1 month ago
አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ
#ethiopia | ወንድማችን ዳንኤል ኤጄታ የሁለት ትናንሽ ልጆች አባት ነው። በኮቪድ-19 ምክንያት የደም መርጋት ችግር ተፈጥሮበት ደም ወደ እግሩ መድረስ ባለመቻሉ የደም ስሩ ተቀይሮ በሰው ሠራሽ (Artificial) የደም ሥር ተተክቶለታል።
እስካሁን ሰባት ጊዜ ቀዶ ሕክምና (Surgery) አድርጓል።
በአሁኑ ወቅት የተተከለው የደም ሥር እንደገና በመዘጋቱ በየቀኑ 13 ዓይነት መድኃኒቶችን እየወሰደ ይገኛል።
ሐኪሞች እግሩን ከማጣት ለመዳን በአስቸኳይ ወደ ውጭ አገር ሄዶ የስቴም ሴል (Stem Cell) ሕክምና እንዲሞክር መክረውታል። ይህ ሕክምና ካልተደረገለት ከጉልበቱ በታች ያለው እግሩ ሊቆረጥ እንደሚችል ተነግሮታል።
ዳንኤል ለዚህ ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቀውን ሕክምና የመሸፈን አቅም የለውም። ስለዚህ ወገን ለወገን ደራሽ በመሆን የወንድማችንን ሕይወት እንታደግ፤ ለልጆቹም እንዲተርፍ እንርዳው።
“ከጤና በላይ ሀብት የለም።”
ለመርዳት የምትፈልጉ ወገኖች በሚከተለው የንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር ድጋፋችሁን ማድረስ ትችላላችሁ።
የባንክ ሂሳብ ቁጥር: 1000272170677
ስም: Daniel Ejeta
ባንክ: Commercial Bank of Ethiopia (CBE)
የጎፈንድሚ ሊንክ ይጫኑ
https://gofund.me/bb0f0ac1...
https://www.facebook.com/r...
እግዚአብሔር የሰጣችሁን ይባርክላችሁ፤
ሁላችንንም በጤና ይጠብቀን። 🙏🏽
#ethiopia | ወንድማችን ዳንኤል ኤጄታ የሁለት ትናንሽ ልጆች አባት ነው። በኮቪድ-19 ምክንያት የደም መርጋት ችግር ተፈጥሮበት ደም ወደ እግሩ መድረስ ባለመቻሉ የደም ስሩ ተቀይሮ በሰው ሠራሽ (Artificial) የደም ሥር ተተክቶለታል።
እስካሁን ሰባት ጊዜ ቀዶ ሕክምና (Surgery) አድርጓል።
በአሁኑ ወቅት የተተከለው የደም ሥር እንደገና በመዘጋቱ በየቀኑ 13 ዓይነት መድኃኒቶችን እየወሰደ ይገኛል።
ሐኪሞች እግሩን ከማጣት ለመዳን በአስቸኳይ ወደ ውጭ አገር ሄዶ የስቴም ሴል (Stem Cell) ሕክምና እንዲሞክር መክረውታል። ይህ ሕክምና ካልተደረገለት ከጉልበቱ በታች ያለው እግሩ ሊቆረጥ እንደሚችል ተነግሮታል።
ዳንኤል ለዚህ ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቀውን ሕክምና የመሸፈን አቅም የለውም። ስለዚህ ወገን ለወገን ደራሽ በመሆን የወንድማችንን ሕይወት እንታደግ፤ ለልጆቹም እንዲተርፍ እንርዳው።
“ከጤና በላይ ሀብት የለም።”
ለመርዳት የምትፈልጉ ወገኖች በሚከተለው የንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር ድጋፋችሁን ማድረስ ትችላላችሁ።
የባንክ ሂሳብ ቁጥር: 1000272170677
ስም: Daniel Ejeta
ባንክ: Commercial Bank of Ethiopia (CBE)
የጎፈንድሚ ሊንክ ይጫኑ
https://gofund.me/bb0f0ac1...
https://www.facebook.com/r...
እግዚአብሔር የሰጣችሁን ይባርክላችሁ፤
ሁላችንንም በጤና ይጠብቀን። 🙏🏽
2 months ago
በጋዜጠኛ አብዲ ከማል ባለቤት አዲስ የሃገር ውስጥ የሂሳብ ቁጥር መከፈቱን ስለማሳወቅ!
በቅርቡ በሞት የተለየንን የወንድማችን ጋዜጠኛ አብዲ ከማል ቤተሰብን ለማገዝ የአቅማችሁን በመለገስ እንድትተባበሩን በጠየቅናችሁ ጊዜ ብዙዎቻችሁ የሂሳብ ቁጥሩ በባለቤቱ ቢሆን እንደምትመርጡ በቅንነት ሃሳባችሁን ሰጥታችሁ ተመልክተናል። በቅድሚያ ለአብዲና ለቤተሰቡ ላሳያችሁት ወገንተናዊነትና መቆርቆር ከልብ እያመሰገንን ይኸው ፈቃዳችሁን ለመፈጸም ባለቤቱ ሰሚራ ሙዘሚል በአስተባባሪዎች ከተከፈተው የጋራ የሂሳብ ቁጥር በተጨማሪ ለዚሁ አላማ የሚውል የሂሳብ ቁጥር በስሟ አውጥታለች።
የኢትዮዽያ ንግድ ባንክ
ሰሚራ ሙዘሚል
1000771271937
እባካችሁን ይህ የምታደርጉት አስተዋፅኦ ከሚጠብቃቸው በጣም አስቸጋሪ ጊዜ አንጻር በድንገት አባታቸውን ላጡት ሶስት ልጆቹ ፣ ብቻዋን ለቀረችው ባለቤቱና ለመላው ቤተሰቡ ትርጉሙ ብዙ ነው።
ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደግሞ ከዚህ በታች በተያያዘው ሊንክ የበኩላችሁን ‘ጎፈንድሚ’ ላይ ለግሱን።
https://gofund.me/e1bdc8ed...
እባካችሁ አደራችንን እንድንወጣ አግዙን!
በቅርቡ በሞት የተለየንን የወንድማችን ጋዜጠኛ አብዲ ከማል ቤተሰብን ለማገዝ የአቅማችሁን በመለገስ እንድትተባበሩን በጠየቅናችሁ ጊዜ ብዙዎቻችሁ የሂሳብ ቁጥሩ በባለቤቱ ቢሆን እንደምትመርጡ በቅንነት ሃሳባችሁን ሰጥታችሁ ተመልክተናል። በቅድሚያ ለአብዲና ለቤተሰቡ ላሳያችሁት ወገንተናዊነትና መቆርቆር ከልብ እያመሰገንን ይኸው ፈቃዳችሁን ለመፈጸም ባለቤቱ ሰሚራ ሙዘሚል በአስተባባሪዎች ከተከፈተው የጋራ የሂሳብ ቁጥር በተጨማሪ ለዚሁ አላማ የሚውል የሂሳብ ቁጥር በስሟ አውጥታለች።
የኢትዮዽያ ንግድ ባንክ
ሰሚራ ሙዘሚል
1000771271937
እባካችሁን ይህ የምታደርጉት አስተዋፅኦ ከሚጠብቃቸው በጣም አስቸጋሪ ጊዜ አንጻር በድንገት አባታቸውን ላጡት ሶስት ልጆቹ ፣ ብቻዋን ለቀረችው ባለቤቱና ለመላው ቤተሰቡ ትርጉሙ ብዙ ነው።
ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደግሞ ከዚህ በታች በተያያዘው ሊንክ የበኩላችሁን ‘ጎፈንድሚ’ ላይ ለግሱን።
https://gofund.me/e1bdc8ed...
እባካችሁ አደራችንን እንድንወጣ አግዙን!
2 months ago
እባካችሁ አደራችንን እንድንወጣ አግዙን!
እንደምታውቁት በቅርቡ ወንድማችንን ፣ወዳጃችንና መካሪያችንን ጋዜጠኛ አብዲ ከማልን በሞት አጥተነዋል። ሃዘናችን መሪርና ልብ ሰባሪ ቢሆንም እኛ የቅርብ ጓደኞቹና የቀድሞ ባልደረቦቹ አሁን ከምንም በላይ ቤተሰቡን የማገዝ ጊዜ የማይሰጥ ኃላፊነት አለብን። እኛ የአቅማችንን ለመርዳት እየጣርን ቢሆንም ከሚጠብቃቸው በጣም አስቸጋሪ ጊዜ አንጻር በቂ ባለመሆኑ እባካችሁ እናንተም እንድታግዙን እንጠይቃችዃለን።
ይህ የምታደርጉት አስተዋፅኦ በድንገት አባታቸውን ላጡት ሶስት ልጆቹ ፣ ብቻዋን ለቀረችው ባለቤቱና ለመላው ቤተሰቡ ትርጉሙ ብዙ ነው።
ከቤተሰቡ ጋር በመመካከር በሃገር ወስጥም በውጭም ላላችሁ የሚከተሉትን አዘጋጅተናልና የምትችሉትን ያህል እንድትደግፉን በትህትና እንጠይቃለን።
ሀገር ቤት ያላችሁ
በሶስት ጓደኞቹ ስም
1. መሀመድ ራህመቶ
2. ፍትህአወቅ የወንድወሰን
3. መሀመድ ፊጣሞ
በኢትዮዽያ ንግድ ባንክ በጋራ የተከፈተ ሲሆን ሂሳብ ቁጥሩም 1000765700268 ነው::
ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደግሞ ከዚህ በታች በተያያዘው ሊንክ የበኩላችሁን ‘ጎፈንድሚ’ ላይ ለግሱን።
https://gofund.me/e1bdc8ed...
አብዲ ወንድማችን ነፍስህ በሰላም ትረፍ!
እንደምታውቁት በቅርቡ ወንድማችንን ፣ወዳጃችንና መካሪያችንን ጋዜጠኛ አብዲ ከማልን በሞት አጥተነዋል። ሃዘናችን መሪርና ልብ ሰባሪ ቢሆንም እኛ የቅርብ ጓደኞቹና የቀድሞ ባልደረቦቹ አሁን ከምንም በላይ ቤተሰቡን የማገዝ ጊዜ የማይሰጥ ኃላፊነት አለብን። እኛ የአቅማችንን ለመርዳት እየጣርን ቢሆንም ከሚጠብቃቸው በጣም አስቸጋሪ ጊዜ አንጻር በቂ ባለመሆኑ እባካችሁ እናንተም እንድታግዙን እንጠይቃችዃለን።
ይህ የምታደርጉት አስተዋፅኦ በድንገት አባታቸውን ላጡት ሶስት ልጆቹ ፣ ብቻዋን ለቀረችው ባለቤቱና ለመላው ቤተሰቡ ትርጉሙ ብዙ ነው።
ከቤተሰቡ ጋር በመመካከር በሃገር ወስጥም በውጭም ላላችሁ የሚከተሉትን አዘጋጅተናልና የምትችሉትን ያህል እንድትደግፉን በትህትና እንጠይቃለን።
ሀገር ቤት ያላችሁ
በሶስት ጓደኞቹ ስም
1. መሀመድ ራህመቶ
2. ፍትህአወቅ የወንድወሰን
3. መሀመድ ፊጣሞ
በኢትዮዽያ ንግድ ባንክ በጋራ የተከፈተ ሲሆን ሂሳብ ቁጥሩም 1000765700268 ነው::
ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደግሞ ከዚህ በታች በተያያዘው ሊንክ የበኩላችሁን ‘ጎፈንድሚ’ ላይ ለግሱን።
https://gofund.me/e1bdc8ed...
አብዲ ወንድማችን ነፍስህ በሰላም ትረፍ!
3 months ago
በአሰቃቂ አደጋ ለተቀጠፈው የናዖል ገመዳ ቤተሰቦች የገንዘብ ማሰባሰቢያ ጥሪ ቀረበ
#ethiopia | በአሜሪካ ካንሳስ ግዛት በደረሰ የትራፊክ አደጋ ህይወቱ ለላለፈው ወጣት ናዖል ገመዳ የቀብር ስነ ስርዓት ማስፈጸሚያ እና ለተጎዱ ቤተሰቦቹ መደገፊያ የሚሆን የገንዘብ ማሰባሰብ ዘመቻ ተጀምሯል።
ወጣት ናዖል ባለፈው አርብ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ.ም (ሜይ 15 ማታ) ከስራ ወደ ቤቱ እየተመለሰ በነበረበት ወቅት በደረሰበት ከባድ የመኪና አደጋ ህይወቱ አልፏል።
ይህ የ31 ዓመት ወጣት ከባለቤቱ ሌንሳ አብዲሳ ጋር ከደንቢዶሎ ኢትዮጵያ ተነስቶ ወደ አሜሪካ ካንሳስ ካቀና ገና አንድ ዓመት እንኳ ያልሞላው ሲሆን አዲስ ህይወት ለመመስረት እና ኑሮውን ለማስተካከል ከፍተኛ ጥረት በማድረግ ላይ በነበረበት ወቅት ነው ይህ አሳዛኝ አደጋ የገጠመው።
ናዖል በትምህርቱም ሆነ በስራው ጠንካራ፣ ትልቅ ተስፋና ህልም የነበረው እንዲሁም የነርሲንግ ትምህርቱን ለመቀጠል እየተዘጋጀ የነበረ መልካም ወጣት እንደነበር የቅርብ ወዳጆቹ ይመሰክራሉ።
የቀብር ስነ ስርዓቱን ለማስፈጸም እና አስከሬኑን ወደ ሀገር ለመላክ የሚያስፈልገውን ወጪ ለመሸፈን የጎፈንድሚ (GoFundMe) የገንዘብ ማሰባሰቢያ ገጽ የተከፈተ ሲሆን ወዳጅ ዘመዶቹ እና የሟች ቤተሰቦች የተቻለዎትን ሁሉ በማድረግ ከጎናቸው እንዲቆሙ እና የበጎ አድራጎት ድጋፍ እንዲያደርጉ በፈጣሪ ስም ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
https://gofund.me/21158cd8...
#kansas #gofundme #dembidolo #oromo #ethiopiancommunity #supportnaol #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በአሜሪካ ካንሳስ ግዛት በደረሰ የትራፊክ አደጋ ህይወቱ ለላለፈው ወጣት ናዖል ገመዳ የቀብር ስነ ስርዓት ማስፈጸሚያ እና ለተጎዱ ቤተሰቦቹ መደገፊያ የሚሆን የገንዘብ ማሰባሰብ ዘመቻ ተጀምሯል።
ወጣት ናዖል ባለፈው አርብ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ.ም (ሜይ 15 ማታ) ከስራ ወደ ቤቱ እየተመለሰ በነበረበት ወቅት በደረሰበት ከባድ የመኪና አደጋ ህይወቱ አልፏል።
ይህ የ31 ዓመት ወጣት ከባለቤቱ ሌንሳ አብዲሳ ጋር ከደንቢዶሎ ኢትዮጵያ ተነስቶ ወደ አሜሪካ ካንሳስ ካቀና ገና አንድ ዓመት እንኳ ያልሞላው ሲሆን አዲስ ህይወት ለመመስረት እና ኑሮውን ለማስተካከል ከፍተኛ ጥረት በማድረግ ላይ በነበረበት ወቅት ነው ይህ አሳዛኝ አደጋ የገጠመው።
ናዖል በትምህርቱም ሆነ በስራው ጠንካራ፣ ትልቅ ተስፋና ህልም የነበረው እንዲሁም የነርሲንግ ትምህርቱን ለመቀጠል እየተዘጋጀ የነበረ መልካም ወጣት እንደነበር የቅርብ ወዳጆቹ ይመሰክራሉ።
የቀብር ስነ ስርዓቱን ለማስፈጸም እና አስከሬኑን ወደ ሀገር ለመላክ የሚያስፈልገውን ወጪ ለመሸፈን የጎፈንድሚ (GoFundMe) የገንዘብ ማሰባሰቢያ ገጽ የተከፈተ ሲሆን ወዳጅ ዘመዶቹ እና የሟች ቤተሰቦች የተቻለዎትን ሁሉ በማድረግ ከጎናቸው እንዲቆሙ እና የበጎ አድራጎት ድጋፍ እንዲያደርጉ በፈጣሪ ስም ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
https://gofund.me/21158cd8...
#kansas #gofundme #dembidolo #oromo #ethiopiancommunity #supportnaol #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
ለወይዘሮ የሺእመቤት ንጉሴ
አስቸኳይ የህይወት አድን የህክምና እርዳታ ጥሪ
#ethiopia | በፅናት የካንሰር ህመምን እየተጋፈጠች ለምትገኘውና የሁለት ልጆች እናት ለሆነችው ወይዘሮ የሺእመቤት ንጉሴ አስቸኳይ የድጋፍ ጥሪ ቀርቧል።
ወይዘሮ የሺእመቤት እ.ኤ.አ በ2023 ማርች ወር ላይ የማህፀን ዕጢ እንዳለባት ታውቆ በቀዶ ጥገና ህክምና ክትትል ስታደርግ የቆየች ቢሆንም በአሁኑ ወቅት ግን ህመሙ በከፍተኛ ሁኔታ አገርሽቶባታል።
በማርች 2026 በናይሮቢ አጋ ካን ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል በተደረገላት የላቀ የፒኢቲ ሲቲ ምርመራ ካንሰሩ ወደ ሳምባዋ፣ ጉበቷ እና ሆድ ዕቃዋ መሰራጨቱ ተረጋግጧል።
የህክምና ባለሙያዎች ህይወቷን ለመታደግ እጅግ ዘመናዊ እና ተስፋ ሰጭ የሆኑ የመድኃኒት ህክምናዎችን እንድትጀምር የወሰኑ ቢሆንም እነዚህ መድኃኒቶች በየሶስት ሳምንቱ የሚወሰዱና እጅግ ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቁ በመሆናቸው ከቤተሰቧ አቅም በላይ ሆኗል።
በመሆኑም ደግ ኢትዮጵያውያን ለዚች እናት የህይወት ተስፋ እንድትሆኑና በገንዘብም ሆነ መረጃውን በማጋራት ከጎኗ እንድትቆሙ ጥሪ ተላልፏል።
ለመርዳት የምትፈልጉ ወገኖች በሚከተሉት የባንክ ሂሳቦችና የገቢ ማሰባሰቢያ መንገዶች ድጋፍ ማድረግ ትችላላችሁ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000131098816 የሺእመቤት ንጉሴ
የአቢሲኒያ ባንክ
97406863 የሺእመቤት ንጉሴ
የጎፈንድሚ ሊንክ
https://gofund.me/6cd26162...
#ጤና #እርዳታ #ደግነት #ኢትዮጵያ #ካንሰር #ህክምና #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
አስቸኳይ የህይወት አድን የህክምና እርዳታ ጥሪ
#ethiopia | በፅናት የካንሰር ህመምን እየተጋፈጠች ለምትገኘውና የሁለት ልጆች እናት ለሆነችው ወይዘሮ የሺእመቤት ንጉሴ አስቸኳይ የድጋፍ ጥሪ ቀርቧል።
ወይዘሮ የሺእመቤት እ.ኤ.አ በ2023 ማርች ወር ላይ የማህፀን ዕጢ እንዳለባት ታውቆ በቀዶ ጥገና ህክምና ክትትል ስታደርግ የቆየች ቢሆንም በአሁኑ ወቅት ግን ህመሙ በከፍተኛ ሁኔታ አገርሽቶባታል።
በማርች 2026 በናይሮቢ አጋ ካን ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል በተደረገላት የላቀ የፒኢቲ ሲቲ ምርመራ ካንሰሩ ወደ ሳምባዋ፣ ጉበቷ እና ሆድ ዕቃዋ መሰራጨቱ ተረጋግጧል።
የህክምና ባለሙያዎች ህይወቷን ለመታደግ እጅግ ዘመናዊ እና ተስፋ ሰጭ የሆኑ የመድኃኒት ህክምናዎችን እንድትጀምር የወሰኑ ቢሆንም እነዚህ መድኃኒቶች በየሶስት ሳምንቱ የሚወሰዱና እጅግ ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቁ በመሆናቸው ከቤተሰቧ አቅም በላይ ሆኗል።
በመሆኑም ደግ ኢትዮጵያውያን ለዚች እናት የህይወት ተስፋ እንድትሆኑና በገንዘብም ሆነ መረጃውን በማጋራት ከጎኗ እንድትቆሙ ጥሪ ተላልፏል።
ለመርዳት የምትፈልጉ ወገኖች በሚከተሉት የባንክ ሂሳቦችና የገቢ ማሰባሰቢያ መንገዶች ድጋፍ ማድረግ ትችላላችሁ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000131098816 የሺእመቤት ንጉሴ
የአቢሲኒያ ባንክ
97406863 የሺእመቤት ንጉሴ
የጎፈንድሚ ሊንክ
https://gofund.me/6cd26162...
#ጤና #እርዳታ #ደግነት #ኢትዮጵያ #ካንሰር #ህክምና #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
5 months ago
የእርዳታ ተማጽኖ
#ethiopia | ለወጣቷ ሰብለ አሰፋ የህይወት አድን ጥሪ
ከካንሰር ጋር የምታደርገውን ትግል እንድታሸንፍ እንርዳት
#ethiopia | የደቡብ ጎንደር የወረታ ከተማ ተወላጅ የሆነችው የ21 ዓመቷ ወጣት ሰብለ አሰፋ፣ የትዳር ህይወቷን በደስታ ጀምራ ነበር።
ነገር ግን ይህ የደስታ ጊዜዋ ብዙም ሳይቆይ በአስደንጋጭ የጤና እክል ተተካ። መጀመሪያ ላይ የእርግዝና ምልክት መስሏት የነበረው ድካምና የትንፋሽ መቆራረጥ፣ ምርመራ ሲደረግላት ግን "አኪውት ማይሎብላስቲክ ሌውኬሚያ" (Acute Myeloblastic Leukemia) የተሰኘ ፈጣንና አስከፊ የደም ካንሰር መሆኑ ታወቀ።
ሰብለ ካንሰሩ ሲታወቅባት የ24 ሳምንት ነፍሰ ጡር ነበረች።
ዶክተሮች ካንሰሩን እያከሙ ፅንሱን ለማዳን ጥረት ቢያደርጉም፣ በህመሙ መፅናት ምክንያት ልጇ በማህፀን ውስጥ ሊሞት ችሏል።
በጥቂት ወራት ውስጥ የትዳር ደስታዋን፣ ልጇን እና ጤናዋን ያጣችው ሰብለ፣ አሁን ከሞት ጋር ብርቱ ትግል እያደረገች ትገኛለች።
በደጋፊዎች እርዳታ ወደ ህንድ ሀገር ለህክምና ያመራችው ሰብለ፣ ባለፉት ሦስት ወራት ሁለት ዙር የኬሞቴራፒ ህክምና ብታደርግም ካንሰሩ ሊጠፋላት አልቻለም።
አሁን ዶክተሮች ብቸኛው የህይወት ማዳኛ አማራጭ "የአጥንት መቅኒ ንቅለ ተከላ" (Bone Marrow Transplant) መሆኑን ገልጸዋል።
ይህንን የህይወት አድን ህክምና ለማድረግ እና ሌሎች ተያያዥ ወጪዎችን ለመሸፈን 20,000 የአሜሪካ ዶላር በአስቸኳይ ያስፈልጋታል።
ሰብለ ገና 21 ዓመቷ ነው፤ መኖር ትፈልጋለች። ይህንን የገንዘብ አቅም ብቻዋን መቋቋም ስለማትችል ሁላችንም ከጎኗ እንቁም።
(የጎፈንድሚ (GoFundMe) ሊንክ : https://gofund.me/905858c8...
CBE: 1000220940121
Abay Bank: 2081011096364019
Telebirr: 0918094300
Tewodros Wondimu
ሰብለና ቤተሰቦቿ ይህንን አስቸጋሪ ጊዜ እንዲያልፉ በጸሎታችሁ አስቧቸው።
ለሰብለ የምናደርገው እያንዳንዷ በጎነት ለህይወቷ ትልቅ ተስፋ ናት። ዛሬ ለወገን ደራሽ እንሁን።
#ሰብለአሰፋ #ለወገንደራሽ #ኢትዮጵያ #የደምካንሰር #እርዳታ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | ለወጣቷ ሰብለ አሰፋ የህይወት አድን ጥሪ
ከካንሰር ጋር የምታደርገውን ትግል እንድታሸንፍ እንርዳት
#ethiopia | የደቡብ ጎንደር የወረታ ከተማ ተወላጅ የሆነችው የ21 ዓመቷ ወጣት ሰብለ አሰፋ፣ የትዳር ህይወቷን በደስታ ጀምራ ነበር።
ነገር ግን ይህ የደስታ ጊዜዋ ብዙም ሳይቆይ በአስደንጋጭ የጤና እክል ተተካ። መጀመሪያ ላይ የእርግዝና ምልክት መስሏት የነበረው ድካምና የትንፋሽ መቆራረጥ፣ ምርመራ ሲደረግላት ግን "አኪውት ማይሎብላስቲክ ሌውኬሚያ" (Acute Myeloblastic Leukemia) የተሰኘ ፈጣንና አስከፊ የደም ካንሰር መሆኑ ታወቀ።
ሰብለ ካንሰሩ ሲታወቅባት የ24 ሳምንት ነፍሰ ጡር ነበረች።
ዶክተሮች ካንሰሩን እያከሙ ፅንሱን ለማዳን ጥረት ቢያደርጉም፣ በህመሙ መፅናት ምክንያት ልጇ በማህፀን ውስጥ ሊሞት ችሏል።
በጥቂት ወራት ውስጥ የትዳር ደስታዋን፣ ልጇን እና ጤናዋን ያጣችው ሰብለ፣ አሁን ከሞት ጋር ብርቱ ትግል እያደረገች ትገኛለች።
በደጋፊዎች እርዳታ ወደ ህንድ ሀገር ለህክምና ያመራችው ሰብለ፣ ባለፉት ሦስት ወራት ሁለት ዙር የኬሞቴራፒ ህክምና ብታደርግም ካንሰሩ ሊጠፋላት አልቻለም።
አሁን ዶክተሮች ብቸኛው የህይወት ማዳኛ አማራጭ "የአጥንት መቅኒ ንቅለ ተከላ" (Bone Marrow Transplant) መሆኑን ገልጸዋል።
ይህንን የህይወት አድን ህክምና ለማድረግ እና ሌሎች ተያያዥ ወጪዎችን ለመሸፈን 20,000 የአሜሪካ ዶላር በአስቸኳይ ያስፈልጋታል።
ሰብለ ገና 21 ዓመቷ ነው፤ መኖር ትፈልጋለች። ይህንን የገንዘብ አቅም ብቻዋን መቋቋም ስለማትችል ሁላችንም ከጎኗ እንቁም።
(የጎፈንድሚ (GoFundMe) ሊንክ : https://gofund.me/905858c8...
CBE: 1000220940121
Abay Bank: 2081011096364019
Telebirr: 0918094300
Tewodros Wondimu
ሰብለና ቤተሰቦቿ ይህንን አስቸጋሪ ጊዜ እንዲያልፉ በጸሎታችሁ አስቧቸው።
ለሰብለ የምናደርገው እያንዳንዷ በጎነት ለህይወቷ ትልቅ ተስፋ ናት። ዛሬ ለወገን ደራሽ እንሁን።
#ሰብለአሰፋ #ለወገንደራሽ #ኢትዮጵያ #የደምካንሰር #እርዳታ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
5 months ago
ዛሬ የመጨረሻው ሌሊት ነው!
ለኮተቤ ዳግማዊ ቁልቢ ገብርኤል እንቅልፍ የለንም!
ኮተቤ ዳግማዊ ቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል የተመሠረተበትን 50ኛ ዓመቱን የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል እያከበረ ይገኛል። ምእመናን በዚህ ደስ ሲላቸው ጣራው በማፍሰሱ፣ አብነት ት/ቤት ባለመኖሩ፣ 82,000 ካሬ ሜትር ቦታ ይዞ ምንም አይነት የልማት ሥራ ባለመኖሩ ከልብ ኅዘን ውስጥ ናቸው።
እነዚህን ከላይ የተጠቀሱትን ችግሮች ከሥር መሠረቱ ነቅሎ ለመጣል የካቲት 27 እና 28/2018 ዓ.ም በቀጥታ ሥርጭት ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ የገቢ ማሰባሰቢያ ይደረጋል። ይኽንንም ለማሳካት የቅዱስ ገብርኤል ወዳጆች መምህራን፣ ዘማርያን፣ ቲክታከሮች፣ ዩቱበሮች ሁለቱንም ሌሊት ያለእንቅልፍ መርሐግብሩን በመላው ዓለም ለሚገኙ ምእመናን እያስተላለፉ ያድራሉ።
እናንተም የቅዱስ ገብርኤል ወዳጆች ከታች በተቀመጡት ስልኮች እየደወላችሁ ከጎናችን መኾናችኹን እንድታረጋግጡልን እየጠየቅን፤ የባንክ አካውንቶች እና ጎፈንድሚው ደግሞ እጃችኹን የምትዘረጉባቸው የሒሳብ ቁጥሮች ናቸው። ስለምታግዙን ከወዲሁ በመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ስም እናመሰግናለን።
የባንክ አካውንቶች
1000750349227 cbe
190821 ሕብረት
00895583117001 አሐዱ
https://gofund.me/e7915c6c...
ስልኮች
0913105153
0912863999
0911233619
5 months ago
ለዳግማዊ ቁልቢ ገብርኤል እንቅልፍ የለንም!
ኮተቤ ዳግማዊ ቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል የተመሠረተበትን 50ኛ ዓመቱን የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል እያከበረ ይገኛል። ምእመናን በዚህ ደስ ሲላቸው ጣራው በማፍሰሱ፣ አብነት ት/ቤት ባለመኖሩ፣ 82,000 ካሬ ሜትር ቦታ ይዞ ምንም አይነት የልማት ሥራ ባለመኖሩ ከልብ ኅዘን ውስጥ ናቸው።
እነዚህን ከላይ የተጠቀሱትን ችግሮች ከሥር መሠረቱ ነቅሎ ለመጣል የካቲት 27 እና 28/2018 ዓ.ም በቀጥታ ሥርጭት ከምሽቱ 12፡00 ጀምሮ የገቢ ማሰባሰቢያ ይደረጋል። ይኽንንም ለማሳካት የቅዱስ ገብርኤል ወዳጆች መምህራን፣ ዘማርያን፣ ቲክታከሮች፣ ዩቱበሮች ሁለቱንም ሌሊት ያለእንቅልፍ መርሐግብሩን በመላው ዓለም ለሚገኙ ምእመናን እያስተላለፉ ያድራሉ።
እናንተም የቅዱስ ገብርኤል ወዳጆች ከታች በተቀመጡት ስልኮች እየደወላችሁ ከጎናችን መኾናችኹን እንድታረጋግጡልን እየጠየቅን፤ የባንክ አካውንቶች እና ጎፈንድሚው ደግሞ እጃችኹን የምትዘረጉባቸው የሒሳብ ቁጥሮች ናቸው። ስለምታግዙን ከወዲሁ በመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ስም እናመሰግናለን።
የባንክ አካውንቶች
1000750349227 cbe
190821 ሕብረት
00895583117001 አሐዱ
https://gofund.me/e7915c6c...
ስልኮች
0913105153
0912863999
0911233619
5 months ago
🙏 ለዳግማዊ ቁልቢ ገብርኤል እንቅልፍ የለንም!
በአዲስ አበባ ኮተቤ አካባቢ የሚገኘው ዳግማዊ ቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን የተመሠረተበትን 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል እያከበረ ይገኛል።
ይሁን እንጂ ታሪካዊው ቤተክርስቲያን ካለው ዕድሜና ከ82,000 ካሬ ሜትር በላይ ሰፊ ቦታ አንጻር፣ የሚከተሉት መሠረታዊ ችግሮች በምእመናኑ ዘንድ ትልቅ ኅዘን ፈጥረዋል፦
የቤተክርስቲያኑ ጣራ ማፍሰስ
የአብነት ትምህርት ቤት አለመኖር
ምንም ዓይነት የልማት ሥራዎች አለመከናወን
እነዚህን ችግሮች በዘላቂነት ለመፍታትና የቤተክርስቲያኑን ክብር ለመመለስ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ተዘጋጅቷል።
📅 የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር
ቀን፦ የካቲት 27 እና 28 ቀን 2018 ዓ.ም
ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ (ለሁለት ተከታታይ ሌሊቶች)
ተሳታፊዎች፦
መምህራን፣ ዘማርያን፣ ቲክታከሮችና ዩቱበሮች ያለ እንቅልፍ በዓለም ዙሪያ ለሚገኙ ምእመናን መርሃ-ግብሩን በቀጥታ ያስተላልፋሉ።
የእርዳታ ማድረጊያ መንገዶች
የቅዱስ ገብርኤል ወዳጆች ሁሉ አቅማችሁ በፈቀደው መጠን እጃችሁን እንድትዘረጉ ጥሪ ቀርቧል፦
የባንክ አካውንቶች፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000750349227
ሕብረት ባንክ፦ 190821
አሐዱ ባንክ፦ 00895583117001
🌐 የጎፈንድሚ (GoFundMe) ሊንክ፦
https://gofund.me/e7915c6c...
📞 ለመረጃና ለቃል ኪዳን ስልክ ቁጥሮች፦
0913105153
0912863999
0911233619
የመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ረድኤትና በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን።
#ዳግማዊቁልቢ #ቅዱስገብርኤል #ኮተቤ #ኢትዮጵያ #ኦርቶዶክስ #ተዋሕዶ #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
በአዲስ አበባ ኮተቤ አካባቢ የሚገኘው ዳግማዊ ቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን የተመሠረተበትን 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል እያከበረ ይገኛል።
ይሁን እንጂ ታሪካዊው ቤተክርስቲያን ካለው ዕድሜና ከ82,000 ካሬ ሜትር በላይ ሰፊ ቦታ አንጻር፣ የሚከተሉት መሠረታዊ ችግሮች በምእመናኑ ዘንድ ትልቅ ኅዘን ፈጥረዋል፦
የቤተክርስቲያኑ ጣራ ማፍሰስ
የአብነት ትምህርት ቤት አለመኖር
ምንም ዓይነት የልማት ሥራዎች አለመከናወን
እነዚህን ችግሮች በዘላቂነት ለመፍታትና የቤተክርስቲያኑን ክብር ለመመለስ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ተዘጋጅቷል።
📅 የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር
ቀን፦ የካቲት 27 እና 28 ቀን 2018 ዓ.ም
ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ (ለሁለት ተከታታይ ሌሊቶች)
ተሳታፊዎች፦
መምህራን፣ ዘማርያን፣ ቲክታከሮችና ዩቱበሮች ያለ እንቅልፍ በዓለም ዙሪያ ለሚገኙ ምእመናን መርሃ-ግብሩን በቀጥታ ያስተላልፋሉ።
የእርዳታ ማድረጊያ መንገዶች
የቅዱስ ገብርኤል ወዳጆች ሁሉ አቅማችሁ በፈቀደው መጠን እጃችሁን እንድትዘረጉ ጥሪ ቀርቧል፦
የባንክ አካውንቶች፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000750349227
ሕብረት ባንክ፦ 190821
አሐዱ ባንክ፦ 00895583117001
🌐 የጎፈንድሚ (GoFundMe) ሊንክ፦
https://gofund.me/e7915c6c...
📞 ለመረጃና ለቃል ኪዳን ስልክ ቁጥሮች፦
0913105153
0912863999
0911233619
የመልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ረድኤትና በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን።
#ዳግማዊቁልቢ #ቅዱስገብርኤል #ኮተቤ #ኢትዮጵያ #ኦርቶዶክስ #ተዋሕዶ #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
5 months ago
አስቸኳይ የእርዳታ ጥሪ
የእህታችንን የሎዛ በዛብህን ሕይወት እንታደግ!
#ethiopia | በላንድማርክ አጠቃላይ ሆስፒታል በከፍተኛ የጉበት ህመም (Liver Cirrhosis) ምክንያት በህክምና ላይ የምትገኘው የ40 ዓመቷ ሎዛ በዛብህ፣ ሕይወቷን ለማዳን አፋጣኝ የጉበት ንቅለ ተከላ (Liver Transplant) ህክምና ያስፈልጋታል።
ሎዛ አገር ውስጥ ሊሰጥ የማይችል ከፍተኛ የህክምና እርዳታ የሚያስፈልጋት ሲሆን፣ ዶክተሮች በሰጡት ምክር መሠረት በአፋጣኝ ወደ ውጭ አገር ሄዳ መታከም ይኖርባታል።
ጉበት የሚለግሳት ታናሽ ወንድሟ አስፈላጊውን ምርመራ ሁሉ አጠናቆ ዝግጁ ቢሆንም፣ በገንዘብ እጥረት ምክንያት ብቻ ጉዞውና ህክምናው ተጓትቷል።
ለህክምና፣ ለጉዞ እና ለተያያዥ ወጪዎች በጠቅላላው 37,000 (ሠላሳ ሰባት ሺህ) ዶላር ተጠይቋል። ይህ መጠን ከቤተሰቧ አቅም በላይ በመሆኑና እስካሁንም ለነበረው የህክምና ቆይታ ከፍተኛ ወጪ ስለወጣ፣ ቤተሰቧ ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ የርዳታ እጃችሁን ዘርጉልን ሲሉ ተማጽነዋል።
🙏
"የወገን ደራሽ ወገን ነው"ና እህታችን ወደ ቀድሞ ጤናዋ ተመልሳ ለቤተሰቧ እንድትበቃ በአቅማችን ያለውን ድጋፍ እናድርግላት።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000492987755
ስም፦ ፀሐይ በዛብህ (Tsehay Bezabeh)
ጎፈንድሚ (GoFundMe)፦ https://gofund.me/3e76bea4...
ስልክ ቁጥሮች፦
0939 66 53 59 (ሎዛ በዛብህ)
0911 21 61 23 (ፀሐይ በዛብህ)
ዛሬ የምናደርገው ጥቂት እርዳታ የአንድን እናትና እህት ሕይወት ይታደጋል!
እባክዎን ይህንን መረጃ ለሌሎች እንዲደርስ Share በማድረግ ይተባበሩን።
#የእርዳታጥሪ #ሎዛበዛብህ #የጉበትንቅለተከላ #ኢትዮጵያ #livertransplant #medicalhelp #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
የእህታችንን የሎዛ በዛብህን ሕይወት እንታደግ!
#ethiopia | በላንድማርክ አጠቃላይ ሆስፒታል በከፍተኛ የጉበት ህመም (Liver Cirrhosis) ምክንያት በህክምና ላይ የምትገኘው የ40 ዓመቷ ሎዛ በዛብህ፣ ሕይወቷን ለማዳን አፋጣኝ የጉበት ንቅለ ተከላ (Liver Transplant) ህክምና ያስፈልጋታል።
ሎዛ አገር ውስጥ ሊሰጥ የማይችል ከፍተኛ የህክምና እርዳታ የሚያስፈልጋት ሲሆን፣ ዶክተሮች በሰጡት ምክር መሠረት በአፋጣኝ ወደ ውጭ አገር ሄዳ መታከም ይኖርባታል።
ጉበት የሚለግሳት ታናሽ ወንድሟ አስፈላጊውን ምርመራ ሁሉ አጠናቆ ዝግጁ ቢሆንም፣ በገንዘብ እጥረት ምክንያት ብቻ ጉዞውና ህክምናው ተጓትቷል።
ለህክምና፣ ለጉዞ እና ለተያያዥ ወጪዎች በጠቅላላው 37,000 (ሠላሳ ሰባት ሺህ) ዶላር ተጠይቋል። ይህ መጠን ከቤተሰቧ አቅም በላይ በመሆኑና እስካሁንም ለነበረው የህክምና ቆይታ ከፍተኛ ወጪ ስለወጣ፣ ቤተሰቧ ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ የርዳታ እጃችሁን ዘርጉልን ሲሉ ተማጽነዋል።
🙏
"የወገን ደራሽ ወገን ነው"ና እህታችን ወደ ቀድሞ ጤናዋ ተመልሳ ለቤተሰቧ እንድትበቃ በአቅማችን ያለውን ድጋፍ እናድርግላት።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000492987755
ስም፦ ፀሐይ በዛብህ (Tsehay Bezabeh)
ጎፈንድሚ (GoFundMe)፦ https://gofund.me/3e76bea4...
ስልክ ቁጥሮች፦
0939 66 53 59 (ሎዛ በዛብህ)
0911 21 61 23 (ፀሐይ በዛብህ)
ዛሬ የምናደርገው ጥቂት እርዳታ የአንድን እናትና እህት ሕይወት ይታደጋል!
እባክዎን ይህንን መረጃ ለሌሎች እንዲደርስ Share በማድረግ ይተባበሩን።
#የእርዳታጥሪ #ሎዛበዛብህ #የጉበትንቅለተከላ #ኢትዮጵያ #livertransplant #medicalhelp #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
6 months ago
ለነፃነት ወርቅነህ (ነፂ) ቤተሰቦች የድጋፍ ጥሪ!
#ethiopia | ሁሌም በሳቁ ለሚያሳቀን፣ በስራዎቹ ለሚያዝናናን ነፂ... ዛሬ ለቤተሰቦቹ አለን እንበላቸው!
በኢቢኤስ (EBS) በተላለፈ ልዩ ፕሮግራም ላይ የአርቲስቱ የቅርብ ጓደኛ የሆነው አርቲስት አስኔ፤ የነፂን ባለቤት እና ሦስት ልጆች ለመደገፍ የታቀዱ ወሳኝ መረጃዎችን ይፋ አድርጓል።
ይፋዊ የጎፈንድሚ (GoFundMe) ድጋፍ:
ለቤተሰቡ ቋሚ ድጋፍ ለማድረግ የተከፈተውን ይፋዊ ሊንክ በመጠቀም አቅምዎ የፈቀደውን ይለግሱ፡
👉 https://gofund.me/c3a0a4d7...
የዩቲዩብ ገቢ ለቤተሰቡ:
ነፂ ህይወቱ ካለፈበት ጊዜ ጀምሮ በEBS የሚተላለፉ እሱ ያለበት ፕሮግራሞች የዩቲዩብ ገቢ በሙሉ ለቤተሰቡ እንዲሰጥ ተወስኗል። (ቪዲዮዎቹን ማየት እና ማጋራትም ድጋፍ ነው)
3️⃣ የልደት ቀን ልዩ ዝግጅት:
በፊታችን የካቲት ወር በሚከበረው የነፂ የልደት ቀን፤ እሱን የሚዘክር እና ለቤተሰቦቹ ገቢ ማሰባሰቢያ የሚሆን ታላቅ መርሃ-ግብር ይካሄዳል።
ነፂ በስራዎቹ ሁሌም በልባችን ይኖራል፤
አሁን ደግሞ ከቤተሰቦቹ ጎን በመቆም ፍቅራችንን በተግባር እናሳይ!
#netsanetworkneh #netsi #support #gofundme #ebs #ethiopianartist #familysupport #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | ሁሌም በሳቁ ለሚያሳቀን፣ በስራዎቹ ለሚያዝናናን ነፂ... ዛሬ ለቤተሰቦቹ አለን እንበላቸው!
በኢቢኤስ (EBS) በተላለፈ ልዩ ፕሮግራም ላይ የአርቲስቱ የቅርብ ጓደኛ የሆነው አርቲስት አስኔ፤ የነፂን ባለቤት እና ሦስት ልጆች ለመደገፍ የታቀዱ ወሳኝ መረጃዎችን ይፋ አድርጓል።
ይፋዊ የጎፈንድሚ (GoFundMe) ድጋፍ:
ለቤተሰቡ ቋሚ ድጋፍ ለማድረግ የተከፈተውን ይፋዊ ሊንክ በመጠቀም አቅምዎ የፈቀደውን ይለግሱ፡
👉 https://gofund.me/c3a0a4d7...
የዩቲዩብ ገቢ ለቤተሰቡ:
ነፂ ህይወቱ ካለፈበት ጊዜ ጀምሮ በEBS የሚተላለፉ እሱ ያለበት ፕሮግራሞች የዩቲዩብ ገቢ በሙሉ ለቤተሰቡ እንዲሰጥ ተወስኗል። (ቪዲዮዎቹን ማየት እና ማጋራትም ድጋፍ ነው)
3️⃣ የልደት ቀን ልዩ ዝግጅት:
በፊታችን የካቲት ወር በሚከበረው የነፂ የልደት ቀን፤ እሱን የሚዘክር እና ለቤተሰቦቹ ገቢ ማሰባሰቢያ የሚሆን ታላቅ መርሃ-ግብር ይካሄዳል።
ነፂ በስራዎቹ ሁሌም በልባችን ይኖራል፤
አሁን ደግሞ ከቤተሰቦቹ ጎን በመቆም ፍቅራችንን በተግባር እናሳይ!
#netsanetworkneh #netsi #support #gofundme #ebs #ethiopianartist #familysupport #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
Sponsored by
Surafel
1 year ago
የህፃኑ ስቃይ ሲያሳዝን‼️
ይህ ቆንጅዬ ህፃን #ረያን_አብዱልከሪም ይባላል!በደም ካንሰር ህመም ህክምና ሲያደርግ ቆይቶ እያገገመ "ዳንኩ" ብሎ ተስፋ ቢያደርግም እንደገና አገርሽቶበት ዶክተሮች "ልጃችሁ በህይወት ለመቆየት ብቸኛ አማራጩ ንቅለተከላ ነው"ብለዋል!!ውጪ ሄዶ ለመታከም ደግሞ ከ7ሚሊዮን ብር በላይ ያስፈልጋቸዋል!
እናትና አባት ተጨንቀዋል😭በሁሉ የሚወደደው ረያን በሞት አፋፍ ላይ ሆኖ "አድኑኝ እንደጓደኞቼ ልማር"ብሎ ይጣራል!! #እንድረስለት🙏 ምንም ማድረግ ካልቻልን #በፀሎትና #በሼር እንተባበር🙏
"ለመልካም ስራ ረፍዶ አያውቅም" #አካውንት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000239022597-ሰዲያ ሁሴን
1000440849036-አብዱልከሪም አልይ(አባት) #ስልክ
0911757631-ሳዲያ(እናት)
0910417118-አብዱልከሪም #ጎፈንድሚ
https://gofund.me/5dc21ab6
#ባይሽ_ኮልፌ_በጎአድራጎት
ይህ ቆንጅዬ ህፃን #ረያን_አብዱልከሪም ይባላል!በደም ካንሰር ህመም ህክምና ሲያደርግ ቆይቶ እያገገመ "ዳንኩ" ብሎ ተስፋ ቢያደርግም እንደገና አገርሽቶበት ዶክተሮች "ልጃችሁ በህይወት ለመቆየት ብቸኛ አማራጩ ንቅለተከላ ነው"ብለዋል!!ውጪ ሄዶ ለመታከም ደግሞ ከ7ሚሊዮን ብር በላይ ያስፈልጋቸዋል!
እናትና አባት ተጨንቀዋል😭በሁሉ የሚወደደው ረያን በሞት አፋፍ ላይ ሆኖ "አድኑኝ እንደጓደኞቼ ልማር"ብሎ ይጣራል!! #እንድረስለት🙏 ምንም ማድረግ ካልቻልን #በፀሎትና #በሼር እንተባበር🙏
"ለመልካም ስራ ረፍዶ አያውቅም" #አካውንት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000239022597-ሰዲያ ሁሴን
1000440849036-አብዱልከሪም አልይ(አባት) #ስልክ
0911757631-ሳዲያ(እናት)
0910417118-አብዱልከሪም #ጎፈንድሚ
https://gofund.me/5dc21ab6
#ባይሽ_ኮልፌ_በጎአድራጎት
Comments