1 month ago
1 month ago
1 month ago
u12e8u1240u1295 7 u1230u12d3u1275 u12a0u121bu122du129b u12dcu1293 u2026 u1230u1294 15/2018 u12d3.u121d
#ethiopiabroadcastingcorporation #ethiopia #ebc #ebcdotsream #zena ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የቀን 7 ሰዓት አማርኛ ዜና … ሰኔ 15/2018 ዓ.ም
#ethiopiabroadcastingcorporation #ethiopia #ebc #ebcdotsream #zena
2 months ago
u12e8u1240u1295 7 u1230u12d3u1275 u12a0u121bu122du129b u12dcu1293 u2026 u1230u1294 11/2018 u12d3.u121d
#ethiopiabroadcastingcorporation #ethiopia #ebc #ebcdotsream #zena ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የቀን 7 ሰዓት አማርኛ ዜና … ሰኔ 11/2018 ዓ.ም
#ethiopiabroadcastingcorporation #ethiopia #ebc #ebcdotsream #zena
Sponsored by
Surafel
2 months ago
u12e8u1240u1295 7 u1230u12d3u1275 u12a0u121bu122du129b u12dcu1293 u2026 u1230u1294 08/2018 u12d3.u121d
#ethiopiabroadcastingcorporation #ethiopia #ebc #ebcdotsream #zena ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የቀን 7 ሰዓት አማርኛ ዜና … ሰኔ 08/2018 ዓ.ም
#ethiopiabroadcastingcorporation #ethiopia #ebc #ebcdotsream #zena
2 months ago
u12dcu1293 u12a2u1275u12eeu1335u12eb ..u130du1295u1266u1275 26/2018 u12d3.u121d #ethiopiabroadcastingcorporation #u12dcu1293u12a2u1275u12eeu1335u12eb #news ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ዜና ኢትዮጵያ ..ግንቦት 26/2018 ዓ.ም #ethiopiabroadcastingcorporation #ዜናኢትዮጵያ #news
2 months ago
u12f3u1309- u1260u121du122du132b u12e8u121du1275u1308u1290u1263u1293 u12e8u121du1275u1340u1293 u1200u1308u122d
#ethiopiabroadcastingcorporation #ethiopia ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ዳጉ- በምርጫ የምትገነባና የምትፀና ሀገር
#ethiopiabroadcastingcorporation #ethiopia
2 months ago
የመደመር አንቀጽ
"ፖለቲካችን በዋናነት ስሜትን በሚቀሰቅሱ ትንታኔዎች የተመሠረተ ሆኗል። አዲስ ሐሳብን የማምጣት እና በሐሳብ የመሸነፍ ክፍተት ገጥሞታል። ዘመኑን የሚመጥን አዲስ ሐሳብ ከማመንጨት ይልቅ ትናንትን በማወደስ እና በመተቸት ላይ የተመሠረተ ነው። የፖለቲካ ክርክሮች ትኩረታቸው 'ችግሮችን እንዴት እንፍታ? ከሚለው ይልቅ ትናንት ላይ የተጠመዱ ናቸው። ድጋፎችም ይሁኑ ትችቶች፣ ትብብሮችም ይሁኑ ውድድሮች በትናንት፣ በማንነት እና በአክራሪ ብሔርተኝነት ጥላ ሥር የሚወደቁ ናቸው።"
የመደመር መንግሥት
ገፅ 390
#ethiopiabroadcastingcorporation #ebc #ethiopia #መደመር #
"ፖለቲካችን በዋናነት ስሜትን በሚቀሰቅሱ ትንታኔዎች የተመሠረተ ሆኗል። አዲስ ሐሳብን የማምጣት እና በሐሳብ የመሸነፍ ክፍተት ገጥሞታል። ዘመኑን የሚመጥን አዲስ ሐሳብ ከማመንጨት ይልቅ ትናንትን በማወደስ እና በመተቸት ላይ የተመሠረተ ነው። የፖለቲካ ክርክሮች ትኩረታቸው 'ችግሮችን እንዴት እንፍታ? ከሚለው ይልቅ ትናንት ላይ የተጠመዱ ናቸው። ድጋፎችም ይሁኑ ትችቶች፣ ትብብሮችም ይሁኑ ውድድሮች በትናንት፣ በማንነት እና በአክራሪ ብሔርተኝነት ጥላ ሥር የሚወደቁ ናቸው።"
የመደመር መንግሥት
ገፅ 390
#ethiopiabroadcastingcorporation #ebc #ethiopia #መደመር #
3 months ago
3 months ago
ማንችስተር ዩናይትድ ከ ሊቨርፑል
************
በ35ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ፣ ዛሬ 11 ሰዓት ከ30 ላይ ማንችስተር ዩናይትድ እና ሊቨርፑል የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል። ትላንት በተደረገው ጨዋታ ብራይተን በኒውካስትል ዩናይትድ መሸነፉን ተከትሎ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎውን ያረጋገጠው ማንችስተር ዩናይትድ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎውን ለማረጋገጥ ከሚታገለው ሊቨርፑል ይጫወታል፡፡
ከዩናይትድ በሦስት ነጥብ ዝቅ ብሎ በ58 ነጥብ 4ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠው የመርሲሳይዱ ክለብ፣ የዛሬውን ጨዋታ ካሸነፈ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎውን በይፋ የሚያረጋግጥ ይሆናል። ዩናይትድ ከሊቨርፑል ጋር በተገናኘባቸው ያለፉት 19 የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ማሸነፍ የቻለው ሦስቱን ብቻ ሲሆን፣ በኦልድ ትራፎርድ ባደረጋቸው ያለፉት አምስት ጨዋታዎችም በሦስቱ ተሸንፏል፡፡
ማይክል ካሪክ ሩብን አሞሪምን ተክቶ ወደ ኦልድ ትራፎርድ ከመጣ በኋላ፣ እንደ እሱ ብዙ ነጥብ የሰበሰበ አሰልጣኝ በሊጉ የለም። ለዛሬው ጨዋታ ማቲያስ ኩኛ ከጉዳቱ በማገገሙ ሊሰለፍ ይችላል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣ ሉክ ሾውም በተመሳሳይ ወደ ሜዳ ሊመለስ ይችላል። ሆኖም ማቲያስ ዴሊክት ልምምድ ቢጀምርም በዛሬው ስብስብ ውስጥ እንዳልተካተተ ማይክል ካሪክ አረጋግጠዋል።
በሊቨርፑል በኩል በርካታ የጉዳት ያሉ ሲሆን ግብ ጠባቂዎቹ አሊሰን ቤከር እና ጆርጂ ማማርዳሽቪል በጉዳት ከቡድኑ ውጭ በመሆናቸው፣ ሦስተኛው ግብ ጠባቂ ፍሬዲ ውድማን በቋሚነት የሚሰለፍ ይሆናል። በተጨማሪም ሞሃመድ ሳላህ፣ ሁጎ ኢኪቲኬ እና ኮኖር ብራድሊ በጉዳት ምክንያት ከዛሬው ስብስብ ውጭ ናቸው። ሁለቱ ክለቦች ዛሬ ለ244ኛ ጊዜ ይገናኛሉ፡፡
በሊጉ ለመቆየት እየታገለ የሚገኘው ቶተንሀም ሆትስፐር ምሽት 3 ሰዓት ላይ ከሜዳው ውጭ ከአስቶን ቪላ ጋር ይጫወታል። በ34 ነጥብ ወራጅ ቀጠና ውስጥ የሚገኘው የሰሜን ለንደኑ ክለብ፣ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎን ለማግኘት ከሚታገለው አስቶን ቪላ ሌላ ከባድ ፈተና ይጠብቀዋል።
ዌስትሃም ትላንት በብሬንትፎርድ መሸነፉን ተከትሎ፣ ቶተንሃም ዛሬ ካሸነፈ ከወራጅ ቀጠናው የመውጣት ዕድል ይኖረዋል። ሆኖም ስፐርስ ዛሬም እንደ ሞሃመድ ኩዱስ፣ ቤን ዴቪስ፣ ቪካሪዮ እና ክርስቲያን ሮሜሮ ያሉ ወሳኝ ተጫዋቾችን በጉዳት ምክንያት የማይጠቀም ይሆናል። በተጨማሪም 10 ሰዓት ላይ ቦርንማውዝ ከክሪስታል ፓላስ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።
በአንተነህ ሲሳይ
#ethiopiabroadcastingcorporation #epl #manchesterunited #liverpool
************
በ35ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ፣ ዛሬ 11 ሰዓት ከ30 ላይ ማንችስተር ዩናይትድ እና ሊቨርፑል የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል። ትላንት በተደረገው ጨዋታ ብራይተን በኒውካስትል ዩናይትድ መሸነፉን ተከትሎ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎውን ያረጋገጠው ማንችስተር ዩናይትድ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎውን ለማረጋገጥ ከሚታገለው ሊቨርፑል ይጫወታል፡፡
ከዩናይትድ በሦስት ነጥብ ዝቅ ብሎ በ58 ነጥብ 4ኛ ደረጃ ላይ የተቀመጠው የመርሲሳይዱ ክለብ፣ የዛሬውን ጨዋታ ካሸነፈ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎውን በይፋ የሚያረጋግጥ ይሆናል። ዩናይትድ ከሊቨርፑል ጋር በተገናኘባቸው ያለፉት 19 የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ማሸነፍ የቻለው ሦስቱን ብቻ ሲሆን፣ በኦልድ ትራፎርድ ባደረጋቸው ያለፉት አምስት ጨዋታዎችም በሦስቱ ተሸንፏል፡፡
ማይክል ካሪክ ሩብን አሞሪምን ተክቶ ወደ ኦልድ ትራፎርድ ከመጣ በኋላ፣ እንደ እሱ ብዙ ነጥብ የሰበሰበ አሰልጣኝ በሊጉ የለም። ለዛሬው ጨዋታ ማቲያስ ኩኛ ከጉዳቱ በማገገሙ ሊሰለፍ ይችላል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣ ሉክ ሾውም በተመሳሳይ ወደ ሜዳ ሊመለስ ይችላል። ሆኖም ማቲያስ ዴሊክት ልምምድ ቢጀምርም በዛሬው ስብስብ ውስጥ እንዳልተካተተ ማይክል ካሪክ አረጋግጠዋል።
በሊቨርፑል በኩል በርካታ የጉዳት ያሉ ሲሆን ግብ ጠባቂዎቹ አሊሰን ቤከር እና ጆርጂ ማማርዳሽቪል በጉዳት ከቡድኑ ውጭ በመሆናቸው፣ ሦስተኛው ግብ ጠባቂ ፍሬዲ ውድማን በቋሚነት የሚሰለፍ ይሆናል። በተጨማሪም ሞሃመድ ሳላህ፣ ሁጎ ኢኪቲኬ እና ኮኖር ብራድሊ በጉዳት ምክንያት ከዛሬው ስብስብ ውጭ ናቸው። ሁለቱ ክለቦች ዛሬ ለ244ኛ ጊዜ ይገናኛሉ፡፡
በሊጉ ለመቆየት እየታገለ የሚገኘው ቶተንሀም ሆትስፐር ምሽት 3 ሰዓት ላይ ከሜዳው ውጭ ከአስቶን ቪላ ጋር ይጫወታል። በ34 ነጥብ ወራጅ ቀጠና ውስጥ የሚገኘው የሰሜን ለንደኑ ክለብ፣ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎን ለማግኘት ከሚታገለው አስቶን ቪላ ሌላ ከባድ ፈተና ይጠብቀዋል።
ዌስትሃም ትላንት በብሬንትፎርድ መሸነፉን ተከትሎ፣ ቶተንሃም ዛሬ ካሸነፈ ከወራጅ ቀጠናው የመውጣት ዕድል ይኖረዋል። ሆኖም ስፐርስ ዛሬም እንደ ሞሃመድ ኩዱስ፣ ቤን ዴቪስ፣ ቪካሪዮ እና ክርስቲያን ሮሜሮ ያሉ ወሳኝ ተጫዋቾችን በጉዳት ምክንያት የማይጠቀም ይሆናል። በተጨማሪም 10 ሰዓት ላይ ቦርንማውዝ ከክሪስታል ፓላስ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።
በአንተነህ ሲሳይ
#ethiopiabroadcastingcorporation #epl #manchesterunited #liverpool
3 months ago
ለዋንጫ የሚሆን በቂ ነዳጅ አለን፡- የቬንገርን ሪከርድ ለመስበር የሚጫወተው ሚኬል አርቴታ
********************
በ35ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የሊጉ መሪ አርሰናል በለንደን ደርቢ ዛሬ በሜዳው ከፉልሀም ይጫወታል፡፡ ከሁለት የሊጉ ተከታታይ ሽንፈት በኋላ ባለፈው ሳምንት ኒውካስትልን በማሸነፍ ወደ ድል የተመለሰው የሰሜን ለንደኑ ክለብ ወደ ዋንጫው ለመቅረብ በሚያደርገው ጨዋታ ከፉልሀም ከባድ ፈተና ይጠብቀዋል፡፡
ጨዋታው ምሽት 1 ሰዓት ከ 30 ላይ በኤምሬትስ የሚደረግ ሲሆን አርሰናል በሜዳው ከፉልሀም ባደረጋቸው ያለፉት 32 ጨዋታዎች አልተሸነፈም፡፡ 25 ጨዋታዎችን ሲያሸንፍ በሰባቱ አቻ ተለያይቷል፡፡ በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ከ20 ዓመት በኋላ ለፍጻሜ ለመድረስ ከአትሌቲኮ ማድሪድ አንድ የ90 ደቂቃ ፍልሚያ ብቻ የሚቀረው አርሰናል ዛሬ በሜዳው የሚያደርገውን ጨዋታ ካሸነፍ የማንችስተር ሲቲ ሁለት ተስተካካይ ጨዋታዎች እንደተጠበቁ ሆነው የነጥብ ልዩነቱን ወደ ስድስት ከፍ የሚያደርግ ይሆናል።
ከወሳኙ ጨዋታ በፊት ሚኬልል አርቴታ በሰጠው ሃሳብ አርሰናል ለዋንጫ የሚያበቃው ነዳጅ (አቅም) አለው ብሏል፡፡ ስፔናዊው አሰልጣኝ “ሊጉ ሊጠናቀቅ አራት ጨዋታዎች ሲቀሩት መገኘት ያለብን ደረጃ ላይ ተገኝተናል ለሁሉም ፈተና ዝግጁ ነን በውድድር ዓመቱ ሁሉ ስናደርግ የነበረውን የማሸነፍ ፍላጎት ይዘን እስከ መጨረሻው እንጓዘለን” ብሏል፡፡ ደጋፊዎች በእያንዳንዱ እንቅስቃሴ ላይ ለተጫዋቾች የሚያሳዩት አዎንታዊ ድጋፍ ውጤቱን ይበልጥ የተሻለ እንደሚያደርገውም ገልጿል፡፡
በሌላ በኩል፣ ሚኬል አርቴታ የዛሬውን ጨዋታ ካሸነፈ በአንድ የውድድር ዓመት አርሰን ቬንገር ካስመዘገቡት የድል ብዛት በላይ በማሸነፍ በክለቡ አዲስ ታሪክ ይጽፋል። ፈረንሳዊው አሰልጣኝ አርሰን ቬንገር በ2001/02 የውድድር ዓመት በ60 ጨዋታዎች 39 ድሎችን ያስመዘገቡ ሲሆን፤ አርቴታ በበኩሉ በዘንድሮው የውድድር ዓመት እስካሁን ባደረጋቸው 57 ጨዋታዎች 39ኙን በማሸነፍ የአንጋፋውን ሰው ታሪክ ተጋርቷል። በመሆኑም ዛሬ ፉልሃምን ማሸነፍ የሚችል ከሆነ የቬንገርን የቆየ ክብረ ወሰን በማሻሻል በክለቡ ታሪክ በአንድ የውድድር ዓመት ብዙ ጨዋታዎችን ያሸነፈ የመጀመሪያው አሰልጣኝ ሆኖ ስሙን በደመቀ ሁኔታ ይጽፋል።
የፉልሀሙ አሰልጣኝ ማርኮ ሲልቫ እንዲህ አይነት ጨዋታዎችን ማድረግ ያስደስተኛል በመሆኑም ለዋንጫ ከሚፋለመው አርሰናል የምንጫወተው ሦስት ነጥብ ለማግኝት ነው ብለዋል፡፡ በጨዋታው ካይ ሀቨርዝ እና ዩሪየን ቲምበር በጉዳት ከስብስቡ ወጭ ሲሆኑ ማርቲን ኦዴጋርድ ለጨዋታው እንደሚደርስ ሚኬል አርቴታ ተናግሯል፡፡
በሌላ ጨዋታ በሊጉ ለመቆየት እየታገለ የሚገኘው ዌስትሀም ዩናይትድ 11 ሰዓት ላይ ከሜዳው ወጭ ከብሬንትፎርድ ይጫወታል፡፡ በ36 ነጥብ 17ኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው ዌስትሀም ከባለፉት ስድስት የሊግ ጨዋታዎች የተሸነፈው በአንዱ ብቻ ሲሆን 18ኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው ቶተንሀም እንዳይደርስበት የሚፋለም ይሆናል፡፡
ኒውካስትል ዩናይትድ ከብራይተን እና ከሊጉ መሰናበቱን ያረጋገጠመው ዎልቭስ ከሰንደርላንድ በተመሳሳይ 11 ሰዓት የሚደረጉ ጨዋታዎች ናቸው፡፡
በአንተነህ ሲሳይ
#ethiopiabroadcastingcorporation #epl #arsenal #fulham
********************
በ35ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የሊጉ መሪ አርሰናል በለንደን ደርቢ ዛሬ በሜዳው ከፉልሀም ይጫወታል፡፡ ከሁለት የሊጉ ተከታታይ ሽንፈት በኋላ ባለፈው ሳምንት ኒውካስትልን በማሸነፍ ወደ ድል የተመለሰው የሰሜን ለንደኑ ክለብ ወደ ዋንጫው ለመቅረብ በሚያደርገው ጨዋታ ከፉልሀም ከባድ ፈተና ይጠብቀዋል፡፡
ጨዋታው ምሽት 1 ሰዓት ከ 30 ላይ በኤምሬትስ የሚደረግ ሲሆን አርሰናል በሜዳው ከፉልሀም ባደረጋቸው ያለፉት 32 ጨዋታዎች አልተሸነፈም፡፡ 25 ጨዋታዎችን ሲያሸንፍ በሰባቱ አቻ ተለያይቷል፡፡ በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ከ20 ዓመት በኋላ ለፍጻሜ ለመድረስ ከአትሌቲኮ ማድሪድ አንድ የ90 ደቂቃ ፍልሚያ ብቻ የሚቀረው አርሰናል ዛሬ በሜዳው የሚያደርገውን ጨዋታ ካሸነፍ የማንችስተር ሲቲ ሁለት ተስተካካይ ጨዋታዎች እንደተጠበቁ ሆነው የነጥብ ልዩነቱን ወደ ስድስት ከፍ የሚያደርግ ይሆናል።
ከወሳኙ ጨዋታ በፊት ሚኬልል አርቴታ በሰጠው ሃሳብ አርሰናል ለዋንጫ የሚያበቃው ነዳጅ (አቅም) አለው ብሏል፡፡ ስፔናዊው አሰልጣኝ “ሊጉ ሊጠናቀቅ አራት ጨዋታዎች ሲቀሩት መገኘት ያለብን ደረጃ ላይ ተገኝተናል ለሁሉም ፈተና ዝግጁ ነን በውድድር ዓመቱ ሁሉ ስናደርግ የነበረውን የማሸነፍ ፍላጎት ይዘን እስከ መጨረሻው እንጓዘለን” ብሏል፡፡ ደጋፊዎች በእያንዳንዱ እንቅስቃሴ ላይ ለተጫዋቾች የሚያሳዩት አዎንታዊ ድጋፍ ውጤቱን ይበልጥ የተሻለ እንደሚያደርገውም ገልጿል፡፡
በሌላ በኩል፣ ሚኬል አርቴታ የዛሬውን ጨዋታ ካሸነፈ በአንድ የውድድር ዓመት አርሰን ቬንገር ካስመዘገቡት የድል ብዛት በላይ በማሸነፍ በክለቡ አዲስ ታሪክ ይጽፋል። ፈረንሳዊው አሰልጣኝ አርሰን ቬንገር በ2001/02 የውድድር ዓመት በ60 ጨዋታዎች 39 ድሎችን ያስመዘገቡ ሲሆን፤ አርቴታ በበኩሉ በዘንድሮው የውድድር ዓመት እስካሁን ባደረጋቸው 57 ጨዋታዎች 39ኙን በማሸነፍ የአንጋፋውን ሰው ታሪክ ተጋርቷል። በመሆኑም ዛሬ ፉልሃምን ማሸነፍ የሚችል ከሆነ የቬንገርን የቆየ ክብረ ወሰን በማሻሻል በክለቡ ታሪክ በአንድ የውድድር ዓመት ብዙ ጨዋታዎችን ያሸነፈ የመጀመሪያው አሰልጣኝ ሆኖ ስሙን በደመቀ ሁኔታ ይጽፋል።
የፉልሀሙ አሰልጣኝ ማርኮ ሲልቫ እንዲህ አይነት ጨዋታዎችን ማድረግ ያስደስተኛል በመሆኑም ለዋንጫ ከሚፋለመው አርሰናል የምንጫወተው ሦስት ነጥብ ለማግኝት ነው ብለዋል፡፡ በጨዋታው ካይ ሀቨርዝ እና ዩሪየን ቲምበር በጉዳት ከስብስቡ ወጭ ሲሆኑ ማርቲን ኦዴጋርድ ለጨዋታው እንደሚደርስ ሚኬል አርቴታ ተናግሯል፡፡
በሌላ ጨዋታ በሊጉ ለመቆየት እየታገለ የሚገኘው ዌስትሀም ዩናይትድ 11 ሰዓት ላይ ከሜዳው ወጭ ከብሬንትፎርድ ይጫወታል፡፡ በ36 ነጥብ 17ኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው ዌስትሀም ከባለፉት ስድስት የሊግ ጨዋታዎች የተሸነፈው በአንዱ ብቻ ሲሆን 18ኛ ደረጃ ላይ የሚገኘው ቶተንሀም እንዳይደርስበት የሚፋለም ይሆናል፡፡
ኒውካስትል ዩናይትድ ከብራይተን እና ከሊጉ መሰናበቱን ያረጋገጠመው ዎልቭስ ከሰንደርላንድ በተመሳሳይ 11 ሰዓት የሚደረጉ ጨዋታዎች ናቸው፡፡
በአንተነህ ሲሳይ
#ethiopiabroadcastingcorporation #epl #arsenal #fulham
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የባሕር በር ዋና ጉዳይ የሆነበት የፓርቲዎች ክርክር
ዛሬ ምሽት 2:30 ይጠብቁን! #ethiopiabroadcastingcorporation #ethiopia #nationalinterest #redsea #seaaccess
3 months ago
ኢትዮጵያውን ይነግሱበታል ተብሎ የሚጠበቀው የለንደን ማራቶን
#ethiopia | በዓለም አትሌቲክስ የፕላቲኒየም ደረጃን ያለው የለንደን ማራቶን ነገ ለ46ኛ ጊዜ ደረጋል፡፡ ከሰባቱ ሜጀር ማራቶኖች አንዱ በሆነውቤለንደን ማራቶን በሴቶች ብቻ የክብረ ወሰን ባለቤቷና የባለፈው ዓመት አሸናፊዋ ትዕግስት አሰፋ፣ ክብሯን ለማስጠበቅና ትሮጣለች፡፡
አትሌቷ የበርሊን ማራቶንን ሁለት ጊዜ ስታሸንፍ በፓሪስ ኦሎምፒክ ደግሞ የብር ሜዳልያ ማግኘቷ ይታወሳል፡፡ ትዕግስት በባለፉት 6 የማራቶን ውድድሮቿ ከሁለተኛነት ያነሰ ውጤትም የላትም፡፡
ከ አትሌት ትዕግስት አሰፋ በተጨማሪ እንደ አትሌት ደጊቱ አዝመራው እና አትሌት ባለምላይ ሹመት ያሉ አትሌቶች ከኬንያውያኑ ሄለን ኦቢሪ እና ጆይሲሊን ጄፕኮስጌ ጋር ብርቱ ፍልሚያ እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።
በወንዶች በኩል ደግሞ የፓሪስ ኦሎምፒክ አሸናፊው ታምራት ቶላ፣ ለአምስተኛ ጊዜ በለንደን አደባባይ ብቃቱን ለማሳየት ይሮጣል። የዓለም ሻምፒዮኑ ታምራት ከዚህ ቀደም በነበሩት ተሳትፎዎቹ እስከ ስድስተኛ ያለውን ደረጃ ይዞ ማጠናቀቁ ለዘንድሮው የአሸናፊ ግምት ውስጥ እንዲገባ አድርጎታል።
በውድድሩ አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ በማራቶን ለመጀመሪያ ጊዜ የሚሮጥ ሲሆን ፣ ደሬሳ ገለታም ከሚጠበቁ አትሌቶች አንዱ ነው።
ያለፈው ዓመት ሻምፒዮኑ ኬንያዊው አትሌት ሰባስቲያን ሳዌ እንዲሁም የዩጋንዳውያኑ ጃኮብ ኪፕሊሞ እና ጆሽዋ ቼፕቴጋይ መገኘት ውድድሩን እጅግ አጓጊና ፈታኝ እንደሚያደርገው ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #ethiopiabroadcastingcorporation
#ethiopia | በዓለም አትሌቲክስ የፕላቲኒየም ደረጃን ያለው የለንደን ማራቶን ነገ ለ46ኛ ጊዜ ደረጋል፡፡ ከሰባቱ ሜጀር ማራቶኖች አንዱ በሆነውቤለንደን ማራቶን በሴቶች ብቻ የክብረ ወሰን ባለቤቷና የባለፈው ዓመት አሸናፊዋ ትዕግስት አሰፋ፣ ክብሯን ለማስጠበቅና ትሮጣለች፡፡
አትሌቷ የበርሊን ማራቶንን ሁለት ጊዜ ስታሸንፍ በፓሪስ ኦሎምፒክ ደግሞ የብር ሜዳልያ ማግኘቷ ይታወሳል፡፡ ትዕግስት በባለፉት 6 የማራቶን ውድድሮቿ ከሁለተኛነት ያነሰ ውጤትም የላትም፡፡
ከ አትሌት ትዕግስት አሰፋ በተጨማሪ እንደ አትሌት ደጊቱ አዝመራው እና አትሌት ባለምላይ ሹመት ያሉ አትሌቶች ከኬንያውያኑ ሄለን ኦቢሪ እና ጆይሲሊን ጄፕኮስጌ ጋር ብርቱ ፍልሚያ እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።
በወንዶች በኩል ደግሞ የፓሪስ ኦሎምፒክ አሸናፊው ታምራት ቶላ፣ ለአምስተኛ ጊዜ በለንደን አደባባይ ብቃቱን ለማሳየት ይሮጣል። የዓለም ሻምፒዮኑ ታምራት ከዚህ ቀደም በነበሩት ተሳትፎዎቹ እስከ ስድስተኛ ያለውን ደረጃ ይዞ ማጠናቀቁ ለዘንድሮው የአሸናፊ ግምት ውስጥ እንዲገባ አድርጎታል።
በውድድሩ አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ በማራቶን ለመጀመሪያ ጊዜ የሚሮጥ ሲሆን ፣ ደሬሳ ገለታም ከሚጠበቁ አትሌቶች አንዱ ነው።
ያለፈው ዓመት ሻምፒዮኑ ኬንያዊው አትሌት ሰባስቲያን ሳዌ እንዲሁም የዩጋንዳውያኑ ጃኮብ ኪፕሊሞ እና ጆሽዋ ቼፕቴጋይ መገኘት ውድድሩን እጅግ አጓጊና ፈታኝ እንደሚያደርገው ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #ethiopiabroadcastingcorporation
6 months ago
ብሪክስ ዓለምን የሚለውጥ የተባለለት 'ዲጂታል አብዮት' ይፋ አደረገ
#ethiopia | ዓለም አቀፉ የፋይናንስ ሥርዓት ከእንግዲህ ወደኋላ በማይመለስበት አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ላይ ይገኛል።
ብዙዎች የብሪክስ አገራት የጋራ ወረቀት ገንዘብ እስኪያትሙ በጉጉት ሲጠብቁ፣ አገራቱ ግን የዓለምን የኢኮኖሚ ሚዛን የሚቀይር ያሉትን ስትራቴጂ ነድፈዋል።
ይህ አዲስ ስልት በወረቀት ገንዘብ ውስጥ ከመግባት ይልቅ፣ የቴክኖሎጂውን ልዕልና በመጠቀም የየአገራቱን ማዕከላዊ ባንክ ዲጂታል ገንዘቦች (CBDCs) በማስተሳሰር ላይ ያተኮረ ነው።
ይህ የዲጂታል አብዮት አባል አገራቱ ያለምንም መካከለኛ ባንክ በቀጥታ እንዲገበያዩ የሚያስችል ስለመሆኑ ነው የተዘገበው።
ለምሳሌ በኢትዮጵያና በቻይና መካከል የሚደረግ የንግድ ልውውጥ በዲጂታል ቴክኖሎጂ አማካኝነት በቀጥታ በየአገራቱ ገንዘቦች እንዲፈጸም በር ይከፍታል።
ይህም የግብይት ወጪን ከመቀነሱና ፍጥነትን ከመጨመሩ ባለፈ፣ አገራት ከቁጥጥር ነፃ ሆነው የራሳቸውን የኢኮኖሚ ሉዓላዊነት እንዲያስከብሩ ያስችላቸዋል።
ብሪክስ ይህንን አማራጭ የመረጠው ከዚህ ቀደም ህንድና ሩሲያ በራሳቸው ገንዘብ ለመገበያየት ሞክረው ካጋጠማቸው የ"ሩፒ ወጥመድ" ትምህርት በመውሰድ ነው።
አዲሱ የዲጂታል መረብ ገንዘብ በአባል አገራቱ መካከል ያለምንም እንቅፋት እንዲዘዋወር ስለሚያደርግ፣ የፋይናንስ ሥርዓቱን ይበልጥ ፍትሐዊና አስተማማኝ ያደርገዋል።
የብሪክስ አገራት እያከናወኑት ያለው ይህ የቴክኖሎጂ ሽግግር የነገዋን ዓለም ኢኮኖሚያዊ ገጽታ ሙሉ በሙሉ የሚቀይር ታላቅ ኩነት ሆኖ ተመዝግቧል።
እናንተስ ምን ታስባላችሁ? ይህ አዲስ ዲጂታል ሥርዓት የኢትዮጵያ በብሪክስ ውስጥ መኖር ለሀገራችን ኢኮኖሚ ምን ዓይነት አዳዲስ እድሎችን ይዞ ይመጣል? ሃሳባችሁን በኮሜንት አጋሩን!
በሰለሞን ገዳ
#ethiopiabroadcastingcorporation #brics #digitalrevolution #finance #globaleconomy
#ethiopia | ዓለም አቀፉ የፋይናንስ ሥርዓት ከእንግዲህ ወደኋላ በማይመለስበት አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ላይ ይገኛል።
ብዙዎች የብሪክስ አገራት የጋራ ወረቀት ገንዘብ እስኪያትሙ በጉጉት ሲጠብቁ፣ አገራቱ ግን የዓለምን የኢኮኖሚ ሚዛን የሚቀይር ያሉትን ስትራቴጂ ነድፈዋል።
ይህ አዲስ ስልት በወረቀት ገንዘብ ውስጥ ከመግባት ይልቅ፣ የቴክኖሎጂውን ልዕልና በመጠቀም የየአገራቱን ማዕከላዊ ባንክ ዲጂታል ገንዘቦች (CBDCs) በማስተሳሰር ላይ ያተኮረ ነው።
ይህ የዲጂታል አብዮት አባል አገራቱ ያለምንም መካከለኛ ባንክ በቀጥታ እንዲገበያዩ የሚያስችል ስለመሆኑ ነው የተዘገበው።
ለምሳሌ በኢትዮጵያና በቻይና መካከል የሚደረግ የንግድ ልውውጥ በዲጂታል ቴክኖሎጂ አማካኝነት በቀጥታ በየአገራቱ ገንዘቦች እንዲፈጸም በር ይከፍታል።
ይህም የግብይት ወጪን ከመቀነሱና ፍጥነትን ከመጨመሩ ባለፈ፣ አገራት ከቁጥጥር ነፃ ሆነው የራሳቸውን የኢኮኖሚ ሉዓላዊነት እንዲያስከብሩ ያስችላቸዋል።
ብሪክስ ይህንን አማራጭ የመረጠው ከዚህ ቀደም ህንድና ሩሲያ በራሳቸው ገንዘብ ለመገበያየት ሞክረው ካጋጠማቸው የ"ሩፒ ወጥመድ" ትምህርት በመውሰድ ነው።
አዲሱ የዲጂታል መረብ ገንዘብ በአባል አገራቱ መካከል ያለምንም እንቅፋት እንዲዘዋወር ስለሚያደርግ፣ የፋይናንስ ሥርዓቱን ይበልጥ ፍትሐዊና አስተማማኝ ያደርገዋል።
የብሪክስ አገራት እያከናወኑት ያለው ይህ የቴክኖሎጂ ሽግግር የነገዋን ዓለም ኢኮኖሚያዊ ገጽታ ሙሉ በሙሉ የሚቀይር ታላቅ ኩነት ሆኖ ተመዝግቧል።
እናንተስ ምን ታስባላችሁ? ይህ አዲስ ዲጂታል ሥርዓት የኢትዮጵያ በብሪክስ ውስጥ መኖር ለሀገራችን ኢኮኖሚ ምን ዓይነት አዳዲስ እድሎችን ይዞ ይመጣል? ሃሳባችሁን በኮሜንት አጋሩን!
በሰለሞን ገዳ
#ethiopiabroadcastingcorporation #brics #digitalrevolution #finance #globaleconomy
Comments