Logo
Getu Temesgen
“ ሀትሪክ እንድሰራ ጸሎት አድርጌ ነበር “ ኢዜ
#ethiopia | የመድፈኞቹን ሶስት ግቦች ያስቆጠረው ኤቤሪች ኢዜ

“ ቡድኑን በመርዳቴ እና በድሉ ተደስቻለሁ “ ሲል ከጨዋታው በኋላ ተናግሯል።

“ ሀትሪክ ለመስራት ፀሎት አድርጌ ነበር የገባሁት “ ያለው ኢዜ ፀሎቴ ፍሬ አፍርቷል ፈጣሪዬን አመሰግናለሁ ሲል ገልጿል።

ባለፈው ክረምት ቶተንሀምን ለመቀላቀል ተቃርቦ ስለመሆኑ የተጠየቀው ኢዜ “ ስለእሱ ባናወራ “ ሲል ምላሽ ሰጥቷል።

ኢዜ ማነው?!
🥶 Thomas Frank on Friday: “WHO IS EZE?”.
Today, Eze scored an HAT-TRICK. 🫢

ከጨዋታው አንድ ቀን በፊት በነበራቸው ጋዜጣዊ መግለጫ ኤዜ ማነው በማለት ሊቀልዱ የሞከሩት የቶተንሀሙ አሰልጣኝ ቶማስ ፍራንክ እንግሊዛዊው ተጫዋች ሀትሪክ በመስራት በሚገባ መልስ ሰጥቷቸዋል፡፡

Eberechi Eze: “A special night. I prayed for a hat-trick today… and God answered. Grateful for the moment, ready for the next challenge.”

🚨🚨

212ኛውን የሰሜን ለንደን ደርቢ በድል ያጠናቀቁት መድፈኞቹ ከተከታያቸው ቼልሲ ያላቸውን የነጥብ ልዩነት ወደ ስድስት በማስፋት ሊጉን በ29 ነጥብ እየመሩ ይገኛሉ፡፡
#ts #sport #gtmc

9 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.