10 days ago
አዲስ አበባ ባለፉት 5 ዓመታት የልማት አብዮት አካሂዳለች - ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መዲናችን አዲስ አበባ ባለፉት 5 ዓመታት የልማት አብዮት አካሂዳለች አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ በባለፉት 10 ቀናት ብቻ 11 ፕሮጀክቶችን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል ብለዋል።
ለአብነትም ፦
1. በኢንዱስትሪ እና የሥራ ዕድል ፈጠራ ፤ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። ይህ ፓርክ ከ20 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል የሚፈጥር ነው።
2. የማህበራዊ ልማት (የመኖሪያ ቤቶች)፤ ሶስቱ የበጎነት መንደሮችን በአዲስ ከተማ፣ በኮልፌ ቀራንዮ እና የካ ክፍለ ከተሞች የተገነቡ የመኖርያ ቤቶች ለሀገር ባለውለታዎች፣ ለአቅመ ደካማዎች እና ለአካል ጉዳተኞች የማስተላለፍ ስራ ተሰርቷል፡፡
3. የመዝናኛ እና የህዝብ ፓርኮች ፤በአዲስ ከተማ (አስኮ አዲስ ሰፈር) በ30 ሺህ ካሬ ሜትር እና በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ18 ሄክታር ቦታ ላይ የተገነቡ የወንዝ ዳርቻ እና የህዝብ መዝናኛ ፓርኮች ተመርቀዋል። እነዚህ ማዕከላት ህፃናትን፣ ወጣቶችን እና አረጋውያንን ያካተቱ፣ ማህበረሰቡ በጋራ የሚጠቀምባቸው ናቸው።
4. የኑሮ ውድነትን ለማቃለል የግብይት ማዕከላትን የማስፋት ስራ አካል የሆነው 7ኛው የለሚ ሁለገብ የገበያ ማዕከል፣ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል።
5. ዘመናዊ የገበያና የትራንስፖርት ማዕከል፤ አይነቱ የመጀመሪያ የሆነው የአድዋ የገበያ ማዕከል እና ዘመናዊ የትራንስፖርት ተርሚናል ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል። የዚህ ማዕከል ሱቆች እና ካፍቴሪያዎች ለፒያሳ ልማት ተነሺዎች በዕጣ ተላልፈዋል።
6. በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ3 ሄክታር መሬት ላይ የተገነባውን ፣ 16 ሱቆችን እና 18 ሼዶችን የያዘ የተቀናጀ የከተማ ግብርና ማዕከል አገልግሎት ክፍት ተደርጓል ።
7. የስፖርት እና የወጣቶች ማዕከል፡ በቦሌ ክፍለ ከተማ የሚገኘው የለሚ ኮሚኒቲ ስታዲየም፣ 5 ስፖርት ማዘውተሪያዎች፣ 95 የህፃናት መጫወቻዎች፣ 6 የህፃናት ማቆያ (Daycare) ማዕከላት፣ ካፍቴሪያዎች እና አምፊ ቲያትሮችን ጨምሮ ለወጣቶች ተጠቃሚነት የሚያገለግሉ መሠረተ ልማቶችን አሟልቶ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
8. በልደታ ክ/ከተማ ለትውልድ ግንባታ መሰረት የሚጥሉ ሁለት ት/ቤቶች እና ሶስት የህፃናት ማቆያ ማእከል ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደረገዋል ።
9. የተስፋ ብርሀን የምገባ ማዕከላት ተጠቃሚዎች ለነበሩ 400 ነዋሪዎቻችን መነሻ ካፒታልና የመስሪያ ቁሳቁስ በማሟሟላት ከተረጂነት ወደ የስራ እድል ተጠቃሚነት እንዲሸጋገሩ ተደርጓል።
10. 7ኛውን የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል ዲጂታል የመንግስት አገልግሎት በላፍቶ ክፍለ ከተማ ተመርቋል።
11. ዘመናዊ የጤና አገልግሎት ፤ በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ቴክኖሎጂ የተደገፈው እና እጅግ ዘመናዊ የሆነው የላፍቶ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለምርቃት በቅቷል።
አንዳንዶች እነዚህ ፕሮጀክቶች ለምርጫ ተብሎ እንደተከናወነ ያነሳሉ ያሉት ከንቲባዋ፤ ነገር ግን እውነታው ቀድሞ ያልተሰራ ለምርጫም ሊደርስ አይችልም፤ ተሰርቶም ለምርጫ ከዋለ ዋናው ህዝቡና ሀገር ተጠቃሚ ይሁን እንጂ ችግር የለውም ብለዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መዲናችን አዲስ አበባ ባለፉት 5 ዓመታት የልማት አብዮት አካሂዳለች አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ በባለፉት 10 ቀናት ብቻ 11 ፕሮጀክቶችን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል ብለዋል።
ለአብነትም ፦
1. በኢንዱስትሪ እና የሥራ ዕድል ፈጠራ ፤ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። ይህ ፓርክ ከ20 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል የሚፈጥር ነው።
2. የማህበራዊ ልማት (የመኖሪያ ቤቶች)፤ ሶስቱ የበጎነት መንደሮችን በአዲስ ከተማ፣ በኮልፌ ቀራንዮ እና የካ ክፍለ ከተሞች የተገነቡ የመኖርያ ቤቶች ለሀገር ባለውለታዎች፣ ለአቅመ ደካማዎች እና ለአካል ጉዳተኞች የማስተላለፍ ስራ ተሰርቷል፡፡
3. የመዝናኛ እና የህዝብ ፓርኮች ፤በአዲስ ከተማ (አስኮ አዲስ ሰፈር) በ30 ሺህ ካሬ ሜትር እና በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ18 ሄክታር ቦታ ላይ የተገነቡ የወንዝ ዳርቻ እና የህዝብ መዝናኛ ፓርኮች ተመርቀዋል። እነዚህ ማዕከላት ህፃናትን፣ ወጣቶችን እና አረጋውያንን ያካተቱ፣ ማህበረሰቡ በጋራ የሚጠቀምባቸው ናቸው።
4. የኑሮ ውድነትን ለማቃለል የግብይት ማዕከላትን የማስፋት ስራ አካል የሆነው 7ኛው የለሚ ሁለገብ የገበያ ማዕከል፣ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል።
5. ዘመናዊ የገበያና የትራንስፖርት ማዕከል፤ አይነቱ የመጀመሪያ የሆነው የአድዋ የገበያ ማዕከል እና ዘመናዊ የትራንስፖርት ተርሚናል ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል። የዚህ ማዕከል ሱቆች እና ካፍቴሪያዎች ለፒያሳ ልማት ተነሺዎች በዕጣ ተላልፈዋል።
6. በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ3 ሄክታር መሬት ላይ የተገነባውን ፣ 16 ሱቆችን እና 18 ሼዶችን የያዘ የተቀናጀ የከተማ ግብርና ማዕከል አገልግሎት ክፍት ተደርጓል ።
7. የስፖርት እና የወጣቶች ማዕከል፡ በቦሌ ክፍለ ከተማ የሚገኘው የለሚ ኮሚኒቲ ስታዲየም፣ 5 ስፖርት ማዘውተሪያዎች፣ 95 የህፃናት መጫወቻዎች፣ 6 የህፃናት ማቆያ (Daycare) ማዕከላት፣ ካፍቴሪያዎች እና አምፊ ቲያትሮችን ጨምሮ ለወጣቶች ተጠቃሚነት የሚያገለግሉ መሠረተ ልማቶችን አሟልቶ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
8. በልደታ ክ/ከተማ ለትውልድ ግንባታ መሰረት የሚጥሉ ሁለት ት/ቤቶች እና ሶስት የህፃናት ማቆያ ማእከል ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደረገዋል ።
9. የተስፋ ብርሀን የምገባ ማዕከላት ተጠቃሚዎች ለነበሩ 400 ነዋሪዎቻችን መነሻ ካፒታልና የመስሪያ ቁሳቁስ በማሟሟላት ከተረጂነት ወደ የስራ እድል ተጠቃሚነት እንዲሸጋገሩ ተደርጓል።
10. 7ኛውን የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል ዲጂታል የመንግስት አገልግሎት በላፍቶ ክፍለ ከተማ ተመርቋል።
11. ዘመናዊ የጤና አገልግሎት ፤ በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ቴክኖሎጂ የተደገፈው እና እጅግ ዘመናዊ የሆነው የላፍቶ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለምርቃት በቅቷል።
አንዳንዶች እነዚህ ፕሮጀክቶች ለምርጫ ተብሎ እንደተከናወነ ያነሳሉ ያሉት ከንቲባዋ፤ ነገር ግን እውነታው ቀድሞ ያልተሰራ ለምርጫም ሊደርስ አይችልም፤ ተሰርቶም ለምርጫ ከዋለ ዋናው ህዝቡና ሀገር ተጠቃሚ ይሁን እንጂ ችግር የለውም ብለዋል፡፡
10 days ago
ቀኝ አዝማች በኩረ ምዕመናን ትዛዙ ኮሬ የኢትዮጵያን ባህል፣ ቱሪዝምና በጎ አድራጎት በማስፋፋት የሚታወቁ ታዋቂ ኢንተርፕረነር፣ የባህል አምባሳደር እና ሀገር በቀል ሽማግሌ ናቸው። በተለይም በኢትዮጵያ የመጀመሪያዎቹን እና ግዙፍ የባህል ምግብ ቤቶች አንዱ የሆነውን ዮድ አቢሲኒያ (Yod Abyssinia) ባህላዊ ምግብ ቤት በመመስረታቸው በሰፊው ይታወቃሉ።
ስለ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ዋና ዋና መረጃዎች
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና ባለቤት በ1996 ዓ.ም.
(እ.ኤ.አ. በ2003) ዮድ አቢሲኒያ ባህላዊ ምግብ ቤትን መስርተዋል።
ምግብ ቤቱ የኢትዮጵያን ብሔር ብሔረሰቦች ባህላዊ ምግቦች፣ ሙዚቃዎች እና ውዝዋዜዎች ለአገር ውስጥና ለውጭ አገር ዜጎች በማስተዋወቅ ረገድ ትልቅ ሚና አለው።
እንደ የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ያሉ በርካታ የዓለም መሪዎችን እና የውጭ አገር ዲፕሎማቶችን በምግብ ቤታቸው አስተናግደዋል።
❸ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ለተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት እና ችግረኛ ወገኖች ከፍተኛ ድጋፍ በማድረግ ይታወቃሉ።
በበጎ አድራጎት ሥራዎቻቸው ምክንያት በ2016 ዓ.ም የፊላንትሮፒ (የበጎ አድራጎት) ሽልማት አሸናፊ ሆነዋል።
በማኅበረሰቡ ውስጥ ሰላምን ለማስፈንና እርቅ ለማውረድ እንደ ትልቅ የሀገር ሽማግሌ ሆነው ያገለግላሉ።
በጎ ተግባራት እና ማህበራዊ ሀላፊነት በመወጣት አርዓያነት ያለዉን ተግባራት በመስራት ይታወቃል።
የዓመቱን 360 ቀናት ለኢትዮጵያ ሀገራቸዉ እንዲሁም 4 ቀናት ለበጎ አድራጎት ተግባራት ሲውል ፤ 365 ኛውን ቀን ደግሞ ዕድገት እንደሚያስተዋዉቅ የሚያምኑት የድርጅቱ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ናቸዉ።
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ እንዲሁም ድርጅታቸዉ 'ዮድ አቢሲኒያ'ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር፣ ለሜሪጆይ ኢትዮጵያ ፣ ለቶራ የህፃናት ማሳደጊያ ፣ ለሰሊሆም የአእምሮ ህሙማን መርጃ ፣ ለየወደቁትን እናንሳ የአረጋውያን መርጃ ማህበር ለሌሎችም በማገዝና በመርዳት ማህበራዊ ኃላፊነትን በመወጣት በጎ ስምና አርዓያነትን በተግባር ለማሳየት ችሏል።ወደፊትም ይበልጥ ተጠናክሮ ይቀጥላል።
❹እዉቅናና ሽልማት
➢የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና
ጳጉሜ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ለ12ኛ ጊዜ በተካሄደዉ የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና በቅርስ ባህል እና ቱሪዝም ዘርፍ ዮድ አቢሲኒያ፡የባሕል ምግብ አዳራሽ ተሸልሟል።
የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግቦችን ፤ ውዝዋዜዎችን እና ባህላዊ እሴቶችን ለቱሪስቶች እና ማህበረሰቡ የሚያቀርብ ተቋም ሲሆን የኢትዮጵያን እሴቶችን በማስተዋወቅ ረገድ ያስቀመጠው ደማቅ አሻራ ከፍ ያለ ነዉ።
ዮድ አቢሲኒያ ባህል ባንድ
ለቱሪስቶች የአገራችንን ብሔር ብሔረሰቦች ሙዚቃዎች ዉዝዋዜን በማሳየት ቱባ ባህላችንን ሳይበረዝና ሳይከለስ ያሳያል።
➢ የቱሪዝም አዋርድ
የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ሐምሌ 6/2016ዓ.ም በአድዋ መታሰብያ ሙዚየም ባካሄደው የኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት ምስረታና 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ለከተማችን የቱሪዝም ልማትና እድገት የላቀ አስተዋጽኦ ላደረጉ የቱሪዝም ተቋማትና አካላት የቱሪዝም አዋርድ ከተሰጡት መካከል አንዱ ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ ነዉ።
የቱሪዝም ተቋማቱ በሚሰጡት የአገልግሎት ጥራት ባላቸው የቱሪዝም ፈጠራ ስራ እንዲሁም የቱሪስት አያያዝና የመሳሰሉት መስፈርቶችን መነሻ በማድረግ ከዘርፉ 1ኛ በመዉጣት ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ፣የቱሪዝም አዋርድ ተሸልሟል።
➢"የ8ኛዉ የአርአያ ሰው ሽልማት"
ተቀማጭነቱን በሀገረ አሜሪካ ዳላስ ቴክሳስ ያደረገው ዓድዋ የባህልና የታሪክ ኅብረት ለትርፍ ያልተቋቋመ ግብረ ሰናይ ድርጅት ሲሆን በዋናነትም ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያውያን አርአያ የሚሆን ሥራ ለሚሠሩ ግለሰቦችና ተቋማት"የአርአያ ሰው ሽልማት" በሚል ዕውቅና ይሰጣል፡፡
ለ8ኛ ግዜ በአዲስ አበባ ዮድ አቢሲኒያ የባህል አዳራሽ ሰኔ 13 ቀን 2016 ዓ.ም በተመሳሳይ መልኩ ለሀገር ባለውለታዎች በተለይም በባህል ልማት፣ በተፈጥሮ ጥበቃ፣ በቱሪዝም እና ቅርስ እንዲሁም በታሪክ መስኮች ለሀገራቸው አስተዋጽኦ ላበረከቱ ግለሰቦችና ተቋማት ሽልማት ከተሰጣቸው መካከል ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ አንዱ ነዉ።
ዓለም አቀፍ እውቅና
የኢትዮጵያን ባህልና ቱሪዝም በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቃቸው “የባህልና ቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ክብር ተሰጥቷቸዋል።
በቅርቡ (እ.ኤ.አ በ2025) በአሜሪካ ሲያትል በተካሄደው የ42ኛው የኢትዮጵያውያን የስፖርትና ባህል ፌስቲቫል (ESFNA) ላይ ለሀገራቸው ላበረከቱት የላቀ አስተዋፅኦ ልዩ የክብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
❺ዋና ዋና ቅርንጫፎችና አድራሻዎች
ዮድ አቢሲኒያ በአዲስ አበባ በተለያዩ ቁልፍ ቦታዎች ቅርንጫፎችን ከፍቶ ይገኛል፦
ቦሌ ቅርንጫፍ (ዋናው)፦ ቦሌ መድኃኔዓለም አካባቢ፣ ከብራስ ሆስፒታል ከፍ ብሎ የሚገኝ የነበረ ሲሆን አሁን ቀድሞ ከነበረበት በ100 ሜትር ገባ ብሎ ኬኬር ህንፃ አጠገብ ይገኛል።ለቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ቅርብ በመሆኑ ለቱሪስቶች ተመራጭ ነው።
ፒያሳ (ቴዎድሮስ አደባባይ) ቅርንጫፍ፦ በቅርቡ በዲል ፕላዛ ፊት ለፊት የተከፈተ አዲስና ዘመናዊ የባህል አዳራሽ፣ የስፖርት ባር (Sport Bar) እና የባዛር ማዕከል ነው።
ዮድ አቢሲኒያ ኢንተርናሽናል ሆቴል፦ ሰዓሊተ ምህረት አደባባይ ከፍ ብሎ፣ ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ማዕድን ሚኒስቴር አጠገብ የሚገኝ ዘመናዊ ሆቴል ነው።
❻የ"ዮድ" መሪ ቃል በተግባር
የድርጅቱ መሪ ቃል የሃገራችን ኢትዮጵያን ”ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ” የሚል ነው ባለፉት 22 ዓመታት የኢትዮጵያን ባህልና መስተንግዶን ጨምሮ ሲያስተዋውቅ ኖሯል ፡፡ ለዚህም አስተዋፅኦው ”የኢትዮጵያ የባህልና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ዕውቅና ከመንግስት ተሰጥቶታል ፡፡
“ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ” በሚል መርህ ከመላው ዓለም ወደ ሃገራችን ለመጡ እንግዶች የባህል ምግብና መጠጦች መስተንግዶ በመስጠት ፣ የብሔር ብሄረሰቦችን ሙዚቃዎችና ውዝዋዜዎች በማቅረብ ፣ የሀገራችንን የታሪክ የባህልና የቱሪዝም ሃብቶችና ቅርሶቻችንን በማስተዋወቅ የኢትዮጵያን መልካም ገፅታ በመገንባት ብዙ በመስራት ”የኢትዮጵያ የባህል እና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል እውቅናን ለማግኘት ችሏል፡፡
"ዮድ"
ዮድ ብሂል የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ
በእግዚአብሔር ቀኝ ያለ እሱ ኃያልና
ጽኑዕ የሆነ ነው ማለት በሌላ መልኩ"ዮድ" ማለት በጉራጌ ቋንቋ "መመስከር ወይም መናገር" ማለት ነዉ።
ከ1996ዓ.ምማለትምላለፉት 22 ዓመታት በተለያዩ ወቅቶች ወደ ሀገራችን የመጡ በርካታ የሀገራት መሪዎችን ፣ ዲፕሎማቶችን ፣ የዓለም ታላላቅ ሰዎችን፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ፣ ታዋቂ ሰዎች ፣ ባለሀብቶች ፣ አትሌቶች ፣ አርቲስቶች የሚዲያ ባለሙያዎች እንዲሁም ሌሎችም በሺዎች የሚቆጠሩ ቱሪስቶችንና ኢትዮጵያዊያን እንግዶችን ተቀብሎ በፍቅርና በአክብሮት ሲያስተናግድ የቆየው ዮድ አቢሲኒያ በቀጣይም በሀገራችን ለሚከናወኑ ታላላቅ ሁነቶች ሙሉ አገልግሎት ለመስጠት ከወትሮው በተለዬ አኳኋን መዘጋጀቱ ተስተዉሏል።በ500 ብር ካፒታል እና በአነስተኛ የስራ ጅምር በጥረት የተገነባ ካምፓኒ በበርካታ ፈተናዎች ዉስጥ አልፎ ዛሬ በርካታ ቁጥር ላላቸዉ ወገኖቻችን የስራ ዕድል መፍጠር የቻለ ግዙፍ ኩባንያ ለመሆን በቅቷል።
"የሃገራችን ኢትዮጵያን ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ”ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ
ዘጋቢ ጋዜጠኛ ሲሳይ መንግስቴ
ስለ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ዋና ዋና መረጃዎች
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና ባለቤት በ1996 ዓ.ም.
(እ.ኤ.አ. በ2003) ዮድ አቢሲኒያ ባህላዊ ምግብ ቤትን መስርተዋል።
ምግብ ቤቱ የኢትዮጵያን ብሔር ብሔረሰቦች ባህላዊ ምግቦች፣ ሙዚቃዎች እና ውዝዋዜዎች ለአገር ውስጥና ለውጭ አገር ዜጎች በማስተዋወቅ ረገድ ትልቅ ሚና አለው።
እንደ የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ያሉ በርካታ የዓለም መሪዎችን እና የውጭ አገር ዲፕሎማቶችን በምግብ ቤታቸው አስተናግደዋል።
❸ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ለተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት እና ችግረኛ ወገኖች ከፍተኛ ድጋፍ በማድረግ ይታወቃሉ።
በበጎ አድራጎት ሥራዎቻቸው ምክንያት በ2016 ዓ.ም የፊላንትሮፒ (የበጎ አድራጎት) ሽልማት አሸናፊ ሆነዋል።
በማኅበረሰቡ ውስጥ ሰላምን ለማስፈንና እርቅ ለማውረድ እንደ ትልቅ የሀገር ሽማግሌ ሆነው ያገለግላሉ።
በጎ ተግባራት እና ማህበራዊ ሀላፊነት በመወጣት አርዓያነት ያለዉን ተግባራት በመስራት ይታወቃል።
የዓመቱን 360 ቀናት ለኢትዮጵያ ሀገራቸዉ እንዲሁም 4 ቀናት ለበጎ አድራጎት ተግባራት ሲውል ፤ 365 ኛውን ቀን ደግሞ ዕድገት እንደሚያስተዋዉቅ የሚያምኑት የድርጅቱ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ናቸዉ።
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ እንዲሁም ድርጅታቸዉ 'ዮድ አቢሲኒያ'ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር፣ ለሜሪጆይ ኢትዮጵያ ፣ ለቶራ የህፃናት ማሳደጊያ ፣ ለሰሊሆም የአእምሮ ህሙማን መርጃ ፣ ለየወደቁትን እናንሳ የአረጋውያን መርጃ ማህበር ለሌሎችም በማገዝና በመርዳት ማህበራዊ ኃላፊነትን በመወጣት በጎ ስምና አርዓያነትን በተግባር ለማሳየት ችሏል።ወደፊትም ይበልጥ ተጠናክሮ ይቀጥላል።
❹እዉቅናና ሽልማት
➢የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና
ጳጉሜ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ለ12ኛ ጊዜ በተካሄደዉ የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና በቅርስ ባህል እና ቱሪዝም ዘርፍ ዮድ አቢሲኒያ፡የባሕል ምግብ አዳራሽ ተሸልሟል።
የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግቦችን ፤ ውዝዋዜዎችን እና ባህላዊ እሴቶችን ለቱሪስቶች እና ማህበረሰቡ የሚያቀርብ ተቋም ሲሆን የኢትዮጵያን እሴቶችን በማስተዋወቅ ረገድ ያስቀመጠው ደማቅ አሻራ ከፍ ያለ ነዉ።
ዮድ አቢሲኒያ ባህል ባንድ
ለቱሪስቶች የአገራችንን ብሔር ብሔረሰቦች ሙዚቃዎች ዉዝዋዜን በማሳየት ቱባ ባህላችንን ሳይበረዝና ሳይከለስ ያሳያል።
➢ የቱሪዝም አዋርድ
የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ሐምሌ 6/2016ዓ.ም በአድዋ መታሰብያ ሙዚየም ባካሄደው የኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት ምስረታና 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ለከተማችን የቱሪዝም ልማትና እድገት የላቀ አስተዋጽኦ ላደረጉ የቱሪዝም ተቋማትና አካላት የቱሪዝም አዋርድ ከተሰጡት መካከል አንዱ ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ ነዉ።
የቱሪዝም ተቋማቱ በሚሰጡት የአገልግሎት ጥራት ባላቸው የቱሪዝም ፈጠራ ስራ እንዲሁም የቱሪስት አያያዝና የመሳሰሉት መስፈርቶችን መነሻ በማድረግ ከዘርፉ 1ኛ በመዉጣት ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ፣የቱሪዝም አዋርድ ተሸልሟል።
➢"የ8ኛዉ የአርአያ ሰው ሽልማት"
ተቀማጭነቱን በሀገረ አሜሪካ ዳላስ ቴክሳስ ያደረገው ዓድዋ የባህልና የታሪክ ኅብረት ለትርፍ ያልተቋቋመ ግብረ ሰናይ ድርጅት ሲሆን በዋናነትም ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያውያን አርአያ የሚሆን ሥራ ለሚሠሩ ግለሰቦችና ተቋማት"የአርአያ ሰው ሽልማት" በሚል ዕውቅና ይሰጣል፡፡
ለ8ኛ ግዜ በአዲስ አበባ ዮድ አቢሲኒያ የባህል አዳራሽ ሰኔ 13 ቀን 2016 ዓ.ም በተመሳሳይ መልኩ ለሀገር ባለውለታዎች በተለይም በባህል ልማት፣ በተፈጥሮ ጥበቃ፣ በቱሪዝም እና ቅርስ እንዲሁም በታሪክ መስኮች ለሀገራቸው አስተዋጽኦ ላበረከቱ ግለሰቦችና ተቋማት ሽልማት ከተሰጣቸው መካከል ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ አንዱ ነዉ።
ዓለም አቀፍ እውቅና
የኢትዮጵያን ባህልና ቱሪዝም በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቃቸው “የባህልና ቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ክብር ተሰጥቷቸዋል።
በቅርቡ (እ.ኤ.አ በ2025) በአሜሪካ ሲያትል በተካሄደው የ42ኛው የኢትዮጵያውያን የስፖርትና ባህል ፌስቲቫል (ESFNA) ላይ ለሀገራቸው ላበረከቱት የላቀ አስተዋፅኦ ልዩ የክብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
❺ዋና ዋና ቅርንጫፎችና አድራሻዎች
ዮድ አቢሲኒያ በአዲስ አበባ በተለያዩ ቁልፍ ቦታዎች ቅርንጫፎችን ከፍቶ ይገኛል፦
ቦሌ ቅርንጫፍ (ዋናው)፦ ቦሌ መድኃኔዓለም አካባቢ፣ ከብራስ ሆስፒታል ከፍ ብሎ የሚገኝ የነበረ ሲሆን አሁን ቀድሞ ከነበረበት በ100 ሜትር ገባ ብሎ ኬኬር ህንፃ አጠገብ ይገኛል።ለቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ቅርብ በመሆኑ ለቱሪስቶች ተመራጭ ነው።
ፒያሳ (ቴዎድሮስ አደባባይ) ቅርንጫፍ፦ በቅርቡ በዲል ፕላዛ ፊት ለፊት የተከፈተ አዲስና ዘመናዊ የባህል አዳራሽ፣ የስፖርት ባር (Sport Bar) እና የባዛር ማዕከል ነው።
ዮድ አቢሲኒያ ኢንተርናሽናል ሆቴል፦ ሰዓሊተ ምህረት አደባባይ ከፍ ብሎ፣ ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ማዕድን ሚኒስቴር አጠገብ የሚገኝ ዘመናዊ ሆቴል ነው።
❻የ"ዮድ" መሪ ቃል በተግባር
የድርጅቱ መሪ ቃል የሃገራችን ኢትዮጵያን ”ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ” የሚል ነው ባለፉት 22 ዓመታት የኢትዮጵያን ባህልና መስተንግዶን ጨምሮ ሲያስተዋውቅ ኖሯል ፡፡ ለዚህም አስተዋፅኦው ”የኢትዮጵያ የባህልና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ዕውቅና ከመንግስት ተሰጥቶታል ፡፡
“ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ” በሚል መርህ ከመላው ዓለም ወደ ሃገራችን ለመጡ እንግዶች የባህል ምግብና መጠጦች መስተንግዶ በመስጠት ፣ የብሔር ብሄረሰቦችን ሙዚቃዎችና ውዝዋዜዎች በማቅረብ ፣ የሀገራችንን የታሪክ የባህልና የቱሪዝም ሃብቶችና ቅርሶቻችንን በማስተዋወቅ የኢትዮጵያን መልካም ገፅታ በመገንባት ብዙ በመስራት ”የኢትዮጵያ የባህል እና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል እውቅናን ለማግኘት ችሏል፡፡
"ዮድ"
ዮድ ብሂል የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ
በእግዚአብሔር ቀኝ ያለ እሱ ኃያልና
ጽኑዕ የሆነ ነው ማለት በሌላ መልኩ"ዮድ" ማለት በጉራጌ ቋንቋ "መመስከር ወይም መናገር" ማለት ነዉ።
ከ1996ዓ.ምማለትምላለፉት 22 ዓመታት በተለያዩ ወቅቶች ወደ ሀገራችን የመጡ በርካታ የሀገራት መሪዎችን ፣ ዲፕሎማቶችን ፣ የዓለም ታላላቅ ሰዎችን፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ፣ ታዋቂ ሰዎች ፣ ባለሀብቶች ፣ አትሌቶች ፣ አርቲስቶች የሚዲያ ባለሙያዎች እንዲሁም ሌሎችም በሺዎች የሚቆጠሩ ቱሪስቶችንና ኢትዮጵያዊያን እንግዶችን ተቀብሎ በፍቅርና በአክብሮት ሲያስተናግድ የቆየው ዮድ አቢሲኒያ በቀጣይም በሀገራችን ለሚከናወኑ ታላላቅ ሁነቶች ሙሉ አገልግሎት ለመስጠት ከወትሮው በተለዬ አኳኋን መዘጋጀቱ ተስተዉሏል።በ500 ብር ካፒታል እና በአነስተኛ የስራ ጅምር በጥረት የተገነባ ካምፓኒ በበርካታ ፈተናዎች ዉስጥ አልፎ ዛሬ በርካታ ቁጥር ላላቸዉ ወገኖቻችን የስራ ዕድል መፍጠር የቻለ ግዙፍ ኩባንያ ለመሆን በቅቷል።
"የሃገራችን ኢትዮጵያን ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ”ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ
ዘጋቢ ጋዜጠኛ ሲሳይ መንግስቴ
12 days ago
ነገ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች:-
ነገ ግንቦት 18 /09/18 ዓ.ም በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የህዝብ ንቅናቄ መድረክ ይካሄዳል።
በመሆኑም ፕሮግራሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የሚከተሉት መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ:-
-ከመገናኛ በባንቢስ ሱፐር ማርኬት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ዑራኤል አደባባይ
- ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ጥላሁን አደባባይ ወይም መሾለኪያ ለከባድ ተሽከርካረዎች አጎና ሲኒማ
-ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለገሃር መብራት
-ከንግድ ባንክ ወደ አዲስ አበባ ስቴዲየም ቴሌ መ/ቤት
- ከፒያሳ በአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሀራምቤ ሆቴል
- ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ መንግሥት
-ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው ለገሃር መብራት
- በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎፒምያ ወይም ደንበል አደባባ
በነዚህ መስመሮች ከሌሊቱ 10:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ መሆኑ ተጠቅሷል።
#የአዲስአበባፖሊስ
ነገ ግንቦት 18 /09/18 ዓ.ም በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የህዝብ ንቅናቄ መድረክ ይካሄዳል።
በመሆኑም ፕሮግራሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የሚከተሉት መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ:-
-ከመገናኛ በባንቢስ ሱፐር ማርኬት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ዑራኤል አደባባይ
- ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ጥላሁን አደባባይ ወይም መሾለኪያ ለከባድ ተሽከርካረዎች አጎና ሲኒማ
-ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለገሃር መብራት
-ከንግድ ባንክ ወደ አዲስ አበባ ስቴዲየም ቴሌ መ/ቤት
- ከፒያሳ በአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሀራምቤ ሆቴል
- ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ መንግሥት
-ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው ለገሃር መብራት
- በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎፒምያ ወይም ደንበል አደባባ
በነዚህ መስመሮች ከሌሊቱ 10:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ መሆኑ ተጠቅሷል።
#የአዲስአበባፖሊስ
12 days ago
ነገ መስቀል አደባባይ በሚደረገው ፕሮግራም ምክንያት የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
በመሆኑም ፕሮግሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ፦
ከመገናኛ በባንቢስ ሱፐር ማርኬት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ኡራኤል አደባባይ
ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ጥላሁን አደባባይ ወይም መሾለኪያ ለከባድ ተሽከርካረዎች አጎና ሲኒማ
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለገሃር መብራት
ከንግድ ባንክ ወደ አዲስ አበባ ስቴዲዩም ቴሌ መ/ቤት
ከፒያሳ በአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሀራምቤ ሆቴል
ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ መንግስት
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው ለገሃር መብራት
በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎፒምያ ወይም ደንበል አደባባ ጋር ከለሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
መረጃ ከተላለፈበት ጊዜ ጀምሮ በተጠቀሱ አካባቢ ለአጭርም ሆነ ለእረጅም ጊዜ ተሽከርከካሪ አቆሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን ዋና መምሪያው ገልጾ መሰል ፕሮግሞች በሚዘጋጁበት ወቅት ሆነ በሌሎች የፀጥታ ስራዎች ህዝቡ እያደረገ ላለው ቀና ትብብር የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምስጋናውን እያቀረበ አሽከርካሪዎች የትራፊክ መጨናነቅ እዳያጋጥማቸው አመራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ፖሊስ መልእክቱን አስተላልፏል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
በመሆኑም ፕሮግሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ፦
ከመገናኛ በባንቢስ ሱፐር ማርኬት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ኡራኤል አደባባይ
ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ጥላሁን አደባባይ ወይም መሾለኪያ ለከባድ ተሽከርካረዎች አጎና ሲኒማ
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለገሃር መብራት
ከንግድ ባንክ ወደ አዲስ አበባ ስቴዲዩም ቴሌ መ/ቤት
ከፒያሳ በአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሀራምቤ ሆቴል
ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ መንግስት
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው ለገሃር መብራት
በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎፒምያ ወይም ደንበል አደባባ ጋር ከለሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
መረጃ ከተላለፈበት ጊዜ ጀምሮ በተጠቀሱ አካባቢ ለአጭርም ሆነ ለእረጅም ጊዜ ተሽከርከካሪ አቆሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን ዋና መምሪያው ገልጾ መሰል ፕሮግሞች በሚዘጋጁበት ወቅት ሆነ በሌሎች የፀጥታ ስራዎች ህዝቡ እያደረገ ላለው ቀና ትብብር የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምስጋናውን እያቀረበ አሽከርካሪዎች የትራፊክ መጨናነቅ እዳያጋጥማቸው አመራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ፖሊስ መልእክቱን አስተላልፏል፡፡
Seledadotio
Seledadotio
12 days ago
ነገ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች
ነገ መስቀል አደባባይ በሚደረገው የህዝብ ንቅናቄ ፕሮግራምን ምክንያት የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
በርካታ ህዝብ የሚታደምበት የህዝብ ንቅናቄ በመስቀል አደባባይ ይደረጋል፡፡- በመሆኑም ፕሮግሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ፦
ከመገናኛ በባንቢስ ሱፐር ማርኬት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ኡራኤል አደባባይ
ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ጥላሁን አደባባይ ወይም መሾለኪያ ለከባድ ተሽከርካረዎች አጎና ሲኒማ
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለገሃር መብራት
ከንግድ ባንክ ወደ አዲስ አበባ ስቴዲዩም ቴሌ መ/ቤት
ከፒያሳ በአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሀራምቤ ሆቴል
ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ መንግስት
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው ለገሃር መብራት
በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎፒምያ ወይም ደንበል አደባባ ጋር ከለሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
መረጃ ከተላለፈበት ጊዜ ጀምሮ በተጠቀሱ አካባቢ ለአጭርም ሆነ ለእረጅም ጊዜ ተሽከርከካሪ አቆሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን ዋና መምሪያው ገልጾ መሰል ፕሮግሞች በሚዘጋጁበት ወቅት ሆነ በሌሎች የፀጥታ ስራዎች ህዝቡ እያደረገ ላለው ቀና ትብብር የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምስጋናውን እያቀረበ አሽከርካሪዎች የትራፊክ መጨናነቅ እዳያጋጥማቸው አመራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ፖሊስ መልእክቱን አስተላልፏል፡፡
Addis Ababa police
ነገ መስቀል አደባባይ በሚደረገው የህዝብ ንቅናቄ ፕሮግራምን ምክንያት የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
በርካታ ህዝብ የሚታደምበት የህዝብ ንቅናቄ በመስቀል አደባባይ ይደረጋል፡፡- በመሆኑም ፕሮግሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ፦
ከመገናኛ በባንቢስ ሱፐር ማርኬት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ኡራኤል አደባባይ
ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ጥላሁን አደባባይ ወይም መሾለኪያ ለከባድ ተሽከርካረዎች አጎና ሲኒማ
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለገሃር መብራት
ከንግድ ባንክ ወደ አዲስ አበባ ስቴዲዩም ቴሌ መ/ቤት
ከፒያሳ በአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሀራምቤ ሆቴል
ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ መንግስት
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው ለገሃር መብራት
በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎፒምያ ወይም ደንበል አደባባ ጋር ከለሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
መረጃ ከተላለፈበት ጊዜ ጀምሮ በተጠቀሱ አካባቢ ለአጭርም ሆነ ለእረጅም ጊዜ ተሽከርከካሪ አቆሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን ዋና መምሪያው ገልጾ መሰል ፕሮግሞች በሚዘጋጁበት ወቅት ሆነ በሌሎች የፀጥታ ስራዎች ህዝቡ እያደረገ ላለው ቀና ትብብር የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምስጋናውን እያቀረበ አሽከርካሪዎች የትራፊክ መጨናነቅ እዳያጋጥማቸው አመራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ፖሊስ መልእክቱን አስተላልፏል፡፡
Addis Ababa police
12 days ago
ነገ መስቀል አደባባይ በሚደረገው ፕሮግራምን ምክንያት የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
በመሆኑም ፕሮግሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ፦
ከመገናኛ በባንቢስ ሱፐር ማርኬት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ኡራኤል አደባባይ
ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ጥላሁን አደባባይ ወይም መሾለኪያ ለከባድ ተሽከርካረዎች አጎና ሲኒማ
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለገሃር መብራት
ከንግድ ባንክ ወደ አዲስ አበባ ስቴዲዩም ቴሌ መ/ቤት
ከፒያሳ በአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሀራምቤ ሆቴል
ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ መንግስት
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው ለገሃር መብራት
በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎፒምያ ወይም ደንበል አደባባ ጋር ከለሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
መረጃ ከተላለፈበት ጊዜ ጀምሮ በተጠቀሱ አካባቢ ለአጭርም ሆነ ለእረጅም ጊዜ ተሽከርከካሪ አቆሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን ዋና መምሪያው ገልጾ መሰል ፕሮግሞች በሚዘጋጁበት ወቅት ሆነ በሌሎች የፀጥታ ስራዎች ህዝቡ እያደረገ ላለው ቀና ትብብር የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምስጋናውን እያቀረበ አሽከርካሪዎች የትራፊክ መጨናነቅ እዳያጋጥማቸው አመራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ፖሊስ መልእክቱን አስተላልፏል፡፡
በመሆኑም ፕሮግሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ፦
ከመገናኛ በባንቢስ ሱፐር ማርኬት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ኡራኤል አደባባይ
ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ጥላሁን አደባባይ ወይም መሾለኪያ ለከባድ ተሽከርካረዎች አጎና ሲኒማ
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለገሃር መብራት
ከንግድ ባንክ ወደ አዲስ አበባ ስቴዲዩም ቴሌ መ/ቤት
ከፒያሳ በአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሀራምቤ ሆቴል
ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ መንግስት
ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው ለገሃር መብራት
በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎፒምያ ወይም ደንበል አደባባ ጋር ከለሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
መረጃ ከተላለፈበት ጊዜ ጀምሮ በተጠቀሱ አካባቢ ለአጭርም ሆነ ለእረጅም ጊዜ ተሽከርከካሪ አቆሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን ዋና መምሪያው ገልጾ መሰል ፕሮግሞች በሚዘጋጁበት ወቅት ሆነ በሌሎች የፀጥታ ስራዎች ህዝቡ እያደረገ ላለው ቀና ትብብር የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምስጋናውን እያቀረበ አሽከርካሪዎች የትራፊክ መጨናነቅ እዳያጋጥማቸው አመራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ ፖሊስ መልእክቱን አስተላልፏል፡፡
12 days ago
ነገ በመስቀል አደባባይ ለሚደረገው የሕዝብ ንቅናቄ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ
ነገ መስቀል አደባባይ በሚደረገው የህዝብ ንቅናቄ መርሃ ግብር ምክንያት የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
በመሆኑም ፕሮግሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ፦
👉 ከመገናኛ በባንቢስ ሱፐር ማርኬት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ኡራኤል አደባባይ
👉 ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ጥላሁን አደባባይ ወይም መሾለኪያ ለከባድ ተሽከርካረዎች አጎና ሲኒማ
👉 ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለገሃር መብራት
👉 ከንግድ ባንክ ወደ አዲስ አበባ ስቴዲዩም ቴሌ መ/ቤት
👉 ከፒያሳ በአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሀራምቤ ሆቴል
👉 ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ መንግስት
👉 ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው ለገሃር መብራት
👉 በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎፒምያ ወይም ደንበል አደባባ ጋር ከለሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
መረጃ ከተላለፈበት ጊዜ ጀምሮ በተጠቀሱ አካባቢ ለአጭርም ሆነ ለእረጅም ጊዜ ተሽከርከካሪ አቆሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን ዋና መምሪያው ገልጿል።
ነገ መስቀል አደባባይ በሚደረገው የህዝብ ንቅናቄ መርሃ ግብር ምክንያት የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
በመሆኑም ፕሮግሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ፦
👉 ከመገናኛ በባንቢስ ሱፐር ማርኬት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ኡራኤል አደባባይ
👉 ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ጥላሁን አደባባይ ወይም መሾለኪያ ለከባድ ተሽከርካረዎች አጎና ሲኒማ
👉 ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለገሃር መብራት
👉 ከንግድ ባንክ ወደ አዲስ አበባ ስቴዲዩም ቴሌ መ/ቤት
👉 ከፒያሳ በአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሀራምቤ ሆቴል
👉 ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ መንግስት
👉 ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው ለገሃር መብራት
👉 በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎፒምያ ወይም ደንበል አደባባ ጋር ከለሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል።
መረጃ ከተላለፈበት ጊዜ ጀምሮ በተጠቀሱ አካባቢ ለአጭርም ሆነ ለእረጅም ጊዜ ተሽከርከካሪ አቆሞ መሄድ የተከለከለ መሆኑን ዋና መምሪያው ገልጿል።
13 days ago
የFB Addis ሆቴል 20ኛ አመቱን አክብሯል። በእለቱ The Golden Age የተሰኘ ዘመናዊ ላውንጅ አስመርቋል። የሆቴሉ ባለቤት አቶ ኤፍሬም በለጠ ከአስተናጋጅነት በመነሳት ለከፍተኛ ባለሀብትነት የበቁ ኢንተርፕርነር ናቸው።
በታዋቂው «ኤፍሬም ውስኪ» ወይም በሚላቪት ግሮሰሪ ስማቸው የሚታወቁት የሥራ ፈጣሪው አቶ ኤፍሬም በለጠ ንብረት የሆነው ባለ 3 ኮከብ ደረጃው «ኤፍቢ አዲስ ሆቴል» (FB Addis Hotel) 20ኛ አመቱን ሲያከብር በእለቱ በ9ኛ ፎቅ ላይ የሰራውን the golden age ላውንጅን በድምቀት አስመርቋል።ላውንጁ አዲስ አበባን ከፒያሳ 70 ደረጃ ግርጌ ሆኖ 360 ዲግሪ ውበቷን ለመመልከትና ለመዝናናት እድል የሚሰጥ ነው።
ሆቴሉ ወደዚህ ከፍተኛ ደረጃ ከመሸጋገሩ በፊት፣ መሥራቹ አቶ ኤፍሬም በለጠ ከሰው ቤት ተቀጥረው በብርጭቆ ማጠብ ስራ የጀመሩበትን እና ራሳቸውን ችለው የንግድ ፈቃድ ያወጡበትን 20ኛ ዓመት ክብረ-በዓል ጭምር ታሳቢ ባደረገ መልኩ የተከናወነ ልዩ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ነው።
ባለ 12 ወለል ሕንጻ የሆነው ኤፍቢ አዲስ ሆቴል ዘመናዊና ሁለንተናዊ አገልግሎቶችን ያካተተ ሲሆን፣ ለዜጎችም ሰፊ የሥራ ዕድል መፍጠር ችሏል። 24 ደረጃቸውን የጠበቁ የመኝታ ክፍሎች አሉት።
ስፖርት ቤት፣ ስቲም ሳውና፣ ሬስቶራንት፣ ባር፣ እንዲሁም በሆቴሉ 9ኛ ፎቅ ላይ ማራኪ ከተማ አቀፍ እይታ (View) ያለው አዲስ የተገነባ ዘመናዊ ላውንጅ (Lounge) ያካትታል።
ከታሪካዊው የደጃችሁ ቤት አካባቢ ጀምሮ መሠረት የጣለበትን የነበረውን የስኪ ቤትና የስኪ ሥራዎች አገልግሎትም በጥራት ማቅረቡን ይቀጥላል። ሆቴሉ በአሁኑ ወቅት ለ62 ቋሚ ሠራተኞች የሥራ ዕድል መፍጠር ችሏል።
የሆቴሉ ማናጀርና ባለቤት አቶ ኤፍሬም በለጠ እንደገለጹት፣ የዛሬ 20 ዓመት ከሰው ቤት ወጥተው በኪራይ ቤት የጀመሩት ንግድ፤ በአራት የቀበሌ ሱቆች ግዢ አልፎ፣ ከ11 ዓመታት በፊት አካባቢው በልማት ሲፈርስ አሁን ወደሚገኝበት ቦታ ተዛውሯል።
በአካባቢው ማኅበረሰብ ዘንድ «ኤፍሬም ውስኪ» በሚል ትልቅ ስም ሊገነቡ የቻሉበትን ሚስጥር ሲያስረዱ፣ አስቀድመው ይሠሩበት ከነበረው ቤት የተማሩትንና ያደጉበትን ለንጹህ ነገር የመገዛትና ያለመደራደር እሴት እንደሆነ ገልጸዋል።
ሆቴሉ ዘመናዊ አሠራርና ሲስተም ያለው ቢሆንም፣ አቶ ኤፍሬም ግን አሁንም ያንን የቆየውን፣ ታዋቂው ደራሲ ስብሐት ገብረእግዚአብሔር የጻፈበትን የደጃችሁ ቤት (ውቤ በረሃ) ፍቅር፣ ክብር፣ አንድነትና ማኅበራዊ ትስስር እንዳስቀጠሉበት ይናገራሉ።
በምረቃው ዕለትም የታደሙት ታላላቅ እንግዶች አብረዋቸው የ32 እና የ20 ዓመታት የሕይወት ታሪክ ያላቸው የቅርብ ወዳጆቻቸውና እንደ ቤተሰብ የሚቆጠሩ ደንበኞቻቸው ናቸው።
በመጨረሻም፣ ሆቴሉ ለደረሰበት የዕድገት ደረጃ ዓለም አቀፉ የመጠጥ አምራች ኩባንያ ዲያጆ ላደረገላቸው ዘላቂ የስፖንሰርሺፕና የድጋፍ አጋርነት አቶ ኤፍሬም ከፍተኛ ምስጋና አቅርበዋል።
በታዋቂው «ኤፍሬም ውስኪ» ወይም በሚላቪት ግሮሰሪ ስማቸው የሚታወቁት የሥራ ፈጣሪው አቶ ኤፍሬም በለጠ ንብረት የሆነው ባለ 3 ኮከብ ደረጃው «ኤፍቢ አዲስ ሆቴል» (FB Addis Hotel) 20ኛ አመቱን ሲያከብር በእለቱ በ9ኛ ፎቅ ላይ የሰራውን the golden age ላውንጅን በድምቀት አስመርቋል።ላውንጁ አዲስ አበባን ከፒያሳ 70 ደረጃ ግርጌ ሆኖ 360 ዲግሪ ውበቷን ለመመልከትና ለመዝናናት እድል የሚሰጥ ነው።
ሆቴሉ ወደዚህ ከፍተኛ ደረጃ ከመሸጋገሩ በፊት፣ መሥራቹ አቶ ኤፍሬም በለጠ ከሰው ቤት ተቀጥረው በብርጭቆ ማጠብ ስራ የጀመሩበትን እና ራሳቸውን ችለው የንግድ ፈቃድ ያወጡበትን 20ኛ ዓመት ክብረ-በዓል ጭምር ታሳቢ ባደረገ መልኩ የተከናወነ ልዩ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ነው።
ባለ 12 ወለል ሕንጻ የሆነው ኤፍቢ አዲስ ሆቴል ዘመናዊና ሁለንተናዊ አገልግሎቶችን ያካተተ ሲሆን፣ ለዜጎችም ሰፊ የሥራ ዕድል መፍጠር ችሏል። 24 ደረጃቸውን የጠበቁ የመኝታ ክፍሎች አሉት።
ስፖርት ቤት፣ ስቲም ሳውና፣ ሬስቶራንት፣ ባር፣ እንዲሁም በሆቴሉ 9ኛ ፎቅ ላይ ማራኪ ከተማ አቀፍ እይታ (View) ያለው አዲስ የተገነባ ዘመናዊ ላውንጅ (Lounge) ያካትታል።
ከታሪካዊው የደጃችሁ ቤት አካባቢ ጀምሮ መሠረት የጣለበትን የነበረውን የስኪ ቤትና የስኪ ሥራዎች አገልግሎትም በጥራት ማቅረቡን ይቀጥላል። ሆቴሉ በአሁኑ ወቅት ለ62 ቋሚ ሠራተኞች የሥራ ዕድል መፍጠር ችሏል።
የሆቴሉ ማናጀርና ባለቤት አቶ ኤፍሬም በለጠ እንደገለጹት፣ የዛሬ 20 ዓመት ከሰው ቤት ወጥተው በኪራይ ቤት የጀመሩት ንግድ፤ በአራት የቀበሌ ሱቆች ግዢ አልፎ፣ ከ11 ዓመታት በፊት አካባቢው በልማት ሲፈርስ አሁን ወደሚገኝበት ቦታ ተዛውሯል።
በአካባቢው ማኅበረሰብ ዘንድ «ኤፍሬም ውስኪ» በሚል ትልቅ ስም ሊገነቡ የቻሉበትን ሚስጥር ሲያስረዱ፣ አስቀድመው ይሠሩበት ከነበረው ቤት የተማሩትንና ያደጉበትን ለንጹህ ነገር የመገዛትና ያለመደራደር እሴት እንደሆነ ገልጸዋል።
ሆቴሉ ዘመናዊ አሠራርና ሲስተም ያለው ቢሆንም፣ አቶ ኤፍሬም ግን አሁንም ያንን የቆየውን፣ ታዋቂው ደራሲ ስብሐት ገብረእግዚአብሔር የጻፈበትን የደጃችሁ ቤት (ውቤ በረሃ) ፍቅር፣ ክብር፣ አንድነትና ማኅበራዊ ትስስር እንዳስቀጠሉበት ይናገራሉ።
በምረቃው ዕለትም የታደሙት ታላላቅ እንግዶች አብረዋቸው የ32 እና የ20 ዓመታት የሕይወት ታሪክ ያላቸው የቅርብ ወዳጆቻቸውና እንደ ቤተሰብ የሚቆጠሩ ደንበኞቻቸው ናቸው።
በመጨረሻም፣ ሆቴሉ ለደረሰበት የዕድገት ደረጃ ዓለም አቀፉ የመጠጥ አምራች ኩባንያ ዲያጆ ላደረገላቸው ዘላቂ የስፖንሰርሺፕና የድጋፍ አጋርነት አቶ ኤፍሬም ከፍተኛ ምስጋና አቅርበዋል።
16 days ago
የዓድዋ ድል መታሰቢያን የጎበኘው ‘ዲላን ፔጅ’ ኢትዮጵያ በቅኝ ያልተገዛችበትን ታሪካዊ ዳራ በአድናቆት ተመልክቶታል
**********************
በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ተከታዮችን ያፈራው እንግሊዛዊው የቲክቶክ ተፅዕኖ ፈጣሪ ‘ዲላን ፔጅ’ በኢትዮጵያ እያደረገው ባለው ጉብኝት የሀገራችንን ገጽታ ለዓለም በማስተዋወቅ ላይ ይገኛል።
ዲላን በአዲስ አበባ ቆይታው የወንዝ ዳርቻ እና የኮሪደር ልማትን ጨምሮ በመዲናዋ የተከናወኑ ቁልፍ የልማት ሥራዎችን እና የቱሪስት መዳረሻዎችን ተዟዙሮ ተመልክቷል።
በጉብኝቱ መሃል በአዲስ አበባ የወንዝ ዳርቻ ልማት መስክ አረንጓዴ ዐሻራውን በማሳረፍ የልማት ተሳትፎውን በማኅበራዊ ሚዲያ ለተከታዮቹ አጋርቷል።
ዝነኛው ቲክቶከር በፒያሳ የሚገኘውን የዓድዋ ድል መታሰቢያም የጎበኘ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ በቅኝ ግዛት ያልተገዛችበትን ታሪካዊ ፋና በአድናቆት ተመልክቷል።
በስፍራው ሲደርስ ደማቅ አቀባበል የተደረገለት ሲሆን፤ በባህላዊ የአፈላል ሥነ-ሥርዓት የተዘጋጀለትን የኢትዮጵያ ቡና ከመቅመስ በተጨማሪ የመታሰቢያ ስጦታዎች ተበርክተውለታል።
ዲላን ስለኢትዮጵያ ጉብኝቱ በሰጠው አስተያየት፣ ጉብኝቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ስለ አፍሪካ ያለውን የተዛባ አመለካከት ለመቀየር የሚያግዝ እንደሆነም ተናግሯል።
ተፅዕኖ ፈጣሪው ከአዲስ አበባ በተጨማሪ ወደፊት ሐረር እና አፋርን ጨምሮ የተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎችን ለመጎብኘት ያለውን ፍላጎት ገልጿል።
በቢታኒያ ሲሳይ
#dylanpage #ethiopia #addisababa #adwa #adwavictorymemorial #corridordevelopment #riversidedevelopment #greenlegacy #ebc
**********************
በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ተከታዮችን ያፈራው እንግሊዛዊው የቲክቶክ ተፅዕኖ ፈጣሪ ‘ዲላን ፔጅ’ በኢትዮጵያ እያደረገው ባለው ጉብኝት የሀገራችንን ገጽታ ለዓለም በማስተዋወቅ ላይ ይገኛል።
ዲላን በአዲስ አበባ ቆይታው የወንዝ ዳርቻ እና የኮሪደር ልማትን ጨምሮ በመዲናዋ የተከናወኑ ቁልፍ የልማት ሥራዎችን እና የቱሪስት መዳረሻዎችን ተዟዙሮ ተመልክቷል።
በጉብኝቱ መሃል በአዲስ አበባ የወንዝ ዳርቻ ልማት መስክ አረንጓዴ ዐሻራውን በማሳረፍ የልማት ተሳትፎውን በማኅበራዊ ሚዲያ ለተከታዮቹ አጋርቷል።
ዝነኛው ቲክቶከር በፒያሳ የሚገኘውን የዓድዋ ድል መታሰቢያም የጎበኘ ሲሆን፣ ኢትዮጵያ በቅኝ ግዛት ያልተገዛችበትን ታሪካዊ ፋና በአድናቆት ተመልክቷል።
በስፍራው ሲደርስ ደማቅ አቀባበል የተደረገለት ሲሆን፤ በባህላዊ የአፈላል ሥነ-ሥርዓት የተዘጋጀለትን የኢትዮጵያ ቡና ከመቅመስ በተጨማሪ የመታሰቢያ ስጦታዎች ተበርክተውለታል።
ዲላን ስለኢትዮጵያ ጉብኝቱ በሰጠው አስተያየት፣ ጉብኝቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ስለ አፍሪካ ያለውን የተዛባ አመለካከት ለመቀየር የሚያግዝ እንደሆነም ተናግሯል።
ተፅዕኖ ፈጣሪው ከአዲስ አበባ በተጨማሪ ወደፊት ሐረር እና አፋርን ጨምሮ የተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎችን ለመጎብኘት ያለውን ፍላጎት ገልጿል።
በቢታኒያ ሲሳይ
#dylanpage #ethiopia #addisababa #adwa #adwavictorymemorial #corridordevelopment #riversidedevelopment #greenlegacy #ebc
Sponsored by
Surafel
17 days ago
የቴምር ኮሜርሻል ኤክስፖ ነጋዴዎችን የሱቅ ባለቤት የሚያደርግ የሽያጭ መድረክ ከፈተ
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ ሳር ቤት አካባቢ ለሕዝብ ክፍት ሆኖ መካሄድ የጀመረው የቴምር ኮሜርሻል ኤክስፖ፣ ነጋዴዎችና ባለሀብቶች ከ500 ሺህ ብር ጀምሮ በሚደረግ ቅድመ ክፍያ የራሳቸው የንግድ ሱቅ ባለቤት የሚሆኑበትን ልዩ ዕድል ይዞ ቀርቧል።
ከግንቦት 12 እስከ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለተከታታይ አምስት ቀናት የሚቆየው ይህ ኤክስፖ፣ ዘመናዊ የንግድ ማዕከላትን ለገበያ በማቅረብ ነጋዴዎችን ከቤት አከራይነት ቀንበር ለማላቀቅና የራሳቸውን የንግድ ቦታ እንዲይዙ ለማስቻል ያለመ ነው።
ተቋሙ በኤክስፖው ወቅት ግንባታቸው ከ90 በመቶ በላይ የደረሱ አዳዲስ የንግድ ቦታዎችን ለሽያጭ ያቀረበ ሲሆን፣ ለደንበኞቹም ከ15 በመቶ በላይ የዋጋ ቅናሽ ማድረጉን አስታውቋል።
በፒያሳ አካባቢ ስምንት ሳይቶች፣ እንዲሁም በቡልጋሪያና በገላን በመገንባት ላይ የሚገኙ ባለ ሰባት ፎቅ ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ለሽያጭ የቀረቡ ሲሆን፣ በተለይም በገላን እየተገነባ ያለው ማዕከል በርካታ ሱቆችን በአንድ ላይ የያዘና ለንግድ ሥራ ምቹ ሆኖ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ የንግድ ኤክስፖ ነጋዴዎች ቀሪውን ክፍያ በተመጣጣኝ ሁኔታና በረጅም ጊዜ እንዲከፍሉ የሚያስችል አመቺ የክፍያ ሥርዓት የዘረጋ ሲሆን፣ ይህም ዝቅተኛና መካከለኛ አቅም ያላቸው ነጋዴዎች የራሳቸው የንግድ መደብር እንዲኖራቸው ትልቅ በር የሚከፍት ነው።
የቴምር ኮሜርሻል ኤክስፖ በቀሩት ጥቂት ቀናት ውስጥ የከተማዋ ነዋሪዎችና ፍላጎት ያላቸው አካላት በሳር ቤት ከአደባባዩ ወደ ቫቲካን በሚወስደው መንገድ በሚገኘው የኤክስፖ ስፍራ በመገኘት የቀረቡትን አማራጮች እንዲመለከቱና የዕድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪውን አቅርቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia | በአዲስ አበባ ከተማ ሳር ቤት አካባቢ ለሕዝብ ክፍት ሆኖ መካሄድ የጀመረው የቴምር ኮሜርሻል ኤክስፖ፣ ነጋዴዎችና ባለሀብቶች ከ500 ሺህ ብር ጀምሮ በሚደረግ ቅድመ ክፍያ የራሳቸው የንግድ ሱቅ ባለቤት የሚሆኑበትን ልዩ ዕድል ይዞ ቀርቧል።
ከግንቦት 12 እስከ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለተከታታይ አምስት ቀናት የሚቆየው ይህ ኤክስፖ፣ ዘመናዊ የንግድ ማዕከላትን ለገበያ በማቅረብ ነጋዴዎችን ከቤት አከራይነት ቀንበር ለማላቀቅና የራሳቸውን የንግድ ቦታ እንዲይዙ ለማስቻል ያለመ ነው።
ተቋሙ በኤክስፖው ወቅት ግንባታቸው ከ90 በመቶ በላይ የደረሱ አዳዲስ የንግድ ቦታዎችን ለሽያጭ ያቀረበ ሲሆን፣ ለደንበኞቹም ከ15 በመቶ በላይ የዋጋ ቅናሽ ማድረጉን አስታውቋል።
በፒያሳ አካባቢ ስምንት ሳይቶች፣ እንዲሁም በቡልጋሪያና በገላን በመገንባት ላይ የሚገኙ ባለ ሰባት ፎቅ ዘመናዊ የንግድ ማዕከላት ለሽያጭ የቀረቡ ሲሆን፣ በተለይም በገላን እየተገነባ ያለው ማዕከል በርካታ ሱቆችን በአንድ ላይ የያዘና ለንግድ ሥራ ምቹ ሆኖ የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ የንግድ ኤክስፖ ነጋዴዎች ቀሪውን ክፍያ በተመጣጣኝ ሁኔታና በረጅም ጊዜ እንዲከፍሉ የሚያስችል አመቺ የክፍያ ሥርዓት የዘረጋ ሲሆን፣ ይህም ዝቅተኛና መካከለኛ አቅም ያላቸው ነጋዴዎች የራሳቸው የንግድ መደብር እንዲኖራቸው ትልቅ በር የሚከፍት ነው።
የቴምር ኮሜርሻል ኤክስፖ በቀሩት ጥቂት ቀናት ውስጥ የከተማዋ ነዋሪዎችና ፍላጎት ያላቸው አካላት በሳር ቤት ከአደባባዩ ወደ ቫቲካን በሚወስደው መንገድ በሚገኘው የኤክስፖ ስፍራ በመገኘት የቀረቡትን አማራጮች እንዲመለከቱና የዕድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪውን አቅርቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
17 days ago
ቴምር ኮሜርሻል ኤክስፖ በሳርቤት ተከፈተ!
#fastmereja I የንግድ ስፍራዎች ዋጋ መናር እና የአዋጭ ቦታዎች እጥረት ለከተማዋ ነጋዴዎች ታላቅ ፈተና በሆነበት በዚህ ወቅት፣ አልሚዎችንና ፈላጊዎችን በቀጥታ የሚያገናኝ ልዩ የገበያ ድልድይለመፍጠር ያለመው "ቴምር ኮሜርሻል ኤክስፖ" በዛሬዉ እለት በይፋ ተከፍቷል።
በሳርቤት አካባቢ፣ ከአደባባዩ ወደ ቫቲካን በሚወስደው መስመር ላይ እየተካሄደ የሚገኘው ይህ ኤክስፖ፤ በዋጋ መወደድና በቦታ ምርጫ ሳቢያ የንግድ መደብር ባለቤት የመሆን ህልማቸው ለተገደበ ነጋዴዎች ታላቅ እፎይታን ይዞ መምጣቱ ተገልጿል።
ኤክስፖው ከዛሬ ግንቦት 12 እስከ ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ ለአምስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን፣ በሂደቱም በርካታ ነጋዴዎችን የሱቅ ባለቤት ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።
የኤክስፖው አዘጋጅ እንደገለጸው፣ በኤክስፖው መድረክ ለሽያጭ በቀረቡት የንግድ ሱቆች ላይ ከ15 በመቶ በላይ የሚሆን ልዩ የዋጋ ቅናሽ መደረጉ ተገልጿል።
በተጨማሪ ደንበኞች የፋይናንስ ጫና ሳይሰማቸው የሱቅ ባለቤት መሆን እንዲችሉ የ500,000 (አምስት መቶ ሺህ) ብርቅድመ ክፍያ ብቻ በመክፈል ውል መዋዋል የሚያስችል አሰራር የተዘረጋ ሲሆን ቀሪው ክፍያ ደግሞ ነጋዴው በስራው ሂደት እየከፈለው እንዲሄድ በሚያስችል ረጅም ጊዜ ላይበተመሰረተ አመቺ የክፍያ ሥርዓት መዋቀሩ ተመልክቷል።
የግንባታቸው ማጠናቀቂያ ላይ የደረሱ ዘመናዊ ሞሎች ለውይይትና ለሽያጭ የቀረቡት ሱቆች በወረቀት ላይ ያሉ ሳይሆኑ፣ በአሁኑ ወቅት የግንባታ አፈጻጸማቸው ከ90 በመቶ በላይ ደርሶ ወደ መጠናቀቅ የተጠጉ መሆናቸውን በመክፈቻዉ ጠቁሟል።
አልሚ ኩባንያው በአሁኑ ወቅት በከተማዋ ስትራቴጂካዊ ቦታዎች ላይ ሰፊ የንግድ ማዕከላትን እየገነባ እንደሚገኝ የተገለፀ ሲሆን፤ ከእነዚህም መካከል በፒያሳ አካባቢ አብዛኞቹ የንግድ ሱቆች የሆኑ 8 ሳይቶች፣ እንዲሁም በቡልጋሪያ እና በገላን አካባቢዎች እጅግ በርካታ ሱቆችን በውስጡ የያዘና ግንባታው በመከናወን ላይ የሚገኝ ባለ 7 ፎቅ ግዙፍ የንግድ ኮምፕሌክስ (ዘመናዊ ሾፒንግ ሞል) እንደሚገኙበት ተገልጿል።
ቴምር ፕሮፐርቲ ያዘጋጀዉ ይህ ኤክስፖ ነጋዴዎችን ከተገቢው አማራጭና ከትክክለኛው የገበያ ዋጋ ጋር በቀጥታ የሚያገናኝ በመሆኑ፣ የንግድ ሱቅ ፍላጎት ያላቸው ወገኖች በሙሉ እስከ ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በሳርቤት በሚገኘው የኤክስፖ ስፍራ በአካል በመገኘት የዚህ ልዩ ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪ ቀርቧል።
#fastmereja I የንግድ ስፍራዎች ዋጋ መናር እና የአዋጭ ቦታዎች እጥረት ለከተማዋ ነጋዴዎች ታላቅ ፈተና በሆነበት በዚህ ወቅት፣ አልሚዎችንና ፈላጊዎችን በቀጥታ የሚያገናኝ ልዩ የገበያ ድልድይለመፍጠር ያለመው "ቴምር ኮሜርሻል ኤክስፖ" በዛሬዉ እለት በይፋ ተከፍቷል።
በሳርቤት አካባቢ፣ ከአደባባዩ ወደ ቫቲካን በሚወስደው መስመር ላይ እየተካሄደ የሚገኘው ይህ ኤክስፖ፤ በዋጋ መወደድና በቦታ ምርጫ ሳቢያ የንግድ መደብር ባለቤት የመሆን ህልማቸው ለተገደበ ነጋዴዎች ታላቅ እፎይታን ይዞ መምጣቱ ተገልጿል።
ኤክስፖው ከዛሬ ግንቦት 12 እስከ ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ ለአምስት ቀናት የሚቆይ ሲሆን፣ በሂደቱም በርካታ ነጋዴዎችን የሱቅ ባለቤት ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።
የኤክስፖው አዘጋጅ እንደገለጸው፣ በኤክስፖው መድረክ ለሽያጭ በቀረቡት የንግድ ሱቆች ላይ ከ15 በመቶ በላይ የሚሆን ልዩ የዋጋ ቅናሽ መደረጉ ተገልጿል።
በተጨማሪ ደንበኞች የፋይናንስ ጫና ሳይሰማቸው የሱቅ ባለቤት መሆን እንዲችሉ የ500,000 (አምስት መቶ ሺህ) ብርቅድመ ክፍያ ብቻ በመክፈል ውል መዋዋል የሚያስችል አሰራር የተዘረጋ ሲሆን ቀሪው ክፍያ ደግሞ ነጋዴው በስራው ሂደት እየከፈለው እንዲሄድ በሚያስችል ረጅም ጊዜ ላይበተመሰረተ አመቺ የክፍያ ሥርዓት መዋቀሩ ተመልክቷል።
የግንባታቸው ማጠናቀቂያ ላይ የደረሱ ዘመናዊ ሞሎች ለውይይትና ለሽያጭ የቀረቡት ሱቆች በወረቀት ላይ ያሉ ሳይሆኑ፣ በአሁኑ ወቅት የግንባታ አፈጻጸማቸው ከ90 በመቶ በላይ ደርሶ ወደ መጠናቀቅ የተጠጉ መሆናቸውን በመክፈቻዉ ጠቁሟል።
አልሚ ኩባንያው በአሁኑ ወቅት በከተማዋ ስትራቴጂካዊ ቦታዎች ላይ ሰፊ የንግድ ማዕከላትን እየገነባ እንደሚገኝ የተገለፀ ሲሆን፤ ከእነዚህም መካከል በፒያሳ አካባቢ አብዛኞቹ የንግድ ሱቆች የሆኑ 8 ሳይቶች፣ እንዲሁም በቡልጋሪያ እና በገላን አካባቢዎች እጅግ በርካታ ሱቆችን በውስጡ የያዘና ግንባታው በመከናወን ላይ የሚገኝ ባለ 7 ፎቅ ግዙፍ የንግድ ኮምፕሌክስ (ዘመናዊ ሾፒንግ ሞል) እንደሚገኙበት ተገልጿል።
ቴምር ፕሮፐርቲ ያዘጋጀዉ ይህ ኤክስፖ ነጋዴዎችን ከተገቢው አማራጭና ከትክክለኛው የገበያ ዋጋ ጋር በቀጥታ የሚያገናኝ በመሆኑ፣ የንግድ ሱቅ ፍላጎት ያላቸው ወገኖች በሙሉ እስከ ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በሳርቤት በሚገኘው የኤክስፖ ስፍራ በአካል በመገኘት የዚህ ልዩ ዕድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪ ቀርቧል።
18 days ago
አዲስአበባውያን በአዘርባጃን ባኩ ከተማ
📌በአዘርባጃን ባኩ ከተማ ያደረግነው ጉብኝት ለከተሞቻችን ልማት ትልቅ ልምድ የቀሰምንበት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
#ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም አቀፉ የከተሞች ፎረም ጎን ለጎን በአዘርባጃን ባኩ ከተማ ያደረግነው ጉብኝት ለከተሞቻችን ልማት ትልቅ ልምድ የቀሰምንበት ነው አሉ፡፡
በፎረሙ ላይ እየተሳተፈ የሚገኘው የኢትዮጵያ ልዑክ በባኩ ከተማ የተለያዩ የመስህብ ስፍራዎችን እና የልማት ስራዎችን ጎብኝቷል፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው እንዳሉት፥ የባኩ ከተማ የከተማ እድሳት ሂደት የአዲስ አበባን እና ሌሎች የኢትዮጵያ ከተሞችን ተሞክሮ የሚያንፀባርቅ ነው።
ጉብኝቱ በሁሉም የሀገራችን አካባቢዎች የጀመርናቸውን የከተማ ልማት፣ የቅርስ እድሳትና ጥበቃ ስራዎችን ይበልጥ አጠናክረን እንድንቀጥል ተጨማሪ ትልቅ ልምድ የተቀሰመበት ነው ብለዋል።
አሮጌና ጎስቋላ የነበረውን ስፍራ ሙሉ በሙሉ በማፍረስና እንደ አዲስ በመገንባት እንዲሁም ጥንታዊቷ ከተማ በመባል የሚታወቀውን የከተማዋ ክፍል በጥንቃቄ በማደስ ለጉብኝት ክፍት ተደርጓል ነው ያሉት፡፡
ይህ የከተማ እድሳት ሂደት የኢትዮጵያን ተሞክሮ የሚያንፀባርቅ መሆኑን ገልጸው፥ ታሪክና ቅርሶችን ጠብቆ በማደስ ጎስቋላ አካባቢዎችን በአዲስ መልክ እየገነባን እንገኛለን ብለዋል፡፡
ለአብነትም በፒያሳ እና አራት ኪሎ ያሉ ጥንታዊ ሕንፃዎችን፣ የመጀመሪያውን ሲኒማ ቤት፣ የመጀመሪያውን ማዘጋጃ ቤት፣ ብሔራዊ ቤተ መንግሥትን እንዲሁም የተለያዩ ሐውልቶችን እድሳት ጠቅሰዋል፡፡
ከዚህም ባሻገር እንደ ሐረር ጀጎል ግንብ፣ የጅማ አባጅፋር ቤተ መንግሥት፣ የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት እና የጎንደር ፋሲል ቤተ መንግሥት የመሳሰሉትን ታላላቅ ቅርሶች በማደስ ላይ እንገኛለን ብለዋል።
እጅግ ጎስቋላና ለመኖር ምቹ ያልነበሩ መንደሮችን በማፍረስ ዘመናዊና ምቹ በሆነ መልኩ መገንባታቸውን ጠቅሰው፥ በአዲስ አበባና በሌሎች የሀገሪቱ ከተሞች በተሳካ ሁኔታ የተተገበረው የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት የዚሁ ራዕይ ዋነኛ ማሳያ መሆኑን አስረድተዋል።
ከተማዋን ለነዋሪዎቿ ይበልጥ ምቹ፣ ማራኪ፣ አረንጓዴና ዘመናዊ በማድረግ ረገድ የመንገድ መሰረተ ልማቶችን በማስፋት፣ ለእግረኛና ለብስክሌት ምቹ የሆኑ አካባቢዎችን በመፍጠር እንዲሁም የከተማዋን ገጽታ በመቀየር እጅግ አበረታች ውጤት ተመዝግቧል ነው ያሉት።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
📌በአዘርባጃን ባኩ ከተማ ያደረግነው ጉብኝት ለከተሞቻችን ልማት ትልቅ ልምድ የቀሰምንበት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
#ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም አቀፉ የከተሞች ፎረም ጎን ለጎን በአዘርባጃን ባኩ ከተማ ያደረግነው ጉብኝት ለከተሞቻችን ልማት ትልቅ ልምድ የቀሰምንበት ነው አሉ፡፡
በፎረሙ ላይ እየተሳተፈ የሚገኘው የኢትዮጵያ ልዑክ በባኩ ከተማ የተለያዩ የመስህብ ስፍራዎችን እና የልማት ስራዎችን ጎብኝቷል፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው እንዳሉት፥ የባኩ ከተማ የከተማ እድሳት ሂደት የአዲስ አበባን እና ሌሎች የኢትዮጵያ ከተሞችን ተሞክሮ የሚያንፀባርቅ ነው።
ጉብኝቱ በሁሉም የሀገራችን አካባቢዎች የጀመርናቸውን የከተማ ልማት፣ የቅርስ እድሳትና ጥበቃ ስራዎችን ይበልጥ አጠናክረን እንድንቀጥል ተጨማሪ ትልቅ ልምድ የተቀሰመበት ነው ብለዋል።
አሮጌና ጎስቋላ የነበረውን ስፍራ ሙሉ በሙሉ በማፍረስና እንደ አዲስ በመገንባት እንዲሁም ጥንታዊቷ ከተማ በመባል የሚታወቀውን የከተማዋ ክፍል በጥንቃቄ በማደስ ለጉብኝት ክፍት ተደርጓል ነው ያሉት፡፡
ይህ የከተማ እድሳት ሂደት የኢትዮጵያን ተሞክሮ የሚያንፀባርቅ መሆኑን ገልጸው፥ ታሪክና ቅርሶችን ጠብቆ በማደስ ጎስቋላ አካባቢዎችን በአዲስ መልክ እየገነባን እንገኛለን ብለዋል፡፡
ለአብነትም በፒያሳ እና አራት ኪሎ ያሉ ጥንታዊ ሕንፃዎችን፣ የመጀመሪያውን ሲኒማ ቤት፣ የመጀመሪያውን ማዘጋጃ ቤት፣ ብሔራዊ ቤተ መንግሥትን እንዲሁም የተለያዩ ሐውልቶችን እድሳት ጠቅሰዋል፡፡
ከዚህም ባሻገር እንደ ሐረር ጀጎል ግንብ፣ የጅማ አባጅፋር ቤተ መንግሥት፣ የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት እና የጎንደር ፋሲል ቤተ መንግሥት የመሳሰሉትን ታላላቅ ቅርሶች በማደስ ላይ እንገኛለን ብለዋል።
እጅግ ጎስቋላና ለመኖር ምቹ ያልነበሩ መንደሮችን በማፍረስ ዘመናዊና ምቹ በሆነ መልኩ መገንባታቸውን ጠቅሰው፥ በአዲስ አበባና በሌሎች የሀገሪቱ ከተሞች በተሳካ ሁኔታ የተተገበረው የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት የዚሁ ራዕይ ዋነኛ ማሳያ መሆኑን አስረድተዋል።
ከተማዋን ለነዋሪዎቿ ይበልጥ ምቹ፣ ማራኪ፣ አረንጓዴና ዘመናዊ በማድረግ ረገድ የመንገድ መሰረተ ልማቶችን በማስፋት፣ ለእግረኛና ለብስክሌት ምቹ የሆኑ አካባቢዎችን በመፍጠር እንዲሁም የከተማዋን ገጽታ በመቀየር እጅግ አበረታች ውጤት ተመዝግቧል ነው ያሉት።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
20 days ago
ውብ አዲስ ፪ የሥዕል ኤግዚቢሽን ተመረቀ
#ethiopia | በሠዓሊ ሀሮን ሱለይማን የተዘጋጀው ውብ አዲስ ፪ የሥዕል ትርዒት በጣይቱ የባህልና የትምህርት ማዕከል በይፋ ተከፍቷል።
ኤግዚቢሽኑን መርቀው የከፈቱት የአዲስ አበባ ባህልና ኪነጥበብ ምክትል ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ሉባባ ጀማል እና ታዋቂው ሠዓሊና መምህር ጋሽ እሸቱ ጥሩነህ ናቸው።
የአዲስ አበባ ባህልና ኪነጥበብ ቢሮ ከዝግጅቱ በስተጀርባ በትብብር በመሥራት ድጋፍ አድርጓል።
ይህ የኪነጥበብ ዝግጅት ከግንቦት 07 እስከ ግንቦት 23 ቀን ድረስ ለሕዝብ ክፍት ሆኖ የሚቆይ ሲሆን ፍላጎት ያላቸው ማናቸውም የጥበብ አፍቃሪያን ያለ ምንም የመግቢያ ክፍያ መታደም ይችላሉ።
የሥዕል ትርዒቱ የሚገኝበት ስፍራ በፒያሳ አድዋ ሙዚየም አጠገብ በሚገኘው የጣይቱ ማዕከል ነው።
#art #artexhibition #painting #piazza #culture #addisababa #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | በሠዓሊ ሀሮን ሱለይማን የተዘጋጀው ውብ አዲስ ፪ የሥዕል ትርዒት በጣይቱ የባህልና የትምህርት ማዕከል በይፋ ተከፍቷል።
ኤግዚቢሽኑን መርቀው የከፈቱት የአዲስ አበባ ባህልና ኪነጥበብ ምክትል ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ ሉባባ ጀማል እና ታዋቂው ሠዓሊና መምህር ጋሽ እሸቱ ጥሩነህ ናቸው።
የአዲስ አበባ ባህልና ኪነጥበብ ቢሮ ከዝግጅቱ በስተጀርባ በትብብር በመሥራት ድጋፍ አድርጓል።
ይህ የኪነጥበብ ዝግጅት ከግንቦት 07 እስከ ግንቦት 23 ቀን ድረስ ለሕዝብ ክፍት ሆኖ የሚቆይ ሲሆን ፍላጎት ያላቸው ማናቸውም የጥበብ አፍቃሪያን ያለ ምንም የመግቢያ ክፍያ መታደም ይችላሉ።
የሥዕል ትርዒቱ የሚገኝበት ስፍራ በፒያሳ አድዋ ሙዚየም አጠገብ በሚገኘው የጣይቱ ማዕከል ነው።
#art #artexhibition #painting #piazza #culture #addisababa #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
27 days ago
አዲሱ የአራዳ ፓርክ፡-
👉 5 ኪ.ሜ የሚረዝም የውስጥ ለውስጥ መንገድ፣
👉 6 ኪ.ሜ ርዝመት ያለው ምቹ የእግር ጉዞ መስመር፣
👉 5 ኪ.ሜ ርዝመት ያለው የሳይክል ሌን፣
👉 5 ኪ.ሜ የሚረዝም ለስፖርተኞች የተዘጋጀ መስመር፣
👉 ከፒያሳ ለተነሱ ነጋዴዎች ቅድሚያ የተሰጠባቸው 131 ዘመናዊ ሱቆች፣
👉 7 ካፌዎችና ሬስቶራንቶች፣
👉 1 ትልቅ ሱፐርማርኬት እና 1 የባንክ ቅርንጫፍ፣
👉 አንድ (1) ዘመናዊ የአካል ብቃት ማዕከል (Gym) እና 7 አዳራሾች፣
👉 8 ፕላዛዎችና 3 አንፊ-ቴአትሮች (ለተለያዩ ኩነቶች ማዘጋጃ የሚውሉ)፣
👉 በዓይነቱ ልዩ የሆነ “ዳንሲንግ ፋውንቴን” (ተንቀሳቃሽ ፏፏቴ)፣
👉 በሀገራችን ረጅሙ የሆነው ባለ 100 ሜትር የብሔራዊ ሰንደቅ ዓላማ መስቀያ፣
👉 4 በሚገባ የተሟሉ ዘመናዊ የመጫወቻ ስፍራዎች፣
👉 ሕፃናት ስለ ሀገራቸው እውቀት የሚቀስሙበትና የሚዝናኑበት ልዩ ስፍራ፣
👉 15 ሄክታር መሬት በሳርና በተክሎች የተሸፈነ፣ በፓርኩ ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች የሚገኙ 22 የሕዝብ መጸዳጃ ቤቶች፣
👉 በአንድ ጊዜ 280 መኪናዎችን መያዝ የሚችል ሰፊ ማቆሚያ ወዘተ አገልግሎቶችን አካትቷል፣
👉 በተጨማሪም በአካባቢው የነበሩ ከ700 በላይ ቤቶችና ሕንፃዎች ታሪካዊ ይዘታቸውን ጠብቀው የታደሱበት ፕሮጀክት ነው።
👉 5 ኪ.ሜ የሚረዝም የውስጥ ለውስጥ መንገድ፣
👉 6 ኪ.ሜ ርዝመት ያለው ምቹ የእግር ጉዞ መስመር፣
👉 5 ኪ.ሜ ርዝመት ያለው የሳይክል ሌን፣
👉 5 ኪ.ሜ የሚረዝም ለስፖርተኞች የተዘጋጀ መስመር፣
👉 ከፒያሳ ለተነሱ ነጋዴዎች ቅድሚያ የተሰጠባቸው 131 ዘመናዊ ሱቆች፣
👉 7 ካፌዎችና ሬስቶራንቶች፣
👉 1 ትልቅ ሱፐርማርኬት እና 1 የባንክ ቅርንጫፍ፣
👉 አንድ (1) ዘመናዊ የአካል ብቃት ማዕከል (Gym) እና 7 አዳራሾች፣
👉 8 ፕላዛዎችና 3 አንፊ-ቴአትሮች (ለተለያዩ ኩነቶች ማዘጋጃ የሚውሉ)፣
👉 በዓይነቱ ልዩ የሆነ “ዳንሲንግ ፋውንቴን” (ተንቀሳቃሽ ፏፏቴ)፣
👉 በሀገራችን ረጅሙ የሆነው ባለ 100 ሜትር የብሔራዊ ሰንደቅ ዓላማ መስቀያ፣
👉 4 በሚገባ የተሟሉ ዘመናዊ የመጫወቻ ስፍራዎች፣
👉 ሕፃናት ስለ ሀገራቸው እውቀት የሚቀስሙበትና የሚዝናኑበት ልዩ ስፍራ፣
👉 15 ሄክታር መሬት በሳርና በተክሎች የተሸፈነ፣ በፓርኩ ውስጥ በተለያዩ ቦታዎች የሚገኙ 22 የሕዝብ መጸዳጃ ቤቶች፣
👉 በአንድ ጊዜ 280 መኪናዎችን መያዝ የሚችል ሰፊ ማቆሚያ ወዘተ አገልግሎቶችን አካትቷል፣
👉 በተጨማሪም በአካባቢው የነበሩ ከ700 በላይ ቤቶችና ሕንፃዎች ታሪካዊ ይዘታቸውን ጠብቀው የታደሱበት ፕሮጀክት ነው።
28 days ago
የአኮያ የሽያጭ ኤክስፖ ተጀመረ!
በይፋ የተመረቀው የኖቨልቲ የሽያጭ ኤክስፖ አሁን በፓርክ ቪው ሳይት በድምቀት እየተካሄደ ይገኛል።
ከግንቦት 1 እስከ ግንቦት 9 ድረስ በሳይታችን ላይ በመገኘት ስለ አዲሱ መኖሪያዎ ዝርዝር መረጃ ያግኙ። ከወዳጅነት ፓርክ ጥቂት እርምጃዎች ርቀት ላይ የሚገኘውን አዲሱን የኢንቨስትመንት ዕድል በአካል ተመልክተው የወደፊት ቤትዎን እንዲመርጡ ተጋብዘዋል።
📍 ቦታ: ፒያሳ፣ ከሞናርክ ሆቴል ጀርባ
📞 ለበለጠ መረጃ: 8730 ወይም +251-97-922-2225 / 26
#novelityakoya #akoyaproperties #ethiopianeirlines #realestateinethiopia #realestate
በይፋ የተመረቀው የኖቨልቲ የሽያጭ ኤክስፖ አሁን በፓርክ ቪው ሳይት በድምቀት እየተካሄደ ይገኛል።
ከግንቦት 1 እስከ ግንቦት 9 ድረስ በሳይታችን ላይ በመገኘት ስለ አዲሱ መኖሪያዎ ዝርዝር መረጃ ያግኙ። ከወዳጅነት ፓርክ ጥቂት እርምጃዎች ርቀት ላይ የሚገኘውን አዲሱን የኢንቨስትመንት ዕድል በአካል ተመልክተው የወደፊት ቤትዎን እንዲመርጡ ተጋብዘዋል።
📍 ቦታ: ፒያሳ፣ ከሞናርክ ሆቴል ጀርባ
📞 ለበለጠ መረጃ: 8730 ወይም +251-97-922-2225 / 26
#novelityakoya #akoyaproperties #ethiopianeirlines #realestateinethiopia #realestate
28 days ago
የአኮያ የሽያጭ ኤክስፖ ተጀመረ!
በይፋ የተመረቀው የኖቨልቲ የሽያጭ ኤክስፖ አሁን በፓርክ ቪው ሳይት በድምቀት እየተካሄደ ይገኛል።
ከግንቦት 1 እስከ ግንቦት 9 ድረስ በሳይታችን ላይ በመገኘት ስለ አዲሱ መኖሪያዎ ዝርዝር መረጃ ያግኙ። ከወዳጅነት ፓርክ ጥቂት እርምጃዎች ርቀት ላይ የሚገኘውን አዲሱን የኢንቨስትመንት ዕድል በአካል ተመልክተው የወደፊት ቤትዎን እንዲመርጡ ተጋብዘዋል።
📍 ቦታ: ፒያሳ፣ ከሞናርክ ሆቴል ጀርባ
📞 ለበለጠ መረጃ: 8730 ወይም +251-97-922-2225 / 26
#novelityakoya #akoyaproperties #ethiopianeirlines #realestateinethiopia #realestate
በይፋ የተመረቀው የኖቨልቲ የሽያጭ ኤክስፖ አሁን በፓርክ ቪው ሳይት በድምቀት እየተካሄደ ይገኛል።
ከግንቦት 1 እስከ ግንቦት 9 ድረስ በሳይታችን ላይ በመገኘት ስለ አዲሱ መኖሪያዎ ዝርዝር መረጃ ያግኙ። ከወዳጅነት ፓርክ ጥቂት እርምጃዎች ርቀት ላይ የሚገኘውን አዲሱን የኢንቨስትመንት ዕድል በአካል ተመልክተው የወደፊት ቤትዎን እንዲመርጡ ተጋብዘዋል።
📍 ቦታ: ፒያሳ፣ ከሞናርክ ሆቴል ጀርባ
📞 ለበለጠ መረጃ: 8730 ወይም +251-97-922-2225 / 26
#novelityakoya #akoyaproperties #ethiopianeirlines #realestateinethiopia #realestate
29 days ago
ማስታወቂያ
📌 በ አዲሲቷ ፒያሳ አድዋ መታሰቢያ ፊትለፊት
👉ባለ ሁለት ቤዝመንት ባለ አምስት ወለል ህንፃ 2B+ G+5
📍 ከ 1,400,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🎯አድዋ መታሰቢያ ፣አዲስ አበባ ማዘጋጃ ፣ሀገር ፍቅር ትያትር ፣ሲኒማ አምፒር እንዲሁም ለአራዳ ጊዮርጊስ በቅርብ ርቀት የሚገኝ
👉 በአራቱም አቅጣጫ ዋናውን መንገድ መያዙ ለንግድዎ ተመራጭ ያደርገዋል
👉ለተለያዩ የንግድ ቦታ የሚውል
🎯ለወርቅ ቤት
🎯ቡቲክ
🎯ፋርማሲ
🎯ካፌ
🎯 ኤሌክትሮኒክስ
🎯ለቢሮ ...........
👉 ያውም እስከ 200,000 ብር መከራየት የሚችሉ
👉 ልዩ ዕድል ቀድሞ ለሚገዙ 20 ደምበኞች
10% ቅናሽ
ዋና የሽያጭ ቢሮ በታች ባለው ስልክ ይደውሉልን
☎️ 09 10 79 83 53
09 08 77 00 77
ወይም በ WhatsApp ላይ ያዋሩን Https://Wa.me/+25191079835... #realestateagent #realestate #temerproperty #ethiopianrealestate
📌 በ አዲሲቷ ፒያሳ አድዋ መታሰቢያ ፊትለፊት
👉ባለ ሁለት ቤዝመንት ባለ አምስት ወለል ህንፃ 2B+ G+5
📍 ከ 1,400,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🎯አድዋ መታሰቢያ ፣አዲስ አበባ ማዘጋጃ ፣ሀገር ፍቅር ትያትር ፣ሲኒማ አምፒር እንዲሁም ለአራዳ ጊዮርጊስ በቅርብ ርቀት የሚገኝ
👉 በአራቱም አቅጣጫ ዋናውን መንገድ መያዙ ለንግድዎ ተመራጭ ያደርገዋል
👉ለተለያዩ የንግድ ቦታ የሚውል
🎯ለወርቅ ቤት
🎯ቡቲክ
🎯ፋርማሲ
🎯ካፌ
🎯 ኤሌክትሮኒክስ
🎯ለቢሮ ...........
👉 ያውም እስከ 200,000 ብር መከራየት የሚችሉ
👉 ልዩ ዕድል ቀድሞ ለሚገዙ 20 ደምበኞች
10% ቅናሽ
ዋና የሽያጭ ቢሮ በታች ባለው ስልክ ይደውሉልን
☎️ 09 10 79 83 53
09 08 77 00 77
ወይም በ WhatsApp ላይ ያዋሩን Https://Wa.me/+25191079835... #realestateagent #realestate #temerproperty #ethiopianrealestate
1 month ago
"ሙዚቃ ያጎደለብኝ ነገር የለም!"
#ethiopia | እሱስ (ያሬድ) ለሙዚቃ ምን አጎደለባት? ምንም። ሌት ተቀን እንደለፋላት ነው። ጥበብ እንደሆን ፍሬዋ የሚታየው፣ፍቅሯ የሚገለጸው በቀረቧት ቁጥር ነው። ከሸሿት ፈጥና ትርቃለች። እሹሩሩ አታውቅም።
ያሬድም ሀ ብሎ ፒያሳ ከሚገኘው የከፍተኛ 14 ባንድ ከተቀላቀለና ቆሌው ሳክስ መሳሪያ ላይ ካረፈ ጀምሮ መች ተለይቷት። ያሬድ፣ ያሬድ ሙዚቃ እውቀት ለማከል ቢገባም ልቡ ለሳክስፎን እንደተከፈተ ነው። ይኸው በዘመናት ውስጥ አብረው እንደተቆራኙ አሉ።
በተጓዘበት የሙዚቃ መንገዱ ማሂራ ባንድ፣ መዲና ባንድ ፣ሮሃባንድ፣ ዳዲሞስ የለ ብሔራዊ ቴአትር፣ባይራን ባንድ ሆነ ሚሊኒየም ባንድ ተቆጥረው በማያልቁት ባንዶች ሳክስፎንና ያሬድ እውነተኛ ጋብቻ እንደፈጸሙ አሉ። በመሳሪያ በተቀነባበረ ሶስት አልበሞቹም በማይነጥፈው ትንፋሹ ሳክስፎንን በሙዚቃ ታሪካችን ውስጥ ረቀቅ ብሎ ኩሏታል።
ባለትዳርና የሁለት ልጆች አባቱ የሙዚቃ ባለሙያው ያሬድ ተፈራ፣ ከአንጋፋዎቹ እስከ ወጣቶቹ የሚወደውን ሳክስፎን አንግቶ ስራቸውን አጅቧል። ከእዚያም አለፍ ሲል በፕሮዲዉሰርነት ጥቂት የማይባሉ ድምጻውያንን ስራ አሳትሟል።
በግሌ በትላልቅ ባንዶች ውስጥ የያሬድን የሳክስፎን ድምጽ በከፍተኛ ስሜቱ አጅቦት ስሰማው የሙዚቃ ረቂቅነቱ ይገለጽልኛል። "ሙዚቃ ያጎደለብኝ ነገር የለም!" የሚለው ያሬድ፣ ከሙዚቃ ላለመጉደል "ሙያዊ ፍቅር ፣ ያለመታከት መስራት፣ ራስን መጠበቅ፣ ሙያዊ ስነምግባር ወሳኝነት አለው!" ይለናል።
ያኔ ምንም ያላጎደልክባት ጥበብ ምላሽዋን ትሰጥሀለች። ልክ እንደያሬድ ከፍታው ላይ እንድትገኝ ታደርግሀለች።
ክብር ለሚወዱት ሙያ ዋጋ ለሚከፍሉ፣ለከፈሉ ሁሉ።
በውድነህ ክፍሌ
#ethiopia | እሱስ (ያሬድ) ለሙዚቃ ምን አጎደለባት? ምንም። ሌት ተቀን እንደለፋላት ነው። ጥበብ እንደሆን ፍሬዋ የሚታየው፣ፍቅሯ የሚገለጸው በቀረቧት ቁጥር ነው። ከሸሿት ፈጥና ትርቃለች። እሹሩሩ አታውቅም።
ያሬድም ሀ ብሎ ፒያሳ ከሚገኘው የከፍተኛ 14 ባንድ ከተቀላቀለና ቆሌው ሳክስ መሳሪያ ላይ ካረፈ ጀምሮ መች ተለይቷት። ያሬድ፣ ያሬድ ሙዚቃ እውቀት ለማከል ቢገባም ልቡ ለሳክስፎን እንደተከፈተ ነው። ይኸው በዘመናት ውስጥ አብረው እንደተቆራኙ አሉ።
በተጓዘበት የሙዚቃ መንገዱ ማሂራ ባንድ፣ መዲና ባንድ ፣ሮሃባንድ፣ ዳዲሞስ የለ ብሔራዊ ቴአትር፣ባይራን ባንድ ሆነ ሚሊኒየም ባንድ ተቆጥረው በማያልቁት ባንዶች ሳክስፎንና ያሬድ እውነተኛ ጋብቻ እንደፈጸሙ አሉ። በመሳሪያ በተቀነባበረ ሶስት አልበሞቹም በማይነጥፈው ትንፋሹ ሳክስፎንን በሙዚቃ ታሪካችን ውስጥ ረቀቅ ብሎ ኩሏታል።
ባለትዳርና የሁለት ልጆች አባቱ የሙዚቃ ባለሙያው ያሬድ ተፈራ፣ ከአንጋፋዎቹ እስከ ወጣቶቹ የሚወደውን ሳክስፎን አንግቶ ስራቸውን አጅቧል። ከእዚያም አለፍ ሲል በፕሮዲዉሰርነት ጥቂት የማይባሉ ድምጻውያንን ስራ አሳትሟል።
በግሌ በትላልቅ ባንዶች ውስጥ የያሬድን የሳክስፎን ድምጽ በከፍተኛ ስሜቱ አጅቦት ስሰማው የሙዚቃ ረቂቅነቱ ይገለጽልኛል። "ሙዚቃ ያጎደለብኝ ነገር የለም!" የሚለው ያሬድ፣ ከሙዚቃ ላለመጉደል "ሙያዊ ፍቅር ፣ ያለመታከት መስራት፣ ራስን መጠበቅ፣ ሙያዊ ስነምግባር ወሳኝነት አለው!" ይለናል።
ያኔ ምንም ያላጎደልክባት ጥበብ ምላሽዋን ትሰጥሀለች። ልክ እንደያሬድ ከፍታው ላይ እንድትገኝ ታደርግሀለች።
ክብር ለሚወዱት ሙያ ዋጋ ለሚከፍሉ፣ለከፈሉ ሁሉ።
በውድነህ ክፍሌ
1 month ago
ማስታወቂያ
📌 በ አዲሲቷ ፒያሳ አድዋ ፊትለፊት
👉ባለ ሁለት ቤዝመንት ባለ አምስት ወለል ህንፃ 2B+ G+5
📍 ከ 1,400,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🎯አድዋ መታሰቢያ ፣አዲስ አበባ ማዘጋጃ ፣ሀገር ፍቅር ትያትር ፣ሲኒማ አምፒር እንዲሁም ለአራዳ ጊዮርጊስ በቅርብ ርቀት የሚገኝ
👉 በአራቱም አቅጣጫ ዋናውን መንገድ መያዙ ለንግድዎ ተመራጭ ያደርገዋል
👉ለተለያዩ የንግድ ቦታ የሚውል
🎯ለወርቅ ቤት
🎯ቡቲክ
🎯ፋርማሲ
🎯ካፌ
🎯 ኤሌክትሮኒክስ
🎯ለቢሮ ...........
👉 ያውም እስከ 200,000 ብር መከራየት የሚችሉ
👉 ልዩ ዕድል ቀድሞ ለሚገዙ 20 ደምበኞች
10% ቅናሽ
ዋና የሽያጭ ቢሮ በታች ባለው ስልክ ይደውሉልን
☎️ 09 10 79 83 53
09 08 77 00 77
ወይም በ WhatsApp ላይ ያዋሩን Https://Wa.me/+25191079835... #realestateagent #realestate #temerproperty #ethiopianrealestate
📌 በ አዲሲቷ ፒያሳ አድዋ ፊትለፊት
👉ባለ ሁለት ቤዝመንት ባለ አምስት ወለል ህንፃ 2B+ G+5
📍 ከ 1,400,000 ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
🎯አድዋ መታሰቢያ ፣አዲስ አበባ ማዘጋጃ ፣ሀገር ፍቅር ትያትር ፣ሲኒማ አምፒር እንዲሁም ለአራዳ ጊዮርጊስ በቅርብ ርቀት የሚገኝ
👉 በአራቱም አቅጣጫ ዋናውን መንገድ መያዙ ለንግድዎ ተመራጭ ያደርገዋል
👉ለተለያዩ የንግድ ቦታ የሚውል
🎯ለወርቅ ቤት
🎯ቡቲክ
🎯ፋርማሲ
🎯ካፌ
🎯 ኤሌክትሮኒክስ
🎯ለቢሮ ...........
👉 ያውም እስከ 200,000 ብር መከራየት የሚችሉ
👉 ልዩ ዕድል ቀድሞ ለሚገዙ 20 ደምበኞች
10% ቅናሽ
ዋና የሽያጭ ቢሮ በታች ባለው ስልክ ይደውሉልን
☎️ 09 10 79 83 53
09 08 77 00 77
ወይም በ WhatsApp ላይ ያዋሩን Https://Wa.me/+25191079835... #realestateagent #realestate #temerproperty #ethiopianrealestate
Sponsored by
Surafel
Sponsored by
Surafel
1 month ago
አዲሱ የአራዳ ፓርክ የታሪክ ማስታወሻ የውበት ምንጭና የዘመናዊነት መገለጫ
#ethiopia | የአራዳ ፓርክ ቀደም ሲል የነበረውን የቆሻሻ የብክለትና የድህነት ገጽታ ሙሉ በሙሉ በመቀየር በአዲስ መልክ የተገነባ ታላቅ ፕሮጀክት ነው::
ይህ ስራ የቆዩ አሉታዊ የታሪክ አሻራዎችን በማጥፋት የኢትዮጵያን አዲስ ማንነትና ውበት ለትውልድ በሚተርክ መልኩ ተከናውኗል::
ከፒያሳ አካባቢ የለቀቁ ነዋሪዎች ለሰብአዊ ክብር ከማይመጥኑ ቤቶች ወጥተው መሰረተ ልማት ወደተሟላላቸው ዘመናዊ መኖሪያዎች እንዲገቡ ተደርጓል::
ነዋሪዎቹ ማህበራዊ ትስስራቸውን ሳይበጥሱ እድርና እቁባቸውን ጠብቀው እንዲኖሩ መደረጉም የልማቱ ልዩ ገጽታ ነው:: ፒያሳ ዳግም የተገነባችው እውነተኛ ስልጣኔን በሚያንጸባርቅ መልኩ ሲሆን በአካባቢው የነበሩ ወንዞችም ከቆሻሻ ጸድተው ለስራ እድል ፈጠራና ለቱሪስት መዳረሻነት እንዲውሉ ተደርገዋል::
በ40 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው የአራዳ ፓርክ የሚከተሉትን ዋና ዋና አገልግሎቶች ይዟል
የመንገድና የትራንስፖርት መሰረተ ልማት
5 ኪሎ ሜትር የአስፓልት መንገድ 6 ኪሎ ሜትር የእግረኛ መንገድ 5 ኪሎ ሜትር የብስክሌት መስመር እና 5 ኪሎ ሜትር የመሮጫ ትራክ ተገንብቶለታል::
የንግድና የፋይናንስ ዘርፍ
ከፒያሳ ለተነሱ ነጋዴዎች ቅድሚያ የሚሰጥባቸው 131 ዘመናዊ ሱቆች 7 ካፌና ሬስቶራንቶች አንድ ትልቅ ሱፐርማርኬት እና የባንክ ቅርንጫፍ ተካተዋል::
የመዝናኛና የስፖርት አገልግሎቶች
ዘመናዊ የአካል ብቃት ማእከል 7 አዳራሾች 8 ፕላዛዎች 3 አንፊ ቴአትሮች እና ማራኪ የሆነ ተንቀሳቃሽ ፏፏቴ ይገኛሉ:: በተጨማሪም 100 ሜትር ርዝመት ያለው የሀገሪቱ ረጅሙ የሰንደቅ ዓላማ መስቀያ በዚሁ ፓርክ ተተክሏል::
የህጻናትና ቤተሰብ ስፍራዎች
አራት ዘመናዊ የህጻናት መጫወቻዎች እና ህጻናት ስለ ሀገራቸው ግንዛቤ የሚያገኙበት ትንሿ ከተማ የተሰኘ ልዩ ስፍራ ተዘጋጅቷል::
የአረንጓዴ ልማትና የንጽህና አገልግሎት
15 ሄክታር መሬት በሳርና በተክሎች የተሸፈነ ሲሆን 22 የህዝብ መጸዳጃ ቤቶች እና 131 መኪናዎችን የሚይዝ ሰፊ ማቆሚያ ተገንብቷል::
ይህ ፕሮጀክት የመሬት አጠቃቀምን በብቃት ያረጋገጠ ሲሆን ከመሬት በታች ለሱቆችና ለአዳራሾች ከላይ ደግሞ ለፕላዛ አገልግሎት እንዲውል ተደርጓል::
እንዲሁም በአካባቢው የነበሩ ከ700 በላይ ታሪካዊ ቤቶችና ህንጻዎች ይዘታቸውን ሳይለቁ እንዲታደሱ ተደርጓል::
በአጠቃላይ ፓርኩ ከንግድ እስከ ስፖርት እንዲሁም ከቤተሰብ መዝናኛ እስከ ስነ ጥበብ መድረኮችን የያዘ የከተማዋ አዲስ የቱሪስት መስህብ ነው::
#aradapark #piassa #addisababacity #urbandevelopment #greenlegacy #tourismethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የአራዳ ፓርክ ቀደም ሲል የነበረውን የቆሻሻ የብክለትና የድህነት ገጽታ ሙሉ በሙሉ በመቀየር በአዲስ መልክ የተገነባ ታላቅ ፕሮጀክት ነው::
ይህ ስራ የቆዩ አሉታዊ የታሪክ አሻራዎችን በማጥፋት የኢትዮጵያን አዲስ ማንነትና ውበት ለትውልድ በሚተርክ መልኩ ተከናውኗል::
ከፒያሳ አካባቢ የለቀቁ ነዋሪዎች ለሰብአዊ ክብር ከማይመጥኑ ቤቶች ወጥተው መሰረተ ልማት ወደተሟላላቸው ዘመናዊ መኖሪያዎች እንዲገቡ ተደርጓል::
ነዋሪዎቹ ማህበራዊ ትስስራቸውን ሳይበጥሱ እድርና እቁባቸውን ጠብቀው እንዲኖሩ መደረጉም የልማቱ ልዩ ገጽታ ነው:: ፒያሳ ዳግም የተገነባችው እውነተኛ ስልጣኔን በሚያንጸባርቅ መልኩ ሲሆን በአካባቢው የነበሩ ወንዞችም ከቆሻሻ ጸድተው ለስራ እድል ፈጠራና ለቱሪስት መዳረሻነት እንዲውሉ ተደርገዋል::
በ40 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው የአራዳ ፓርክ የሚከተሉትን ዋና ዋና አገልግሎቶች ይዟል
የመንገድና የትራንስፖርት መሰረተ ልማት
5 ኪሎ ሜትር የአስፓልት መንገድ 6 ኪሎ ሜትር የእግረኛ መንገድ 5 ኪሎ ሜትር የብስክሌት መስመር እና 5 ኪሎ ሜትር የመሮጫ ትራክ ተገንብቶለታል::
የንግድና የፋይናንስ ዘርፍ
ከፒያሳ ለተነሱ ነጋዴዎች ቅድሚያ የሚሰጥባቸው 131 ዘመናዊ ሱቆች 7 ካፌና ሬስቶራንቶች አንድ ትልቅ ሱፐርማርኬት እና የባንክ ቅርንጫፍ ተካተዋል::
የመዝናኛና የስፖርት አገልግሎቶች
ዘመናዊ የአካል ብቃት ማእከል 7 አዳራሾች 8 ፕላዛዎች 3 አንፊ ቴአትሮች እና ማራኪ የሆነ ተንቀሳቃሽ ፏፏቴ ይገኛሉ:: በተጨማሪም 100 ሜትር ርዝመት ያለው የሀገሪቱ ረጅሙ የሰንደቅ ዓላማ መስቀያ በዚሁ ፓርክ ተተክሏል::
የህጻናትና ቤተሰብ ስፍራዎች
አራት ዘመናዊ የህጻናት መጫወቻዎች እና ህጻናት ስለ ሀገራቸው ግንዛቤ የሚያገኙበት ትንሿ ከተማ የተሰኘ ልዩ ስፍራ ተዘጋጅቷል::
የአረንጓዴ ልማትና የንጽህና አገልግሎት
15 ሄክታር መሬት በሳርና በተክሎች የተሸፈነ ሲሆን 22 የህዝብ መጸዳጃ ቤቶች እና 131 መኪናዎችን የሚይዝ ሰፊ ማቆሚያ ተገንብቷል::
ይህ ፕሮጀክት የመሬት አጠቃቀምን በብቃት ያረጋገጠ ሲሆን ከመሬት በታች ለሱቆችና ለአዳራሾች ከላይ ደግሞ ለፕላዛ አገልግሎት እንዲውል ተደርጓል::
እንዲሁም በአካባቢው የነበሩ ከ700 በላይ ታሪካዊ ቤቶችና ህንጻዎች ይዘታቸውን ሳይለቁ እንዲታደሱ ተደርጓል::
በአጠቃላይ ፓርኩ ከንግድ እስከ ስፖርት እንዲሁም ከቤተሰብ መዝናኛ እስከ ስነ ጥበብ መድረኮችን የያዘ የከተማዋ አዲስ የቱሪስት መስህብ ነው::
#aradapark #piassa #addisababacity #urbandevelopment #greenlegacy #tourismethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
1 month ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሚያዚያ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12፡00 እስከ ምሽቱ 1፡00 ድረስ በሀዋሳ ሃይል ቁ 1 ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ የጥገና ሥራ ስለሚያከናውን በሀዋሳ ጨርቃ ጨርቅ፣ በቻይና ዳታ ማይኒግ፣ በፒያሳ ክብሩ ሆቴል፣ሀዋሳ ከተማ በከፊል፣ በሴንትራል ሆቴል፣በአሮጌ የገበያ ማዕከል፣ በሞቢል፣ በአልያንስ ጀርባ፣ በቅዱስ ገብርኤል፣ በጤና ቢሮ፣ በቲቲሲና ሪፈራል ሆስፒታል፣ በመካነ ኢየሱስ፣ በአዲሱ መናህሪያ፣ በታቦር፣ መዘጋጃ፣ በአቶቴ፣ በሎቄ፣ በማረሚያ፣ በችፑድ ፋብሪካ፣ በኢንዱስትሪ ዞን፣ በቱላ፣ በዋጅግራ፣ በኬኔራ፣ በአበሌ፣ በጨፌ፣በሞርቾ፣ በገብረ ክርስቶስ፣ በይርባ፣ በዶሬ እና በሻመና አካባቢዎች የኤሌክትሪክ ኃይል
ስለሆነም የጥገና ሥራው በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኩል ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ነገ ሚያዚያ 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12፡00 እስከ ምሽቱ 1፡00 ድረስ በሀዋሳ ሃይል ቁ 1 ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ የጥገና ሥራ ስለሚያከናውን በሀዋሳ ጨርቃ ጨርቅ፣ በቻይና ዳታ ማይኒግ፣ በፒያሳ ክብሩ ሆቴል፣ሀዋሳ ከተማ በከፊል፣ በሴንትራል ሆቴል፣በአሮጌ የገበያ ማዕከል፣ በሞቢል፣ በአልያንስ ጀርባ፣ በቅዱስ ገብርኤል፣ በጤና ቢሮ፣ በቲቲሲና ሪፈራል ሆስፒታል፣ በመካነ ኢየሱስ፣ በአዲሱ መናህሪያ፣ በታቦር፣ መዘጋጃ፣ በአቶቴ፣ በሎቄ፣ በማረሚያ፣ በችፑድ ፋብሪካ፣ በኢንዱስትሪ ዞን፣ በቱላ፣ በዋጅግራ፣ በኬኔራ፣ በአበሌ፣ በጨፌ፣በሞርቾ፣ በገብረ ክርስቶስ፣ በይርባ፣ በዶሬ እና በሻመና አካባቢዎች የኤሌክትሪክ ኃይል
ስለሆነም የጥገና ሥራው በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በኩል ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
1 month ago
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በ9 ወር 10 ቢሊዮን ብር ገቢ ሰበሰበ
#ethiopia | የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈፃፀሙን በገመገመበት ወቅት፣ ተቋማዊ ሪፎርሙን ተከትሎ እጅግ አስደናቂ ውጤቶችን ማስመዝገቡን አስታውቋል። ኮርፖሬሽኑ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ56 በመቶ የገቢ ዕድገት አሳይቷል።
በ9 ወራት ውስጥ ከ10 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ተገኝቷል። ይህም ካለፈው ዓመት የ3.4 ቢሊዮን ብር ብልጫ አለው።
በርዝመቱ ትልቁ የሆነው ባለ 27 ወለል የሱማሌ ተራ ሕንፃ እና በፒያሳ ለወርቅ ቤቶች ተብሎ የታሰበው ዘመናዊ ሞል ግንባታ ተጠናቅቀው ተመርቀዋል።
ለመጀመሪያ ጊዜ የ3ዲ (3D) ኮንክሪት ግንባታ ቴክኖሎጂ ወደ ሀገር ውስጥ ገብቶ በሙከራ ላይ ይገኛል።
በልማት ምክንያት የፈረሱ 731 ሱቆች በ"ዜሮ ኢንቨስትመንት" ተገንብተው ለደንበኞች ተላልፈዋል።
የኮንክሪት ውጤቶች (ብሎኬትና ታይልስ) ለገበያ በስፋት እየቀረቡ ሲሆን፣ በሪል ስቴት ዘርፉም ቤቶችን በአጭር ጊዜ ገንብቶ በማስረከብ ታማኝነቱን አረጋግጧል።
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የ50 ዓመት ጉዞውን በወርቅ ኢዮቤልዩ እያከበረ፣ እንዲህ ያለ የገቢና የቴክኖሎጂ ስኬት ማስመዝገቡ ለሀገራችን የግንባታ ዘርፍ ትልቅ ተስፋ ነው።
በተለይ የ3D ግንባታ ቴክኖሎጂ የቤቶችን ችግር በአጭር ጊዜ ለመፍታት ወሳኝ ሚና ይኖረዋል።
ከአሮጌው አሰራር ወደ ዘመናዊው የግንባታ ምዕራፍ!
#getu #federalhousingcorporation #ethiopianconstruction #housingdevelopement #3dconstruction #urbanrenewal #addisababacorridor #breakingnews #fhc #ኢትዮጵያ #ቤቶችኮርፖሬሽን #ግንባታ #ሪፖርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈፃፀሙን በገመገመበት ወቅት፣ ተቋማዊ ሪፎርሙን ተከትሎ እጅግ አስደናቂ ውጤቶችን ማስመዝገቡን አስታውቋል። ኮርፖሬሽኑ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ56 በመቶ የገቢ ዕድገት አሳይቷል።
በ9 ወራት ውስጥ ከ10 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ተገኝቷል። ይህም ካለፈው ዓመት የ3.4 ቢሊዮን ብር ብልጫ አለው።
በርዝመቱ ትልቁ የሆነው ባለ 27 ወለል የሱማሌ ተራ ሕንፃ እና በፒያሳ ለወርቅ ቤቶች ተብሎ የታሰበው ዘመናዊ ሞል ግንባታ ተጠናቅቀው ተመርቀዋል።
ለመጀመሪያ ጊዜ የ3ዲ (3D) ኮንክሪት ግንባታ ቴክኖሎጂ ወደ ሀገር ውስጥ ገብቶ በሙከራ ላይ ይገኛል።
በልማት ምክንያት የፈረሱ 731 ሱቆች በ"ዜሮ ኢንቨስትመንት" ተገንብተው ለደንበኞች ተላልፈዋል።
የኮንክሪት ውጤቶች (ብሎኬትና ታይልስ) ለገበያ በስፋት እየቀረቡ ሲሆን፣ በሪል ስቴት ዘርፉም ቤቶችን በአጭር ጊዜ ገንብቶ በማስረከብ ታማኝነቱን አረጋግጧል።
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የ50 ዓመት ጉዞውን በወርቅ ኢዮቤልዩ እያከበረ፣ እንዲህ ያለ የገቢና የቴክኖሎጂ ስኬት ማስመዝገቡ ለሀገራችን የግንባታ ዘርፍ ትልቅ ተስፋ ነው።
በተለይ የ3D ግንባታ ቴክኖሎጂ የቤቶችን ችግር በአጭር ጊዜ ለመፍታት ወሳኝ ሚና ይኖረዋል።
ከአሮጌው አሰራር ወደ ዘመናዊው የግንባታ ምዕራፍ!
#getu #federalhousingcorporation #ethiopianconstruction #housingdevelopement #3dconstruction #urbanrenewal #addisababacorridor #breakingnews #fhc #ኢትዮጵያ #ቤቶችኮርፖሬሽን #ግንባታ #ሪፖርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ምሉዕ ፋውንዴሽን 'እራት በምክንያት' በሚል ሀሣብ ፕሮግራም ሊያደርግ ነው
#ethiopia | በኦቲዝም ጥላ ስር በሚኖሩ ልጆች ላይ የሚሠራው ምሉዕ ፋውንዴሽን ሚያዝያ 14 2018 ዓ.ሜ በሸራተን አዲስ የግንዛቤ ማስጨበጫና 'ራት በምክንያት' በሚል ስያሜ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሀ- ግብር ሊያደርግ ነው።
የፋውንዴሽኑ መሥራች ወይዘሮ ትዕግሥት ኃይሉ የአለም የኦቲዝም ቀንን ምክንያት በማድረግ በሚደረገው ልዩ ዝግጅት ትላልቅ ተቋማት፣ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች ይታደማሉ ስትል በላከችው መግለጫ አስታውቃለች።
በመርሀ -ግብሩ ላይ የምናከብራት ድምፃዊት ቤቲ ጂ ከስመ-ጥር የሙዚቃ ባለሙያዎች ታጅባ ሥራዋን ታቀርባለች።
አብረዋት የሚያጅቡትም የፒያሳ ትሪዬ ባንድ አባላት አንጋፋዎቹ የሙዚቃ ባለሙያዎች አበጋዙ ክብረወርቅ ሺዎታ፣ ሔኖክ ተመስገን፣ ዳዊት አደራ ናቸው።
በወግ መፅሐፎቿ የምትታወቀው የሥነ- ፅሑፍ ባለሙያ ህይወት እምሻው ሥራዎቿን የምታቀርብ ሲሆን የመድረኩ አጋፋሪም መቲሸዋዬ ይልማ እንደሆነችም ታውቋል።
ምሉዕ ፋውንዴሽን፣ አገር በቀል የበጎ አድራጎት ድርጅት ሲሆን በነሐሴ ወር 2013 ዓ.ም. ከኦቲዝም ጋር የሚኖር ልጅ ባላቸው ወላጆች በወ/ሮ ትዕግስት ኃይሉ እና በአቶ ክንፈ ፅጌ ተመስርቶ በሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ተመዝግቦ ህጋዊ ሰውነትን ያገኘ ነው።
ምሉዕ ፣ በኦቲዝምና ሌሎች ልዩ ፍላጎት ለሚያስፈልጋቸው ልጆችና ቤተሰቦቻቸው ላይ የግንዛቤ ፈጠራ፣ የተቀናጀ ቴራፒ አገልግሎት፣ ተግባር ተኮር ስልጠና፣ የወላጆች ሁለንተናዊ ድጋፍ እንዲሁም ሁሉን አካታች ትምህርት ላይ በትኩረት የሚሠራ ፋውንዴሽን ነው፡፡
ፋውንዴሽኑ፣ በአሁኑ ወቅትም በምሉዕ የተቀናጀ የቴራፒ ማዕከል 50 ልጆች የመሠረታዊ ቴራፒ አገልግሎት እንዲሁም እድሜያቸው ከ13-19 ላሉ ታዳጊዎች ደግሞ የህይወት ክህሎት ስልጠና እንዲያገኙ እያደረገ ይገኛል።
በተጨማሪም ቤተሰቦቻቸውን በሥነልቦና እና በተግባር ተኮር ዕውቀት የማብቃት ሥራ እየሰራ ይገኛል፣ ከ300 በላይ የሚሆኑ ልጆች ደግሞ በተጠባባቂ ዝርዝር ላይ ይገኛሉ፡፡
በመሰል ተግባርም ምሉዕ ፋውንዴሽን በስልጠና መርሃግብሩ ከ2500 በላይ ለሚሆኑ ለልዩ ፍላጎት ወላጆች፣ ተንከባካቢዎች እንዲሁም በትምህረት ቤቶች፣ በሕፃናት ማሳደጊያዎች፣ በሆስፒታሎች እና በተለያዩ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ውስጥ ለሚሰሩ በዕውቀት የተደገፈ ስልጠና ሲሰጥ ቆይቷል፡፡
በምሉዕ ቤተ-መጻሕፍት በሁሉም እድሜ ክልል ያሉ የማኅበረሰብ ክፍሎች የሚገለገሉበት ከ3ሺ 6መቶ በላይ ዘርፈብዙ መጻሕፍት ያሉ ሲሆን ከዚህም ጋር በማያያዝ የቤተ-መጻሕፍት አባልነትን ከአረንጓዴ ልማትና አካባቢን ከማስዋብ ሥራዎች ጋር በማቀናጀት እየተሠራ ይገኛል፡፡
ይህን በጎ አላማ ለማስቀጠል አብራችሁን እንድትቆሙ ሲል ፋውንዴሽኑ በገቢ ማሰባሰብ ሥራው ላይ እንዲሳተፉ፣ ለድርጅቶችም ሆነ በግል ቲኬቶችን ለሚገዙ ጥሪ አቅርቧል።
የዚህ መርሀ ግብር የሚድያ ዘገባዎች አስተባባሪ ተወዳጅ ሚድያ (ዕዝራ እጅጉ) እንደሆነም ለማወቅ ተችሏል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia | በኦቲዝም ጥላ ስር በሚኖሩ ልጆች ላይ የሚሠራው ምሉዕ ፋውንዴሽን ሚያዝያ 14 2018 ዓ.ሜ በሸራተን አዲስ የግንዛቤ ማስጨበጫና 'ራት በምክንያት' በሚል ስያሜ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሀ- ግብር ሊያደርግ ነው።
የፋውንዴሽኑ መሥራች ወይዘሮ ትዕግሥት ኃይሉ የአለም የኦቲዝም ቀንን ምክንያት በማድረግ በሚደረገው ልዩ ዝግጅት ትላልቅ ተቋማት፣ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች ይታደማሉ ስትል በላከችው መግለጫ አስታውቃለች።
በመርሀ -ግብሩ ላይ የምናከብራት ድምፃዊት ቤቲ ጂ ከስመ-ጥር የሙዚቃ ባለሙያዎች ታጅባ ሥራዋን ታቀርባለች።
አብረዋት የሚያጅቡትም የፒያሳ ትሪዬ ባንድ አባላት አንጋፋዎቹ የሙዚቃ ባለሙያዎች አበጋዙ ክብረወርቅ ሺዎታ፣ ሔኖክ ተመስገን፣ ዳዊት አደራ ናቸው።
በወግ መፅሐፎቿ የምትታወቀው የሥነ- ፅሑፍ ባለሙያ ህይወት እምሻው ሥራዎቿን የምታቀርብ ሲሆን የመድረኩ አጋፋሪም መቲሸዋዬ ይልማ እንደሆነችም ታውቋል።
ምሉዕ ፋውንዴሽን፣ አገር በቀል የበጎ አድራጎት ድርጅት ሲሆን በነሐሴ ወር 2013 ዓ.ም. ከኦቲዝም ጋር የሚኖር ልጅ ባላቸው ወላጆች በወ/ሮ ትዕግስት ኃይሉ እና በአቶ ክንፈ ፅጌ ተመስርቶ በሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ተመዝግቦ ህጋዊ ሰውነትን ያገኘ ነው።
ምሉዕ ፣ በኦቲዝምና ሌሎች ልዩ ፍላጎት ለሚያስፈልጋቸው ልጆችና ቤተሰቦቻቸው ላይ የግንዛቤ ፈጠራ፣ የተቀናጀ ቴራፒ አገልግሎት፣ ተግባር ተኮር ስልጠና፣ የወላጆች ሁለንተናዊ ድጋፍ እንዲሁም ሁሉን አካታች ትምህርት ላይ በትኩረት የሚሠራ ፋውንዴሽን ነው፡፡
ፋውንዴሽኑ፣ በአሁኑ ወቅትም በምሉዕ የተቀናጀ የቴራፒ ማዕከል 50 ልጆች የመሠረታዊ ቴራፒ አገልግሎት እንዲሁም እድሜያቸው ከ13-19 ላሉ ታዳጊዎች ደግሞ የህይወት ክህሎት ስልጠና እንዲያገኙ እያደረገ ይገኛል።
በተጨማሪም ቤተሰቦቻቸውን በሥነልቦና እና በተግባር ተኮር ዕውቀት የማብቃት ሥራ እየሰራ ይገኛል፣ ከ300 በላይ የሚሆኑ ልጆች ደግሞ በተጠባባቂ ዝርዝር ላይ ይገኛሉ፡፡
በመሰል ተግባርም ምሉዕ ፋውንዴሽን በስልጠና መርሃግብሩ ከ2500 በላይ ለሚሆኑ ለልዩ ፍላጎት ወላጆች፣ ተንከባካቢዎች እንዲሁም በትምህረት ቤቶች፣ በሕፃናት ማሳደጊያዎች፣ በሆስፒታሎች እና በተለያዩ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ውስጥ ለሚሰሩ በዕውቀት የተደገፈ ስልጠና ሲሰጥ ቆይቷል፡፡
በምሉዕ ቤተ-መጻሕፍት በሁሉም እድሜ ክልል ያሉ የማኅበረሰብ ክፍሎች የሚገለገሉበት ከ3ሺ 6መቶ በላይ ዘርፈብዙ መጻሕፍት ያሉ ሲሆን ከዚህም ጋር በማያያዝ የቤተ-መጻሕፍት አባልነትን ከአረንጓዴ ልማትና አካባቢን ከማስዋብ ሥራዎች ጋር በማቀናጀት እየተሠራ ይገኛል፡፡
ይህን በጎ አላማ ለማስቀጠል አብራችሁን እንድትቆሙ ሲል ፋውንዴሽኑ በገቢ ማሰባሰብ ሥራው ላይ እንዲሳተፉ፣ ለድርጅቶችም ሆነ በግል ቲኬቶችን ለሚገዙ ጥሪ አቅርቧል።
የዚህ መርሀ ግብር የሚድያ ዘገባዎች አስተባባሪ ተወዳጅ ሚድያ (ዕዝራ እጅጉ) እንደሆነም ለማወቅ ተችሏል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
2 months ago
የጸሎተ ሐሙስ በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ተከበረ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን የሕጽበተ እግርና የጸሎተ ሐሙስ በዓልን በፒያሳ በሚገኘው የልደታ ማርያም ካቴድራል በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች አክብራ ውላለች።
በዚህ ታላቅ መንፈሳዊ መርሐ ግብር ላይ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳሳት ብፁዕ ካርዲናል አቡነ ብርሃነኢየሱስ ተገኝተው የሕጽበተ እግር ሥርዓቱን መርተዋል።
ብፁዕነታቸው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለደቀ መዛሙርቱ እግር በማጠብ ያሳየውን የትሕትና እና የአገልግሎት ምሳሌነት በማሰብ የምእመናንን እግር አጥበዋል።
በዕለቱ በተከናወነው የቅዳሴ ጸሎትና ልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች ላይ በርካታ ምእመናን የተገኙ ሲሆን፣ የክርስቶስን ሕማማትና የመጨረሻውን የእራት ግብዣ የሚያዘክሩ ጸሎቶችም በጋራ ቀርበዋል።
ብፁዕ ካርዲናል አቡነ ብርሃነኢየሱስ ለምእመናኑ ባስተላለፉት መልእክት የጸሎተ ሐሙስን መንፈሳዊ ትርጉምና የእርስ በእርስ መዋደድን አስፈላጊነት አጽንኦት ሰጥተው አብራርተዋል።
ጌትነት ተመስገን
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
📷 EBC
#ethiopia | የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን የሕጽበተ እግርና የጸሎተ ሐሙስ በዓልን በፒያሳ በሚገኘው የልደታ ማርያም ካቴድራል በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች አክብራ ውላለች።
በዚህ ታላቅ መንፈሳዊ መርሐ ግብር ላይ የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጳጳሳት ብፁዕ ካርዲናል አቡነ ብርሃነኢየሱስ ተገኝተው የሕጽበተ እግር ሥርዓቱን መርተዋል።
ብፁዕነታቸው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለደቀ መዛሙርቱ እግር በማጠብ ያሳየውን የትሕትና እና የአገልግሎት ምሳሌነት በማሰብ የምእመናንን እግር አጥበዋል።
በዕለቱ በተከናወነው የቅዳሴ ጸሎትና ልዩ ልዩ ሃይማኖታዊ ሥርዓቶች ላይ በርካታ ምእመናን የተገኙ ሲሆን፣ የክርስቶስን ሕማማትና የመጨረሻውን የእራት ግብዣ የሚያዘክሩ ጸሎቶችም በጋራ ቀርበዋል።
ብፁዕ ካርዲናል አቡነ ብርሃነኢየሱስ ለምእመናኑ ባስተላለፉት መልእክት የጸሎተ ሐሙስን መንፈሳዊ ትርጉምና የእርስ በእርስ መዋደድን አስፈላጊነት አጽንኦት ሰጥተው አብራርተዋል።
ጌትነት ተመስገን
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
📷 EBC
2 months ago
አዲስ አበባ የአፍሪካ የመጀመሪያውን የሲቲ ማውንቴን ባይክ ኤሊሚኔተር ፕሮ ሊግ ልታካሂድ ነው!
#fastmereja I በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የአፍሪካን አህጉር የሚወክል የከተማ ማውንቴንባይክ ውድድር (City Mountainbike Eliminator Pro League) በአዲስ አበባ ከተማ እንደሚካሄድ በዛሬዉ እለት በተሰጠ መግለጫ ተገለፀ።
ሚያዝያ 24 እና 25 ቀን 2018 ዓ.ም በታሪካዊው የፒያሳ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዝየም ዙሪያ የሚካሄደው ይህ ውድድር፣ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ የስፖርት መድረክ አዲስ ምዕራፍ ላይ እንደሚያስቀምጣት ተገልጿል።
ይህ በዓለም አቀፉ የብስክሌት ህብረት (ሀCI) ዕውቅና ያገኘው ውድድር፣ በጆርካ ኢቨንት እና በኢትዮጵያ ሳይክል ፌዴሬሽን አዘጋጅነት የሚከናወን ሲሆን፤ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር እና የአዲስ አበባ መስተዳድር የዝግጅቱ ዋና ደጋፊዎች መሆናቸዉ ነዉ የተገለፀዉ።
ለሁለት ቀናት በሚቆየው በዚህ ስፖርታዊ ኩነት ላይ ከ24 የአውሮፓ እና ከ10 የአፍሪካ አገራት የተውጣጡ ከ60 እስከ 80 የሚደርሱ እውቅ (Elite) ተወዳዳሪዎች የሚሳተፉ ሲሆን ውድድሩ በሁለት ዋና ዋና ዘርፎች ማለትም ጥሎ ማለፍ-ኤሊሚኔተር እና ሾርት ትራክ የሚካሄድ ሲሆን፣ በሁለቱም ፆታዎች የሚደረግ ይሆናል፡፡
ቅዳሜ ሚያዝያ 24 የአማተር እና የልጆች የሰዓት ውድድሮች ሲሆን እሁድ ሚያዝያ 25 የኤሊት (Elite) ተወዳዳሪዎች የጊዜ ሙከራ፣ የጥሎ ማለፍ ዙሮች እና ታላቁ ፍፃሜ የሚካሄድ ይሆናል።
ከስፖርታዊ ፋይዳው አንጻር ዝግጅቱ ለሀገር ውስጥ ብስክሌተኞች በሀገራቸው ምድር ከዓለም ኮከቦች ጋር የሚፎካከሩበትን ዕድል ከመፍጠሩም በላይ፣ ወደ ዓለም አቀፍ የውድድር ካላንደር ለመግባት አቋራጭ መንገድ እንደሚሆን ተጠቅሷል።
ይህ ውድድር በዓለም አቀፍ ደረጃ በቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ሽፋን የሚያገኝ ሲሆን፣ ወደ 2ዐ ሚሊዮን የሚጠጉ ተመልካቾች በቀጥታ እንደሚከታተሉት የሚጠበቅ ሲሆን ይህም አዲስ አበባ ያላትን የቱሪዝም እና የኢንቨስትመንት እምቅ አቅም ለዓለም ለማስተዋወቅ ትልቅ ዕድል ይፈጥራል።
#fastmereja I በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የአፍሪካን አህጉር የሚወክል የከተማ ማውንቴንባይክ ውድድር (City Mountainbike Eliminator Pro League) በአዲስ አበባ ከተማ እንደሚካሄድ በዛሬዉ እለት በተሰጠ መግለጫ ተገለፀ።
ሚያዝያ 24 እና 25 ቀን 2018 ዓ.ም በታሪካዊው የፒያሳ አድዋ ድል መታሰቢያ ሙዝየም ዙሪያ የሚካሄደው ይህ ውድድር፣ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ የስፖርት መድረክ አዲስ ምዕራፍ ላይ እንደሚያስቀምጣት ተገልጿል።
ይህ በዓለም አቀፉ የብስክሌት ህብረት (ሀCI) ዕውቅና ያገኘው ውድድር፣ በጆርካ ኢቨንት እና በኢትዮጵያ ሳይክል ፌዴሬሽን አዘጋጅነት የሚከናወን ሲሆን፤ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር እና የአዲስ አበባ መስተዳድር የዝግጅቱ ዋና ደጋፊዎች መሆናቸዉ ነዉ የተገለፀዉ።
ለሁለት ቀናት በሚቆየው በዚህ ስፖርታዊ ኩነት ላይ ከ24 የአውሮፓ እና ከ10 የአፍሪካ አገራት የተውጣጡ ከ60 እስከ 80 የሚደርሱ እውቅ (Elite) ተወዳዳሪዎች የሚሳተፉ ሲሆን ውድድሩ በሁለት ዋና ዋና ዘርፎች ማለትም ጥሎ ማለፍ-ኤሊሚኔተር እና ሾርት ትራክ የሚካሄድ ሲሆን፣ በሁለቱም ፆታዎች የሚደረግ ይሆናል፡፡
ቅዳሜ ሚያዝያ 24 የአማተር እና የልጆች የሰዓት ውድድሮች ሲሆን እሁድ ሚያዝያ 25 የኤሊት (Elite) ተወዳዳሪዎች የጊዜ ሙከራ፣ የጥሎ ማለፍ ዙሮች እና ታላቁ ፍፃሜ የሚካሄድ ይሆናል።
ከስፖርታዊ ፋይዳው አንጻር ዝግጅቱ ለሀገር ውስጥ ብስክሌተኞች በሀገራቸው ምድር ከዓለም ኮከቦች ጋር የሚፎካከሩበትን ዕድል ከመፍጠሩም በላይ፣ ወደ ዓለም አቀፍ የውድድር ካላንደር ለመግባት አቋራጭ መንገድ እንደሚሆን ተጠቅሷል።
ይህ ውድድር በዓለም አቀፍ ደረጃ በቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት ሽፋን የሚያገኝ ሲሆን፣ ወደ 2ዐ ሚሊዮን የሚጠጉ ተመልካቾች በቀጥታ እንደሚከታተሉት የሚጠበቅ ሲሆን ይህም አዲስ አበባ ያላትን የቱሪዝም እና የኢንቨስትመንት እምቅ አቅም ለዓለም ለማስተዋወቅ ትልቅ ዕድል ይፈጥራል።
Comments