1 month ago
"ታፍነናል" በማለት 300 ሺህ ብር ከቤተሰቦቻቸው የጠየቁት ታዳጊዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ
#ethiopia | በከተማችን አዲስ አበባ፣ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ (የካ አባዶ) የሚኖሩ የ15 እና የ16 ዓመት ሴት ታዳጊዎች፣ ለስደት መሄጃ ገንዘብ ፍለጋ ሲሉ የፈጠሩት "የታፈንን" ድራማ በፖሊስ ክትትል ከሸፈ።
የክስተቱ ዝርዝር፦
ሚያዝያ 12 ቀን 2018 ዓ/ም ለትምህርት የወጡት ታዳጊዎች ሳይመለሱ ቀርተው፣ "300 ሺህ ብር ካልተላከ ገዳዮቹ ጉዳት ሊያደርሱብን ነው" በማለት ቤተሰቦቻቸውን አስጨንቀዋል።
ፖሊስ ባደረገው ክትትል ታዳጊዎቹ ሲ.ኤም.ሲ አካባቢ ከሁለት ወንድ ጓደኞቻቸው ጋር ሲዝናኑ ተገኝተዋል። አራቱም ታዳጊዎችና የመኝታ ክፍል ያከራያቸው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ታዳጊዎቹ ወደ ውጭ ሀገር ለመሄድ አስበው ገንዘብ ለማግኘት ድርጊቱን እንዳቀነባበሩት ለፖሊስ ቃል ሰጥተዋል።
ልጆቻችሁ የት እንደሚውሉ፣ ከማን ጋር እንደሚውሉና ምን እያቀዱ እንደሆነ የመከታተል ልምድ ሊኖራችሁ ይገባል።
ሆቴሎችና የመኝታ ቤቶች ለታዳጊዎች አልኮል ከመሸጥና ክፍል ከማከራየት እንዲቆጠቡ ፖሊስ ጥብቅ ማሳሰቢያ ሰጥቷል።
ልጆቻችንን እንከታተል፤ ከስደትና ከጥፋት እንታደጋቸው!
#getu #addisababapolice #lemikura #teenagecrime #safetyfirst #ethiopianfamily #awareness #socialissue #አዲስአበባፖሊስ #ለሚኩራ #የልጆችጥበቃ #ማስጠንቀቂያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | በከተማችን አዲስ አበባ፣ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ (የካ አባዶ) የሚኖሩ የ15 እና የ16 ዓመት ሴት ታዳጊዎች፣ ለስደት መሄጃ ገንዘብ ፍለጋ ሲሉ የፈጠሩት "የታፈንን" ድራማ በፖሊስ ክትትል ከሸፈ።
የክስተቱ ዝርዝር፦
ሚያዝያ 12 ቀን 2018 ዓ/ም ለትምህርት የወጡት ታዳጊዎች ሳይመለሱ ቀርተው፣ "300 ሺህ ብር ካልተላከ ገዳዮቹ ጉዳት ሊያደርሱብን ነው" በማለት ቤተሰቦቻቸውን አስጨንቀዋል።
ፖሊስ ባደረገው ክትትል ታዳጊዎቹ ሲ.ኤም.ሲ አካባቢ ከሁለት ወንድ ጓደኞቻቸው ጋር ሲዝናኑ ተገኝተዋል። አራቱም ታዳጊዎችና የመኝታ ክፍል ያከራያቸው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ታዳጊዎቹ ወደ ውጭ ሀገር ለመሄድ አስበው ገንዘብ ለማግኘት ድርጊቱን እንዳቀነባበሩት ለፖሊስ ቃል ሰጥተዋል።
ልጆቻችሁ የት እንደሚውሉ፣ ከማን ጋር እንደሚውሉና ምን እያቀዱ እንደሆነ የመከታተል ልምድ ሊኖራችሁ ይገባል።
ሆቴሎችና የመኝታ ቤቶች ለታዳጊዎች አልኮል ከመሸጥና ክፍል ከማከራየት እንዲቆጠቡ ፖሊስ ጥብቅ ማሳሰቢያ ሰጥቷል።
ልጆቻችንን እንከታተል፤ ከስደትና ከጥፋት እንታደጋቸው!
#getu #addisababapolice #lemikura #teenagecrime #safetyfirst #ethiopianfamily #awareness #socialissue #አዲስአበባፖሊስ #ለሚኩራ #የልጆችጥበቃ #ማስጠንቀቂያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
6 months ago
በአዲስ አበባ ከተማ 25 የትራፊክ ፍሰት ችግር ያለባቸዉ መንገዶች ፣አደባባዮች ፣ተርሚናሎች እና መጋጠሚያዎች ተለዩ
#ethiopia | የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን በከተማዋ የትራፊክ ፍሰት ችግር ባለባቸዉ 25 መንገዶች ፣አደባባዮች ፣ተርሚናሎች እና ማጋጠሚያዎች ላይ በትኩረት እየሰራ መሆኑን አስታውቋል ።
በከተማዋ በተለይም በስራ መግቢያና መዉጪያ ሰዓት የትራፊክ መጨናነቅ በሚታይባቸው ቦታዎች ላይ ፍሰትን መሠረት ያደረገ ስምሪት በመስጠት ጠንከር ያለ የማስተባበር ስራ እያከናወነ መሆኑን በባለስልጣን መስሪያቤቱ የትራፊክ ቁጥጥርና ኩነት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አያሌዉ ኢቲሳ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል ።
የትራፊክ ፍሰት ችግር አለባቸው ብለዉ ከተለዩ አከባቢዎች መካከል በለሚኩራ ክፍለከተማ በተለምዶ 72 ፣ሲኤምሲ መሪ ሳይት እና አያት መሪ ፣በአቃቂ ቃሊቲ ቶታል ማደያ እስከ አደባባይ እና ከማሰልጠኛ አቦ መብራት እንደሚገኙበት ተገልጿል ።
በተጨማሪም በየካ ክፍለ ከተማ ከላምበረት እስከ ዲያስፖራ አደባባይ እና ከጉርድ ሾላ እስከ መገናኛ ተርሚናል ፣በኮልፌ ክፍለ ከተማ ከዘነበወርቅ እስከ ቶታል እና ከካራ እስከ አየር ጤና ፣በቦሌ ክፍለ ከተማ ከቦሌ ሚካኤል እስከ ጊዮርጊስ መብራት ፣ከኤድናሞል አዉራሪስ ጉላጉል 22 እና በሌሎችም አከባቢዎች የትራፊክ ፍሰቱን የማስተካከል ስራ ተጠናክሮ ቀጥላል ተብሏል ።
በቀጣይ በጥናት ላይ በመመስረት የከተማዋን የትራፊክ እንቅስቃሴ ፍሰት ማስተካከል የሚያስችሉ የምህንድስና ማሻሻያዎች ስራዎች ተግባራዊ እንደሚደረጉ ዳይሬክተሩ ለጣቢያችን ጨምረዉ ተናግረዋል ያለው ብስራት ኤፍ ኤም ነው።
#ethiopia | የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን በከተማዋ የትራፊክ ፍሰት ችግር ባለባቸዉ 25 መንገዶች ፣አደባባዮች ፣ተርሚናሎች እና ማጋጠሚያዎች ላይ በትኩረት እየሰራ መሆኑን አስታውቋል ።
በከተማዋ በተለይም በስራ መግቢያና መዉጪያ ሰዓት የትራፊክ መጨናነቅ በሚታይባቸው ቦታዎች ላይ ፍሰትን መሠረት ያደረገ ስምሪት በመስጠት ጠንከር ያለ የማስተባበር ስራ እያከናወነ መሆኑን በባለስልጣን መስሪያቤቱ የትራፊክ ቁጥጥርና ኩነት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አያሌዉ ኢቲሳ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል ።
የትራፊክ ፍሰት ችግር አለባቸው ብለዉ ከተለዩ አከባቢዎች መካከል በለሚኩራ ክፍለከተማ በተለምዶ 72 ፣ሲኤምሲ መሪ ሳይት እና አያት መሪ ፣በአቃቂ ቃሊቲ ቶታል ማደያ እስከ አደባባይ እና ከማሰልጠኛ አቦ መብራት እንደሚገኙበት ተገልጿል ።
በተጨማሪም በየካ ክፍለ ከተማ ከላምበረት እስከ ዲያስፖራ አደባባይ እና ከጉርድ ሾላ እስከ መገናኛ ተርሚናል ፣በኮልፌ ክፍለ ከተማ ከዘነበወርቅ እስከ ቶታል እና ከካራ እስከ አየር ጤና ፣በቦሌ ክፍለ ከተማ ከቦሌ ሚካኤል እስከ ጊዮርጊስ መብራት ፣ከኤድናሞል አዉራሪስ ጉላጉል 22 እና በሌሎችም አከባቢዎች የትራፊክ ፍሰቱን የማስተካከል ስራ ተጠናክሮ ቀጥላል ተብሏል ።
በቀጣይ በጥናት ላይ በመመስረት የከተማዋን የትራፊክ እንቅስቃሴ ፍሰት ማስተካከል የሚያስችሉ የምህንድስና ማሻሻያዎች ስራዎች ተግባራዊ እንደሚደረጉ ዳይሬክተሩ ለጣቢያችን ጨምረዉ ተናግረዋል ያለው ብስራት ኤፍ ኤም ነው።
9 months ago
ለዓመታት በሪል አስቴቱ የተሰቃዩት ቤት ገዢዎች መንግሥት ይድረስልን እያሉ ነው
ፌም ሪል እስቴት ሀኮማል ኮንስትራክሽን ከተባለ ድርጅት ጋር በመሆን ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ ፊጋ አካባቢ በሚገኝ ሳይቱ ቤት ሰርቶ ለማስረከብ 18 ወራት የጊዜ ገደብ እየሰጠ ለብዙዎች ቤት መሸጡ ይነገራል፡፡
ሆኖም ውሉንም ቃሉንም ሳያከብር ከ14 ዓመታት በላይ ደንበኞቹን እንዳስጠበቀ፣ለተደራራቢ ችግርና ስቃይ እንደዳረገ ቤት ገዢዎች ይናገራሉ፡፡
ሪል እስቴቱ በወቅቱ በሰራው አማላይ ማስታወቂያና በየቦታው ባሰማራቸው ሴልሶች ብዙ ቤት ገዢዎችን መሳብ ችሎ ነበር፡፡በማስታወቂያው ተማለው እና በያዙት ህጋዊ ውል ተማምነው ከ380 በላይ የሚሆኑ አባወራዎች ፊጋ አካባቢ እየተገነባ ያለውን ቤት እንደገዙ በቁጭት ያስታውሳሉ፡፡
በ18 ወራት ይጠናቀቃል የተባለው ቤት 10 ዓመታት ቢያልፈውም ቤት ሊሆን አልቻለም፡፡
ቤት ገዢዎች "ቤታችንን ስጡን" እያሉ በሪል እስቴቱ ቢሮ ቢንከራተቱም ሰሚ አላገኙም፡፡ችግሩ የባሰባቸው ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ ቤታቸውን በራሳቸው ጨርሰው መግባት ጀመሩ፡፡አንዳቸው አንዳቸውን እያዩ የተጀመረውን ቤት ከሪል እስቴቱ በመረከብ አብዛኛው ቤት ገዢ ቤቱን በራሱ ተጨማሪ ወጪ ቤቱን አጠናቆ ገባ፣ሌላውም አከራየ፡፡
በፍርድ ቤት እና በሌላም ሙግትና ማስፈራሪያ የጥቂቶችን ቤት ሪል እስቴቱ ጨርሶ ያስረከበ ቢሆንም በዚህ ሁኔታ የማጠናቀቂያ ሥራው የተሰራለት ቤት ግን እንደነገሩና በወረደ ማቴርያል የተሰራ በመሆኑ ነዋሪዎችን ለበለጠ ኪሳራ በመዳረግ ከድጡ ወደ ማጡ ከተተ፡፡
ቤት ገዢዎቹ ከሪል አስቴቱ ቤታቸውን ተረክበው በራሳቸው አጠናቀው መግባት ቢችሉም አጠቃላይ ህንፃው እና የጋራ መገልገያ የሆኑ መሰረተ ልማቶች አልተሟሉም ነበር፡፡ መንገድ፣አጥር፣ሪል እስቴቱ አልሰራም፡፡መብራትና ውሃም ለኮንስትራክሽን ከገባ አንድ ቆጣሪ ላይ በፈረቃ ከመጠቀም ውጪ ለነዋሪዎች ምንም ዓይነት ቆጣሪ አላስገባም፡፡
ይሄ እና ሌሎች በርካታ ነገሮች የቤት ገዢዎች እዳ እና ችግር ሆኖ ለዘመናት መቀጠላቸውን ቤት ገዢዎቹ በምሬት ያስታውሳሉ፡፡
እስከ 2013 ዓ.ም ድረስ ሪል እስቴቱ ግንባታውን ባለማጠናቀቁ በግቢው ውስጥ ቢሮ ይዞ መብራትና ውሃን ከነዋሪው 45 ፐርሰንት እየሰበሰበ የአገልግሎት ክፍያውን እየፈፀመ የማስተዳደደር ሥራውን ይሰራ ነበር፡፡ሪል እስቴቱ በራሱ ፍቃድ 2013 ዓ.ም ግቢውን ለቆ ከወጣ በኋላ ነዋሪው በወረዳው አማክኝነት በህብረት ሥራ ማህበር በመደራጀት በጥቅምት 2014 ዓ.ም ህጋዊ እውቅና አገኝ፡፡በየጊዜው ገንዘብ በማዋጣት ቀስ በቀስ ሪል አስቴቱ ጭራሽ ያልሰራውንና አዝረክርኮ የተዋቸውን የአጥር፣የጥበቃ ማማ እና የውስጥ ለውስጥ መንገድ ሥራዎች እንደምንም ተብሎ ተሰራ፡፡ከዚህም ትልቁን ድርሻ የሚይዘው የውስጥ ለውስጥ የአስፋልት ሥራው ነው፡፡
የአስፋልት ሥራው ከፍተኛ ወገንዘብ፣ጉልበት እና ጊዜ የወሰደ ነበር፡፡
የቤት ባለቤቶች ከፍተኛ ወጪ እና ድክም አውጥተው የግልና የጋራ መኖሪያና አካባቢያቸውን ቢያሻሽሉም የውሃ እና የመብራት ጉዳይ እስከዛሬ ትልቅ ጫና ሲፈጥርባቸው ቆይቷል፡፡ሪል እስቴቱ ባለበት ከፍተኛ ድርጅታዊ ችግር እና ድክመት ምክንያት ካርታቸውን ሊሰጣቸው ባለመቻሉ የውሃና የመብራት ቆጣሪ በየቤታቸው ሊገባ አልቻለም፡፡በዚህም ምክንያት የውሃና የመብራት ፍጆታ ከአንድ ቆጣሪ ላይ በመሆኑ ፍጆታው ሲጨምር ማባዥውም ስለሚጨምር ታሪፉን ከፍ ያደርገዋል፡፡በዚህም ምክንያት ነዋሪዎቹ ለዓመታት ለከፍተኛ ወጪና ኪሳራ እየተዳረጉ ቀጥለዋል፡፡
ለስንት እዳና መከራ የዳረጋቸውን ሪል እስቴት ሳይከሱት የቆዩ ቢሆንም የካርታቸው ጉዳይ ግን የህልውና ጉዳይ ስለሆነ ክስ መስርተው ጉዳዩ በፍርድ ቤት እየታየ ነው፡፡
የቤት ገዢዎች ማህበር ህጋዊ መስፈርትና ቅድመ ሁኔታዎችን አሟልቶ የህብረት ሥራ ዕውቅና አግኝቶ በርካታ ቀሪ ሥራዎችንና የልማት ሥራዎችን ሲሰራ ቆይቷል፡፡አሁን ላይ ከፍተኛ ችግር የሆነባቸውን የመብራት እና የውሃ ቆጣሪ በከፍተኛ ውጣ ውረድ በማህበሩ በማስፈቀድ ችግራቸውን ሊቀርፉ ጫፍ ላይ በደረሱበት ወቅት ያልተጠበቀ ድንገተኛ መሰናክል ያጋጠማቸው መሆኑን ነዋሪዎቹ ለአቦል ሚዲያ ገልፀዋል፡፡ይህም ነዋሪው ውሃና መብራት እንዳያገኝ እና በፍርድ ቤት የተያዘው ካርታ የማግኝት ሂደት እንዲደናቀፍ ሆን ተብሎ የተሰራ ሴራ እንደሆነ ማረጋገጥ ችለናል ብለዋል፡፡
የነዋሪዎች ማህበር ህጋዊ መስፈርቱን አሟልቶ እንዲቋቋም እና ህጋዊ የማህበር እንቅስቃሴ እንዲያደርግ ዕውቅና የሰጠው የለሚኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 9 ፅ/ቤት "ሪል እስቴቱ ከዕውቅናዬ ውጪ ተቋቁሟል ብሎ አመልክቷል" በማለት ምንም ዓይነት ማስጠንቀቂያ ሳይሰጥ ከነሐሴ 30/2017 ዓ.ም ጀምሮ የነዋሪዎቹን ማህበር አግዷል፡፡ ከተቋቋመ 4 ዓመታት በኋላ "የተደራጃችሁበት መንገድ ትክክል አይደለም" በማለት የወረዳው ህብረት ሥራ ጽ/ቤት የእግድ ደብዳቤ መፃፉ ከፍተኛ ግርምት የፈጠረባቸው መሆኑን ነዋሪዎቹ ገልፀዋል፡፡በዚህ ወቅት ይህ የተደረገው ነዋሪው ውሃና መብራት እንዳያገኝና በፍርድ ቤት የተያዘው ካርታ የማግኝት ሂደት እንዲደናቀፍ ሆን ተብሎ የተሰራ ሴራ መሆኑን ነዋሪዎቹ ለአቦል ሚዲያ አስረድተዋል፡፡
ይህ እግድ በተጻፈ ማግስት አስቀድሞ የተነገረው ጉደኛው ሪል እስቴት አይኑን በጨው አጥቦ "የማህበራችሁን ንብረት አስረክቡኝና እኔ ላስተዳድራችሁ" የሚል ደብዳቤ ይዞ በነዋሪዎች ግቢ ከተፍ ማለቱ ሌላው አስደናቂና አስቂኝ ነገር ሆኖባቸዋል፡፡ግቢው ውስጥ "ንብረት አለኝ" በሚል ሰበብ ሙሉ ለሙሉ የሚያስተዳድረውን የግቢውን ጥበቃ መሳሪያ በማድርግ "ከኔ ፍቃድ ውጪ ዕቃ መግባትም መውጣትም አይችልም" በማለት ለዓመታት ነዋሪዎች በኖሩበት ቤት የባለቤትነት ስሜት እንዳይሰማቸው ለማድረግ ሞክሯል፡፡ይህ እርምጃ በቀጣይ ያለ ውል እና ያለአግባብ ካርታ ለመውሰድ ክፈሉ ብሎ የጠየቀውንና ከውሉ ሁለት እጥፍ በላይ የሆነውን የግፍ ጥያቄ ካልከፈላችሁ አትገቡም ወደሚል ማምራቱ እንደሆነ ነዋሪዎቹ ተገንዝበዋል፡፡
"ወደው አይስቁ" እንደሚባለው ወረዳው እና ሪል እስቴቱ ተናበው በሰሩት ሥራ ነዋሪው የግርምትና የሀፍረት ሳቅ እየሳቀ አመት በዓሉን ለማሳለፍ ተገዷል፡፡
ማንም ኢትዮጵያዊ የጋራ ችግሮቹን በጋራ መፍትሄ ለማግኝት በማህበር፣በዕቁብና በመሳሰሉት ተደራጅቶ የመንቀሳቀስ የዜግነት መብት እንዳለው ይታወቃል፡፡በፊም ሪል እስቴት እና ሀኮማል በተባሉ እጀ ረጃጅም ድርጅቶች የከፍተኛ ችግርና ስቃይ ሰለባ የሆኑት ቤት ገዢዎች የደረሰባቸውን ችግርና መከራ በጋራ ለመቋቋምና ለመወጣት ሲሉ ነው ማህበር የመሰረቱት፡፡በብዙ ጥረትና ልፋት ባጠራቀሙት ገንዘብ፣የራሳቸውንና የልጆቻቸውን ፍላጎት ገድበውና ቆጥበው የገዙትና ብዙ ወጪ ያወጡበት ቤታቸውን፣ማረፊያና መጦሪያ ሳይሆናቸው ህግና ህዝብ ባለበት ሀገር ብዙ መከራና ግፍ እያደረሰባቸው ያለውን ህገወጥ ሪል እስቴት ለመቋቋም ሲሉ የመሰረቱት ማህበር መሆኑን ነው ነዋሪዎቹ የሚናገሩት፡፡የነዋሪዎች መዋጮና ሌሎች የውስጥ ሥርዓትና ደንብን እንዲያስጠብቅ በራሱ በወረዳው አማካኝነት እንዲቋቋም መደረጉ ተረስቶ ለህገወጡ ሪል እስቴት ከጠቀመ በሚል 380 አባውራን ለማስፈራራት "ማህበራችሁ ታግዷል" በሚል ከሚኖሩበት ወረዳ ደብዳቤ መፃፉ በነዋሪዎች ዘንድ ሀዘኔታን ፈጥሯል፡፡ነዋሪዎቹ ለዓመታት ከደረሰባቸው እና ካለፉበት ችግር አንፃር አጋጣሚና ሁኔታው ቢያስከፋቸውም ጉዳዩ ተራ የመልካም አስተዳደደር ችግር እንደሆነ ተገንዝበዋል፡፡ ለሚመለከተው መንግሥታዊ አካል በማሳወቅም የህዝብ እና የመንግሥት ጠላቶችን ለማጋለጥ አስፈላጊውን ሁሉ እንደሚያደርጉ ዘገባውን ላጠናከረው ለአቦል ሚዲያ አረጋግጠዋል፡፡
ህግ ያለበት ሀገር እንደመሆኑም ፍትህ በቅርብ እንደሚያገኙም ያላቸውን ጽኑ እምነት ገልፀዋል፡፡
ፌም ሪል እስቴት ሀኮማል ኮንስትራክሽን ከተባለ ድርጅት ጋር በመሆን ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ ፊጋ አካባቢ በሚገኝ ሳይቱ ቤት ሰርቶ ለማስረከብ 18 ወራት የጊዜ ገደብ እየሰጠ ለብዙዎች ቤት መሸጡ ይነገራል፡፡
ሆኖም ውሉንም ቃሉንም ሳያከብር ከ14 ዓመታት በላይ ደንበኞቹን እንዳስጠበቀ፣ለተደራራቢ ችግርና ስቃይ እንደዳረገ ቤት ገዢዎች ይናገራሉ፡፡
ሪል እስቴቱ በወቅቱ በሰራው አማላይ ማስታወቂያና በየቦታው ባሰማራቸው ሴልሶች ብዙ ቤት ገዢዎችን መሳብ ችሎ ነበር፡፡በማስታወቂያው ተማለው እና በያዙት ህጋዊ ውል ተማምነው ከ380 በላይ የሚሆኑ አባወራዎች ፊጋ አካባቢ እየተገነባ ያለውን ቤት እንደገዙ በቁጭት ያስታውሳሉ፡፡
በ18 ወራት ይጠናቀቃል የተባለው ቤት 10 ዓመታት ቢያልፈውም ቤት ሊሆን አልቻለም፡፡
ቤት ገዢዎች "ቤታችንን ስጡን" እያሉ በሪል እስቴቱ ቢሮ ቢንከራተቱም ሰሚ አላገኙም፡፡ችግሩ የባሰባቸው ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ ቤታቸውን በራሳቸው ጨርሰው መግባት ጀመሩ፡፡አንዳቸው አንዳቸውን እያዩ የተጀመረውን ቤት ከሪል እስቴቱ በመረከብ አብዛኛው ቤት ገዢ ቤቱን በራሱ ተጨማሪ ወጪ ቤቱን አጠናቆ ገባ፣ሌላውም አከራየ፡፡
በፍርድ ቤት እና በሌላም ሙግትና ማስፈራሪያ የጥቂቶችን ቤት ሪል እስቴቱ ጨርሶ ያስረከበ ቢሆንም በዚህ ሁኔታ የማጠናቀቂያ ሥራው የተሰራለት ቤት ግን እንደነገሩና በወረደ ማቴርያል የተሰራ በመሆኑ ነዋሪዎችን ለበለጠ ኪሳራ በመዳረግ ከድጡ ወደ ማጡ ከተተ፡፡
ቤት ገዢዎቹ ከሪል አስቴቱ ቤታቸውን ተረክበው በራሳቸው አጠናቀው መግባት ቢችሉም አጠቃላይ ህንፃው እና የጋራ መገልገያ የሆኑ መሰረተ ልማቶች አልተሟሉም ነበር፡፡ መንገድ፣አጥር፣ሪል እስቴቱ አልሰራም፡፡መብራትና ውሃም ለኮንስትራክሽን ከገባ አንድ ቆጣሪ ላይ በፈረቃ ከመጠቀም ውጪ ለነዋሪዎች ምንም ዓይነት ቆጣሪ አላስገባም፡፡
ይሄ እና ሌሎች በርካታ ነገሮች የቤት ገዢዎች እዳ እና ችግር ሆኖ ለዘመናት መቀጠላቸውን ቤት ገዢዎቹ በምሬት ያስታውሳሉ፡፡
እስከ 2013 ዓ.ም ድረስ ሪል እስቴቱ ግንባታውን ባለማጠናቀቁ በግቢው ውስጥ ቢሮ ይዞ መብራትና ውሃን ከነዋሪው 45 ፐርሰንት እየሰበሰበ የአገልግሎት ክፍያውን እየፈፀመ የማስተዳደደር ሥራውን ይሰራ ነበር፡፡ሪል እስቴቱ በራሱ ፍቃድ 2013 ዓ.ም ግቢውን ለቆ ከወጣ በኋላ ነዋሪው በወረዳው አማክኝነት በህብረት ሥራ ማህበር በመደራጀት በጥቅምት 2014 ዓ.ም ህጋዊ እውቅና አገኝ፡፡በየጊዜው ገንዘብ በማዋጣት ቀስ በቀስ ሪል አስቴቱ ጭራሽ ያልሰራውንና አዝረክርኮ የተዋቸውን የአጥር፣የጥበቃ ማማ እና የውስጥ ለውስጥ መንገድ ሥራዎች እንደምንም ተብሎ ተሰራ፡፡ከዚህም ትልቁን ድርሻ የሚይዘው የውስጥ ለውስጥ የአስፋልት ሥራው ነው፡፡
የአስፋልት ሥራው ከፍተኛ ወገንዘብ፣ጉልበት እና ጊዜ የወሰደ ነበር፡፡
የቤት ባለቤቶች ከፍተኛ ወጪ እና ድክም አውጥተው የግልና የጋራ መኖሪያና አካባቢያቸውን ቢያሻሽሉም የውሃ እና የመብራት ጉዳይ እስከዛሬ ትልቅ ጫና ሲፈጥርባቸው ቆይቷል፡፡ሪል እስቴቱ ባለበት ከፍተኛ ድርጅታዊ ችግር እና ድክመት ምክንያት ካርታቸውን ሊሰጣቸው ባለመቻሉ የውሃና የመብራት ቆጣሪ በየቤታቸው ሊገባ አልቻለም፡፡በዚህም ምክንያት የውሃና የመብራት ፍጆታ ከአንድ ቆጣሪ ላይ በመሆኑ ፍጆታው ሲጨምር ማባዥውም ስለሚጨምር ታሪፉን ከፍ ያደርገዋል፡፡በዚህም ምክንያት ነዋሪዎቹ ለዓመታት ለከፍተኛ ወጪና ኪሳራ እየተዳረጉ ቀጥለዋል፡፡
ለስንት እዳና መከራ የዳረጋቸውን ሪል እስቴት ሳይከሱት የቆዩ ቢሆንም የካርታቸው ጉዳይ ግን የህልውና ጉዳይ ስለሆነ ክስ መስርተው ጉዳዩ በፍርድ ቤት እየታየ ነው፡፡
የቤት ገዢዎች ማህበር ህጋዊ መስፈርትና ቅድመ ሁኔታዎችን አሟልቶ የህብረት ሥራ ዕውቅና አግኝቶ በርካታ ቀሪ ሥራዎችንና የልማት ሥራዎችን ሲሰራ ቆይቷል፡፡አሁን ላይ ከፍተኛ ችግር የሆነባቸውን የመብራት እና የውሃ ቆጣሪ በከፍተኛ ውጣ ውረድ በማህበሩ በማስፈቀድ ችግራቸውን ሊቀርፉ ጫፍ ላይ በደረሱበት ወቅት ያልተጠበቀ ድንገተኛ መሰናክል ያጋጠማቸው መሆኑን ነዋሪዎቹ ለአቦል ሚዲያ ገልፀዋል፡፡ይህም ነዋሪው ውሃና መብራት እንዳያገኝ እና በፍርድ ቤት የተያዘው ካርታ የማግኝት ሂደት እንዲደናቀፍ ሆን ተብሎ የተሰራ ሴራ እንደሆነ ማረጋገጥ ችለናል ብለዋል፡፡
የነዋሪዎች ማህበር ህጋዊ መስፈርቱን አሟልቶ እንዲቋቋም እና ህጋዊ የማህበር እንቅስቃሴ እንዲያደርግ ዕውቅና የሰጠው የለሚኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 9 ፅ/ቤት "ሪል እስቴቱ ከዕውቅናዬ ውጪ ተቋቁሟል ብሎ አመልክቷል" በማለት ምንም ዓይነት ማስጠንቀቂያ ሳይሰጥ ከነሐሴ 30/2017 ዓ.ም ጀምሮ የነዋሪዎቹን ማህበር አግዷል፡፡ ከተቋቋመ 4 ዓመታት በኋላ "የተደራጃችሁበት መንገድ ትክክል አይደለም" በማለት የወረዳው ህብረት ሥራ ጽ/ቤት የእግድ ደብዳቤ መፃፉ ከፍተኛ ግርምት የፈጠረባቸው መሆኑን ነዋሪዎቹ ገልፀዋል፡፡በዚህ ወቅት ይህ የተደረገው ነዋሪው ውሃና መብራት እንዳያገኝና በፍርድ ቤት የተያዘው ካርታ የማግኝት ሂደት እንዲደናቀፍ ሆን ተብሎ የተሰራ ሴራ መሆኑን ነዋሪዎቹ ለአቦል ሚዲያ አስረድተዋል፡፡
ይህ እግድ በተጻፈ ማግስት አስቀድሞ የተነገረው ጉደኛው ሪል እስቴት አይኑን በጨው አጥቦ "የማህበራችሁን ንብረት አስረክቡኝና እኔ ላስተዳድራችሁ" የሚል ደብዳቤ ይዞ በነዋሪዎች ግቢ ከተፍ ማለቱ ሌላው አስደናቂና አስቂኝ ነገር ሆኖባቸዋል፡፡ግቢው ውስጥ "ንብረት አለኝ" በሚል ሰበብ ሙሉ ለሙሉ የሚያስተዳድረውን የግቢውን ጥበቃ መሳሪያ በማድርግ "ከኔ ፍቃድ ውጪ ዕቃ መግባትም መውጣትም አይችልም" በማለት ለዓመታት ነዋሪዎች በኖሩበት ቤት የባለቤትነት ስሜት እንዳይሰማቸው ለማድረግ ሞክሯል፡፡ይህ እርምጃ በቀጣይ ያለ ውል እና ያለአግባብ ካርታ ለመውሰድ ክፈሉ ብሎ የጠየቀውንና ከውሉ ሁለት እጥፍ በላይ የሆነውን የግፍ ጥያቄ ካልከፈላችሁ አትገቡም ወደሚል ማምራቱ እንደሆነ ነዋሪዎቹ ተገንዝበዋል፡፡
"ወደው አይስቁ" እንደሚባለው ወረዳው እና ሪል እስቴቱ ተናበው በሰሩት ሥራ ነዋሪው የግርምትና የሀፍረት ሳቅ እየሳቀ አመት በዓሉን ለማሳለፍ ተገዷል፡፡
ማንም ኢትዮጵያዊ የጋራ ችግሮቹን በጋራ መፍትሄ ለማግኝት በማህበር፣በዕቁብና በመሳሰሉት ተደራጅቶ የመንቀሳቀስ የዜግነት መብት እንዳለው ይታወቃል፡፡በፊም ሪል እስቴት እና ሀኮማል በተባሉ እጀ ረጃጅም ድርጅቶች የከፍተኛ ችግርና ስቃይ ሰለባ የሆኑት ቤት ገዢዎች የደረሰባቸውን ችግርና መከራ በጋራ ለመቋቋምና ለመወጣት ሲሉ ነው ማህበር የመሰረቱት፡፡በብዙ ጥረትና ልፋት ባጠራቀሙት ገንዘብ፣የራሳቸውንና የልጆቻቸውን ፍላጎት ገድበውና ቆጥበው የገዙትና ብዙ ወጪ ያወጡበት ቤታቸውን፣ማረፊያና መጦሪያ ሳይሆናቸው ህግና ህዝብ ባለበት ሀገር ብዙ መከራና ግፍ እያደረሰባቸው ያለውን ህገወጥ ሪል እስቴት ለመቋቋም ሲሉ የመሰረቱት ማህበር መሆኑን ነው ነዋሪዎቹ የሚናገሩት፡፡የነዋሪዎች መዋጮና ሌሎች የውስጥ ሥርዓትና ደንብን እንዲያስጠብቅ በራሱ በወረዳው አማካኝነት እንዲቋቋም መደረጉ ተረስቶ ለህገወጡ ሪል እስቴት ከጠቀመ በሚል 380 አባውራን ለማስፈራራት "ማህበራችሁ ታግዷል" በሚል ከሚኖሩበት ወረዳ ደብዳቤ መፃፉ በነዋሪዎች ዘንድ ሀዘኔታን ፈጥሯል፡፡ነዋሪዎቹ ለዓመታት ከደረሰባቸው እና ካለፉበት ችግር አንፃር አጋጣሚና ሁኔታው ቢያስከፋቸውም ጉዳዩ ተራ የመልካም አስተዳደደር ችግር እንደሆነ ተገንዝበዋል፡፡ ለሚመለከተው መንግሥታዊ አካል በማሳወቅም የህዝብ እና የመንግሥት ጠላቶችን ለማጋለጥ አስፈላጊውን ሁሉ እንደሚያደርጉ ዘገባውን ላጠናከረው ለአቦል ሚዲያ አረጋግጠዋል፡፡
ህግ ያለበት ሀገር እንደመሆኑም ፍትህ በቅርብ እንደሚያገኙም ያላቸውን ጽኑ እምነት ገልፀዋል፡፡
9 months ago
በአዲስ ዓመት እና በዋዜማው የ3ሰዎች ህይወት በከሰል ጭስ አለፈ
ከሶስቱ ሰዎች ውስጥ ሁለቱ ባልና ሚስት መሆናቸውን የአዲስ አበባ ፓሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።
በአዲስ አበባ ከተማ በአዲስ አመት ዋዜማ እና በእለቱ በትራፊክም አደጋ የሞተሰው አለመኖሩን እና የወንጀል አደጋ አለመድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ ለብስራት ሬድዮ የተናገሩ ሲሆን ከወንጀል ውጭ በከሰል ጭስ መታፈን የ3 ሰዎች ህይወት ማለፉን ገልፀዋል።
በለሚኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7ጣፎ ኮዲሚኒየም እድሜቸው 75 አመት አዛውንት ጳጉሜ 5 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አመት ዋዜማ ምሽት በከሰል ጭስ ታፍነው ህይወታቸው አልፏል። በተመሳሳይ በለሚኩራ ክፍለከተማ ወረዳ 13 ህዳሴ ትምህርት ቤት ጀርባ በአዲስ አመት መስከረም 1 ቀን 2018 ዓ.ም ምሽት 6 ሰአት ባለትዳሮች በከሰል ጭስ ታፍነው ሞተው መገኘታቸውን ኮማንደር ማርቆስ ተናግረዋል።
ባለትዳሮቹ እሱ የ35 አመት ወጣት የትዳር አጋሩም ደግሞ የ27 አመት ወጣት መሆናን ፖሊስ የገለፀ ሲሆን በከሰል ጭሱ ሁለቱም ሞተው መገኘታቸውን ተነግሯል።
እንደ ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ ማብራሪያ ኮሚሽን መስሪያ ቤቱ በበአል ሰሞን የሚደርሱ አደጋዎች አስቀድም ለመከላከል አባላቱን በገበያ ቦታዎች እና ግርግር በሚበዛባቸው በበቂ ማሰማራቱን እና አስቀድሞም ለህብረተሰቡ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን በመስራቱ በድንገት በከሰል ጭስ ከሞቱት ሰዎች ውጪ በትራፊክም ሆነ በሌሎች የወንጀልም አደጋዎች ሞት አለማጋጠሙን አሰታውቀዋል።
ፖሊስ በቀጣይ በመስከረም ወር በሚከበሩ ሀይማኖታዊ እና ባህላዊ በአላት ላይ ተመሳሳይ ጥንቃቄ እንዲያደርግ አሳስባል።
©️ዳጉ_ጆርናል
ከሶስቱ ሰዎች ውስጥ ሁለቱ ባልና ሚስት መሆናቸውን የአዲስ አበባ ፓሊስ ኮሚሽን አስታወቀ።
በአዲስ አበባ ከተማ በአዲስ አመት ዋዜማ እና በእለቱ በትራፊክም አደጋ የሞተሰው አለመኖሩን እና የወንጀል አደጋ አለመድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ ለብስራት ሬድዮ የተናገሩ ሲሆን ከወንጀል ውጭ በከሰል ጭስ መታፈን የ3 ሰዎች ህይወት ማለፉን ገልፀዋል።
በለሚኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7ጣፎ ኮዲሚኒየም እድሜቸው 75 አመት አዛውንት ጳጉሜ 5 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አመት ዋዜማ ምሽት በከሰል ጭስ ታፍነው ህይወታቸው አልፏል። በተመሳሳይ በለሚኩራ ክፍለከተማ ወረዳ 13 ህዳሴ ትምህርት ቤት ጀርባ በአዲስ አመት መስከረም 1 ቀን 2018 ዓ.ም ምሽት 6 ሰአት ባለትዳሮች በከሰል ጭስ ታፍነው ሞተው መገኘታቸውን ኮማንደር ማርቆስ ተናግረዋል።
ባለትዳሮቹ እሱ የ35 አመት ወጣት የትዳር አጋሩም ደግሞ የ27 አመት ወጣት መሆናን ፖሊስ የገለፀ ሲሆን በከሰል ጭሱ ሁለቱም ሞተው መገኘታቸውን ተነግሯል።
እንደ ኮማንደር ማርቆስ ታደሰ ማብራሪያ ኮሚሽን መስሪያ ቤቱ በበአል ሰሞን የሚደርሱ አደጋዎች አስቀድም ለመከላከል አባላቱን በገበያ ቦታዎች እና ግርግር በሚበዛባቸው በበቂ ማሰማራቱን እና አስቀድሞም ለህብረተሰቡ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን በመስራቱ በድንገት በከሰል ጭስ ከሞቱት ሰዎች ውጪ በትራፊክም ሆነ በሌሎች የወንጀልም አደጋዎች ሞት አለማጋጠሙን አሰታውቀዋል።
ፖሊስ በቀጣይ በመስከረም ወር በሚከበሩ ሀይማኖታዊ እና ባህላዊ በአላት ላይ ተመሳሳይ ጥንቃቄ እንዲያደርግ አሳስባል።
©️ዳጉ_ጆርናል
9 months ago
በአዲስ አበባ በአዲስ ዓመት ባልና ሚስት በከሰል ጭስ ታፍነው መሞታቸው ተነገረ
በአዲስ አበባ ከተማ በአዲስ አመት ዋዜማ እና በእለቱ በትራፊክም አደጋ የሞተሰው አለመኖሩን እና የወንጀል አደጋ አለመድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ኮማንደር ማርቆስ የተናገሩ ሲሆን ከወንጀል ውጭ በከሰል ጭስ መታፈን የ3 ሰዎች ህይወት ማለፉን ገልፀዋል።
በለሚኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7ጣፎ ኮዲሚኒየም እድሜቸው 75 አመት አዛውንት ጳጉሜ 5 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አመት ዋዜማ ምሽት በከሰል ጭስ ታፍነው ህይወታቸው አልፏል። በተመሳሳይ በለሚኩራ ክፍለከተማ ወረዳ 13 ህዳሴ ትምህርት ቤት ጀርባ በአዲስ አመት መስከረም 1 ቀን 2018 ዓ.ም ምሽት 6 ሰአት ባለትዳሮች በከሰል ጭስ ታፍነው ሞተው መገኘታቸውን ኮማንደር ማርቆስ ተናግረዋል።
ባለትዳሮቹ እሱ የ35 አመት ወጣት የትዳር አጋሩም ደግሞ የ27 አመት ወጣት መሆናን ፖሊስ የገለፀ ሲሆን በከሰል ጭሱ ሁለቱም ሞተው መገኘታቸውን ተነግሯል።
seledadotio
seledadotio
በአዲስ አበባ ከተማ በአዲስ አመት ዋዜማ እና በእለቱ በትራፊክም አደጋ የሞተሰው አለመኖሩን እና የወንጀል አደጋ አለመድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ኮማንደር ማርቆስ የተናገሩ ሲሆን ከወንጀል ውጭ በከሰል ጭስ መታፈን የ3 ሰዎች ህይወት ማለፉን ገልፀዋል።
በለሚኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7ጣፎ ኮዲሚኒየም እድሜቸው 75 አመት አዛውንት ጳጉሜ 5 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አመት ዋዜማ ምሽት በከሰል ጭስ ታፍነው ህይወታቸው አልፏል። በተመሳሳይ በለሚኩራ ክፍለከተማ ወረዳ 13 ህዳሴ ትምህርት ቤት ጀርባ በአዲስ አመት መስከረም 1 ቀን 2018 ዓ.ም ምሽት 6 ሰአት ባለትዳሮች በከሰል ጭስ ታፍነው ሞተው መገኘታቸውን ኮማንደር ማርቆስ ተናግረዋል።
ባለትዳሮቹ እሱ የ35 አመት ወጣት የትዳር አጋሩም ደግሞ የ27 አመት ወጣት መሆናን ፖሊስ የገለፀ ሲሆን በከሰል ጭሱ ሁለቱም ሞተው መገኘታቸውን ተነግሯል።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
9 months ago
በአዲስ አበባ በአዲስ ዓመት ባልና ሚስት በከሰል ጭስ ታፍነው መሞታቸው ተነገረ
በአዲስ አበባ ከተማ በአዲስ አመት ዋዜማ እና በእለቱ በትራፊክም አደጋ የሞተሰው አለመኖሩን እና የወንጀል አደጋ አለመድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ኮማንደር ማርቆስ የተናገሩ ሲሆን ከወንጀል ውጭ በከሰል ጭስ መታፈን የ3 ሰዎች ህይወት ማለፉን ገልፀዋል።
በለሚኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7ጣፎ ኮዲሚኒየም እድሜቸው 75 አመት አዛውንት ጳጉሜ 5 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አመት ዋዜማ ምሽት በከሰል ጭስ ታፍነው ህይወታቸው አልፏል። በተመሳሳይ በለሚኩራ ክፍለከተማ ወረዳ 13 ህዳሴ ትምህርት ቤት ጀርባ በአዲስ አመት መስከረም 1 ቀን 2018 ዓ.ም ምሽት 6 ሰአት ባለትዳሮች በከሰል ጭስ ታፍነው ሞተው መገኘታቸውን ኮማንደር ማርቆስ ተናግረዋል።
ባለትዳሮቹ እሱ የ35 አመት ወጣት የትዳር አጋሩም ደግሞ የ27 አመት ወጣት መሆናን ፖሊስ የገለፀ ሲሆን በከሰል ጭሱ ሁለቱም ሞተው መገኘታቸውን ተነግሯል።
በአዲስ አበባ ከተማ በአዲስ አመት ዋዜማ እና በእለቱ በትራፊክም አደጋ የሞተሰው አለመኖሩን እና የወንጀል አደጋ አለመድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ኮማንደር ማርቆስ የተናገሩ ሲሆን ከወንጀል ውጭ በከሰል ጭስ መታፈን የ3 ሰዎች ህይወት ማለፉን ገልፀዋል።
በለሚኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7ጣፎ ኮዲሚኒየም እድሜቸው 75 አመት አዛውንት ጳጉሜ 5 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አመት ዋዜማ ምሽት በከሰል ጭስ ታፍነው ህይወታቸው አልፏል። በተመሳሳይ በለሚኩራ ክፍለከተማ ወረዳ 13 ህዳሴ ትምህርት ቤት ጀርባ በአዲስ አመት መስከረም 1 ቀን 2018 ዓ.ም ምሽት 6 ሰአት ባለትዳሮች በከሰል ጭስ ታፍነው ሞተው መገኘታቸውን ኮማንደር ማርቆስ ተናግረዋል።
ባለትዳሮቹ እሱ የ35 አመት ወጣት የትዳር አጋሩም ደግሞ የ27 አመት ወጣት መሆናን ፖሊስ የገለፀ ሲሆን በከሰል ጭሱ ሁለቱም ሞተው መገኘታቸውን ተነግሯል።
9 months ago
በቅን ልቦች አማካኝነት ቲክቶከሮቹ
በቁጥጥር ስር ውለዋል!
ማዳም ቤት ሆና ልጅቷ ራሷን ለማጥፋት ሙከራ አድራጋ ነበር::
አንድን የቲክቶክ ተጠቃሚ እና ተባባሪዋን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ። ተጠርጣሪዎቹ ከአዲስ አበባ ውጭ የምትኖርና ወደ ኢትዮጵያ ለዕረፍት የመጣችን ወጣት ሴት በቲክቶክ አማካኝነት አዲስ አበባ ተቀብለው
ወደ ጭፈራ ቤት ከወሰዷት በኋላ አጠጥተው በማስከር፣ እሷ ሳታውቅ ከእርሷ ጋር ያደረጉትን ምሽት በፎቶና በቪዲዮ ቀርፀው እንደያዙ ተገልጿል።
ወጣቷ ወደ ውጭ አገር ከተመለሰች በኋላ ቪዲዮና ፎቶዎችን በመላክ ገንዘብ እንድትሰጣቸው ሲያስገድዷት እንደነበርና ይህን ተከትሎም ወጣቷ በረኪና በመጠጣት ራሷን ለማጥፋት እንደሞከረች ዘገባዎች ያሳያሉ።
እንደደረሰን መረጃ ወጣቷ በጓደኞቿ ትብብር ከሞት ልትተርፍ ችላለች።
የለሚኩራ ፖሊስም ወጣቱ እና ተባባሪዋን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እየተደረገባቸው ነው።
ይህ አሳዛኝ ክስተት ወጣቶች በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ለሚፈጠሩ ተንኮሎች ትኩረት እንዲሰጡና ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ማሳሰቢያ ነው።
እነዚህ ልጆች ከ600 ሺህ በላይ ተከታይ ያላችው ናቸው::
Via Gursha
በቁጥጥር ስር ውለዋል!
ማዳም ቤት ሆና ልጅቷ ራሷን ለማጥፋት ሙከራ አድራጋ ነበር::
አንድን የቲክቶክ ተጠቃሚ እና ተባባሪዋን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ። ተጠርጣሪዎቹ ከአዲስ አበባ ውጭ የምትኖርና ወደ ኢትዮጵያ ለዕረፍት የመጣችን ወጣት ሴት በቲክቶክ አማካኝነት አዲስ አበባ ተቀብለው
ወደ ጭፈራ ቤት ከወሰዷት በኋላ አጠጥተው በማስከር፣ እሷ ሳታውቅ ከእርሷ ጋር ያደረጉትን ምሽት በፎቶና በቪዲዮ ቀርፀው እንደያዙ ተገልጿል።
ወጣቷ ወደ ውጭ አገር ከተመለሰች በኋላ ቪዲዮና ፎቶዎችን በመላክ ገንዘብ እንድትሰጣቸው ሲያስገድዷት እንደነበርና ይህን ተከትሎም ወጣቷ በረኪና በመጠጣት ራሷን ለማጥፋት እንደሞከረች ዘገባዎች ያሳያሉ።
እንደደረሰን መረጃ ወጣቷ በጓደኞቿ ትብብር ከሞት ልትተርፍ ችላለች።
የለሚኩራ ፖሊስም ወጣቱ እና ተባባሪዋን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እየተደረገባቸው ነው።
ይህ አሳዛኝ ክስተት ወጣቶች በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ለሚፈጠሩ ተንኮሎች ትኩረት እንዲሰጡና ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ማሳሰቢያ ነው።
እነዚህ ልጆች ከ600 ሺህ በላይ ተከታይ ያላችው ናቸው::
Via Gursha
10 months ago
ወደ ውጭ ሀገር እልካለሁ በማለት ከተለያዩ ግለሰቦች ከ1.3 ሚሊየን ብር በላይ አጭበርብሮ የተሰወረን ግለሰብ በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ መሆኑን የየካ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ፡፡
ጌትነት እንዳሻው የተባለ ተከሳሽ በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 5 ልዩ ቦታው መገናኛ ሠላም ታወር ህንፃ ላይ ቢሮ ተከራይቶ ‹‹ ኤልያና የጉዞና አማካሪ ድርጅት ›› የሚል ህጋዊ እውቅና የሌለው ድርጅት በመክፈት ሰዎችን ወደ ውጭ ሀገር እልካለሁ በሚል ከተለያዩ ግለሰቦች እስከ 1 ሚሊየን 360ሺህ ብር ድረስ በመቀበል የማጭበርበር ወንጀል ሲፈፅም እንደነበረ ፖሊስ ገልጿል።
ግለሰቡ ግንቦት 09 ቀን 2017 ዓ/ም የግል ተበዳይ ብርቱካን እመብርሀን የተባለች ግለሰብን ወደ ውጭ ሀገር እልክሻለሁ በማለት 340ሺህ ብር በመቀበልና ቼክ እንደማታለያ በመስጠት ግለሰቧንም በተባለው ቀን ወደ ውጪ ሊልክ ባለመቻሉ ለፖሊስ ሪፖርት አድርገዋል፡፡
ከግለሰቧ ክስ በተጨማሪም ሰናይት ተክላይ፣ ሠናይት ገ/ኪዳን እና አብረኀት የተባሉ ግለሰቦች ከእያንዳቸው 340ሺህ ብር በመቀበልና ወደ ውጪ ሀገር እልካችኋለሁ በማለት መሰወሩን በመግለፅ ተጨማሪ ሪፖርት ለፖሊስም ደርሶታል፡፡
የክ/ከተማው ፖሊስ የቀረበለትን ክስ መሰረት በማድረግ ባደረገው መረጃ የማሰባሰብ ተግባር ተጠርጣሪው ዜጎችን ወደ ውጭ ሀገር የመላክ ምንም ዓይነት ህጋዊ ፈቃድ የሌለው ከመሆኑም በተጨማሪ በተለያዩ ክ/ከተሞች በተመሳሳይ የወንጀል ድርጊት ክስ ተመስርቶበት እየተፈለገ እንደሆነም ለመረዳት ተችሏል፡፡
ግለሰቡን ሲፈለግና ሲያፈላለግ የነበረው ፖሊስም ነሐሴ 07 ቀን 2017 ዓ/ም ባደረገው ብርቱ ክትትል ተከሳሽ ይኖርበታል በተባለው ለሚኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 14 ልዩ ቦታው የካ አባዶ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ከጠዋት 12፡00 ሠዓት ላይ በቁጥጥር ስር ሊውልም ችሏል፡፡
ፖሊስ በግለሰቡ ላይ ተጨማሪ ምርመራ የማስፋት ተግባሩን አጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ከዚህ ቀደም በዚህ ግለሰብ ተመሳሳይ የማጭበርበር ወንጀል ተፈፅሞብኛል የሚል አካል ካለም የካ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ በአካል በመቅረብ መረጃ መስጠት የሚችል መሆኑም ተመላክቷል፡፡
በተለያዩ ጊዜያት ወደ ውጭ ሀገር እንልካለን የሚሉ አንዳንድ አካላት ተግባራቸው ህጋዊነትን የተከተለ መሆኑን በሚገባ ማረጋገጥ ለመሰል የወንጀል ድርጊቶች ተጋላጭ ከመሆን ያድናል ሲልም የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን ያስተላልፋል፡፡
Addis Ababa police
ጌትነት እንዳሻው የተባለ ተከሳሽ በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 5 ልዩ ቦታው መገናኛ ሠላም ታወር ህንፃ ላይ ቢሮ ተከራይቶ ‹‹ ኤልያና የጉዞና አማካሪ ድርጅት ›› የሚል ህጋዊ እውቅና የሌለው ድርጅት በመክፈት ሰዎችን ወደ ውጭ ሀገር እልካለሁ በሚል ከተለያዩ ግለሰቦች እስከ 1 ሚሊየን 360ሺህ ብር ድረስ በመቀበል የማጭበርበር ወንጀል ሲፈፅም እንደነበረ ፖሊስ ገልጿል።
ግለሰቡ ግንቦት 09 ቀን 2017 ዓ/ም የግል ተበዳይ ብርቱካን እመብርሀን የተባለች ግለሰብን ወደ ውጭ ሀገር እልክሻለሁ በማለት 340ሺህ ብር በመቀበልና ቼክ እንደማታለያ በመስጠት ግለሰቧንም በተባለው ቀን ወደ ውጪ ሊልክ ባለመቻሉ ለፖሊስ ሪፖርት አድርገዋል፡፡
ከግለሰቧ ክስ በተጨማሪም ሰናይት ተክላይ፣ ሠናይት ገ/ኪዳን እና አብረኀት የተባሉ ግለሰቦች ከእያንዳቸው 340ሺህ ብር በመቀበልና ወደ ውጪ ሀገር እልካችኋለሁ በማለት መሰወሩን በመግለፅ ተጨማሪ ሪፖርት ለፖሊስም ደርሶታል፡፡
የክ/ከተማው ፖሊስ የቀረበለትን ክስ መሰረት በማድረግ ባደረገው መረጃ የማሰባሰብ ተግባር ተጠርጣሪው ዜጎችን ወደ ውጭ ሀገር የመላክ ምንም ዓይነት ህጋዊ ፈቃድ የሌለው ከመሆኑም በተጨማሪ በተለያዩ ክ/ከተሞች በተመሳሳይ የወንጀል ድርጊት ክስ ተመስርቶበት እየተፈለገ እንደሆነም ለመረዳት ተችሏል፡፡
ግለሰቡን ሲፈለግና ሲያፈላለግ የነበረው ፖሊስም ነሐሴ 07 ቀን 2017 ዓ/ም ባደረገው ብርቱ ክትትል ተከሳሽ ይኖርበታል በተባለው ለሚኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 14 ልዩ ቦታው የካ አባዶ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ከጠዋት 12፡00 ሠዓት ላይ በቁጥጥር ስር ሊውልም ችሏል፡፡
ፖሊስ በግለሰቡ ላይ ተጨማሪ ምርመራ የማስፋት ተግባሩን አጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ከዚህ ቀደም በዚህ ግለሰብ ተመሳሳይ የማጭበርበር ወንጀል ተፈፅሞብኛል የሚል አካል ካለም የካ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ በአካል በመቅረብ መረጃ መስጠት የሚችል መሆኑም ተመላክቷል፡፡
በተለያዩ ጊዜያት ወደ ውጭ ሀገር እንልካለን የሚሉ አንዳንድ አካላት ተግባራቸው ህጋዊነትን የተከተለ መሆኑን በሚገባ ማረጋገጥ ለመሰል የወንጀል ድርጊቶች ተጋላጭ ከመሆን ያድናል ሲልም የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን ያስተላልፋል፡፡
Addis Ababa police
10 months ago
ወደ ውጭ ሀገር እልካለሁ በማለት ከተለያዩ ግለሰቦች ከ1.3 ሚሊየን ብር በላይ አጭበርብሮ የተሰወረን ግለሰብ በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራ መሆኑን የየካ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ፡፡
***
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 08 ቀን 2017 ዓ/ም (አዲስ ፖሊስ)፦ ጌትነት እንዳሻው የተባለ ተከሳሽ በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 5 ልዩ ቦታው መገናኛ ሠላም ታወር ህንፃ ላይ ቢሮ ተከራይቶ ‹‹ ኤልያና የጉዞና አማካሪ ድርጅት ›› የሚል ህጋዊ እውቅና የሌለው ድርጅት በመክፈት ሰዎችን ወደ ውጭ ሀገር እልካለሁ በሚል ከተለያዩ ግለሰቦች እስከ 1 ሚሊየን 360ሺህ ብር ድረስ በመቀበል የማጭበርበር ወንጀል ሲፈፅም እንደነበረ ፖሊስ ገልጿል።
ግለሰቡ ግንቦት 09 ቀን 2017 ዓ/ም የግል ተበዳይ ብርቱካን እመብርሀን የተባለች ግለሰብን ወደ ውጭ ሀገር እልክሻለሁ በማለት 340ሺህ ብር በመቀበልና ቼክ እንደማታለያ በመስጠት ግለሰቧንም በተባለው ቀን ወደ ውጪ ሊልክ ባለመቻሉ ለፖሊስ ሪፖርት አድርገዋል፡፡
ከግለሰቧ ክስ በተጨማሪም ሰናይት ተክላይ፣ ሠናይት ገ/ኪዳን እና አብረኀት የተባሉ ግለሰቦች ከእያንዳቸው 340ሺህ ብር በመቀበልና ወደ ውጪ ሀገር እልካችኋለሁ በማለት መሰወሩን በመግለፅ ተጨማሪ ሪፖርት ለፖሊስም ደርሶታል፡፡
የክ/ከተማው ፖሊስ የቀረበለትን ክስ መሰረት በማድረግ ባደረገው መረጃ የማሰባሰብ ተግባር ተጠርጣሪው ዜጎችን ወደ ውጭ ሀገር የመላክ ምንም ዓይነት ህጋዊ ፈቃድ የሌለው ከመሆኑም በተጨማሪ በተለያዩ ክ/ከተሞች በተመሳሳይ የወንጀል ድርጊት ክስ ተመስርቶበት እየተፈለገ እንደሆነም ለመረዳት ተችሏል፡፡
ግለሰቡን ሲፈለግና ሲያፈላለግ የነበረው ፖሊስም ነሐሴ 07 ቀን 2017 ዓ/ም ባደረገው ብርቱ ክትትል ተከሳሽ ይኖርበታል በተባለው ለሚኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 14 ልዩ ቦታው የካ አባዶ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ከጠዋት 12፡00 ሠዓት ላይ በቁጥጥር ስር ሊውልም ችሏል፡፡
ፖሊስ በግለሰቡ ላይ ተጨማሪ ምርመራ የማስፋት ተግባሩን አጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ከዚህ ቀደም በዚህ ግለሰብ ተመሳሳይ የማጭበርበር ወንጀል ተፈፅሞብኛል የሚል አካል ካለም የካ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ በአካል በመቅረብ መረጃ መስጠት የሚችል መሆኑም ተመላክቷል፡፡
በተለያዩ ጊዜያት ወደ ውጭ ሀገር እንልካለን የሚሉ አንዳንድ አካላት ተግባራቸው ህጋዊነትን የተከተለ መሆኑን በሚገባ ማረጋገጥ ለመሰል የወንጀል ድርጊቶች ተጋላጭ ከመሆን ያድናል ሲልም የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን ያስተላልፋል፡፡
***
አዲስ አበባ፤ ነሐሴ 08 ቀን 2017 ዓ/ም (አዲስ ፖሊስ)፦ ጌትነት እንዳሻው የተባለ ተከሳሽ በየካ ክ/ከተማ ወረዳ 5 ልዩ ቦታው መገናኛ ሠላም ታወር ህንፃ ላይ ቢሮ ተከራይቶ ‹‹ ኤልያና የጉዞና አማካሪ ድርጅት ›› የሚል ህጋዊ እውቅና የሌለው ድርጅት በመክፈት ሰዎችን ወደ ውጭ ሀገር እልካለሁ በሚል ከተለያዩ ግለሰቦች እስከ 1 ሚሊየን 360ሺህ ብር ድረስ በመቀበል የማጭበርበር ወንጀል ሲፈፅም እንደነበረ ፖሊስ ገልጿል።
ግለሰቡ ግንቦት 09 ቀን 2017 ዓ/ም የግል ተበዳይ ብርቱካን እመብርሀን የተባለች ግለሰብን ወደ ውጭ ሀገር እልክሻለሁ በማለት 340ሺህ ብር በመቀበልና ቼክ እንደማታለያ በመስጠት ግለሰቧንም በተባለው ቀን ወደ ውጪ ሊልክ ባለመቻሉ ለፖሊስ ሪፖርት አድርገዋል፡፡
ከግለሰቧ ክስ በተጨማሪም ሰናይት ተክላይ፣ ሠናይት ገ/ኪዳን እና አብረኀት የተባሉ ግለሰቦች ከእያንዳቸው 340ሺህ ብር በመቀበልና ወደ ውጪ ሀገር እልካችኋለሁ በማለት መሰወሩን በመግለፅ ተጨማሪ ሪፖርት ለፖሊስም ደርሶታል፡፡
የክ/ከተማው ፖሊስ የቀረበለትን ክስ መሰረት በማድረግ ባደረገው መረጃ የማሰባሰብ ተግባር ተጠርጣሪው ዜጎችን ወደ ውጭ ሀገር የመላክ ምንም ዓይነት ህጋዊ ፈቃድ የሌለው ከመሆኑም በተጨማሪ በተለያዩ ክ/ከተሞች በተመሳሳይ የወንጀል ድርጊት ክስ ተመስርቶበት እየተፈለገ እንደሆነም ለመረዳት ተችሏል፡፡
ግለሰቡን ሲፈለግና ሲያፈላለግ የነበረው ፖሊስም ነሐሴ 07 ቀን 2017 ዓ/ም ባደረገው ብርቱ ክትትል ተከሳሽ ይኖርበታል በተባለው ለሚኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 14 ልዩ ቦታው የካ አባዶ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ ከጠዋት 12፡00 ሠዓት ላይ በቁጥጥር ስር ሊውልም ችሏል፡፡
ፖሊስ በግለሰቡ ላይ ተጨማሪ ምርመራ የማስፋት ተግባሩን አጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ከዚህ ቀደም በዚህ ግለሰብ ተመሳሳይ የማጭበርበር ወንጀል ተፈፅሞብኛል የሚል አካል ካለም የካ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ በአካል በመቅረብ መረጃ መስጠት የሚችል መሆኑም ተመላክቷል፡፡
በተለያዩ ጊዜያት ወደ ውጭ ሀገር እንልካለን የሚሉ አንዳንድ አካላት ተግባራቸው ህጋዊነትን የተከተለ መሆኑን በሚገባ ማረጋገጥ ለመሰል የወንጀል ድርጊቶች ተጋላጭ ከመሆን ያድናል ሲልም የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ መልዕክቱን ያስተላልፋል፡፡
Sponsored by
Surafel
10 months ago
የተሰረቀ የመኪና ስፖኪዮ ከሌባ በመቀበል ሲያከማች የነበረን ተጠርጣሪ ከነ ኤግዚቢቱ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የለሚኩራ ክፍለከተማ ፖሊስ መምሪያ ገለፀ።
በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በመኖሪያ ቤቶች እና መዝናኛ ስፍራዎች ላይ በመንቀሳቀስ የግል ተበዳዮች ተሽከርካሪዎቻቸውን አቁመው በሚሄዱበት አጋጣሚ የሰዎችን እንቅስቃሴ በመከታተል የመኪና ስፖኪዎችን እየተገነጠሉ የስርቆት ወንጀል ሲፈፀም ነበር።
የሲ.ኤም.ሲ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ የግል ተበዳዮች በተደጋጋሚ አቤቱታ በመቀበል፣ የምርመራ ቡድን በማደራጀት፣ በሰራው ኦፕሬሽ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 አሜሪካን ግቢ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ በሸራ ቤት ውስጥ የተሰረቁ የመኪና ዕቃዎችን ከወንጀል ፈፃሚዎች እንደሚቀበል በተገኘ መረጃ የፍርድ ቤት መበርበሪያና መያዣ ትዕዛዝ በማውጣት ብርበራና ፍተሻም ተደርጓል፡፡
በተደረገው ብርበራና ፍተሻም 59 የል ልዩ ተሸከርካሪዎችን ስፖኪዮ ከአንድ ተጠርጣሪ ጋር ሊያዝ መቻሉንም ፖሊስ ገልጿል፡፡
ፖሊስ በተጠርጣሪው ላይ ተገቢውን ምርመራ የማስፋት ተግባሩን አጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ከዚህ ቀደም የመኪና ስፖኪዮ ተሰርቆብኛል የሚል ማንኛውም ግለሰብ ሲ.ኤም.ሲ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ በአካል በመቅረብ ዕቃውን መምረጥና መረከብ የሚችል መሆኑም ተገልጿል፡፡
የተሽከርካሪ ባለቤቶችም ሆኑ አሽከርካሪዎች ስርቆት ሲፈፀምባቸው በደላላም ሆነ በግላቸው ከሌባ ተቀባዮች ጋር በመደራደር ንብረታቸውን በገንዘብ የሚገዙ፣ ወንጀለኛውን ለፖሊስ የማይጠቁሙ መሆኑናቸው የመኪና ዕቃ ስርቆት ፈፃሚዎችን የሚያበረታታ ድርጊት መሆኑንም መታዘብ ተችሏል፡፡
ህብረተሰቡ በዚህ ተግባር የተሰማሩ ወንጀለኞችን በማጋለጥ የወንጀል ድርጊቱ ሲፈፀምበትም በአቅራቢያው ወደሚገኝ የህግ አካል በማሳወቅ ለህግ የበላይነት መረጋገጥ መትጋት እንደሚኖርበትም የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳስቧል፡፡
Addis Ababa police
በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በመኖሪያ ቤቶች እና መዝናኛ ስፍራዎች ላይ በመንቀሳቀስ የግል ተበዳዮች ተሽከርካሪዎቻቸውን አቁመው በሚሄዱበት አጋጣሚ የሰዎችን እንቅስቃሴ በመከታተል የመኪና ስፖኪዎችን እየተገነጠሉ የስርቆት ወንጀል ሲፈፀም ነበር።
የሲ.ኤም.ሲ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ የግል ተበዳዮች በተደጋጋሚ አቤቱታ በመቀበል፣ የምርመራ ቡድን በማደራጀት፣ በሰራው ኦፕሬሽ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 አሜሪካን ግቢ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ በሸራ ቤት ውስጥ የተሰረቁ የመኪና ዕቃዎችን ከወንጀል ፈፃሚዎች እንደሚቀበል በተገኘ መረጃ የፍርድ ቤት መበርበሪያና መያዣ ትዕዛዝ በማውጣት ብርበራና ፍተሻም ተደርጓል፡፡
በተደረገው ብርበራና ፍተሻም 59 የል ልዩ ተሸከርካሪዎችን ስፖኪዮ ከአንድ ተጠርጣሪ ጋር ሊያዝ መቻሉንም ፖሊስ ገልጿል፡፡
ፖሊስ በተጠርጣሪው ላይ ተገቢውን ምርመራ የማስፋት ተግባሩን አጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ከዚህ ቀደም የመኪና ስፖኪዮ ተሰርቆብኛል የሚል ማንኛውም ግለሰብ ሲ.ኤም.ሲ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ በአካል በመቅረብ ዕቃውን መምረጥና መረከብ የሚችል መሆኑም ተገልጿል፡፡
የተሽከርካሪ ባለቤቶችም ሆኑ አሽከርካሪዎች ስርቆት ሲፈፀምባቸው በደላላም ሆነ በግላቸው ከሌባ ተቀባዮች ጋር በመደራደር ንብረታቸውን በገንዘብ የሚገዙ፣ ወንጀለኛውን ለፖሊስ የማይጠቁሙ መሆኑናቸው የመኪና ዕቃ ስርቆት ፈፃሚዎችን የሚያበረታታ ድርጊት መሆኑንም መታዘብ ተችሏል፡፡
ህብረተሰቡ በዚህ ተግባር የተሰማሩ ወንጀለኞችን በማጋለጥ የወንጀል ድርጊቱ ሲፈፀምበትም በአቅራቢያው ወደሚገኝ የህግ አካል በማሳወቅ ለህግ የበላይነት መረጋገጥ መትጋት እንደሚኖርበትም የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳስቧል፡፡
Addis Ababa police
10 months ago
የተሰረቀ የመኪና ስፖኪዮ የሚረከበው ተያዘ
የተሰረቀ የመኪና ስፖኪዮ ከሌባ በመቀበል ሲያከማች የነበረን ተጠርጣሪ ከነ ኤግዚቢቱ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የለሚኩራ ክፍለከተማ ፖሊስ መምሪያ ገለፀ።
በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በመኖሪያ ቤቶች እና መዝናኛ ስፍራዎች ላይ በመንቀሳቀስ የግል ተበዳዮች ተሽከርካሪዎቻቸውን አቁመው በሚሄዱበት አጋጣሚ የሰዎችን እንቅስቃሴ በመከታተል የመኪና ስፖኪዎችን እየተገነጠሉ የስርቆት ወንጀል ሲፈፀም ነበር።
የሲ.ኤም.ሲ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ የግል ተበዳዮች በተደጋጋሚ አቤቱታ በመቀበል፣ የምርመራ ቡድን በማደራጀት፣ በሰራው ኦፕሬሽ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 አሜሪካን ግቢ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ በሸራ ቤት ውስጥ የተሰረቁ የመኪና ዕቃዎችን ከወንጀል ፈፃሚዎች እንደሚቀበል በተገኘ መረጃ የፍርድ ቤት መበርበሪያና መያዣ ትዕዛዝ በማውጣት ብርበራና ፍተሻም ተደርጓል፡፡
በተደረገው ብርበራና ፍተሻም 59 የል ልዩ ተሸከርካሪዎችን ስፖኪዮ ከአንድ ተጠርጣሪ ጋር ሊያዝ መቻሉንም ፖሊስ ገልጿል፡፡
ፖሊስ በተጠርጣሪው ላይ ተገቢውን ምርመራ የማስፋት ተግባሩን አጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ከዚህ ቀደም የመኪና ስፖኪዮ ተሰርቆብኛል የሚል ማንኛውም ግለሰብ ሲ.ኤም.ሲ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ በአካል በመቅረብ ዕቃውን መምረጥና መረከብ የሚችል መሆኑም ተገልጿል፡፡
የተሽከርካሪ ባለቤቶችም ሆኑ አሽከርካሪዎች ስርቆት ሲፈፀምባቸው በደላላም ሆነ በግላቸው ከሌባ ተቀባዮች ጋር በመደራደር ንብረታቸውን በገንዘብ የሚገዙ፣ ወንጀለኛውን ለፖሊስ የማይጠቁሙ መሆኑናቸው የመኪና ዕቃ ስርቆት ፈፃሚዎችን የሚያበረታታ ድርጊት መሆኑንም መታዘብ ተችሏል፡፡
ህብረተሰቡ በዚህ ተግባር የተሰማሩ ወንጀለኞችን በማጋለጥ የወንጀል ድርጊቱ ሲፈፀምበትም በአቅራቢያው ወደሚገኝ የህግ አካል በማሳወቅ ለህግ የበላይነት መረጋገጥ መትጋት እንደሚኖርበትም የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳስቧል፡፡
የተሰረቀ የመኪና ስፖኪዮ ከሌባ በመቀበል ሲያከማች የነበረን ተጠርጣሪ ከነ ኤግዚቢቱ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የለሚኩራ ክፍለከተማ ፖሊስ መምሪያ ገለፀ።
በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በመኖሪያ ቤቶች እና መዝናኛ ስፍራዎች ላይ በመንቀሳቀስ የግል ተበዳዮች ተሽከርካሪዎቻቸውን አቁመው በሚሄዱበት አጋጣሚ የሰዎችን እንቅስቃሴ በመከታተል የመኪና ስፖኪዎችን እየተገነጠሉ የስርቆት ወንጀል ሲፈፀም ነበር።
የሲ.ኤም.ሲ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ የግል ተበዳዮች በተደጋጋሚ አቤቱታ በመቀበል፣ የምርመራ ቡድን በማደራጀት፣ በሰራው ኦፕሬሽ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 አሜሪካን ግቢ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ በሸራ ቤት ውስጥ የተሰረቁ የመኪና ዕቃዎችን ከወንጀል ፈፃሚዎች እንደሚቀበል በተገኘ መረጃ የፍርድ ቤት መበርበሪያና መያዣ ትዕዛዝ በማውጣት ብርበራና ፍተሻም ተደርጓል፡፡
በተደረገው ብርበራና ፍተሻም 59 የል ልዩ ተሸከርካሪዎችን ስፖኪዮ ከአንድ ተጠርጣሪ ጋር ሊያዝ መቻሉንም ፖሊስ ገልጿል፡፡
ፖሊስ በተጠርጣሪው ላይ ተገቢውን ምርመራ የማስፋት ተግባሩን አጠናክሮ የቀጠለ ሲሆን ከዚህ ቀደም የመኪና ስፖኪዮ ተሰርቆብኛል የሚል ማንኛውም ግለሰብ ሲ.ኤም.ሲ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያ በአካል በመቅረብ ዕቃውን መምረጥና መረከብ የሚችል መሆኑም ተገልጿል፡፡
የተሽከርካሪ ባለቤቶችም ሆኑ አሽከርካሪዎች ስርቆት ሲፈፀምባቸው በደላላም ሆነ በግላቸው ከሌባ ተቀባዮች ጋር በመደራደር ንብረታቸውን በገንዘብ የሚገዙ፣ ወንጀለኛውን ለፖሊስ የማይጠቁሙ መሆኑናቸው የመኪና ዕቃ ስርቆት ፈፃሚዎችን የሚያበረታታ ድርጊት መሆኑንም መታዘብ ተችሏል፡፡
ህብረተሰቡ በዚህ ተግባር የተሰማሩ ወንጀለኞችን በማጋለጥ የወንጀል ድርጊቱ ሲፈፀምበትም በአቅራቢያው ወደሚገኝ የህግ አካል በማሳወቅ ለህግ የበላይነት መረጋገጥ መትጋት እንደሚኖርበትም የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳስቧል፡፡
11 months ago
ባልተረጋገጠ መረጃ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች የሚሰራጨው የአንዲት ግለሰብ አቤቱታ ሐሰተኛ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ በድጋሚ አስታወቀ
የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ከዚህ ቀደም ' በእኔና በልጆቼ ላይ ጥቃት እየተፈፀመብን ነው '' በሚል በማህበራዊ ሚዲያ ላይ መረጃ ያስተላለፈችን ግለሰብ ጉዳይ ተገቢው ትኩረት ሰጥቶ የግለሰቧን አቤቱታ መነሻ በማድረግ ከአንዴም ሁለት ጊዜ ምርመራ ማድረጉን የሚገልፅ ዜና በገጻችን መልቀቃችን ይታወቃል፡፡
ወ/ሮ ሰርካለም አስራት ነሃሴ 19 ቀን 2016 ዓ/ም በልጇ ላይ የግብረ ሰዶም ጥቃት እንደተፈፀመበት እና እሷ ላይ ጥቃት ሊፈፀምባት መሆኑን ለለሚኩራ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ ማመልከቷን ተከትሎ ፖሊስ በወንጀሉ የተጠረጠውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር በማዋል ጥቃት ደርሶበታል የተባለውን ህፃን ወደ አበበች ጎበና መታሰቢያ ሆስፒታል መላኩን እንዲሁም ለተጨማሪ ምርመራ ወደ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ተልኮ በህፃኑ ላይ ምንም አይነት የግብረ ሰዶም ጥቃት እንዳልተፈፀመበት በሀኪም ማስረጃ እንደተረጋገጠም የለሚኩራ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የወንጀልና ትራፊክ አደጋ ምርመራ ኃላፊ ኮማንደር መስፍን በላቸውን ዋቢ አድርገን መረጃውን ለህዝብ ግልፅ ማድረጋችን የሚታወስ ነው፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ ጥር 19 ቀን 2017 ዓ/ም ግለሰቧ ተመሳሳይ አቤቱታ ማቅረቧን ተከትሎ ፖሊስ ተጨማሪ ምርመራ ማድረጉንና ታዳጊው ለሁለተኛ ጊዜ ወደ ሆስፒታል ተልኮ ምርመራ ተደርጎለት ጥቃቱ እንዳልተፈፀመበት ተረጋግጧል፡፡
በአበበች ጎበና ሆስፒታል የተቀናጀ የሴቶችና ህፃናት ህክምና ክፍል የህክምና ባለሙያ የሆኑት ዶክተር ወገኔ አሰፋ ለህፃኑ ሁለት ጊዜ ምርመራ እንደተደረገለትና ምንም አይነት ጉዳት እንዳልደረሰበትም አስረድተዋል፡፡
ግለሰቧ እና የ12 ዓመት ልጇ በኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል የአእምሮ ህክምና ሲከታተሉ እንደነበርና ህክምናውን ሳይጨርሱ ማቋረጣቸውን ፖሊስ በማስረጃ ያረጋገጠ ሲሆን ወንጀሉን ፈጽሟል ተብሎ በግለሰቧ አቤቱታ የቀረበበት አቶ ተወልደ ከበደንም ጉዳዩን ለማጣራት አምስት ቀን አስሮት እንደነበረ እና የህክምና ውጤቱን ተከትሎ በዋስ መለቀቁም ይታወሳል።
ነገር ግን ግለሰቧ አሁንም ድረስ ፍትህ እንዳላገኘች በመግለፅ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች በመውጣት ሀሰተኛ መረጃን እያሰራጨች ትገኛለች። ከዚሁ ጎን ለጎን አንዳንድ መረጃውን ከአንድ ወገን ብቻ በመስማት የሚያስተጋቡ ህገ-ወጥ ግለሰቦችም መኖራቸውን የሚገልጸው ፖሊስ በህግ አግባብ ተገቢውን እርምጃ እንደሚወስድ አስታውቋል። ባልተረጋገጠ መረጃ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች የሚሰራጨው የግለሰቧ አቤቱታ ሐሰተኛ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ በድጋሚ እያስታወቀ ሀሰተኛ መረጃ ማሰራጨት በህግ የሚያስጠይቅ በተለይም በሰዎች ማህበራዊ ህይወት ላይ ጭምር ከፍተኛ ጫና የሚያሳድርና የህግ ተጠያቂነትን የሚያስከትል በመሆኑ ግለሰቦችም ሆኑ ተቋማት ተገቢውን ጥንቃቄ ሊያደርጉ እንደሚገባም የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳስቧል።
አዲስ አበባ ፖሊስ
የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ከዚህ ቀደም ' በእኔና በልጆቼ ላይ ጥቃት እየተፈፀመብን ነው '' በሚል በማህበራዊ ሚዲያ ላይ መረጃ ያስተላለፈችን ግለሰብ ጉዳይ ተገቢው ትኩረት ሰጥቶ የግለሰቧን አቤቱታ መነሻ በማድረግ ከአንዴም ሁለት ጊዜ ምርመራ ማድረጉን የሚገልፅ ዜና በገጻችን መልቀቃችን ይታወቃል፡፡
ወ/ሮ ሰርካለም አስራት ነሃሴ 19 ቀን 2016 ዓ/ም በልጇ ላይ የግብረ ሰዶም ጥቃት እንደተፈፀመበት እና እሷ ላይ ጥቃት ሊፈፀምባት መሆኑን ለለሚኩራ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ ማመልከቷን ተከትሎ ፖሊስ በወንጀሉ የተጠረጠውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር በማዋል ጥቃት ደርሶበታል የተባለውን ህፃን ወደ አበበች ጎበና መታሰቢያ ሆስፒታል መላኩን እንዲሁም ለተጨማሪ ምርመራ ወደ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ተልኮ በህፃኑ ላይ ምንም አይነት የግብረ ሰዶም ጥቃት እንዳልተፈፀመበት በሀኪም ማስረጃ እንደተረጋገጠም የለሚኩራ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የወንጀልና ትራፊክ አደጋ ምርመራ ኃላፊ ኮማንደር መስፍን በላቸውን ዋቢ አድርገን መረጃውን ለህዝብ ግልፅ ማድረጋችን የሚታወስ ነው፡፡
ይህ በእንዲህ እንዳለ ጥር 19 ቀን 2017 ዓ/ም ግለሰቧ ተመሳሳይ አቤቱታ ማቅረቧን ተከትሎ ፖሊስ ተጨማሪ ምርመራ ማድረጉንና ታዳጊው ለሁለተኛ ጊዜ ወደ ሆስፒታል ተልኮ ምርመራ ተደርጎለት ጥቃቱ እንዳልተፈፀመበት ተረጋግጧል፡፡
በአበበች ጎበና ሆስፒታል የተቀናጀ የሴቶችና ህፃናት ህክምና ክፍል የህክምና ባለሙያ የሆኑት ዶክተር ወገኔ አሰፋ ለህፃኑ ሁለት ጊዜ ምርመራ እንደተደረገለትና ምንም አይነት ጉዳት እንዳልደረሰበትም አስረድተዋል፡፡
ግለሰቧ እና የ12 ዓመት ልጇ በኤካ ኮተቤ አጠቃላይ ሆስፒታል የአእምሮ ህክምና ሲከታተሉ እንደነበርና ህክምናውን ሳይጨርሱ ማቋረጣቸውን ፖሊስ በማስረጃ ያረጋገጠ ሲሆን ወንጀሉን ፈጽሟል ተብሎ በግለሰቧ አቤቱታ የቀረበበት አቶ ተወልደ ከበደንም ጉዳዩን ለማጣራት አምስት ቀን አስሮት እንደነበረ እና የህክምና ውጤቱን ተከትሎ በዋስ መለቀቁም ይታወሳል።
ነገር ግን ግለሰቧ አሁንም ድረስ ፍትህ እንዳላገኘች በመግለፅ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች በመውጣት ሀሰተኛ መረጃን እያሰራጨች ትገኛለች። ከዚሁ ጎን ለጎን አንዳንድ መረጃውን ከአንድ ወገን ብቻ በመስማት የሚያስተጋቡ ህገ-ወጥ ግለሰቦችም መኖራቸውን የሚገልጸው ፖሊስ በህግ አግባብ ተገቢውን እርምጃ እንደሚወስድ አስታውቋል። ባልተረጋገጠ መረጃ በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎች የሚሰራጨው የግለሰቧ አቤቱታ ሐሰተኛ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ በድጋሚ እያስታወቀ ሀሰተኛ መረጃ ማሰራጨት በህግ የሚያስጠይቅ በተለይም በሰዎች ማህበራዊ ህይወት ላይ ጭምር ከፍተኛ ጫና የሚያሳድርና የህግ ተጠያቂነትን የሚያስከትል በመሆኑ ግለሰቦችም ሆኑ ተቋማት ተገቢውን ጥንቃቄ ሊያደርጉ እንደሚገባም የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳስቧል።
አዲስ አበባ ፖሊስ
11 months ago
ፅዳት ሰራተኞች እያንዳንዳቸው 2,000 ብር ሺህ ብር ተቀጡ‼
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ደንብ ተላልፈው የተገኙ የመንገድ ፅዳት ሰራተኞች ላይ እርምጃ መውሰዱን አሳወቀ።
በለሚኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 (ሳፋሪ አካባቢ)፣ ከመንገድ ያፀዱትን ቆሻሻ በፍሳሽ ማስወገጃ ቱቦ ውስጥ ሲደፉ በተደረገ ጥቆማ መሰረት፣ ሰራተኞቹ 2,000 ብር ተቀጥተው የጣሉትን ቆሻሻ እንዲያነሱ ተደርጓል።
ይህ እርምጃ ማንም የከተማዋን ደንብ ሲጥስ ተጠያቂ እንደሚሆን ግልፅ ማሳያ መሆኑን ባለስልጣኑ አስታውቋል።
ባለስልጣኑ፣ በብርድና በፀሀይ ሳይበገሩ ከተማችንን ንፁህ የሚያደርጉትን ታታሪ የመንገድ ፅዳት ሰራተኞች እያመሰገነ፣ ግዴለሽ የሆኑ ሰራተኞች ላይ ግን አስተማሪ ቅጣት እንደሚወስድ አሳስቧል።
መረጃው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ነው::
Seledadotio
Seledadotio
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ደንብ ተላልፈው የተገኙ የመንገድ ፅዳት ሰራተኞች ላይ እርምጃ መውሰዱን አሳወቀ።
በለሚኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 (ሳፋሪ አካባቢ)፣ ከመንገድ ያፀዱትን ቆሻሻ በፍሳሽ ማስወገጃ ቱቦ ውስጥ ሲደፉ በተደረገ ጥቆማ መሰረት፣ ሰራተኞቹ 2,000 ብር ተቀጥተው የጣሉትን ቆሻሻ እንዲያነሱ ተደርጓል።
ይህ እርምጃ ማንም የከተማዋን ደንብ ሲጥስ ተጠያቂ እንደሚሆን ግልፅ ማሳያ መሆኑን ባለስልጣኑ አስታውቋል።
ባለስልጣኑ፣ በብርድና በፀሀይ ሳይበገሩ ከተማችንን ንፁህ የሚያደርጉትን ታታሪ የመንገድ ፅዳት ሰራተኞች እያመሰገነ፣ ግዴለሽ የሆኑ ሰራተኞች ላይ ግን አስተማሪ ቅጣት እንደሚወስድ አሳስቧል።
መረጃው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ነው::
Seledadotio
Seledadotio
11 months ago
የመንገድ ፅዳት ሰራተኞች ተቀጡ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከመንገድ የጠረጉትን ቆሻሻ በፍሳሽ ማስወገጃ በመድፋት ደንብ የተላለፉ የመንገድ ፅዳት ሰራተኞች በገንዘብ በመቅጣት በዲሲፕሊን እንዲጠየቁ ማድረጉ አስታወቀ።
ባለስልጣኑ በለሚኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 08 በተለምዶ ሳፋሪ አካባቢ በመንገድ ፅዳት የተመደቡ ሰራተኞች በአካባቢውን መንገድ አፅድተው የሰበሰቡትን ቆሻሻ ቱቦ ውስጥ ሲደፉ ከህብረተሰቡ በደረሰው ጥቆማ መሠረት 2 ሺህ ብር በመቅጣት የደፉትን ቆሻሻ እንዲያነሱት ተደርጓል።
መረጃው፡-የባለሥልጣኑ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳሬክቶሬት ነው፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን ከመንገድ የጠረጉትን ቆሻሻ በፍሳሽ ማስወገጃ በመድፋት ደንብ የተላለፉ የመንገድ ፅዳት ሰራተኞች በገንዘብ በመቅጣት በዲሲፕሊን እንዲጠየቁ ማድረጉ አስታወቀ።
ባለስልጣኑ በለሚኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 08 በተለምዶ ሳፋሪ አካባቢ በመንገድ ፅዳት የተመደቡ ሰራተኞች በአካባቢውን መንገድ አፅድተው የሰበሰቡትን ቆሻሻ ቱቦ ውስጥ ሲደፉ ከህብረተሰቡ በደረሰው ጥቆማ መሠረት 2 ሺህ ብር በመቅጣት የደፉትን ቆሻሻ እንዲያነሱት ተደርጓል።
መረጃው፡-የባለሥልጣኑ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳሬክቶሬት ነው፡፡