15 days ago
ኢትዮጵያ እንዴት የዓለም ተጽዕኖ ፈጣሪዎችና የሀያላን ሀገራት ማዕከል ሆነች? #ethiopia #dylanpage #visitethiopia #ishowspeedethiopia #ethiopiantourism #landoforigins #addisababacorridor
15 days ago
ከአይሾ ስፒድ እስከ ዲላን ፔጅ
***
ኢትዮጵያ እንዴት የዓለም ተጽዕኖ ፈጣሪዎችና የሀያላን ሀገራት ማዕከል ሆነች?
#ethiopia #dylanpage #addisababa #visitethiopia #gerd #ishowspeedethiopia #ethiopiantourism #landoforigins #addisababacorridor
18 days ago
ዓለም ሁሉ ሊያያት የሚጓጓላት ከተማ
#addisababatransformation #danielcarl #addisababacorridor #ethiopiarising #africancities #smartcitiesafrica
1 month ago
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በ9 ወር 10 ቢሊዮን ብር ገቢ ሰበሰበ
#ethiopia | የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈፃፀሙን በገመገመበት ወቅት፣ ተቋማዊ ሪፎርሙን ተከትሎ እጅግ አስደናቂ ውጤቶችን ማስመዝገቡን አስታውቋል። ኮርፖሬሽኑ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ56 በመቶ የገቢ ዕድገት አሳይቷል።
በ9 ወራት ውስጥ ከ10 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ተገኝቷል። ይህም ካለፈው ዓመት የ3.4 ቢሊዮን ብር ብልጫ አለው።
በርዝመቱ ትልቁ የሆነው ባለ 27 ወለል የሱማሌ ተራ ሕንፃ እና በፒያሳ ለወርቅ ቤቶች ተብሎ የታሰበው ዘመናዊ ሞል ግንባታ ተጠናቅቀው ተመርቀዋል።
ለመጀመሪያ ጊዜ የ3ዲ (3D) ኮንክሪት ግንባታ ቴክኖሎጂ ወደ ሀገር ውስጥ ገብቶ በሙከራ ላይ ይገኛል።
በልማት ምክንያት የፈረሱ 731 ሱቆች በ"ዜሮ ኢንቨስትመንት" ተገንብተው ለደንበኞች ተላልፈዋል።
የኮንክሪት ውጤቶች (ብሎኬትና ታይልስ) ለገበያ በስፋት እየቀረቡ ሲሆን፣ በሪል ስቴት ዘርፉም ቤቶችን በአጭር ጊዜ ገንብቶ በማስረከብ ታማኝነቱን አረጋግጧል።
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የ50 ዓመት ጉዞውን በወርቅ ኢዮቤልዩ እያከበረ፣ እንዲህ ያለ የገቢና የቴክኖሎጂ ስኬት ማስመዝገቡ ለሀገራችን የግንባታ ዘርፍ ትልቅ ተስፋ ነው።
በተለይ የ3D ግንባታ ቴክኖሎጂ የቤቶችን ችግር በአጭር ጊዜ ለመፍታት ወሳኝ ሚና ይኖረዋል።
ከአሮጌው አሰራር ወደ ዘመናዊው የግንባታ ምዕራፍ!
#getu #federalhousingcorporation #ethiopianconstruction #housingdevelopement #3dconstruction #urbanrenewal #addisababacorridor #breakingnews #fhc #ኢትዮጵያ #ቤቶችኮርፖሬሽን #ግንባታ #ሪፖርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈፃፀሙን በገመገመበት ወቅት፣ ተቋማዊ ሪፎርሙን ተከትሎ እጅግ አስደናቂ ውጤቶችን ማስመዝገቡን አስታውቋል። ኮርፖሬሽኑ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ56 በመቶ የገቢ ዕድገት አሳይቷል።
በ9 ወራት ውስጥ ከ10 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ ተገኝቷል። ይህም ካለፈው ዓመት የ3.4 ቢሊዮን ብር ብልጫ አለው።
በርዝመቱ ትልቁ የሆነው ባለ 27 ወለል የሱማሌ ተራ ሕንፃ እና በፒያሳ ለወርቅ ቤቶች ተብሎ የታሰበው ዘመናዊ ሞል ግንባታ ተጠናቅቀው ተመርቀዋል።
ለመጀመሪያ ጊዜ የ3ዲ (3D) ኮንክሪት ግንባታ ቴክኖሎጂ ወደ ሀገር ውስጥ ገብቶ በሙከራ ላይ ይገኛል።
በልማት ምክንያት የፈረሱ 731 ሱቆች በ"ዜሮ ኢንቨስትመንት" ተገንብተው ለደንበኞች ተላልፈዋል።
የኮንክሪት ውጤቶች (ብሎኬትና ታይልስ) ለገበያ በስፋት እየቀረቡ ሲሆን፣ በሪል ስቴት ዘርፉም ቤቶችን በአጭር ጊዜ ገንብቶ በማስረከብ ታማኝነቱን አረጋግጧል።
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የ50 ዓመት ጉዞውን በወርቅ ኢዮቤልዩ እያከበረ፣ እንዲህ ያለ የገቢና የቴክኖሎጂ ስኬት ማስመዝገቡ ለሀገራችን የግንባታ ዘርፍ ትልቅ ተስፋ ነው።
በተለይ የ3D ግንባታ ቴክኖሎጂ የቤቶችን ችግር በአጭር ጊዜ ለመፍታት ወሳኝ ሚና ይኖረዋል።
ከአሮጌው አሰራር ወደ ዘመናዊው የግንባታ ምዕራፍ!
#getu #federalhousingcorporation #ethiopianconstruction #housingdevelopement #3dconstruction #urbanrenewal #addisababacorridor #breakingnews #fhc #ኢትዮጵያ #ቤቶችኮርፖሬሽን #ግንባታ #ሪፖርት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Comments