6 days ago
«ገነርስ» የተሰኘው የአርሰናል ደጋፊዎች ማህበር በይፋ ስራ ጀመረ!
#fastmereja :-በኢትዮጵያ የሚገኙ የእንግሊዝ ፕሪሚየርሊግ ክለብ የአርሰናል ደጋፊዎችን በአንድ ማህበር ስር በማሰባሰብ በኢኮኖሚ፣ በሙያ እና በማህበራዊ ዘርፎች ለማስተሳሰር ያለመው «ገነርስ» የተሰኘ ማህበር በይፋ ሥራ መጀመሩን አስታወቀ።
ማህበሩ በይፋ ሥራ መጀመሩን ባበሰረበት መድረክ ላይ እንደተገለጸው፤ የማህበሩ ዋና ዓላማ የስፖርት ደጋፊነትን ከተለመደው ስፖርታዊ መዝናናት ባሻገር፣ ለአባላቱ ተጨባጭ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ወደ ሚያስገኙ ዕድሎች ማሸጋገር መሆኑ ተገልጿል።
የ«ገነርስ» ማህበር ዋነኛ ትኩረት ደጋፊዎችን በአንድ ሁለንተናዊ መድረክ ስር ማገናኘት ሲሆን፣ ለዚህም ስኬት ከመንግስታዊ እና ከግል ተቋማት ጋር ስትራቴጂካዊ አጋርነቶችን ለመመስረት ማቀዱ ተጠቅሷል።
በተለይም የወጣቶችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ለአባላት የሙያ ክህሎት ማሳደጊያ ሥልጠናዎች፣ የሥራ ዕድሎች እና የንግድ አማራጮች እንደሚመቻቹ የተገለፀ ሲሆን አባላት እርስ በእርስ እንዲቀራረቡ እና ልምድ እንዲለዋወጡ የሚያስችሉ ልዩ ልዩ የአባልነት ፕሮግራሞችን በማዘጋጀት ጠንካራ የማህበረሰብ መድረክ ለመገንባት መታቀዱ ይፋ ሆኗል።
በተጨማሪም ማህበሩ አባላቱን የሚያዝናኑ፣ ጠቃሚ መረጃዎችን የሚያጋሩ እና ትምህርታዊ ይዘት ያላቸውን የዲጂታል ሚዲያ ውጤቶች በማዘጋጀት የማህበረሰብ ትስስሩን ይበልጥ ለማጠናከር ማቀዱ በመድረኩ ላይ ተመላክቷል።
«ገነርስ» ማህበር በኢትዮጵያ የስፖርት ደጋፊነት ባህል ላይ አዲስ አሠራር በማስተዋወቅ፣ ደጋፊዎች ስፖርታዊ ፍቅራቸውን ወደ የጋራ ዕድገት እና ማህበራዊ ተፅዕኖ የሚቀይሩበትን አቅጣጫ እንደሚያመቻች ይጠበቃል።
#fastmereja :-በኢትዮጵያ የሚገኙ የእንግሊዝ ፕሪሚየርሊግ ክለብ የአርሰናል ደጋፊዎችን በአንድ ማህበር ስር በማሰባሰብ በኢኮኖሚ፣ በሙያ እና በማህበራዊ ዘርፎች ለማስተሳሰር ያለመው «ገነርስ» የተሰኘ ማህበር በይፋ ሥራ መጀመሩን አስታወቀ።
ማህበሩ በይፋ ሥራ መጀመሩን ባበሰረበት መድረክ ላይ እንደተገለጸው፤ የማህበሩ ዋና ዓላማ የስፖርት ደጋፊነትን ከተለመደው ስፖርታዊ መዝናናት ባሻገር፣ ለአባላቱ ተጨባጭ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ወደ ሚያስገኙ ዕድሎች ማሸጋገር መሆኑ ተገልጿል።
የ«ገነርስ» ማህበር ዋነኛ ትኩረት ደጋፊዎችን በአንድ ሁለንተናዊ መድረክ ስር ማገናኘት ሲሆን፣ ለዚህም ስኬት ከመንግስታዊ እና ከግል ተቋማት ጋር ስትራቴጂካዊ አጋርነቶችን ለመመስረት ማቀዱ ተጠቅሷል።
በተለይም የወጣቶችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ለአባላት የሙያ ክህሎት ማሳደጊያ ሥልጠናዎች፣ የሥራ ዕድሎች እና የንግድ አማራጮች እንደሚመቻቹ የተገለፀ ሲሆን አባላት እርስ በእርስ እንዲቀራረቡ እና ልምድ እንዲለዋወጡ የሚያስችሉ ልዩ ልዩ የአባልነት ፕሮግራሞችን በማዘጋጀት ጠንካራ የማህበረሰብ መድረክ ለመገንባት መታቀዱ ይፋ ሆኗል።
በተጨማሪም ማህበሩ አባላቱን የሚያዝናኑ፣ ጠቃሚ መረጃዎችን የሚያጋሩ እና ትምህርታዊ ይዘት ያላቸውን የዲጂታል ሚዲያ ውጤቶች በማዘጋጀት የማህበረሰብ ትስስሩን ይበልጥ ለማጠናከር ማቀዱ በመድረኩ ላይ ተመላክቷል።
«ገነርስ» ማህበር በኢትዮጵያ የስፖርት ደጋፊነት ባህል ላይ አዲስ አሠራር በማስተዋወቅ፣ ደጋፊዎች ስፖርታዊ ፍቅራቸውን ወደ የጋራ ዕድገት እና ማህበራዊ ተፅዕኖ የሚቀይሩበትን አቅጣጫ እንደሚያመቻች ይጠበቃል።
3 months ago
አርሰናል ዋንጫ በልቶ አደረ
#ethiopia | ከረጅም ዓመታት ጥበቃ በኋላ መድፈኞቹ ዋንጫውን ማንሳታቸውን ማረጋገጣቸው ለክለቡ ትልቅ ታሪክ ነው!
ረዥም ዘመናት ጥበቃ እና ጉጉት ፍጻሜውን አግኝቷል። መድፈኞቹ ከአንድ ጨዋታ ቀሪነት ጋር የ2025/26 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ባለድል መሆናቸውን በይፋ አረጋግጠዋል።
በ37ኛ ሳምንት የሊጉ መርሃ-ግብር ማክሰኞ ምሽት የተካሄደው የማንችስተር ሲቲ እና የቦርንማውዝ ጨዋታ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤ መጠናቀቁን ተከትሎ፣ ሲቲዎች ከአርሰናል ጋር የነበራቸውን የነጥብ ልዩነት ማጥበብ ሳይችሉ ቀርተዋል።
ይህም በደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ የተቀመጠው አርሰናል በመጪው እሁድ የመጨረሻውን የሊግ ጨዋታውን ከክሪስታል ፓላስ ጋር ከመጫወቱ በፊት በአራት ነጥቦች ልዩነት ሊጉን እንዲያሸንፍ አስችሎታል።
ይህ ድል ለአርሰናል ደጋፊዎች ታሪካዊ ነው፤ ክለቡ የመጨረሻውን የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ካነሳበት ከ2003/04 የ"ማይሸነፉት" (The Invincibles) ስኬታማ የውድድር ዓመት በኋላ ለ22 ዓመታት የናፈቀውን የሊግ ዘውድ ለመጀመሪያ ጊዜ የደፋበት ደማቅ ምሽት ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#አርሰናል #የእንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ሻምፒዮን #መድፈኞቹ #arsenal #eplchampions #coyg
#ethiopia | ከረጅም ዓመታት ጥበቃ በኋላ መድፈኞቹ ዋንጫውን ማንሳታቸውን ማረጋገጣቸው ለክለቡ ትልቅ ታሪክ ነው!
ረዥም ዘመናት ጥበቃ እና ጉጉት ፍጻሜውን አግኝቷል። መድፈኞቹ ከአንድ ጨዋታ ቀሪነት ጋር የ2025/26 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ባለድል መሆናቸውን በይፋ አረጋግጠዋል።
በ37ኛ ሳምንት የሊጉ መርሃ-ግብር ማክሰኞ ምሽት የተካሄደው የማንችስተር ሲቲ እና የቦርንማውዝ ጨዋታ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤ መጠናቀቁን ተከትሎ፣ ሲቲዎች ከአርሰናል ጋር የነበራቸውን የነጥብ ልዩነት ማጥበብ ሳይችሉ ቀርተዋል።
ይህም በደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ የተቀመጠው አርሰናል በመጪው እሁድ የመጨረሻውን የሊግ ጨዋታውን ከክሪስታል ፓላስ ጋር ከመጫወቱ በፊት በአራት ነጥቦች ልዩነት ሊጉን እንዲያሸንፍ አስችሎታል።
ይህ ድል ለአርሰናል ደጋፊዎች ታሪካዊ ነው፤ ክለቡ የመጨረሻውን የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ካነሳበት ከ2003/04 የ"ማይሸነፉት" (The Invincibles) ስኬታማ የውድድር ዓመት በኋላ ለ22 ዓመታት የናፈቀውን የሊግ ዘውድ ለመጀመሪያ ጊዜ የደፋበት ደማቅ ምሽት ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#አርሰናል #የእንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ሻምፒዮን #መድፈኞቹ #arsenal #eplchampions #coyg
3 months ago
የማንቸስተር ሲቲ አርሰናል ፉክክር ቀጥሏል
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የዋንጫ ሽሚያው እጅግ ተባብሶ በቀጠለበት በዚህ ወቅት ማንቸስተር ሲቲ ክሪስታል ፓላስን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ መሪነቱን ለያዘው አርሰናል ያለውን ቅርበት ጠብቆ መጓዝ ችሏል።
አርሰናል በ36 ጨዋታዎች 79 ነጥብ ሰብስቦ በአንደኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጥ ማንቸስተር ሲቲ በተመሳሳይ 36 ጨዋታዎች 77 ነጥብ በመያዝ በሁለተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።
የሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ የጎል ልዩነትን በተመለከተ አርሰናል 42 ሲኖረው ማንቸስተር ሲቲ ደግሞ 43 አለው።
ይህ ውጤት የዘንድሮውን የፕሪሚየር ሊግ የዋንጫ ድል ማን ይወስደዋል የሚለውን ጥያቄ ይበልጥ አጓጊ አድርጎታል።
ዋንጫው የማነው?
#ማንቸስተርሲቲ #አርሰናል #ፕሪሚየርሊግ #እግርኳስ #ስፖርት #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የዋንጫ ሽሚያው እጅግ ተባብሶ በቀጠለበት በዚህ ወቅት ማንቸስተር ሲቲ ክሪስታል ፓላስን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ መሪነቱን ለያዘው አርሰናል ያለውን ቅርበት ጠብቆ መጓዝ ችሏል።
አርሰናል በ36 ጨዋታዎች 79 ነጥብ ሰብስቦ በአንደኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጥ ማንቸስተር ሲቲ በተመሳሳይ 36 ጨዋታዎች 77 ነጥብ በመያዝ በሁለተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።
የሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ የጎል ልዩነትን በተመለከተ አርሰናል 42 ሲኖረው ማንቸስተር ሲቲ ደግሞ 43 አለው።
ይህ ውጤት የዘንድሮውን የፕሪሚየር ሊግ የዋንጫ ድል ማን ይወስደዋል የሚለውን ጥያቄ ይበልጥ አጓጊ አድርጎታል።
ዋንጫው የማነው?
#ማንቸስተርሲቲ #አርሰናል #ፕሪሚየርሊግ #እግርኳስ #ስፖርት #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
አርሰናል መሪነቱን ከሲቲ ተረከበ!
#ethiopia | የመድፈኞቹ የለንደን ጉዞ በድል ታጅቧል! በአስደናቂው የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 34ኛ ሳምንት ፍልሚያ፣ አርሰናል በሜዳው ኤምሬትስ ኒውካስትል ዩናይትድን 1 ለ 0 በማሸነፍ በሊጉ አናት ላይ ተቀምጧል።
ድንቅ ብቃቱን እያሳየ የሚገኘው ኤቤሬቺ ኤዜ ያስቆጠራት ብቸኛ ግብ መድፈኞቹን ለድል አብቅታለች።
አርሰናል ካጋጠሙት ሁለት ተከታታይ ሽንፈቶች በኋላ ወሳኝ 3 ነጥብ በመያዝ ወደ ድል ጎዳና ተመልሷል።
አርሰናል በ73 ነጥብ መሪነቱን ከማንችስተር ሲቲ በመረከብ የዋንጫ ተፎካካሪነቱን በይፋ አረጋግጧል።
ይህ ድል ለአርሰናል ተራ 3 ነጥብ አይደለም፤ የዋንጫ ተስፋቸውን ዳግም ያለመለመ ትልቅ ስኬት ነው። ኤዜ ያስቆጠራት ግብ የኤምሬትስን ስታዲየም ያስገመገመችና የማንችስተር ሲቲን ካምፕ ያስጨነቀች ናት። መድፈኞቹ አሁን መሪነቱን ይዘዋል፤ እስከ መጨረሻው ይዘልቁበት ይሆን? የሊጉ ትንቅንቅ አሁን ገና ተጋጋለ!"
መድፈኞቹ ነክሰዋል፣ መሪነቱንም ተረክበዋል!
#getu #arsenal #premierleague #eberechieze #coyg #mancity #newcastleunited #footballnews #breakingnews #አርሰናል #እንግሊዝፕሪሚየርሊግ #መድፈኞቹ #ሰበርመረጃ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | የመድፈኞቹ የለንደን ጉዞ በድል ታጅቧል! በአስደናቂው የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 34ኛ ሳምንት ፍልሚያ፣ አርሰናል በሜዳው ኤምሬትስ ኒውካስትል ዩናይትድን 1 ለ 0 በማሸነፍ በሊጉ አናት ላይ ተቀምጧል።
ድንቅ ብቃቱን እያሳየ የሚገኘው ኤቤሬቺ ኤዜ ያስቆጠራት ብቸኛ ግብ መድፈኞቹን ለድል አብቅታለች።
አርሰናል ካጋጠሙት ሁለት ተከታታይ ሽንፈቶች በኋላ ወሳኝ 3 ነጥብ በመያዝ ወደ ድል ጎዳና ተመልሷል።
አርሰናል በ73 ነጥብ መሪነቱን ከማንችስተር ሲቲ በመረከብ የዋንጫ ተፎካካሪነቱን በይፋ አረጋግጧል።
ይህ ድል ለአርሰናል ተራ 3 ነጥብ አይደለም፤ የዋንጫ ተስፋቸውን ዳግም ያለመለመ ትልቅ ስኬት ነው። ኤዜ ያስቆጠራት ግብ የኤምሬትስን ስታዲየም ያስገመገመችና የማንችስተር ሲቲን ካምፕ ያስጨነቀች ናት። መድፈኞቹ አሁን መሪነቱን ይዘዋል፤ እስከ መጨረሻው ይዘልቁበት ይሆን? የሊጉ ትንቅንቅ አሁን ገና ተጋጋለ!"
መድፈኞቹ ነክሰዋል፣ መሪነቱንም ተረክበዋል!
#getu #arsenal #premierleague #eberechieze #coyg #mancity #newcastleunited #footballnews #breakingnews #አርሰናል #እንግሊዝፕሪሚየርሊግ #መድፈኞቹ #ሰበርመረጃ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
4 months ago
ማንችስተር ሲቲ :
የፕሪሚየር ሊጉን መሪነት ከአርሰናል ነጠቀ
#ethiopia | የኤርሊንግ ሃላንድ ቀድሞ የተቆጠረች ጎል ማንችስተር ሲቲን ወደ ሰንጠረዡ አናት መርታዋለች። ሲቲ ባርንለይን 1 ለ 0 በማሸነፍ፣ አርሰናል ለረጅም ወራት ተቆጣጥሮት የነበረውን መሪነት በይፋ ተረክቧል።
ባርንለይ 0-1 ማንችስተር ሲቲ
ኤርሊንግ ሃላንድ (5')
ማንችስተር ሲቲ ይህንን ድል ተከትሎ በደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ የተቀመጠ ሲሆን፣ በአንጻሩ መድፈኞቹ (አርሰናል) ወደ ሁለተኛ ደረጃ ዝቅ ለማለት ተገደዋል። የዘንድሮው የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ሽኩቻ አሁን አዲስ ምዕራፍ ላይ ደርሷል።
ሲቲዎች በልምድ የታጀበው ግስጋሴያቸው አሁንም ዋጋ እያስገኘላቸው ይገኛል። አርሰናል ለረጅም ጊዜ መሪነቱን ቢይዝም፣ አሁን ግን ዋንጫው እጁ ላይ እንዲቆይ ጠንካራ ትግል ማድረግ ይኖርበታል። ሃላንድ አሁንም ለቡድኑ ወሳኝ ጎሎችን ማስቆጠር መቻሉ ለፔፕ ጋርዲዮላ ትልቅ እፎይታ ነው።
የሊጉ ፉክክር አሁን ተጋጋለ
#getu #manchestercity #arsenal #premierleague #haaland #footballnews #titlerace #epl #ማንችስተርሲቲ #አርሰናል #ፕሪሚየርሊግ #ሃላንድ #ስፖርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የፕሪሚየር ሊጉን መሪነት ከአርሰናል ነጠቀ
#ethiopia | የኤርሊንግ ሃላንድ ቀድሞ የተቆጠረች ጎል ማንችስተር ሲቲን ወደ ሰንጠረዡ አናት መርታዋለች። ሲቲ ባርንለይን 1 ለ 0 በማሸነፍ፣ አርሰናል ለረጅም ወራት ተቆጣጥሮት የነበረውን መሪነት በይፋ ተረክቧል።
ባርንለይ 0-1 ማንችስተር ሲቲ
ኤርሊንግ ሃላንድ (5')
ማንችስተር ሲቲ ይህንን ድል ተከትሎ በደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ የተቀመጠ ሲሆን፣ በአንጻሩ መድፈኞቹ (አርሰናል) ወደ ሁለተኛ ደረጃ ዝቅ ለማለት ተገደዋል። የዘንድሮው የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ሽኩቻ አሁን አዲስ ምዕራፍ ላይ ደርሷል።
ሲቲዎች በልምድ የታጀበው ግስጋሴያቸው አሁንም ዋጋ እያስገኘላቸው ይገኛል። አርሰናል ለረጅም ጊዜ መሪነቱን ቢይዝም፣ አሁን ግን ዋንጫው እጁ ላይ እንዲቆይ ጠንካራ ትግል ማድረግ ይኖርበታል። ሃላንድ አሁንም ለቡድኑ ወሳኝ ጎሎችን ማስቆጠር መቻሉ ለፔፕ ጋርዲዮላ ትልቅ እፎይታ ነው።
የሊጉ ፉክክር አሁን ተጋጋለ
#getu #manchestercity #arsenal #premierleague #haaland #footballnews #titlerace #epl #ማንችስተርሲቲ #አርሰናል #ፕሪሚየርሊግ #ሃላንድ #ስፖርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
🍎 "አፕሎቹ" ታሪክ ጻፉ
ጋሞ ጨንቻ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አደገ
#ethiopia | ለጋሞ ዞንና ለጨንቻ ከተማ ህዝብ ልዩና ታሪካዊ ቀን! በ2011 ዓ.ም ወደ ከፍተኛ ሊግ ያደገው ጋሞ ጨንቻ፣ ዛሬ በጅማ ስታዲየም ባሳየው ድንቅ ብቃት ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መሸጋገሩን አረጋግጧል።
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ "ተግቶ መስራትና ብሩህ ተስፋን አርቆ መመልከት ውጤቱ ይሄው ነው" በማለት ደስታቸውን ገልጸዋል።
ከንቲባ ዶ/ር መስፍን መንዛ እንደገለጹት፣ ጨንቻ ከአርባምንጭ ከተማ ቀጥሎ ዞኑን በፕሪሚየር ሊግ የሚወክል ሁለተኛው ክለብ ሆኗል።
ርዕሰ መስተዳድሩ በሊጉ የሚገኙት ወላይታ ዲቻና አርባምንጭ ከተማ የውስጥ ችግሮቻቸውን ቀርፈው ውጤታማ እንዲሆኑ አሳስበዋል።
"አፕሎቹ" ለአሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫ በአዲስ አበባ ከተማ ለሚያደርጉት ጨዋታ ዝግጅታቸውን ይጀምራሉ።
#getu #gamochencha #applochu #ethiopianpremier League #promotion #gamozone #southethiopia #footballnews #ethiopiadecides #ጋሞጨንቻ #አፕሎቹ #ፕሪሚየርሊግ #እግርኳስ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ጋሞ ጨንቻ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አደገ
#ethiopia | ለጋሞ ዞንና ለጨንቻ ከተማ ህዝብ ልዩና ታሪካዊ ቀን! በ2011 ዓ.ም ወደ ከፍተኛ ሊግ ያደገው ጋሞ ጨንቻ፣ ዛሬ በጅማ ስታዲየም ባሳየው ድንቅ ብቃት ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መሸጋገሩን አረጋግጧል።
የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ "ተግቶ መስራትና ብሩህ ተስፋን አርቆ መመልከት ውጤቱ ይሄው ነው" በማለት ደስታቸውን ገልጸዋል።
ከንቲባ ዶ/ር መስፍን መንዛ እንደገለጹት፣ ጨንቻ ከአርባምንጭ ከተማ ቀጥሎ ዞኑን በፕሪሚየር ሊግ የሚወክል ሁለተኛው ክለብ ሆኗል።
ርዕሰ መስተዳድሩ በሊጉ የሚገኙት ወላይታ ዲቻና አርባምንጭ ከተማ የውስጥ ችግሮቻቸውን ቀርፈው ውጤታማ እንዲሆኑ አሳስበዋል።
"አፕሎቹ" ለአሸናፊዎች አሸናፊ ዋንጫ በአዲስ አበባ ከተማ ለሚያደርጉት ጨዋታ ዝግጅታቸውን ይጀምራሉ።
#getu #gamochencha #applochu #ethiopianpremier League #promotion #gamozone #southethiopia #footballnews #ethiopiadecides #ጋሞጨንቻ #አፕሎቹ #ፕሪሚየርሊግ #እግርኳስ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
ማንችስተር ሲቲ ቼልሲን ደቁሶ ለአርሰናል ስጋት ሆነ 🏆
#ethiopia | የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የዋንጫ ፉክክር አዲስ መልክ ይዟል። ማንችስተር ሲቲ ከሜዳው ውጭ ቼልሲን 3 ለ 0 በመርታት ከአርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት በከፍተኛ ሁኔታ አጥብቧል።
ኒኮ ኦርሊ፣ ማርክ ጌሂ እና ጄርሚ ዶኩ የፔፕ ጋርዲዮላን ቡድን ለታላቅ ድል አብቅተዋል።
ሰማያዊዎቹ ከ2021 በኋላ ሲቲን ማሸነፍ ያልቻሉበትን አሳዛኝ ታሪክ ዛሬም በሜዳቸው ደግመውታል።
ሲቲ አንድ ተስተካካይ ጨዋታ እያለው ልዩነቱን ወደ 6 ነጥብ ዝቅ አድርጎታል።
የፊታችን ሳምንት በኢቲሃድ ስታዲየም የሚካሄደው የ ማንችስተር ሲቲ እና አርሰናል ፍልሚያ የዘንድሮውን የሊግ ዋንጫ አሸናፊ የሚወስን "የመጨረሻው ፍልሚያ" (The Title Decider) እንደሚሆን ይጠበቃል።
#getu #manchestercity #chelsea #premierleague #mancityvschelsea #arsenal #titlerace #pepguardiola #footballnews #addisababa #ማንችስተርሲቲ #ቼልሲ #አርሰናል #እንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የዋንጫ ፉክክር አዲስ መልክ ይዟል። ማንችስተር ሲቲ ከሜዳው ውጭ ቼልሲን 3 ለ 0 በመርታት ከአርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት በከፍተኛ ሁኔታ አጥብቧል።
ኒኮ ኦርሊ፣ ማርክ ጌሂ እና ጄርሚ ዶኩ የፔፕ ጋርዲዮላን ቡድን ለታላቅ ድል አብቅተዋል።
ሰማያዊዎቹ ከ2021 በኋላ ሲቲን ማሸነፍ ያልቻሉበትን አሳዛኝ ታሪክ ዛሬም በሜዳቸው ደግመውታል።
ሲቲ አንድ ተስተካካይ ጨዋታ እያለው ልዩነቱን ወደ 6 ነጥብ ዝቅ አድርጎታል።
የፊታችን ሳምንት በኢቲሃድ ስታዲየም የሚካሄደው የ ማንችስተር ሲቲ እና አርሰናል ፍልሚያ የዘንድሮውን የሊግ ዋንጫ አሸናፊ የሚወስን "የመጨረሻው ፍልሚያ" (The Title Decider) እንደሚሆን ይጠበቃል።
#getu #manchestercity #chelsea #premierleague #mancityvschelsea #arsenal #titlerace #pepguardiola #footballnews #addisababa #ማንችስተርሲቲ #ቼልሲ #አርሰናል #እንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
4 months ago
“አርሰናል የእንግሊዝም የአውሮፓም ምርጡ ቡድን ነው” — ፔፕ ጋርዲዮላ
#ethiopia | የማንችስተር ሲቲው ስኬታማ አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ፣ መድፈኞቹ ባለፉት ጥቂት ዓመታት የገነቡት ቡድን እጅግ የሚደነቅ መሆኑን ገልጸው የአውሮፓ ምርጡ ስብስብ ነው ሲሉ አወደሱ።
ጋርዲዮላ ስለ አርሰናል ወቅታዊ አቋም በሰጡት አስተያየት “አርሰናል የእንግሊዝም የአውሮፓም ምርጡ ቡድን ነው፤ ቁጥሮችም የሚያሳዩት ይህንኑ ነው” ብለዋል። ቡድኑ በተለይም የሚያሳየው ወጥነት (Consistency) ዋነኛ ጥንካሬው መሆኑንና እነሱን ማሸነፍ እጅግ ፈታኝ እየሆነ መምጣቱን አክለዋል።
አሰልጣኙ አርሰናል አሁን ለደረሰበት ደረጃ ትልቅ አድናቆት ሊሰጠው እንደሚገባ ጠቁመው፣ ሲቲም በሳምንቱ አጋማሽ ጨዋታዎች የሚሳተፍበትና አርሰናል አሁን ያለበት ደረጃ ላይ ቢሆን እንደሚመኙ በንግግራቸው ፍንጭ ሰጥተዋል።
በተጨማሪም ከካራባኦ ካፕ የፍፃሜ ጨዋታ በፊት በቡድናቸው ስኬት ላይ ጥርጣሬ የነበራቸውን ወገኖች በማስታወስ፣ አርሰናል የገነባው ስብስብ አሁን ላይ ለማንም የማይበገር መሆኑን በአፅንኦት ገልጸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #tikvahsport #arsenal #mancity #guardiola #premierleague #footballnews #አርሰናል #ማንችስተርሲቲ #ጋርዲዮላ #እንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ስፖርትዜና
#ethiopia | የማንችስተር ሲቲው ስኬታማ አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ፣ መድፈኞቹ ባለፉት ጥቂት ዓመታት የገነቡት ቡድን እጅግ የሚደነቅ መሆኑን ገልጸው የአውሮፓ ምርጡ ስብስብ ነው ሲሉ አወደሱ።
ጋርዲዮላ ስለ አርሰናል ወቅታዊ አቋም በሰጡት አስተያየት “አርሰናል የእንግሊዝም የአውሮፓም ምርጡ ቡድን ነው፤ ቁጥሮችም የሚያሳዩት ይህንኑ ነው” ብለዋል። ቡድኑ በተለይም የሚያሳየው ወጥነት (Consistency) ዋነኛ ጥንካሬው መሆኑንና እነሱን ማሸነፍ እጅግ ፈታኝ እየሆነ መምጣቱን አክለዋል።
አሰልጣኙ አርሰናል አሁን ለደረሰበት ደረጃ ትልቅ አድናቆት ሊሰጠው እንደሚገባ ጠቁመው፣ ሲቲም በሳምንቱ አጋማሽ ጨዋታዎች የሚሳተፍበትና አርሰናል አሁን ያለበት ደረጃ ላይ ቢሆን እንደሚመኙ በንግግራቸው ፍንጭ ሰጥተዋል።
በተጨማሪም ከካራባኦ ካፕ የፍፃሜ ጨዋታ በፊት በቡድናቸው ስኬት ላይ ጥርጣሬ የነበራቸውን ወገኖች በማስታወስ፣ አርሰናል የገነባው ስብስብ አሁን ላይ ለማንም የማይበገር መሆኑን በአፅንኦት ገልጸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #tikvahsport #arsenal #mancity #guardiola #premierleague #footballnews #አርሰናል #ማንችስተርሲቲ #ጋርዲዮላ #እንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ስፖርትዜና
4 months ago
አርሰናል በኢምሬትስ ተደናቀፈ!
#ethiopia | መድፈኞቹ በገዛ ሜዳቸው ያልተጠበቀ ሽንፈት አስተናግደዋል። በ32ኛው ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሃ-ግብር ቦርንማውዝን ያስተናገደው አርሰናል 2 ለ 1 በሆነ ውጤት ተሸንፎ ወጥቷል።
የጨዋታው ድምቀቶች
ክሩፒ እና አሌክስ ስኮት የቼሪዎቹን የማሸነፊያ ግቦች አስቆጥረዋል።
አዲሱ አጥቂ ቪክቶር ዮኮሬሽ በፍጹም ቅጣት ምት ከመረብ ቢያሳርፍም፣ ቡድኑን ከሽንፈት ሊታደገው አልቻለም።
ይህ ሽንፈት አርሰናል ለዋንጫ በሚያደርገው ትንቅንቅ ላይ ከፍተኛ ጫና የሚፈጥር ሲሆን፣ ቀጣይ ጨዋታዎች ላይ ስህተት የመስራት ዕድሉን አጥብቦበታል።
መድፈኞቹ ዋንጫውን ለማንሳት ያላቸው ተስፋ አደጋ ላይ ይወድቅ ይሆን?
አስተያያታችሁን አጋሩን
#getu #arsenal #premierleague #afc #bournemouth #footballnews #emiratesstadium #gyokeres #sportsupdate #addisababa #አርሰናል #እንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ስፖርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
በሮቤ ከተማ በጤና ባለሙያው ላይ ጥቃት የፈጸሙ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ
በሮቤ ከተማ አስተዳደር በጤና ባለሙያው ከዲር ዋቆ ላይ የድብደባ ወንጀል ፈጽሞ የተሰወረው ተጠርጣሪ እና ግብረ-አበሮቹ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሮቤ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል።
ተጠርጣሪው በሐሰት "የእጅ ስልኬን ወስዶብኛል" በማለት፤ ጓደኞቹን በማስተባበር ግለሰቡን ያስደበደበ ሲሆን፣ ድርጊቱንም ትክክለኛ አስመስሎ ለማቅረብ የተጎጂውን ምስል በካሜራ ሲቀዳ እንደነበር ተገልጿል።
የሮቤ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ገመዳ ቱሊቻ ለ'ኦቢኤን ሳይበር ሚዲያ' እንደገለጹት፣ በሕግ አካላት በተደረገ ክትትል ተጠርጣሪው በቁጥጥር ስር ሊውል ችሏል።
ድብደባውን የፈፀሙ ግብረ-አበሮችም በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፖሊስ አስታውቋል።
ኮማንደር ገመዳ አክለውም፣ የወንጀል ድርጊትን የማጣራትም ሆነ ውሳኔ የመስጠት ስልጣን የፍትህ አካላት ሆኖ ሳለ፣ በቡድን ተደራጅቶ ሰውን መደብደብ ወንጀል መሆኑን ህዝቡ ሊገነዘብ እንደሚገባ አሳስበዋል።
#ethiopia #security #police
#ethiopia | መድፈኞቹ በገዛ ሜዳቸው ያልተጠበቀ ሽንፈት አስተናግደዋል። በ32ኛው ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሃ-ግብር ቦርንማውዝን ያስተናገደው አርሰናል 2 ለ 1 በሆነ ውጤት ተሸንፎ ወጥቷል።
የጨዋታው ድምቀቶች
ክሩፒ እና አሌክስ ስኮት የቼሪዎቹን የማሸነፊያ ግቦች አስቆጥረዋል።
አዲሱ አጥቂ ቪክቶር ዮኮሬሽ በፍጹም ቅጣት ምት ከመረብ ቢያሳርፍም፣ ቡድኑን ከሽንፈት ሊታደገው አልቻለም።
ይህ ሽንፈት አርሰናል ለዋንጫ በሚያደርገው ትንቅንቅ ላይ ከፍተኛ ጫና የሚፈጥር ሲሆን፣ ቀጣይ ጨዋታዎች ላይ ስህተት የመስራት ዕድሉን አጥብቦበታል።
መድፈኞቹ ዋንጫውን ለማንሳት ያላቸው ተስፋ አደጋ ላይ ይወድቅ ይሆን?
አስተያያታችሁን አጋሩን
#getu #arsenal #premierleague #afc #bournemouth #footballnews #emiratesstadium #gyokeres #sportsupdate #addisababa #አርሰናል #እንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ስፖርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
በሮቤ ከተማ በጤና ባለሙያው ላይ ጥቃት የፈጸሙ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ
በሮቤ ከተማ አስተዳደር በጤና ባለሙያው ከዲር ዋቆ ላይ የድብደባ ወንጀል ፈጽሞ የተሰወረው ተጠርጣሪ እና ግብረ-አበሮቹ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሮቤ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል።
ተጠርጣሪው በሐሰት "የእጅ ስልኬን ወስዶብኛል" በማለት፤ ጓደኞቹን በማስተባበር ግለሰቡን ያስደበደበ ሲሆን፣ ድርጊቱንም ትክክለኛ አስመስሎ ለማቅረብ የተጎጂውን ምስል በካሜራ ሲቀዳ እንደነበር ተገልጿል።
የሮቤ ከተማ ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ገመዳ ቱሊቻ ለ'ኦቢኤን ሳይበር ሚዲያ' እንደገለጹት፣ በሕግ አካላት በተደረገ ክትትል ተጠርጣሪው በቁጥጥር ስር ሊውል ችሏል።
ድብደባውን የፈፀሙ ግብረ-አበሮችም በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፖሊስ አስታውቋል።
ኮማንደር ገመዳ አክለውም፣ የወንጀል ድርጊትን የማጣራትም ሆነ ውሳኔ የመስጠት ስልጣን የፍትህ አካላት ሆኖ ሳለ፣ በቡድን ተደራጅቶ ሰውን መደብደብ ወንጀል መሆኑን ህዝቡ ሊገነዘብ እንደሚገባ አሳስበዋል።
#ethiopia #security #police
4 months ago
ከሁለት ሳምንት በኋላ የተመለሰው የእንግሊዝ ፕሪሚየርሊግ የሊጉ መሪ አርሰናል በሜዳው በበርንማውዝ 2 ለ 1 ተሸንፏል። ውጤቱ የአርሰናል ደጋፊዎችን አስቆጥቷል።
5 months ago
አርሰናል 0 ለ 0 ማንችስተር ሲቲ
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 30ኛ ሳምንት በኢቲሃድ ስታዲየም እየተደረገ የሚገኘው የሁለቱ የሊጉ ተፎካካሪዎች ታላቅ ጨዋታ የመጀመሪያ አጋማሽ ያለ ምንም ግብ 0 ለ 0 በሆነ ውጤት ተጠናቋል።
ጨዋታው በከፍተኛ ጥንቃቄ የታጀበ ሲሆን፣ ሁለቱም ቡድኖች ወደ ግብ ለመድረስና የነጥብ ልዩነታቸውን ለማስፋት ጠንካራ ፉክክር እያደረጉ ይገኛሉ።
ማንችስተር ሲቲ የኳስ ቁጥጥር የበላይነት ለማሳየት ቢሞክርም፣ የአርሰናል ተከላካዮች ግን እስካሁን ለሲቲ አጥቂዎች ዕድል አልሰጡም።
በሁለተኛው አጋማሽ ጨዋታው ተቀይሮ ግቦች ይቆጠሩ ይሆን?
ውጤቱን ተከታትለን የምናደርሳችሁ ይሆናል።
#getu #arsenal #mancity #premierleague #footballnews #etihadstadium #epl #አርሰናል #ማንችስተርሲቲ #ፕሪሚየርሊግ #እግርኳስ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 30ኛ ሳምንት በኢቲሃድ ስታዲየም እየተደረገ የሚገኘው የሁለቱ የሊጉ ተፎካካሪዎች ታላቅ ጨዋታ የመጀመሪያ አጋማሽ ያለ ምንም ግብ 0 ለ 0 በሆነ ውጤት ተጠናቋል።
ጨዋታው በከፍተኛ ጥንቃቄ የታጀበ ሲሆን፣ ሁለቱም ቡድኖች ወደ ግብ ለመድረስና የነጥብ ልዩነታቸውን ለማስፋት ጠንካራ ፉክክር እያደረጉ ይገኛሉ።
ማንችስተር ሲቲ የኳስ ቁጥጥር የበላይነት ለማሳየት ቢሞክርም፣ የአርሰናል ተከላካዮች ግን እስካሁን ለሲቲ አጥቂዎች ዕድል አልሰጡም።
በሁለተኛው አጋማሽ ጨዋታው ተቀይሮ ግቦች ይቆጠሩ ይሆን?
ውጤቱን ተከታትለን የምናደርሳችሁ ይሆናል።
#getu #arsenal #mancity #premierleague #footballnews #etihadstadium #epl #አርሰናል #ማንችስተርሲቲ #ፕሪሚየርሊግ #እግርኳስ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
5 months ago
ብራይተን የሊቨርፑልን የቻምፒዮንስ ሊግ ጉዞ አሰናከለ
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 31ኛ ሳምንት መርሃ-ግብር፣ ብራይተን በአሜክስ ስታዲየም ሊቨርፑልን አስተናግዶ 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ይህ ሽንፈት ሊቨርፑል በአውሮፓ ቻምፒዮንስ ሊግ ለመሳተፍ የሚያደርገውን ትግል ይበልጥ አዳጋች አድርጎታል።
የቀድሞው የማንቸስተር ዩናይትድ እና አርሰናል አጥቂ ዳኒ ዌልቤክ፣ ለብራይተን ሁለቱንም የማሸነፊያ ግቦች በማስቆጠር የምሽቱ ኮከብ ሆኗል።
ሚሎስ ኬርኬዝ ለሊቨርፑል ተስፋ የሚሰጥ ግብ ቢያስቆጥርም፣ ቡድኑ ነጥብ ይዞ ለመውጣት ግን አልቻለም።
ሊቨርፑል በውድድር ዓመቱ ለ10ኛ ጊዜ ሽንፈት አስተናግዷል። በዚህም በ49 ነጥብ በነበረበት 5ኛ ደረጃ ላይ እንዲቆይ ሆኗል።
ለብራይተን ይህ ድል ትልቅ ስኬት ሲሆን፣ ለሊቨርፑል ግን ደረጃውን ለማሻሻል ያገኘውን ወርቃማ ዕድል ሳይጠቀምበት የቀረበት ጨዋታ ሆኖ ተመዝግቧል።
#getu #liverpool #brighton #premierleague #dannywelbeck #footballnews #epl #ሊቨርፑል #ብራይተን #ፕሪሚየርሊግ #እግርኳስ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 31ኛ ሳምንት መርሃ-ግብር፣ ብራይተን በአሜክስ ስታዲየም ሊቨርፑልን አስተናግዶ 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ይህ ሽንፈት ሊቨርፑል በአውሮፓ ቻምፒዮንስ ሊግ ለመሳተፍ የሚያደርገውን ትግል ይበልጥ አዳጋች አድርጎታል።
የቀድሞው የማንቸስተር ዩናይትድ እና አርሰናል አጥቂ ዳኒ ዌልቤክ፣ ለብራይተን ሁለቱንም የማሸነፊያ ግቦች በማስቆጠር የምሽቱ ኮከብ ሆኗል።
ሚሎስ ኬርኬዝ ለሊቨርፑል ተስፋ የሚሰጥ ግብ ቢያስቆጥርም፣ ቡድኑ ነጥብ ይዞ ለመውጣት ግን አልቻለም።
ሊቨርፑል በውድድር ዓመቱ ለ10ኛ ጊዜ ሽንፈት አስተናግዷል። በዚህም በ49 ነጥብ በነበረበት 5ኛ ደረጃ ላይ እንዲቆይ ሆኗል።
ለብራይተን ይህ ድል ትልቅ ስኬት ሲሆን፣ ለሊቨርፑል ግን ደረጃውን ለማሻሻል ያገኘውን ወርቃማ ዕድል ሳይጠቀምበት የቀረበት ጨዋታ ሆኖ ተመዝግቧል።
#getu #liverpool #brighton #premierleague #dannywelbeck #footballnews #epl #ሊቨርፑል #ብራይተን #ፕሪሚየርሊግ #እግርኳስ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
5 months ago
የማይክል ካሪክ ማንቸስተር ዩናይትድ
ከውድቀት አረንቋ ወደ አውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ደጃፍ
#ethiopia | ማንቸስተር ዩናይትድ የቀድሞ ኮከቡን ማይክል ካሪክን በጊዚያዊ አሰልጣኝነት ካገኘ በኋላ፣ በውርደት ሽንፈት ተከናንቦ ከነበረበት ዝቅታ ወጥቶ በክብር የሚዋደቅ እና ውጤት የሚያስመዘግብ ቡድን ለመሆን በቅቷል። የካሪክ ዩናይትድ ተቸግሮም አይሸነፍም፤ በቀይ ካርድ ተጫዋች ተነጥቆም ቢሆን ለክለቡ ባጅ እስከመጨረሻው የሚፋለም ጠንካራ ስብስብ ሆኗል።
የበርንማውዝ ጨዋታ እና የካሪክ አሻራ
በቫይታሊቲ ስታዲየም ከበርንማውዝ ጋር የተደረገው አስቸጋሪ ጨዋታ የካሪክን ቡድን ጥንካሬ በድጋሚ ያሳየ ነበር።
ምንም እንኳ ዩናይትድ በግልጽ የተከለከለው ፔናሊቲ እና የሃሪ ማጉየር ቀይ ካርድ ፈተና ቢገጥመውም፣ በብሩኖ ፈርናንዴዝ መሪነት ጨዋታውን ሁለት አቻ በማጠናቀቅ ነጥብ ተጋርቶ ወጥቷል። ካሪክ ከመጣ በኋላ ቡድኑ አንድ ጊዜ ብቻ በኒውካስትል መሸነፉ፣ አሰልጣኙ በአጭር ጊዜ ውስጥ የፈጠሩትን የውጤት ወጥነት ያሳያል።
ከደረጃ ሰንጠረዡ ግርጌ ወደ 3ኛ ደረጃ
እንደ ሩበን አሞሪም ባሉ አሰልጣኞች የቀዘቀዘው የተጫዋቾች ፍላጎት ላይ ነፍስ የዘሩት ማይክል ካሪክ፣ በሦስት ወራት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ዩናይትድን በደረጃ ሰንጠረዡ 3ኛ ላይ እንዲቀመጥ አድርገዋል።
እንደ አስቶን ቪላ፣ ቼልሲ፣ ሊቨርፑል እና ኒውካስትል ያሉ ተፎካካሪዎችን በነጥብ በልጦ፣ የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ተሳትፎ ዕድሉን በእራሱ እጅ እንዲያደርግ አስችለውታል።
የካሪክ ስኬት እና የቋሚ ኮንትራት ጥያቄ
ሲቲን፣ አርሰናልን እና ቶተንሃምን ተራ በተራ የረታው የካሪክ ስልጠና፣ ለቋሚ ኮንትራት የሚያበቃው ውጤታማ ጉዞ መሆኑን በተግባር አሳይቷል።
ምንም እንኳ የቀድሞ የቡድን አጋሮቻቸው ሳይቀሩ ጥርጣሬ ቢኖራቸውም፣ ካሪክ ግን የማንቸስተርን የድል አድባር DNA ጠንቅቆ በመረዳት ክለቡን ነጻ አውጥቷል። አሁን ዩናይትድ ከ32ኛ ሳምንት የሊድስ ጨዋታ በፊት ለ24 ቀናት የሚቆይ የእረፍት እና የዝግጅት ጊዜ ይኖረዋል።
የውጤት ማጠቃለያ፦
በርንማውዝ 2 - ማንቸስተር ዩናይትድ 2 (ከቫይታሊቲ ስታዲየም)
#getu #manchesterunited #michaelcarrick #mufc #premierleague #brunofernandes #championsleague #oldtrafford #ማንቸስተርዩናይትድ #ማይክልካሪክ #ብሩኖፈርናንዴዝ #ፕሪሚየርሊግ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ከውድቀት አረንቋ ወደ አውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ደጃፍ
#ethiopia | ማንቸስተር ዩናይትድ የቀድሞ ኮከቡን ማይክል ካሪክን በጊዚያዊ አሰልጣኝነት ካገኘ በኋላ፣ በውርደት ሽንፈት ተከናንቦ ከነበረበት ዝቅታ ወጥቶ በክብር የሚዋደቅ እና ውጤት የሚያስመዘግብ ቡድን ለመሆን በቅቷል። የካሪክ ዩናይትድ ተቸግሮም አይሸነፍም፤ በቀይ ካርድ ተጫዋች ተነጥቆም ቢሆን ለክለቡ ባጅ እስከመጨረሻው የሚፋለም ጠንካራ ስብስብ ሆኗል።
የበርንማውዝ ጨዋታ እና የካሪክ አሻራ
በቫይታሊቲ ስታዲየም ከበርንማውዝ ጋር የተደረገው አስቸጋሪ ጨዋታ የካሪክን ቡድን ጥንካሬ በድጋሚ ያሳየ ነበር።
ምንም እንኳ ዩናይትድ በግልጽ የተከለከለው ፔናሊቲ እና የሃሪ ማጉየር ቀይ ካርድ ፈተና ቢገጥመውም፣ በብሩኖ ፈርናንዴዝ መሪነት ጨዋታውን ሁለት አቻ በማጠናቀቅ ነጥብ ተጋርቶ ወጥቷል። ካሪክ ከመጣ በኋላ ቡድኑ አንድ ጊዜ ብቻ በኒውካስትል መሸነፉ፣ አሰልጣኙ በአጭር ጊዜ ውስጥ የፈጠሩትን የውጤት ወጥነት ያሳያል።
ከደረጃ ሰንጠረዡ ግርጌ ወደ 3ኛ ደረጃ
እንደ ሩበን አሞሪም ባሉ አሰልጣኞች የቀዘቀዘው የተጫዋቾች ፍላጎት ላይ ነፍስ የዘሩት ማይክል ካሪክ፣ በሦስት ወራት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ዩናይትድን በደረጃ ሰንጠረዡ 3ኛ ላይ እንዲቀመጥ አድርገዋል።
እንደ አስቶን ቪላ፣ ቼልሲ፣ ሊቨርፑል እና ኒውካስትል ያሉ ተፎካካሪዎችን በነጥብ በልጦ፣ የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ ተሳትፎ ዕድሉን በእራሱ እጅ እንዲያደርግ አስችለውታል።
የካሪክ ስኬት እና የቋሚ ኮንትራት ጥያቄ
ሲቲን፣ አርሰናልን እና ቶተንሃምን ተራ በተራ የረታው የካሪክ ስልጠና፣ ለቋሚ ኮንትራት የሚያበቃው ውጤታማ ጉዞ መሆኑን በተግባር አሳይቷል።
ምንም እንኳ የቀድሞ የቡድን አጋሮቻቸው ሳይቀሩ ጥርጣሬ ቢኖራቸውም፣ ካሪክ ግን የማንቸስተርን የድል አድባር DNA ጠንቅቆ በመረዳት ክለቡን ነጻ አውጥቷል። አሁን ዩናይትድ ከ32ኛ ሳምንት የሊድስ ጨዋታ በፊት ለ24 ቀናት የሚቆይ የእረፍት እና የዝግጅት ጊዜ ይኖረዋል።
የውጤት ማጠቃለያ፦
በርንማውዝ 2 - ማንቸስተር ዩናይትድ 2 (ከቫይታሊቲ ስታዲየም)
#getu #manchesterunited #michaelcarrick #mufc #premierleague #brunofernandes #championsleague #oldtrafford #ማንቸስተርዩናይትድ #ማይክልካሪክ #ብሩኖፈርናንዴዝ #ፕሪሚየርሊግ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
5 months ago
የመድፈኞቹ ግስጋሴ እና የሲቲ መንገራገጭ
የፕሪሚየር ሊጉ ዋንጫ ወደ ሰሜን ለንደን እያመራ ነው?
#ethiopia | የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የዋንጫ ፉክክር አዲስ ምዕራፍ ላይ ደርሷል።
በሳንቲያጎ ቤርናቢዮ በፌዴ ቫልቬሬዴ የሃትሪክ ጥቃት የደረሰበት ሀንጎቨር ገና ያልለቀቀው የሚመስለው የፔፕ ጋርዲዮላ ማንችስተር ሲቲ፣ ወደ መዶሻው መንደር (ዌስትሃም) አቅንቶ ሁለት ነጥብ ጥሏል።
በኦሎምፒክ ኤልዛቤት ፓርክ ዌስትሃም ለሲቲ አድፍጦ ነጥብ ማስጣሉ፣ ለአርሰናል የዋንጫ ጉዞ ትልቅ ውለታ ሆኖ ተመዝግቧል።
የአርሰናል የበላይነት እና የታዳጊው ማክስ ዶውማን ታሪክ
ማንችስተር ሲቲ ነጥብ በጣለበት በዚሁ ሳምንት፣ አርሰናል በታዳጊው ማክስ ዶውማን አስገራሚ ታሪክ ታጅቦ ኤቨርተንን በመርታት የነጥብ ልዩነቱን ወደ ዘጠኝ አድርሷል።
አሁን ላይ ለ22 ዓመታት የተናፈቀው የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ራዳሩን ወደ ሰሜን ለንደን አቅጣጫ አድርጓል። አርሰናል ከመቼውም ጊዜ በላይ ለድል የፀና እና ጫናን የመቋቋም አቅሙን ያሳደገ ቡድን ሆኖ ቀርቧል።
አርሰናል እንደ ልማዱ ከታህሳስ እና ጥር በኋላ ይንገዳገዳል ተብሎ ቢጠበቅም፣ ዘንድሮ ግን በአሰልጣኝ ማይክ አርቴታ መሪነት ከመቼውም ጊዜ በላይ ጠንካራ ሆኖ ታይቷል። የቡድኑ ያለመሸነፍ ስነ ልቦና እና በወሳኙ ሰዓት ውጤት ይዞ መውጣቱ፣ አርሰናልን በሊጉ አቻ የሌለው ቡድን አድርጎታል። 31ኛው ሳምንት እንደመሰከረው፣ አርሰናል ወደ መጨረሻው የድል መስመር (Final Lap) በልበ ሙሉነት እየተጠጋ ይገኛል።
በሌላ በኩል፣ የወትሮው ፍጹም የሆነው የፔፕ ጋርዲዮላ ማንችስተር ሲቲ ዘንድሮ ለደጋፊዎቹ ህልም ሆኖባቸዋል።
ሲቲ በእራሱ በአርሰናል ጥሪ የተጋበዘ ቢመስልም፣ አሁን ላይ ግን በመሪው እና በተከታዩ መካከል ያለው የዘጠኝ ነጥብ ልዩነት አርሰናልን ወደ ንግስናው ይበልጥ አቅርቦታል።
#አርሰናል #ማንችስተርሲቲ #ፕሪሚየርሊግ #ማይክአርቴታ #ማክስዶውማን #እንግሊዝ #ስፖርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen #arsenal #mancity #premierleague
የፕሪሚየር ሊጉ ዋንጫ ወደ ሰሜን ለንደን እያመራ ነው?
#ethiopia | የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የዋንጫ ፉክክር አዲስ ምዕራፍ ላይ ደርሷል።
በሳንቲያጎ ቤርናቢዮ በፌዴ ቫልቬሬዴ የሃትሪክ ጥቃት የደረሰበት ሀንጎቨር ገና ያልለቀቀው የሚመስለው የፔፕ ጋርዲዮላ ማንችስተር ሲቲ፣ ወደ መዶሻው መንደር (ዌስትሃም) አቅንቶ ሁለት ነጥብ ጥሏል።
በኦሎምፒክ ኤልዛቤት ፓርክ ዌስትሃም ለሲቲ አድፍጦ ነጥብ ማስጣሉ፣ ለአርሰናል የዋንጫ ጉዞ ትልቅ ውለታ ሆኖ ተመዝግቧል።
የአርሰናል የበላይነት እና የታዳጊው ማክስ ዶውማን ታሪክ
ማንችስተር ሲቲ ነጥብ በጣለበት በዚሁ ሳምንት፣ አርሰናል በታዳጊው ማክስ ዶውማን አስገራሚ ታሪክ ታጅቦ ኤቨርተንን በመርታት የነጥብ ልዩነቱን ወደ ዘጠኝ አድርሷል።
አሁን ላይ ለ22 ዓመታት የተናፈቀው የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ራዳሩን ወደ ሰሜን ለንደን አቅጣጫ አድርጓል። አርሰናል ከመቼውም ጊዜ በላይ ለድል የፀና እና ጫናን የመቋቋም አቅሙን ያሳደገ ቡድን ሆኖ ቀርቧል።
አርሰናል እንደ ልማዱ ከታህሳስ እና ጥር በኋላ ይንገዳገዳል ተብሎ ቢጠበቅም፣ ዘንድሮ ግን በአሰልጣኝ ማይክ አርቴታ መሪነት ከመቼውም ጊዜ በላይ ጠንካራ ሆኖ ታይቷል። የቡድኑ ያለመሸነፍ ስነ ልቦና እና በወሳኙ ሰዓት ውጤት ይዞ መውጣቱ፣ አርሰናልን በሊጉ አቻ የሌለው ቡድን አድርጎታል። 31ኛው ሳምንት እንደመሰከረው፣ አርሰናል ወደ መጨረሻው የድል መስመር (Final Lap) በልበ ሙሉነት እየተጠጋ ይገኛል።
በሌላ በኩል፣ የወትሮው ፍጹም የሆነው የፔፕ ጋርዲዮላ ማንችስተር ሲቲ ዘንድሮ ለደጋፊዎቹ ህልም ሆኖባቸዋል።
ሲቲ በእራሱ በአርሰናል ጥሪ የተጋበዘ ቢመስልም፣ አሁን ላይ ግን በመሪው እና በተከታዩ መካከል ያለው የዘጠኝ ነጥብ ልዩነት አርሰናልን ወደ ንግስናው ይበልጥ አቅርቦታል።
#አርሰናል #ማንችስተርሲቲ #ፕሪሚየርሊግ #ማይክአርቴታ #ማክስዶውማን #እንግሊዝ #ስፖርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen #arsenal #mancity #premierleague
5 months ago
ማክስ ዶውማን የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ታናሹ ጎል አስቆጣሪ ሆነ
#ethiopia | የአርሰናሉ ድንቅ ታዳጊ ማክስ ዶውማን በዛሬው እለት በፕሪሚየር ሊግ ታሪክ አዲስ ክብረ ወሰን አስመዝግቧል።
በ16 ዓመት ከ73 ቀን ዕድሜው ጎል በማስቆጠር፣ በሊጉ ታሪክ ጎል ያስቆጠረ ታናሹ ተጫዋች መሆን ችሏል።
ማክስ ዶውማን ይህን ታሪክ የሠራው አርሰናል ኤቨርተንን 2 ለ 0 ባሸነፈበት ጨዋታ ላይ ሲሆን፣ ተጫዋቹ ሜዳ ውስጥ በገባ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ ነው ድንቅ ብቃቱን ያሳየው። ይህም የአርሰናልን የወደፊት ተስፋ እጅግ ብሩህ እንደሚያደርገውና በክለቡ ታሪክ ሌላው ትልቅ ተሰጥኦ መፈጠሩን አመላካች ሆኗል።
እስከ ዛሬ ድረስ ይህ ክብረ ወሰን በሌሎች ታዋቂ ተጫዋቾች ተይዞ የቆየ ቢሆንም፣ ማክስ ዶውማን በዛሬው ድርጊቱ ሁሉንም በልጦ በታሪክ ገጽ ላይ ስሙን በወርቅ ቀለም ሊያሰፍር ችሏል።
መድፈኞቹ ለዋንጫ በሚያደርጉት ጉዞ ላይ እንዲህ ያሉ ወጣት ተሰጥኦዎች ብቅ ማለታቸው ለደጋፊው ልዩ ደስታን ሰጥቷል።
#አርሰናል #ማክስዶውማን #ፕሪሚየርሊግ #ታሪክ #እንግሊዝ #ስፖርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen #arsenal #maxdowman #premierleague #record
#ethiopia | የአርሰናሉ ድንቅ ታዳጊ ማክስ ዶውማን በዛሬው እለት በፕሪሚየር ሊግ ታሪክ አዲስ ክብረ ወሰን አስመዝግቧል።
በ16 ዓመት ከ73 ቀን ዕድሜው ጎል በማስቆጠር፣ በሊጉ ታሪክ ጎል ያስቆጠረ ታናሹ ተጫዋች መሆን ችሏል።
ማክስ ዶውማን ይህን ታሪክ የሠራው አርሰናል ኤቨርተንን 2 ለ 0 ባሸነፈበት ጨዋታ ላይ ሲሆን፣ ተጫዋቹ ሜዳ ውስጥ በገባ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ ነው ድንቅ ብቃቱን ያሳየው። ይህም የአርሰናልን የወደፊት ተስፋ እጅግ ብሩህ እንደሚያደርገውና በክለቡ ታሪክ ሌላው ትልቅ ተሰጥኦ መፈጠሩን አመላካች ሆኗል።
እስከ ዛሬ ድረስ ይህ ክብረ ወሰን በሌሎች ታዋቂ ተጫዋቾች ተይዞ የቆየ ቢሆንም፣ ማክስ ዶውማን በዛሬው ድርጊቱ ሁሉንም በልጦ በታሪክ ገጽ ላይ ስሙን በወርቅ ቀለም ሊያሰፍር ችሏል።
መድፈኞቹ ለዋንጫ በሚያደርጉት ጉዞ ላይ እንዲህ ያሉ ወጣት ተሰጥኦዎች ብቅ ማለታቸው ለደጋፊው ልዩ ደስታን ሰጥቷል።
#አርሰናል #ማክስዶውማን #ፕሪሚየርሊግ #ታሪክ #እንግሊዝ #ስፖርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen #arsenal #maxdowman #premierleague #record
5 months ago
ማክስ ዶውማን የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ታናሹ ጎል አስቆጣሪ ሆነ
#ethiopia | የአርሰናሉ ድንቅ ታዳጊ ማክስ ዶውማን በዛሬው እለት በፕሪሚየር ሊግ ታሪክ አዲስ ክብረ ወሰን አስመዝግቧል።
በ16 ዓመት ከ73 ቀን ዕድሜው ጎል በማስቆጠር፣ በሊጉ ታሪክ ጎል ያስቆጠረ ታናሹ ተጫዋች መሆን ችሏል።
ማክስ ዶውማን ይህን ታሪክ የሠራው አርሰናል ኤቨርተንን 2 ለ 0 ባሸነፈበት ጨዋታ ላይ ሲሆን፣ ተጫዋቹ ሜዳ ውስጥ በገባ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ ነው ድንቅ ብቃቱን ያሳየው። ይህም የአርሰናልን የወደፊት ተስፋ እጅግ ብሩህ እንደሚያደርገውና በክለቡ ታሪክ ሌላው ትልቅ ተሰጥኦ መፈጠሩን አመላካች ሆኗል።
እስከ ዛሬ ድረስ ይህ ክብረ ወሰን በሌሎች ታዋቂ ተጫዋቾች ተይዞ የቆየ ቢሆንም፣ ማክስ ዶውማን በዛሬው ድርጊቱ ሁሉንም በልጦ በታሪክ ገጽ ላይ ስሙን በወርቅ ቀለም ሊያሰፍር ችሏል።
መድፈኞቹ ለዋንጫ በሚያደርጉት ጉዞ ላይ እንዲህ ያሉ ወጣት ተሰጥኦዎች ብቅ ማለታቸው ለደጋፊው ልዩ ደስታን ሰጥቷል።
#አርሰናል #ማክስዶውማን #ፕሪሚየርሊግ #ታሪክ #እንግሊዝ #ስፖርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen #arsenal #maxdowman #premierleague #record
#ethiopia | የአርሰናሉ ድንቅ ታዳጊ ማክስ ዶውማን በዛሬው እለት በፕሪሚየር ሊግ ታሪክ አዲስ ክብረ ወሰን አስመዝግቧል።
በ16 ዓመት ከ73 ቀን ዕድሜው ጎል በማስቆጠር፣ በሊጉ ታሪክ ጎል ያስቆጠረ ታናሹ ተጫዋች መሆን ችሏል።
ማክስ ዶውማን ይህን ታሪክ የሠራው አርሰናል ኤቨርተንን 2 ለ 0 ባሸነፈበት ጨዋታ ላይ ሲሆን፣ ተጫዋቹ ሜዳ ውስጥ በገባ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ ነው ድንቅ ብቃቱን ያሳየው። ይህም የአርሰናልን የወደፊት ተስፋ እጅግ ብሩህ እንደሚያደርገውና በክለቡ ታሪክ ሌላው ትልቅ ተሰጥኦ መፈጠሩን አመላካች ሆኗል።
እስከ ዛሬ ድረስ ይህ ክብረ ወሰን በሌሎች ታዋቂ ተጫዋቾች ተይዞ የቆየ ቢሆንም፣ ማክስ ዶውማን በዛሬው ድርጊቱ ሁሉንም በልጦ በታሪክ ገጽ ላይ ስሙን በወርቅ ቀለም ሊያሰፍር ችሏል።
መድፈኞቹ ለዋንጫ በሚያደርጉት ጉዞ ላይ እንዲህ ያሉ ወጣት ተሰጥኦዎች ብቅ ማለታቸው ለደጋፊው ልዩ ደስታን ሰጥቷል።
#አርሰናል #ማክስዶውማን #ፕሪሚየርሊግ #ታሪክ #እንግሊዝ #ስፖርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen #arsenal #maxdowman #premierleague #record
5 months ago
አርሰናል ኤቨርተንን በማሸነፍ በሊጉ መሪነቱን አጠናከረ
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 30ኛ ሳምንት መርሐ ግብር አርሰናል ኤቨርተንን 2 ለ 0 በማሸነፍ የሊጉን መሪነት ይበልጥ አጠናክሯል።
መድፈኞቹ በሜዳቸው ባደረጉት በዚህ ጨዋታ ያስመዘገቡት ድል ለዋንጫው የሚያደርጉትን ጉዞ እጅግ አቃንቶላቸዋል።
አርሰናል ከጅምሩ ጨዋታውን በበላይነት የጀመረ ሲሆን በጠንካራው የኤቨርተን መከላከል ምክንያት ጎል ለማስቆጠር እስከ ሁለተኛው አጋማሽ መጠበቅ ግድ ሆኖበታል። ይሁን እንጂ በመጨረሻም ሁለት ወሳኝ ጎሎችን በማስቆጠር ሦስት ነጥብ ይዞ ለመውጣት ችሏል።
ይህ ድል አርሰናልን በደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ ያለውን ልዩነት እንዲያሰፋ የረዳው ሲሆን፣ ኤቨርተን ደግሞ በሊጉ ለመቆየት የሚያደርገውን ትግል አክብዶበታል።
መድፈኞቹ ካሳዩት ድንቅ ብቃት አንጻር የዘንድሮውን የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ለመሳለም ያላቸው ዕድል ሰፊ መሆኑን የስፖርት ተንታኞች እየገለጹ ይገኛሉ።
#አርሰናል #ኤቨርተን #ፕሪሚየርሊግ #እንግሊዝ #ስፖርት #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 30ኛ ሳምንት መርሐ ግብር አርሰናል ኤቨርተንን 2 ለ 0 በማሸነፍ የሊጉን መሪነት ይበልጥ አጠናክሯል።
መድፈኞቹ በሜዳቸው ባደረጉት በዚህ ጨዋታ ያስመዘገቡት ድል ለዋንጫው የሚያደርጉትን ጉዞ እጅግ አቃንቶላቸዋል።
አርሰናል ከጅምሩ ጨዋታውን በበላይነት የጀመረ ሲሆን በጠንካራው የኤቨርተን መከላከል ምክንያት ጎል ለማስቆጠር እስከ ሁለተኛው አጋማሽ መጠበቅ ግድ ሆኖበታል። ይሁን እንጂ በመጨረሻም ሁለት ወሳኝ ጎሎችን በማስቆጠር ሦስት ነጥብ ይዞ ለመውጣት ችሏል።
ይህ ድል አርሰናልን በደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ ያለውን ልዩነት እንዲያሰፋ የረዳው ሲሆን፣ ኤቨርተን ደግሞ በሊጉ ለመቆየት የሚያደርገውን ትግል አክብዶበታል።
መድፈኞቹ ካሳዩት ድንቅ ብቃት አንጻር የዘንድሮውን የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ለመሳለም ያላቸው ዕድል ሰፊ መሆኑን የስፖርት ተንታኞች እየገለጹ ይገኛሉ።
#አርሰናል #ኤቨርተን #ፕሪሚየርሊግ #እንግሊዝ #ስፖርት #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
5 months ago
የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ
ኢትዮ ኤሌክትሪክ መሪነቱን ሲያጠናክር፣ ንግድ ባንክ ድሉን ቀጥሏል
#ethiopia | የ17ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ዛሬ ሲጀምሩ፣ መሪው ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ተከታዩ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተጋጣሚዎቻቸውን በማሸነፍ ነጥባቸውን አሳድገዋል።
የጨዋታዎቹ ዝርዝር ውጤት እንደሚከተለው ቀርቧል፦
⚡️ ኢትዮ ኤሌክትሪክ 3-1 ድሬዳዋ ከተማ
መሪው ኢትዮ ኤሌክትሪክ ድሬዳዋ ከተማን በመርታት የደረጃ ሰንጠረዡን አናት ይበልጥ ተቆጣጥሯል።
የኤሌክትሪክ ግቦች፦
ዳግማዊት ሰለሞን፣ ማህሌት ምትኩ እና ዙፋን ደፈርሻ።
የድሬዳዋ ግብ፦
ዝናሽ ሰለሞን።
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 3-1 ይርጋጨፌ ቡና
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተከታታይ 3ኛ ድሉን በማስመዝገብ ግስጋሴውን ቀጥሏል።
የንግድ ባንክ ግቦች፦
እሙሽ ዳንኤል፣ እፀገነት ቡዙነህ እና ረድኤት አስረሳኸኝ።
የይርጋጨፌ ግብ፦
አዳነች አሰፋው።
🤝 ልደታ ክፍለ ከተማ 2-2 ቦሌ ክፍለ ከተማ
የሁለቱ ክፍለ ከተማ ቡድኖች ፍልሚያ በአቻ ውጤት ተጠናቋል።
የልደታ ግቦች፦
ሰብለወንጌል ወዳጆ እና ይታገሱ ተገኝ ወርቅ።
የቦሌ ግቦች፦
ቃልኪዳን ሸዋነህ እና ዳሳሽ ሰው አገኝ።
በሀና ታሪኩ
#የሴቶችፕሪሚየርሊግ #ኢትዮኤሌክትሪክ #ንግድባንክ #ኢትዮጵያ #እግርኳስ #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
ኢትዮ ኤሌክትሪክ መሪነቱን ሲያጠናክር፣ ንግድ ባንክ ድሉን ቀጥሏል
#ethiopia | የ17ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ዛሬ ሲጀምሩ፣ መሪው ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ተከታዩ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተጋጣሚዎቻቸውን በማሸነፍ ነጥባቸውን አሳድገዋል።
የጨዋታዎቹ ዝርዝር ውጤት እንደሚከተለው ቀርቧል፦
⚡️ ኢትዮ ኤሌክትሪክ 3-1 ድሬዳዋ ከተማ
መሪው ኢትዮ ኤሌክትሪክ ድሬዳዋ ከተማን በመርታት የደረጃ ሰንጠረዡን አናት ይበልጥ ተቆጣጥሯል።
የኤሌክትሪክ ግቦች፦
ዳግማዊት ሰለሞን፣ ማህሌት ምትኩ እና ዙፋን ደፈርሻ።
የድሬዳዋ ግብ፦
ዝናሽ ሰለሞን።
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 3-1 ይርጋጨፌ ቡና
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተከታታይ 3ኛ ድሉን በማስመዝገብ ግስጋሴውን ቀጥሏል።
የንግድ ባንክ ግቦች፦
እሙሽ ዳንኤል፣ እፀገነት ቡዙነህ እና ረድኤት አስረሳኸኝ።
የይርጋጨፌ ግብ፦
አዳነች አሰፋው።
🤝 ልደታ ክፍለ ከተማ 2-2 ቦሌ ክፍለ ከተማ
የሁለቱ ክፍለ ከተማ ቡድኖች ፍልሚያ በአቻ ውጤት ተጠናቋል።
የልደታ ግቦች፦
ሰብለወንጌል ወዳጆ እና ይታገሱ ተገኝ ወርቅ።
የቦሌ ግቦች፦
ቃልኪዳን ሸዋነህ እና ዳሳሽ ሰው አገኝ።
በሀና ታሪኩ
#የሴቶችፕሪሚየርሊግ #ኢትዮኤሌክትሪክ #ንግድባንክ #ኢትዮጵያ #እግርኳስ #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
5 months ago
🔴 ማንቼስተር ዩናይትድ ወደ 3ኛ ደረጃ ከፍ ብሏል
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ28ኛ ሳምንት መርሃ ግብር፣ ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው ኦልድትራፎርድ ክሪስታል ፓላስን 2 ለ 1 በማሸነፍ ወሳኝ ሦስት ነጥብ አግኝቷል።
ዩናይትድ ይህንን ድል ተከትሎ የሦስተኛነት ደረጃውን ከአስቶንቪላ በይፋ ተረክቧል።
ለማንቼስተር ዩናይትድ ግቦቹን ብሩኖ ፈርናንዴዝ እና ቤንጃሚን ሴሽኮ ከመረብ አሳርፈዋል።
ዩናይትድ ወደ ሦስተኛነት መምጣቱ ለሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎ ያለውን ዕድል ከፍ ሲያደርገው፣ አርሰናል ከቼልሲ የሚያደርጉት ጨዋታ ደግሞ የሊጉን አናት ይበልጥ ያጠባበቀዋል ተብሎ ይጠበቃል።
This is Manchester United!
#ማንቼስተርዩናይትድ #ክሪስታልፓላስ #እንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ኦልድትራፎርድ #ብሩኖፈርናንዴዝ #ቤንጃሚንሴሽኮ #manutd #mufc #epl #oldtrafford #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ28ኛ ሳምንት መርሃ ግብር፣ ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው ኦልድትራፎርድ ክሪስታል ፓላስን 2 ለ 1 በማሸነፍ ወሳኝ ሦስት ነጥብ አግኝቷል።
ዩናይትድ ይህንን ድል ተከትሎ የሦስተኛነት ደረጃውን ከአስቶንቪላ በይፋ ተረክቧል።
ለማንቼስተር ዩናይትድ ግቦቹን ብሩኖ ፈርናንዴዝ እና ቤንጃሚን ሴሽኮ ከመረብ አሳርፈዋል።
ዩናይትድ ወደ ሦስተኛነት መምጣቱ ለሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎ ያለውን ዕድል ከፍ ሲያደርገው፣ አርሰናል ከቼልሲ የሚያደርጉት ጨዋታ ደግሞ የሊጉን አናት ይበልጥ ያጠባበቀዋል ተብሎ ይጠበቃል።
This is Manchester United!
#ማንቼስተርዩናይትድ #ክሪስታልፓላስ #እንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ኦልድትራፎርድ #ብሩኖፈርናንዴዝ #ቤንጃሚንሴሽኮ #manutd #mufc #epl #oldtrafford #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
6 months ago
ምንተስኖት አዳነ በይፋ ከሜዳ መራቁን አሳወቀ
#ethiopia | ከፈረሰኞቹ ቤት ተገኝቶ በኢትዮጵያ እግርኳስ ላይ ትልቅ አሻራውን ያሳረፈው ምንተስኖት፣ ከ17 ዓመታት ድንቅ ጉዞ በኋላ "ጫማዬን ሰቅያለሁ" ሲል አዲሱን የሕይወት ምዕራፍ ተቀብሏል።
የምንተስኖት አዳነ የስኬት ጉዞ በአጭሩ፦
* የፈረሰኞቹ ምልክት፦ በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤት ለ13 ዓመታት በቆየባቸው ጊዜያት 6 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫዎችን በማንሳት የታሪክ አካል ሆኗል።
* የመጨረሻው ድምቀት፦ ባለፈው የውድድር ዓመት ከኢትዮጵያ መድን ጋር ድንቅ ጊዜን አሳልፎ ሻምፒዮን መሆን ችሏል።
* የብሔራዊ ቡድን አገልጋይ፦ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን (ዋሊያዎቹ) በተከላካይ መስመር ላይ የነበረው አስተዋጽኦ የሚዘነጋ አይደለም።
"አዲስ ምዕራፍ"
ምንተስኖት ስንብቱን ሲያበስር እንዲህ ብሏል፦
"በኢትዮጵያ እግርኳስ ውስጥ ለነበረኝ ቆይታ አመስጋኝ ነኝ። አሁን አዲስ ምዕራፍ የምጀምርበት ነው፤ ደስ የሚልና ስኬታማ ጊዜ ነበረኝ።"
ለአንድ ተጫዋች ከሜዳ መራቅ ከባድ ቢሆንም፣ ምንተስኖት ግን በስኬት ማማ ላይ ሆኖ መሰናበቱን መርጧል። ለኢትዮጵያ እግርኳስ ላበረከተው አስተዋጽኦ ትልቅ ምስጋና ይገባዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #mintesnotadane #photocredittikvah #ethiopianfootball #kidusgiorgis #ethiopiamedhin #legend #retirement #የኢትዮጵያፕሪሚየርሊግ
#ethiopia | ከፈረሰኞቹ ቤት ተገኝቶ በኢትዮጵያ እግርኳስ ላይ ትልቅ አሻራውን ያሳረፈው ምንተስኖት፣ ከ17 ዓመታት ድንቅ ጉዞ በኋላ "ጫማዬን ሰቅያለሁ" ሲል አዲሱን የሕይወት ምዕራፍ ተቀብሏል።
የምንተስኖት አዳነ የስኬት ጉዞ በአጭሩ፦
* የፈረሰኞቹ ምልክት፦ በቅዱስ ጊዮርጊስ ቤት ለ13 ዓመታት በቆየባቸው ጊዜያት 6 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫዎችን በማንሳት የታሪክ አካል ሆኗል።
* የመጨረሻው ድምቀት፦ ባለፈው የውድድር ዓመት ከኢትዮጵያ መድን ጋር ድንቅ ጊዜን አሳልፎ ሻምፒዮን መሆን ችሏል።
* የብሔራዊ ቡድን አገልጋይ፦ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን (ዋሊያዎቹ) በተከላካይ መስመር ላይ የነበረው አስተዋጽኦ የሚዘነጋ አይደለም።
"አዲስ ምዕራፍ"
ምንተስኖት ስንብቱን ሲያበስር እንዲህ ብሏል፦
"በኢትዮጵያ እግርኳስ ውስጥ ለነበረኝ ቆይታ አመስጋኝ ነኝ። አሁን አዲስ ምዕራፍ የምጀምርበት ነው፤ ደስ የሚልና ስኬታማ ጊዜ ነበረኝ።"
ለአንድ ተጫዋች ከሜዳ መራቅ ከባድ ቢሆንም፣ ምንተስኖት ግን በስኬት ማማ ላይ ሆኖ መሰናበቱን መርጧል። ለኢትዮጵያ እግርኳስ ላበረከተው አስተዋጽኦ ትልቅ ምስጋና ይገባዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #mintesnotadane #photocredittikvah #ethiopianfootball #kidusgiorgis #ethiopiamedhin #legend #retirement #የኢትዮጵያፕሪሚየርሊግ
6 months ago
"አንደኝነታችን በጥረትና በፍትሃዊ መንገድ የመጣ ክብር ነው " የአርሰናሉ አለቃ ሚኬል አርቴታ
#ethiopia | መድፈኞቹ ነገ ከወልቭስ ጋር ለሚያደርጉት ጨዋታ አስቀድሞ መግለጫ የሰጡት አርቴታ፣ ቡድኑ እዚህ ደረጃ ላይ ለመድረስ የረጅም ጊዜ ትጋትና የቀን ተቀን ስራ እንደጠየቀው አስረድተዋል።
የአርቴታ ዋና ዋና ነጥቦች፦
* ስለ መሪነቱ፦ "አሁን ያለንበት ደረጃ ለእኛ ትልቅ ክብር ነው፤ ምክንያቱም እዚህ የደረስነው በፍትሃዊ መንገድና በከፍተኛ ጥረት ነው" ብለዋል።
* ስለ ስኬቱ ሚስጥር፦ ውጤቱ በአንድ ጀምበር የመጣ ሳይሆን፣ በየቀኑ የሚጠበቅብንን ሁሉ አሟልተን በመስራታችንና በትጋታችን የመጣ ነው ሲሉ ገልጸዋል።
* ስለ ነገው ጨዋታ፦ ነገ ከወልቭስ ጋር የሚኖረው ፍልሚያ እጅግ ከባድ እንደሚሆን የጠቆሙት አሰልጣኙ፣ "ካለፈው ጨዋታችን እንደተረዳነው ከእነሱ ጋር በሚደረግ ጨዋታ ሶስት ነጥብ መያዝ ምን ያህል አዳጋች እንደሆነ አይተናል" በማለት ተጫዋቾቻቸው ንቁ እንዲሆኑ አሳስበዋል።
አርሰናል ይህንን መሪነቱን አስጠብቆ ለመጓዝ የነገው ጨዋታ ወሳኝ ፈተና እንደሚሆንበት ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #አርሰናል #ሚኬልአርቴታ #መድፈኞቹ #የእንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ስፖርት #arsenal #coyg #arteta #premierleague #ethiopiasports
#ethiopia | መድፈኞቹ ነገ ከወልቭስ ጋር ለሚያደርጉት ጨዋታ አስቀድሞ መግለጫ የሰጡት አርቴታ፣ ቡድኑ እዚህ ደረጃ ላይ ለመድረስ የረጅም ጊዜ ትጋትና የቀን ተቀን ስራ እንደጠየቀው አስረድተዋል።
የአርቴታ ዋና ዋና ነጥቦች፦
* ስለ መሪነቱ፦ "አሁን ያለንበት ደረጃ ለእኛ ትልቅ ክብር ነው፤ ምክንያቱም እዚህ የደረስነው በፍትሃዊ መንገድና በከፍተኛ ጥረት ነው" ብለዋል።
* ስለ ስኬቱ ሚስጥር፦ ውጤቱ በአንድ ጀምበር የመጣ ሳይሆን፣ በየቀኑ የሚጠበቅብንን ሁሉ አሟልተን በመስራታችንና በትጋታችን የመጣ ነው ሲሉ ገልጸዋል።
* ስለ ነገው ጨዋታ፦ ነገ ከወልቭስ ጋር የሚኖረው ፍልሚያ እጅግ ከባድ እንደሚሆን የጠቆሙት አሰልጣኙ፣ "ካለፈው ጨዋታችን እንደተረዳነው ከእነሱ ጋር በሚደረግ ጨዋታ ሶስት ነጥብ መያዝ ምን ያህል አዳጋች እንደሆነ አይተናል" በማለት ተጫዋቾቻቸው ንቁ እንዲሆኑ አሳስበዋል።
አርሰናል ይህንን መሪነቱን አስጠብቆ ለመጓዝ የነገው ጨዋታ ወሳኝ ፈተና እንደሚሆንበት ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #አርሰናል #ሚኬልአርቴታ #መድፈኞቹ #የእንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ስፖርት #arsenal #coyg #arteta #premierleague #ethiopiasports
Sponsored by
Surafel
6 months ago
"ትኩረታችን በራሳችን ውጤት ላይ ብቻ መሆን አለበት" — ሚኬል አርቴታ
#ethiopia | የሊጉ መሪ አርሰናል ነገ ከብሬንትፎርድ ጋር ለሚያደርገው ወሳኝ ጨዋታ ዝግጅቱን እያጠናቀቀ ይገኛል። ዋና አሰልጣኙ ሚኬል አርቴታ ከጨዋታው በፊት በሰጡት መግለጫ፣ ተጫዋቾቻቸው የሌሎች ተቀናቃኞችን ውጤት ከመመልከት ይልቅ በገዛ ስራቸው ላይ እንዲያተኩሩ አሳስበዋል።
የአርቴታ ዋና ዋና ነጥቦች፦
* የቤት ስራን በአግባቡ መወጣት፦ "የራሳችንን የቤት ስራ መስራት አለብን" ያሉት አሰልጣኙ፣ በየጨዋታው ሦስት ነጥብ ለማግኘት የሚያስችሉ ዕድሎችን መፍጠርና መጠቀም ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።
* ስለ ብሬንትፎርድ ፈታኝ ጉዞ፦ ብሬንትፎርድን በሜዳው መግጠም እጅግ ፈታኝ መሆኑን አርቴታ አልሸሸጉም። "እነሱን ማሸነፍ ከተፈለገ በገዛ ሳጥናችን ውስጥ ህይወታችንን ሰጥተን መከላከል ይኖርብናል" ሲሉ የጨዋታውን ክብደት አስረድተዋል።
መድፈኞቹ የሊጉን መሪነት ለማስጠበቅ ነገ በሚያደርጉት ጨዋታ ብሬንትፎርድን ድል ማድረግ የግድ ይላቸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #arsenal #arteta #premierleague #coyg #brentfordvsarsenal #አርሰናል #አውሮፓ #የእንግሊዝፕሪሚየርሊግ
#ethiopia | የሊጉ መሪ አርሰናል ነገ ከብሬንትፎርድ ጋር ለሚያደርገው ወሳኝ ጨዋታ ዝግጅቱን እያጠናቀቀ ይገኛል። ዋና አሰልጣኙ ሚኬል አርቴታ ከጨዋታው በፊት በሰጡት መግለጫ፣ ተጫዋቾቻቸው የሌሎች ተቀናቃኞችን ውጤት ከመመልከት ይልቅ በገዛ ስራቸው ላይ እንዲያተኩሩ አሳስበዋል።
የአርቴታ ዋና ዋና ነጥቦች፦
* የቤት ስራን በአግባቡ መወጣት፦ "የራሳችንን የቤት ስራ መስራት አለብን" ያሉት አሰልጣኙ፣ በየጨዋታው ሦስት ነጥብ ለማግኘት የሚያስችሉ ዕድሎችን መፍጠርና መጠቀም ወሳኝ መሆኑን ገልጸዋል።
* ስለ ብሬንትፎርድ ፈታኝ ጉዞ፦ ብሬንትፎርድን በሜዳው መግጠም እጅግ ፈታኝ መሆኑን አርቴታ አልሸሸጉም። "እነሱን ማሸነፍ ከተፈለገ በገዛ ሳጥናችን ውስጥ ህይወታችንን ሰጥተን መከላከል ይኖርብናል" ሲሉ የጨዋታውን ክብደት አስረድተዋል።
መድፈኞቹ የሊጉን መሪነት ለማስጠበቅ ነገ በሚያደርጉት ጨዋታ ብሬንትፎርድን ድል ማድረግ የግድ ይላቸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #arsenal #arteta #premierleague #coyg #brentfordvsarsenal #አርሰናል #አውሮፓ #የእንግሊዝፕሪሚየርሊግ
6 months ago
አርሰናል ሰንደርላንድን በመርታት የሊጉን መሪነት ይበልጥ አጠናከረ
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 25ኛ ሳምንት መርሐ ግብር መድፈኞቹ የሰሜን እንግሊዙን ክለብ ሰንደርላንድን በማሸነፍ የደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ ያላቸውን የበላይነት አስጠብቀዋል።
የአርሰናል ድል
አርሰናል ጨዋታውን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት በበላይነት አጠናቋል። ለክለቡ የድል ግቦችን ያስቆጠሩት፦
* ማርቲን ዙቢሜንዲ (1 ግብ)
* ቪክቶር ዮኮሬሽ (2 ግቦች) ናቸው።
የሌሎች ጨዋታዎች ውጤት
በሌሎች የሊጉ መርሃ ግብሮች የተመዘገቡ ውጤቶች የሚከተሉትን ይመስላሉ፦
* ቼልሲ ዎልቭስን 3 ለ 1 በማሸነፍ ነጥብ ሰብስቧል።
* ዌስትሃም በርንሌይን 2 ለ 0 አሸንፏል።
* ኤቨርተን ፉልሃምን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት ረቷል።
* አስቶንቪላ ከ በርንማውዝ ጋር ያደረጉት ጨዋታ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቋል።
ይህ ውጤት አርሰናል ለዋንጫ በሚያደርገው ጉዞ ትልቅ መነቃቃትን የፈጠረለት ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #አርሰናል #ፕሪሚየርሊግ #ስፖርት #እግርኳስ #ድል #መድፈኞቹ #epl
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 25ኛ ሳምንት መርሐ ግብር መድፈኞቹ የሰሜን እንግሊዙን ክለብ ሰንደርላንድን በማሸነፍ የደረጃ ሰንጠረዡ አናት ላይ ያላቸውን የበላይነት አስጠብቀዋል።
የአርሰናል ድል
አርሰናል ጨዋታውን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት በበላይነት አጠናቋል። ለክለቡ የድል ግቦችን ያስቆጠሩት፦
* ማርቲን ዙቢሜንዲ (1 ግብ)
* ቪክቶር ዮኮሬሽ (2 ግቦች) ናቸው።
የሌሎች ጨዋታዎች ውጤት
በሌሎች የሊጉ መርሃ ግብሮች የተመዘገቡ ውጤቶች የሚከተሉትን ይመስላሉ፦
* ቼልሲ ዎልቭስን 3 ለ 1 በማሸነፍ ነጥብ ሰብስቧል።
* ዌስትሃም በርንሌይን 2 ለ 0 አሸንፏል።
* ኤቨርተን ፉልሃምን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት ረቷል።
* አስቶንቪላ ከ በርንማውዝ ጋር ያደረጉት ጨዋታ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቋል።
ይህ ውጤት አርሰናል ለዋንጫ በሚያደርገው ጉዞ ትልቅ መነቃቃትን የፈጠረለት ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #አርሰናል #ፕሪሚየርሊግ #ስፖርት #እግርኳስ #ድል #መድፈኞቹ #epl
Sponsored by
Surafel
7 months ago
የዛሬው የእግር ኳስ ድግስ፦ የደርቢዎች እና የሀያላን ፍልሚያ
#ethiopia | ዛሬ ቅዳሜ የእግር ኳስ አፍቃሪያን በጉጉት የሚጠብቁት ልዩ ቀን ነው። በሀገር ውስጥ ሊግ እና በአውሮፓ ታላላቅ መድረኮች የሚደረጉትን ጨዋታዎች በሰዓት ቅደም ተከተል እንደሚከተለው ቀርበዋል፦
🇪🇹 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ እና የአፍሪካ ፍልሚያ
በሀገር ውስጥ ሊግ ተጠባቂ ጨዋታዎች ሲደረጉ፣ በብሔራዊ ቡድን ደረጃም የግብፅ እና ናይጄሪያ ጨዋታ ትኩረት ይስባል።
* 7:00 | አርባ ምንጭ ከተማ 🆚 መቻል
* 9:00 | ኢትዮጵያ ቡና 🆚 ሀዋሳ ከተማ
* 10:00 | ቅዱስ ጊዮርጊስ 🆚 ድሬዳዋ ከተማ
* 12:00 | አዳማ ከተማ 🆚 ሲዳማ ቡና
* 1:00 | ግብፅ 🆚 ናይጄሪያ (የአፍሪካ ሀያላን ፍልሚያ)
🏴 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ (የማንችስተር ደርቢ!)
የዛሬው ቀዳሚ ትኩረት በታላቁ የማንችስተር ደርቢ ላይ ያርፋል
* 9:30 | ማንችስተር ዩናይትድ 🆚 ማንችስተር ሲቲ (ተጠባቂው ደርቢ)
* 12:00 | ቼልሲ 🆚 ብሬንትፎርድ
* 12:00 | ሊቨርፑል 🆚 በርንሌይ
* 12:00 | ቶተንሀም 🆚 ዌስትሀም ዩናይትድ
* 2:30 | ኖቲንግሃም ፎሬስት 🆚 አርሰናል
🇪uropean Giants (ሌሎች የአውሮፓ ሊጎች)
በስፔን፣ ጣሊያን እና ጀርመን ታላላቅ ክለቦች ወደ ሜዳ ይገባሉ።
* 10:00 | ሪያል ማድሪድ 🆚 ሌቫንቴ
* 11:00 | ዩዴኒዜ 🆚 ኢንተር ሚላን
* 2:00 | ናፖሊ 🆚 ሳሱሎ
* 2:30 | ሌፕዚግ 🆚 ባየር ሙኒክ (የጀርመን ሀያላን)
* 4:45 | ካግሊያሪ 🆚 ጁቬንቱስ
ለመሆኑ የእርስዎ ክለብ ዛሬ ይሸነፍ ይሆን ወይስ ያሸንፍ? ግምታዊ ውጤትዎን በልቦናዎ ይያዙ!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#እግርኳስ #የዛሬጨዋታዎች #ማንችስተርደርቢ #ኢትዮጵያፕሪሚየርሊግ #አርሰናል #ሪያልማድሪድ #ሊቨርፑል #footballday #derbyd
#ethiopia | ዛሬ ቅዳሜ የእግር ኳስ አፍቃሪያን በጉጉት የሚጠብቁት ልዩ ቀን ነው። በሀገር ውስጥ ሊግ እና በአውሮፓ ታላላቅ መድረኮች የሚደረጉትን ጨዋታዎች በሰዓት ቅደም ተከተል እንደሚከተለው ቀርበዋል፦
🇪🇹 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ እና የአፍሪካ ፍልሚያ
በሀገር ውስጥ ሊግ ተጠባቂ ጨዋታዎች ሲደረጉ፣ በብሔራዊ ቡድን ደረጃም የግብፅ እና ናይጄሪያ ጨዋታ ትኩረት ይስባል።
* 7:00 | አርባ ምንጭ ከተማ 🆚 መቻል
* 9:00 | ኢትዮጵያ ቡና 🆚 ሀዋሳ ከተማ
* 10:00 | ቅዱስ ጊዮርጊስ 🆚 ድሬዳዋ ከተማ
* 12:00 | አዳማ ከተማ 🆚 ሲዳማ ቡና
* 1:00 | ግብፅ 🆚 ናይጄሪያ (የአፍሪካ ሀያላን ፍልሚያ)
🏴 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ (የማንችስተር ደርቢ!)
የዛሬው ቀዳሚ ትኩረት በታላቁ የማንችስተር ደርቢ ላይ ያርፋል
* 9:30 | ማንችስተር ዩናይትድ 🆚 ማንችስተር ሲቲ (ተጠባቂው ደርቢ)
* 12:00 | ቼልሲ 🆚 ብሬንትፎርድ
* 12:00 | ሊቨርፑል 🆚 በርንሌይ
* 12:00 | ቶተንሀም 🆚 ዌስትሀም ዩናይትድ
* 2:30 | ኖቲንግሃም ፎሬስት 🆚 አርሰናል
🇪uropean Giants (ሌሎች የአውሮፓ ሊጎች)
በስፔን፣ ጣሊያን እና ጀርመን ታላላቅ ክለቦች ወደ ሜዳ ይገባሉ።
* 10:00 | ሪያል ማድሪድ 🆚 ሌቫንቴ
* 11:00 | ዩዴኒዜ 🆚 ኢንተር ሚላን
* 2:00 | ናፖሊ 🆚 ሳሱሎ
* 2:30 | ሌፕዚግ 🆚 ባየር ሙኒክ (የጀርመን ሀያላን)
* 4:45 | ካግሊያሪ 🆚 ጁቬንቱስ
ለመሆኑ የእርስዎ ክለብ ዛሬ ይሸነፍ ይሆን ወይስ ያሸንፍ? ግምታዊ ውጤትዎን በልቦናዎ ይያዙ!
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#እግርኳስ #የዛሬጨዋታዎች #ማንችስተርደርቢ #ኢትዮጵያፕሪሚየርሊግ #አርሰናል #ሪያልማድሪድ #ሊቨርፑል #footballday #derbyd
7 months ago
🔴 "በቤቴ ብዙ አጥቂዎች ቢኖሩኝም እንኳ የሳላህ መመለስ አስደስቶኛል" — አርነ ስሎት
#ethiopia | የሊቨርፑሉ አሰልጣኝ አርነ ስሎት፣ ግብፃዊው የፊት መስመር ኮከብ መሐመድ ሳላህ ከአገራዊ ግዴታው ተመልሶ ወደ አንፊልድ ሊቀላቀል በመሆኑ ያላቸውን ታላቅ ደስታ ገለጹ።
🇪🇬 የሳላህ ጉዞ እና የአሰልጣኙ ጉጉት
ሳላህ ከግብፅ ብሔራዊ ቡድን ጋር ያለውን ጨዋታ ነገ ካጠናቀቀ በኋላ በቀጥታ ወደ ሊቨርፑል እንደሚመለስ ይጠበቃል። አሰልጣኝ አርነ ስሎትም ይህንን ተከትሎ በሰጡት አስተያየት፦
"ሳላህ ነገ ከግብፅ ጋር ጨዋታ አለበት፤ ከዚያ በኋላ ወደ ክለቡ ይመለሳል። በመመለሱ በጣም ደስተኛ ነኝ፤ ምክንያቱም ሳላህ ለክለቡም ሆነ ለእኔ በግል እጅግ ወሳኝ ተጫዋች ነው" ብለዋል።
⚽ "ሳላህ ተወዳዳሪ የሌለው ኮከብ"
አሰልጣኙ ለሳላህ ያላቸውን አድናቆት ሲገልጹ፣ በቡድናቸው ውስጥ ሌሎች የአጥቂ አማራጮች ቢኖሩም እንኳ የሳላህ ቦታ ግን የተለየ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል።
"በቡድኔ ውስጥ 15 አጥቂዎች ቢኖሩኝም እንኳን፣ የሳላህ መመለስ ሁልጊዜም ያስደስተኛል" ሲሉ የተጫዋቹን አስፈላጊነት ገልጸዋል።
ይህ የአሰልጣኙ ንግግር ሳላህ በሊቨርፑል ቤት አሁንም የቡድኑ የጀርባ አጥንት መሆኑንና በአዲሱ አሰልጣኝ ስር ያለውን የማይተካ ሚና ዳግም ያረጋገጠ ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ሊቨርፑል #ሳላህ #አርነስሎት #እግርኳስ #ፕሪሚየርሊግ #ግብፅ #liverpool #mosalah #arneslot #lfc #premierleague
#ethiopia | የሊቨርፑሉ አሰልጣኝ አርነ ስሎት፣ ግብፃዊው የፊት መስመር ኮከብ መሐመድ ሳላህ ከአገራዊ ግዴታው ተመልሶ ወደ አንፊልድ ሊቀላቀል በመሆኑ ያላቸውን ታላቅ ደስታ ገለጹ።
🇪🇬 የሳላህ ጉዞ እና የአሰልጣኙ ጉጉት
ሳላህ ከግብፅ ብሔራዊ ቡድን ጋር ያለውን ጨዋታ ነገ ካጠናቀቀ በኋላ በቀጥታ ወደ ሊቨርፑል እንደሚመለስ ይጠበቃል። አሰልጣኝ አርነ ስሎትም ይህንን ተከትሎ በሰጡት አስተያየት፦
"ሳላህ ነገ ከግብፅ ጋር ጨዋታ አለበት፤ ከዚያ በኋላ ወደ ክለቡ ይመለሳል። በመመለሱ በጣም ደስተኛ ነኝ፤ ምክንያቱም ሳላህ ለክለቡም ሆነ ለእኔ በግል እጅግ ወሳኝ ተጫዋች ነው" ብለዋል።
⚽ "ሳላህ ተወዳዳሪ የሌለው ኮከብ"
አሰልጣኙ ለሳላህ ያላቸውን አድናቆት ሲገልጹ፣ በቡድናቸው ውስጥ ሌሎች የአጥቂ አማራጮች ቢኖሩም እንኳ የሳላህ ቦታ ግን የተለየ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል።
"በቡድኔ ውስጥ 15 አጥቂዎች ቢኖሩኝም እንኳን፣ የሳላህ መመለስ ሁልጊዜም ያስደስተኛል" ሲሉ የተጫዋቹን አስፈላጊነት ገልጸዋል።
ይህ የአሰልጣኙ ንግግር ሳላህ በሊቨርፑል ቤት አሁንም የቡድኑ የጀርባ አጥንት መሆኑንና በአዲሱ አሰልጣኝ ስር ያለውን የማይተካ ሚና ዳግም ያረጋገጠ ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ሊቨርፑል #ሳላህ #አርነስሎት #እግርኳስ #ፕሪሚየርሊግ #ግብፅ #liverpool #mosalah #arneslot #lfc #premierleague
Sponsored by
Surafel
Comments