Logo
FIDEL POST NEWS
​☕️ ዋርካ ቡና 2018፡ የአስራ አንዱም ክልሎች የቡና ጠረን በአንድ መድረክ! ✨

​የኢትዮጵያ የቡና ሥነ-ሥርዓት የሀገራችን የልብ ትርታ ነው! ይህ በዓል የቡናን ባህል ለሰላም፣ ለውይይት፣ ለቅርስ እና ለሰው ለሰው ግንኙነት ያለውን ፋይዳ ለማክበር የተዘጋጀ ታላቅ ባህላዊ ዝግጅት ነው።
​በቡና ባህላችን እንካበብ! ኑ በአንድነት የቡናን ፅዋ ለሰላም እናንሳ!!

​📅 ቀን፦ ቅዳሜ፣ የካቲት 14/2018

📍 ቦታ፦ አደዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም

👗 አልባሳት፦ ባህላዊ ልብስዎን ለብሰው ይምጡ

​✨ በዕለቱ የሚጠበቁ ዋና ዋና ዝግጅቶች፦
​🇪🇹 ከ11 ክልሎች የተወጣጣ ልዩ የቡና ሥነ-ሥርዓት

​🌍 ዓለም አቀፍ የቡና ባህል ልውውጥ

​🎤 የከፍተኛ ደረጃ ውይይቶችና የባህል ትርኢቶች

​🖼 የአርት ትዕይንቶች እና የንግድ ኤግዚቢሽኖች

​🎡 ለቤተሰብና ለልጆች የሚሆኑ መዝናኛዎችና ግብይት

​🎟 የመመዝገቢያ ክፍያ፦ 250 ብር

​የአከፋፈል መመሪያ (በቴሌብር)፦
​የtelebirr መተግበሪያን ይክፈቱ
​'ክፍያ' (Payments) ክፍል ውስጥ ይግቡ
​'ዝግጅት እና ትኬቶች' (Events & Tickets) ይምረጡ
​'ኮፊ ካልቸር ዴይ' (Coffee Culture Day) የሚለውን ይምረጡ
​ክፍያውን ከፈጸሙ በኋላ የደረሰኙን ፎቶ (Screenshot) ይዘው ይምጡ።

​ባህላዊ ልብስዎን ለብሰው፣ በኢትዮጵያዊነት ተውበው እንዲመጡ ተጋብዘዋል። ክፍያው ከተረጋገጠ በኋላ ምዝገባዎ ይጸድቃል።

​እንኳን ወደዚህ ታሪካዊ በዓል በደህና መጡ!
4 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.