Logo
FBC
ነገ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች:-

ነገ ግንቦት 18 /09/18 ዓ.ም በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የህዝብ ንቅናቄ መድረክ ይካሄዳል።

በመሆኑም ፕሮግራሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የሚከተሉት መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ:-

-ከመገናኛ በባንቢስ ሱፐር ማርኬት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ዑራኤል አደባባይ

- ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ጥላሁን አደባባይ ወይም መሾለኪያ ለከባድ ተሽከርካረዎች አጎና ሲኒማ

-ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለገሃር መብራት

-ከንግድ ባንክ ወደ አዲስ አበባ ስቴዲየም ቴሌ መ/ቤት

- ከፒያሳ በአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሀራምቤ ሆቴል

- ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ መንግሥት

-ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው ለገሃር መብራት

- በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎፒምያ ወይም ደንበል አደባባ

በነዚህ መስመሮች ከሌሊቱ 10:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ መሆኑ ተጠቅሷል።
#የአዲስአበባፖሊስ

10 days ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.