ነገ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች:-
ነገ ግንቦት 18 /09/18 ዓ.ም በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የህዝብ ንቅናቄ መድረክ ይካሄዳል።
በመሆኑም ፕሮግራሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የሚከተሉት መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ:-
-ከመገናኛ በባንቢስ ሱፐር ማርኬት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ዑራኤል አደባባይ
- ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ጥላሁን አደባባይ ወይም መሾለኪያ ለከባድ ተሽከርካረዎች አጎና ሲኒማ
-ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለገሃር መብራት
-ከንግድ ባንክ ወደ አዲስ አበባ ስቴዲየም ቴሌ መ/ቤት
- ከፒያሳ በአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሀራምቤ ሆቴል
- ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ መንግሥት
-ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው ለገሃር መብራት
- በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎፒምያ ወይም ደንበል አደባባ
በነዚህ መስመሮች ከሌሊቱ 10:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ መሆኑ ተጠቅሷል።
#የአዲስአበባፖሊስ
ነገ ግንቦት 18 /09/18 ዓ.ም በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የህዝብ ንቅናቄ መድረክ ይካሄዳል።
በመሆኑም ፕሮግራሙ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የሚከተሉት መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ ይሆናሉ:-
-ከመገናኛ በባንቢስ ሱፐር ማርኬት ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው መንገድ ዑራኤል አደባባይ
- ከጎተራ ወደ መስቀል አደባባይ ጥላሁን አደባባይ ወይም መሾለኪያ ለከባድ ተሽከርካረዎች አጎና ሲኒማ
-ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ ለገሃር መብራት
-ከንግድ ባንክ ወደ አዲስ አበባ ስቴዲየም ቴሌ መ/ቤት
- ከፒያሳ በአምባሳደር ቴአትር ወደ መስቀል አደባባይ ሀራምቤ ሆቴል
- ከአራት ኪሎ ወደ መስቀል አደባባይ ብሔራዊ ቤተ መንግሥት
-ከሜክሲኮ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስደው ለገሃር መብራት
- በቦሌ መንገድ ወደ መስቀል አደባባይ ኦሎፒምያ ወይም ደንበል አደባባ
በነዚህ መስመሮች ከሌሊቱ 10:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ መሆኑ ተጠቅሷል።
#የአዲስአበባፖሊስ
10 days ago