበሩ፤ ለመዋጋትም ሲወጣም እግዚአብሔር የአውሬነት ተፈጥሯቸውን ይመልስለት ስለነበር ማንም አይቋቋመውም ነበር፡፡ የድል አድራጊነት ኃይሉ ዜናም በሁሉም ሀገሮች ተሰማ፡፡ በሮሜ ሀገር ጣዖትን የሚያመልከው ዳኬዎስ የተባለውም ንጉሥ የበርበር ሰዎች ጋር ጦርነት ሊገጥም በወጣ ጊዜ እጅግ ሲበዙበት ፈራ፡፡ ቅዱስ መርቆሬዎስ ግን በጦሩ መካከል የተሳለ ሰይፍ የያዘ የእግዚአብሔርን መልአክ ስላየ “እግዚአብሔር ያጠፋቸዋልና አትፍራ” አለው፤ ከዚያም ሰይፉን ለቅዱስ መርቆሬዎስ ሰጠውና “ጦርነቱን ድል ባደረግህ ጊዜ እግዚአብሔርን አስበው” አለው፡፡
ቅዱስ መርቆሬዎስ በድሉ ውስጥ ትልቅ ድርሻ በወሰደበት ውጊያም ጦርነቱ በንጉሱ ዳኪዮስ ወገን አሸናፊነት ተጠናቀቀ፡፡ መርቆሬዎስም ድል አድርጎ ሲጨርስም መልአኩ ድጋሚ ተገልጦለት “ለምን የፈጣሪህን ስም መጥራት ረሳህ” አለው፡፡ ንጉሡ ግን ከጦርነቱም በኋላ ለጣዖታቱ ዕጣን በማሳረግ በዓልን አደረገ፡፡ በዚህ ያዘነው ቅዱስ መርቆሬዎስ ግን አልተገኘም፡፡ ንጉሡም መልእክተኞችን ልኮ አስመጣውና “ከእኔ ጋር ለምን አታጥንም?” አለው፡፡ ቅዱስ መርቆሬዎስ ትጥቁንና ልብሱን አውልቆ ከወረወረለት በኋላ “ክብር ይግባውና አምላኬ ኢየሱስ ክርስቶስን ፈጽሞ አልክደውም፤ ለረከሱ ጣዖቶችህም አልሰግድም” አለው፡፡ ከዚህ በኋላ ሰማዕቱ ቅዱስ መርቆሬዎስ በክርስትናው ተፈተነ፤ ውለታው ተረስቶ ንጉሡ በልዩ ልዩ ሥቃዮችም እጅግ አሠቃየው፡፡ ይሁንና ስለ መርቆሬዎስ ብለው የሀገሩ ሰዎች እንዳይነሡበት ፈርቶ በብረት ችንካር ቸንክሮ የቀጵዶቅያና የእስያ ክፍል ወደ ሆነች ወደ ቂሳርያ ከደብዳቤ ጋር ላከው፡፡
በዚያም እጅግ ካሠቃዩት በኋላ በንጉሥ ዳኬዎስ ትዕዛዝ ኅዳር 25 ቀን አንገቱን በሰይፍ ቆረጡትና የሰማዕትነት ተጋድሎውን ፈጸመ፤ በየወሩ በ25ኛው ቀንም መታሰቢያው ነው፡፡ የሕይወትንም አክሊል ተቀዳጀ፤ በዓለሙ ሁሉ አብያተ ክርስቲያናት ታነጹለት፡፡ እግዚአብሔር በሰማዕቱ ስም ካደረጋቸው ድንቅ ድንቅ ተአምራት አንዱ፣ ጌታችንን ክዶ ጣዖታትን ማምለክና ክርስቲያኖችን ማሠቃየት የጀመረው ንጉስ ዑልያኖስ የቂሳርያውን ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ባስልዮስ አስተምሮ ሊመልሰው ቢመጣ ክብር ይግባውና ጌታችንን ሰድቦ ባስልዮስንም አሠረው፡፡ በቅዱስ መርቆሬዎስ ሥዕል ፊት ሲጸልይም ሥዕሉ ወደ ከሃዲው ንጉሥ ዑልያኖስ ሄዶ በጦር ወግቶ ገደሎት ወዲያው ወደ ቦታው ተመለሰ፡፡ ዛሬም የገዳማውያንን ጸሎት ይሰማል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
የመጀመሪያ ስሙ ፒሉ-ፓዴር ሲሆን ቤተሰቦቹ አረማውያን ሲሆኑ ከአምልኮተ ጣኦት ወደ አምልኮተ እግዚአብሔር የተመለሱ ናቸው፡፡ ፊታቸው የውሻ የሆነ፣ የአውሬነት ጸባይ ያላቸው በእግዚአብሔር ኃይል የሚታዘዙት ሁለት አገልጋዮች የነበሩት አባቱ ወደ መርዶሳውያን ሀገር ተማርኮ ቢሔድም ጸጋ እግዚአብሔር በዝቶለት በዚያ ሹመት አጊቷል፡፡ ልጃቸው ቅዱስ መርቆርዮስን የወለዱት ግን በሮም ነው፡፡ ወላጆቹ ሲያርፉም የአባቱን ስልጣን ተረክቧል፡፡ በዓለም አቀፍ ደረጃ በክርስቲያኖች ሁሉ ዘንድ እንደ ቅዱስ ጊዮርጊስ ታሪካቸው ከሚነገርላቸው ሰማዕታት አንዱ ሲሆን በሀገራችን በኢትዮጵያም በአማላጅነቱ የሚታወቀው ታላቁ ሰማዕት ነው፡፡ መርቆሬዎስ ማለት የአብ ወዳጅ ማለት ነው። በሁለተኛ ትርጉሙ የኢየሱስ ክርስቶስ አገልጋይ ማለት ነው። በሀገራችን በኢትዮጵያም በበርካቶች ዘንድ በፈጣን ተራዲኢነቱ ይታወቃል፡፡
የዓለም ክብራቸውን ስለ ክርስቶስ ፍቅር ከጣሉና በተጋድሏቸው ከሚታወቁ ሰማዕታትም አንዱ ነው፡፡ ቅዱስ መርቆሬዎስ የአባቱን ስልጣን ወርሶ በንጉሱ ስር በመርዶሳውያን አገር ላይ ተሾመ፡፡ መርቆሬዎስ በመኰንንነት በተሾመም ጊዜ የውሻ ፊት ያላቸው የአባቱ አገልጋዮች አብረውት ነበሩ፤ ለመዋጋትም ሲወጣም እግዚአብሔር የአውሬነት ተፈጥሯቸውን ይመልስለት ስለነበር ማንም አይቋቋመውም ነበር፡፡ የድል አድራጊነት ኃይሉ ዜናም በሁሉም ሀገሮች ተሰማ፡፡ በሮሜ ሀገር ጣዖትን የሚያመልከው ዳኬዎስ የተባለውም ንጉሥ የበርበር ሰዎች ጋር ጦርነት ሊገጥም በወጣ ጊዜ እጅግ ሲበዙበት ፈራ፡፡ ቅዱስ መርቆሬዎስ ግን በጦሩ መካከል የተሳለ ሰይፍ የያዘ የእግዚአብሔርን መልአክ ስላየ “እግዚአብሔር ያጠፋቸዋልና አትፍራ” አለው፤ ከዚያም ሰይፉን ለቅዱስ መርቆሬዎስ ሰጠውና “ጦርነቱን ድል ባደረግህ ጊዜ እግዚአብሔርን አስበው” አለው፡፡
ቅዱስ መርቆሬዎስ በድሉ ውስጥ ትልቅ ድርሻ በወሰደበት ውጊያም ጦርነቱ በንጉሱ ዳኪዮስ ወገን አሸናፊነት ተጠናቀቀ፡፡ መርቆሬዎስም ድል አድርጎ ሲጨርስም መልአኩ ድጋሚ ተገልጦለት “ለምን የፈጣሪህን ስም መጥራት ረሳህ” አለው፡፡ ንጉሡ ግን ከጦርነቱም በኋላ ለጣዖታቱ ዕጣን በማሳረግ በዓልን አደረገ፡፡ በዚህ ያዘነው ቅዱስ መርቆሬዎስ ግን አልተገኘም፡፡ ንጉሡም መልእክተኞችን ልኮ አስመጣውና “ከእኔ ጋር ለምን አታጥንም?” አለው፡፡ ቅዱስ መርቆሬዎስ ትጥቁንና ልብሱን አውልቆ ከወረወረለት በኋላ “ክብር ይግባውና አምላኬ ኢየሱስ ክርስቶስን ፈጽሞ አልክደውም፤ ለረከሱ ጣዖቶችህም አልሰግድም” አለው፡፡ ከዚህ በኋላ ሰማዕቱ ቅዱስ መርቆሬዎስ በክርስትናው ተፈተነ፤ ውለታው ተረስቶ ንጉሡ በልዩ ልዩ ሥቃዮችም እጅግ አሠቃየው፡፡ ይሁንና ስለ መርቆሬዎስ ብለው የሀገሩ ሰዎች እንዳይነሡበት ፈርቶ በብረት ችንካር ቸንክሮ የቀጵዶቅያና የእስያ ክፍል ወደ ሆነች ወደ ቂሳርያ ከደብዳቤ ጋር ላከው፡፡
በዚያም እጅግ ካሠቃዩት በኋላ በንጉሥ ዳኬዎስ ትዕዛዝ ኅዳር 25 ቀን አንገቱን በሰይፍ ቆረጡትና የሰማዕትነት ተጋድሎውን ፈጸመ፤ በየወሩ በ25ኛው ቀንም መታሰቢያው ነው፡፡ የሕይወትንም አክሊል ተቀዳጀ፤ በዓለሙ ሁሉ አብያተ ክርስቲያናት ታነጹለት፡፡ እግዚአብሔር በሰማዕቱ ስም ካደረጋቸው ድንቅ ድንቅ ተአምራት አንዱ፣ ጌታችንን ክዶ ጣዖታትን ማምለክና ክርስቲያኖችን ማሠቃየት የጀመረው ንጉስ ዑልያኖስ የቂሳርያውን ሊቀ ጳጳስ ቅዱስ ባስልዮስ አስተምሮ ሊመልሰው ቢመጣ ክብር ይግባውና ጌታችንን ሰድቦ ባስልዮስንም አሠረው፡፡ በቅዱስ መርቆሬዎስ ሥዕል ፊት ሲጸልይም ሥዕሉ ወደ ከሃዲው ንጉሥ ዑልያኖስ ሄዶ በጦር ወግቶ ገደሎት ወዲያው ወደ ቦታው ተመለሰ፡፡ ዛሬም የገዳማውያንን ጸሎት ይሰማል፡፡ ገዳማቸውን ስንደግፍ በዓታቸውን ስናጸና የበረከታቸው ተሳታፊ እንሆናለን፡፡
ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ ማር ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት ገዳም
ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ
1000442598391
ወይም
አቢሲኒያ ባንክ
141029444
ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957
3 months ago
ምክር ቤቱ 18ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ ያካሂዳል
*****************
6ኛው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመኑ 18ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ ያካሂዳል።
ምክር ቤቱን 18ኛ መደበኛ ስብሰባው በኢፌዴሪ መንግሥት እና በሴራሊዮን ሪፐብሊክ፣ በኢፌዴሪ መንግሥት እና በአንጎላ ሪፐብሊክ፣ በኢፌዴሪ መንግሥት እና በባንግላዲሽ ሕዝባዊ ረፐብሊክ እንዲሁም በኢፌዴሪ መንግሥት እና በኢስዋቲኒ ንጉሠ ነገሥት መንግሥታት መካከል የተደረገውን የአየር አገልግሎት ስምምነት ለማጽደቅ የቀረቡ አራት ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ የሚመራ ይሆናል።
በሌላ በኩል ምክር ቤቱ በኢፌዴሪ መንግሥት እና በሩሲያ ፌዴሬሽን መካከል የጋራ የባዮሎጂ ምርምር ማዕከል ለማቋቋም የተፈረመውን ስምምነት ለማጽደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅ መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ ይመራል።
በመጨረሻ ምክር ቤቱ በኢፌዴሪ መንግሥት እና በቬትናም ሶሻሊስት ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል የዲፕሎማቲክ ወይም ኦፊሻል የአገልግሎት ፓስፖርት ለያዙ ሰዎች ቪዛን ለማስቀረት የተፈረመውን ስምምነት ለማጽደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅ መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ የሚመራ ሲሆን የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የቦርድ አባላትን ሹመት መርምሮ እንደሚያፀድቅም የሚጠበቅ መሆኑን ከምክር ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
#ebc #ethiopia #hopr
*****************
6ኛው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመኑ 18ኛ መደበኛ ስብሰባውን ነገ ያካሂዳል።
ምክር ቤቱን 18ኛ መደበኛ ስብሰባው በኢፌዴሪ መንግሥት እና በሴራሊዮን ሪፐብሊክ፣ በኢፌዴሪ መንግሥት እና በአንጎላ ሪፐብሊክ፣ በኢፌዴሪ መንግሥት እና በባንግላዲሽ ሕዝባዊ ረፐብሊክ እንዲሁም በኢፌዴሪ መንግሥት እና በኢስዋቲኒ ንጉሠ ነገሥት መንግሥታት መካከል የተደረገውን የአየር አገልግሎት ስምምነት ለማጽደቅ የቀረቡ አራት ረቂቅ አዋጆችን መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ የሚመራ ይሆናል።
በሌላ በኩል ምክር ቤቱ በኢፌዴሪ መንግሥት እና በሩሲያ ፌዴሬሽን መካከል የጋራ የባዮሎጂ ምርምር ማዕከል ለማቋቋም የተፈረመውን ስምምነት ለማጽደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅ መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ ይመራል።
በመጨረሻ ምክር ቤቱ በኢፌዴሪ መንግሥት እና በቬትናም ሶሻሊስት ሪፐብሊክ መንግሥት መካከል የዲፕሎማቲክ ወይም ኦፊሻል የአገልግሎት ፓስፖርት ለያዙ ሰዎች ቪዛን ለማስቀረት የተፈረመውን ስምምነት ለማጽደቅ የቀረበ ረቂቅ አዋጅ መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ የሚመራ ሲሆን የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት የቦርድ አባላትን ሹመት መርምሮ እንደሚያፀድቅም የሚጠበቅ መሆኑን ከምክር ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
#ebc #ethiopia #hopr
3 months ago
ኢትዮጵያውን ይነግሱበታል ተብሎ የሚጠበቀው የለንደን ማራቶን
#ethiopia | በዓለም አትሌቲክስ የፕላቲኒየም ደረጃን ያለው የለንደን ማራቶን ነገ ለ46ኛ ጊዜ ደረጋል፡፡ ከሰባቱ ሜጀር ማራቶኖች አንዱ በሆነውቤለንደን ማራቶን በሴቶች ብቻ የክብረ ወሰን ባለቤቷና የባለፈው ዓመት አሸናፊዋ ትዕግስት አሰፋ፣ ክብሯን ለማስጠበቅና ትሮጣለች፡፡
አትሌቷ የበርሊን ማራቶንን ሁለት ጊዜ ስታሸንፍ በፓሪስ ኦሎምፒክ ደግሞ የብር ሜዳልያ ማግኘቷ ይታወሳል፡፡ ትዕግስት በባለፉት 6 የማራቶን ውድድሮቿ ከሁለተኛነት ያነሰ ውጤትም የላትም፡፡
ከ አትሌት ትዕግስት አሰፋ በተጨማሪ እንደ አትሌት ደጊቱ አዝመራው እና አትሌት ባለምላይ ሹመት ያሉ አትሌቶች ከኬንያውያኑ ሄለን ኦቢሪ እና ጆይሲሊን ጄፕኮስጌ ጋር ብርቱ ፍልሚያ እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።
በወንዶች በኩል ደግሞ የፓሪስ ኦሎምፒክ አሸናፊው ታምራት ቶላ፣ ለአምስተኛ ጊዜ በለንደን አደባባይ ብቃቱን ለማሳየት ይሮጣል። የዓለም ሻምፒዮኑ ታምራት ከዚህ ቀደም በነበሩት ተሳትፎዎቹ እስከ ስድስተኛ ያለውን ደረጃ ይዞ ማጠናቀቁ ለዘንድሮው የአሸናፊ ግምት ውስጥ እንዲገባ አድርጎታል።
በውድድሩ አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ በማራቶን ለመጀመሪያ ጊዜ የሚሮጥ ሲሆን ፣ ደሬሳ ገለታም ከሚጠበቁ አትሌቶች አንዱ ነው።
ያለፈው ዓመት ሻምፒዮኑ ኬንያዊው አትሌት ሰባስቲያን ሳዌ እንዲሁም የዩጋንዳውያኑ ጃኮብ ኪፕሊሞ እና ጆሽዋ ቼፕቴጋይ መገኘት ውድድሩን እጅግ አጓጊና ፈታኝ እንደሚያደርገው ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #ethiopiabroadcastingcorporation
#ethiopia | በዓለም አትሌቲክስ የፕላቲኒየም ደረጃን ያለው የለንደን ማራቶን ነገ ለ46ኛ ጊዜ ደረጋል፡፡ ከሰባቱ ሜጀር ማራቶኖች አንዱ በሆነውቤለንደን ማራቶን በሴቶች ብቻ የክብረ ወሰን ባለቤቷና የባለፈው ዓመት አሸናፊዋ ትዕግስት አሰፋ፣ ክብሯን ለማስጠበቅና ትሮጣለች፡፡
አትሌቷ የበርሊን ማራቶንን ሁለት ጊዜ ስታሸንፍ በፓሪስ ኦሎምፒክ ደግሞ የብር ሜዳልያ ማግኘቷ ይታወሳል፡፡ ትዕግስት በባለፉት 6 የማራቶን ውድድሮቿ ከሁለተኛነት ያነሰ ውጤትም የላትም፡፡
ከ አትሌት ትዕግስት አሰፋ በተጨማሪ እንደ አትሌት ደጊቱ አዝመራው እና አትሌት ባለምላይ ሹመት ያሉ አትሌቶች ከኬንያውያኑ ሄለን ኦቢሪ እና ጆይሲሊን ጄፕኮስጌ ጋር ብርቱ ፍልሚያ እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።
በወንዶች በኩል ደግሞ የፓሪስ ኦሎምፒክ አሸናፊው ታምራት ቶላ፣ ለአምስተኛ ጊዜ በለንደን አደባባይ ብቃቱን ለማሳየት ይሮጣል። የዓለም ሻምፒዮኑ ታምራት ከዚህ ቀደም በነበሩት ተሳትፎዎቹ እስከ ስድስተኛ ያለውን ደረጃ ይዞ ማጠናቀቁ ለዘንድሮው የአሸናፊ ግምት ውስጥ እንዲገባ አድርጎታል።
በውድድሩ አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ በማራቶን ለመጀመሪያ ጊዜ የሚሮጥ ሲሆን ፣ ደሬሳ ገለታም ከሚጠበቁ አትሌቶች አንዱ ነው።
ያለፈው ዓመት ሻምፒዮኑ ኬንያዊው አትሌት ሰባስቲያን ሳዌ እንዲሁም የዩጋንዳውያኑ ጃኮብ ኪፕሊሞ እና ጆሽዋ ቼፕቴጋይ መገኘት ውድድሩን እጅግ አጓጊና ፈታኝ እንደሚያደርገው ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #ethiopiabroadcastingcorporation
3 months ago
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአፍሪካ ኅብረት የሰው ሠራሽ አስተውህሎት እና የዲጂታል ጤና ዘርፍ መሪ ሆነው ተሾሙ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአኅጉር ደረጃ ዘርፉን እንዲመሩ የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ ሹመቱን እንደሰጣቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት አስታውቋል፡፡
ኢትዮጵያ በዘርፉ እያሳየች ያለው ተሞክሮ እውቅና ማግኘቱ፣ በሀገሪቱ የተቋቋመው የሰው ሠራሽ አስተውህሎት ኢንስቲትዩት እና የተቀረጸው ብሔራዊ ስትራቴጂ ውጤታማነት ተመራጭ እንዳደረጋቸው ፅ/ቤታቸው የሹመት ደብዳቤውን ጠቅሶ ገልጿል፡፡
አኅጉራዊው ሹመት ኢትዮጵያ በቴክኖሎጂ ነፃነት እና በክህሎት ልማት የምታደርገውን እንቅስቃሴ ለአፍሪካ አህጉር ተሞክሮ እንዲሆን ትልቅ ዕድል እንደሚፈጥርም ተመላክቷል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባሳለፍነው የካቲት ወር የኅብረቱ የሰው ሠራሽ አስተውህሎትና ዲጂታል ጤና አምባሳደር ሆነው መሾማችው ይታወሳል።
Seledadotio
Seledadotio
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአኅጉር ደረጃ ዘርፉን እንዲመሩ የአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ ሹመቱን እንደሰጣቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት አስታውቋል፡፡
ኢትዮጵያ በዘርፉ እያሳየች ያለው ተሞክሮ እውቅና ማግኘቱ፣ በሀገሪቱ የተቋቋመው የሰው ሠራሽ አስተውህሎት ኢንስቲትዩት እና የተቀረጸው ብሔራዊ ስትራቴጂ ውጤታማነት ተመራጭ እንዳደረጋቸው ፅ/ቤታቸው የሹመት ደብዳቤውን ጠቅሶ ገልጿል፡፡
አኅጉራዊው ሹመት ኢትዮጵያ በቴክኖሎጂ ነፃነት እና በክህሎት ልማት የምታደርገውን እንቅስቃሴ ለአፍሪካ አህጉር ተሞክሮ እንዲሆን ትልቅ ዕድል እንደሚፈጥርም ተመላክቷል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባሳለፍነው የካቲት ወር የኅብረቱ የሰው ሠራሽ አስተውህሎትና ዲጂታል ጤና አምባሳደር ሆነው መሾማችው ይታወሳል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
4 months ago
ወ/ሮ አሸነፈች አበበ የኢሰመኮ ኮሚሽነር ሆነው ተሾሙ
በፍትህ ስርዓቱ ውስጥ በታማኝነትና በብቃት የሚታወቁት ክብርት ወ/ሮ አሸነፈች አበበ፣ በኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የሴቶችና ህፃናት ጉዳዮች ዘርፍ ኮሚሽነር ሆነው ተሹመዋል።
ላለፉት 6 ዓመታት በላይ በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት በመሆን በከፍተኛ ኃላፊነት አገልግለዋል።
በኢሰመኮ የሴቶችና ህፃናት መብት ጥበቃ ዘርፍን በኮሚሽነርነት ይመራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ለቀድሞ ምክትል ፕሬዚዳንቱ የተሰማውን ደስታ እየገለጸ፣ የተሳካ የሥራ ዘመን እንዲሆንላቸው መልካም ምኞቱን አስተላልፏል።
ወ/ሮ አሸነፈች ያላቸው የዳኝነትና የአመራር ልምድ፣ በሀገራችን የሴቶችና የህፃናት መብት ይበልጥ እንዲከበርና የፍትህ ተደራሽነት እንዲሰፋ ለማድረግ ትልቅ ሚና ይኖረዋል። እንዲህ ያሉ ብቁ ሴት አመራሮች ወደ ቁልፍ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ተቋማት መምጣታቸው ለሀገራችን የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ትልቅ ፋይዳ አለው።
ለክብርት ወ/ሮ አሸነፈች አበበ እንኳን ደስ አለዎት!
#getu #breakingnews #appointment #ehrc #ethiopia #humanrights #womenandchildren #justicesystem #ኢሰመኮ #ሹመት #ሰብዓዊመብት #ፍትህ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
በፍትህ ስርዓቱ ውስጥ በታማኝነትና በብቃት የሚታወቁት ክብርት ወ/ሮ አሸነፈች አበበ፣ በኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የሴቶችና ህፃናት ጉዳዮች ዘርፍ ኮሚሽነር ሆነው ተሹመዋል።
ላለፉት 6 ዓመታት በላይ በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት በመሆን በከፍተኛ ኃላፊነት አገልግለዋል።
በኢሰመኮ የሴቶችና ህፃናት መብት ጥበቃ ዘርፍን በኮሚሽነርነት ይመራሉ ተብሎ ይጠበቃል።
የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ለቀድሞ ምክትል ፕሬዚዳንቱ የተሰማውን ደስታ እየገለጸ፣ የተሳካ የሥራ ዘመን እንዲሆንላቸው መልካም ምኞቱን አስተላልፏል።
ወ/ሮ አሸነፈች ያላቸው የዳኝነትና የአመራር ልምድ፣ በሀገራችን የሴቶችና የህፃናት መብት ይበልጥ እንዲከበርና የፍትህ ተደራሽነት እንዲሰፋ ለማድረግ ትልቅ ሚና ይኖረዋል። እንዲህ ያሉ ብቁ ሴት አመራሮች ወደ ቁልፍ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ተቋማት መምጣታቸው ለሀገራችን የዲሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ትልቅ ፋይዳ አለው።
ለክብርት ወ/ሮ አሸነፈች አበበ እንኳን ደስ አለዎት!
#getu #breakingnews #appointment #ehrc #ethiopia #humanrights #womenandchildren #justicesystem #ኢሰመኮ #ሹመት #ሰብዓዊመብት #ፍትህ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Comments